Professional Documents
Culture Documents
Aጠቃቀምና ቁጥጥር
መመሪያ
1. Aጭር ርEስ
ይህ መመሪያ #የደረሰኝ Aያያዝ፣ Aጠቃቀምና ቁጥጥር መመሪያ ቁጥር 28/2001$
ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡
2. ትርጓሜ
በዚህ መመሪያ ውስጥ፡-
1. #የሽያጭ ደረሰኝ$ ማለት Eጅ በEጅ ወይም በዱቤ Eቃ ወይም Aገልግሎት
ስለመሸጡ የሚሰጥ ማረጋገጫ ነው፡፡
2
3) ለተጨማሪ Eሴት ታክስ ከፋይነት ያልተመዘገበ ግብር/ታክስ ከፋይ
የሚጠቀምበት ደረሰኝ የሚከተሉትን መሠረታዊ መረጃዎች መያዝ
ይኖርበታል፡፡
ሀ. ተከታታይነት ያለው የደረሰኝ ቁጥር፣ ቀንና ዓመተ ምህርት፣
ለ. የድርጅቱን ስምና Aድራሻ፣
ሐ. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር፣
መ. የAቅርቦቱን ዓይነት፣ መጠን፣ ነጠላና ጠቅላላ ዋጋ፣
ሠ. የታክስ መጣኔ Eና የገንዘቡን መጠን፣
3
ያለደረሰኝ ሊከናወን ይችላል፡፡ ሆኖም የየEለቱ ሽያጭ ተጠቃሎ የተጨማሪ
Eሴት ታክስ ደረሰኝ ሊቆረጥለት ይገባል፡፡
7. ከውጭ Aገርም ይሁን ከAገር ውስጥ በግብር ከፋዩ ሰነድ ሳይመዘገብ ወይም
ሣይታወቅ ገንዘብ ወደ ባንክ ሂሣብ ገቢ ሲደረግ፣ ከባንከ በሚደርሰው የሂሣብ
መግለጫ መሠረት የገንዘብ መሰብሰቢያ ደረሰኝ ይዘጋጃል፣
8. በህግ የሂሣብ መዝገብ የመያዝ ግዴታ ያለባቸው ግብር ከፋዮች ደረሰኝ ሲጠይቁ
ከሥራ ፀባያቸው የተነሳ ደረሰኝ መስጠት የማይችሉ በተለይ በAነስተኛ ደረጃና
በባህላዊ የማምረት ዘዴ የተሰማሩ Aምራቾች Eንዲሁም መዝገብ ለመያዝ
የማይገደዱ የደረጃ #ሐ$ ግብር ከፋዮች ለሚሸጧቸው ምርቶች በገዥው የክፍያ
ቫውቸር ወይም ግዢው ስለመፈጸሙ በሚያረጋግጡ የውል ሰነዶች ላይ
ስማቸውንና Aድራሻቸውን በመግለጽ ግብይቱን መፈጸማቸውን በፊርማቸው
ያረጋግጣሉ፣
6. የተከለከለ ተግባር
1) በማንኛውም ሁኔታ ተመሣሣይ ቁጥር ያለው የሽያጭ ወይም የገንዘብ መቀበያ
ደረሰኝ ደግሞ በማሣተም ጥቅም ላይ ማዋል Aይቻልም፣
2) በዚህ Aንቀጽ ንUስ Aንቀጽ (1) የተደነገገው Eንደተጠበቀ ሆኖ ተመሳሳይ
ቁጥር ያለው ደረሰኝ በስህተት ታትሞ ከተገኘ ጥቅም ላይ ከመዋሉ በፊት
ባለሥልጣኑ Eንዲያውቀው ተደርጎ ሙሉ ለሙሉ መሰረዝ Aለበት፡፡
4
3) በዚህ Aንቀጽ ንUስ Aንቀጽ (1) Eና (2) የተደነገገውን ተላልፎ መገኘት በገቢ
ግብር Aዋጅ ቁጥር 286/1994 Aንቀጽ 98 (1)(ለ) መሠረት በወንጀል
ያስቀጣል፡፡
7. የባለሥልጣኑ ኃላፊነት
ባለሥልጣኑ በደረሰኝ ህትመትና Aጠቃቀም ረገድ የሚከተሉትን የመከታተልና
የመቆጣጠር ኃላፊነቶች Aሉት፡-
1. ግብር ከፋዩ ደረሰኝ Eንዲታተምለት ሲጠይቅ ህጋዊና የፀና የንግድ ሥራ ፈቃድ
ያለው መሆኑን የማረጋገጥ፣
2. የደረሰኝ Aጠቃቀም በሕግና ተቀባይነት ባላቸው Aሠራሮች ላይ የተመሠረተ
መሆኑን የመከታተል፣ የመቆጣጠርና የማረጋገጥ፣
3. Aስፈላጊ የሆኑ የግብር ከፋዮች መረጃ Eና የደረሰኞችን ተከታታይ ቁጥር
የመያዝ፣
4. የህትመት ድርጅቶችን ሙሉ ሥምና Aድራሻ በዝርዝር የመያዝ፣
5. ደረሰኝ ለማሳተም ጥያቄ ላቀረበ ግብር ከፋይ ቅደመ-ሁኔታዎች የተሟሉ
መሆናቸውን በማረጋገጥ Eንዲያሳትም የመፍቀድ፣
6. Eንዳስፈላጊነቱ የደረሰኝ ህትመት ተግባር በሚከናወንባቸው ማተሚያ ቤቶች
በመገኘት የማጣራት፣ የማረጋገጥ፣
7. ከማተሚያ ቤቶች Eና ከተጠቃሚዎች ስለደረሰኝ ህትመትና Aጠቃቀም
ለሚቀርቡ ጥያቄዎች ወቅታዊ መልስ የመስጠት፣
8. የማተሚያ ቤቶች ስለደረሰኝ ህትመት መረጃ የሚያቀርቡበትን ቅጽ የማዘጋጀት፣
9. በኮምፒውተር (IT) በመደገፍ የደረሰኞች የህትመት ቁጥር ቅደም ተከተሉን
ጠብቆ ሥራ ላይ መዋሉን መቆጣጠር የሚያስችል ሥርዓት በመዘርጋት
የመቆጣጠር፣
10. Aንዱ ማተሚያ ቤት የሰጠውን ቁጥር ሌላ ማተሚያ ቤት Eንዳይጠቀምበት በ IT
በመታገዝ ልዩ መለያ በመስጠት የመቆጣጠር፣
11. ለዚህ መመሪያ Aፈጻጸም የሚያስፈልጉትን ሌሎች ተግባራት የማከናወን፣
9. የመተባበር ግዴታ
ማንኛውም ሰው በዚህ መመሪያ መሠረት ያልተዘጋጀ ደረሰኝ ሲያጋጥመው
ለባለሥልጣኑ ወዲያውኑ ማሳወቅ Aለበት፡፡
መላኩ ፈንታ
የIትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን
ዋና ዳይሬክተር
6
የደረሰኝ ቁጥር ___________
Invoice No
ቀን ___________
Invoice Date
ከ __________________________________ ለ ___________________________________
From _______________________________ To __________________________________
Aድራሻ ክ/ከ___________ ቀ____ የቤ.ቁ _____ Aድራሻ ክ/ከ___________ ቀ____ የቤ.ቁ ______
Address W_____ K ______ H.No ________ Address W_____ K ______ H.No ________
የሻጭ የተ.E.ታ.ቁጥር የተ.E.ታ ቁጥር/ካለው/
Supplier’s VAT Reg. No. ________________ Customer’s VAT Reg.No.
የታክስ ከፋይ መ.ቁ የታክስ ከፋይ መ.ቁ ________________
Supplier’s TIN No. ___________________ Customer’s TIN No
የተመዘገበበት ቀን ________________________ የተመዘገበበት ቀን _______________________
Date of Registration ___________________ Date of Registration ____________________
Eቃው የቀረበበት ቀን ____________________
Date of supply _______________________
ጠቅላላ ድምር
Total
VAT (15%)
ተ.E.ታ
ጠቅላላ ዋጋ
Selling Price
በጥሬ ገንዘብ
በካሽ
Cash
7
የደረሰኝ ቁጥር ___________
Invoice No
ቀን
Invoice Date
ማስታወሻ፡-
ለተጨማሪ Eሴት ታክስ ያልተመዘገበ ሰው የሚጠቀምበት የሽያጭ ደረሰኝ ከሆነ የድርጅቱ ስም፣ Aድራሻና የግብር ከፋይ መለያ
ቁጥር ከላይ በቋሚነት የሚታተም ሆኖ የሚከተለውን መረጃ ይይዛል፡፡
ለ ___________________________________
To __________________________________
Aድራሻ ክ/ከ___________ ቀ____ የቤ.ቁ _____ _
Address W_____ K ______ H.No ______ _ _
የግብር ከፋይ መ.ቁ
Customer’s TIN No
የተ.E.ታ ቁጥር/ካለው/
Customer’s VAT Reg.No.
ጠቅላላ ድምር
Total
ተርንOቨር ታክስ
T.O.T
ጠቅላላ ዋጋ
Selling price
በጥሬ ገንዘብ
በካሽ
Cash
8
9