Professional Documents
Culture Documents
አዲስ አበባ
የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ
በሂሳብ ሙ ያ ስለመሰማራት፣ ስለሙያ ማኅበራትና ሪፖርት አቅራቢ አካላት የወጣ መ መሪያ ቁ ጥር 01/2011
የኢትዮጵያ የሂሣብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ በፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ አዋጅ
ቁጥር 8)#7/2ሺ6 አንቀጽ $3(2) እና በቦርዱ ማቋቋሰሚያና አሠራሩን መወሰኛ የሚኒስትሮች
ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 3)32/2ሺ7 አንቀጽ "2 መሠረት ይህንን መመሪያ አውጥቷል፡፡
ክፍል አንድ
ጠቅላላ
፩. አጭር ርዕስ
፪. ትርጓሜ
2. “አዋጅ” ማለት የፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ አዋጅ ቁጥር 8)#7/2ሺ6 ነው፤
3. “ደንብ” ማለት የኢትዮጵያ የሂሣብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ማቋቋሚያና አሠራሩን መወሰኛ
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 3)32/2ሺ7 ነው፤
4. “የታወቀ ዩኒቨርስቲ ወይም ኮሌጅ” ማለት በሀገር አቀፍ ደረጃ አግባብ ባለው የመንግስት
አካል እወቅና ያለው ዩኒቨርስቲ ወይም ኮሌጅ ነው፡፡
5. “የኃላፊነት የሥራ መደብ” ማለት በሂሳብ አያያዝ ሥራ ሂሳብን አጠናቅሮ መዝጋት፣ የሂሳብ
መዛግብት ማዘጋጀትና ማስመርመር፣ በሥር ላሉ ሠራተኞች አመራር መስጠት ሆኖ በሥራ
መደብ አጠራር የፋይናንስ ኃላፊ ወይም የውስጥ ኦዲት ኃላፊ እንዲሁም በውጭ የኦዲት
ድርጅት ወይም የሌሎች ድርጅቶች ሂሳብ ኦዲት በሚያደርግ ተቋም ውስጥ ከፍተኛ ኦዲተርና
ከዚያ በላይ የሆነ የሥራ መደብ ማለት ነው፡፡
6. “ኃላፊነት ያለበት ግለሰብ” ማለት በቦርዱ የድርጅት ምዝገባ ፈቃድ በተሰጠው የተመሰከረለት
የሂሳብ ባለሙያ ወይም ኦዲተር የተሰየመ እና በሂሳብ መግለጫ ወይም በኦዲት ሪፖርት ላይ
1
የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ
በሂሳብ ሙ ያ ስለመሰማራት፣ ስለሙያ ማኅበራትና ሪፖርት አቅራቢ አካላት የወጣ መ መሪያ ቁ ጥር 01/2011
8. “አገልግሎት ማስቀጠል" ማለት አንድ የተመሰከረለት የሂሳብ ወይም የኦዲት ባለሙያ በፅኑ
ሕመም፣ በሞት፣ ችሎታ በማጣት ወይም ግዴታውን እንዳይፈፅም የሚከለክል ያልታሰበና
ድንገት ደራሽ ሁኔታ ሲያጋጥም የጀመረውን አገልግሎት በሌላ ባለሙያ ለማስቀጠል
የሚያስችል ሥርዓት ነው፡፡
01. “ጠቅላላ ሀብት” ማለት በሪፖርት አቅራቢው አካል የሀብትና ዕዳ መግለጫ ላይ የሰሠፈረው
ጠቅላላ የሀብት መጠን ነው፡፡
2
የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ
በሂሳብ ሙ ያ ስለመሰማራት፣ ስለሙያ ማኅበራትና ሪፖርት አቅራቢ አካላት የወጣ መ መሪያ ቁ ጥር 01/2011
ክፍል ሁለት
በአዋጁ አንቀጽ 2(07) እና አንቀጽ 4(1)(መ) መሠረት የሕዝብ ጥቅም ያለባቸው አካላት እና
አነስተኛ ወይም መካከለኛ ድርጅቶች ከዚህ በታች ባሉ አንቀጾች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች
የሚያሟሉ ሪፖርት አቅራቢ አካላት ናቸው፡፡
That hold assets in fiduciary capacity for a broad group of outsiders as one of
their primary businesses;
3
የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ
በሂሳብ ሙ ያ ስለመሰማራት፣ ስለሙያ ማኅበራትና ሪፖርት አቅራቢ አካላት የወጣ መ መሪያ ቁ ጥር 01/2011
ረ) በኢትዮጵያ የምርት ገበያ የተመዘገበ ማንኛውም የግብይት ተዋዋይ አባል ወይም አገናኝ
አባል፤
Any entity that provides essential/basic public services and is subject to public
procurement;
በባለፈው የሂሳብ ዓመት ከዚህ በታች ከተዘረዘሩት መስፈርቶች ውስጥ ቢያንስ ሁለቱን ያሟላ
ማንኛውም የንግድ ድርጅት የሕዝብ ጥቅም ያለበት አካል ነው፡፡
መ) የባለአክሰዮኖችን ሀብት ሳይጨምር ጠቅላላ ተከፋይ ሂሳቡ 100 ሚሊዮን ብርና ከዚያ
በላይ የሆነ፡፡
4
የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ
በሂሳብ ሙ ያ ስለመሰማራት፣ ስለሙያ ማኅበራትና ሪፖርት አቅራቢ አካላት የወጣ መ መሪያ ቁ ጥር 01/2011
ለዚህ መመሪያ አፈፃፀም ሲባል የሪፖርት አቅራቢው አካል የሂሳብ ዓመት 12 ወራት
በማይሞላበት ጊዜ ከፍተኛው የገቢ መጠን ዐሃዞች ተመጣኖ ይሰላል፡፡
ሀ) የሕዝብ ጥቅም ያለበት አካል ከሆነ በአለም አቀፍ የፋይናንስ ሪፖርት ደረጃዎች፤
ለ) አነስተኛ ወይም መካከለኛ ድርጅት ከሆነ ለአነስተኛ ወይም መካከለኛ ድርጅት በወጣው
ዓለም ዓቀፍ የፋይናንስ ሪፖርት ደረጃዎች፤
ሐ) የሲቪክ ማህበረሰብ ድርጅት ከሆነ በአለም አቀፍ የፐብሊክ ሴክተር የሂሳብ አያያዝ
ደረጃዎች፡፡
5
የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ
በሂሳብ ሙ ያ ስለመሰማራት፣ ስለሙያ ማኅበራትና ሪፖርት አቅራቢ አካላት የወጣ መ መሪያ ቁ ጥር 01/2011
የፋይናንስ እና የኦዲት ደረጃ መሰረት ተዘጋጅቶ በቅድሚያ ለቦርዱ መቅረብ ያለበት ሲሆን
ለሌላ አካል የሚቀርበው ሪፖርትም ለቦርዱ የቀረበው ኦርጂናል ቅጂ መሆን አለበት፡፡
3. ከዚህ በላይ የተጠቀሱት ሪፖርት አቅራቢ አካላት አመታዊ የሂሳብ መግለጫቸውን ለቦርዱ
ሲያቀርቡ እንደአግባብነቱ በተመሰከረለት ወይም በፐብሊክ ኦዲተር የማስመርመር ግዴታ
አለባቸው፡፡
4. በዚህ አንቀጽ የተጠቀሱ ሪፖርት አቅራቢ አካላት የሂሳብ መግለጫቸውን የድርጅቱ የሂሳብ
ዓመት ባለቀ በአራት ወራት ጊዜ ውስጥ ለቦርዱ ማቅረብ አለባቸው፡፡
5. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (4) በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ሪፖርቱን ያላቀረበ ማንኛውም
ሪፖርት አቅራቢ አካል ለዘገየበት ለእያንዳንዱ ቀን ተገቢውን ቅጣት ይከፍላል፡፡
ክፍል ሦስት
2. ቦርዱ አክሬዲቴሽን ወይም ዕውቅና በሰጠው የሂሣብ ሙያ ማኅበር አባል ከሆነ በኋላ ወይም
ከመሆኑ በፊት በቦርዱ በታወቀ/ተቀባይት ባገኘ አሰሪ ዘንድ ቢያንስ ለሦስት ዓመታት
በሂሣብ ሙያ እና/ወይም በኦዲተርነት የሥራ ልምድ ያለው፤
መሆን አለበት፡፡
6
የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ
በሂሳብ ሙ ያ ስለመሰማራት፣ ስለሙያ ማኅበራትና ሪፖርት አቅራቢ አካላት የወጣ መ መሪያ ቁ ጥር 01/2011
2. ቦርዱ አክሬዴሽን ወይም ዕውቅና በሰጠው የሂሣብ ሙያ ማኅበር አባል ከሆነ በኋላ የሙያ
ሥራ የምሥክር ወረቀት ለማግኘት ካመለከተበት ቀን በፊት ባሉት አምስት ዓመታት
ውስጥ ለሶስት ዓመታት በቦርዱ በታወቀ/ተቀባይት ባገኘ አሠሪ በሂሣብ ሙያ እና/ወይም
በኦዲተርነት የሥራ ልምድ ያለው፤
3. በቦርዱ ቀጣይነት ያለው የሙያ ማጎልበቻ ፖሊሲ መሠረት ቢያንስ አርባ ነጥብ/ዩኒት ያለው
ተከታታይ የሙያ ማጎልበቻ ያደረገ ከዚህ ውስጥ ሃያ ነጥብ/ዩኒት በማስረጃ አስደግፎ
በቦርዱ የተዘጋጀውን የማረጋገጫ ቅጽ ሞልቶ ያቀረበ፤
4. ከሰራበት ድርጅት የቅርብ ኃላፊ እና በቦርዱ ከተመዘገበ የሂሣብ ባለሙያ ወይም ኦዲተር
የተሰጠ አስተያየት ያቀረበ፤
7
የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ
በሂሳብ ሙ ያ ስለመሰማራት፣ ስለሙያ ማኅበራትና ሪፖርት አቅራቢ አካላት የወጣ መ መሪያ ቁ ጥር 01/2011
2. ቦርዱ አክሬዲቴሽን ወይም ዕውቅና በሰጠው የሂሣብ ሙያ ማኅበር አባል ከሆነ በኋላ
ወይም ከመሆኑ በፊት በቦርዱ በታወቀ/ተቀባይት ባገኘ አሰሪ ዘንድ ቢያንስ ለስምንት
ዓመታት በሂሣብ ሙያ እና/ወይም በኦዲተርነት የሥራ ልምድ ያለው፤
4. በቦርዱ ቀጣይነት ያለው የሙያ ማጎልበቻ ፖሊሲ መሠረት ቢያንስ አርባ ነጥብ/ዩኒት
ያለው ተከታታይ የሙያ ማጎልበቻ ያደረገ ከዚህ ውስጥ ሃያ ነጥብ/ዩኒት የኦዲትና
ማረጋገጥ ትምህርት የወሰደና በትጋት ስለመከታተሉ በማስረጃ አስደግፎ በቦርዱ
የተዘጋጀውን የማረጋገጫ ቅጽ ሞልቶ ያቀረበ፤
መሆን አለበት፡፡
8
የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ
በሂሳብ ሙ ያ ስለመሰማራት፣ ስለሙያ ማኅበራትና ሪፖርት አቅራቢ አካላት የወጣ መ መሪያ ቁ ጥር 01/2011
9
የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ
በሂሳብ ሙ ያ ስለመሰማራት፣ ስለሙያ ማኅበራትና ሪፖርት አቅራቢ አካላት የወጣ መ መሪያ ቁ ጥር 01/2011
2. ቦርዱ አክሬዲቴሽን ወይም ዕውቅና በሰጠው የሂሣብ ሞያ ማኅበር አባል ከሆነ በኋላ
በቦርዱ በታወቀ/ተቀባይት ባገኘ የኦዲት ድርጅት ውስጥ ቢያንስ ለአስር ዓመታት
በኦዲትና ማረጋገጥ የሥራ ልምድ ያለው ሆኖ ከዚህ ውስጥ ለአምስት ዓመታት
በኦዲት ማናጀርነትና ከዚያ በላይ ባለ የሥራ መደብ የሥራ ልምድ ያለው፤
3. በቦርዱ ቀጣይነት ያለው የሙያ ማጎልበቻ ፖሊሲ መሠረት ቢያንስ አርባ ነጥብ/ዩኒት
ያለው ተከታታይ የሙያ ማጎልበቻ ያደረገ ከዚህ ውስጥ ሃያ ነጥብ/ዩኒት የኦዲትና
ማረጋገጥ ትምህርት የወሰደና በትጋት ስለመከታተሉ በማስረጃ አስደግፎ በቦርዱ
የተዘጋጀውን የማረጋገጫ ቅጽ ሞልቶ ያቀረበ፤
መሆን አለበት፡፡
10
የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ
በሂሳብ ሙ ያ ስለመሰማራት፣ ስለሙያ ማኅበራትና ሪፖርት አቅራቢ አካላት የወጣ መ መሪያ ቁ ጥር 01/2011
2. ከሚመለከተው የመንግሥት አካል ተገቢውን የንግድ ፈቃድ ባገኘ በአስራ አምስት የሥራ
ቀናት ውስጥ ቦርዱ ዘንድ በመቅረብ መመዝገብ አለበት፡፡
11
የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ
በሂሳብ ሙ ያ ስለመሰማራት፣ ስለሙያ ማኅበራትና ሪፖርት አቅራቢ አካላት የወጣ መ መሪያ ቁ ጥር 01/2011
3. በዚህ አንቀፅ አግባብ ሀላፊነት ያለበት ግለሰብ የሚሰይም ድርጅት ከዚህ በሚከተለው
የገንዘብ መጠን ለእያንዳንዱ ባለሙያ የሙያ መድን ሽፋን ማቅረብ አለበት፤
ክፍል አራት
12
የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ
በሂሳብ ሙ ያ ስለመሰማራት፣ ስለሙያ ማኅበራትና ሪፖርት አቅራቢ አካላት የወጣ መ መሪያ ቁ ጥር 01/2011
4. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (2) የተጠቀሰው ቢኖርም የድርጅት ምዝገባ የምስክር
ወረቀት በየዓመቱ እስከ ታህሳስ 30 ድረስ ብቻ አስፈላጊውን ግዴታዎች በማሟላት
ያለቅጣት ይታደሳል፡፡
13
የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ
በሂሳብ ሙ ያ ስለመሰማራት፣ ስለሙያ ማኅበራትና ሪፖርት አቅራቢ አካላት የወጣ መ መሪያ ቁ ጥር 01/2011
3. በዚህ መመሪያ አንቀፅ 07 ንዑስ አንቀፅ (2) እና (4) በተወሰነው ጊዜ ውስጥ ያልቀረበ
የእድሳት ማመልከቻ ለዘገየበት ለእያንዳንዱ ቀን ተገቢውን መቀጮ በመክፈል ሊታደስ
ይችላል፡፡
4. የእድሣት ጊዜው ካለፈ እስከ ሁለት ወር ያልታደሰ የምዝገባ ምስክር ወረቀት በቦርዱ
ይታገዳል፡፡
5. በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ (4) የታገደ ምዝገባ እድሳቱ የዘገየው ከአቅም በላይ በሆነ
ምክንያት መሆኑን በኮሚቴ ታይቶ ተቀባይነት ካገኘና በኮሚቴው የሚቀርበው የውሳኔ
ሀሳብ በዋና ዳይሬክተሩ ከፀደቀ እድሳቱ ለዘገየበት እያንዳንዱ ቀን ተገቢውን መቀጮ
በመክፈል ሊታደስ ይችላል፡፡
14
የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ
በሂሳብ ሙ ያ ስለመሰማራት፣ ስለሙያ ማኅበራትና ሪፖርት አቅራቢ አካላት የወጣ መ መሪያ ቁ ጥር 01/2011
6. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (5) ስር የተገለፀው ቢኖርም በማንኛውም ሁኔታ ሳይታደስ
አንድ ዓመት ያለፈው የምዝገባ የምሥክር ወረቀት ይሰረዛል፡፡
በዚህ መመሪያ አንቀፅ 08 (5) መሰረት የሚቀርቡ የእድሳት ማመልከቻዎችን ገምግሞ የውሳኔ
ሀሳብ የሚያቀርብ ከ---------፣---------- እና ------------ የሚወከሉ አባላት ያሉት ኮሚቴ በቦርዱ
ዋና ዳይሬክተር ይዋቀራል፡፡
ክፍል አምስት
አስተዳደራዊ እርምጃዎች
15
የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ
በሂሳብ ሙ ያ ስለመሰማራት፣ ስለሙያ ማኅበራትና ሪፖርት አቅራቢ አካላት የወጣ መ መሪያ ቁ ጥር 01/2011
3. የምሥክር ወረቀቱ የታገደ ማንኛውም ድርጅት ወይም ግለሰብ ቦርዱ የዕገዳውን ውሳኔ
ባሳወቀበት ደብዳቤ ላይ ከተጠቀሰው የእገዳ የመጀመሪያ ቀን ጀምሮ በሚቆጠር አስር
የሥራ ቀናት ውስጥ ከቦርዱ የተሰጠውን ዋናውን የምሥክር ወረቀት ለቦርዱ
መመለስ አለበት፡፡
በሂሳብ ሙ ያ ስለመሰማራት፣ ስለሙያ ማኅበራትና ሪፖርት አቅራቢ አካላት የወጣ መ መሪያ ቁ ጥር 01/2011
17
የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ
በሂሳብ ሙ ያ ስለመሰማራት፣ ስለሙያ ማኅበራትና ሪፖርት አቅራቢ አካላት የወጣ መ መሪያ ቁ ጥር 01/2011
3. በዚህ መመሪያ መሠረት ቦርዱ የሙያ ወይም የምዝገባ የምስክር ወረቀት ሲሰርዝ
የንግድ ፈቃድ ለመስጠትና ለመቆጣጠር ኃላፊነት ለተሰጠው እና ለሌሎች
ለሚመለከታቸው አካላት ያሳውቃል፡፡
1. በዚህ መመሪያ መሠረት የምስክር ወረቀቱ የታገደ ባለሙያ ወይም ድርጅት እገዳው
እንዲነሳለት የእገዳው ጊዜ ባለቀ በአስር የሥራ ቀናት ውስጥ ለቦርዱ ማመልከቻ
ማቅረብ አለበት፡፡
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ ፈቃዱ ወይም ምዝገባው
የተሰረዘው በዚህ መመሪያ አንቀጽ 18(6) በተደነገገው ጊዜ ውስጥ ፈቃዱን/የምስክር
18
የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ
በሂሳብ ሙ ያ ስለመሰማራት፣ ስለሙያ ማኅበራትና ሪፖርት አቅራቢ አካላት የወጣ መ መሪያ ቁ ጥር 01/2011
ክፍል ስድስት
አክሬዲቴሽን እና ዕውቅና
19
የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ
በሂሳብ ሙ ያ ስለመሰማራት፣ ስለሙያ ማኅበራትና ሪፖርት አቅራቢ አካላት የወጣ መ መሪያ ቁ ጥር 01/2011
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) መሠረት የሚቀርብ ማመልከቻ ከተገቢው የምዝገባ
ክፍያ ጋር መቅረብ አለበት፡፡
20
የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ
በሂሳብ ሙ ያ ስለመሰማራት፣ ስለሙያ ማኅበራትና ሪፖርት አቅራቢ አካላት የወጣ መ መሪያ ቁ ጥር 01/2011
1. የዓለም ዓቀፍ ኦዲት ትሥሥር ድርጅት አባል የሆነ አንድ የኦዲት ድርጅት
የትሥሥር ድርጅቱን ስም ከመጠቀሙ/ከመቀበሉ በፊት ለቦርዱ የግንኙነቱን
ዝርዝር ጨምሮ፡
21
የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ
በሂሳብ ሙ ያ ስለመሰማራት፣ ስለሙያ ማኅበራትና ሪፖርት አቅራቢ አካላት የወጣ መ መሪያ ቁ ጥር 01/2011
ክፍል ሰባት
22
የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ
በሂሳብ ሙ ያ ስለመሰማራት፣ ስለሙያ ማኅበራትና ሪፖርት አቅራቢ አካላት የወጣ መ መሪያ ቁ ጥር 01/2011
23
የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ
በሂሳብ ሙ ያ ስለመሰማራት፣ ስለሙያ ማኅበራትና ሪፖርት አቅራቢ አካላት የወጣ መ መሪያ ቁ ጥር 01/2011
ሀ. የታወቀ የሂሳብ ሙያ ማህበር አባል የሆነና አባል ከሆነበት የሙያ ማህበር የስራ ምስክር
ወረቀት (Practicing Certificate) በኢትዮጵያ ውስጥ ሆኖ ያገኘ እና አባል ከሆነ በኋላ በኦዲት
ድርጅት ውስጥ በኦዲተርነት የሰራ፤
1. የስራ ምስክር ወረቀት (Practicing Certificate) ካገኘ በኋላ በውጭ አገር ከ2 ዓመት
ያላነሰ የስራ ልምድ በአዲተርነት ካለው በኢትዮጵያ ውስጥ ቢያንስ የ3 ወራት የስራ
ልምድ በታወቀ የኦዲት ድርጅት ያለው ወይም
2. የስራ ምስክር ወረቀት (Practicing Certificate)በውጭ አገር አግኝቶ ከ1 አመት ተኩል
እስከ 2 ዓመት ጊዜ በታወቀ የኦዲት ድርጅት ውስጥ ሲሰራ ቆይቶ የተመለሰ ከሆነ
በኢትዮጵያ ውስጥ በታወቀ የኦዲት ድርጅት ውስጥ ቢያንስ ስድስት ወር የስራ ልምድ
ያለው ወይም
3. ከውጭ አገር የስራ ምስክር ወረቀት (Practicing Certificate) በውጭ ካገኘ በኋላ
በውጭ አገር ምንም የስራ ልምድ ሳይኖረው ወይም በታወቀ የኦዲት ድርጅት ከ1 ዓመት
ላነሰ ጊዜ ሲሰራ ቆይቶ የተመለሰ ከሆነ ኢትዮጵያ ውስጥ በታወቀ የኦዲት ድርጅት
ውስጥ 2 ዓመት የስራ ልምድ ያለው ወይም፤
4. ውጭ አገር እያለ የታወቀ የሂሳብ ሙያ ማህበር አባል ሆኖ ምንም ሳይሰራ ወደ
ኢትዮጵያ ተመልሶ ኢትዮጵያ ውስጥ 2 ዓመታት ላላነሰ ጊዜ በታወቀ የኦዲት ድርጅት
ውስጥ ሲሰራ ቆይቶ የስራ ምስክር ወረቀት(Practicing Certificate) ያገኘ
24
የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ
በሂሳብ ሙ ያ ስለመሰማራት፣ ስለሙያ ማኅበራትና ሪፖርት አቅራቢ አካላት የወጣ መ መሪያ ቁ ጥር 01/2011
ክፍል ስምንት
ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች
25
የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ
በሂሳብ ሙ ያ ስለመሰማራት፣ ስለሙያ ማኅበራትና ሪፖርት አቅራቢ አካላት የወጣ መ መሪያ ቁ ጥር 01/2011
26