Professional Documents
Culture Documents
መግቢያ
---------------------------------------------------------------------------------------
-------------------------------------------------------------------------------------
አንቀፅ 3 ትርጉም
ከዚህ ደንብ ኢንተርፕዙ ማለት ‹‹መዳወላቡ ዩኒቨርሲቲ ፈርኒቸር ማምረቻና ጥገና ኢንተርፕራይ›› ማት ነው
ለ/ ዩኒቨርሲቲው ለተለያዩ ፋካልቲዎች፣ የት/ት ክፍችና የስራ ክፍሎች አገልግሎት የሚውሉ አዳዲስ
ፈርኒቸሮች በመደበኛና በካፒታ በጀት ወደ ውጭ እየወቱ በጨረታና በመሳተፍ በነበሩ ልዩ ልዩ ፈርኒቸሮች
በኢንተርፕራይዙ በመስራት ጥራት ያላቸው ቁሳቁሶችን ዩኒቨርሲቲው እንዲመርትና የውስጥ ገቢውም
እንዲዳብር ማድረግ
ሐ/ ፈርኒቸሮች እንዲሁም እንጨት ነክ የሆኑ ቁሳቁሶች ተበላሹ ተብላ ከጥቅም ውጪ እንዳይሆኑ መልሶ
በጥቅም ላይ ማዋልና በዚሁ ምክንያት ይፈፀም የነበረውን ግዥ መወነስ
መ/ ዩኒቨርሲቲው በየዓመቱ በካፒታልና በመደበኛ በጀት ይገዛቸው የነበሩትን ፈርኒቸሮች ሙሉ በሙሉ በጥቅም
በኢንተርፕራዙ ውስጥ በጥራትና በተመጣጠኝ ዋጋ መስራት
ረ/ ሃገር አቀፍ ፈርኒቸሮችን ጨረታ እየተሳተፈ ተወዳድሮ ሲያሸንፍ በጥራትና በተፈለገው ጊዜ ሰርቶ ማስረከብ
ሠ/ የቦርድ ሰብሳቢ የምህንድስናና ጠቅላላ አገልግሎት መምሪያ (ከሞያው ጋር ተዛማጅነት ያለው አካል ይሆናል፡፡
ሀ/ መስፈርቱን የሚያሟላ በቦርዱ አማኝነት ቀርቦ በዩኒቨረሰሲቲው አስተዳደርና ልማት ም/ፕ ይፀድቃል፡፡
ሀ. የእንጨትና የብረታ ብረት ክፍልን የሚመሩ ሁለት የክ/ኃላፊዎች ከባለሞያው መካከል መስፈርቱን የሚያሟሉ በስራ
አስኪያጅ አማካኝነት ቀርበው በኢንተርፕራዝ ቦርድ ፀድቃል፡፡
ሀ. ስራ አስኪያጅ
መ. ፀሐፊ
ሠ. የሽያጭ ሠራተኛ
ረ. የሂሳብ ሠራተኛ
ሸ. የጥራት ተቆጣጣሪ
ኀ. የጉልት ሠራተኞች
ከላይ ከሀ-ነ የተዘረዘሩት ሠራተኞች ብዛትና የስራ ድርሻ በቦርዱ የሚወሰን ይሆናል
አንቀፅ 6 የኢንተርፕራይዙ የማሽን የእጅ መሳሪያዎችና የቢሮ አደረጃት ኢንተርፕራዝ በሁለት የስራ ክፍሎች
የተከፈለ ሲሆን
ሀ/ የተሟላ ፊኒሺንግ ሩም
ለ/ በቂ የመገጣጠሚያ ክፍል
መ/ ተጨማሪ ማሽኖች
መ/ ተጨማሪ ማሽኖች
ሐ/ እንጨት ስራ ክፍ ኃለፊ ቢሮ
መ/ የድሮዊንግ ሩም
ሠ/ የጥራት ተቆጣጣሪ ቢሮ
1. ከሚመለከተው ከዩኒቨርሲቲ ኃላፊ በደብዳቤ ሲታዘዝ የዋጋ ግምትና ዲዛይን ተሰርቶ ላዘዘው አካል
ኢንተርፕራይዙ ያቀርባል
2. በቀረበው ዋጋ ግምት ስምምነት ከተፈረመ በኋላ በጥራትና በተፈለገው ጊዜ ሰርቶ ይቀርባል
3. ስራው ተሰርቶ እንደተጠናቀቀ ክፍያ እንዲፈፀም ይጠይቃል፡፡
1. ከዩኒቨርሲቲው ሠራተኞች የስራ ትዕዛዝ ሲሰጠው በሚፈልጉት ዲዛን መሰረት ግምት ይሰራላቸዋ፡፡
2. በተገመተው ዋጋ ከተስማሙ ዋጋ ከተስማሙ በጥሬ ለሚሰሩ ኢንተርፕራይዙ 30% ቅድሚያ ክፍያ
ይጠይቃል
3. የብድር አገልግሎት ለሚፈልጉ የዩኒቨርሲቲው ሠራተኞች ከሚመለከተው አካል ከደሞዛቸው በየወሩ
እየተንቀሳቀሰ ገቢ እንዲሆን ማዘዣ ደብዳቤ ማቅረብ አለባቸው፡፡
ሀ. በኢንተርፕራይዙ የራሱ የሆነ አካውንት በኢትዮጲያ ንግድ ባንክ ወይም በተመሳሳ ባኮች አካውንት
ይከፍታል
መሰረት ያደርሳል
ሠ. በተቻለ መጠን ጥራት ያለው ስራ በመስራት ተመጣጣኝ ዋጋና ቀልጣፋ አገልግሎት መስጠት
የኢንተርፕራይዙ ሠራተኞችና በስራው ቀጣይ ተሳትፎ ላቸው ሰዎች የሚሰጠውን ጥቅማጥቅም በሚመለከት
በርዱ በየጊዜው እንደሁኔታው እያየ ይወሰናል፡፡
መዳወላቡ ዩኒቨርሲቲ
መዳወላቡ ዩኒቨርሲቲ
እንደ አንድ የስትራቴጅ አቅጣጫ ይዞ እየሰራበት ይገኛ፡፡ በዚሁ ረገድ የገቢ አመንጪ
አጭር ርዕስ፡- ይህ ሰነድ ‹‹በመዳወላቡ ዩኒቨርሲቲ የአማራጭ ገቢዎች ልማትና አጠቃቀም ቦርድ ማቋቋሚያ
ሰነድ›› ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡
የቦርዱ ተጠሪነት
የቦርዱ ኃላፊነቶች
በዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት የሚሰጡትን ተጨማሪ ኃላፊነት ሳይጋፋ ቦርዱ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ተግባራት
ያከናውናል፡፡
በዚህ ሰነድ የሚቋቋመው ቡርድ የአግለግሎት ዘመን ቢበዛ ሶስት ዓመት ሲሆን በዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት የቦርድ
አባልነት መቀጠል(መሰናበት) ይወስናል፡፡
ቦርዱን ስለማፍረስ
የጅማ ዩኒቨርሲቲ ሴኔት በሚያሳልፈው ውሳኔ ወይም በዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ውሳኔ ቦርዱ ሊፈርስ
ይችላል፡፡ ሁለቱ የሚያሳልፏቸው ውሳኔዎች ባያስማሙ የፕሬዝዳንቱ ውሳኔ ተፈፃሚ ይሆናል
መዳወላቡ ዩኒቨርሲቲ
ሮቤ
ኢትዮጲያ
መዳወላቡ ዩኒቨርሲቲ
የመዳውላቡ ዩኒቨርሲቲ አግሮ ኢንዱስትሪ ኢንተርፕራይዝ ከዩኒትሲቲ ገቢ ማንጫ ኢንተርፕራዞች አንዱ ሲሆን
ዓላማውም ተለያዩ የገብርና ምርቶች ማምረት ለዩኒቨርሲቲውና ለአከባቢው ማህበረሰብ በተመጣጣኝ ዋጋ
ማቅረብ ነው፡፡ የመወዩ አግሮ ኢንዱስትሪ ኢንተርፕራይዙ ለደንበኞች የሚያቀርበውን የተለያዩ ምርቶቹን
የደንበኞቹን ሁኔታ ባገናዘበ መልኩ ማቅረብ ስላለበት ለዚሁ የሚረዳ መመሪያ ሊኖረው ስለሚገባ ይህ መመሪያ
ተዘጋጅቷል፡፡
1 . ስንዴ ምርት
2. ወተት፣ቅቤ፣እንቁላ፣ዶሮ፣ጫቹትና ማር
3. አትክለትና ፍራፍሬ (ጥቅል ጎመን፣ቃሪያ፣ቲማቲም ወዘተ
በሁሉም ምርቶች ላይ የዋጋ ጭማሪ ሊኖር የሚችለው በኢንተርፕራዙ ዝርዝር የገበያ ጥናት
ተዘጋጅቶ የውሳኔ ሃሳብ ለገቢ ማመንጫና ኢንቨስትመንት ዳይሬክተር ቀርቦ ውሳኔ ሲሰጥበት ብቻ
ይሆናል፡፡
የሽያጭ አስተባሪው የየእለቱን ሽያጭ ለኢንተርፕራይዙ ፋይናንስ ክፍል ለስራ አስኪያጁ ሪፖርት
ያደርጋል፡፡
1.1.8 ስለ በር መውጫ
ይህ መመሪያ ለቦርዱ ቀርቦ መጨመር ያበትን ታክሎ (መቀነስ)ያለበት ተቀንሶ ሊሻሻል ይችላል፡፡
ባህርዛፍ በጅምላ(በቁም)ሲሸጥ
የባህርዛፍ ማሳውን ይዘት ተከትሎ ሶስት ናና ይወስዳል፡፡ (ጥቅጥቅ ያለ ዛፍ ያለው መካለኛ ይዘት ያለው
አነስተኛ ዛፍ(የሳሳ) ያለው፡፡ የሶስቱ ይዘት አማካኝ ከተወሰደ በኋላ በአንድ ካሬ ሜትር ቦታ ምን ያህል ዛፍ
እንዳለ ይታወቃል፡፡ የዛፍ ብዛት ከታወቀ በኋላ ወደ ቢያጆ ወይም ወደ ሜትር ኪዩብ ተለውጦ ዋጋ
ይወጣለታል፡፡ (በአንድ ካሬ ሜትር ቦታ ላይ በአማካኝ 4 ባህርዛፍ ሊኖር ይችላል፡፡
በጅምላ(በቢያጆ) ሽያጭ የሚፈፀመው ዛፎች ሲቆረቱና ወደ መኪና በሚጫኑበት ጊዜ ሚዛናዊ አሰራር እንዲኖር
ለማድረግ የተቆረጠ ዛፍ በመሬት ላይ በቢያጆና በሜትር ኩዩብ የሚለካት ችካሎች በቋሚነት ይቸከላ፡፡
ለምሳሌ በቢያጆ ሲጫ የተለያዩ የመያዥ አቅም ባላቸው ተሸከርካሪዎች ሊጫን ስለሚችል በዚሁ መሰረት
ተመሳሳይ ይዘት ያላቸው ችካች ይቸከላ፡፡ እነሱም፡-
8 (ስምንት) ሜትር ኪዩብ 10 (አስር) ሜትር ኪዩብ፣ 14(አስራ አራት ) ሜትር ኪዩብ፣16 (የስራ ስድስት) ሜትር
ኪዩብ በተስተካለ ቦታ ላይ ይዘጋጃል፡፡ ገዢ ሲመጣ በሚያቀርበው ደረሰኝ መሰረት ከችካቹ ይጫንላታል፡፡
1.2.2.2. የቅርንጫፍና ቅተል ሽያ የሚከናወነው በሜ/ኩ ከተዘጋጀ በኋላ ሆኖ የአንድ ሜ.ኩ ዋጋ 60(ስልሳ
ብር) ይሆናለረ፡፡ የአንድ ጋሪ ዋጋ 60(ስልሳ ብር) ይሆናል፡፡
1.2.2.3. ችርቻሮ ሽያጭ
የኢንተርፕይዙ ባርዛፍ በማሳው ላይ ተቆርጦ የተዘጋጀ በችርቻሮ ለመግዛት የሚፈልግ ደንበኛ
በሚከተሉት የችርቻሮ ነጠላ ዋጋ ይሸጥለታል
1.2.2.3.1. ቋሚ
- የቋሚ መጠን ያለው ባርዛፍ ቁመቱ ሳያጥር እደተለመለመ ጫፉ ብቻ ተቆርጦ የአንዱ ዋጋ
60(ስልሳብር) ይሆናል
- የቀዋሚ መጠን ያለው ባህርዛፍ በ 3 ሜትር ርዝመት የተቆረጠ የአነውዱ ዋጋ ብር 30(ሰላሳ ብር)
ይሆናል፡፡
1.2.2.3.2. ተሸጋጋሪ
- ለቤት ግንባታ ተሸጋጋሪ ሊሆን የሚችል ባርዛፍ ቁመቱ ሳይቆረጥ ጫፉ ብቻ ተቆር እንደተለመለመ
የአንዱ ዋጋ ብር 60(ስልሳ ብር) ይሆናል፡፡
1.2.2.3.3. ወራጅ
- ለጣሪያ ግንባታ ወራጅ ባህርዛፍ ቁመቱ ሳቆረጥ ጫፉ ብቻ ተቆርጦ የአንዱ ዋጋ 50(ሃምሳ ብር)
ይሆናል፡፡
1.2.2.3.4. የቆርቆሮ ማገር
- ለጣሪያ ግንባታ የሚውል ቀጥ ያለ የቀፐርቆሮ ማገር የሚውል ባርዛፍ ሳይላጥ የአንዱ መሸጫ ዋጋ
ብር 18(አስራ ስምንት ብት) ይሆናል
1.2.2.3.5 የግድግዳ ማገር
- ለቤት ግድግዳ ግንባታየሚውል የባርዛፍ ማገር ሳላ ቅጠሉ ተለምልሞና ጫፉ ተቆርጦ የአንዱ ዋጋ
ብር 12 ይሆናል፡፡
1.2.2.3.6. የአጥር ማገር
- ለአጥር ግንባታ የሚያገለግል ባህርዛፍ ሳይላጥ ቅጠሉ ተመልምሎና ጫሩ ተቆርጦ የአንዱ ዋጋ ብር
15 ብር ይሆናል፡፡
1.3. የአትክልትና ፍራፍሬ ሽያጭ
- የአትክልትና ፍራፍሬ ሽያጭ በጅምላ ዌም በችርቻሮ ሊሆን ይችላል
- አትክልት በጅምላ ሲሸጥ በአንድ ካሬ ሜትር ላይ ያለ ምርት ምን ያህል ኪሎ ግራም እንደሚሆን
አስቀድሞ ከታወቀ በኋላ የአጠቃላይ የምርቱ ቦታ ምን ያህል ካሬ ሜትረና ኪሎ ግራም
እንደሚወጣ በባለሞያ ለኢንተርፕራይዙ ይቀርባል፡፡
- ኢንተርፕራይዙም ቀረበለትን የምርት መተን ካየ በኋላ የምርቱ የሽያጭ ዋጋ በኢንተርፕራይዙ
ሽያጭ ኮሚቴ እንዲተመን በፅሁፍ ጥያቄ ያቀርባል፡፡
- የሽያ ኮሚቴው እንዲተመን ሲመራለት ከገበያ ዋጋ በማነፃፀር ዋጋየውሳኔ ሃሳ ለኢንተርፕራይዙ ስራ
አስኪያጅ ያቀርባል፡፡
- ስራ አስኪያጁም የቀረበውን የውሳኔ ሃሳ አይቶ በ 30 ደቂቃ ውስ ውሳኔ ይሰጣል ፡፡
1.4. የማር ምርት ሽያ ዋጋ እንደየወቅቱና እንደ ገበያ ሁኔታ የሚለዋወጥ በመሆኑ ተመርቶ ለሽያጭ
ከተዘጋጀ በኋላ የተመረተውን ማር ምርት መጠን በመግለፅ ዋጋው በኢንተርፕራይዙ ሽያጭ ኮሚቴ
እንዲተመን ያደርጋል፡፡
- ዋጋ ከተተመነ በኋላ ኢንተርፕራዙ ሽያጭ አስተባባሪ የሽያጭ ሠራተኞች ማሩን ወጪ በማድረግ
ደረሰኝ ቆርተው እንዲሸጡ ያደርጋል፡፡
- የሽያጭ አስተባባሪ ሽያጩን ለኪቶ ፋርዲሳ ሁለረገብ ልማት ኢንተርፕራይዝ ሂሳብ ክፍል ሪፖርት
ያደርጋል፡፡
1.5. የእንቁላልና ወተት ሽያጭ
የእንቁላል ሽያጭ የሚከናወነው እጅ በእጅ ወይም በዱቤ ወይም በቅድሚያ ክፍያ ሊሆን ይችላል፡፡
ለግለሰቦች እጅ በእጅ፣ ለዩኒቨርሲቲው ካፍቴሪያዎች በዱቤ ወይም በቅድሚያ ክፍያ ሽያጭ ሆኖ
ዋጋው አንዱን ለማምረት የወጣውን ወጪ ሸፍኖ ከ 20-30% ትርፍ(profit margin} ታክሎበት
ይሆናል፡፡
በዚሁ መሰረት አሁን ያለው የአንድ እንቁላል ዋጋ ብር 2(ሁለት ብር) ይሆናል
እቁላል ከሚመረትበት ክፍል ወደ ሽያ ክፍል የሚመጣው በህጋዊ ማዘዋወሪያ ሆኖ የተመረተው
ምርት ገቢ ተደርጎ በሽያጭ ሰራተኛ (በእለት ገንዘብ ሰብሳቢዎች)ወጪ ከተደረገ በኋላ ለሽያጭ
ይቀርባል፡፡
የዋጋ ማሻሻያ ሲኖር በኪቶ ፋርዲሳ ሁለገብ ልማት ኢንተርፕራዝ በኩል ለገቢ ማመንጫና
ኢንቨስትመንት ዳይሬክተር ቀርቦ ውሳኔ ሲሰጥበት ተግባራዊ ይሆናል፡፡
የሽያጭ አስተባባሪ የየእለቱን ሽያጭ ለኢንተርፕራይዙ ሂሳብ ክፍልና ለስራአስኪያጁም ሪፖርስ
ያቀርባል፡፡ኢንተርፕራዙም ለገቢ ማመንጫና ኢንቨስትመንት ዳይሬክተር ቢሮ በየወሩ በሪፖርት
ይገለፃል፡፡
የወተት ሽያጭ
የወተት ሽያጭ በቅድሚያ ክፍያ ወይም በዱቤ ወይም እጅ በእጅ ሊሆን ይችላል፡፡
ለዩኒቨርሲቲው ሠራተኞችም ሆነ ለሌሎች ግለሰቦች በቅድሚያ ክፍያ ይሸጣል፡፡
ለዩኒቨርሲቲው ካፍቴሪያ (መዝናኛ ክበባት)በዱቤ ሊሸጥ ይችላል፡፡
እጅ በእጅ ሽያጭ( ) ወይም በቅድሚያ ክፍያ ማስተናገድ የሚፈለግ መዝናኛ ክበብ
ይስተናገዳል፡፡
ወተት ከሚመረትበት ክፍል በኢንተርፕራይዙ ንብረት ክፍል ገቢ ሆኖ በሽያጭ ሠራተኛ ወጪ
ተደርጎ ይሸጣል፡፡
የወተቱ ሽያጭም ዋጋ ለማምረት የወጣውን ወጪ ሸፍኖ 30 ትርፍ ( ) ተጨምሮ ይሆናል፡፡
በዚሁ መሰረት የአንዱ ሌትር ወተት የወቅቱ መሸጫ ዋጋ ብር 10(አስር )ይሆናል፡፡
የሽያ አስተባባሪው የየእለቱን ለኢንተርፕራዙ ሪፖርት ያቀርባል፡፡ ኢንተርፕራይዙ ለገቢ
ማመንጫና ኢንቨስትመንት ዳይሬክተር ቢሮ በየወሩ በሪፖርት ይገለፃል፡፡
መግቢያ
ወለጋ ዩኒቨርሲቲ በ 1997 ዓ.ም የተቋቋመ ሲሆን አንድ የኢንጂነሪንግ ወርክሾፕና ቴክኖሎጂ ልማት ማዕከል
በነቀምቴ ከተማ ያለው ሲሆን ይህም ለተግባር ት/ት ለምርምረና ህብረተሰብ አገልግሎትና ለገቢ ማመንጫ
በተቀናጀ መል እያዋለ ይገኛል፡፡ ዩኒቨርሲቲው የመማር ማስተማር የምርምርና የህብረተሰብ አገልግሎት ለማሳካት
ለገቢ ማንጫ ደጋፍ የስራ ሂደት በመቅረፅ የውስጥ ገቢን በማመንጨት የኢኮኖሚ አቅሙን ለማጎልበት
በመንቀሳቀስ ላይ ይገኛል፡፡ በዚሁ መሰረት የኢንጂነሪንግ ወርክፕና ቴክሎጂ ልማት ማዕከል ለምርምር
ለህብረተሰብ አገልግሎት ለተማሪዎች የተግባር ት/ት ለመዋሉም ባሻገር በማዕከሉ አንድ ኢንተርፕራዝ
በማደራጀት ለገቢ ማመንጫነት ለመጠቀምና የዩኒቨርሲቲውን የውስጥ ገቢ ለማጎልበት እቅድ ነድፏል፡፡ ማከሉ
በምስራቅ ወለጋ ዞን በነቀምት ከተማ በመከኒሳ ቀስ ከ/ከተማ የሚገኝ ሲሆን አጠቃላይ የቆዳ ስፋቱ 8 ሄክታር
የሚገመት ነው፡፡ ማከሉ በአሁኑ የእንጨት ወርክሾፕ የብረታ ብረት ወርክሾፕ፣የማሽን ወርክሾፕ ያሉት ሲሆን
ማዕከሉ የተቋቋመለት ዓላማ የኢንጂነሪንግ ወርክሾፕና ቴክኖሎጂ ልት ማከል ሆኖ እንዲያገለግልየተቋቋመ ሲሆን
በአሁኑ ጊዜ የተመሩዎች የተግባር መስጫ የተለያዩ ፈርኒቸሮች ጥገና ሆኖ በማገልገል ላይ ይገኛል፡፡
ማዕከሉ ከተግባር ት/ትና ጥገና ሰጭነት ባሻገር የተለያዩ ፈርኒቸሮች ከብረትና የእንጨት እንዲሁም የተለያዩ
የማሽን መገጣጠሚያ ዕቃዎችን ሌሎች ለገቢ ማስገኛ የሚሆኑትን ለማምረት አቅም ያለውና ለስራው ምቹና
በጣም ተስማሚ ከመሆኑ የተነሳ የኢንጅነሪንግ ምርትና አገልግሎት ኢንተርፕራይዝ በማዕከሉ ውስጥ በማቋቋም
ማዕከሉን በተሻለ መልኩ ውጤታማ ያደርጋል፡፡ ይ ጥምር የተግባር ት/ቱንና የዩኒቨርሲቲው ገቢ እንዲጎለብት
ያደርጋል፡፡ ለዚህም መነሻ ይሆን ዘንድ አስራ ስምንት አንቀጽ የያዘ መነሻ ማዋል ተዘጋጅቶ ቀርቧል፡፡
አንቀጽ 1 የድርጅቱ ስምና አድራሻ
በሰሜን -----------------------------------
በደቡብ ------------------------------------
ምዕራብ -----------------------------------
የድርጅቱ መተሪያ የወለጋ ዩኒቨርሲቲ የነቀምቴ የኢንጂነሪንግ ምርትና አገልግሎት ኢንተርፕራይዝ ተብሎ
ሊጠቀስ ይችላል፡፡
የድርጅቱ ዋና ቢሮ በወለጋ ዩኒቨርሲቲ ዋና ካፓስ በነቀምቴ ከተማ ቡርቃ ጃቶ ክ/ከተማ የሚገኝ ሲሆን
ቅርንጫፍ ቢሮ በኢንጅነሪንግ ወርክሾፕ ቴክኖሎጂ ልማት ማዕከል ውስ ይሆናል፡፡ ይኸውም የሚገኘው
በምስራቅ ወለጋ በነቀምት ከተማ ውስጥ ነው፡፡
አርማ
-------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
------------------------------------------------------------------------------------------------------------
2.2
መህተም
-------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
---------------------------------------------------------------------------------------------------------------
አንቀጽ 3 ትርጉም
በዚሁ ደንብ ኢንተርራይዙ ማት የወለጋ ዩኒቨርሲቲ ነቀምቴ ኢንጂነሪንግ ምርትና አገልግሎት ኢንተርፕራይዝ
ማለት ነው፡፡
4.1 ዓላማ
ሀ/ ለዩኒቨርሲቲው መማር ማስተማር ስኬታነት አገልግሎት የሚውል ፈርኒቸሮች የህንፃ በሮች መስኮቶች
የላብላቶሪ ዕቃዎች እንጨትና ብረታ ብረት ነክየሆኑ ቁሳቁሶች ወዘተ በአገልግሎት ብዛት ወይም በድንገተኛ
ጉዳት ሲበላሹ ጠግኖና አድሶ ጥቅም ላይ ማዋል፡፡
ለ/ ዩኒቨርሲቲው ለተለያዩ ፋካቲዎች የት/ት ክፍሎችና የስራ ክፍሎች አገልግሎት የሚውሉ አዳዲስ ፈርኒቸሮች
በመደበኛ በካፒታ በጀት ወደ ውዒ እየወጣ በጨረታና በውስን ጨረታ በመሳተፍ የነበሩ ልዩ ልዩ ፈርኒቸሮች
በኢንተርፕራይዙ በመስራት ጥራት ያላቸው ቁሳቁሶችን ለዩኒቨርሲቲው እንዲያመርትና የውስ ገቢውን
እንዲዳብር ማድረግ፡
ሐ/ ኢንተርራይዙ ለዩኒቨርሲቲውና ለአከባው ህረተሰብ እዲሁም ለሀገር ውስጥ ገበያ አገልግሎት የሚውል ጥራት
ያላቸው ፈርኒቸሮችና ቁሳቁሶች እያመረተ በተመጣጣን ዋጋ ማቅረብና ገቢ ማመንጨት
ሐ/ ፈርኒቸሮች እዲሁም እንጨት ነክ የሆነ ቁሳቁሶች የተበላሹ ተብለው ከጥቅም ውጪ እንዳይሆኑ መልሶ
በጥቅም ላይ ማዋልና በዚሁ ምንያት ይፈፀም የነበረውን ግዥ መቀነስ
ረ/ አገር አቀፍ የፈርኒቸርች ጨረታ እየተሳተፈ ተወዳድሮ ሲያሸንፍ በጥራትና በተፈለገ ጊዜ ሰርቶ ማስረከብ
ከላይ 4.1 እና 4.2 ስር የተዘረዘሩት ተግባር እንደተጠቁ ሆኖ በተጨማሪም ከዚህ በታች በታች ከ 1-8 የተጠቀሱት
በኢንተርፕራይዙ ውስጥ የሚከናወኑ ተግባራት ናቸው
1. የቤትና የቢሮ ዕቃዎች ፈርኒቸር ማምረት /office and house hold equipment & furniture/
2. የጥገናና ዕድሳት አገልግሎት /maintenance and repair service/
3. የዲዛይንና የኤሌትሪክ እንስታለሽን አገልግሎት /Design and electrical installation/
4. የግንባታ ዲዛይንና የሱፕርቪዥን አገልግሎት /Building design and supervision/
5. ስልጠና /Training/
6. የፕሮጀክት ግምገማ ቁጥጥር አገልግሎት /project evaluation and monitoring services/
7. የምርምርና መስፈርት አገልግሎት /Testing and recruitment services/
8. የቢዝነስ እንኪውብሽን አገልግሎት /Business incubation services/
አንቀጽ 5 የስራ አመራር እና የሰው ኃይል አደረጃጀት
መ/ ቦርዱ ሰብሳቢውን ጨምሮ ስምንት(8) አባላት ይኖሩታል ሆኖም ግን የቦርዱ ሰብሳቢ ለስራው
ስኬታማነት አስፈላጊ ሆኖ ካገኘው የአባላቱን ቁጥር እስከ 12 ማድረግ ይችላል
7. አስፈላጊ በመሰለው ጊዜ ንብረትም ሆነ የጥሬ ዕቃ እንዲሁም የገንዘብ ቆጠራ እዲካሄድ በቦርድ ያስወስናል፡፡
አንቀጽ 6 የኢንተርፕራይዙ የማሽን እጅ መሳሪያዎችና የቢሮ አደረጃት ኢንተርፕራይ ቦስት ወርክ ሾፕ የተከፈለ
ሲሆን
ለ/ በቂ የመገጣጠሚያ ክፍል
ሠ/ ተጨማሪ ማሽኖች
Welding machine 2
Welding generator 1
6.2.2 ወደፊት ሊኖረው የሚገባው
መ/ የድሬዊንግ ሩም
ሠ/ የጥራት ተቆጣጣሪ ቢሮ
ሸ/ የገንዘብ ያዥ ሰራተኛ ቢሮ
1. በሚመለከተው የዩኒቨርሲቲው ኃላፊ በደብዳ ሲታዘዝ የዋጋ ግምትና ዲዛን ተሰርቶ ለዘዘው አካ
ኢንተርፕራዙ ያቀርባል
2. በቀረበው የዋጋ ግምት ስምምነት ከተፈራረሙ በኋላ በጥራትና በተፈለገው ጊዜ ተሰርቶ ይቀርባል ፡፡
ስለዚህ ማስፈፀሚያ የሚሆን ፎርማት ተያይዞ ይቀርባል፡፡
3. ስራው ተሰርቶ እንደተጠናቀቀም ክፍያ እንዲፈፀም ይጠይቃል፡፡
1. በዩኒቨርሲቲው ሠራተኞች የስራ ትዕዛዝ ሲሰጠው በሚፈልጉት ዲዛይን መሰረት ግምት ይሰጣል፡፡
2. በተገመተው ዋጋ ከተስማሙ በጥሬ ገንዘብ ለሚሰሩ ኢንተርፕይዙ 30 ቅድሚያ ክፍያ ይጠይቃል፡፡
3. የብርድ አገልግሎት ለሚፈልጉ የዩኒቨርሲቲው ሠራተኞች ከሚመለከተው አካል ከደሞዛቸው በየወሩ
እየተቀነሰ ገቢ እዲሆን ማዘዣ ደብዳ ማቅረብ አለባቸው፡፡
ወይም ችርቻሮ
- የኢንተርፕራይዙ ምርቶች ዋጋ ተመን ጭማሪ
- ስለ ሽያጭ ደረሰኝ
- የምርቶች ገቢ ስርዓት
- ስለ በር መውጫ
- ስለ መመሪያው መሻሻል
- የእያንዳንዱ ምርት ሽያጭ አፈፃፀም
- የግዥ ህጎች
ያለባቸው ሁኔታዎች
- በዋጋ ማቅረቢያ ለሚካሄድ ግዥ መሟላት ያለባቸው
ሁኔታዎች
3. የልማትና ገቢ ማመንጫ ቦርድ ማቋቋሚያ ሰነድ ይዘት
- በዩኒቨርሲቲው ማኔጅመንት ካውንስል የሚፀድቅ
- የቦርድ አባላት
- ›› አገልግሎት ዘመን
- ›› ውሳኔ አግባብነት
- ›› ስለ ማፍረስ
2/ መልስ
3/ አይደለም 11 ነው 0
- በዚሁ ይቀጥል ጥሩ ነው 5
- ደካማ አሰራር ነው 2
6/ ያሟላል አያሟላም 11
- የእህል ወፍጮ
- የገበያ ማዕከል ቢኖር
- የበግ እርባታ
- ትክክለኛ መቅ-----
- የተለያዩ መዝናኛ ቦታ መክፈት
- ለስራው በቂ በጀት መመደብ
- የዩኒቨርሲቲውን ስም ያጠፋል