Professional Documents
Culture Documents
የገንዘብ ሚኒስቴር
ነሐሴ 2014
Abrham Yohanes Law Corner
ሇግሌ መገሌገያ የሚውለ ዕቃዎች ወዯ አገር የሚገቡበትን ሁኔታ ሇመወሰን የወጣ
መመሪያ ቁጥር 923/2014
ጠቅሊሊ ዴንጋጌ
ክፍሌ አንዴ
1. አጭር ርዕስ
2. ትርጉም
2) “የግሌ መገሌገያ ዕቃ” ማሇት ጠቅሊሊ ብዛቱ በዚህ መመሪያ ከተወሰነው መጠን
የማይበሌጥ፤ ሇባሇቤቱ ወይም ሇቤተሰቡ የግሌ መገሌገያ ወይም ፍጆታ
እንዱውሌ በዚህ መመሪያ የተፈቀዯሇት ባሇመብት ይዞት ወይም ከባሇመብቱ
ተሇይቶ ወዯአገር የሚገባ ወይም ከአገር የሚወጣ ዕቃ ነው፡፡
1
Abrham Yohanes Law Corner
3) “የስጦታ ዕቃ” ማሇት ማንኛውም በውጭ አገር ያሇ ሰው ወይም ዴርጅት
ኢትዮጵያ ውስጥ ሇሚገኝ ቤተሰብ፣ ዘመዴ፤ ጓዯኛ ወይም ዴርጅት የሚሌከው
የግሌ መገሌገያ ዕቃ ነው፡፡
12) በዚህ መመሪያ ጥቅም ሊይ የዋለ ላልች ቃሊትና ሀረጎች በአዋጁ የተሰጣቸውን
ትርጓሜ ይይዛለ፡፡
2
Abrham Yohanes Law Corner
ክፍሌ ሁሇት
ተፈሊጊ ማስረጃዎች እና ሇግሌ መገሌገያ የሚፈቀደ ዕቃዎች
3. ማስረጃዎች
ማንኛውም መንገዯኛ፣ ተመሊሽ ኢትዮጵያዊ ወይም ትውሌዯ ኢትዮጵያዊ ፣ የውጭ
አገር ባሇሙያ እና የስጦታ ዕቃ ከውጭ አገር የተሊከሇት ሰው በዚህ መመሪያ
የተመሇከተው መብት ተጠቃሚ መሆን የሚችሇው የሚከተለትን ማስረጃዎች
ሲያቀርብ ይሆናሌ፤
1/ መንገዯኛ፣
3
Abrham Yohanes Law Corner
4/ የስጦታ ዕቃ ከወጭ አገር የተሊከሇት ሰው
ክፍሌ ሶስት
የግሌ መገሌገያ ዕቃ የታሪፍ መጣኔ እና የዋጋ አተመመን
5
Abrham Yohanes Law Corner
2/ ሇንግዴ የማይውለ ወዯ አገር የሚገቡ የግሌ መገሌገያ ዕቃዎች የቀረጥ መጣኔ
በጉምሩክ ታሪፍ ምዕራፍ 98 መሠረት ይወሰናሌ፡፡
7. የስጋት ሥራ አመራር
+251-911-190-299
6
Abrham Yohanes Law Corner
ክፍሌ አራት
ሌዩ ሌዩ ዴንጋጌዎች
8. ገዯብ
9. ክሌከሊ
ማንኛውም መንገዯኛ በዚህ መመሪያ ከተፈቀዯው ውጪ የንግዴ ዕቃዎችን ወዯ
አገር ማስገባት አይችሌም፡፡
አህመዴ ሺዳ
የገንዘብ ሚኒስትር