Professional Documents
Culture Documents
Aቀራረብን ለመወሰን
የወጣ መመሪያ
1
ክፍል Aንድ
ጠቅላላ ድንጋጌዎች
1. Aጭር ርEስ
ይህ መመሪያ “የጉምሩክ ዲክላራሲዮን Aቀራረብን ለመወሰን የወጣ መመሪያ ቁጥር
33/2001” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡
2. ትርጓሜ
ለዚህ መመሪያ Aፈፃፀም ሲባል፡-
1) “የጉምሩክ ዲክላራሲዮን” ማለት ወደ Aገር የሚገቡ፣ ወደ ውጭ Aገር የሚሄዱ
ወይም የተላላፊ Eቃዎች ዝርዝር የሚገለጽበትና የጉምሩክ ስነ ስርዓት
የሚፈጸምበት በባለሥልጣኑ የሚዘጋጅ ቅጽ ወይም ሰነድ ሲሆን በቃል ወይም
በAካል Eንቅስቃሴ ወይም በኤሌክትሮኒክስ ዘዴ የሚቀርቡ መግለጫዎችን
ይጨምራል፡፡
2) “የጉምሩክ ሥነ ሥርዓት Aስፈፃሚ” ማለት ለገቢ ወይም ለወጪ ወይም
ለተላላፊ Eቃዎች መግለጫ የሚያቀርብ ማንኛውም መግለጫ Aቅራቢ ነው፡፡
3) “የጉምሩክ ሥነ ሥርዓት” ማለት ወደ Aገር የሚገባ፣ ወደ ውጪ Aገር የሚላክ
ወይም ተላላፊ Eቃ የጉምሩክ ወደብ ከደረሰበት ጊዜ ጀምሮ ከጉምሩክ ቁጥጥር
ሥር Eስከሚወጣ ድረስ የሚከናወን ማናቸውም የጉምሩክ Aፈፃፀም ሂደት
ነው፡፡
4) “መግለጫ Aቅራቢ” ማለት ለጉምሩክ ሥነ ሥርዓት Aፈፃፀም የጉምሩክ
ዲክላራሲዮን ለባለሥልጣኑ የሚያቀርብ መንገደኛ ወይም Aስመጪ ወይም ላኪ
ወይም የጉምሩክ ሥነ ሥርዓት Aስፈፃሚ ወይም Aግባብ ያለው የባለስልጣኑ
ሠራተኛ ነው፡፡
5) “ቀጥተኛ የነጋዴዎች ግብዓት /D.T.I/” ማለት የጉምሩክ ዲክላራሲዮን ለማተም
Eና የክፍያ መግለጫ ለማውጣት ፈቃድ የተሰጠው መግለጫ Aቅራቢ የራሱን
ኮምፒዩተር በመጠቀም ከራሱ ቢሮ በማንኛውም ሰዓት መረጃዎችን ወደ
ጉምሩክ የAውቶሜሽን ሥርዓት ማስገባት የሚያስችል የAሰራር ዘዴ ነው፡፡
2
6) “የምዝገባ ቁጥር” ማለት ከጉምሩክ Aውቶሜሽን ስርዓት ጋር ግንኙነት
በመፍጠር በቀጥተኛ የነጋዴዎች ግብዓት (D.T.I) Eንደ ቅደም ተከተሉ
ለመመዝገቡ በኤሌክትሮኒክስ ዘዴ የሚሰጥ የዲክላራሲዮን መለያ ቁጥር ነው፡፡
7) “ገደብ የተደረገበት Eቃ” ማለት በሕግ በተደነገገ ሥነ ሥርዓት ሥልጣን ባለው
Aካል በተሰጠ ፈቃድ ካልሆነ በስተቀር ወደ Aገር Eንዳይገባ ወይም ከAገር
Eንዳይወጣ ወይም Eንዳይተላለፍ ገደብ የተደረገበት Eቃ ማለት ነው፡፡
8) “የተከለከለ Eቃ” ማለት በሕግ ወይም Iትዮጵያ ባፀደቀቻቸው ዓለም Aቀፍ
ስምምነቶች መሠረት ወደ Aገር Eንዳይገባ፣ ከAገር Eንዳይወጣ ወይም
Eንዳይተላለፍ የተከለከለ ማንኛውም Eቃ ነው፡፡
9) “የጉምሩክ ስነስርዓት ኮድ (C.P.C)” ማለት በገቢና ወጪ Eቃዎች ላይ
Aግባብነት ያላቸውን ሕጐች ለማስፈፀም፣ መረጃዎችን በAግባቡ ለመመዝገብና
ለመያዝ Eንዲሁም የደንበኞችን Aገልግሎት Eንደሁኔታው ለያይቶ ለመስጠት
Eንዲቻል በዲክላራሲዮን ላይ ለተመዘገቡት Eቃዎች የሚሰጥ መለያ ቁጥር
ነው፡፡
10)“የግል ወይም የቤት ውስጥ መገልገያ Eቃዎች” ማለት
ሀ/ መንገደኞች በጉዟቸው ወቅት ለግል መጠቀሚያነት የሚያውሏቸውና
የንግድ መጠን የሌላቸው የግለሰብ የጉዞ Eቃዎች፣ ምግቦችና መጠጦች፣
ለ/ መንገደኛው በሀገር ውስጥ ወይም በውጭ Aገር ለሚገኝ ዘመዱ ወይም
ቤተሰቡ ወይም ጓደኛው ለግል መገልገያነት የሚያመጣቸው ወይም
የሚወስዳቸውን Eያንዳንዳቸው የንግድ መጠን Eና ባህሪ የሌላቸው Aዲስ
ወይም ያገለገሉ ልብሶች፣ ጫማዎች፣ የግል ንጽህና መጠበቂያዎች፣
የመዋቢያ፣ የመመገቢያ፣ የቤትና የማEድ Eቃዎችን Eና Eነዚህኑ
የመሳሰሉ Eቃዎች፤
ሐ/ በውጭ Aገር የሚኖር ዘመድ ወይም ቤተሰብ ወይም ጓደኛ በሀገር ውስጥ
ለሚገኝ ዘመድ ወይም ቤተሰብ ወይም ጓደኛ በሻንጣ፣ በጀሪካን ወዘተ
በመሳሰሉት በስጦታ የሚልካቸው የንግድ መጠን Eና ባህሪ የሌላቸው
Eና ለንግድ ሥራ የማይውሉ፣ ለግል ወይም ለቤተሰብ ወይም ለቤት
ውስጥ መገልገያነት የሚውሉ Aዲስ ወይም ያገለገሉ ልብሶች፣
3
ጫማዎች፣ የግል ንጽህና መጠበቂያዎች፣ የመዋቢያ፣ የመመገቢያ፣
የቤትና የማEድ ቤት የመሳሰሉት Eቃዎች ናቸው፡፡
11) “የንግድ ማስተዋወቂያና የናሙና Eቃዎች” ማለት፡-
ሀ/ የንግድ ድርጅቱ በተሰጠው የንግድ ፈቃድ በሚያካሂደው ንግድ ወይም
በሚሰጠው Aገልግሎት የሚሸፈኑ ወይም በማምረቻ ፈቃዱ
ለሚያመርተው ምርት ግብዓት የሆኑና ጠቅላላ ዋጋቸው ከ5000
/Aምስት ሺ/ ብር ያልበለጡ፣
ለ/ የድርጅቶች ስም፣ ዓርማ ወይም ልዩ መለያ/ምልክት ታትሞባቸው ንግድ
Eና Iንቨስትመንት ለማስፋፋት ለድርጅቶች የሚላኩ የንግድ መጠን
የሌላቸው ለሽያጭ የማይውሉ፣ ድርጅቶች ለደንበኞቻቸው በንግድ
ማስተዋወቂያነት በነፃ የሚሰጧቸው፣
ሐ/ የሃይማኖት፣ የEርዳታ Eና መንግስታዊ ተቋማት የተቋቋሙበትን ዓላማ
ለማስተዋወቅ የሚረዳ ለሽያጭ የማይውል የንግድ መጠን የሌለው
ተቋሙን የሚያመለክት ልዩ ምልክት ታትሞበት በመንገደኛም ይሁን
በጭነት የሚመጣ Eቃ ነው፡፡
12) “የግል ጌጣጌጥ” ማለት ወደ Aገር የሚገባ ወይም ከAገር የሚወጣ መንገደኛ
በAካሉ ላይ ያደረጋቸው ወይም የያዛቸው ከወርቅ፣ ከብር Eና ከሌሎች
ከከበሩ ማEድናት የተሰሩ የEጅ ሰዓት፣ የEጅ ቀለበት Eና ሌሎች ተመሳሳይ
መገልገያና የግል ጌጣጌጦች ናቸው፡፡
13) “የውጭ ምንዛሪ” ማለት በIትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ መመሪያ መሠረት
ከAገር የሚወጣ ወይም ወደ Aገር የሚገባ መንገደኛ Eንዲይዘው የተፈቀደ
የውጭ Aገር ገንዘብ ነው፡፡
14) “ተመላላሽ መንገደኛ” ማለት ነፃ የAየር ጉዞ ቲኬት ያለውን ጨምሮ በAየር
ወይም በየብስ ቢያንስ በሶስት ወር ውስጥ Aንዴ በተለያዩ ምክንያቶች ወደ
ውጭ Aገር የሚመላለስ መንገደኛ ነው፡፡
15) “መንገደኛ” ማለት በየብስ ወይም በዓለም Aቀፍ የAየር ማረፊያዎች በኩል
ወደ Iትዮጵያ የሚገባ ወይም ከIትዮጵያ የሚወጣ ሰው ነው፡፡
16) “Aረንጓዴ ማለፊያ” ማለት Eቃ ያልያዘ ወይም ቀረጥ Eና ታክስ
የማይከፈልበት Eቃ የያዘ መንገደኛ የሚያልፍበት ነው፡፡
4
17) “ቀይ ማለፊያ” ማለት ቀረጥና ታክስ የሚከፈልባቸውን Eቃዎች የያዘ
መንገደኛ የሚያልፍበት ነው፡፡
18) “የንግድ መጠን Eና የንግድ ባሕሪ ያለው Eቃ” ማለት ከግል ወይም ከቤተሰብ
ፍጆታ በላይ የሆነና በሽያጭ ወይም በሌላ ማናቸውም መንገድ ጥቅም ላይ
በማዋል ትርፍ ሊያስገኝ የሚችል Eቃ ነው፡፡
19) “የመንገደኛ ጓዝ” ማለት መንገደኛው ከራሱ ጋር ይዞት የሚመጣው የግል
Eና የቤት ውስጥ መገልገያ Eቃ ነው፡፡
20) “ሰነድ” ማለት ለጉምሩክ ሥነ ሥርዓት Aፈፃፀም በAካል ወይም
በኤሌክትሮኒክ መንገድ የሚቀርብ ማናቸውም ደረሰኝ፣ ቅጽ ወይም የጽሑፍ
ማስረጃ ሲሆን፣ መዝገብንም ይጨምራል፡፡
21) “Aባሪ ሰነዶች” ማለት በሕግ ወይም በባለሥልጣኑ በተወሰነው መሠረት
ከጉምሩክ ዲክላራሲዮን ጋር ተያይዘው የሚቀርቡ ማናቸውም ሰነዶች ናቸው፡
22) “Aዋጅ” ማለት የጉምሩክ Aዋጅ ቁጥር 622/2001 ነው፡፡
23) “ባለሥልጣን” ማለት የIትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ነው፡፡
3. የተፈፃሚነት ወሰን
ይህ መመሪያ የጉምሩክ ዲክላራሲዮን ለባለሥልጣኑ በሚያቀርብ በማናቸውም
መግለጫ Aቅራቢ ላይ ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
ክፍል ሁለት
የኤሌክትሮኒክስ የዲክላራሲዮን Aቀራረብ
4. ፈቃድ ስለማግኘት
1. ማንኛውም መግለጫ Aቅራቢ ወደ Aገር ስለሚገቡ ወይም ከAገር ስለሚወጡ
ወይም ለስሚተላለፉ Eቃዎች የጉምሩክ ዲክላራሲዮን በኤሌክትሮኒክስ መንገድ
ማቅረብ ይችላል፡፡
5
2. በዚህ Aንቀጽ ንUስ Aንቀጽ 1 መሠረት በኤሌክትሮኒክ መንገድ ዲክለራሲዩን
ለማቅረብ መግለጫ Aቅራቢው በቅድሚያ ከባለሥልጣኑ የቀጥተኛ ነጋዴዎች
ግብዓት /D.T.I/ ፈቃድ ማግኘት Aለበት፡፡
7. ስለተጨማሪ ተግባራት
መግለጫ Aቅራቢው በዚህ መመሪያ Aንቀጽ 6 ከተዘረዘሩት በተጨማሪ
የሚከተሉትን ተግባራት ያከናውናል፡፡
ሀ/ የክፍያ ማስታወቂያ /Assessment notice/ ያትማል፤
6
ለ/ በታተመው የክፍያ ማስታወቂያ መሠረት ክፍያውን በባንክ ወይም
ለባለሥልጣኑ ገንዘብ ያዥ ይፈጽማል፤
ሐ/ የክፍያ ደረሰኙን፣ ዲክላራሲዮኑን Eና Aባሪ ሰነዶችን በማያያዝ
ለባለሥልጣኑ ሰነድ መቀበያ ዴስክ /Face Vet/ ዲክላራሲዮኑ
በተመዘገበበት Eለት ወይም Eጅግ ቢዘገይ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ማቅረብ
Aለበት፤
መ/ በዚህ ንUስ Aንቀጽ ፊደል ተራ (ሐ) ላይ የተደነገገው Eንደተጠበቀ ሆኖ
መግለጫ Aቅራቢው በባለሥልጣኑ ተቀባይነት Aግኝቶ የምዝገባ ቁጥር የያዘ
ዲክላራሲዮን ለባለስልጣኑ ማቅረብ ካልቻለ ያላቀረበበትን በቂና Aሳማኝ
ምክንያት የምዝገባ ቁጥር ባገኘ በAምስት ቀናት ውስጥ በጽሑፍ
ለባለሥልጣኑ ማሳወቅ Aለበት፡፡
7
9. የተሳሳተ መረጃ ማስገባት ስለሚያስከትለው ተጠያቂነት
መግለጫ Aቅራቢው በኤሌክትሮኒክ ዲክላራሲዮን ቅጽ ውስጥ በጫነው መረጃ
ስህተት ቢገኝበት በቂና Aሳማኝ ምክንያት ካላቀረበ በስተቀር በጉምሩክ ስነ ስርዓት
Aስፈፃሚዎች የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ መሠረት ተጠያቂ ይሆናል፡፡
8
ክፍል ሶስት
የጉምሩክ ዲክላራሲዮን በቃልና በAካል Eንቅስቃሴ
ስለሚቀርብበት ሁኔታ
12. መሠረት
ማንኛውም ወደ Aገር የሚገባ ወይም ከAገር የሚወጣ መንገደኛ ስለያዘው Eቃ
በAካል Eንቅስቃሴ፣ በቃል ወይም በጽሑፍ የጉምሩክ ዲክላራሲዮን የማቅረብ ወይም
የመፈፀም ግዴታ Aለበት፡፡
9
ሸ/ ጠቅላላ ዋጋው ወይም ዋጋቸው ከብር 1000/Aንድ ሸህ/ ያልበለጡ
ሽቶዎች፣
ቀ/ በሐኪም ትEዛዝ ለግል ጥቅም የሚውሉ መድሃኒቶች፣
በ/ የንግድ መጠን የሌላቸው Aልባሳት Eና ሌሎች የግል መገልገያ Eቃዎች፡፡
15. ቀይ ማለፊያ
ማንኛውም መንገደኛ በዚህ መመሪያ Aንቀጽ 12 (2) ከተዘረዘሩት ውጪ Eቃ ከያዘ
በቀይ ማለፊያ በኩል በማለፍ በያዛቸው Eቃዎች ላይ የጉምሩክ ሥነ ሥርዓት
መፈፀም ይኖርበታል፡፡
10
ክፍል Aራት
የጉምሩክ ዲክላራሲዮን በጽሑፍ ስለማይቀርብባቸው Eቃዎች
11
2. የብሔራዊ ባንክ በፈቀደው መጠን ተጓዦች ለራሳቸው ጥቅም Eንዲውሉ
ይዘዋቸው የሚወጡ፣
3. የማጓጓዣ ኃላፊዎች፣ ረዳቶቻቸው Eና መንገደኞች በጉዞ ወቅት
የሚጠቀሙባቸው፣
ክፍል Aምስት
ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች
12
24. መመሪያውን ስለማሻሻል
ይህ መመሪያ Eንደ Aስፈላጊነቱ በባለሥልጣኑ ሊሻሻል ይችላል፡፡
መላኩ ፈንታ
የIትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን
ዋና ዳይሬክተር
13