You are on page 1of 247

የኢትዮጵያ ፋዳራሊዊ ዳሞክራሲያዊ ሪፏብሉክ

የወንጀሌ ሥነሥርዓት እና የማስረጃ ሔግ

ፋዳራሌ ጠቅሊይ ዓቃቤ ህግ

2009 ዓ.ም

0
አዋጅ ቁጥር…./፳፻፱ ዓ.ም

የኢትዮጵያ ፋዳራሊዊ ዳሞክራሲያዊ ሪፏብሉክ የወንጀሌ ሥነ-ሥርዏት እና የማስረጃ ሔግ

መግቢያ

ከኢትዮጵያ ፋዳራሊዊ ዱሞክራሲያዊ ሪፏብሉክ ሔገ መንግሥት እና ኢትዮጵያ


ከተቀበሇቻቸው ዓሇም አቀፌ ስምምነቶች ጋር የተጣጣመና መርሆቻቸውንና
እሴቶቻቸውን ሇማስፇጸም የሚያስችሌ ዘመናዊ የወንጀሌ ፌትህ ሂዯት አስፇሊጊ ሆኖ
በመገኘቱ፤

እየተሰራበት ያሇው የ፲፱፻፶፬ የወንጀሌ ሥነ ሥርዏት ሔግ የወንጀሌ ፌትሔ ሥርዏቱን


ቀሌጣፊና ውጤታማ ከማዴረግ አንጻር የሚታይበትን እጥረት በመቅረፌ በየጊዜው
የሚከሰቱ ውስብስብ ወንጀልችን ፌትሏዊ በሆነ የፌትህ ሂዯት ሇመምራት የሚያስችሌ
የሔግ መዯሊዴሌ መፌጠር በማስፇሇጉ፤

የኢትዮጵያ ፋዳራሊዊ ዱሞክራሲያዊ ሪፏብሉክ የወንጀሌ ሔግን ጨምሮ በወንጀሌ


የፌትሔ ሥርዏቱ የተዯረጉ ሇውጦችን ሇማስፇጸም እና የወንጀሌ ፌትህ ሂዯቱን በተሟሊ
ሥርዏት ሇመምራት የሚያስችሌ ሔግን ማውጣት በማስፇሇጉ፤

ሀገሪቱ በወንጀሌ የፌትሔ ሥርዏት በዓሇም አቀፌ ሔግ ያሎትን መብቶች ሇማስከበርና


የተጣለባትን ግዳታዎች ሇመወጣት የሚያስችሌ የሔግ ማዕቀፌ በማስፇሇጉ፤

በኢትዮጵያ ፋዳራሊዊ ዱሞክራሲያዊ ሪፏብሉክ ሔገ መንግሥት አንቀጽ ፶፭ (፩) እና


አንቀጽ ፶፭ (፭) መሠረት የሚከተሇው ታውጇሌ፡፡

፩ አጭር ርዕስ
ይህ ሔግ የ “፳፻፱ ዓ.ም የወንጀሌ ሥነ-ሥርዓት እና የማስረጃ ሔግ” ተብል ሉጠቀስ
ይችሊሌ፡፡

፪ የተሻሩ እና ተፇፃሚነት የላሊቸው ሔጎች


የሚከተለት ሔጎች ይህ ሔግ ከፀናበት ቀን ጀምሮ ተሽረዋሌ፡፡

1
፩. የ፲፱፻፶፬ የወንጀሇኛ መቅጫ ሔግ ሥነ ሥርዓት አዋጅ ቁጥር
፩/፲፱፻፶፬
፪. ከዚህ በታች የተዘረዘሩት አዋጆች በወንጀሌ ምርመራ፣ በዲኝነት
ስሌጣን እና የማስረጃ እና የስነ-ስርአት ዴናጋጌዎች በዚህ አዋጅ የተተኩ
በመሆኑ ተሸረዋሌ፡፡

(ሀ)የፌርዴ ቤቶች አዋጅ ቁ.፳፭/፲፱፻፹፰

(ሇ)የፀረ ሽብር አዋጅ ቁጥር ፮፻፶፪/፳፻፩

(ሏ) በሔገ ወጥ መንገዴ የተገኘን ገንዘብ ሔጋዊ አስመስል


ማቅረብን ሇመከሊከሌ የወጣ አዋጅ ቁጥር ፯፻፹/፳፻፭

(መ)የንግዴ ውዴዴርና የሸማቾች አዋጅ ቁጥር ፰፻፲፫/፳፻፮

(ሠ) የፀረ ሙስና ሌዩ የሥነ ሥርዓትና የማስረጃ ሔግ አዋጅ


፰፻፹፪/፳፻፯

(ረ) ሔገ ወጥ የሰዎች ዝውውር አዋጅ ቁጥር ፱፻፱/፳፻፯

(ሰ) የኮምፒውተር ወንጀሌን ሇመከሊከሌ የወጣ አዋጅ ቁጥር


፱፻፶፰/፳፻፰

፫. ከዚህ ሔግ ጋር የሚቃረን ማንኛውም ሔግ በዚህ ሔግ በተመሇከቱ


ጉዲዮች ሊይ ተፇጻሚነት የሇውም፡፡

፫. የመሸጋገሪያ ዴንጋጌ
፩. ይህ ሔግ ከመጽናቱ በፉት በፌርዴ ቤት በመታየት ሊይ ያለ የወንጀሌ ጉዲዮች
በ፲፱፻፶፬ቱ የወንጀሌ ሥነ ሥርዏት ሔግ መሠረት ውሳኔ ያገኛለ፡፡
፪. ይህ ሔግ ከመጽናቱ በፉት የተፇጸመ ወይም ፌርዴ ቤት ያሌቀረበ የወንጀሌ
ጉዲይ ተከሳሹን የሚጠቅም ከሆነ በዚህ ሔግ መሠረት ውሳኔ ያገኛሌ፡፡
፫. ይህ ሔግ ከመጽናቱ በፉት በነባሩ ሔግ መሠረት የተሰጡ ውሳኔዎች ወይም
ትእዛዞች የጸኑ ናቸው፡፡

2
፬. ሔጉ የሚጸናበት ጊዜ
ይህ ሔግ አዋጅ ቁጥር .../ ፳፻፱ ዓ.ም ሆኖ በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣ ከመቶ
ሰማንያ ቀናት በኋሊ የጸና ይሆናሌ፡፡

አዱስ አበባ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም


ሙሊቱ ተሾመ (ድ/ር)
የኢትዮጵያ ፋዳራሊዊ ዱሞክራሲያዊ ሪፏብሉክ ፕሬዚዲንት

3
የወንጀሌ ሥነ-ሥርዏት እና የማስረጃ ሔግ

አንዯኛ መጽሏፌ
ጠቅሊሊ ዴንጋጌዎች እና መርሆዎች
ርዕስ አንዴ
ጠቅሊሊ ዴንጋጌዎች
ምዕራፌ አንዴ
የሔጉ የተፇፃሚነት ወሰን

አንቀጽ ፩ የተፇፃሚነት ወሰን

ይህ ሔግ የ፲፱፻፺፮ ዓ.ም የኢትዮጵያ ፋዳራሊዊ ዱሞክራሲያዊ ሪፏብሉክ የወንጀሌ


ሔግ ተፇፃሚ በሚሆንበት ጉዲይ ሊይ ሁለ ተፇፃሚ ይሆናሌ፡፡

አንቀጽ ፪ ትርጓሜ

በዚህ ሔግ፡-

፩.“ክሌሌ” ማሇት በኢትዮጵያ ፋዳራሊዊ ዳሞክራሲያዊ ሪፏብሉክ ሔገ መንግሥት


ዕውቅና የተሰጠው ክሌሌ ነው፡፡
፪. “መርማሪ ፖሉስ” ማሇት በሔግ መሠረት የወንጀሌ ምርመራ ሇማዴረግ ሥሌጣን
የተሰጠው ፖሉስ ነው፡፡
፫. “ፖሉስ” ማሇት የፋዳራሌ ወይም የክሌሌ ፖሉስ ማሇት ነው፡፡
፬. “የፋዳራሌ ፖሉስ” ማሇት የአዱስ አበባ እና የዴሬዯዋ ፖሉስን ይጨምራሌ፡፡
፭. “የዏቃቤ ሔግ ተቋም” ማሇት የፋዳራሌ ጠቅሊይ ዏቃቤ ሔግ ወይም በሔግ
የዏቃቤ ሔግ ሥሌጣንና ተግባር የተሰጠው ሆኖ የክሌሌ ተቋምን
ያጠቃሌሊሌ፡፡
፮.“ጠቅሊይ ዏቃቤ ሔግ” ማሇት የፋዳራሌ ወይም የክሌሌ የዏቃቤ ሔግ ተቋም ኃሊፉ
ነው፡፡
፯. “ዏቃቤ ሔግ” ማሇት በሔግ የዏቃቤ ሔግ ሥሌጣን የተሰጠው ሰው ሲሆን ጠቅሊይ
ዏቃቤ ሔጉን እና ምክትለን ያጠቃሌሊሌ፡፡

4
፰. “ፌርዴ ቤት” ማሇት በሔግ የተቋቋመ የፋዳራሌ ወይም የክሌሌ ፌርዴ ቤት
ሆኖ ወታዯራዊ ፌርዴ ቤትን ያጠቃሌሊሌ፡፡
፱. “ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት” ማሇት የፋዳራሌ ወይም የክሌሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት
ማሇት ነው፡፡
፲ “ፕሬዚዲንት” ማሇት በማንኛውም ዯረጃ ያሇ የፌርዴ ቤት ኃሊፉ ነው፡፡
፲፩.“ሬጀስትራር” ማሇት በዚህ ሔግ አንቀጽ ፫፻፷፬ ሥር የተመሇከቱት እና በላሊ
ሔግ የተሇዩ ተግባራትን የሚያከናውን የፌርዴ ቤት ባሇሙያ ነው፡፡
፲፪. “ማቆያ ቤት” ማሇት በወንጀሌ ተጠርጥሮ የተያዘ ሰው የወንጀሌ ምርመራው
እስከሚጠናቀቅ የሚቆይበት በፖሉስ ወይም በወታዯራዊ ፖሉስ ተቋም
የሚተዲዯር በሔግ የታወቀ ቦታ ነው፡፡
፲፫. “ማረፉያ ቤት” ማሇት የወንጀሌ ምርመራ ተጠናቆ ክስ እስኪመሠረት ወይም
ክስ ተመሥርቶ ውሳኔ እስከሚሰጥ በወንጀሌ ተጠርጥሮ የተያዘ ወይም
የተከሰሰ ሰው በፌርዴ ቤት ትእዛዝ የሚቆይበት በማረሚያ ቤት የሚገኝ
ክፌሌ ነው፡፡
፲፬. “ማረሚያ ቤት” ማሇት በፌርዴ ቤት ውሳኔ ፌርዯኛ የተወሰነበትን የእሥራት
ቅጣት የሚፇጽምበትና የሚታረምበት በሔግ የተቋቋመ ተቋም ነው፡፡
፲፭. “ከባዴ ወንጀሌ” ማሇት ሇዚህ ሔግ አፇጻጸም ሲባሌ በዚህ ሔግ ሠንጠረዥ “ሇ”
ሥር ከባዴ መሆኑ የተዯነገገ ወንጀሌ ነው፤
፲፮. “መካከሇኛ ወንጀሌ” ማሇት ሇዚህ ሔግ አፇጻጸም ሲባሌ በዚህ ሔግ ሠንጠረዥ
“ሇ” ሥር መካከሇኛ መሆኑ የተዯነገገ ወንጀሌ ነው፡፡
፲፯. “ቀሊሌ ወንጀሌ” ማሇት ሇዚህ ሔግ አፇጻጸም ሲባሌ በዚህ ሔግ ሠንጠረዥ “ሇ”
ሥር ቀሊሌ መሆኑ የተዯነገገ ወንጀሌ ነው፡፡
፲፰. “ኤግዚቢት” ማሇት አንዴን ፌሬ ነገር ሇማስረዲት ወይም ሇማስተባበሌ
ሇፌርዴ ቤት የሚቀርብ ማንኛውም ነገር ሆኖ ዴምፅን፣ ምስሌን፣ ዲታን የያዘ
ዕቃን ወይም የወንጀሌ ምሌክት ሆኖ አሻራን፣ የጫማ ኮቴን እና ላልች
መሰሌ ነገሮችን ይጨምራሌ፡፡
፲፱. “ማስረጃ” ማሇት አግባብነት ያሇውን ፌሬ ነገር ሇማስረዲት ወይም
ሇማስተባበሌ የሚያስችሌ ማንኛውም ነገር ወይም ሑዯት ሆኖ በምስክር
ወይም በተከሳሽ የሚሰጥ ቃሌን፣ ሰነዴን፣ የኤላክትሮኒክ መረጃን፣ በሔግ

5
የተወሰዯ የሔሉና ግምትን፣ ፌርዴ ቤት ግንዛቤ የሚወስዴበትን ፌሬ ነገር፣
የአንዴ ነገርን ሑዯት ማሳያ እንዱሁም ፌርዴ ቤት በዏይን የሚመሇከተውን
ነገር ያጠቃሌሊሌ፡፡
፳. “አግባብነት ያሇው ማስረጃ” ማሇት የአንዴን ዴርጊት ውጤት በቀጥታም ሆነ
በተዘዋዋሪ ሇመወሰን የሚያስችሌ፣ ሉረጋገጥ የተፇሇገ ፌሬ ነገርን የሚያሳይ
ወይም አጠራጣሪ የሚያዯርግ ማንኛውም ማስረጃ ሲሆን፣ በጭብጥ የተያዘ
ፌሬ ነገርን የሚገሌጽ ወይም የሚያረጋግጥ ወይም ፌሬ ነገሩ ያመሇከተውን
ሁኔታ የሚያፇርስ ወይም የሚዯግፌ፣ ዴርጊቱ የተፇፀመበትን ቦታ ወይም
ጊዜ ወይም የፇፀሙ ወገኖች ግንኙነትን የሚያሳይ ወይም የሚያረጋግጥ
ማስረጃን ይጨምራሌ፡፡
፳፩. “ብይን” ማሇት በወንጀሌ ጉዲይ በዋስትና፣ በክስ መቃወሚያና የዏቃቤ ሔግ
ማስረጃ ከተሰማ በኋሊ ተከሳሹ መከሊከሌ እንዲሇበትና እንዯላሇበት የሚሰጥ
ትዕዛዝ ነው፡፡
፳፪. “ውሳኔ” ማሇት ከብይን የተሇየ ሆኖ ፌርዴ ቤት የሚሰጠው ማንኛውም ውሳኔ
ሲሆን የቅጣት ውሳኔን ይጨምራሌ፡፡
፳፫. “ፌርዴ” ማሇት የቀረበን ክስ፣ መሌስ እና ማስረጃ በመመርመር ተከሳሹ ነፃ
ወይም ጥፊተኛ የሚባሌበት ነው፡፡
፳፬. “ትዕዛዝ” ማሇት ከውሳኔ የተሇየ ሆኖ በፌርዴ ቤት የሚሰጥ ማናቸውም
ዏይነት ተፇጻሚ ትዕዛዝ ነው፡፡
፳፭. “የመጨረሻ ውሳኔ” ማሇት በሔግ መሠረት የመጨረሻ የተባሇ ወይም
በማናቸውም ምክንያት ይግባኝ የማይባሌበት ፌርዴ፣ ውሳኔ፣ ብይን ወይም
ትእዛዝ ነው፡፡
፳፮. “ወጣት” ማሇት ክስ የቀረበበት የወንጀሌ ዴርጊት ተፇጸመ በተባሇበት ጊዜ
ዕዴሜው ከዘጠኝ እስከ አሥራ አምስት ዓመት የሆነ ሰው ማሇት ነው፡፡
፳፯. “ሰው” ማሇት ግሇሰብ ወይም የሔግ ሰውነት ያሇው አካሌ ነው፡፡
፳፰. በዚህ ሔግ በወንዴ ጾታ የተገሇጸው የሴት ጾታንም ያካትታሌ፡፡

አንቀጽ ፫ ዓሊማ

የዚህ ሔግ ዓሊማ፡-

6
፩. በወንጀሌ ምርመራ፣ ክስ፣ ፌርዴ ሑዯትና የውሳኔ አፇጻጸም በሔገመንግሥቱ
የተረጋገጡ የግሇሰብ መብቶችን በማስከበር እና በማስጠበቅ የወንጀሌ ሔጉን
ዓሊማዎች ማሳካት፣
፪. የወንጀሌ ፌትሔ ሥርዏቱ እውነትን ማውጣት እንዱችሌ፣ ውጤታማ፣
ቀሌጣፊና ፌትሏዊ እንዱሆን ማስቻሌ፤ እና
፫. በወንጀሌ ፌትሔ ሥርዏቱ ውስጥ አሳታፉነትን በተሇይም የሔዝብ ተሳትፍን
ማጎሌበትና ማረጋገጥ፣
ነው፡፡
ምዕራፌ ሁሇት
መሠረታዊ መርሆዎች

አንቀጽ ፬ ጠቅሊሊ

፩. የዚህ ሔግ አፇጻጸም በዚህ ምዕራፌ በተመሇከቱት መርሆዎች ይመራሌ፡፡


፪. በዚህ ምዕራፌ የተዯነገጉት መሠረታዊ መርሆዎች ከህገ-መንግስቱ፣ ኢትዮጵያ
ከተቀበሇቻቸው የሰብዓዊ መብት ሔግጋት፣ ዓሇምአቀፌ የሰብዓዊ መብቶች
ስምምነቶች ዓሇምአቀፌ ሰነድች መርሆዎች ጋር በተጣጣመ መሌኩ
ይተረጎማለ፡፡

አንቀጽ ፭ ነፃ ሆኖ ስሇመገመት

፩. ማንኛውም ሰው ጉዲዩ በፌርዴ ቤት ታይቶ በመጨረሻ ውሳኔ ጥፊተኝነቱ


እስካሌተረጋገጠ ዴረስ ከተጠረጠረበት ወይም ከተከሰሰበት ወንጀሌ ነጻ ሆኖ
የመገመት መብት አሇው፤ በራሱ ሊይም እንዱመሰክር አይገዯዴም፡፡
፪. ዏቃቤ ሔግ የመሠረተውን ክስ የማስረዲት ኃሊፉነት አሇበት፡፡ ተከሳሽ ራሱን
የመከሊከሌ መብት አሇው፡፡
፫. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፪ የተዯነገገው ቢኖርም በፌሬ ሔጉ መሠረታዊ
ፌሬ ነገሮች ሲረጋገጡ ወንጀለን የሚያቋቁሙትን ፌሬ ነገሮች በተመሇከተ
ፌርዴ ቤቱ የሔሉና ግምት እንዯሚዎስዴ በተዯነገገ ጊዜ ዏቃቤ ሔግ

7
መሠረታዊ ፌሬ ነገሮችን ካስረዲ የማስረዲት ሸክም ወዯ ተከሳሹ ሉዛወር
ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፮ በአንዴ ወንጀሌ ዴጋሚ ክስ ወይም ቅጣት ስሇመከሌከለ

ማንኛውም ሰው በዚህ ሔግ እና በወንጀሌ ሔግ መሠረት የመጨረሻ በሆነ ውሳኔ


ጥፊተኛነቱ ተረጋግጦ በተቀጣበት ወይም ላሊ ሔጋዊ ርምጃ በተወሰዯበት ወይም
በነፃ በተሇቀቀበት ወንጀሌ እንዯገና አይከሰስም ወይም አይቀጣም፡፡

አንቀጽ ፯ በሔግ ፉት እኩሌ ስሇመሆን

ሁለም ሰዎች በሔግ ፉት እኩሌ ናቸው፤ በመካከሊቸውም ማንኛውም ዏይነት ሌዩነት


ሳይዯረግ በሔግ እኩሌ ጥበቃ ይዯረግሊቸዋሌ፡፡ በዚህ ረገዴ በዘር፣ በብሓር፣
በብሓረሰብ፣ በቀሇም፣ በፆታ፣ በቋንቋ፣ በኃይማኖት፣ በፖሇቲካ፣ በማኅበራዊ አመጣጥ፣
በኃብት፣ በትውሌዴ ወይም በላሊ አቋም ምክንያት ሌዩነት ሳይዯረግ ተፇጻሚ
ይሆናሌ፡፡

አንቀጽ ፰ ስሇመያዝና ማሰር

ማንኛውም ሰው ወንጀሌ ስሇመፇጸሙ በቂ ጥርጣሬ ሳይኖር ሉያዝ፣ ክስ


ሳይቀርብበት ወይም ሳይፇረዴበት ሉታሰር አይችሌም፡፡

አንቀጽ ፱ ኢ-ሰብዓዊ አያያዝ መከሌከለ

በወንጀሌ የተጠረጠረ፣ የተከሰሰ ወይም በፌርዴ ሂዯቱ ተሳታፉ በሆነ ሰው ሊይ ጭካኔ


የተሞሊበት፣ ኢ-ሰብዓዊ የሆነ ወይም ክብሩን የሚያዋርዴ አያያዝ ወይም ቅጣት
መፇጸም የተከሇከሇ ነው፡፡

አንቀጽ ፲ በጠበቃ መወከሌ

፩. የተያዘ ወይም የተከሰሰ ሰው ከተያዘበት ወይም ከተከሰሰበት ጊዜ ጀምሮ


በመረጠው የሔግ ጠበቃ ምክርና ዴጋፌ የማግኘት ወይም የመወከሌ መብት
አሇው፡፡ በመረጠው የሔግ ጠበቃ ሇመወከሌ ወይም ጠበቃ ሇማቆም የገንዘብ

8
አቅም የላሇው መሆኑ ከተረጋገጠ እና በዚህም ምክንያት ፌትሔ ሉጓዯሌ
የሚችሌበት ሁኔታ ሲያጋጥም በመንግሥት ወጪ ጠበቃ ይመዯብሇታሌ፡፡
፪. የዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ ዴንጋጌ እንዯተጠበቀ ሆኖ፣
(ሀ) በወንጀሌ ዴርጊት ገብቶ የተገኘ ወጣት፣
(ሇ) ቢያንስ አምስት ዓመት በሆነ ጽኑ እስራት በሚያስቀጣ ወንጀሌ
የተከሰሰ ሰው፣ ወይም
(ሏ) በዚህ ሔግ ጠበቃ መወከሌ ግዳታ መሆኑ በግሌጽ የተዯነገገ፣
እንዯሆነ ጉዲዩ ያሇጠበቃ አይታይም፡፡
፫. ከዚህ በሊይ የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ ማንኛውም ፌርዯኛ በመረጠው
ጠበቃ አገሌግልት የማግኘት መብት አሇው፡፡

አንቀጽ ፲፩ ቀሌጣፊ ውሳኔ ስሇመስጠት

ማንኛውም በወንጀሌ በተጠረጠረ ወይም በተከሰሰ ሰው ሊይ የሚሰጥ ውሳኔ


በዚህ ሔግ በተዯነገገው ጊዜ ውስጥ ይሆናሌ፡፡

አንቀጽ ፲፪ በግሌጽ ችልት መዲኘት

፩. ማንኛውም ክስ በግሌጽ ችልት መሰማት አሇበት፡፡


፪. በዚህ አንቀጽ በንዐስ አንቀጽ ፩ የተዯነገገው ቢኖርም በተከሳሹና በተጎጂው
የግሌ ሔይወት፣ በሔዝብ የሞራሌ ሁኔታና የሀገሪቱ ዯኅንነት ሇመጠበቅ ሲባሌ
ብቻ ክርክሩ በዝግ ችልት ሉሰማ ይችሊሌ፡፡
፫. በግሌጽ በሔግ ካሌተከሇከሇ በስተቀር ማንኛውም በፌርዴ ቤት የተሰጠ ውሳኔ
ሇሔዝብ ግሌጽ መዯረግ አሇበት፡፡

አንቀጽ ፲፫ የተከራካሪዎች እኩሌነት

ማንኛውም የፌርዴ ሑዯት የዏቃቤ ሔግ ወይም የግሌ ከሳሽን እና የተከሳሽን


እኩሌነት በሚያረጋግጥ መሌኩ መካሄዴ አሇበት፡፡

አንቀጽ ፲፬ የቋንቋ አጠቃቀም

9
፩. የወንጀሌ ፌትሔ ሑዯቱ በፋዳራሌ መንግሥት በአማርኛ፣ በክሌሌ ዯግሞ
በክሌለ ወይም በአስተዲዯሩ ወሰን የሥራ ቋንቋ የሚመራ ይሆናሌ፡፡
፪. በወንጀሌ ጉዲይ የተጠረጠረ ወይም የተከሰሰ ሰው የተጠረጠረበት ወይም
የተከሰሰበት ክስና ምክንያቱ በዝርዝር ወዱያውኑ በሚረዲው ቋንቋ
ይነገረዋሌ፡፡
፫. የፌርዴ ሑዯቱ በማይረዲው ቋንቋ በሚካሓዴበት ወቅት በሚረዲው ቋንቋ
ወይም በምሌክት እንዱተረጎምሇት ከጠየቀ በመንግሥት ወጪ አስተርጓሚ
ይመዯባሌ፡፡
፬. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፫ የተዯነገገው የክስና የሰነዴ ማስረጃ ትርጉምን
ያጠቃሌሊሌ፡፡

አንቀጽ ፲፭ እውነትን ስሇማውጣት

፩. ማንኛውም የምርመራና የክስ ሑዯት እውነትን በማውጣት መርህ ሊይ


መመሥረት አሇበት፡፡
፪. እውነትን የማውጣት ሑዯት ወንጀሌ ፇጻሚ ከሔግ ተጠያቂነት እንዲያመሌጥ
ወንጀሌ ያሌፇጸመ ንጹህ ሰው አሊግባብ እንዲይያዝ እና ተጠያቂ እንዲይሆን
በሚያዯርግ መርህ ሊይ የተመሠረተ መሆን አሇበት፡፡

አንቀጽ ፲፮ ሔጋዊነት

፩. ማንኛውም በዚህ ሔግ ሥሌጣን የተሰጠው ሰው ወይም ተቋም በሔግ


የበሊይነት መርህ ይመራሌ፡፡
፪. በወንጀሌ ጉዲይ የሚሰጥ ማንኛውም ውሳኔ በሔገመንግሥቱና በዚህ ሔግ
ይመራሌ፡፡
፫. ማንኛውም የተከሰሰ ሰው ጉዲይ የሚታየው ሥሌጣን ባሇው ፌርዴ ቤት ብቻ
ይሆናሌ፡፡
፬. የወንጀሌ ምርመራ፣ የክስና የውሳኔ አፇጻጸም ሂዯት የሚከናወነው በዚህ ሔግ
ሥሌጣን በተሰጣቸው አካሊት ብቻ ነው፡፡

አንቀጽ ፲፯ የወንጀሌ ክስ የመንግሥት መሆኑ

10
፩. በምርመራ መዝገብ ሊይ ውሳኔ የመስጠት ሥሌጣን የመንግሥት ነው፡፡
፪. በዚህ አንቀጽ ንዏስ አንቀጽ ፩ የተዯነገገው ቢኖርም በግሌ አቤቱታ ብቻ
የሚያስቀጡ ወንጀልችን በተመሇከተ ዏቃቤ ሔግ ተበዲዩ በራሱ ወጭ የግሌ
ክስ እንዱያቀርብ ሉፇቅዴሇት ይችሊሌ፡፡

ምዕራፌ ሦስት
የፌትሔ ተቋማት ተግባርና ኃሊፉነት

አንቀጽ ፲፰ የፌትሔ ተቋማት የወሌና የጋራ ተግባርና ኃሊፉነት

፩. የፌትሔ ተቋማት በየሥራ መስካቸው የሚከተለት የወሌ ተግባርና ኃሊፉነት


ይኖራቸዋሌ፡-
(ሀ) የወንጀሌ ፌትሔ ሥርዓቱ ውጤታማነት፣ ፌትሏዊነት፣
ሚዛናዊነት፣ ተዯራሽነት፣ቀሌጣፊነት፣ ተገማችነትና ወጥነት፣
ግሌጽነትና ተጠያቂነት፣ የሔዝብ ተዓማኒነት የሚያረጋግጥ
ሥርዓት ይዘረጋለ፡፡
(ሇ) በወንጀሌ ጉዲይ ጥናትና ምርምር ያዯርጋለ፤ ዘመናዊ
አሠራርንም ይዘረጋለ፡፡
(ሏ) የወንጀሌ መረጃንና ስታስቲክስን ይሰበስባለ፣ ያዯራጃለ፣
ይተነትናለ፣ ያሰራጫለ፡፡
(መ) የቅሬታና የአቤቱታ አቀራረብ ሥርዏትን ይዘረጋለ፡፡
(ሠ) የተጠርጣሪ፣ ተከሳሽ፣ ተጎጂ፣ ምስክርና ታራሚ አያያዝ ሥርዏት
የሔገመንግሥቱንና የዚህን ሔግ ዴንጋጌዎች የተከተሇ መሆኑን
ያረጋግጣለ፡፡
(ረ) የሥራ ክንውን መመዘኛ ያዘጋጃለ ያስፇጽማለ፤
ሇሚመሇከታቸው አካሊት ሪፖርት ያቀርባለ፡፡
(ሰ) ሇሚጠሯቸው ምስክሮች የውል አበሌና የወጪ ማካካሻ
ይከፌሊለ፡፡

11
(ሸ) ተግባራቸው በሔግ መሠረት መፇጸሙን የሚያረጋግጥ
የኢንስፔክሽን ክፌሌ ያዯራጃለ፣ ጉዴሇቶችን በመሇየት
እንዱታረሙ ያዯርጋለ፡፡
፪. የፌትሔ ተቋማት ተቋማዊ ነፃነታቸው እንዯተጠበቀ የሚከተለትን ተግባራት
በጋራ ያከናውናለ፡-
(ሀ) ወጥ የሆነ የወንጀሌ ፌትሔ ሥርዓት ውጤታማነት መመዘኛ
ያዘጋጃለ፣ ይተገብራለ፡፡
(ሇ) በወንጀሌ ፌትሔ ሥርዓት ውስጥ የሚፇጽሟቸውን ተግባራት
በኢንፍርሜሽን ቴክኖልጂ ያስተሳስራለ፡፡
(ሏ) የወንጀሌ ፌትሔ ሥርዓት አስተዲዯር የጋራ ጉዲዮችን
በመሇየት ከላልች ባሇዴርሻ አካሊት ጋር ተግባራዊ ያዯርጋለ፡፡
፫. ሇዚህ ክፌሌ አፇጻጸም ‹‹የፌትሔ ተቋም›› ማሇት የፋዳራሌ ወይም የክሌሌ
ፖሉስ፣ ጠቅሊይ ዏቃቤ ሔግ፣ ፌርዴ ቤት፣ ማረሚያ ቤትና የተከሊካይ ጠበቃ
ተቋምን ያጠቃሌሊሌ፡፡

አንቀጽ ፲፱ የፖሉስ ተቋም ተግባር እና ኃሊፉነት

የፖሉስ ተቋም በዚህ ሔግ መሠረት፡-


፩. ክትትሌ እና ምርመራ በማዴረግ የተፇፀመ ወንጀሌን አስመሌክቶ ማስረጃ
ይሰበስባሌ፣ ይተነትናሌ፣ ምርመራ መጀመሩን ወዱያውኑ ሇዏቃቤ ሔግ
ያሳውቃሌ፡፡
፪. የመያዣና የብርበራ ትዕዛዝ በማውጣት ብርበራ ያካሂዲሌ፣ የተገኘውንም
ማስረጃ ይይዛሌ፡፡
፫. መጥሪያ ሇተከሳሽና ሇምስክር ያዯርሳሌ፣ ተጠርጣሪንና ተከሳሽን
ይይዛሌ፡፡
፬. ተፇጸመ የተባሇው የወንጀሌ ክስ ውሳኔ እስከሚያገኝ ዴረስ ኤግዚቢቶችን
ያስተዲዴራሌ፡፡
፭. በላሇበት የተቀጣን ሰው ተከታትል በመያዝ ውሳኔ እንዱፇጸም
ያዯርጋሌ፡፡
፮. ሇወንጀሌ ምርመራ አስፇሊጊ የሆኑ የምርመራ ተቋማትን ያዯራጃሌ፡፡

12
አንቀጽ ፳ የዏቃቤ ሔግ ተቋም ተግባርና ኃሊፉነት

የዏቃቤ ሔግ ተቋም በዚህ ሔግ መሠረት፡-


፩. በሔግ ሇፖሉስ የተሰጠው ሥሌጣን እንዯተጠበቀ ሆኖ የወንጀሌ ምርመራ
እንዱጀመር ፣ በፖሉ የተጀመረ የወንጀሌ ምርመራ ሊይ የክትትሌ ሪፖርት
እንዱቀርብ ያዯርጋሌ፣ የወንጀሌ ምርመራ በሔግ መሠረት እየተከናወነ
መሆኑን ያረጋግጣሌ፣ በምርመራ መዝገብ ሊይ አስፇሊጊውን ትዕዛዝ ይሰጣሌ፡፡
፪.በተጣራ የምርመራ መዝገብ ሊይ ውሳኔ ይሰጣሌ፣ በፌርዴ ቤት ክርክር
ያዯርጋሌ፣ ክስ ያነሳሌ፣ ከክስ በፉት በኤግዚቢት ሊይ ውሳኔ ይሰጣሌ፡፡
፫. የተጠርጣሪ ወይም የተከሳሽ የወንጀሌ ዴርጊት ከመዯበኛው የወንጀሌ
የፌርዴ ሑዯት ውጭ ባሇ አማራጭ ሥርዓት እንዱታይ የሚያስችሌ
ፕሮግራምና ሥርዏት ያዯራጃሌ፡፡
፬. በተከሳሽ ሊይ የሚቀርብ ማስረጃን በዚህ ሔግ መሠረት ሇፌርዴ ቤት እና
ሇተከሳሽ እንዱዯርስ ያዯርጋሌ፣ በማንኛውም ሁኔታ ያገኘውንና ሇተከሳሽ
በመከሊከያ ማስረጃነት ሉጠቅም የሚችሌ ማስረጃን ሇፌርዴ ቤት ወይም
ሇተከሳሹ ይሰጣሌ፡፡
፭.የፌትሏብሓር ኃሊፉነት የሚያስከትሌ የወንጀሌ ዴርጊት ሲያጋጥም
የወንጀሌና የፌትሏብሓር ክሶችን አጣምሮ ያቀርባሌ፡፡
፮.ሇጠቋሚ የወሮታ ክፌያ ይፇጽማሌ፡፡
፯.ፌርዴ ቤቶች በወንጀሌ ጉዲይ የሚሰጧቸውን ውሳኔዎችና ትዕዛዞች
መፇጸማቸውንና መከበራቸውን ይከታተሊሌ፣ ሳይፇጸሙ ከቀሩ ወይም
አፇጻጸማቸው ሔግን ያሌተከተሇ ከሆነ ውሳኔ ሇሰጠው ፌርዴ ቤት
በማመሌከት የእርምት ርምጃ እንዱወሰዴ ያዯርጋሌ፡፡
፰. ማቆያ፣ ማረፉያ ወይም ማረሚያ ቤትን ይጎበኛሌ፣ እንዯአስፇሊጊነቱም
ርምጃ ይወስዲሌ ወይም እንዱወሰዴ ትዕዛዝ ይሰጣሌ፡፡
፱.የወንጀሌ ዴርጊት ጠቋሚዎችና ምስክሮች በሔግ መሠረት ጥበቃ
እንዱያገኙ ያዯርጋሌ፡፡

13
፲.የአመክሮና ይቅርታ አሰጣጥ አፇጻጸምና ክትትሌ ሥርዏትን
ከሚመሇከታቸው ላልች አካሊት ጋር በመተባበር ይዘረጋሌ፣ ተግባራዊነቱን
ይከታተሊሌ፡፡
፲፩.የግዳታ ሥራ ወይም የማኅበረሰብ አገሌግልት ቅጣት፣ በገዯብ፣ በአመክሮ
እና በይቅርታ የተሇቀቁ ፌርዯኞችን የመከታተያ ሥርዏት ይዘረጋሌ
አስፇሊጊውን አዯረጃጀት ይፇጥራሌ፣ አፇጻጸሙን ይከታተሊሌ፤ አስፇሊጊውን
ርምጃ ይወስዲሌ ወይም እንዱወሰዴ ያዯርጋሌ፡፡

አንቀጽ ፳፩ የፌርዴ ቤት ተግባርና ኃሊፉነት

ፌርዴ ቤት በዚህ ሔግ መሠረት፡-


፩. ፌርዴ ቤት የቀረበ ተጠርጣሪ፣ ተከሳሽ፣ ምስክር የፌርዴ ቤቱ የሥራ ቋንቋ
የማይረዲው ወይም በምሌክት ቋንቋ መግሇጽ አስፇሊጊ እንዯሆነ አስተርጓሚ
ይመዴባሌ፡፡
፪. የቀረበ የወንጀሌ ክስን ይመረምራሌ፣ ያከራክራሌ፣ እንዯአግባብነቱ ትእዛዝ፣
ብይን፣ ፌርዴ ወይም ውሳኔ ይሰጣሌ፣ የሰጠውን ውሳኔ ያስፇጽማሌ ወይም
እንዱፇጸም ያዯርጋሌ፡፡
፫. በሔመም ምክንያት ችልት መቅረብ የማይችሌ ሰው ወይም ሇጥቃት
የተጋሇጠ ምስክር ችልት ሳይቀርብ የምስክርነት ቃለን የሚሰጡበት ሁኔታ
ያመቻቻሌ፡፡
፬. በንብረት ሊይ የዕግዴ ትእዛዝ ይሰጣሌ፣ እንዯ አስፇሊጊነቱ የታገዯ ንብረትን
የሚያስተዲዴር አካሌ ይሾማሌ፣ ወይም ንብረቱ እንዱወረስ ትእዛዝ
ይሰጣሌ፡፡
፭. በዚህ ሔግ አንቀጽ ፲፰(2) የተመሇከተውን የፌትሔ ተቋማት የጋራ ተግባርና
ኃሊፉነት ያስተባብራሌ፡፡

አንቀጽ ፳፪ የማረሚያ ቤት ተግባርና ኃሊፉነት

የማረሚያ ቤት አስተዲዯር በዚህ ሔግ መሠረት፡-

14
፩. በፌርዴ ቤት ትእዛዝ በጥበቃ ሥር ያሇ ተጠርጣሪ ወይም ተከሳሽ
የወንጀሌ ምርመራ ወይም ክርክር እስከሚጠናቀቅ ዴረስ በማረፉያ ቤት
ያቆያሌ፣ ጥፊተኛ የተባሇን ያርማሌ፡፡
፪. በፌርዴ ቤት ውሳኔ ወይም ትእዛዝ መሠረት ታራሚ እንዯነገሩ ሁኔታ
ቅጣቱን እስከሚያጠናቅቅ ዴረስ በማረሚያ ቤት ያቆያሌ፡፡
፫. ታራሚ ወይም በማረፉያ ቤት እንዱቆይ የተወሰነበት ተጠርጣሪ ወይም
ተከሳሽ ከጓዯኛው፣ ከሔግ አማካሪው፣ ከሏኪሙ ወይም ከኃይማኖት አማካሪው
ወይም ከቅርብ ዘመድቹ ጋር የሚገናኝበትን ሁኔታ ያመቻቻሌ፡፡
፬. ታራሚዎች እና በማረፉያ ቤት እንዱቆዩ የተወሰነባቸው ተጠርጣሪዎች
ከትዲር ጓዯኞቻቸው ጋር በግሌ የሚገናኙበትን ሁኔታ ያመቻቻሌ፡፡
፭. በፌርዴ ቤት ትእዛዝ በማረፉያ ቤት የሚቆይ ተጠርጣሪን ወይም
ተከሳሽን እና በማረሚያ ቤት ያሇ ታራሚን ሇፌርዴ ቤት ያቀርባሌ፡፡
፮. በማረፉያ ወይም ማረሚያ ቤት የሚቆዩ ሰዎች በዕዴሜ፣ በጾታ፣ በወንጀሌ
ዓይነትና በጤና ሁኔታ ተሇያይተው የሚያዙበትን ሁኔታ ያመቻቻሌ፡፡
አንቀጽ ፳፫ የተከሊካይ ጠበቃ ተቋም ተግባርና ኃሊፉነት

የተከሊካይ ጠበቃ ተቋም በዚህ ሔግ መሠረት፡-


፩. ተጠርጣሪው ወይም ተከሳሹ ወይም ታራሚው በተጠረጠረበት ወይም
በተከሰሰበት ወይም በተፇረዯበት የወንጀሌ ጉዲይ የጥብቅና አገሌግልት
ይሰጣሌ፣ ጉዲዩ ያሇበትን ዯረጃም ሇዯንበኛው ያሳውቃሌ፡፡
፪. ተጠርጣሪው ወይም ተከሳሹ ወይም ታራሚው በማቆያ ወይም በማረፉያ ቤት
በሚገኝበት ጊዜ ከጥብቅና አገሌግልት ጋር ተያያዥነት ያሊቸውን መረጃዎች
ይቀበሊሌ፤ ይሰጣሌ፡፡

15
ምዕራፌ አራት
የዲኝነትና ውሳኔ የመስጠት ሥሌጣን
ክፌሌ አንዴ
የፌርዴ ቤቶች የዲኝነት ሥሌጣን

አንቀጽ ፳፬ የኢትዮጵያ ፌርዴ ቤቶች የዲኝነት ሥሌጣን

፩. የኢትዮጵያ ፌርዴ ቤቶች በኢትዮጵያ ግዛት ክሌሌ በሚፇጸም ወንጀሌ ሊይ


የዲኝነት ሥሌጣን አሊቸው፡፡
፪. ከኢትዮጵያ ግዛት ክሌሌ ውጭ በወንጀሌ ሔግ ከአንቀጽ ፪፻፴፰ እስከ ፪፻፷
እንዱሁም ከአንቀጽ ፫፻፶፭ እስከ ፫፻፸፬ የተዯነገገውን በመጣስ በኢትዮጵያ
መንግሥት በዯህንነቱ ወይም በአንዴነቱ ሊይ፣ በሔጋዊ ተቋማቱ ወይም በዋና
ዋና ጥቅሞቹ ወይም በገንዘቡ ሊይ በሚፇጸም ወንጀሌ ሊይ የኢትዮጵያ ፌርዴ
ቤቶች የዲኝነት ሥሌጣን አሊቸው፡፡
፫. የዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፪ ዴንጋጌ ቢኖርም የማይዯፇር መብት ያሇው
ኢትዮጵያዊ በውጭ ሀገር ሆኖ ስሇሚያዯርገው ወንጀሌ በሚከሰስበት ጉዲይ
(የወንጀሌ ሔግ አንቀጽ ፲፬)፣ የኢትዮጵያ መንግሥት የመከሊከያ ሠራዊት
አባሌ ሆኖ በውጭ ሀገር በሚያዯርገው ወንጀሌ (የወንጀሌ ሔግ አንቀጽ ፲፭)
ሊይ የዲኝነት ሥሌጣን አሊቸው፡፡ እንዱሁም ኢትዮጵያ የተቀበሇቻቸውን
ዓሇምአቀፌ ሔጎች በመጣስ በሚፇጸሙ ወንጀልች፣ የወንጀሌ ሔግ አንቀጽ
፪፻፷፱ እስከ ፫፻፳፪ ዴንጋጌን በመጣስ በሔዝብ ጤንነት ወይም ሞራሌ ሊይ
በሚፇጸሙ ወንጀልች ወይም ማንም ሰው በኢትዮጵያዊ ዜጋ ሊይ ወይም
ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ከኢትዮጵያ ውጭ በወንጀሌ ሔጉ አንቀጽ ፲፫ እስከ
አንቀጽ ፲፯ የተዯነገጉትን ወንጀልች ፇጽሞ ሲገኝ ጉዲዩ ወንጀለ
በተፇጸመበት ሀገር ሔግ መሠረት ዲኝነት ካሊገኘ የኢትዮጵያ ፌርዴ ቤቶች
የዲኝነት ሥሌጣን አሊቸው፡፡

16
አንቀጽ ፳፭ የወንጀሌ የዲኝነት ሥሌጣን የዴሌዴሌ መሥፇርት

፩. የፋዳራሌ ፌርዴ ቤቶች የወሌ የዲኝነት ሥሌጣን የሚከተለትን


መሥፇርቶች መሠረት በማዴረግ በሰንጠረዥ ይዯሇዯሊሌ፡፡
(ሀ) አፇጻጸማቸው የፋዳራሌ መንግሥት ወይም አንዴ የክሌሌ መንግሥት
ከሚያስተዲዴረው የአስተዲዯር ክሌሌ በሊይ የሆኑ ወንጀልች፤
(ሇ) ዓሇም አቀፌ ባሔርይ ያሊቸው ወይም ዴንበር ተሻጋሪ ወንጀልች፤
(ሏ) ከውጭ ጉዲይ ተያያዥነት ያሊቸው ወንጀልች፤
(መ) በፋዳራሌ መንግሥቱ ተቋማት፣ ንብረቶች፣ ሰነድች እና ገንዘብ ሊይ
የሚፇጸሙ ወንጀልች፤
(ሠ) ከኃሊፉነት ጋር በተያያዘ በፋዳራሌ መንግሥቱ ባሇሥሌጣናትና
ሠራተኞች የሚፇጸም ወንጀሌ፤
(ረ) ሇፋዳራሌ መንግሥቱ ተጠሪ የሆኑ ከተሞች ወይም ቦታዎች
የሚፇጸሙ ወንጀልች፤
(ሰ) የጉምሩክና የፋዳራሌ መንግሥት ግብርና የገንዘብ ጥቅም ሔጎችን
በመተሊሇፌ የሚፇጸሙ ወንጀልች፤
(ሸ) በፋዳራሌ ሥርዓቱ ሊይ የሚፇጸሙ ወንጀልች፤
የወሌ የዲኝነት ሥሌጣን አሊቸው፡፡

፪. የክሌሌ ፌርዴ ቤቶች፤


(ሀ) በአፇጻጸማቸው የክሌሌ መንግሥት ሊይ የሆኑ ወይም ከአንዴ
የአስተዲዯር ክሌሌ በሊይ ባሌሆኑ ወንጀልች፣
(ሇ) አንዴ ክሌሌ ከሚያስተዲዴረው የአስተዲዯር ክሌሌ በሊይ በሆኑ ቀሊሌ
የወንጀሌ ጉዲዮች፣
የወሌ የዲኝነት ሥሌጣን አሊቸው፡፡

17
አንቀጽ ፳፮ የሔገመንግሥት ትርጉም ጥያቄ

ማንኛውም ፌርዴ ቤት የያዘው ጉዲይ የሔገመንግሥት ትርጉም ጥያቄ ያስነሳሌ


ብል ካመነ አግባብ ባሇው ሔግ መሠረት ጉዲዩን ሇሔገመንግሥት ጉዲዮች አጣሪ
ጉባኤ መሊክ አሇበት፡፡
ክፌሌ ሁሇት
የፌርዴ ቤቶች የሥረ-ነገር ሥሌጣን

አንቀጽ ፳፯ የፋዳራሌ የመጀመሪያ ዯረጃ ፌርዴ ቤት የሥረ ነገር ሥሌጣን

የፋዳራሌ የመጀመሪያ ዯረጃ ፌርዴ ቤት በሠንጠረዥ “ሀ” ሇፋዳራሌ የመጀመሪያ


ፌርዴ ቤት በተዯሇዯለ እንዱሁም በአዱስ አበባ ወይም በዴሬዲዋ የአስተዲዯር ወሰን
ውስጥ በተፇጸሙ ወንጀልች ሊይ የመጀመሪያ ዯረጃ የሥረ - ነገር የዲኝነት
ሥሌጣን አሇው፡፡
አንቀጽ ፳፰ የፋዳራሌ ከፌተኛ ፌርዴ ቤት የመጀመሪያ ዯረጃ የሥረ ነገር ሥሌጣን

የፋዳራሌ ከፌተኛ ፌርዴ ቤት በሚከተለት ጉዲዮች ሊይ የመጀመሪያ ዯረጃ


ሥሌጣን አሇው፤
፩. በሠንጠረዥ “ሀ” ሇፋዳራሌ ከፌተኛ ፌርዴቤት በተዯሇዯለ እንዱሁም በአዱስ
አበባ ወይም በዴሬዯዋ ከተማ አስተዲዯር የግዛት ወሰን ውስጥ በተፇጸሙ
የወንጀሌ ጉዲዮች፣
፪. ከአንዴ የፋዳራሌ መጀመሪያ ዯረጃ ፌርዴ ቤት ወዯ ላሊ የፋዳራሌ
መጀመሪያ ዯረጃ ፌርዴ ቤት ወይም ወዯ ራሱ እንዱዛወር በሚቀርብ
አቤቱታ፣ እና
፫. በውክሌና ሇክሌሌ ፌርዴ ቤቶች በተሰጡ የፋዳራሌ የወንጀሌ ጉዲዮችን
በሚመሇከት ከአንዴ ክሌሌ ከፌተኛ ፌርዴ ቤት ወዯ ላሊ የክሌለ ከፌተኛ
ፌርዴ ቤት ወይም ወዯ ፋዳራሌ የመጀመሪያ ዯረጃ ፌርዴ ቤት ወይም ወዯ
ራሱ እንዱዛወር በሚቀርብ አቤቱታ ፡፡

18
አንቀጽ ፳፱ የፋዳራሌ ከፌተኛ ፌርዴ ቤት የይግባኝ ሥሌጣን

የፋዳራሌ ከፌተኛ ፌርዴ ቤት፡-


፩. የፋዳራሌ የመጀመሪያ ዯረጃ ፌርዴ ቤት ውሳኔ በሰጠባቸው የፋዳራሌ
የወንጀሌ ጉዲዮች፣ እና
፪. የክሌልች የከፌተኛ ፌርዴ ቤት በውክሌና ሥሌጣኑ ውሳኔ በሰጠባቸው
የወንጀሌ ጉዲዮች፣
ሊይ የይግባኝ የዲኝነት ሥሌጣን አሇው፡፡

አንቀጽ ፴ የፋዳራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት የመጀመሪያ ዯረጃ ሥሌጣን

የፋዳራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት፡-


፩. አንዴ ጉዲይ ከአንዴ የፋዳራሌ ከፌተኛ ፌርዴ ቤት ወዯ ላሊ የፋዳራሌ
ከፌተኛ ፌርዴ ቤት እንዱዛወር በሚቀርብ አቤቱታ፣ ወይም
፪. በውክሌና ሇክሌሌ ፌርዴ ቤቶች በተሰጡ የፋዳራሌ የወንጀሌ ጉዲዮችን
በሚመሇከት ከአንዴ የክሌሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት ወዯ ላሊ ክሌሌ ጠቅሊይ
ፌርዴ ቤት ወይም ወዯ ፋዳራሌ ከፌተኛ ፌርዴ ቤት እንዱዛወር በሚቀርብ
አቤቱታ፣
ሊይ የመጀመሪያ ዯረጃ ሥሌጣን አሇው፡፡

አንቀጽ ፴፩ የፋዳራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት የይግባኝ ሥሌጣን

የፋዳራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት በሚከተለት ጉዲዮች ሊይ የይግባኝ የዲኝነት


ሥሌጣን አሇው፡-
፩. የፋዳራሌ ከፌተኛ ፌርዴ ቤት በመጀመሪያ ዯረጃ ሥሌጣኑ ውሳኔ
በሰጠባቸው የወንጀሌ ጉዲዮች፣
፪. የፋዳራሌ ከፌተኛ ፌርዴ ቤት በይግባኝ ሥሌጣኑ የፋዳራሌ የመጀመሪያ
ዯረጃ ፌርዴ ቤት ከሰጠው ውሳኔ የተሇየ ውሳኔ በሰጠባቸው የወንጀሌ
ጉዲዮች፤
፫. የክሌሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት በውክሌና በመጀመሪያ ዯረጃ ሥሌጣኑ ውሳኔ
በሰጠባቸው የፋዳራሌ የወንጀሌ ጉዲዮች፤

19
፬. የክሌሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት በፋዳራሌ የውክሌና ዲኝነት ሥሌጣን በይግባኝ
ሰሚነት ሥሌጣኑ የክሌሌ ከፌተኛ ፌርዴ ቤት በፋዳራሌ የመጀመሪያ ዯረጃ
ሥሌጣኑ ከሰጠው ውሳኔ የተሇየ ውሳኔ በሰጠባቸው የፋዳራሌ የወንጀሌ
ጉዲዮች፡፡

አንቀጽ ፴፪ የፋዳራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት የሰበር ሥሌጣን

የፋዳራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት መሠረታዊ የሆነ የሔግ ስህተት ያሇባቸው የሚከተለት


ጉዲዮች ሊይ የሰበር ሥሌጣን አሇው፤
፩. የፋዳራሌ ከፌተኛ ፌርዴ ቤት በይግባኝ ዏይቶ የመጨረሻ ውሣኔ
የሰጠባቸውን ጉዲዮች፤
፪. የፋዳራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት መዯበኛ ችልት የመጨረሻ ውሣኔ
የሰጠባቸውን ጉዲዮች፤
፫. የክሌሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት የመጨረሻ ውሣኔ የሰጠባቸውን የወንጀሌ
ጉዲዮች፣ እና
፬. የወታዯራዊ ፌርዴ ቤት የመጨረሻ ውሳኔ የሰጠባቸውን የወንጀሌ ጉዲዮች፡፡

አንቀጽ ፴፫ የክሌሌ የመጀመሪያ ዯረጃ ፌርዴ ቤት የመጀመሪያ ዯረጃ ሥሌጣን

የክሌሌ የመጀመሪያ ዯረጃ ፌርዴ ቤቶች በሠንጠረዥ “ሀ” በተመሇከቱና ሇክሌሌ


የመጀመሪያ ዯረጃ ፌርዴ ቤቶች በተዯሇዯለ የወንጀሌ ጉዲዮች ሊይ የመጀመሪያ
ዯረጃ የዲኝነት ሥሌጣን አሊቸው፡፡

አንቀጽ ፴፬ የክሌሌ ከፌተኛ ፌርዴ ቤት የመጀመሪያ ዯረጃ የሥረ ነገር ሥሌጣን

፩. የክሌሌ ከፌተኛ ፌርዴ ቤት በሠንጠረዥ “ሀ” በተዯሇዯለ በክሌሌ የግዛት


ወሰን ውስጥ በተፇጸሙ የወንጀሌ ጉዲዮች ሊይ የመጀመሪያ ዯረጃ የሥረ -
ነገር የዲኝነት ሥሌጣን አሇው፡፡
፪. አንዴ የክሌሌ የመጀመሪያ ዯረጃ ፌርዴ ቤት ወዯላሊ የክሌለ የመጀመሪያ
ዯረጃ ፌርዴ ቤት ወይም ወዯ ራሱ እንዱዛወር በሚቀርብ አቤቱታ የዲኝነት
ሥሌጣን አሇው፡፡

20
አንቀጽ ፴፭ የክሌሌ ከፌተኛ ፌርዴ ቤት የይግባኝ ሥሌጣን

የክሌሌ ከፌተኛ ፌርዴ ቤት የክሌሌ የመጀመሪያ ዯረጃ ፌርዴ ቤት ውሳኔ


በሰጠባቸው የወንጀሌ ጉዲዮች ሊይ የይግባኝ ሥሌጣን አሇው፡፡

አንቀጽ ፴፮ የክሌሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት የመጀመሪያ ዯረጃ ሥሌጣን

የክሌሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት፡-


፩. አንዴ የወንጀሌ ጉዲይ ከአንዴ የክሌለ ከፌተኛ ፌርዴ ቤት ወዯ ላሊ
የክሌለ ከፌተኛ ፌርዴ ቤት እንዱዛወር በሚቀርብ አቤቱታ፣ እና
፪. በውክሌና ሇክሌሌ ፌርዴ ቤቶች በተሰጡ የወንጀሌ ጉዲዮችን
በሚመሇከት ከአንዴ የክሌለ ከፌተኛ ፌርዴ ቤት ወዯ ላሊ የክሌለ
ከፌተኛ ፌርዴ ቤት ወይም ወዯ ራሱ እንዱዛወር በሚቀርብ አቤቱታ፣
ሊይ የመጀመሪያ ዯረጃ የሥረ ነገር የዲኝነት ሥሌጣን አሇው፡፡
አንቀጽ ፴፯ የክሌሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት የይግባኝ ሥሌጣን

ክሌለ የሚያወጣው ሔግ እንዯተጠበቀ ሆኖ የክሌሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት፡-


፩. የክሌሌ የከፌተኛ ፌርዴ ቤት በመጀመሪያ ዯረጃ ሥሌጣኑ ውሳኔ በሰጠባቸው
የወንጀሌ ጉዲዮች፤
፪. የክሌሌ ከፌተኛ ፌርዴ ቤት በይግባኝ ሥሌጣኑ የክሌሌ የመጀመሪያ ዯረጃ
ፌርዴ ቤት ከሰጠው የተሇየ ውሳኔ በሰጠባቸው የወንጀሌ ጉዲዮች፤
ሊይ የይግባኝ ሥሌጣን አሇው፡፡

አንቀጽ ፴፰ ክሶችን ስሇማጣመር

፩. በዏቃቤ ሔግ ወይም በተከሳሽ አመሌካችነት፡-


(ሀ) በተሇያዩ ተመሳሳይ የሥረ ነገር ሥሌጣን ባሊቸው ፌርዴ ቤቶች
በመታየት ሊይ ያለ ጉዲዮች እንዱጣመሩ ጥያቄ ሲቀርብ ጉዲዩን
በይግባኝ ሇማየት ሥሌጣን ያሇው ፌርዴ ቤት ከሁሇቱ በአንዯኛው
ፌርዴ ቤት ጉዲዩ ተጣምሮ እንዱታይ ትእዛዝ መስጠት ይችሊሌ፡፡

21
(ሇ) ከክሶቹ በከፉሌ በመጀመሪያ ዯረጃ ፌርዴ ቤት፣ በከፉሌ በከፌተኛ
ፌርዴ ቤት የሚታዩ እንዯሆነ የከፌተኛው ፌርዴ ቤት ክሶቹን
በማጣማር ያያሌ፡፡
(ሏ) ከክሶቹ በከፉሌ በፋዳራሌ ፌርዴ ቤት እና በከፉሌ በተሇያዩ የክሌሌ
ፌርዴ ቤቶች ሥሌጣን ሥር የሚወዴቅ ከሆነ የፋዯራለ ፌርዴ ቤት
ክሶቹን በማጣመር ያያሌ፡፡
(መ) ክሶቹ በተሇያዩ ክሌልች በሚገኙ ፌርዴ ቤቶች የዲኝነት ሥሌጣን
የሚወዴቁ እንዯሆነ ከባደን ጉዲይ ሇማየት ሥሌጣን ያሇው ፌርዴ
ቤት ክሶቹን አጣምሮ ያያሌ፡፡
፪. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩(መ) መሠረት ከባደን የወንጀሌ ክስ ሇመሇየት
አጠራጣሪ እንዯሆነ እንዯነገሩ ሁኔታ የፋዳራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት ከባደን
ጉዲዩ ሇይቶ ውሳኔ ይሰጣሌ፡፡

አንቀጽ ፴፱ በግሌጽ ስሊሌተዯነገ ወንጀሌ የሥረ ነገር ሥሌጣን

በዚህ ወይም በላሊ ሔግ የፌርዴ ቤቶችን የዲኝነት ሥሌጣን ሇመወሰን ከተዘረዘሩት


ወንጀልች ውጭ ላልች ወንጀልች ባጋጠሙ ጊዜ የመጀመሪያ ዯረጃ ፌርዴ ቤት
የሥረ ነገር ሥሌጣን አሊቸው፡፡

አንቀጽ ፵ የመሰየም ሥሌጣን


በአንዴ ጉዲይ ሊይ ፌርዴ የሰጠ ፌርዴ ቤት በዚያው ጉዲይ ሊይ በሚቀርብ
የመሰየም ጥያቄ ሊይ ሥሌጣን አሇው፡፡

ክፌሌ ሦስት
የአስተዲዯር ወሰን የዲኝነት ሥሌጣን

አንቀጽ ፵፩ መዯበኛ የአስተዲዯር ወሰን የዲኝነት ሥሌጣን

፩. የፋዳራሌ ፌርዴ ቤቶች በአስተዲዯር ወሰን የዲኝነት ስሌጣናቸው ውስጥ


በተፇጸመ በሠንጠረዥ “ ሀ “ በአንዯኛው አምዴ በተጠቀሱ የወንጀሌ ጉዲዮች
ሊይ የአስተዲዯር ወሰን የዲኝነት ሥሌጣን አሊቸው፡፡

22
፪. የፋዳራሌ ፌርዴ ቤቶች በአዱስ አበባና በዴሬዯዋ ከተማ አስተዲዯር ክሌሌ
ውስጥ በተፇጸሙ የወንጀሌ ጉዲይ ሊይ የአስተዲዯር ወሰን የዲኝነት ሥሌጣን
አሊቸው፡፡
፫. ከኢትዮጵያ ግዛት ውጭ በተፇጸመ ወይም ውጤት ባገኘ ወንጀሌ ሊይ
የፋዳራሌ ፌርዴ ቤቶች የአስተዲዯር ወሰን የዲኝነት ሥሌጣን አሊቸው፡፡
፬. የክሌሌ ፌርዴ ቤቶች በክሌለ የግዛት ወሰን ውስጥ በተፇጸሙ በሠንጠረዥ
“ ሀ “ በሁሇተኛው አምዴ በተጠቀሱ የወንጀሌ ጉዲዮች ሊይ የአስተዲዯር
ወሰን የዲኝነት ሥሌጣን አሊቸው፡፡

አንቀጽ ፵፪ የወንጀለ ዴርጊትና ውጤት በተሇያዬ የአስተዲዯር ወሰን ሲሆን የሚኖር


የዲኝነት ሥሌጣን

ወንጀለ የተፇጸመው በአንዴ የአስተዲዯር ክሌሌ ሆኖ የወንጀለ ውጤት የተገኘው


በላሊ የአስተዲዯር ክሌሌ እንዯሆነ ወንጀለ በተፇጸመበት ወይም ወንጀለ ውጤት
ባገኘበት የአስተዲዯር ክሌሌ የሚገኘው ፌርዴ ቤት ጉዲዩን የማየት ሥሌጣን
አሇው፡፡

አንቀጽ ፵፫ ተያያዥነት ያሊቸውን ዴርጊቶች የመዲኘት ሥሌጣን

ተያያዥነት ያሊቸው ወንጀልች በተሇያየ የአስተዲዯር ክሌሌ በተፇጸሙ ጊዜ ከሁሇቱ


አንደን ሇማየት የአስተዲዯር ክሌሌ የዲኝነት ሥሌጣን ያሇው ፌርዴ ቤት ሁሇቱንም
ወንጀልች የማየት ሥሌጣን አሇው፡፡

አንቀጽ ፵፬ ወንጀሌ የተሠራበት ቦታ ያሌታወቀ ሲሆን ክሱ የሚታይበት ፌርዴ ቤት

ወንጀለ የተሠራበት እና ውጤቱ የተገኘበት የአስተዲዯር ክሌሌ ያሌታወቀ እንዯሆነ


ክሱ የሚታየው የሥረ ነገር ሥሌጣን ባሇው በአንዴ የአስተዲዯር ክሌሌ በሚገኘው
ፌርዴ ቤት ሉሆን ይችሊሌ፡፡

23
አንቀጽ ፵፭ በጉዞ ሊይ የተፇጸመ ወንጀሌ

ተጠርጣሪው በጉዞ ሊይ ሳሇ ወንጀሌ የፇጸመ እንዯ ሆነ ተጠርጣሪው ወይም ተጎጂው


ወይም ወንጀሌ የተፇጸመበት ነገር በጉዞው በሚያሌፌበት ሥፌራ ያሇ ፌርዴ ቤት
የአስተዲዯር ወሰን የዲኝነት ሥሌጣን አሇው፡፡

አንቀጽ ፵፮ ተዯራራቢ የአስተዲዯር ወሰን የዲኝነት ሥሌጣን

፩. ጉዲዩ በፋዳራሌ ፌርዴ ቤቶች የአስተዲዯር ወሰን የዲኝነት ሥሌጣን ሥር


የሚወዴቅ እንዯሆነ አስቀዴሞ ክስ የተመሠረተበት ፌርዴ ቤት በጉዲዩ ሊይ
የአስተዲዯር ወሰን የዲኝነት ሥሌጣን አሇው፡፡
፪. ጉዲዩ በአንዴ ክሌሌ ባለ ከአንዴ በሊይ በሆኑ የክሌሌ ፌርዴ ቤቶች
የአስተዲዯር ወሰን የዲኝነት ሥሌጣን ሥር የሚወዴቅ እንዯሆነ አስቀዴሞ
ክስ የተመሠረተበት የክሌሌ ፌርዴ ቤት በጉዲዩ ሊይ የቀዲሚነት የአስተዲዯር
ወሰን የዲኝነት ሥሌጣን አሇው፡፡
፫. ጉዲዩ በክሌሌ ወይም በፋዳራሌ ወይም በተሇያዩ ክሌልች ባለ ተመሳሳይ
የሥረ ነገር ሥሌጣን ባሊቸው የአስተዲዯር ወሰን ዲኝነት ሥሌጣን ሥር
የሚወዴቅ እንዯሆነ አስቀዴሞ ክስ የተመሠረተበት ፌርዴ ቤት በጉዲዩ ሊይ
የአስተዲዯር ወሰን የዲኝነት ሥሌጣን አሇው፡፡
፬. በዚህ አንቀጽ መሠረት የቀዲሚነት የዲኝነት ሥሌጣን የላሇው የክሌሌ
ወይም የፋዳራሌ ፌርዴ ቤት እያከራከረ ያሇውን መዝገብ ይዘጋዋሌ፡፡

አንቀጽ ፵፯ ክስን ማዛወር

፩. በዏቃቤ ሔግ ወይም ተከሳሽ ጉዲዩ ከአንዴ የዲኝነት ሥሌጣን ካሇው ፌርዴ


ቤት ወዯ ላሇው ፌርዴ ቤት እንዱዛወርሇት በዚሁ ፌርዴ ቤት ውሳኔ ይግባኝ
ሇሚሰማው ፌርዴቤት አቤቱታ ማቅረብ ይችሊሌ፡፡
፪. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ መሠረት ክስ የሚዛወረው፡-
(ሀ) ክሱ በቀረበበት ፌርዴ ቤት ፌትሏዊና ሚዛናዊ ፌርዴ ሇማግኘት
አይቻሌም ተብል ሲታመን፣
(ሇ) ሇሁሇቱ ተከራካሪ ወገኖች ወይም ሇምስክሮች ምቹ አሇመሆኑን፣

24
(ሏ) ጉዲዩ በአጭር ጊዜ ውሳኔ ሉያገኝ የማይችሌ መሆኑን፣ ወይም
(መ) በላሊ አሳማኝ ምክንያት በተሇመዯው ሁኔታ ጉዲዩን አከራክሮ
ሇመወሰን የሚያስቸግር መሆኑን፣
አቤቱታው የቀረበሇት ፌርዴ ቤት ሲረዲ ነው፡፡
፫. አቤቱታው የቀረበሇት ፌርዴ ቤትም ጉዲዩን ተመሌክቶ በዚህ አንቀጽ ንዐስ
አንቀጽ ፪ ሥር ከተዘረዘሩት ፌሬ ነገሮች አንደ መኖሩን ሲረዲ፣
(ሀ) የአስተዲዯር ክሌሌ የዲኝነት ሥሌጣን ባይኖረውም የሥረ ነገር
ሥሌጣን ባሇው ማንኛውም ፌርዴ ቤት፣ ወይም
(ሇ) ፌርዴ ቤቱ ጉዲዩ በራሱ እንዱታይ
ትእዛዝ መስጠት ይችሊሌ፡፡
፬. አቤቱታው የቀረበሇት ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት ከሆነ ጉዲዩን ወዯራሱ አዛውሮ
ማየት አይችሌም፡፡
፭. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፫ መሠረት የሚሰጠው ትእዛዝ የመጨረሻና
ይግባኝ የላሇው ይሆናሌ፡፡

ምዕራፌ አራት
የላልች ፌትሔ አካሊት ሥሌጣን

አንቀጽ ፵፰ የፋዳራሌ የፌትሔ አካሊት ሥሌጣን

፩. የፋዳራሌ ጠቅሊይ ዏቃቤ ሔግ በፋዳራሌ ፌርዴ ቤቶች የዲኝነት ሥሌጣን


ሥር በሚወዴቁ የወንጀሌ ጉዲዮች እና አግባብ ባሇው የአስተዲዯር ወሰኖች
በሚፇጸሙ ወንጀልች ሊይ ምርመራን የመምራትና የመክሰስ ሥሌጣን
አሇው፡፡
፪. የፋዳራሌ ፖሉስ በፋዳራሌ ፌርዴ ቤቶች የዲኝነት ሥሌጣን ሥር
የሚወዴቁ የወንጀሌ ጉዲዮችን እና አግባብ ባሇው የአስተዲዯር ወሰኖች
የሚፇጸሙ ወንጀልችን የመመርመር ሥሌጣን አሇው፡፡

25
፫. የፋዳራሌ ማረሚያ ቤቶች አስተዲዯር በፋዳራሌ ፌርዴ ቤቶች የሚሰጡ
ውሳኔዎችን የማስፇጸም ኃሊፉነት አሇባቸው፡፡

አንቀጽ ፵፱ የክሌሌ የፌትሔ አካሊት ሥሌጣን

፩. የክሌሌ የዏቃቤ ሔግ ተቋም በክሌሌ ፌርዴ ቤቶች የዲኝነት ሥሌጣን ሥር


በሚወዴቁ የወንጀሌ ጉዲዮች እና አግባብ ባሇው የአስተዲዯር ወሰኖች
በሚፇጸሙ ወንጀልች ሊይ ምርመራን የመምራትና የመክሰስ ሥሌጣን
አሇው፡፡
፪. የክሌሌ ፖሉስ በክሌሌ ፌርዴ ቤቶች የዲኝነት ሥሌጣን ሥር በሚወዴቁ
የወንጀሌ ጉዲዮችን እና አግባብ ባሇው የአስተዲዯር ወሰኖች የሚፇጸሙ
ወንጀልችን የመመርመር ሥሌጣን አሇው፡፡
፫. የክሌሌ ማረሚያ ቤቶች በክሌሌ ፌርዴ ቤቶች የሚሰጡ ውሳኔዎችን
የማስፇጸም ኃሊፉነት አሇባቸው፡፡

አንቀጽ ፶ ውክሌና ስሇመስጠት

፩. የፋዳራሌ የፌትሔ አካሊት በዚህ ሔግ ከተሰጣቸው ሥሌጣንና ኃሊፉነት


እንዯአግባብነቱ ሇክሌሌ የፌትሔ አካሊት በውክሌና ሉሰጡ ይችሊለ፡፡
፪. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ መሠረት በተሰጠ ውክሌና ክሌልች
ሇሚያከናውኑት ተግባር የፋዳራሌ ፌትሔ አካሊት አስፇሊጊውን ወጪ
ይሸፌናለ፡፡
፫. ሇዚህ አንቀጽ አፇጻጸም "የፌትሔ አካሊት" ማሇት ፖሉስ፣ የዏቃቤ ሔግ
ተቋምና ማረሚያ ቤቶች ናቸው፡፡

ምዕራፌ አምስት
የዲኞች መሰየም

አንቀጽ ፶፩ በአምስትና በሊይ በሆኑ ዲኞች የሚታዩ ጉዲዮች

በጠቅሊይ ፌርዴ ቤት ዯረጃ፡-

26
፩. በሰበር የሚታይ ጉዲይ፣
፪. ሇፌርዴ ቤቱ የቀረበ የሞት ፌርዴ ጉዲይ፣
፫. ሁሇት ወይም ከሁሇት በሊይ የጠቅሊይ ፌርዴ ቤት ችልቶች የተሇያዩ
ውሳኔዎች የሰጡባቸው ጉዲዮች፣
፬. የጠቅሊይ ፌርዴ ቤት ዲኞች ጉባዔ በአምስት ወይም ከአምስት በሊይ
በሆኑ ዲኞች እንዱታዩ የወሰኑባቸው ጉዲዮች፣
ከአምስት እና በሊይ በሆኑ ዲኞች መታየት አሇባቸው፡፡
አንቀጽ ፶፪ በሦስት ዲኞች የሚታዩ ጉዲዮች

፩. በማንኛውም ዯረጃ፡-

(ሀ) የቅጣት ጣሪያው አሥራ አምስት ዓመት ጽኑ እስራት የሚያስቀጡ


ጉዲዮች፣
(ሇ) ከአሥራ አምስት ዓመት ጽኑ እስራት በታች የሚያስቀጡ ጉዲዮች
ሆነው የዲኞች አስተዲዯር ጉባዔ በሦስት ዲኞች እንዱታዩ
የወሰኑባቸው ጉዲዮች እና
(ሏ) በጠቅሊይ ፌርዴ ቤት መዯበኛ ችልት የሚታዩ ጉዲዮች፣
በሦስት ዲኛ ያታያለ።
፪. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ የተዯነገገው ቢኖርም በማናቸውም ዯረጃ፡-

(ሀ) በእርቅ፣ በጥፊተኝነት ዴርዴርና በአማራጭ የመፌትሓ ሥርዓት


ታይቶ ሇፌርዴ ቤት የቀረበ፣
(ሇ) የክስን ሔጋዊ ብቃት የማረጋገጥ፣
(ሏ) ከሳሽ ወይም ምስክር መጥሪያ ዯርሶት ሳይቀርብ ቢቀር ተይዞ
እንዱቀርብ ወይም ያሌቀረበው መጥሪያ ሳይዯርሰው እንዯሆነ
ተገቢውን ትእዛዝ የመስጠት፣
(መ) የተከራካሪዎች ማስረጃ በበቂ ምክንያት ባሌቀረበ ጊዜ ተሇዋጭ
ቀጠሮ የመስጠት፣
(ሠ) ጉዲዩ በተቀጠረበት ቀን አስገዲጅ በሆነ ሁኔታ ያሌተሠራ እንዯሆነ
ተሇዋጭ ቀጠሮ መስጠትን የሚመሇከቱ ትእዛዝ የመስጠት፣ ወይም
(ረ) የክስ ማዛወርን የሚመሇከት፣
27
(ሰ) ከአሥራ አምስት ዓመት ጽኑ እስራት በታች የሚያስቀጡ ጉዲዮች፣

ጉዲይ በአንዴ ዲኛ ሉታዩ ይችሊሌ፡፡


፫. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ የተመሇከተው ቢኖርም፡-

(ሀ) የዋስትናን ጥያቄ ተመሌክቶ ተገቢውን ትእዛዝ የመስጠት፣


(ሇ) በዕግዴ መጠየቂያ አቤቱታ ሊይ ትእዛዝ የመስጠት እና የይግባኝ
ቅሬታን የመስማት፣
(ሏ) በክስ ሊይ የቀረበውን መቃወሚያ ሰምቶ ተገቢውን ትእዛዝ
የመስጠት፣
(መ) ተከሳሽ በላሇበት የተሰጠውን ፌርዴ ውዴቅ እንዱዯረግሇት
የሚቀርብን አቤቱታ ተመሌክቶ ተገቢውን ትእዛዝ የመስጠት
ጉዲዩ በሁሇት ዲኛ ሉታይ ይችሊሌ፡፡

፬. በዚህ አንቀጽ ንዕስ አንቀጽ ፪ በተዯነገገው መሠረት ሇቀረቡ ጉዲዮች


በዲኞች ውሳኔ ሲሰጥ የሌዩነት ሏሳብ ከተፇጠረ ጉዲዩ በተሟሊ ችልት ታይቶ
ውሳኔ መሰጠት አሇበት፡፡

አንቀጽ ፶፫ በአንዴ ዲኛ የሚታዩ ጉዲዮች

በማንኛውም ዯረጃ፡-

(ሀ)ከአሥራ አምስት ዓመት ጽኑ እስራት በሊይ የሚያስቀጡ የወንጀሌ


ጉዲዮች ሆነው የዲኞች አስተዲዯር ጉባዔ በአንዴ ዲኛ እንዱታዩ
በመመሪያ የወሰናቸው፣
(ሇ) የሔግ ሰውነት የተሰጠው ዴርጅት በወንጀሌ ጉዲይ ተጠያቂ
የሚሆንባቸው፣
(ሏ) በገንዘብ ብቻ የሚያስቀጡ፣
(መ) የመያዣ፣ የብርበራ እና መሰሌ የትእዛዝ ወይም
(ሠ) በሦስት እና ከሦስት በሊይ በሆኑ ዲኞች የተሰጠን ፌርዴ ወይም
ውሳኔ ሇተከራካሪዎች ሇመግሇጽ፣
ጉዲይ በአንዴ ዲኛ ሉታዩ ይችሊለ፡፡

28
አንቀጽ ፶፬ የውሳኔ አሰጣጥ

፩. ማንኛውም ፌርዴ፣ ውሳኔ፤ ብይን ወይም ትእዛዝ በዲኞች ሙለ ዴምጽ


ይሰጣሌ፡፡

፪. ሙለ ዴምጽ ማግኘት ያሌተቻሇ እንዯሆነ አብሊጫው ዴምጽ ፌርዴ፤


ውሳኔ፤ ብይን ወይም ትእዛዝ የፌርዴ ቤቱ ፌርዴ፤ ውሳኔ፤ ብይን ወይም
ትእዛዝ ይሆናሌ።

አንቀጽ ፶፭ ግሌጽ ችልት

፩. የተከሰሰ ሰው ክስ ከቀረበበት በኋሊ ሇሔዝብ ግሌጽ በሆነ ችልት


የመሰማት መብት አሇው፡፡

፪. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ የተዯነገገው ቢኖርም ችልቱ የተከሳሽን


የግሌ ሔይወት፣ የሔዝቡን ሞራሌ ሁኔታና የሀገሪቱን ዯኅንነት ሇመጠበቅ
ሲባሌ ብቻ ክርክሩ በዝግ ችልት እንዱሰማ ሉያዝ ይችሊሌ፡፡ ጉዲዩ በዝግ
ችልት እንዱታይ ጥያቄ የቀረበም እንዯሆነ ይኸው ጥያቄም በዝግ ችልት
ታይቶ ይወሰናሌ፡፡

፫. ጉዲዩ በዝግ ችልት የሚታይ እንዯሆነም በችልቱ የግዴ ተሳታፉ የሚሆኑ


አካሊት በችልት ከተዯረገ ክርክር ያገኙትን መረጃ በምስጢር የመጠበቅ
ግዳታ እንዲሇባቸው ማስጠንቀቅ አሇበት፡፡

፬. በተሇየ ሁኔታ ካሌተዯነገገ ወይም በችልቱ በተሇየ ካሌታዘዘ በስተቀር


ሇሔዝብ ግሌጽ የሆነ ችልት ሇመገናኛ ብዙኃንም ግሌጽ ይሆናሌ፡፡

አንቀጽ ፶፮ የችልት ሥርዏት ማስጠበቅ

፩. የፌርዴ ሑዯቱ ሁለም ወገን በእኩሌነት የሚስተናገዴበት፣ የሔግ


የበሊይነት የሚረጋገጥበት፣ ክርክርን በምቾትና በነፃነት ሇማቅረብ በሚያስችሌ
አግባብ እንዱከናወን የችልቱ ዲኛ ተገቢውን ሥርዏት የማስከበር ኃሊፉነት
አሇበት፡፡

29
፪. ሥርዏቱን በሚተሊሇፈት ሊይም በሔግ መሠረት ተገቢውን ርምጃ
ይወስዲሌ፡፡

ክፌሌ አንዴ
ከወንጀሌ ምርመራ እና ከፌርዴ ሂዯት ስሇመነሳት

አንቀጽ ፶፯ ጠቅሊሊ

፩. ማንኛውም ዲኛ፣ ዏቃቤ ሔግ፣ ወይም መርማሪ፡-


(ሀ) በተፇጸመው ወንጀሌ የግሌ ተበዲይ፣ ተከሳሽ ወይም የትዲር
ጓዯኛ እንዯሆነ፣
(ሇ) ከተበዲይ ወይም ከተከሳሽ ጋር የሥጋ ወይም የጋብቻ ዝምዴና
ያሇው እንዯሆነ፤
(ሏ) ከጉዲዩ ጋር በተያያዘ የራሱ ወይም የዘመደ የግሌ ጥቅም ካሇ፣
(መ) በጉዲዩ ሊይ ቀዯም ሲሌ በዏቃቤ ሔግነት፣ በተከሊካይ ጠበቃነት
ወይም በአማካሪነት ሲከራከርበት ወይም ተሳትፍ ሲያዯርግበት
የነበረ እንዯሆነ፤
(ሠ) በጉዲዩ ሊይ በሌዩ አዋቂነት፣ በአስተርጓሚነት ወይም
በምስክርነት ቀርቦ አስተያየቱን ወይም ምስክርነቱን የሰጠበት
እንዯሆነ፣
(ረ) ሥራውን እንዱያከናውን በሔግ መሠረት ያሌተሾመ ወይም
ያሌተመዯበ እንዯሆነ፣
(ሰ) በዚህ አንቀጽ ከንዐስ አንቀጽ ፩(ሀ) እስከ (ረ) ከተዘረዘሩት
ውጭ ፌትሏዊ ወይም ገሇሌተኛ ውሳኔ ከመስጠት የሚያግደት
ላልች ምክንያቶች ካለ፣
ከፌርዴ ሑዯት ተነስቶ በላሊ መተካት አሇበት፡፡
፪. ማንኛውም ተከሊካይ ጠበቃ፡-
(ሀ) ከጉዲዩ ጋር በተያያዘ ቀዯም ሲሌ በዲኝነት፣ በዏቃቤ ሔግነት፣
በመርማሪነት፣ በምስክርነት፣ በሌዩ አዋቂነት ወይም

30
በአስተርጓሚነት በጉዲዩ ሊይ ተሳትፍ ሲያዯርግበት የቆየ፣
ወይም
(ሇ) በጠበቆች የሥነ-ምግባር ዯንብ መሠረት የጥቅም ግጭት
ሉያስነሳ የሚችሌ ከሆነ፣
ከፌርዴ ሂዯት ተነስቶ በላሊ መተካት አሇበት፡፡

አንቀጽ ፶፰ አስቀዴሞ የታየ ጉዲይ

፩. ማንኛውም ዲኛ ክርክር በተነሳበት የወንጀሌ ጉዲይ ብይን፣ ፌርዴ ወይም


ውሳኔ አሰጣጥ ሊይ የተካፇሇ እንዯሆነ ጉዲዩን በዴጋሚ ተሰይሞ ማየት
አይችሌም፡፡
፪. የዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ ቢኖርም ጉዲዩን በጊዜ ቀጠሮ፣ በይግባኝ
ማስፇቀጃ፣ እንዯገና በማስከፇት አቤቱታ፣ በፌትሏብሓር ወይም በዱሲፕሉን
በሚሰጥ ዲኝነት ሊይ እና በላልች መሰሌ ጉዲዮች በሚሰጥ ዲኝነት መሳተፌ
ጉዲዩን አስቀዴሞ እንዯማየት አይቆጠርም፡፡
አንቀጽ ፶፱ አቤቱታ ስሇማቅረብ

፩. ማንኛውም ዲኛ፣ ዏቃቤ ሔግ፣ መርማሪ፣ ተከሊካይ ጠበቃ፡-


(ሀ) በዚህ ሔግ አንቀጽ ፶፯ እና ፶፰ በተዯነገገው መሠረት በፌርዴ
ሂዯት መሳተፌን የሚከሇክለ ምክንያቶች መኖሩን እንዲወቀ
በራሱ ተነሳሽነት ከሑዯቱ መነሳት አሇበት፡፡
(ሇ) የዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ ቢኖርም ዏቃቤ ሔግ ወይም
ተከሳሹ በዚሁ ጉዲይ አቤቱታ ሉያቀርብ ይችሊሌ፡፡
፪. አቤቱታ አቅራቢው አቤቱታውን በጽሐፌ ያቀርባሌ፤ ከአቤቱታውም ጋር
አግባብነት ያሇውን ምክንያትና ማስረጃ አያይዞ ያቀርባሌ፡፡
አንቀጽ ፷ አቤቱታው የሚቀርብበት ጊዜ

አቤቱታው የሚቀርበው አመሌካች አቤቱታውን ሇማቅረብ ምክንያት መኖሩን


አመሌካች እንዲወቀ ወዱያውኑ መሆን ይኖርበታሌ፡፡

31
አንቀጽ ፷፩ የአቤቱታ አቀራረብ

ከፌርዴ ወይም ከምርመራ ሂዯት የመነሳት ጥያቄ የቀረበው፡-


፩. በዲኛ ሊይ ከሆነ ጥያቄው ጉዲዩን ሇሚመሇከተው ችልት ይቀርባሌ፤
፪. በዏቃቤ ሔግ ወይም በመርማሪው ሊይ ከሆነ ጥያቄው ሇቅርብ ኃሊፉው
ይቀርባሌ፤
፫. በተከሊካይ ጠበቃ ሊይ ከሆነ ጉዲዩን ሇሚመሇከተው ችልት ይቀርባሌ፡፡

አንቀጽ ፷፪ ውሳኔ መስጠት

፩. በዚህ ሔግ መሠረት ከምርመራ ሂዯት እንዱነሳ ጥያቄ የቀረበበት ሰው ሊይ


ውሳኔ ከመሰጠቱ በፉት አቤቱታ የቀረበበት ሰው ስሇጉዲዩ አስተያየቱን
እንዱሰጥ ሉዯረግ ይችሊሌ፡፡
፪. ከችልት የመነሳት አቤቱታ የቀረበው በዲኛ ሊይ ከሆነ፡-
(ሀ) አቤቱታው የቀረበበት ዲኛ ጉዲዩን መርምሮ ውሳኔ ይሰጣሌ፤
አቤቱታው የቀረበው ከአንዴ በሊይ በሆነ ዲኛ በሚታይ ችልት
ከሆነ አቤቱታው ያሌቀረበበት ዲኛ መርምሮ ውሳኔ ይሰጣሌ፡፡
(ሇ) አቤቱታ የቀረበበት ዲኛ ከችልት አሌነሳም ብል ከወሰነ ጉዲዩ
በላሊ አቻ ዲኛ እንዱታይ ወዯላሊ ችልት ይመራዋሌ፡፡
(ሏ) አቤቱታው የቀረበሊቸው ዲኞች በዴምጽ የተሇዩ እንዯሆነ
በሹመት ቀዯምትነት ያሇው ዲኛ ውሳኔ ተፇጻሚነት
ይኖረዋሌ፡፡
(መ) አቤቱታው የቀረበው አንዴ ዲኛ ብቻ ባሇበት ችልት
በሚያስችሌ የወረዲ ዲኛ ሊይ ከሆነ የይግባኝ ሰሚው ፌርዴ
ቤት ፕሬዚዲንት አቤቱታ የቀረበበትን ዲኛ መነሳትና
አሇመነሳት፣ የሚነሳም ከሆነ ጉዲዩን በሥረ ነገር የሚያይ ዲኛ
ይመዴባሌ፡፡
፫. ከፌርዴ ሂዯት ይነሳሌኝ አቤቱታ ወይም ከችልት የመነሳት ጥያቄ
እንዯቀረበ የፌርዴ ሂዯቱ ከመቀጠለ በፉት ውሳኔ ያገኛሌ፣ ሇሂዯቱ ማስረጃ

32
መስማትና መዝገቡን አስቀርቦ ማየት አስፇሊጊ መሆኑ ከታመነበት ከሦስት
ቀን በማይበሌጥ ጊዜ መወሰን አሇበት፡፡
፬. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፪ መሠረት የሚሰጥ ውሳኔ ይግባኝ የሚባሌበት
አይዯሇም፡፡
፭. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፬ የተዯነገገው ቢኖርም በወንጀሌ ክሱ ሊይ
ውሳኔ የሰጠው ዲኛ አቤቱታ የቀረበበት ሆኖ አቤቱታው ተቀባይነት ያሊገኘ
እንዯሆነ ቀዴሞ አቤቱታ ያቀረበው ወገን ቅሬታውን በዋናው ጉዲይ ሊይ
ከተሰጠው ውሳኔ ጋር በማጣመር ይግባኝ ሉያቀርብ ይችሊሌ፡፡

ሁሇተኛ መጽሏፌ
ስሇምርመራ
ርዕስ አንዴ
የወንጀሌ አቤቱታ፣ የግሌ አቤቱታ እና ጥቆማ
ምዕራፌ አንዴ
ጠቅሊሊ

አንቀጽ ፷፫ ጠቅሊሊ

በዚህ ሔግ መሠረት መርማሪ ፖሉስ ወንጀሌ ስሇመፇጸሙ፡


፩. በቅኝት ወይም በመሳሰለት መንገድች የተረዲ እንዯሆነ፣
፪. የወንጀሌ አቤቱታ የቀረበ እንዯሆነ፣
፫. የግሌ አቤቱታ የቀረበ እንዯሆነ፣
፬. ጥቆማ የዯረሰው እንዯሆነና ወንጀሌ ስሇመፇጸሙ በቂ ጥርጣሬ ያሇው
እንዯሆነ፣
፭. የእጅ ከፌንጅ ወንጀሌ ያጋጠመው እንዯሆነ፣ ወይም
፮. የወንጀሌ ምርመራ እንዱጀምር ከዏቃቤ ሔግ ትዕዛዝ የዯረሰው
እንዯሆነ፣
የወንጀሌ ምርመራ ይጀምራሌ፣ መጀመሩን ሇዓቃቤ ህግ ያሳውቃሌ፡፡

33
አንቀጽ ፷፬ ስሇወንጀሌ አቤቱታ
፩. የወንጀሌ ዴርጊት መፇጸሙን ያወቀ ወይም መረጃ ያገኘ ማንኛውም ሰው
የወንጀሌ ምርመራ እንዱካሓዴ በአቅራቢያው ሇሚገኝ የፖሉስ ወይም
የዏቃቤ ሔግ ተቋም የወንጀሌ አቤቱታ ማቅረብ ይችሊሌ፡፡
፪. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ የተዯነገገው ቢኖርም ከዚህ በታች
የተዯነገጉትን ወንጀልች መፇጸማቸውን ያወቀ ሰው ወንጀለን የማሳወቅ
ግዳታ አሇበት፡፡
(ሀ) )በሔገመንግሥቱና በሔገመንግሥታዊ ሥርዏት ሊይ የሚፇጸሙ
ወንጀልች (የወንጀሌ ሔግ ከአንቀጽ ፪፻፴፰ እስከ ፪፻፵፪፣
(ሇ) በመንግሥት የውጭ ዯኅንነትና በመከሊከያ ኃይሌ ሊይ
የሚፇጸሙ ወንጀልች (የወንጀሌ ሔግ ከአንቀጽ ፪፻፵፮ እስከ
፪፻፶፫፣
(ሏ) የሽብርተኝነት ወንጀሌ (አዋጅ ቁጥር ፮፻፶፪/፳፻፩ ዓ.ም.)፣
(መ) በተዯራጁ ቡዴኖች የሚፇጸሙ ሔገወጥ የሰዎች ዝውውር
ወንጀልች (አዋጅ ቁጥር ፱፻፱/፳፻፯ዓ.ም.)፣ እና
(ሠ) በሴቶችና በሔፃናት ሊይ የሚፇጸሙ የአስገዴድ መዴፇር
ወንጀልች (የወንጀሌ ሔግ አንቀጽ ፮፻፳፣ ፮፻፳፫፣ ፮፻፳፬፣
፮፻፳፯እና ፮፻፴፩፡፡

አንቀጽ ፷፭ ስሇግሌ አቤቱታ

፩. በግሌ አቤቱታ ብቻ የሚያስቀጣ ወንጀሌ መፇጸሙን ያወቀ የግሌ ተበዲይ


ወይም ወኪለ አቤቱታዉን በማንኛውም አመቺ መንገዴ በአቅራቢያው
ሇሚገኝ ፖሉስ ወይም የዏቃቤ ሔግ ተቋም ማቅረብ ይችሊሌ፡፡ ከአንዴ በሊይ
የሆኑ አቤቱታ አቅራቢዎች አቤቱታቸውን በግሌ ወይም በጋራ ሉያቀርቡ
ይችሊለ፡፡

34
፪. በግሌ አቤቱታ ብቻ የሚያስቀጣ ወንጀሌ የተፇጸመበት ሰው አቤቱታውን
ሳያቀርብ የሞተ እንዯሆነ አቤቱታው እንዯ ቅዯም ተከተሊቸው የሟች ሌጅ፣
የትዲር ጓዯኛ እና ወሊጆች አቤቱታውን የማቅረብ መብት አሊቸው፡፡
፫. አካሇመጠን ያሊዯረሰ ወይም በሔግ የተከሇከሇ የግሌ ተበዲይ አቤቱታውን
በሞግዚቱ ወይም በአሳዲሪው አማካኝነት ሉያቀርብ ይችሊሌ፡፡
፬. አቤቱታ አቅራቢው አቤቱታውን ባቀረበ በአሥር የሥራ ቀናት ውስጥ ጉዲዩን
በአካሌ ቀርቦ ካሊስረዲ አቤቱታው ይሰረዛሌ፡፡
አንቀጽ ፷፮ የወንጀሌ አቤቱታን ወይም የግሌ አቤቱታን መቀበሌ

፩. የወንጀሌ አቤቱታ ወይም የግሌ አቤቱታ ሇፖሉስ ወይም ሇዏቃቤ ሔግ ተቋም


ቀርቦ ይመዘገባሌ፡፡ የወንጀሌ አቤቱታው ወይም የግሌ አቤቱታው፡-
(ሀ) ሇፖሉስ ተቋም የቀረበ እንዯሆነ መርማሪው ይመዘግባሌ፤
ይህንኑም ወዱያውኑ ሇዏቃቤ ሔግ ያሳውቃሌ፤
(ሇ) ሇዏቃቤ ሔግ ተቋም የቀረበ እንዯሆነ ተቋሙ ወዱያውኑ
ምርመራ እንዱጀምር ሇፖሉስ ይሌክሇታሌ፡፡
፪. ክሱን ወይም የግሌ አቤቱታውን የተቀበሇው አካሌ የወንጀሌ ዴርጊቱ
የተፇጸመበትን ቀን፣ ቦታ፣ የተጠርጣሪው ሙለ ስም፣ የምስክሮችን ስምና
አዴራሻ እና ላልች አስፇሊጊ ዝርዝሮችን ወዱያውኑ በመዝገቡ ሊይ ማስፇር
አሇበት፡፡
፫. አቤቱታው የቀረበሇት አካሌ የቀረበሇትን ማንኛውንም የወንጀሌ ክስ ወይም
የግሌ አቤቱታ አሌቀበሌም ማሇት አይችሌም፡፡
፬. አቤቱታውን የተቀበሇው አካሌ የቀረበሇትን የወንጀሌ ወይም የግሌ አቤቱታ
በዚህ ሔግ አንቀጽ ፸፪ መሠረት በማዴረግ ወዱያውኑ የመጀመሪያ ዯረጃ
የማጣራት ሥራ ማከናወን አሇበት፡፡

አንቀጽ ፷፯ አቤቱታን ስሇማንሳትና ውጤቱ

፩. በግሌ አቤቱታ ብቻ የሚያስቀጣ ወንጀሌ የተፇጸመበት የግሌ ተበዲይ ወይም


ወኪለ ያቀረበውን አቤቱታ በማናቸውም ምክንያት ፌርዴ ከመሰጠቱ በፉት

35
ማንሳት ይችሊሌ፡፡ በዚህ መሌኩ በተነሳ አቤቱታ ሊይ እንዯገና አቤቱታ
ሇማቅረብ ወይም ከነበረበት ሇማስቀጠሌ አይቻሌም፡፡

፪. ከአንዴ በሊይ በሆኑ ሰዎች የተፇጸመ የወንጀሌ ዴርጊት ሊይ የቀረበ አቤቱታ


ሇአንዯኛው ወንጀሌ አዴራጊ ከተነሳ ሇላልችም እንዯተነሳ ይቆጠራሌ፡፡
፫. የግሌ አቤቱታው በዚህ ሔግ መሠረት ከተነሳ መዝገቡ ይዘጋሌ፤ የተያዘ ዕቃ
ወይም ኤግዚቢት ሇተጠርጣሪው፣ ሇተከሳሹ ወይም ሇሔጋዊ ባሇ መብቱ
ይመሇሳሌ፡፡

አንቀጽ ፷፰ ማንነቱ ባሌታወቀ ሰው የሚቀርብ የወንጀሌ አቤቱታ

፩. ማንኛውም ወንጀሌ ስሇመፇጸሙ የሚያውቅ ሰው ማንነቱን መግሇጽ


ሳያስፇሌግ በማንኛውም መንገዴ ጥቆማውን ሇፖሉስ ወይም ሇዏቃቤ ሔግ
እንዱዯርስ ሉያዯረግ ይችሊሌ፡፡
፪. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ መሠረት ካሌታወቀ ጠቋሚ የቀረበ የወንጀሌ
ጥቆማ ከፌ ያሇ የሔግ መጣስን የሚገሌጽ ሆኖ ወንጀሌ ስሇመሠራቱ
በአካባቢው ሁኔታ የተዯገፇና የሚታመን መስል የተገኘ እንዯሆነ
ስሇምርመራ በተዯነገገው መሠረት የቀረበውን የወንጀሌ አቤቱታ ጥቆማ
ትክክሇኛነት ሇማረጋገጥ ምርመራ ያዯርጋሌ፡፡

አንቀጽ ፷፱ ስሇወንጀሌ ዴርጊት ጥቆማ

፩. ማንኛውም ሰው ገንዘብ ወይም ላሊ የሚታወቅ ጥቅም ሇማግኘት ወይም የነፃ


አገሌግልት ሇመስጠት ሲሌ ወይም እንዯነገሩ ሁኔታ በምስክርነት ሊሇመገዯዴ
ሲሌ ስሇወንጀሌ ዴርጊት ጥቆማ በማንኛውም መንገዴ ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡
፪. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ የተዯነገገው ቢኖርም በሔግ ወይም በውሌ
የወንጀሌ ዴርጊትን ተከታትል የማውጣት ኃሊፉነት ያሇባቸው ሰዎች
በሚከታተለት ጉዲይ ሊይ በጠቋሚነት ሉቀርቡ አይችለም፡፡
አንቀጽ ፸ የላልች ተቋማት ኃሊፉነት

36
፩. ሥሌጣኑ ሳይኖረው የወንጀሌ አቤቱታ ወይም የግሌ አቤቱታ የቀረበሇት
የመንግሥት ተቋም የወንጀሌ ወይም የግሌ አቤቱታውን ሇፖሉስ ወይም
ሇዏቃቤ ሔግ ተቋም ወዱያውኑ የማስተሊሇፌ ግዳታ አሇበት፡፡
፪. የመንግሥት ተቋማት ወይም የመንግሥት የሌማት ዴርጅቶች በራሳቸው
የሚወስደት የአስተዲዯር ወይም የዱሲፕሉን ርምጃ እንዯተጠበቀ ሆኖ
በተቋሙ ውስጥ የሚሠሩ ሠራተኞች በተቋሙ ንብረት፣ ገንዘብ ወይም
የተቋሙን ኃሊፉነትና ተግባር በሚያዯናቅፌ መሌኩ በማንኛውም ሰው
ወንጀሌ ስሇመፇጸሙ ያወቁ እንዯሆነ ወዱያውኑ አግባብ ሊሇው አካሌ
የማስታወቅ ግዳታ አሇባቸው፡፡

አንቀጽ ፸፩ የወንጀሌ አቤቱታ ወይም የግሌ አቤቱታ አቅራቢ መብት

የወንጀሌ አቤቱታ ወይም የግሌ አቤቱታ ያቀረበ ሰው የወንጀሌ ምርመራው


ስሇዯረሰበት ዯረጃ እና ስሇተወሰዯው ርምጃ መረጃ የማግኘት መብት አሇው፡፡
ሆኖም የላልች ሰዎችን ዯኅንነት አዯጋ ሊይ የሚጥሌ ወይም የወንጀለን
የምርመራ ሥራ የሚያዯናቅፌ መረጃ አይሰጥም፡፡

አንቀጽ ፸፪ የመጀመሪያ ዯረጃ ማጣራት

መርማሪው ፖሉስ በተመዘገበው የወንጀሌ አቤቱታ ወይም የግሌ አቤቱታ


ሊይ ከዚህ በታች በተዯነገገው መሠረት የመጀመሪያ ዯረጃ ማጣሪያ በማዴረግ
ሇዏቃቤ ሔግ ያሳውቃሌ፡፡
አንቀጽ ፸፫ የእጅ ከፌንጅ የወንጀሌ ዴርጊት

፩. በዚህ ሔግ አንቀጽ ፸፪ መሠረት በተዯረገ ማጣሪያ ተፇጽሞ የተገኘው


የእጅ ከፌንጅ የወንጀሌ ዴርጊት እንዯሆነ መርማሪው ፖሉስ የሚከተለትን
ተግባራት ያከናውናሌ፡፡
(ሀ) ማስረጃውን በአግባቡ መሰብሰብና ማዯራጀት፤
(ሇ) አስፇሊጊ እንዯሆነ የወንጀሌ ዴርጊቱ በተፇጸመበት ቦታ መገኘት፤
(ሏ) ኤግዚቢት ተመዝግቦ እንዱቀመጥ ማዴረግ፣ በኤግዚቢትነት
የማይፇሇግ ዕቃ ወዱያውኑ ዕቃው ሇተወሰዯበት ባሇይዞታ
ወይም ባሇቤቱ መመሇስ፤

37
(መ) አስፇሊጊ ሆኖ ሲገኝ ተጨማሪ የምርመራ እና የማጣራት ሥራ
ማከናወን፤
፪. አንዴ የወንጀሌ ዴርጊት “የእጅ ከፌንጅ ወንጀሌ” ነው የሚባሇው
ተጠርጣሪው የወንጀሌ ዴርጊቱን በመፇጸም ሊይ እያሇ፣ ሇመፇጸም ሲሞክር
ወይም እንዯፇጸመ ወዱያው ሳይሸሽ ሲያዝ ወይም ዴርጊቱን ፇጽሞ ሲሸሽ
ሔዝቡ ወይም ምስክሮቹ የተከታተለት እንዯሆን ወይም ጩኸትና እሪታ
የተሰማ እንዯሆነ ነው፡፡

አንቀጽ ፸፬ የወንጀሌ ዴርጊት ያሌሆኑ ጉዲዮች

በዚህ ሔግ መሠረት በተዯረገው ማጣራት ተፇጽሞ የተገኘው ዴርጊት


በወንጀሌ ሔግ ያሌተከሇከሇ ወይም የማያስቀጣ እንዯሆነ ዏቃቤ ሔግ የወንጀሌ
ምርመራ መዝገቡን እንዱዘጋው መርማሪው ፖሉስ የምርመራ መዝገቡን
ሇዏቃቤ ሔግ ይሌካሌ፡፡

አንቀጽ ፸፭ ምርመራ እንዱዯረግ መወሰን

በዚህ ሔግ አንቀጽ ፸፪ መሠረት በተዯረገው ማጣሪያ ተፇጽሞ የተገኘው


ዴርጊት ወንጀሌ ስሇመሆኑ አመሊካች ነገር ሲኖር ወይም የጉዲዩ ምንነት
የማይታወቅ በመሆኑ ተጨማሪ የማጣራት ሥራ የሚጠይቅ ወይም ላሊ
ያሌተጠቀሰ ዴርጊት እንዯሆነ በዚህ ሔግ መሠረት የወንጀሌ ምርመራ
እንዱከናወን ዏቃቤ ሔግ ይወስናሌ፡፡

38
ምዕራፌ ሁሇት
ስሇወንጀሌ ምርመራ
ክፌሌ አንዴ
ስሇምርመራ አጀማመር፣ ማስረጃን ሇማሰባሰብ እና ሇማዯራጀት ስሇሚከናወኑ ተግባራት

አንቀጽ ፸፮ ጠቅሊሊ

፩. የወንጀሌ ምርመራ ሥራ በመርማሪ ፖሉስ ይከናወናሌ፡፡ ምርመራውን


የመምራትና የመከታተሌ ኃሊፉነት የዏቃቤ ሔግ ነው፡፡
፪. ዏቃቤ ሔግ በማንኛውም የወንጀሌ ጉዲይ የወንጀሌ ምርመራ የመምራትና
የመከታተሌ ኃሊፉነቱ እንዯተጠበቀ ሆኖ በማንኛውም ዯረጃ የሚገኝ የወንጀሌ
ምርመራን አስመሌክቶ ሇሚመሇከተው መርማሪ አካሌ የህግ ምክርና ዴጋፌ
የመስጠት፣ አግባብ ያሇው ትዕዛዝ የመስጠትና የምርመራ ሑዯትን ሔጋዊነት
የማረጋገጥ፣ እንዯአስፇሊጊነቱም በጋራ የመመርመር ግዳታ አሇበት፡፡
፫. የወንጀሌ አቤቱታ ወይም የግሌ አቤቱታ የተቀበሇ መርማሪ አካሌ
ስሇተቀበሇው የወንጀሌ ክስ አቤቱታ የወንጀሌ ምርመራ ወንጀሌ መፇጸሙን
ካመነ በዚህ ሔግ መሠረት ምርመራ ይጀምራሌ፤ ይህንኑ ወዱያውኑ ሇዏቃቤ
ሔጉ አመች በሆነ ማንኛውም መንገዴ ያሳውቃሌ፡፡
፬. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ ማንኛውም
መርማሪ ከወንጀሌ ምርመራ ጋር በተያያዘ በዏቃቤ ሔግ የሚሰጥ ትዕዛዝን
የመፇጸም ወይም የማስፇጸም ግዳታ ይኖርበታሌ፡፡

አንቀጽ ፸፯ ስሇወንጀሌ ምርመራ

የወንጀሌ ምርመራ፡-
፩. የምስክሮችን ቃሌ መቀበሌና መመርመር፤
፪. ከተከሳሽ ቃሌ በመቀበሌ እና ፇሳሽና ላልች ናሙናዎችን
በመውሰዴ፤
፫. ተጠርጣሪን ጨምሮ ላልች ሰዎችን በመፇተሽ፣ በቤት፣ በተሸከርካሪ፣
በላልች ዕቃዎችና በቦታ ሊይ ብርበራ በማካሓዴና ዕቃዎችን
በመያዝ፤
39
፬. በምሌከታና ወንጀለ በተፇጸመበት ቦታ ተገኝቶ ማስረጃዎችን
በማሰባሰብ፣
፭. ከሦስተኛ ወገን ማስረጃ በመጠየቅና በመቀበሌ፤
፮. የሌዩ አዋቂ ባሇሙያዎች አስተያየት በመሰብሰብ፤
፯. በሌዩ የማስረጃ ማሰባሰቢያ ዘዳ ማስረጃን በመሰብሰብ፤
ይከናወናሌ፡፡

አንቀጽ ፸፰ የምስክሮችን ቃሌ ስሇመቀበሌ እና ስሇመመርመር

መርማሪ ፖሉስ ተፇጸመ ስሇተባሇው ወንጀሌ፣ ስሇተጠርጣሪው ወይም


ስሇዴርጊቱ አፇጻጸም ወይም ተያያዥነት ስሊሊቸው ላልች ጉዲዮች
ማንኛውንም ማስረጃ ሙያዊ ትንተና ወይም ማስረጃ መስጠት የሚችሌን
ሰው መመርመርና ቃለን መቀበሌ ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፸፱ ሇምስክር ስሇሚሰጥ መጥሪያ

፩.ሇምርመራ የሚፇሇግ ምስክር የምስክርነት ቃሌ እንዱሰጥ በመጥሪያ ሉጠራ


ይችሊሌ፡፡
፪. በዚህ አንቀጽ መሠረት የሚሰጥ መጥሪያ፡-
(ሀ) የምስክሩን ሙለ ስም፤
(ሇ) የምስክርነት ቃሌ የሚሰጥበት ሰዓት፣ ቀን፣ ወርና ዓመተ ምኅረት
እንዱሁም ቦታ፤
(ሏ) የምስክርነት ቃሌ እንዱሰጥበት የተፇሇገበት የወንጀሌ ጉዲይ፤
(መ) በሔግ የተመሇከቱ ላልች ዝርዝሮችን ፤

የሚይዝ ሆኖ እንዯአመቺነቱ በአካሌ፣ በጽሐፌ ወይም በስሌክ ወይም


በላሊ ማናቸውም አመችነት ባሇው ዘዳ ሉሊክ ይችሊሌ፡፡

40
አንቀጽ ፹ የምስክር ቃሌ ስሇመቀበሌ

፩. መርማሪ ፖሉስ በምርመራ ክፌሌ ወይም ወንጀለ በተፇጸመበት ቦታ


የምስክሮችን ቃሌ ይቀበሊሌ፡፡
፪. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ የተዯነገገው ቢኖርም በሔመም፣ በዕዴሜ
ወይም በላሊ አስገዲጅ ምክንያት የምስክሩን ቃሌ በምርመራ ክፌሌ መቀበሌ
የማይቻሌ እንዯሆነ ምስክሩ በሚገኝበት ወይም አመቺ በሆነ ቦታ
የምስክርነት ቃለን መቀበሌ ይቻሊሌ፡፡
፫.የምስክርነት ቃሌ አቀባበለ፡-
(ሀ) ከመርማሪ ሇሚቀርብ ጥያቄ እንዯ አግባቡ በቃሌ ወይም
በምሌክት ምሊሽ በመስጠት፣
(ሇ) እንዯ አስፇሊጊነቱ ሑዯቱን በምስሌ ወይም በዴምፅ በመቅረጽ፣
(ሏ) የተመዘገበውን የምስክርነት ቃሌ ሇምስክሩ ተነቦሇት በየገጹ
እንዱፇረም በማዴረግ፣
ይከናወናሌ፡፡
፬. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፫(ሇ) መሠረት ምስክሩ ቃለን ከሰጠ
የምስክርነት ቃሌ መስጠት ሲጀመርና ሲጠናቀቅ ስሇሑዯቱ የምስክሩ
ማንነት፣ አዴራሻና ቃለን በፇቃዯኝነት ስሇመስጠቱ ተገሌፆ መቀረጽ
አሇበት፡፡
፭. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፫ (ሏ) መሠረት ምስክሩ ሇመፇረም ፇቃዯኛ
ባሌሆነ ጊዜ ይኸው ይመዘገባሌ፡፡

አንቀጽ ፹፩ ስሇመርማሪ ግዳታ

፩. መርማሪው ምስክሩ ቃለን ከመስጠቱ በፉት የሚሰጠው የምስክርነት ቃሌ


በወንጀሌ የሚያስከስሰው እንዯሆነ ሉመሰክር እንዯማይገዯዴ ይነግረዋሌ፡፡
፪. የአስገዴድ መዴፇር ወንጀሌ የተፇፀመበት ወይም ሇአካሇ መጠን
ያሌዯረሰ በተሇይም በወንጀሌ ዴርጊት ተጎጂ የሆነ ሰው የምስክርነት ቃለን
በተሇየ ሥርዏት ሞግዚቱ ወይም አሳዲሪው እና የማኅበራዊና የሥነሌቦና
ምክርና ዴጋፌ የሚሰጥ ባሇሙያ ባሇበት ቃለን እንዱሰጥ መዯረግ አሇበት፡፡

41
፫. መርማሪ፣ ምስክሩ የምስክርነት ቃለን ተገድ ወይም በተፅዕኖ ሥር ሆኖ
እንዱሰጥ የኃይሌ ተግባር መፇጸም፣ ማስፇራራት፣ መዯሇሌ፣ እንዱዯሇሌ
ማዴረግ ወይም ማንኛውንም በሔግ የተከሇከሇ ተግባር መፇጸም የሇበትም፡፡
፬.መርማሪ ምስክሩ በሚሰጠው የምስክርነት ቃሌ ጥቃት ይዯርስበታሌ የሚሌ
በቂ መረጃ ካሇው ሇምስክሮችና ጠቋሚዎች በሔግ በተዯነገገው መሠረት
ጥበቃ እንዱያገኝ ያዯርጋሌ፡፡
፭. ምስክሮች ከአንዴ በሊይ የሆኑ እንዯሆነ መርማሪው ፖሉስ ምስክሮች
የሚሰጡትን የምስክርነት ቃሌ በተናጠሌ መቀበሌና መመዝገብ አሇበት፡፡

አንቀጽ ፹፪ ብርበራና ዕቃን ስሇመያዝ

፩. ያሇፌርዴ ቤት የብርበራና የመያዣ ትእዛዝ በሰው አካሌ፣ ቤት ወይም


ቦታ ሊይ ብርበራ ማዴረግ ወይም ዕቃ መያዝ አይቻሌም፡፡
፪. የብርበራ ማዘዣ በማንኛውም ፌርዴ ቤት ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡ ፌርዴ ቤቱ
የብርበራ ትዕዛዝ የሚሰጠው ሇምርመራው ሂዯት የሚረዲ መሆኑን ሲረዲ ብቻ
ነው፡፡
፫. ማናቸውም የብርበራ ማዘዣ የሚበረበረውን ቦታ፣ ዕቃ ወይም የሚያዘውን
ዕቃ በግሌጽ ሇይቶ ማመሌከት አሇበት፡፡ በማዘዣው ውስጥ ከተመሇከተው
በቀር መርማሪው ላሊ ቦታ መበርበር ወይም ላሊውን ዕቃ መያዝ
አይችሌም፡፡

አንቀጽ ፹፫ ያሇ ፌርዴ ቤት ትእዛዝ ብርበራ ስሇሚዯረግበት ወይም ዕቃ ስሇሚያዝበት


ሁኔታ

፩. ከዚህ በሊይ በአንቀጽ ፹፪ የተዯነገገው ቢኖርም ያሇፌርዴ ቤት ትእዛዝ


የአንዴን ሰው የተከሇሇ ንብረት ወይም ቦታ መበርበር ወይም ዕቃን መያዝ
የሚቻሇው፣
(ሀ) ተጠርጣሪውን እጅ ከፌንጅ ሇመያዝ ክትትሌ እየተዯረገ ቤት
ውስጥ ሲገባ ወይም ወንጀሌ የሠራበትን ነገር ቤት ውስጥ
ያስቀመጠ ሲሆን፣

42
(ሇ) በሦስት ዓመት ጽኑ እስራት በሚያስቀጣ ወንጀሌ የወንጀሌ
አቤቱታ ቀርቦ ሇዚሁ ወንጀሌ ማስረጃ የሚሆን ነገር በአንዴ
ቦታ የተዯበቀ ወይም የተቀመጠ መሆኑ ሇመርማሪው ፖሉስ
ወይም ሇፖሉስ ባሌዯረባ በተነገረው መሠረት ተገቢ ጥርጣሬ
የሚያሳዴር ሲሆንና የብርበራ ማዘዣ ከፌርዴ ቤት
እስከሚያወጣ ዴረስ የተባሇው ማስረጃ ካሇበት ቦታ ይወሰዲሌ
ተብል በበቂ ምክንያት የታመነ ሲሆን ነው፡፡
፪. በዚህ ሔግ ሇብርበራና ዕቃን መያዝ ሇሚመሇከቱ ዴንጋጌዎች
አፇጻጸም “ቦታ” ማሇት ቤት፣ ተሽከርካሪ፣ አውሮፕሊን፣ መርከብ፣ እና ላሊ
ማንኛውንም ዕቃ ማስቀመጫ ነገርንና ሥፌራን ያካትታሌ፡፡

አንቀጽ ፹፬ የተያዘን ሰው ስሇመበርበር

የተያዘ ሰው የሚበረበረው ከተያዘው ሰው ጋር ተመሳሳይ ፆታ ባሇው ሰው


ነው፡፡

አንቀጽ ፹፭ ስሇብርበራና የመያዝ ሑዯት አፇጻጸም

፩. ብርበራው በፌርዴ ቤት ትእዛዝ የሚፇጸም እንዯሆነ መርማሪ


የብርበራውን ትዕዛዝ ሇባሇይዞታው ማንበብና ሲጠየቅም ማሳየት አሇበት፡፡
፪. መርማሪው ብርበራ የሚያዯርግበት ቤት ወይም ቦታ ዝግ እንዯሆነና
ነዋሪው ወይም ባሇመብቱ በአካባቢው ከላሇ ወይም ሇመክፇት ፇቃዯኛ
ካሌሆነ እና ብርበራውን ሇማዴረግ ላሊ አማራጭ ዘዳ ከላሇ ተመጣጣኝ
ኃይሌ በመጠቀም ቤቱን ወይም ቦታውን በመክፇት መግባት ይችሊሌ፡፡
፫. ብርበራ የሚዯረገው ከጠዋቱ አሥራ ሁሇት ሰዓት እስከ ምሽቱ አሥራ
ሁሇት ሰዓት ዴረስ ብቻ ይሆናሌ፡፡ ሆኖም ፌርዴ ቤቱ በተሇየ ሁኔታ ከዚህ
ሰዓት ውጭ ብርበራ እንዱፇጸም ትዕዛዝ ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡
፬. የተያዘውን ዕቃ ዝርዝር ሇመጻፌ እና ምስክሮች እንዱገኙ ሇማዴረግ
የማይቻሌ ካሌሆነ ወይም ብርበራውን ሉያዘገይ የሚችሌ አሳማኝ ምክንያት
ከላሇ በስተቀር መርማሪው ከሁሇት ያሊነሱ ምስክሮች የማስረጃው ወይም
የዕቃው ዝርዝር ትክክሌ መሆኑን እንዱያረጋግጡና እንዱፇርሙበት

43
ያዯርጋሌ፡፡ የሚቻሌ እንዯሆነ የብርበራው ሑዯት በምስሌና በዴምፅ ተቀርፆ
መቀመጥ አሇበት፡፡
፭. የተያዘው ዕቃ ዝርዝር ተመዝግቦ ባሇመብቱ እንዱፇርምበት እና ዯረሰኝ
እንዱሰጠው ይዯረጋሌ፡፡ ባሇመብቱ ሇመፇረም ፇቃዯኛ ባሌሆነ ጊዜ ወይም
ከላሇ ይኸው እንዱመዘገብ ይዯረጋሌ፡፡
፮. መርማሪ በብርበራ ከተገኙ ዕቃዎች ውስጥ የሚፇሇጉትን ወይም
የማስረጃነት ዋጋ ያሊቸውን በመሇየት ይይዛሌ፤ በጥንቃቄ ያስቀምጣሌ፡፡
መርማሪው ሇማስረጃነት የማያገሇግሌ ዕቃን ዕቃው ሇተወሰዯበት ሰው
በማስፇረም ተመሊሽ ያዯርጋሌ፡፡

አንቀጽ ፹፮ በመንግሥት ወይም ሔጋዊ ሰውነት ባሇው ተቋም ሊይ የሚዯረግ ብርበራ

መርማሪ የመንግሥት ወይም ሔጋዊ ሰውነት ያሇው ተቋም ሊይ በሚዯረግ


ብርበራ የተቋሙ ኃሊፉ ወይም ተወካይ እንዱገኝ ማዴረግ አሇበት፡፡

አንቀጽ ፹፯ በተሇያዩ ዕቃዎች ሊይ የሚፇጸም ብርበራ

፩. ብርበራውን የሚያከናውነው መርማሪ በብርበራ የሚፇሇገው ዕቃ ወይም


የኤላክትሮኒክ ማስረጃ በላሊ ዕቃ ወይም መሣሪያ ውስጥ በቀሊለ ሉገኝ
በማይችሌ ሁኔታ የተቀመጠ መሆኑን ሲያረጋግጥ በተመጣጣኝ ኃይሌ
ዕቃውን በመስበር ወይም ከነመያዣ ዕቃው አሽጎ ሉወስዴ ወይም ባሇበት
ሁኔታ ጥበቃ እንዱዯረግሇት ሉወስን ይችሊሌ፡፡
፪. የዕቃው መጠን ከፌተኛ እንዯሆነ ወይም ብርበራውን ማጠናቀቅ የቤቱን
ወይም የቦታውን ነዋሪ ወይም ባሇቤት የዕሇት ተዕሇት እንቅስቃሴ የሚያውክ
እንዯሆነ በፌርዴ ቤት ፇቃዴ ዕቃውን ወዯ ላሊ ቦታ አዛውሮ ብርበራውን
ማከናወን ይችሊሌ፡፡
፫. የሚያዘው ዕቃ ከላሊ ዕቃ ጋር የተጣበቀ ወይም የተቀሊቀሇ በመሆኑ
መሇያየቱ በንብረቱ ወይም በሰው ሊይ አዯጋ የሚያስከትሌ እንዯሆነ በፌርዴ
ቤት ፇቃዴ ዕቃው ባሇበት ሁኔታ በጥበቃ እንዱቆይ ያዯርጋሌ፡፡

44
፬. የኤላክትሮኒክ ማስረጃን እንዯ አመቺነቱ ወዯ ሰነዴ በመሇወጥ፣
ከነመያዣው በመውሰዴ ወይም በላሊ መሣሪያ እንዱዛወር በማዴረግ መያዝ
ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፹፰ ላልች ዕቃዎች

መርማሪ በዚህ ሔግ መሠረት በተዯረገ ብርበራ እንዱያዝ ከተፇሇገው ዕቃ


ውጭ በግሇሰብ እጅ እንዱገባ ያሌተፇቀዯ ዕቃ ያገኜ እንዯሆነ ወይም
በአምስት ዓመት ጽኑ እስራትና ከዚያ በሊይ በሆነ ሉያስቀጣ የሚችሌ
ወንጀሌ መፇጸሙን ካመነና ይኸው ዕቃ ሇሔዝብ ጤንነት ወይም ዯህንነት
አዯገኛ መሆኑን ከተረዲ ይይዛሌ፡፡

አንቀጽ ፹፱ የኤግዚቢት አያያዝና አቀማመጥ

በወንጀሌ ምክንያት የተያዘ ኤግዚቢት በወንጀሌ ጉዲይ ሊይ የመጨረሻ ውሳኔ


እስኪሰጥ ዴረስ በኤግዚቢትነት የተያዘው ዕቃ በፖሉስ እጅ ይቆያሌ፡፡
ኤግዚቢቱም በመርማሪው አካሌ ቁጥርና ምሌክት ተዯርጎበት በተጠበቀ ቦታ
እንዱቀመጥ ይዯረጋሌ፡፡

አንቀጽ ፺ በተያዘ ዕቃ ሊይ ስሇሚሰጥ ውሳኔ


፩. የተያዘ ዕቃ፤
(ሀ) በሔግ በግሇሰብ እጅ እንዲይያዙ የተከሇከለ ሲሆን ሇማስረጃ
የሚሆን ናሙና ወይም የምስሌ ማስረጃ በመውሰዴ ይወረሳሌ፡፡
(ሇ) ሌዩ ፇቃዴ የሚያስፇሌገው መሆኑ ሲረጋገጥና ባሇቤቱ ሌዩ
ፌቃዴ ሳይኖረው ይዞ የተገኘ እንዯሆነ ሇማስረጃ የሚሆን
ናሙና ወይም የምስሌ ማስረጃ በመውሰዴ እንዱቀመጥ ወይም
በመንግሥት የሽያጭ ሥርዏት መሠረት ተሸጦ ገንዘቡ
ተቀማጭ ይዯረጋሌ፡፡
፪. በኤግዚቢትነት የተያዘው ዕቃ የሚበሊሽ፣ አያያዙ አስቸጋሪ ወይም
ከፌተኛ ወጪን የሚያስከትሌ እንዯሆነ ናሙና በመውሰዴ ወይም በላሊ

45
ማናቸውም መንገዴ ምትክ ማስረጃ እንዱኖር በማዴረግ ዕቃውን መሸጥና
ገንዘቡ በመንግሥት ሂሳብ ተቀማጭ እንዱዯረግ ትእዛዝ ይሰጣሌ፡፡
፫. በኤግዚቢትነት የተያዘው የቤት እንስሳ እንዯሆነ ምስለን በፍቶግራፌ
ወይም በቪዱዬ በመቅረጽ እንዯነገሩ ሁኔታ ሇባሇቤቱ ወዱያውኑ ይመሇሳሌ
ወይም በጨረታ ተሽጦ ገንዘቡ በመንግሥት ሂሳብ ይቀመጣሌ፡፡
፬. በኤግዚቢትነት የተያዘ ዕቃ ክሱን ሇማስረዲት በማስረጃነት የማያገሇግሌ
ወይም የማያስፇሌግ፣ በሔግ መሠረት ሉወረስ የማይችሌ ወይም በወንጀሌ
ፌሬነት የተያዘ ሆኖ ሇባሇቤቱ ሉመሇስ የሚችሌ መሆኑን ዏቃቤ ሔግ ሲረዲ
ወዱያውኑ ዕቃው ሇተወሰዯበት ሰው እንዱመሇስ ትእዛዝ ይሰጣሌ፡፡
፭. ኤግዚቢቱ በተያዘበት ጊዜ ትክክሇኛ ባሇቤቱ ወይም ባሇይዞታው ማን
እንዯሆነ ማወቅ የማይቻሌ እንዯሆነ ዏቃቤ ሔግ ጉዲዩ የፌትሏብሓር
መፌትሓ እንዱያገኝ ሥሌጣን ሊሇው ፌርዴ ቤት ያቀርባሌ፡
፮. በላሊ ሔግ የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ በጉዲዩ ሊይ የመጨረሻ ውሳኔ
እስኪሰጥ ዴረስ ወንጀለን ሇመፇጸም እንዯ መሣሪያ ሆኖ ያገሇገሇ
ተሽከርካሪን በፍቶግራፌና በምስሌ በመቅረጽ ንብረቱ በሔግ መሠረት
ሉወረስ የማይችሌ እንዯሆነ ባሇቤቱ በበቂ ዋስትና እንዱሇቀቅ ዏቃቤ ሔግ
ትእዛዝ ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡
፯. የተያዘው ኤግዚቢት የወንጀሌ ክሱን የሚያስረዲ እንዯሆነ እና ዏቃቤ ሔግ
ክስ መሥርቶ ማስረጃውን ሇፌርዴ ቤት ካቀረበ ፌርዴ ቤቱ በተያዘው ጉዲይ
ሊይ ውሳኔ ሲሰጥ በቀረበው ኤግዚቢት ሊይም ውሳኔ ይሰጣሌ፡፡

አንቀጽ ፺፩ በላሊ ሰው እጅ የሚገኝ ማስረጃ

፩. በምርመራ ሊይ ባሇው የወንጀሌ ጉዲይ ሊይ በማስረጃነት የሚያገሇግሌ


ማስረጃ ተጠርጣሪ ባሌሆነ ሰው እጅ የሚገኝ መሆኑን መርማሪ ሲያረጋግጥ
ባሇይዞታው እንዱያስረክብ ትእዛዝ ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡
፪. መርማሪ ባሇይዞታው ማስረጃውን በፇቃዯኝነት ካስረከበ ዯረሰኝ በመስጠት
እንዯ ሁኔታው በጉዲዩ ሊይ ውሳኔ እስኪሰጥ ዴረስ ተይዞ እንዱቆይ ወይም
በማናቸውም መንገዴ ተሇዋጭ ማስረጃ ማሇትም በቅጂ፣ በቪዱዮ፣ በፍቶግራፌ

46
ወይም መሰሌ ዘዳዎች በመጠቀም እንዱዯራጅ በማዴረግና ሇዏቃቤ ሔግ
በማሳወቅ ሇባሇይዞታው እንዱመሇስ ሉያዯርግ ይችሊሌ፡፡
፫. የማስረጃው ባሇይዞታ ማስረጃውን ሇማስረከብ ፇቃዯኛ ካሌሆነ መርማሪ
ማስረጃው እንዱሰጠው እንዱታዘዝሇት ሇፌርዴ ቤት ማመሌከት ይችሊሌ፡፡
፬. ፌርዴ ቤቱ በማስረጃነት የተጠየቀን ዕቃ ሇጉዲዩ ያሇውን አግባብነት
ግምት ውስጥ በማስገባት ሇመርማሪ እንዱሰጥ ሉያዝ ይችሊሌ፤ በማስረጃው
አያያዝና አመሊሇስ ሊይ ሉወስን ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፺፪ በመንግሥት ተቋም የሚገኝ ማስረጃ

፩. በምርመራ ሊይ ባሇው የወንጀሌ ጉዲይ በማስረጃነት የሚፇሇግ ማስረጃ


በመንግሥት ተቋም የሚገኝ ወይም የሚመነጭ መሆኑን መርማሪ ሲያረጋግጥ
ተቋሙ ማስረጃውን እንዱያስረክብ ወይም ማስረጃ እንዱሰጥ በጽሐፌ
ይጠይቃሌ፡፡
፪. ከአንዴ በሊይ በሆኑ የመንግሥት ተቋም ሠራተኞች ወይም ኃሊፉዎች
የሚሰጥ ማስረጃ የተሇያየ እንዯሆነ መርማሪው የተቋሙን አቋም የሚገሌጽ
ማስረጃ እንዱሰጠው በጽሐፌ ይጠይቃሌ፡፡
፫. በላሊ ህግ በሚስጥር እንዱያዘ የተወሰነ ማስረጃ ካሌሆነ በስተቀር በዚህ
አንቀፅ ንኡስ አንቀፅ 1 እና 2 መሰረት የተጠየቅ የመንግስት ተቋም
ማስረጃውን ሇመርማሪ ፖሉስ የመስጠት ግዳታ አሇበት
፬. ሇዚህ አንቀጽ አፇጻጸም “የመንግሥት ተቋም” ማሇት በሙለ የመንግሥት
በጀት የሚተዲዯር ተቋም ነው፡፡

አንቀጽ ፺፫ በፊይናንስ ተቋም የሚገኝ ማስረጃ

፩. ከወንጀሌ ጉዲይ ጋር በተያያዘ የባንክ ሂሳብ ወይም የገንዘብ እንቅስቃሴ


በማስረጃነት እንዱቀርብ ፌርዴ ቤት ሉያዝ ይችሊሌ፡፡
፪. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ ጠቅሊይ
ዏቃቤ ሔግ በመካከሇኛ ወይም በከባዴ ወንጀሌ የተጠረጠረን ሰው የባንክ
ሂሳብ ወይም የገንዘብ እንቅስቃሴ፤

47
(ሀ) መርማሪ ወይም ዏቃቤ ሔግ የተጠርጣሪውን የባንክ ሂሳብ ወይም
የገንዘብ እንቅስቃሴ እንዱመሇከት፣ ወይም
(ሇ) ባንኩ ወይም የገንዘብ ተቋሙ ከጉዲዩ ጋር ተያያዥነት ያሇውን
ማንኛውንም መረጃ ወይም ማስረጃ እንዱሰጥ
ትእዛዝ ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡
፫. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፪ መሠረት የሚሰጥ ትእዛዝ፡-
(ሀ) የተጠርጣሪን ሙለ ስምና አዴራሻ፣
(ሇ) ተጠርጣሪው ፇጸመ የተባሇው የወንጀሌ ዴርጊት፣
(ሏ) ከባንኩ የሚፇሇግ ማስረጃ ወይም መረጃ፣
(መ) ትእዛዙን የሚፇጽመው ወይም የሚያስፇጽመው መርማሪ ስም፣
መያዝ አሇበት፡፡

አንቀጽ ፺፬ ናሙና መውሰዴ

፩. ከተጠርጣሪው ናሙና መውሰዴ ሇምርመራ አስፇሊጊ እንዯሆነ መርማሪው


ከተጠርጣሪው ወይም ከተከሳሹ የእጅ ጽሐፌ፣ የጣት አሻራ፣ ፍቶግራፌን፣
የፀጉር፣ የዴምፅ፣ የሽንት፣ የዯም፣ የምራቅ እና ላሊ በሰውነቱ የሚገኝ ፇሳሽ
ናሙና የተፇቀዯሇት ባሇሙያ እንዱወስዴ ፣ ምርመራውን እንዱያዯርግና
ውጤቱንም በጽሐፌ እንዱያስታውቅ ትእዛዝ ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡ ተጠርጣሪው
ምርመራው እንዱዯረግ የመተባበር ግዳታ አሇበት፡፡
፪. የወንጀሌ ተግባር ተጎጂው የወንጀሌ ምርመራ በሚዯረግበት ጊዜ
የሔክምና ምርመራ የሚያስፇሌገው እንዯሆነ መርማሪ በተጎጂው ወይም
ተጎጂው በሔግ ችልታ የላሇው እንዯሆነ በሞግዚቱ ወይም በአሳዲሪው ፇቃዴ
ሇማከም ፇቃዴ ባሇው ሏኪም እንዱመረመር ትእዛዝ ሉሰጥ ይችሊሌ፤
ሏኪሙም የምርመራውን ውጤት በጽሐፌ ማቅረብ አሇበት፡፡
፫. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ የተዯነገገው ቢኖርም ተጠርጣሪው
ከሰውነቱ በቀጥታ የማይወሰደ እንዯ ፍቶግራፌ፣ አሻራ፣ የእጅ ጽሐፌ
ወይም መሰሌ ናሙናዎችን ሇመስጠት ፇቃዯኛ ካሌሆነ ተገድ እንዱሰጥ
ይዯረጋሌ፡፡

48
፬. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ የተዯነገገው ቢኖርም ተጠርጣሪው
ከሰውነቱ በቀጥታ የሚወሰዴ እንዯ ዯም፣ ሽንት፣ ፀጉር ወይም መሰሌ
ናሙናዎችን ሇመስጠት ፇቃዯኛ ካሌሆነ በናሙናው ሉረጋገጥ ስሇተፇሇገው
ነገር ፌርዴ ቤቱ የራሱን ግምት ይወሰዲሌ፡፡

5. በዚህ አንቀፅ ንኡስ አንቀፅ 4 የተዯነገገው ቢኖርም በሽብር ወንጀሌ


ጉዲይ የተጠረጠረ ሰው ከሰውነቱ በቀጥታ የሚወሰዴ እንዯ ዯም፣ ሽንት፣
ፀጉር ወይም መሰሌ ናሙናዎችን ሇመስጠት ፇቃዯኛ ካሌሆነ ፖሉስ
አስፇሊጊ የሆነ ተመጣጣኝ ሀይሌ ተጠቅሞ ናሙናውን ሉወስዴ ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፺፭ በፌርዴ ቤት የሚሰጥ የእምነት ቃሌ

፩. የቀዲሚ ምርመራ ፌርዴ ቤት ሥነ ሥርዏት ወይም የወንጀለ ክስ


መስማት ከመጀመሩ በፉት ማናቸውም ፌርዴ ቤት ማንኛውንም የተሰጠውን
ቃሌ ወይም የእምነት ቃሌ ሇመመዝገብ ይችሊሌ፡፡
፪. ፌርዴ ቤቱ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ መሠረት ቃሌ የሰጠውን ሰው
በነፃ ፇቃደ ቃለን መስጠቱን መጠየቅ፣ ማረጋገጥና በመዝገብ መመዝገብ
አሇበት፡፡ ሳይጠይቅና ሳያረጋግጥ መመዝገብ የሇበትም፤ ይኸውም በመዝገቡ
እንዱመዘገብ ይዯረጋሌ፡፡
፫. ፌርዴ ቤቱ የተሰጠውን ማንኛውም ቃሌ ወይም የእምነት ቃሌ ሳያጓዴሌ
በጽሐፌ፣ በመቅረጸ ዴምፅ ወይም በቪዱዬ ይመዘግባሌ፤ የተመዘገበው ቃሌ
ወይም የእምነት ቃሌ ቃለን ሇሰጠው ሰው ከተነበበሇት ወይም ከተገሇጸሇትና
ትክክሇኛነቱን ካረጋገጠ በኋሊ ዲኛው ይፇርምበታሌ፡፡

ክፌሌ አንዴ
ወንጀለ በተፇጸመበት ቦታ ማስረጃን ማሰባሰብ

አንቀጽ ፺፮ ዓሊማ

ወንጀሌ በተፇጸመበት ቦታ የሚዯረግ ማስረጃ የማሰባሰብ ሑዯት ዋና ዓሊማ


ወንጀለ በተፇጸመበት ቦታ በመገኘት የፍረንሲክ፣ ቴክኒካሌና አካሊዊ ማስረጃ

49
እንዲይጠፊና እንዲይበሊሽ ማስረጃው ተዯብቋሌ ተብል ከተገመተ ሥፌራ
ሇማግኘት ወይም ከወንጀሌ ጉዲዩ ጋር በተያያዘ ጠቃሚ የሆኑ ላሊ ማስረጃን
ሇማሰባሰብ ነው፡፡

አንቀጽ ፺፯ ወንጀሌ በተፇጸመበት ሥፌራ መገኘት

፩. መርማሪው ፖሉስ ምርመራ ሇማካሓዴ ወንጀሌ በተፇጸመበት ቦታ


መገኘትና ማስረጃ ማሰባሰብ አስፇሊጊ ሆኖ ሲያገኘው ወንጀለ በተፇጸመበት
ሥፌራ በአፊጣኝ መዴረስ አሇበት፡፡

፪. መርማሪው ወንጀሌ በተፇጸመበት ሥፌራ እንዯዯረሰ፡-

(ሀ) በቦታው የወንጀሌ ተጎጂ ወይም የሞተ ሰው መኖሩን


ያረጋግጣሌ፤ የወንጀሌ ተጎጂ ወይም የሞተ ሰው ካሇ እንዲስፇሊጊነቱ
ተገቢው የሔክምና ርዲታ እንዱያገኝ ወይም ምርመራ እንዱያካሂዴ
ወዯ ሔክምና ተቋም እንዱዯርስ ያዯርጋሌ፡፡

(ሇ) ማስረጃ እንዲይጠፊ ሥፌራውን መከሇሌና ጥበቃ ማዴረግ፣

(ሏ) ማስረጃዎችን መሇየት፣ ማሰባሰብ፣ መመዝገብ፣ ማቀብ እና

ላልች አስፇሊጊ ተግባራትን ማከናወን ይኖርበታሌ፡፡

፫. መርመሪው አስፇሊጊ ሆኖ ሲያገኘው ዏቃቤ ህግ ወንጀሌ ወዯ ተፇፀመበት


ቦታ አብሮት እንዱሄዴ ሉጠይቅ ይችሊሌ

፬. ዏቃቤ ህግ ወንጀሌ ወዯ ተፇፀመበት ቦታ መሄዴ አስፇሊጊ ነው ብል


ሲያምን ወይም በመርማሪ ፖሉስ ሲጠየቅ ወንጀሌ ወዯተፇፀመበት ቦታ
ሉሄዴ ይችሊሌ

አንቀጽ ፺፰ የወንጀሌ ሥፌራን መመርመርና ማስረጃ ማሰባሰብ

፩. የወንጀሌ ሥፌራ ምርመራ ወንጀለ በተፇጸመበት ቦታ ወይም ማስረጃ


በተገኘበት ቦታ ሊይ የሚካሓዴ ሲሆን የወንጀሌ ፇሇግን፣ የሞተ ሰው አካሌ

50
ማውጣትን፣ አስፇሊጊ የሆነ መረጃ አሇበት ተብል የሚገመት ቦታን፣ ዕቃን
እና ላሊ ሰነዴ በመፇተሽ ሉሰበሰብ ይችሊሌ፡፡

፪. ወንጀሌ የተፇጸመበት ሥፌራ ምርመራው እስኪጠናቀቅ ዴረስ ተከሌል


እንዱቆይ ይዯረጋሌ፤ ምርመራው ከተጠናቀቀ በኋሊ ቦታውን ከሌል ማቆየት
አስፇሊጊ መሆኑ ከታመነ ከሰባት ቀናት ሊሌበሇጠ ጊዜ ቦታው እንዱከሇሌ
ሉዯረግ ይችሊሌ፡፡

፫. ወንጀለ በተፇጸመበት ቦታ የተሰበሰበ ማስረጃ በየዏይነቱ እንዱመዘገብ፣


ሇየብቻ ተጠብቆ እንዱቆይ፣ ሇእያንዲንደ ማስረጃ ዝርዝር መግሇጫ
እንዱዘጋጅሇት እና ታሽጎ እንዱቀመጥ ይዯረጋሌ፡፡ ሑዯቱ እንዲስፇሊጊነቱ
በቪዱዬ እንዱቀረፅ ሉዯረግ ይችሊሌ፡፡

፬. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፫ መሠረት ማስረጃዎችን ጠብቆ ያቆየ


መርማሪ በእያንዲንደ ማስረጃ ዝርዝር ሊይ ፉርማውንና ማስረጃው
የተሰበሰበበትን ቀን በአግባቡ መዝግቦ መያዝ አሇበት፡፡

፭. ወንጀለ በተፇጸመበት ሥፌራ የሚዯረገው የማስረጃ ማሰባሰብ ሑዯት


ወይም በወንጀሌ ሥፌራው የተገኙ ማስረጃዎች ከከባባዊ ሁኔታ የሚዯረገው
ትንተና ከአንዴ ቀን በሊይ የሚፇጅ እንዯሆነ ምርመራው ወንጀለ
በተፇጸመበት ቦታ ይከናወናሌ፡፡

፮. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፭ የተዯነገገው ቢኖርም ወንጀለ


በተፇጸመበት ቦታ ማስረጃውን ማሰባሰብ ወይም መተንተን በማስረጃው ሊይ
አለታዊ ተፅዕኖ የማያሳዴር እንዯሆነ ምርመራው ወንጀለ በተፇጸመበት ቦታ
ይከናወናሌ፡፡

፯. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፮ የተዯነገገው ቢኖርም ወንጀለ


በተፇጸመበት ቦታ ማስረጃ ማሰባሰብ ወይም መተንተን በማስረጃው ሊይ
አለታዊ ተፅዕኖ የሚያሳዴር ወይም በላሊ ማንኛውም መንገዴ ማስረጃውን
መሰብሰብ ወይም መተንተን የሚቻሌ መሆኑ ከታመነ ምርመራው ከወንጀሌ
ሥፌራ ውጭ ተገቢ በሆነ ላሊ ቦታ ሉካሓዴ ይችሊሌ፡፡

51
፰. ዏቃቤ ህግ የወንጀሌ ሥፌራ ምርመራ በሚዯረግበት በቦታው መገኘት
አስፇሊጊ መስል ከታየው በቦታው በመገኘት መርማሪውን ሉዯግፇው
ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፺፱ የሞተ ሰው አካሌን መመርመር

፩. መርማሪ በተፇጸመ ወንጀሌ የሞተ ሰው ሲኖር ወይም አካለ የተዯበቀ


ወይም የተቀበረ ወይም በላሊ ሁኔታ የተበሊሸ መሆኑን የተረዲ እንዯሆነ
በጥንቃቄ እንዱነሳ ወይም እንዱወጣ እና አስፇሊጊ የሆነ ባሇሙያ
በምርመራው ሑዯት እንዱሳተፈ ማዴረግ አሇበት፡፡

፪. መርማሪ በሞተ ሰው አካሌ ሊይ የሚገኙ የአሻራ ምሌክቶችን ወይም


ሇፍረንሲክና ቴክኒካሌ ምርመራ የሚረደ ላልች ናሙናዎችን መውሰዴ
ወይም እንዱወሰዴ ማዴረግ አሇበት፤ አስፇሊጊው ትንተናም ወዱያውኑ
መካሓዴ አሇበት፡፡

፫. ማንነቱ ያሌታወቀ የሞተ ሰው አካሌን ሇዏቃቤ ሔግ በማሳወቅ የቀብር


ሥነ ሥርዏቱ እንዱፇጸም ወይም ላሊ ርምጃ እንዱወሰዴ ይዯረጋሌ፤ የቀብር
ሥነ ሥርዏቱም በፌትሏብሓር ሔግ በተዯነገገው መሠረት ሉፇጸም
ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፻ የቤተ ሙከራ ምርመራ ቴክኒክን መጠቀም

፩. በተሰበሰበ ማስረጃና በተካሓዯ ትንተና ሊይ ተጨማሪ ምርመራ አስፇሊጊ


መሆኑ ሲታመን መርማሪ እና ላሊ በምርመራ ሑዯት የተሳተፇ ባሇሙያ
ምርመራውን በቤተ ሙከራ እንዱካሓዴ ማዴረግ አሇበት፤ መርማሪ ይኸውን
ሇዏቃቤ ሔግ ማሳወቅ አሇበት፡፡

፪. በቤተ ሙከራ የሚካሓዴ ምርመራ፡-

(ሀ) የወንጀለ አፇጻጸም እና ከባቢያዊ ሁኔታን ሇመሇየት፣

(ሇ) ወንጀለ የተፇጸመበት ዕቃ ወይም ማንኛውንም ላሊ ነገር


በአግባቡ ሇመሇየት፣

52
(ሏ) በወንጀሌ ሥፌራ የተገኙ ማስረጃዎች ከወንጀለ አፇጻጸም ጋር
ያሊቸውን ግንኙነት በአግባቡ ሇመተንተን፣

(መ) በወንጀሌ ሥፌራው ከተሰበሰቡ የቃሌ ምስክርነቶች አንፃር


የተፇጸመውን ወንጀሌ እንዯገና በሚያመሊክት ሁኔታ
ሇመሥራት ወይም ሇማነፃፀር፣

(ሠ) ስሇወንጀለ አፇጻጸም በተሇያዩ ምስክሮች የተሰጡ የምስክርነት


ቃልችን ተመሳሳይነትና ሌዩነት ሇማነፃፀር፣

መሆን አሇበት፡፡

፫. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ መሠረት በምርመራ ሑዯት የተሳተፈ


ባሇሙያዎች በምርመራው ውጤት ሊይ አስተያየታቸውንና ስምና
ፉርማቸውን እንዱያስቀምጡ ይዯረጋሌ፡፡ ፌርዴ ቤትም ቀርበው
እንዱመሰክሩ ሉዯረግ ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፻፩ ሰውን ወይም ዕቃን መሇየት

ወንጀለ በተፇጸመበት ቦታ የወንጀሌ ፇፃሚውን ማንነት ወይም ከወንጀለ


ጋር የተያያዘን ዕቃ መሇየት አስፇሊጊ እንዯሆነ በዚህ ሔግ አንቀጽ ፻
የሚፇጸም ይሆናሌ፡፡

አንቀጽ ፻፪ በምርመራና በዴጋሚ ምሌከታ መሳተፌ

፩. በዚህ ሔግ አንቀጽ ፹ ንዐስ አንቀጽ ፪(ሏ) መሠረት ምስክርነቱን የሰጠ


ሰው፡-

(ሀ) ሇምርመራ ሥራው የግዴ አስፇሊጊ እንዯሆነና በዏቃቤ ሔግ


ከታመነበት ቃለን እንዱሰጥና በቤተ ሙከራ በሚካሓዴ
ምርመራ እንዱሳተፌ ሉዯረግ ይችሊሌ፡፡

(ሇ) ምርመራው የሚካሓዯው በወንጀሌ ሥፌራው ከተሰበሰበ የቃሌ


ምስክርነት አንፃር የተፇጸመውን ወንጀሌ አካሓዴ በዴጋሚ

53
ምሌከታ ሇመሥራት ወይም ሇማነፃፀር እንዯሆነ የምስክሩ ቃሌ
ከተረጋገጠው ማስረጃ አንፃር ታይቶ መረጋገጥ አሇበት፤
ምስክሩም ያየውን ወይም የተሳተፇበትን ሁኔታ በዝርዝር
ማስረዲት አሇበት፡፡

፪. በምርመራው ሑዯት የማስረጃውን ተዓማኒነት ሇማረጋገጥ በወንጀሌ


ሥፌራ በመገኘት ሁኔታውን እንዯገና ማስረዲት አስፇሊጊ እንዯሆነ መርማሪ
ስሇሚከናወኑ እና በዴጋሜ ምሌከታ ስሇሚፇጸመው ተግባር በዝርዝር
ሇምስክሮች መግሇጽ አሇበት፤ እንዲስፇሊጊነቱ ዏቃቤ ሔግ በአካሌ በመገኘት
ሑዯቱን እንዱከታተሌና በቪዱዮ እንዱቀረጽ ሉዯረግ ይችሊሌ፡፡

፫. ምስክሩ ወይም በምርመራው የተሳተፇ ባሇሙያ ሑዯቱን በመርማሪ


በተመሇከተው መሠረት ማሳየት ወይም በቃሌ የገሇጸውን ማረጋገጥ ወይም
ግሌጽ ማዴረግ አሇበት፡፡

፬. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፫ በተዯነገገው መሠረት ምስክሮች ወይም


በምርመራ የተሳተፈ ባሇሙያዎች ሑዯቱን በጋራ ማሳየት የሇባቸውም፡፡
እያንዲንደ ሰው የየራሱን በተናጠሌ ያሳያሌ፣ አስፇሊጊውን ማብራሪያ
ያሇሦስተኛ ወገን ጣሌቃ ገብነት ወይም ጠያቂነት መስጠት አሇበት፡፡

፭. በምርመራ ሑዯት የተሳተፇ ላሊ አካሌ ስሇወንጀለ አፇጻጸም ሑዯት


ምሌከታው በዴጋሚ እንዱካሓዴ፣ ማስረጃ በማውጣት ሑዯት ምን እንዯሠራ
እንዱገሌጽ ወይም እንዱያሳይ እና መሰሌ ጥያቄዎች ሇምስክሩ ወይም
በምርመራ ሑዯት ሇተሳተፈ ሰዎች ሉያቀርብ ይችሊሌ፡፡

ክፌሌ ሁሇት
ስሇሌዩ የወንጀሌ ምርመራ ዘዳዎች
አንቀጽ ፻፫ ዓሊማ

54
የሌዩ ወንጀሌ ምርመራ ዘዳ ዓሊማ በመዯበኛው የምርመራ ዘዳ ማስረጃ
ማሰባሰብ ባሌተቻሇበት የወንጀሌ ጉዲይ ሊይ አስፇሊጊ የሆነ ማስረጃ
ሇማሰባሰብና ሇማዯራጀት ነው፡፡

አንቀጽ ፻፬ በሌዩ የወንጀሌ ምርመራ ማስረጃን ማሰባሰብ

፩. በዚህ ክፌሌ በተዯነገገው መሠረት ሌዩ የምርመራ ዘዳ ማስረጃን


ማሰባሰብ የሚቻሇው በመዯበኛው የምርመራ ዘዳ ማስረጃ ማግኘት የማይቻሌ
ወይም ይህን የምርመራ ዘዳ መጠቀም አስፇሊጊ ሲሆን ነው፡፡

፪.በሌዩ የምርመራ ዘዳ ማስረጃን መሰብሰብ የሚቻሇው በፋዯራሌ ከፌተኛ


ወይም በክሌሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት ትእዛዝ ብቻ ይሆናሌ፡፡

፫.በሌዩ የምርመራ ዘዳ ማስረጃ ሉሰበሰብ የሚችሇው በዚህ ሔግ አንቀጽ ፷፬


ንዐስ አንቀጽ ፪ መሠረት ወንጀሌን ማስታወቅ ግዳታ በሆነባቸው
ወንጀልች፣ በሔገ ወጥ መንገዴ የተገኘን ገንዘብ ሔጋዊ አስመስል ማቅረብን
እና ሽብርተኝነትን በገንዘብ መርዲት ወንጀሌን በተመሇከተ፣ የኮምፒውተር
ወንጀሌን በተመሇከተ፣ የጉምሩክ ቀረጥናታ ታክስ ወንጀልችን በተመሇከተ፣
የሙስና ወንጀልችን በተመሇከተ ብቻ ነው፡፡

አንቀጽ ፻፭ ሌዩ የማስረጃ ማሰባሰቢያ ዘዳ

በዚህ ሔግ በአንቀጽ ፷፬ ንዐስ አንቀጽ ፪ የተመሇከተ ወንጀሌ ፇጽሟሌ የሚሌ በቂ


ጥርጣሬ ሲኖር በሚከተለት ሌዩ የምርመራ ዘዳዎች ማስረጃ ሉሰበሰብ ይችሊሌ፤

፩. የተጠርጣሪውን በግሌ ፖስታ የሚሊሊካቸውን ዯብዲቤዎች፣ በቴላፍን እና


ላልች በኤላክትሮኒክ መሣሪያ የሚያዯርጋቸውን ግንኙነቶች በመጥሇፌ፣

፪.ዴምጽና ምስሌ ሇመቅረጽ የሚያስችሌ መሣሪያ በአንዴ በግሌ ይዞታ


የሚገኝ ቦታ ሇማስቀመጥና ይህንኑ መሌሶ በመውሰዴ ወይም የግንኙነት
ደካን በመከተሌ፣

፫. ሠርጎ በመግባትና አብሮ በመሆን የተጠርጣሪውን እንቅስቃሴ መከታተሌ፣


በምስሌና ዴምፅ በመቅረጽ፤ ወይም

55
፬. ሰነድችንና የተሇያዩ የምሰሌ ግንኙነቶችን በመፌጠር ነው፡፡

አንቀጽ ፻፮ መሟሊት ስሊሇባቸው ቅዴመ ሁኔታዎች

፩. መርማሪ ፖሉስ ጠቅሊይ ዏቃቤ ሔግ ሲፇቅዴ በሌዩ የወንጀሌ ምርመራ


ዘዳ ማስረጃ እንዱሰበስብ ሇፌርዴ ቤት ጥያቄ ማቅረብ ይችሊሌ፡፡ በዚህ ንዐስ
አንቀጽ መሠረት የሚቀርበው ጥያቄ ሌዩ የምርመራ ዘዳውንና ጊዜውን፣
የተጠርጣሪውን ማንነት በግሌጽ ማመሌከት አሇበት፡፡

፪. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ መሠረት ጥያቄ የቀረበሇት ፌርዴ ቤት፤

(ሀ) የወንጀሌ ዴርጊቱ በረቀቀ ሁኔታ በመፇጸሙ በመዯበኛው


የማስረጃ ማሰባሰቢያ ዘዳ ማስረጃ ማግኘት አስቸጋሪ መሆኑን፤
እና

(ሇ) ተጠርጣሪውን፣ ማስረጃውን እና የወንጀሌ ፌሬውን በቁጥጥር ሥር


ሇማዋሌ ያሇው አስተዋፅኦ ከፌተኛ መሆኑን፣

በበቂ ምክንያት ያመነ እንዯሆነ ማስረጃው በዚህ ሔግ በተዯነገጉት ሌዩ


የምርመራ ዘዳዎች እንዱሰበሰብ ትእዛዝ ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡

፫. ፌርዴ ቤቱ የሚሰጠው ትእዛዝ፤

(ሀ) የሚታወቅ ከሆነ የተጠርጣሪውን ስምና አዴራሻ፣


(ሇ) እንዯነገሩ ሁኔታ ትእዛዙ የሚፇጸምበት መኖሪያ ቤት ወይም ቦታ
አዴራሻ፣
(ሏ) ትእዛዙ ተፇጻሚ የሚሆንበት የጊዜ ገዯብ፣
(መ) በሌዩ ወንጀሌ ምርመራ ዘዳ፣ የሚሰበሰበውን ማስረጃ፣ እና
(ሠ) ላሊ አግባብነት ያሇውን ዝርዝር መረጃ መያዝ አሇበት፤
፬. ከዚህ በሊይ ከንዐስ አንቀጽ ፩ እስከ ፫ የተዯነገገው ቢኖርም ከፌርዴ ቤት
ፇቃዴ እስከሚገኝ ማስረጃው የሚጠፊ መሆኑ በሚገባ ሲታመን በዚህ ሔግ
አንቀጽ ፻፭ ንዐስ አንቀጽ ፩ መሠረት በሌዩ የወንጀሌ ምርመራ ዘዳ
ማስረጃ ሇማሰባሰብ ጠቅሊይ ዏቃቤ ሔጉ በጽሐፌ ሇመፌቀዴ ይችሊሌ፡፡

56
፭. መርማሪው ፖሉስ ጠቅሊይ ዏቃቤ ሔጉ ከዚህ በሊይ በንዐስ አንቀጽ ፬
መሠረት የሰጠውን ፇቃዴ ከሰባ ሁሇት ሰዓት ባሌበሇጠ ጊዜ ውስጥ ሇፌርዴ
ቤቱ በጽሐፌ አቅርቦ እንዱቀጥሌ ያስፇቅዲሌ፡፡ ፌርዴ ቤቱ በሌዩ የወንጀሌ
ምርመራ ዘዳ ማስረጃ ማስባሰቡን እንዱቀጥሌ ካሌፇቀዯ የተሰበሰበው ማስረጃ
እንዱወገዴ ትዕዛዝ ይሰጣሌ፡፡

አንቀጽ ፻፯ የጊዜ ገዯብ

፩. በሌዩ የወንጀሌ ምርመራ ዘዳ ማስረጃ እንዱሰበሰብ በፌርዴ ቤት የሚሰጥ


ትዕዛዝ ከሁሇት ወር ሉበሌጥ አይችሌም፡፡

፪. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ ዏቃቤ ሔግ


ተጨማሪ ጊዜ እንዱሰጥ ሲያመሇክት ፌርዴ ቤት አሳማኝ ምክንያት መኖሩን
ሲረዲ በሌዩ የወንጀሌ ምርመራ ዘዳ ማስረጃ የማሰባሰብ ጊዜ አንዴ ወር
ሊሌበሇጠ ጊዜ እንዱራዘም ሉፇቅዴ ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፻፰ ሇፌርዴ ቤት ሪፖርት ስሇማቅረብ

፩. ዏቃቤ ሔግ በሌዩ ማስረጃ የማሰባሰቢያ ዘዳ የተሰበሰበው ማስረጃ ሪፖርት


በትእዛዙ ሊይ ፌርዴ ቤቱ በሚወስነው ጊዜ ውስጥ ትእዛዙን ሇሰጠው ፌርዴ
ቤት ኘሬዚዲንት መቅረብ አሇበት፡፡ ሆኖም የተፇቀዯው ሌዩ የወንጀሌ
ምርመራ ጊዜ እንዲበቃ ዏቃቤ ሔግ የመጨረሻ ሪፖርት ያቀርባሌ፡፡

፪. ዏቃቤ ሔግ ሇፌርዴ ቤቱ ፕሬዚዲንት በሚያቀርበው ሪፖርት


የተሰበሰበውን ማስረጃ ዝርዝር፣ ሇምርመራው አግባብነት ያሇውንና የላሇውን
በመሇየት ይገሌጻሌ፡፡

፫.ፕሬዚዲንቱ የቀረበው የማስረጃ ሪፖርት ሌዩ ምርመራው በተፇቀዯው


መሠረት መከናወኑን ያረጋግጣሌ፤ በማስረጃነት የማያገሇግሌ ነገር
እንዱወገዴ ትዕዛዝ ይሰጣሌ፡፡ እንዱሁም ከተሰጠው ትእዛዝ ውጭ የተከናወነ
ተግባር ባጋጠመ ጊዜ በሌዩ የወንጀሌ ምርመራ ዘዳ ማስረጃ ማሰባሰቡ
እንዱቋረጥ ወይም ላሊ ተገቢ መስል የታየውን ትእዛዝ ይሰጣሌ፡፡

57
፬. ዏቃቤ ሔግ በሌዩ ወንጀሌ ምርመራ ዘዳ የተሰበሰበው ማስረጃ
ሇምርመራው አግባብነት እንዯላሇው ካመነ እንዱወገዴ ያዯርጋሌ፡፡

አንቀጽ ፻፱ በሰርጎ ገብነት ኃይሌን ስሇመጠቀም

፩. በሌዩ የምርመራ ዘዳ ማስረጃ እንዱሰበስብ ከፌርዴ ቤት ወይም ከጠቅሊይ


ዏቃቤ ሔግ የተፇቀዯሇት ሰው በተፇጸመ ወንጀሌ ማስረጃ ሇማሰባሰብ
የወንጀሌ ዴርጊት መፇጸም ወይም መሳተፌ የግዴ አስፇሊጊ እንዯሆነ ኃይሌ
ሇመጠቀም ይችሊሌ፡፡

፪. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ በተዯነገገው መሠረት የሚወሰዴ የኃይሌ


መጠቀም ርምጃ
(ሀ) የግዴ አስፇሊጊ፣
(ሇ) ላሊ አማራጭ መንገዴ የላሇ መሆኑን የተረጋገጠ እና
(ሏ) ሇማሳካት ከታሰበው ዓሊማ ጋር ተመጣጣኝ መሆን አሇበት፡፡

፫. የዚህ አንቀጽ ንዐስአንቀጽ ፩ ዴንጋጌ ቢኖርም በሌዩ የወንጀሌ ምርመራ


ዘዳ ማስረጃ ሇማሰባሰብ የተፇቀዯሇት ሰው በማናቸውም ሁኔታ በግዴያና
አስገዴድ መዴፇር ወንጀሌ መሳተፌ የሇበትም፡፡

አንቀጽ ፻፲ ማስረጃ ተቀባይነት የማያገኝበት ሁኔታ

ከዚህ በሊይ የተዯነገገውን በመተሊሇፌ ከተፇቀዯው ውጭ ሌዩ የወንጀሌ ምርመራ


ዘዳን በመጠቀም የሚሰበሰብ ማስረጃ ተቀባይነት የሇውም፡፡

ምዕራፌ ሦስት
የተጠርጣሪ አያያዝ፣ አቆያየት እና ቃሌ አቀባበሌ

አንቀጽ ፻፲፩ ተጠርጣሪን ስሇመጥራት

፩. መርማሪ ወንጀሌ ስሇመፇጸሙ በቂ ጥርጣሬ ሲኖረው በዚህ ሔግ አንቀጽ


፻፲፮ እና ፻፲፯ መሠረት ያሌተያዘ እንዯሆነና በመጥሪያ ቢጠራ ይቀርባሌ

58
የሚሌ እምነት ሲኖረው በፖሉስ ጣቢያ እንዱቀርብ አመቺ በሆነ ማንኛውም
መንገዴ ሉጠራው ይችሊሌ፡፡ መርማሪ ተጠርጣሪን ከመጥራቱ በፉት ይህንኑ
ሇዏቃቤ ሔግ ማሳወቅ አሇበት፡፡

፪. በመርማሪ የሚሊክ መጥሪያ ተጠርጣሪው የተጠረጠረበትን ወንጀሌ፣


የተጠራበትን ቦታና ጊዜ የሚገሌጽ ዝርዝር መያዝ አሇበት፡፡

፫. መጥሪያ የዯረሰው ተጠርጣሪ ሇምርመራ ካሌቀረበ መርማሪው በዴጋሚ


መጥሪያ ሉጠራው ወይም የፌርዴ ቤት የመያዣ ትእዛዝ በማውጣት ሉይዘው
ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፻፲፪ ተጠርጣሪን ስሇመያዝ

፩. የተጠርጣሪው መቅረብ ሇምርመራው ሂዯት አስፇሊጊ ካሌሆነ በቀር


መርማሪው ፖሉስ ተጠርጣሪውን ሳይዝ ምርመራውን ያከናውናሌ፡፡

፪. በወንጀሌ የተጠረጠረ ማንኛውም ሰው ሉያዝ ወይም በማቆያ ወይም


በማረፉያ ቤት ሉቆይ የሚችሇው በዚህ ምዕራፌ በተዯነገው መሠረት ብቻ
ነው፡፡

፫. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ የተዯነገገው ቢኖርም ወንጀለ ከባዴ ሆኖ


ስሇወንጀለ መፇጸም መርማሪው በቂ ማስረጃ ካሇው ወይም ወንጀለ
ሇመሠራቱ በአካባቢው ሁኔታ የተዯገፇና የሚታመን መስል የተገኘ እንዯሆነ
ተጠርጣሪው በዚህ ክፌሌ በተዯነገገው መሠረት ተይዞ ምርመራው ሉካሓዴ
ይችሊሌ፡፡

፬. በወጣት ጥፊተኞች ሊይ፣ በዯንብ መተሊሇፌና በመገናኛ ብዙኃን


በሚፇጸሙ ወንጀልች ሊይ በሚከናወን ምርመራ ተጠርጣሪው ሳይያዝ
መከናወን አሇበት፡፡

አንቀጽ ፻፲፫ የፌርዴ ቤት የመያዣ ትእዛዝ

፩. በወንጀሌ የተጠረጠረ ሰው ሉያዝ ወይም በማቆያ ወይም በማረፉያ ቤት


ሉቆይ የሚችሇው በፌርዴ ቤት ትእዛዝ ብቻ ነው ፡፡

59
፪. መርማሪ በሚያቀርበው ጥያቄ መሠረት በአቅራቢያው ያሇ ፌርዴ ቤት
የመያዣ ትእዛዝ ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡ ሆኖም አስገዲጅ ሁኔታ ሲፇጠር ጥያቄው
ሇማንኛውም ፌርዴ ቤት ሉቀርብ ይችሊሌ፡፡

፫. ተጠርጣሪው የተጠረጠረበት ወንጀሌ የእጅ ከፌንጅ ወንጀሌ ካሌሆነና


በፖሉስ መጥሪያ ሉቀርብ ካሌቻሇ እና የተጠርጣሪው መቅረብ ሇምርመራው
ሥራ የግዴ አስፇሊጊ ሲሆን ፌርዴ ቤት የመያዝ ትእዛዝ ይሰጣሌ፤ የመያዝ
ትእዛዙም በማንኛውም ጊዜ የሚቀርብ ሆኖ ትእዛዙ ጥያቄው አንዯቀረበ
ወዱያውኑ መሰጠት አሇበት፡፡

አንቀጽ ፻፲፬ የመያዣ ትእዛዝ

፩. በፌርዴ ቤት የሚሰጥ የመያዣ ትእዛዝ የተጠርጣሪውን ስም እና የታወቀ


አዴራሻ፣ የተጠረጠረበትን ወንጀሌ፣ ማዘዣውን የሰጠው ፌርዴ ቤት፣
ማዘዣው የተሰጠበት ቀን፣ ወር እና ዓመተ ምኅረት፣ ማዘዣው የሚጸናበት
ጊዜ እና ላልች አስፇሊጊ የሆኑ ዝርዝሮችን መያዝ አሇበት፡፡

፪. በፋዳራሌ ፌርዴ ቤት የተሰጠ የመያዣ ትእዛዝ በሀገሪቱ የግዛት ወሰን


ውስጥ ተፇጻሚነት አሇው፤ ማንኛውም ተቋም ወይም ሥሌጣን ያሇው ሰው
የመፇጸም ግዳታ አሇበት፡፡ በክሌሌ ፌርዴ ቤት የተሰጠ የመያዣ ትዕዛዝ
እንዯአስፇሊጊነቱ የሚያዘው ሰው ባሇበት ክሌሌ ሊሇው አቻ ፌርዴ ቤት ቀርቦ
ተፇጻሚነት ያገኛሌ፡፡

አንቀጽ ፻፲፭ አስቸኳይ ሁኔታ

፩. መርማሪ ፌርዴ ቤት ቀርቦ የመያዣ ትእዛዝ እስኪያወጣ ዴረስ አስቸኳይ


ሁኔታ ሲያጋጥም በስሌክ፣ በላሊ የመገናኛ ዘዳ የመያዣ ትእዛዝ እንዱሰጠው
በአቅራቢያው ያሇን ፌርዴ ቤት ሉጠይቅ ይችሊሌ፡፡

፪. መርማሪው በዚህ አንቀጽ መሠረት ያቀረበውን አስቸኳይ የመያዣ ጥያቄ


በሃያ አራት ሰዓት ውስጥ በጽሐፌ ሇፌርዴ ቤቱ ያቀርባሌ፡፡

60
፫. መርማሪ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፪ መሠረት ጥያቄውን በጽሐፌ
ካሊቀረበ የመያዣ ትእዛዝ ጥያቄው እንዲሌተሰጠ ይቆጠራሌ፤ የተያዘውም
ሰው ከእስር ይፇታሌ፡፡

አንቀጽ ፻፲፮ ያሇፌርዴ ቤት ትእዛዝ ተጠርጣሪን መያዝ

፩. አንዴ መርማሪ ወይም የፖሉስ ባሌዯረባ አንዴን በከባዴ ወንጀሌ


የተጠረጠረን ሰው የፌርዴ ቤት የመያዣ ትዕዛዝ እስከሚያወጣ ወይም
በስሌክ የመያዣ ትዕዛዝ ሇማግኘት በሚያዯርገው ጥረት በሚፇጠረው
መዘግየት ተጠርጣሪው ሉጠፊ ይችሊሌ ብል ሲያምን ያሇፌርዴ ቤት ትዕዛዝ
ሉይዘው ይችሊሌ፡፡

፪. አፇጻጸሙም ከዚህ በሊይ በአንቀጽ ፻፲፭ በተዯነገገው መሠረት ይሆናሌ፡፡

አንቀጽ ፻፲፯ በእጅ ከፌንጅ ወንጀሌ ተጠርጣሪን መያዝ

፩.ማንኛውም ሰው ወይም ፖሉስ ከሦስት ወር በማያንስ ቀሊሌ እሥራት


የሚያስቀጣ የእጅ ከፌንጅ ወንጀሌ ሲፇፅም የተገኘን ተጠርጣሪ ያሇ ፌርዴ
ቤት የመያዣ ትእዛዝ መያዝ ይችሊሌ፤

፪.በግሌ አቤቱታ የሚያስቀጣ ወንጀሌ እጅ ከፌንጅ ሲፇጽም የተገኘ


ተጠርጣሪ በፖሉስ ሉያዝ የሚችሇው በግሌ ተበዲይ አቤቱታ ሲቀርብ ብቻ
ነው፡፡

፫.ተጠርጣሪን የያዘ ማንኛውም ሰው ወዱያውኑ አቅራቢያው ሊሇው ፖሉስ


ተቋም ማስረከብ አሇበት፡፡

አንቀጽ ፻፲፰ የመተባበር ግዳታ

፩. በፌርዴ ቤት ወይም ያሇ ፌርዴ ቤት ትእዛዝ ሰው ሲያዝ ትብብር


እንዱያዯርግ በፖሉስ የተጠየቀ ማንኛውም ሰው በራሱ ወይም በንብረቱ ሊይ
አዯጋ የማያዯርስ እንዯሆነ በወንጀሌ ሔግ መሠረት የመተባበር ግዳታ
አሇበት፡፡

61
፪.ተጠርጣሪን የያዘ ሰው ወንጀሌ ስሇመፇጸሙ ምስክር ሆኖ የሚቀርብ ከሆነ
በዚህ ሔግ በአንቀጽ ፺፯ በተዯነገገው መሠረት ቃለን መስጠት አሇበት፡፡

አንቀጽ ፻፲፱ ተጠርጣሪ ሲያዝ ስሇሚፇጸም ሥነ-ሥርዏት

፩. አንዴ የፖሉስ ባሌዯረባ አንዴን ተጠርጣሪ በሚይዝበት ጊዜ ማንነቱን


ሇሚያዘው ሰው መግሇፅ አሇበት፡፡

፪. ፖሉስ የሚይዘውን ሰው ማንነት አስቀዴሞ ማረጋገጥ አሇበት፡፡

፫.ተጠርጣሪው የሚያዘው በፌርዴ ቤት የመያዣ ትእዛዝ ከሆነ ፖሉሱ


የፌርዴ ቤቱን ትዕዛዝ ሇሚያዘው ሰው ማንበብና ተጠርጣሪው ሲጠይቅም
ሇተጠርጣሪው ማሳየት አሇበት፡፡ ትእዛዙ የተሰጠው በቃሌ እንዯሆነ ይህንኑ
ሇተጠርጣሪው መግሇጽ አሇበት፡፡

፬. ተጠርጣሪው በቃሌ ወይም እጁን በመስጠት እንዱያዝ ያሌተስማማ


እንዯሆነ ፖሉስ ሰውነቱን በመንካት ወይም በመጨበጥ ሇመያዝ ይችሊሌ፡፡

፭. ተጠርጣሪ ሊሇመያዝ በኃይሌ የተከሊከሇ ወይም ሇማምሇጥ የሞከረ


እንዯሆነ ፖሉስ ሁኔታው የሚፇቅዯውን ተጠርጣሪውን ሇመያዝ የሚያስችሌ
ተመጣጣኝ ኃይሌ በመጠቀም ተጠርጣሪውን ሇመያዝ ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፻፳ የተጠርጣሪነት ቃሌ

፩. በዚህ ሔግ መሠረት ወንጀሌ ፇጽሟሌ ተብል እንዱቀርብ የተጠራ ወይም


ተይዞ የቀረበ ሰው ስሙ፣ ፆታው፣ ዕዴሜው፣ ዜግነቱ እና አዴራሻው
ተረጋግጦ ሇቀረበበት የወንጀሌ ወይም የግሌ አቤቱታ ቃለን እንዱሰጥ
ይጠየቃሌ፡፡

፪. ቃለን የሚቀበሇው መርማሪ ተጠርጣሪው ቃለን ከመስጠቱ በፉት ምሊሽ


ሇመስጠት ነጻ እንዯሆነና ያሇመናገር መብት እንዲሇው፣ በፇቃዯኝነት
የሚሰጠው ማንኛውም ቃሌ ፌርዴ ቤት በማስረጃነት ሉቀርብበት እንዯሚችሌ
መንገር አሇበት፡፡

62
፫. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፪ ተጠርጣሪው ያሇመናገር መብት ያሇው
መሆኑ የተዯነገገው ቢኖርም ተጠርጣሪው ስሙን፣ ጾታውን፣ ዕዴሜውን፣
ዜግነቱንና አዴራሻውን እንዱገሌጽ ሇሚቀርብሇት ጥያቄ ትክክሇኛውን ምሊሽ
የመስጠት ግዳታ አሇበት፡፡

፬. ተጠርጣሪው ቃለን ሇመስጠት ፇቃዯኛ እንዯሆነ ከመርማሪ ሇሚቀርብሇት


ጥያቄ እንዯአግባቡ በቃሌ፣ በጽሐፌ፣ በምሌክት ወይም በአስተርጓሚ ምሊሽ
ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡ ተጠርጣሪው ቃለን የሰጠው በአስተርጓሚ ከሆነ
አስተርጓሚውም የተጠየቀውንና የሰጠውን ምሊሽ ትክክሇኛነት ያረጋግጣሌ፡፡

፭. ተጠርጣሪው ሇሚቀርብሇት ጥያቄ ምሊሽ በሚሰጥበት ጊዜ ሂዯቱ በምስሌ


ወይም በዴምፅ ሉቀረፅ ይችሊሌ፡፡

፮. መርማሪ ተጠርጣሪው የሰጠውን የተከሳሽነት ቃሌ ብቻ ይመዘግባሌ፤


ይህንኑም በእርሱና በተጠርጣሪው እንዱፇረም ያዯርጋሌ፤ ተጠርጣሪው
ሇመፇረም ፇቃዯኛ ባሌሆነ ጊዜ ይኸው በመዝገብ ሊይ ያሰፌራሌ፡፡

፯. ተጠርጣሪው ቃለን በማቆያ ቤት የምርመራ ክፌሌ ወይም ወንጀለ


በተፇጸመበት ቦታ ይሰጣሌ፡፡ ተጠርጣሪው ቃለን በሚሰጥበት ጊዜ ጠበቃው
በምርመራ ክፌለ ይኖራሌ፡፡

አንቀጽ ፻፳፩ በፌርዴ ቤት የሚሰጥ የእምነት ቃሌ

፩. የቀዲሚ ምርመራ ፌርዴ ቤት ሥነ ሥርዏት ወይም የወንጀለ ክስ


መስማት ከመጀመሩ በፉት ማናቸውም ፌርዴ ቤት ማንኛውንም የተሰጠውን
ቃሌ ወይም የእምነት ቃሌ ሇመመዝገብ ይችሊሌ፡፡
፪. ፌርዴ ቤቱ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ መሠረት ቃሌ የሰጠውን ሰው
በነፃ ፇቃደ ቃለን መስጠቱን መጠየቅ፣ ማረጋገጥና በመዝገብ መመዝገብ
አሇበት፡፡ ሳይጠይቅና ሳያረጋግጥ መመዝገብ የሇበትም፤ ይኸውም በመዝገቡ
እንዱመዘገብ ይዯረጋሌ፡፡
፫. ፌርዴ ቤቱ የተሰጠውን ማንኛውም ቃሌ ወይም የእምነት ቃሌ ሳያጓዴሌ
በጽሐፌ፣ በመቅረጸ ዴምፅ ወይም በቪዱዬ ይመዘግባሌ፤ የተመዘገበው ቃሌ

63
ወይም የእምነት ቃሌ ቃለን ሇሰጠው ሰው ከተነበበሇት ወይም ከተገሇጸሇትና
ትክክሇኛነቱን ካረጋገጠ በኋሊ ዲኛው ይፇርምበታሌ፡፡

አንቀጽ ፻፳፪ በመርማሪ የሚሰጥ ዋስትና

፩. ከዚህ በታች በአንቀጽ ፻፳፫ የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ የተያዘው ሰው


የተጠረጠረበት የወንጀሌ ዴርጊት ቀሊሌ ከሆነ ወይም ወንጀለ መፇጸሙ
አጠራጣሪ ሲሆን መርማሪ እንዯ ነገሩ ሁኔታ ተጠርጣሪውን በራስ ዋስትና፣
በዋስትና ወይም ያሇዋስትና ሉሇቀው ይችሊሌ፡፡

፪. ተጠርጣሪው የተጠረጠረበት ዴርጊት መካከሇኛ ወንጀሌ እንዯሆነና


አጠራጣሪ ሲሆን እንዯነገሩ ሁኔታ መርማሪ ተጠርጣሪውን በዋስትና ሉሇቅ
ይችሊሌ፡፡

፫. የተያዘው ሰው የተጠረጠረበት ዴርጊት ከባዴ ወንጀሌ ከሆነ በአርባ


ስምንት ሰዓት ውስጥ በአቅራቢያ ወዯሚገኝ ፌርዴ ቤት ይቀርባሌ፡፡

፬. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ እና ፪ መሠረት የተያዘው ሰው በዋስትና


በሚሇቀቅበት ጊዜ፤

(ሀ) በተወሰነ ጊዜና ቦታ መርማሪ ጋር ወይም ላሊ አመቺ በሆነ ቦታ


በአካሌ ቀርቦ ሪፖርት እንዱያዯርግ፣

(ሇ) የተወሰነ ቦታ እንዲይዯርስ፣

(ሏ) ከምስክሮች ወይም ከግሌ ተበዲዮች ጋር እንዲይገናኝ፣

(መ) ከተወሰነ ክሌሌ ወይም ቦታ ውጭ እንዲይሓዴ ግዳታ


በማስገባት ወይም

(ሠ) የመሳሰለትን ቅዴመ ሁኔታዎች

ግዳታ በማስገባትና በማስፇረም ሉሇቀቅ ይችሊሌ፡፡

64
፭. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፬ ከዋስትና ጋር የሚቀመጥ ቅዴመ ሁኔታ
እንዯ አግባብነቱ አንደን ወይም ከአንዴ በሊይ ወይም ሁለንም ቅዴመ
ሁኔታዎች ሉያካትት ይችሊሌ፡፡

፮. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፬ ሇተዯነገጉ ቅዴመ ሁኔታዎች አፇጻጸም


መርማሪ ተገቢውን ክትትሌ ያዯርጋሌ ወይም እንዱዯረግ ተገቢውን ትእዛዝ
ይሰጣሌ፡፡

፯. በዚህ አንቀጽ መሠረት በዋስትና የሚያዝ ገንዘብ በመንግሥት የገንዘብ


አስተዲዯር መሠረት በአዯራ ይቀመጣሌ፡፡

አንቀጽ ፻፳፫ ተጠርጣሪን ፌርዴ ቤት ማቅረብ

፩. በዚህ ክፌሌ በተዯነገገው መሠረት የተያዘ ሰው በፖሉስ ዋስትና


ያሌተሇቀቀ ከሆነ ከተያዘበት ጊዜ ጀምሮ በአርባ ስምንት ሰዓታት ውስጥ
ፌርዴ ቤት መቅረብ አሇበት፡፡ ይህም ጊዜ ተጠርጣሪው ከተያዘበት ቦታ
ፌርዴ ቤት ሇማዴረስ አግባብ ባሇው ግምት የሚጠይቀውን ጊዜ
አይጨምርም፡፡

፪. መርማሪው ፖሉስ በዚህ አንቀጽ መሠረት ፌርዴ ቤት የቀረበ ተጠርጣሪ


የተያዘው በበቂ ጥርጣሬ መሆኑን ሇፌርዴ ቤቱ ማስረዲት አሇበት፡፡

፫.ተጠርጣሪው የቀረበሇትም ፌርዴ ቤት የተያዘው ሰው በማረፉያ ቤት


መቆየት ሇምርመራው አይረዲም ብል ካመነ በዋስትና ይሇቀዋሌ፡፡ ሆኖም
ተጠርጣሪው ወንጀሌ ስሇመፇጸሙ ማስረጃ የላሇ መሆኑን ሲረዲ
ተጠርጣሪውን ያሇ ዋስትና ሉሇቀው ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፻፳፬ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ

፩.ፌርዴ ቤቱ ምርመራው ያሌተጠናቀቀ መሆኑንና ምርመራውን ሇማዴረግ


ተጠርጣሪው በማረፉያ ቤት እንዱቆይ አስፇሊጊ መሆኑን ሲያምን ሇከባዴና
ሇመካከሇኛ ወንጀሌ እስከ አሥራ አራት ቀናት የሚዯርስ ተጨማሪ
የምርመራ ጊዜ ሉሰጥ ይችሊሌ፤

65
፪. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ የተዯነገገው ቢኖርም ሇሽብርተኝነት፣
ወንጀሌ የሚሰጥ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ እስከ ሃያ ስምንት ቀናት ሉሆን
ይችሊሌ፡፡

፫. ሇመካከሇኛ ወንጀልች በፌርዴ ቤቱ የሚፇቀዴ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ


ዴምር በጠቅሊሊው ከሃያ ስምንት ቀናት ሉበሌጥ አይችሌም፡፡

፬. ሽብርተኝነትን ጨምሮ ሇከባዴ ወንጀልች የሚሰጥ ተጨማሪ የምርመራ


ጊዜ ከአራት ወራት መብሇጥ የሇበትም፡፡

፭. ምርመራው ተጠናቆ ተጨማሪ ጊዜ የማያስፇሌገው እንዯሆነ ፌርዴ ቤት


ተጠርጣሪው በዚህ ሔግ በተዯነገገው መሠረት በዋስትና እንዱወጣ ወይም
ዏቃቤ ሔግ በአንቀጽ ፻፸፪ ንዐስ አንቀጽ ፮ መሠረት ክስ እስከሚመሠርት
ዴረስ ከአስራ አምስት ቀናት ሊሌበሇጠ ጊዜ በማረፉያ ቤት እንዱቆይ
ሉወስን ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፻፳፭ ያሌተጠናቀቀ ምርመራ ስሇሚኖረው ውጤት

፩. ከዚህ በሊይ በተዯነገገው ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ውስጥ የወንጀሌ


ምርመራው ካሌተጠናቀቀ ፌርዴ ቤት ተጠርጣሪው የተጠረጠረበት ወንጀሌ
ዋስትና የማያስከሇክሇው እንዯሆነ በዋስትና ይሇቀዋሌ፤እንዯነገሩ ሁኔታ
ምርመራው ሉቀጥሌ ይችሊሌ፡፡

፪. የወንጀሌ ምርመራው በተሰጠው ተጨማሪ ጊዜ ካሌተጠናቀቀ በዚህ ሔግ


ስሇንብረት ዕግዴ የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ ከወንጀሌ ዴርጊት መፇጸም
ጋር በተያያዘ የታገዯ ወይም የተያዘ ንብረት ሲኖር እንዱሇቀቅ ፌርዴ ቤት
ትእዛዝ መስጠት ይችሊሌ፡፡

፫. ተጠርጣሪው የተጠረጠረበት የወንጀሌ ዴርጊት ዋስትና የማያሰጠው ከሆነ


ፌርዴቤቱ መርማሪ ፖሉስ የምርመራ መዝገቡን ሇዏቃቤሔግ
እንዱያስተሊሌፌና ዏቃቤሔግም በአንቀጽ ፻፸፪ መሠረት በጉዲዩ ሊይ
እንዱወስን ትዕዛዝ ይሰጣሌ፡፡

66
፬. ዏቃቤ ሔግ በዚህ አንቀጽ መሠረት ውሳኔ ያሌሰጠ እንዯሆነ ተጠርጣሪው
በዋስትና ያስያዘው ገንዘብ ወይም ንብረት ካሇ ይመሇስሇታሌ፤ የተጣሇ ዕግዴ
ካሇም ይነሳሌ፤ ላልች ጉዲዮችን በተመሇከተ አንዴ ነጻ ሰው ያሇው መብት
አሇው፡፡

አንቀጽ ፻፳፮ በማረፉያ ቤት የሚቆይ ሰው ስሊሇው መብት

፩. በዚህ ሔግ መሠረት ተይዞ በማረፉያ ቤት የሚቆይ ሰው የትዲር ጓዯኛውን፣


የቅርብ ዘመደን፣ ጓዯኛውን፣ የኃይማኖት አማካሪውን፣ ሏኪሙንና የሔግ
አማካሪውን ሇማነጋገር ይፇቀዴሇታሌ፡፡

፪. ማረፉያ ቤቱ ተጠርጣሪው ዋስ እንዱያገኝ ወይም በተጠረጠረበት የወንጀሌ


ጉዲይ ሊይ ዝርዝር መረጃ ሇማግኘት እንዱችሌ ዴጋፌና ትብብር ማዴረግ
አሇበት፡፡

ክፌሌ አንዴ
ስሇንብረት ዕግዴ እና ማስተዲዯር
አንቀጽ ፻፳፯ መርህ

፩. ተፇጽሟሌ ከተባሇው ወንጀሌ ጋር ግንኙነት ያሇው ማንኛውም ንብረት


ወይም ገንዘብ በዚህ ሔግ መሠረት በፌርዴ ቤት ትዕዛዝ መሠረት ሉታገዴ፣
ሉያዝ እና አግባብነት ባሇው አካሌ ሉተዲዯር ይችሊሌ፡፡

፪. በዚህ ሔግ በተሇየ ሁኔታ የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ ፌርዴ ቤት፡-

(ሀ) በወንጀሌ ሔግ ሉወረስ የሚችሌ ሲሆን፣

(ሇ) በግሇሰብ እጅ እንዲይገባ የተዯነገገ ወይም ሌዩ ፌቃዴ


የሚያስፇሌገው ሲሆን፣ (ሏ) በተጠረጠረበት ወንጀሌ ሉቀጣ ከሚችሇው
የገንዘብ ቅጣት ወይም ካገኘው የማይገባ ጥቅም ወይም ከዯረሰው
ጉዲት ጋር ተመጣጣኝ የሆነ የግሌ ንብረትን፣

67
በዚህ ሔግ መሠረት ሉያግዴ ይችሊሌ፡፡

፫. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ እና ፪ (ሏ) የተዯነገገው ገንዘብ ሇተከሳሹና


ሇቤተሰቡ የእሇት ኑሮ አስፇሊጊ የሆነ እና በሔግ እንዲይታገዴ የተመሇከተ
ንብረት ከሆነ አይታገዴም፡፡

አንቀጽ ፻፳፰ የዕግዴ ማመሌከቻ ስሇማቅረብ

፩. ዏቃቤ ሔግ በዚህ ሔግ አንቀጽ ፻፳፯(፪) የተጠቀሰው ንብረት


እንዱታገዴ ሇፌርዴ ቤት ማመሌከቻ ማቅረብ ይችሊሌ፡፡

፪.ማመሌከቻው የወንጀሌ ክስ ከመመሥረቱ በፉት ወይም ከተመሠረተ


በኋሊ ሉቀርብ ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፻፳፱ የማመሌከቻው ይዘት

በዚህ ሔግ መሠረት የዕግዴ ትእዛዝ እንዱሰጥ የሚቀርብ ማመሌከቻ፤

፩. የወንጀለን ፌሬ ነገር እና በየዯረጃው የተወሰደትን ርምጃዎች፣ ክስ


ያሌተመሠረተ እንዯሆነ ጉዲዩ የሚገኝበት ዯረጃ የሚያሳይ መረጃ፣

፪. የሚታገዯው ንብረት በዚህ ሔግ አንቀጽ ፻፳፯(፪) በተዘረዘሩት ሁኔታ


የተገኘ መሆኑን የሚያሳይ ምክንያት፣

፫. የንብረቱ ዝርዝር፣ የንብረቱ መሇያ እና ንብረቱ የሚገኝበትን አዴራሻ፣


እና

፬. የንብረት ዕግዴ የቀረበበት ምክንያትና እና ላልች አስፇሊጊ መረጃዎችን

መያዝ አሇበት፡፡

አንቀጽ ፻፴ የዕግዴ ትእዛዝ መስጠት

፩. ፌርዴ ቤቱ የቀረበሇትን ማመሌከቻ ከመረመረ በኋሊ የዕግደን


አስፇሊጊነት ካመነበት ንብረቱ እንዲይሸጥ እንዲይሇወጥ ወይም በላሊ
ማንኛውም መንገዴ ሇሦስተኛ ወገን እንዲይተሊሇፌ የዕግዴ ትእዛዝ ሉሰጥ

68
ይችሊሌ፡፡ ትእዛዙን የሚመሇከተው አካሌና የሚቻሌ እንዯሆነ ተጠርጣሪው
ወይም ተከሳሹ ትእዛዙን እንዱያውቀው ያዯርጋሌ፡፡

፪. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ መሠረት ተጠርጣሪው ወይም ተከሳሹ


በላሇበት የዕግዴ ትእዛዝ ከተሰጠ መርማሪ ትእዛዙን ሇተጠርጣሪው፣
ሇተከሳሹ፣ ሇወኪለ ወይም በትእዛዙ ሊይ ስሙ ሇተጠቀሰ ሰው ያዯርሳሌ፡፡

፫. የሚታገዯው ንብረት የሚበሊሽ ከሆነ ንብረቱ በጨረታ ተሸጦ ገንዘቡ


በአዯራ ይቀመጣሌ፡፡

አንቀጽ ፻፴፩ የዕግዴ ትእዛዝ ቀሪ መሆን

፩. ተጠርጣሪው የማይከሰስ ከሆነ፣ ክሱ ከተነሳ፣ ከተዘጋ፣ ከተሻሻሇ ወይም


ከተሇወጠ ወይም ተከሳሹ በነጻ ከተሇቀቀ ፌርዴ ቤቱ የሰጠውን የዕግዴ
ትእዛዝ በማናቸውም ጊዜ ቀሪ ሉያዯርግ ወይም ሉያሻሽሇው ይችሊሌ፡፡

፪.ፌርዴ ቤት በራሱ ተነሳሽነት ወይም ከተከራካሪ ወገኖች በአንዯኛው


አመሌካችነት እግዴ እንዱነሳ ትዕዛዝ ሇመስጠት ይችሊሌ፡፡

፫. ፌርዴ ቤቱ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፪ መሠረት የዕግዴ ትእዛዙ


እንዱነሳ ትዕዛዝ ከመስጠቱ በፉት እንዯአስፇሊጊነቱ የዏቃቤ ሔግን አስተያየት
ሉሰማ ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፻፴፪ የዕግዴ ትእዛዝን ማንሳት ወይም ማሻሻሌ

፩. በዚህ ሔግ አንቀጽ ፻፴ መሠረት የተሰጠ የዕግዴ ትእዛዝ የዯረሰው


ወይም እንዱያውቅ የተዯረገ ሰው ወይም በትእዛዙ ምክንያት መብቴ ተነካ
የሚሌ ሦስተኛ ወገን ትእዛዙ እንዱነሳሇት ወይም እንዱሻሻሌ ሇፌርዴ ቤት
ሉያመሇክት ይችሊሌ፡፡

፪. የዕግዴ ትእዛዙ እንዱነሳ ወይም እንዱሻሻሌ ሇፌርዴ ቤት የሚቀርብ


ማመሌከቻ የታገዯውን ንብረት ዏይነትና ዝርዝር አዴራሻ፣ እግደ
የሚነሳበትን ምክንያት እና ላልች አስፇሊጊ የሆኑ ማስረጃዎችን መያዝ
አሇበት፡፡

69
፫. ፌርዴ ቤቱ በዚህ አንቀጽ መሠረት የሚቀርብ ማመሌከቻ ሊይ ዏቃቤ ሔግ
አስተያየት እንዱሰጥበት ካዯረገ በኋሊ ተገቢ በሆነ አጭር ጊዜ ውስጥ ውሳኔ
መስጠት አሇበት፡፡

ንዐስ ክፌሌ አንዴ


ስሇንብረት አስተዲዲሪ

አንቀጽ ፻፴፫ ንብረት አስተዲዲሪ


፩. ፌርዴ ቤቱ የዕግዴ ትእዛዝ የተሰጠበትን ንብረት በተመሇከተ እንዯነገሩ
ሁኔታ ከዚህ ቀጥል የተመሇከተውን ትእዛዝ ሉሰጥ ይችሊሌ፤

(ሀ) ንብረቱን የሚያስተዲዴር ሰው መሾም፣


(ሇ) ንብረቱን በይዞታ ወይም በአዯራ አስቀማጭነት ወይም
በአስተዲዲሪነት ሇላሊ ሰው ሆኖ የያዘን ሰው ንብረቱን
እንዱሇቅ፣
(ሏ) የተሇቀቀውን ንብረት አስተዲዲሪው ተረክቦ በይዞታው ሥር
እንዱያዯርግ፣ እንዱጠብቅና እንዱያስተዲዴር፣
(መ) ተቀባዩ የተረከበውን ንብረት ሇመጠበቅ፣ ሇማስተዲዯር፣
ሇማሻሻሌ የሚያስችሌ ሥሌጣን መስጠት፣
(ሠ) ንብረቱ እንዲይሸጥ፣ እንዲይሇወጥ ወይም ሇላሊ ሦስተኛ ወገን
እንዲይተሊሇፌ ሇሚመሇከተው አካሌ ትእዛዝ መስጠት፣

፪. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩(ሀ) መሠረት በንብረት አስተዲዲሪነት


የሚሾመው የተፇጥሮ ሰው እንዯሆነ አስተዲዲሪው መሌካም ሥነምግባርና
ችልታ ያሇው፣ ከተከሳሹ ጋር ዝምዴና ወይም የጥቅም ግንኙነት የላሇው እና
ንብረት ሇማስተዲዯር ፇቃዴ ያሇው መሆኑን ፌርዴ ቤት ማረጋገጥ አሇበት፡፡

፫. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩(ሀ) መሠረት በንብረት አስተዲዲሪነት


የሚሾመው የሔግ ሰውነት ያሇው እንዯሆነ ንብረት ሇማስተዲዯር ፇቃዴና
መሌካም ስም ያሇው፣ የጥቅም ግጭት እና ባሇፈት ሦስት ዓመታት የሂሳብ
አያያዙ ጉዴሇት የላሇበት መሆኑን ፌርዴ ቤት ማረጋገጥ አሇበት፡፡

70
፬. ፌርዴ ቤቱ ንብረት አስተዲዲሪው ስሇሚያስተዲዴረው ንብረት የመክሰስና
የመከሰስ ኃሊፉነት እንዱኖረው፣ ከንብረቱ የሚገኝ ኪራይ፣ ትርፌ ወይም ላሊ
ማንኛውንም ገቢ ሇመሰብሰብና የሰበሰበውንም ገንዘብ ንብረቱን ሇማስተዲዯር
ጠቃሚ ሇሆነ ጉዲይ ሇማዋሌ እንዱችሌ ወይም ተገቢ መስል የታየውን ላሊ
ሥሌጣን ሉሰጠው ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፻፴፬ ስሇንብረት አስተዲዯር ወጪ

፩. በዚህ ሔግ መሠረት የታገዯ ንብረትን ሇማረካከብ፣ ሇማስተዲዯር


የሚያስፇሌገውን ወጪ ወይም ሇንብረት አስተዲዲሪው ሉከፇሇው የሚገባውን
የአበሌ ክፌያ ከንብረቱ ሊይ ስሇሚከፇሌበት ሁኔታ ፌርዴ ቤት ጠቅሊሊ
ወይም ሌዩ ትእዛዝ ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡

፪. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ መሠረት የሚያስፇሌገውን ወጪ ወይም


አበሌ ሇመወሰን ፌርዴ ቤቱ ንብረት አስተዲዲሪ ከመሾሙ በፉት አስፇሊጊው
ማጣራት እንዱዯረግ ሉያዝ ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፻፴፭ የንብረት አስተዲዲሪ ግዳታ

በዚህ ሔግ መሠረት የሚሾም ንብረት አስተዲዲሪ፡-


፩. እንዱያስተዲዴር የተሾመበትን ንብረት በተመሇከተ ሉዯርስ ይችሊሌ
ሇሚባሌ ጉዲት ተመጣጣኝ የሆነ ዋስ ወይም መያዣ የመስጠት፤
፪. ፌርዴ ቤቱ በሚወስነው ጊዜና ሥርዏት መሠረት ዝርዝር ሪፖርትና
የሂሣብ መግሇጫ የማቅረብ፤
፫. ፌርዴ ቤቱ በሚወስነው መሠረት ከንብረቱ ሊይ የሚፇሇግበትን ገንዘብ
የመክፇሌ፣
፬. ሙያው በሚጠይቀው ዯረጃና አሠራር መሠረት ንብረቱን የማስተዲዯር፣

ግዳታ አሇበት፡፡

አንቀጽ ፻፴፮ የንብረት አስተዲዲሪው ኃሊፉነት

71
ንብረት አስተዲዲሪው በራሱ ቸሌተኝነት ወይም ሆን ብል በንብረቱ ሊይ
ጉዲት ወይም ጉዴሇት ያዯረሰ እንዯሆነ ሇዯረሰው ጉዲት ወይም ጉዴሇት
ኃሊፉነት አሇበት፡፡ ጉዲዩም በፌትሏብሓር ሔግና ሥነ ሥርዓት መሠረት
ይመራሌ፡፡

አንቀጽ ፻፴፯ ንብረት አስተዲዲሪን ስሇመሻር

በፌርዴ ቤት የተሾመ ንብረት አስተዲዲሪ ግዳታውን ካሌተወጣ ወይም


በንብረቱ ሊይ ኃሊፉነት የሚያስከትሌ ጉዲት ካዯረሰ በፌርዴ ቤቱ አነሳሽነት፣
በዏቃቤ ሔግ ወይም በተከሳሽ ወይም በማንኛውም መብቱ በተነካ ሦስተኛ
ወገን አመሌካችነት እንዯነገሩ ሁኔታ ሉሻር ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፻፴፰ ንብረትን ማሸግ

፩. የታገዯን ንብረት አሽጎ መጠበቅ አስፇሊጊ ሆኖ ከተገኘ በዏቃቤ ሔግ


አመሌካችነት ወይም ፌርዴ ቤቱ በራሱ ተነሳሽነት ንብረቱ እንዱታሸግ
ትእዛዝ ሇመስጠት ይችሊሌ፡፡ ተከሳሽ ወይም ማንኛውም መብቱ የተነካ
ሦስተኛ ወገን ንብረቱ ታሽጎ እንዱቆይ ጥያቄ ካቀረበ ፌርዴ ቤት ተገቢውን
ትእዛዝ ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡

፪. ፌርዴ ቤት የማሸግ ትእዛዝ በሚሰጥበት ጊዜ ይህን ሥራ ሇመፇጸም ተገቢ


የሆነ ሰው መርጦ መሾም አሇበት፡፡

፫. እሽግ የተዯረገበትን ንብረት እሽጉ እንዱነሳ ፌርዴ ቤት ካሊዘዘ በስተቀር


እሽጉ መቀዯዴ ወይም መከፇት የሇበትም፡፡

አንቀጽ ፻፴፱ የንብረትን ዝርዝር ማዘጋጀት

፩. የእሽግ ትእዛዝ የተሰጠበት ወይም የሚሰጥበት ንብረት ዝርዝር


እንዱዘጋጅና እንዱታወቅ አስፇሊጊ መሆኑን ፌርዴ ቤቱ ካመነ ሇዚሁ ተግባር
ችልታ ያሇውን ሰው በመሾም የንብረቱ ዝርዝር ተዘጋጅቶ እንዱቀርብ
ትዕዘዝ ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡

72
፪. በዚህ አንቀጽ ንዐስ ፩ መሠረት የንብረቱን ዝርዝር የሚያዘጋጅ ሰው
እንዯአግባብነቱ በዚህ ሔግ አንቀጽ ፻፴፰ ንዐስ አንቀጽ ፪ መሠረት ንብረት
እንዱያሽግ የተሾመ ሰው ሉሆን ይችሊሌ፡፡

፫. የንብረቱን ዝርዝር እንዱያዘጋጅ የተሾመው ሰው ከሁሇት የማያንሱ


ምስክሮች ባለበት በፌርዴ ቤቱ ትእዛዝ ተሇይቶ የተገሇፀውን የንብረት
ዝርዝር ያዘጋጃሌ፡፡ ዝርዝሩም ፌርዴ ቤት የሰጠውን ትእዛዝ እና የንብረቱን
የዋጋ ግምት መያዝ አሇበት፡፡

፬. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፫ መሠረት የንብረቱ ዋጋ እንዱገመት ፌርዴ


ቤቱ ትእዛዝ የሰጠ እንዯሆነ ግምቱ በሌዩ አዋቂ አማካኝነት ይከናወናሌ፡፡

፭. የተዘጋጀ የዋጋ ግምት ዝርዝር መግሇጫ በሌዩ አዋቂው ተፇርሞ እና


የዋጋ ግምት ዝርዝሩ የተዘጋጀበት ቀን፣ ወርና ዓመተ ምኅረት ተፅፍበት
የንብረት ዝርዝር እንዱያዘጋጅ ከተሾመው ሰው ሪፖርት ጋር ይያያዛሌ፡፡

፮. የንብረት ዝርዝር እንዱያዘጋጅ የተሾመው ሰው ሪፖርት የተጻፇበት ቀን፣


ወርና ዓመተ ምኅረት ተፅፍበት እና ተፇርሞበት ሇፌርዴ ቤት ይቀርባሌ፡፡
ፌርዴ ቤቱም ሇዚሁ ጉዲይ በተሇይ በተዘጋጀው መዝገብ ውስጥ በሬጂስትራር
እንዱመዘገብ በማዴረግ በጉዲዩ ሊይ ተገቢውን ውሳኔ ይሰጣሌ፡፡

አንቀጽ ፻፵ መዝገብ ማዘጋጀት

፩. ንብረት እንዱያሽግ የተሾመ ሰው የማሸጉን ተግባር በትእዛዙ መሠረት


ከመፇጸሙ በፉት፡-
(ሀ) የፌርዴ ቤቱ ትእዛዝና ትእዛዙ የተሰጠበት ቀን፣ ወርና ዓመተ
ምኅረት፤
(ሇ) የታሸገ ንብረት ዝርዝርና የሚገኝበት ሥፌራ፤
(ሏ) እንዱታሸግ ከታዘዘ ንብረት የተገኘና መታሸግ የሚገባው ሆኖ
ሳይገኝ የቀረን ወይም የጎዯሇን ንብረት ዝርዝር፤ እና ፤

73
(መ) የታሸገው ንብረት ያሇበትን ቤት ወይም የሚገኝበትን ቦታ፣
የሚጠብቀውን ወይም ሇዚሁ ቤትና ቦታ ኃሊፉ የሆነ ሰው ካሇ
ስሙንና አዴራሻውን፤
የሚያመሇክት መዝገብ ማዘጋጀት አሇበት፡፡
፪. መዝገብ በአሻጊው ሉፇረምበትና እሽጉ የተዯረገበትን ቀን፣ ወርና ዓመተ
ምኅረት ማመሌከት አሇበት፡፡
፫. የታሸገ ንብረት የሚገኝበት ቦታ ቁሌፌ ያሇው እንዯሆነ አሻጊው
መክፇቻውን ሇፌርዴ ቤቱ ሬጂስትራር ማስረከብ አሇበት፡፡

አንቀጽ ፻፵፩ ስሇማይታሸግ ንብረት

፩. የታገዯው ንብረት በተፇጥሮው ወይም በመታሸጉ ምክንያት የሚበሊሽ


ከሆነ በንብረቱ ሊይ የእሽግ ትእዛዝ አይሰጥም፡፡

፪.በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ መሠረት የማይታሸግ ንብረትን ዝርዝር


አሻጊው እንዱያቀርብና በጨረታ ተሽጦ ገንዘቡ በአዯራ ይቀመጣሌ፡፡

አንቀጽ ፻፵፪ ኑዛዜና ላሊ የጽሐፌ ሰነዴ

፩. ንብረት አሻጊ በሚታሸገው ንብረት ውስጥ የኑዛዜ ጽሐፌ ወይም ቀዴሞ


የታሸገ ንብረት ወይም ላሊ ሰነዴ ያገኘ እንዯሆነ የዚህን ንብረት ወይም
ጽሐፌ ዝርዝር በእሽጉ ውስጥ በማስቀመጥ በኑዛዜው፣ ቀዴሞ በታሸገው
ንብረት ወይም ላሊ ሰነዴ ሊይ ትእዛዝ እንዱሰጥበት ሇፌርዴ ቤቱ ማቅረብ
አሇበት፡፡

፪. ፌርዴ ቤት ኑዛዜው፣ ንብረቱ ወይም የተገኘው ላሊ ሰነዴ


ስሇሚቀመጥበት ሁኔታና ስሇ አያያዙ ተገቢውን ትእዛዝ መስጠት አሇበት፡፡

አንቀጽ ፻፵፫ እሽግን ማንሳት

፩. ፌርዴ ቤቱ በራሱ አነሳሽነት ወይም በላሊ ወገን አመሌካችነት


የተሰጠውን የእሽግ ትእዛዝ ማንሳት ተገቢ መሆኑን ሲያምን እሽጉ እንዱነሳ
ትእዛዝ ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡

74
፪. ፌርዴ ቤት በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ መሠረት እሽግ እንዱነሳ
ሲወስን መርማሪ ወይም ዏቃቤ ሔግ እና እንዯአስፇሊጊነቱ ላሊ አግባብነት
ያሇው ሰው ቀርቦ አስተያየቱን እንዱሰጥ ትእዛዝ ይሰጣሌ፡፡

፫. እሽጉ እንዱነሳ ፌርዴ ቤቱ ትእዛዝ ከሰጠ እሽጉ የተነሳበት ቀን፣ ወርና


ዓመተ ምኅረት እንዱሁም የተገኙ ንብረቶች ዝርዝር እንዱቀርብሇት ሉያዝ
ይችሊሌ፡፡

፬.እሽጉ ሲነሳ ከዚህ በሊይ በአንቀጽ ፻፴፱ እና ፻፵ የተዯነገገው


እንዯአስፇሊጊነቱ ተፇጻሚ ይሆናሌ፡፡

መጽሏፌ ሦስት
ቀዲሚ ምርመራ እና ዋስትና
ምዕራፌ አንዴ
ስሇቀዲሚ ምርመራ

አንቀጽ ፻፵፬ ዓሊማ

የቀዲሚ ምርመራ ዓሊማ የዏቃቤ ሔግ ማስረጃ እንዱሁም ተከሳሹ


እንዱመዘገብሇት የሚፇሌገውን ማስረጃ መያዝና መጠበቅ ነው፡፡

አንቀጽ ፻፵፭ መርህ

፩. በዚህ ሔግ በሠንጠረዥ “ሇ” ከባዴ ወንጀሌ መሆናቸው በተዯነገጉ


ጉዲዮች የተጠረጠረን ሰው ዏቃቤ ሔግ በቀጥታ ክስ ሇመመሥረት ካሌወሰነ
በስተቀር በመጀመሪያ ዯረጃ ፌርዴ ቤት ቀዲሚ ምርመራ ሉካሓዴ
ይችሊሌ፡፡

፪. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ ቀዲሚ


ምርመራ የሚያስፇሌገው ከባዴ ወንጀሌ መሆናቸው ሇተዯነገጉ እና ላሊ
ተዯራራቢ ወንጀሌ የተፇጸመ እንዯሆነ የቀዲሚ ምርመራው በሁለም
የወንጀሌ ዓይነቶች ሊይ ይካሓዲሌ፡፡

75
፫.ቀዲሚ ምርመራ አዴራጊ ፌርዴ ቤት ዏቃቤ ሔግ እና ተጠርጣሪው
ያቀረቡትን ማስረጃዎች ይመዘግባሌ፤ እንዱጠበቅ ያዯርጋሌ፡፡

አንቀጽ ፻፵፮ ሥሌጣን ያሇው ፌርዴ ቤት

፩. ቀዲሚ ምርመራ ሇማካሓዴ ሥሌጣን ያሇው ፌርዴ ቤት ወንጀለ


በተፇጸመበት ቦታ የአካባቢ ሥሌጣን ያሇው የመጀመሪያ ዯረጃ ፌርዴ ቤት
ነው፡፡

፪.በዘህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ የተዯነገገው ቢኖርም ሇማስረጃው ዯኅንነትና


ሇምስክሮች አቀራረብ ሲባሌ ዏቃቤ ሔግ የቀዲሚ ምርመራ እንዱካሓዴ
ሇማንኛውም የመጀመሪያ ፌርዴ ቤት ሉያመሇክት ይችሊሌ፡፡

፫.ዏቃቤ ሔግ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፪ መሠረት ሲወስን ሇተጠርጣሪው


ያሇውን አመቺነት ግምት ውስጥ ማስገባት አሇበት፡፡

አንቀጽ ፻፵፯ ሇቀዲሚ ምርመራ ስሇማመሌከት

፩. ዏቃቤ ሔግ የምርመራ መዝገቡን መርምሮ በዚህ ሔግ በአንቀጽ ፻፵፭


መሠረት ጉዲዩ በቀዲሚ ምርመራ አዴራጊ ፌርዴ ቤት እንዱጣራ ሲወስን
ሇቀዲሚ ምርመራ አዴራጊው ፌርዴ ቤት ማመሌከቻውን ያቀርባሌ፡፡

፪. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ መሠረት ማመሌከቻ የቀረበሇት ፌርዴ


ቤት ማመሌከቻው በቀረበሇት ዕሇት ቀዲሚ ምርመራ የሚጀመርበትን ቀን
በመወሰን ዏቃቤ ሔግ፣ ተጠርጣሪ፣ ምስክሮች እና ላልች ማስረጃዎች
በቀጠሮው ቀን ፌርዴ ቤት እንዱቀርቡ ትእዛዝ ይሰጣሌ፡፡

፫. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፪ የተዯነገገው ቢኖርም ዓቃቤ ሔግ


በቀጠሮው ቀን ተጠርጣሪው መቅረብ የማይችሌ፣ማስረጃው የሚበሊሽ፣
የሚጠፊ ወይም የማስረጃነት ዋጋው የሚቀንስ መሆኑን ሇፌርዴ ቤቱ በበቂ
ሁኔታ ካስረዲ ፌርዴ ቤቱ ከምስክሮች ቃሌ ውጭ የሆኑ የዏቃቤ ሔግ
ማስረጃዎች ተጠርጣሪው በላሇበት ይመዘግባሌ፡፡

76
አንቀጽ ፻፵፰ የማስረጃ አመዘጋገብ

፩.ፌርዴ ቤቱ ተጠርጣሪው እንዯቀረበ ወይም በዚህ ሔግ አንቀጽ ፻፵፯ ንዐስ


አንቀጽ ፫ መሠረት ማስረጃውን መመዝገብ አስፇሊጊ ሲሆን ዏቃቤ ሔግ
ጉዲዩን አስረዴቶ ማስረጃውን እንዱያሰማ ያዯርጋሌ፡፡

፪.የዏቃቤ ሔግ ማስረጃ ከተመዘገበ በኋሊ ቀዲሚ ምርመራ አዴራጊው ፌርዴ


ቤት ሇተጠርጣሪው፣

(ሀ) ፇቃዯኛ እንዯሆነ ሇክሱ መሌስ ቃለን ሇመስጠት የሚችሌ


እንዱሁም እንዱመዘገብሇት የሚፇሌገው ማስረጃ ካሇ
እንዱመዘገብሇት፣
(ሇ) ቃለን ሇመስጠት የማይገዯዴ መሆኑን እና የሚሰጠው ቃሌ
በጽሐፌ ሆኖ ነገሩ ሲሰማ በማስረጃነት የሚቀርብ፣
መሆኑን ይነግረዋሌ፡፡

፫. በቀዲሚ ምርመራ አዴራጊው ፌርዴ ቤት የተመዘገበ ማስረጃ ግሌባጭ


ሇዏቃቤ ሔግና ሇተጠርጣሪው መሰጠት አሇበት፡፡

አንቀጽ ፻፵፱ ተጨማሪ ማስረጃ

የቀዲሚ ምርመራ አዴራጊ ፌርዴ ቤት ሇዚህ ንዐስ ክፌሌ አፇጻጸም


ምስክርነቱ ወይም የማስረጃ ምንጭነቱ አስፇሊጊ የሆነ ተጨማሪ ሰው ወይም
አግባብነት ያሇው አካሌ እንዱቀርብና የሚሰጠው የምስክርነት ቃሌ ወይም
ላሊ ማስረጃ እንዱመዘገብ ሉያዯርግ ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፻፶ ምስክሮች እንዱቀርቡ ስሇማሳወቅ

በቀዲሚ ምርመራ አዴራጊው ፌርዴ ቤት የምስክርነት ቃሌ ወይም ላሊ


ማስረጃ የሰጠ ምስክር ወይም አግባብነት ያሇው አካሌ ክሱ በሚሰማበት
ፌርዴ ቤት የመቅረብ ግዳታ እንዲሇበት ፌርዴ ቤቱ ማሳወቅ አሇበት፤
አስፇሊጊ ሆኖ ሲያገኘው የራስ ዋስትና እንዱፇርም ያዯርጋሌ፡፡

77
አንቀጽ ፻፶፩ የመዝገብ ዝርዝር

፩. በዚህ ሔግ አንቀጽ ፻፵፰ ንዐስ አንቀጽ ፫ ሇዏቃቤ ሔግና ሇተጠርጣሪ


የሚሰጥ ግሌባጭ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፪ የተመሇከተውን ዝርዝር
መያዝ አሇበት፡፡

፪. መዝገቡ፡-

(ሀ) የመዝገቡ ቁጥር፣


(ሇ) የወንጀለ ዏይነት፣ የተፇጸመበትን ቀን እና እንዯአግባብነቱ
ወንጀለ የተፇጸመበት ንብረት ዋጋ ወይም ወንጀለ
የተፇጸመበት ሰው ሌዩ ሁኔታ፣
(ሏ) ክስ ወይም የግሌ አቤቱታ ቀርቦ እንዯሆነ የቀረበበትን ቀን፣
(መ) የክስ አቅራቢው ስምና አዴራሻ፣
(ሠ) የሚታወቅ እንዯሆነ የተጠርጣሪው ስም፣ አዴራሻ፣ ሥራ፣ ፆታ፣
ዕዴሜ፣ ዜግነቱ፣ የቤተሰቡ ሁኔታ እና ላሊ አስፇሊጊ መረጃ፣
(ረ) ተጠርጣሪው የተያዘበት ቀን ወይም እንዱያዝ የፌርዴ ቤት
ትእዛዝ የተሰጠበት ቀን፣
(ሰ) ተጠርጣሪው ሇመጀመሪያ ጊዜ ፌርዴ ቤት የቀረበበት ቀን፣
(ሸ) የዏቃቤ ሔጉ ስምና አስፇሊጊ ሲሆን የተጠርጣሪው ጠበቃ ስም፣
(ቀ) በቀዲሚ ምርመራ አዴራጊ ፌርዴ ቤት የተሰጠ ቃሌ፣
(በ) የዏቃቤ ሔግና የተጠርጣሪ ላሊ የተመዘገበ ማስረጃ፤ እና
(ተ) ቀዲሚው ምርመራ የተካሓዯበት ቀን፣
ዝርዝር መያዝ አሇበት፡፡

አንቀጽ ፻፶፪ የተጠርጣሪ አቆያየት

፩. በዚህ ሔግ በላሊ ምክንያት በተሇየ ሁኔታ ተጠርጣሪው በማረፉያ ቤት


የሚቆይ ካሌሆነ በስተቀር የቀዲሚ ምርመራ አዴራጊው ፌርዴ ቤት
ተጠርጣሪውን በዋስትና ይሇቀዋሌ፡፡

78
፪.ቀዲሚ ምርመራ አዴራጊው ፌርዴ ቤት ዏቃቤ ሔግ ያቀረበው ማስረጃ
በተጠረጠረ ሰው ሊይ ክስ ሇመመሥረት የሚያስችሌ አይዯሇም ብል ሲያምን
ተጠርጣሪውን ያሇዋስትና ሇጊዜው ይሇቀዋሌ፡፡

፫. የዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፪ ዴንጋጌ ቀጣይ ምርመራና ተጨማሪ


የቀዲሚ ምርመራ ጥያቄን ወይም በቀጥታ ክስ መመስረትን አይከሇክሌም፡፡

ምዕራፌ ሁሇት
ስሇ ዋስትና
ክፌሌ አንዴ
ጠቅሊሊ ዴንጋጌዎች

አንቀጽ ፻፶፫ መርህ

፩.በወንጀሌ ዴርጊት ተጠርጥሮ የተያዘ ወይም የተከሰሰ ሰው በዋስ የመፇታት


መብት አሇው፡፡

፪.ፌርዴ ቤት ዋስትና ሊሇመቀበሌ ወይም በቅዴመ ሁኔታ መፌታትን ጨምሮ


የተያዘ ወይም የተከሰሰ ሰው በቂ የሆነ የዋስትና ማረጋገጫ እንዱያቀርብ
ትእዛዝ ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡

፫. ዋስትና እንዯነገሩ ሁኔታ በመርማሪ አካሌ ወይም በፌርዴ ቤት ሉሰጥ


ይችሊሌ፡፡

፬. በዚህ አንቀጽ መሠረት የተገባ የዋስትና ግዳታ በተሇየ ውሳኔ ካሌተሻረ


ወይም ካሌተሻሻሇ በስተቀር በማንኛውም የምርመራ፣ ክስና የፌርዴ ሂዯት
ተፇጻሚነት አሇው፡፡

አንቀጽ ፻፶፬ ዋስትና የሚያስከሇክሌ ወንጀሌ

ተጠርጣሪ ወይም ተከሳሽ የተጠረጠረበት ወይም የተከሰሰበት ወንጀሌ፡-

፩. በዚህ ሔግ አንቀጽ ፷፬ ንዐስ አንቀጽ ፪ መሠረት ወንጀሌ ማስታወቅ


ግዳታ የሆነባቸው ወንጀልች ከሆነ፣

79
፪. የሙስና ወንጀሌ ሆኖ ቅጣቱ አሥር ዓመትና ከዚያ በሊይ የሚያስቀጣ፣

ወይም ከአራት አመት በሊይና ከአስረ አመት በታች የሚያስቀጡ ተዯራራቢ


ወንጀልች ተፇፅመው እየተዯመሩ ከአስር አመት በሊይ የሚያስቀጣ

፫.በዕዴሜ ሌክ እስራት ወይም በሞት የሚያስቀጣ፣

እንዯሆነ የዋስትና መብት አይከበርሇትም፡፡

አንቀጽ ፻፶፭ ዋስትና በፌርዴ ቤት ስሇሚከሇከሌበት ሁኔታ

ፌርዴ ቤቱ ተጠርጣሪው ወይም ተከሳሽ በዋስትና ቢሇቀቅ ፡-

፩.በተፇሇገ ጊዜና ቦታ ሉቀርብ አይችሌም ብል ሲያምን፣ ወይም

፪. ተጠርጣሪው ወይም ተከሳሹ ምስክርን በማስፇራራትና ማስረጃን


በማጥፊት ችግር ይፇጥራሌ ተብል ሲታመን፤

ዋስትና ሉከሇክሌ ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፻፶፮ ስሇተጨማሪ ቅዴመ ሁኔታ

ፌርዴ ቤት ዋስትና ሲፇቅዴ በዋስትና የተሇቀቀው ሰው የዋስትና ግዳታው ጸንቶ


በሚቆይበት ጊዜ በወንጀሌ ሔጉ አንቀጽ ፻፴፬ እስከ ፻፶፮ በተመሇከተው መሠረት
የጥንቃቄ ርምጃዎች ተጨማሪ ትዕዛዝ ሇመስጠት ይችሊሌ፡፡

ክፌሌ ሁሇት
ስሇዋስትና ግዳታ

አንቀጽ ፻፶፯ በዋስትና ሇመሇቀቅ የሚቀርብ ማመሌከቻ

፩. በወንጀሌ ዴርጊት ተጠርጥሮ የተያዘ ወይም የተከሰሰ ሰው በዋስትና


ወረቀት እንዱሇቀቅ በቃሌ ወይም በጽሐፌ ወይም በላሊ ማንኛውም አመች
መንገዴ ማመሌከት ይችሊሌ፤ በራሱ ወይም በጠበቃው ማመሌከት የማይችሌ
እንዯሆነ ቤተሰቡ ወይም ወኪለ በጽሐፌ ማቅረብ ይችሊሌ፡፡

80
፪. ማመሌከቻው በጽሐፌ የቀረበ እንዯሆነ መፇረም አሇበት፡፡ በጽሐፌ
የሚቀርበው ማመሌከቻ አቤቱታው የቀረበበትን ምክንያት በአጭሩ መግሇጽና
ማቅረብ የሚችሇውን የዋስትና አይነት ማመሌከት አሇበት፡፡

፫. በዚህ አንቀጽ መሠረት የሚቀርበው ማመሌከቻ ሇማንኛውም ፌርዴ ቤት


ሉቀርብ ይችሊሌ፡፡

፬. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፫ የተዯነገገው ቢኖርም የዋስትና ጥያቄ፡-

(ሀ) ጉዲዩ በጊዜ ቀጠሮ በፌርዴ ቤት እየታየ እንዯሆነ የጊዜ ቀጠሮው


ሇቀረበሇት ፌርዴ ቤት፣

(ሇ) ክሱ ፌርዴ ቤት ቀርቦ በመታየት ሊይ እንዯሆነ ክሱን ማየት


ሇጀመረው ፌርዴ ቤት፣

መቅረብ አሇበት፡፡

አንቀጽ ፻፶፰ በማመሌከቻ ሊይ የሚሰጥ ውሳኔ

፩. ፌርዴ ቤቱ በዋስትና ወረቀት የመሇቀቅ ማመሌከቻ ሲቀርብሇት ሳይዘገይ


ውሳኔ መስጠት አሇበት፡፡

፪. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ መሠረት ውሳኔ ሲሰጥ ዏቃቤ ሔግ ወይም


መርማሪ ፌርዴ ቤቱ በሚወስነው ጊዜ ውስጥ አስተያየቱን እንዱሰጥ
ያዯርጋሌ፤ ፌርዴ ቤቱም አስተያየቱን በተቀበሇ በአርባ ስምንት ሰዓት ውስጥ
ውሳኔውን መስጠት አሇበት፡፡

፫. ፌርዴ ቤቱ የሚሰጠው ውሳኔ በጽሐፌ ሆኖ ምክንያቱን መግሇጽ


አሇበት፡፡

አንቀጽ ፻፶፱ ዋስትናን መፌቀዴ

፩.ፌርዴ ቤት በዋስትና ግዳታ የመሇቀቅ ጥያቄውን የተቀበሇው እንዯሆነ


ተጠርጣሪው ወይም ተከሳሹ የሚሇቀቅበትን የዋስትና ግዳታ ዓይነትና
መጠን መወሰን አሇበት፡፡

81
፪. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ መሠረት ፌርዴ ቤቱ የሚወስነው የዋስትና
ግዳታ የራስ ዋስትና፣ የገንዘብ፣ የሰው ወይም የንብረት የዋስትና ግዳታ
ሉሆን ይችሊሌ፡፡

፫.ፌርዴ ቤቱ ስሇዋስትና ግዳታው ዏይነትና መጠን ሲወስን፡-

(ሀ) የወንጀለን አፇጻጸም፣ የክሱን ብዛት፣ ክብዯትና የክስ ባህሪያት፣

(ሇ) ተጠርጣሪው ወይም ተከሳሹ ቀዯም ሲሌ በወንጀሌ ተከሶ የተቀጣ፣


የዋስትና ግዳታውን ያሌተወጣ፣

(ሏ) ተጠርጣሪው ወይም ተከሳሹ ከተጠያቂነት ሇማምሇጥ ያሇውን


ዕዴሌ፣

(መ) የተጠርጣሪው ወይም የተከሳሹ ወይም የዋሱ ኃብት፣ የገቢ


መጠንና ማህበራዊ ሁኔታ፣

በማመዛዘን መሆን አሇበት፡፡

፬. ተጠርጣሪው ወይም ተከሳሹ በማንኛውም ዓይነት ዋስትና ሲሇቀቅ


የዋስትና ግዳታ መፇረም አሇበት፡፡

፭. የዋስትና ግዳታ ሲፇቀዴ ከዚህ ሔግ ጋር በተያያዘው ቅጽ መሠረት


ይሆናሌ፡፡

አንቀጽ ፻፷ በመያዣ ትእዛዝ ሊይ ዋስትናን ማመሌከት

፩. ፌርዴ ቤት የመያዣ ትእዛዝ ሲሰጥ በዚህ ሔግ መሠረት ተጠርጣሪው


ዋስትና የማያስከሇክሇው መሆኑን ካመነ የዋስትናውን ግዳታ በትእዛዙ ሊይ
ሉያመሊክት ይችሊሌ፤ ተጠርጣሪው የዋስትና ግዳታውን ከፇጸመ ወዱያውኑ
መሌቀቅ አሇበት፡፡

፪. የመያዣ ትእዛዙ እንዯአስፇሊጊነቱ የዋስትናውን ዏይነትና መጠን፣


እንዱሁም ተጨማሪ የጥንቃቄ ርምጃዎችን ሉይዝ ይችሊሌ፡፡

82
፫. የመያዣ ትእዛዙን እንዱያስፇጽም የታዘዘ መርማሪ የተያዘው ሰው
መሇቀቁን ማሳወቅና ስሇዋስትና የተሰጠውን ትእዛዝ ሇፌርዴ ቤቱ መመሇስ
አሇበት፡፡

አንቀጽ ፻፷፩ ዋስትና ሇማቅረብ ያሌቻሇ ተጠርጣሪ ወይም ተከሳሽ

፩. ተጠርጣሪው የተጠረጠረው ወይም የተከሰሰው በቀሊሌ ወንጀሌ እንዯሆነ


እና የተወሰነው የዋስትና ግዳታ የገንዘብ፣ የሰው ወይም የንብረት ዋስትና
ሆኖ ተጠርጣሪው ወይም ተከሳሹ ይህንን ግዳታ ሇመፇጸም አቅም የላሇው
እንዯሆነ ፌርዴ ቤቱ ውሳኔውን በማሻሻሌ ወይም በመሇወጥ በራስ ዋስትና
ከተጨማሪ የጥንቃቄ ርምጃ ጋር እንዱሇቀቅ ትእዛዝ ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡

፪. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ መሠረት ዋስትና እንዱሇቀቅ የተፇቀዯሇት


ተጠርጣሪ ወይም ተከሳሽ በአንዴ ወር ጊዜ ውስጥ የተወሰነውን የዋስትና
ግዳታ መፇጸም የማይችሌ መሆኑን ፌርዴ ቤቱ ሲያረጋግጥ ግዳታውን
ሇመፇጸም አቅም እንዯላሇው ይገመታሌ፡፡

፫. ፌርዴ ቤት በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፪ መሠረት ሲወስን የዏቃቤ


ሔግን አስተያየት መጠየቅ አሇበት፡፡ ዏቃቤ ሔግ ፌርዴ ቤቱ በቂ ነው ብል
በሚሰጠው ጊዜ ውስጥ አስተያየቱን መስጠት አሇበት፤ ፌርዴ ቤቱም
እንዯነገሩ ሁኔታ አስተያየቱን በተቀበሇ ከአምስት የሥራ ቀናት ባሌበሇጠ
ጊዜ ውስጥ ውሳኔውን መስጠት አሇበት፡፡

አንቀጽ ፻፷፪ ስሇመሌቀቅ

፩.ፌርዴ ቤት ተጠርጣሪ ወይም ተከሳሽ በዋስትና ግዳታ አንዱሇቀቅ ከወሰነ


ተገቢውን ሥርዏት እንዱፇጽምና ከእሥር እንዱሇቀቅ ትእዛዝ መስጠት
አሇበት፡፡

፪.የመሌቀቅ ትእዛዙ የዯረሰው ማቆያ ወይም ማረፉያ ቤት ወይም ማረሚያ


ቤት ትእዛዙ እንዯዯረሰው ተጠርጣሪውን ወይም ተከሳሹን ወዱያውኑ
መሌቀቅ አሇበት፡፡

83
አንቀጽ ፻፷፫ በስህተት ወይም በማታሇሌ የተሰጠ ዋስትና

፩. የዋስትና ግዳታው ሆን ብል በተፇጸመ የማሳሳት፣ የማታሇሌ ወይም


የማጭበርበር ዴርጊት የተሠጠ መሆኑ ከታመነ ፌርዴ ቤቱ በራሱ አነሳሽነት
ወይም በዏቃቤ ሔግ አመሌካችነት በዋስትና የተሇቀቀው ተጠርጣሪ ወይም
ተከሳሽ እንዱያዝ ትእዛዝ መስጠት አሇበት፡፡

፪. ፌርዴ ቤት ተጠርጣሪው ወይም ተከሳሹ ሲቀርብ አስተያየቱን ከጠየቀ


በኋሊ ዋስትናው የተሰጠው በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ በተመሇከቱት
ምክንያቶች መሆኑ ከተረጋገጠ የተፇቀዯውን ዋስትና በማንሳት ማረፉያ ቤት
እንዱቆይ ትእዛዝ መስጠት አሇበት፡፡

፫. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ ከተዯነገገው ውጭ በሆነ ላሊ ምክንያት


በስህተት የዋስትና ግዳታው የተሰጠ እንዯሆነና ይኸው በፌርዴ ቤቱ ከታመነ
የተጠርጣሪው ፣የተከሳሹ ወይም የዏቃቤ ሔግ አስተያየት በመጠየቅ ፌርዴ
ቤት ተጨማሪ የዋስትና ግዳታ እንዱያቀርብ ትእዛዝ ሉሰጥ ይችሊሌ፤
የታዘዘውን የዋስትና ግዳታ ያሌፇፀመ ወይም ሇመፇጸም ያሌቻሇ እንዯሆነ
ፌርዴ ቤቱ ከዚህ በሊይ በአንቀጽ ፻፷፩ መሠረት አግባብ ነው ያሇውን
ትእዛዝ ይሰጣሌ፡፡

አንቀጽ ፻፷፬ የዋስትና ግዳታ ቀሪ መሆን

፩. በዋስትና የተሇቀቀው ተጠርጣሪ ወይም ተከሳሽ በነፃ የተሇቀቀ ወይም


የተፇረዯበት እንዯሆነ ፌርዴ ቤቱ የዋስትናው ግዳታ ገቢ የማይሆንበት
ምክንያት አሇመኖሩን አረጋግጦ የዋስትና ግዳታው ቀሪ እንዱሆን ሉያዝ
ይችሊሌ፡፡

፪. ተጠርጣሪው ወይም ተከሳሹ ሇጊዜው የተሇቀቀ እንዯሆነ ፌርዴ ቤቱ


እንዯነገሩ ሁኔታ የዋስትና ግዳታውን ሉያሻሻሌ ወይም እንዱቀጥሌ ወይም
የዋስትናው ግዳታ ገቢ የማይሆንበት ምክንያት አሇመኖሩን አረጋግጦ ቀሪ
እንዱሆን ሉያዝ ይችሊሌ፡፡

84
፫. የዋስትና ግዳታ የፇረመው ዋስ የሞተ እንዯሆነ ዋስትናው ዋሱ ከሞተበት
ቀን ጀምሮ ቀሪ ይሆናሌ፡፡ ሟች ከመሞቱ በፉት የዋስትና ግዳታውን
በአግባቡ መወጣቱ ወይም ግዳታውን ያሌተወጣው በበቂ ምክንያት መሆኑ
በፌርዴ ቤት ሲረጋገጥ የተያዘው ንብረት ከዋስትናው ግዳታ ነጻ ይሆናሌ፡፡
በዋስትና ግዳታ የተሇቀቀው ተጠርጣሪ ወይም ተከሳሽ ላሊ አዱስ ዋስ
እንዱጠራ ፌርዴ ቤቱ ያዛሌ፡፡

፬. ዋሱ በሔግ ችልታ ካጣ የዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፫ ዴንጋጌ


ተፇጻሚነት አሇው፡፡

አንቀጽ ፻፷፭ አዱስ ፌሬ ነገር

፩. የዋስትና ጥያቄው በተፇቀዯ ወይም በተከሇከሇ ጊዜ ያሌታወቀ ወይም


ውሳኔ ከተሰጠ በኋሊ የተፇጠረ አዱስ ፌሬ ነገር ያሇ እንዯሆነ በማናቸውም
ጊዜ ፌርዴ ቤቱ በራሱ አነሳሽነት ወይም በዏቃቤ ሔግ ወይም በማናቸውም
ባሇጉዲይ አመሌካችነት የዋስትና ውሳኔውን መርምሮ እንዯነገሩ ሁኔታ
ተጠርጣሪው ወይም ተከሳሹ የዋስትና መብቱ ተከሌክል በማረፉያ ቤት
እንዱቆይ ወይም በዋስ እንዱሇቀቅ ወይም አዱስ የዋስትና ግዳታ እንዱገባ
ትእዛዝ ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡

፪. ፌርዴ ቤቱ ትእዛዙን ከመስጠቱ በፉት የዏቃቤ ሔግን፣ የተጠርጣሪውን


ወይም የተከሳሽን ሀሳብ መጠየቅ አሇበት፡፡

ክፌሌ ሦስት
ስሇዋስትና ግዳታ፣ ግዳታን አሇመፇጸምና ዋስትናን ማውረዴ

አንቀጽ ፻፷፮ የዋስትና ግዳታ

፩.ተጠርጣሪው ወይም ተከሳሹ በራስ ዋስትና ወይም በላሊ የዋስትና ግዳታ


የተሇቀቀ እንዯሆነ ፌርዴ ቤት በሚወስነው ማንኛውም ጊዜና ቦታ ወይም
ጉዲዩን ሇመስማት በሚሰጠው ቀጠሮ የመቅረብ ግዳታ አሇበት፡፡

85
፪.በዚህ ሔግ አንቀጽ ፻፷፬ የተመሇከተው እንዯተጠበቀ ሆኖ ዋሱ ወይም
ዋሶቹ በዋስትና ግዳታ የተሇቀቀውን ተጠርጣሪ ወይም ተከሳሽ ፌርዴ ቤት
በሚወስነው በማናቸውም ጊዜና ቦታ ወይም ጉዲዩን ሇመስማት በሚሰጠው
ቀጠሮ እንዱቀርብ የማዴረግ ኃሊፉነት አሇባቸው፡፡

፫.የተጠርጣሪ ወይም የተከሳሽ ዋሶች ከአንዴ በሊይ የሆኑ እንዯሆነ የጋራና


የተናጠሌ የዋስትና ግዳታ ኃሊፉነት አሇባቸው፡፡

አንቀጽ ፻፷፯ የዋስትና ግዳታን አሇመፇጸም

፩. በዋስትና ግዳታ የተሇቀቀ ተጠርጣሪ ወይም ተከሳሽ፡-

(ሀ) በቀጠሮው ቀን የዋስትና ግዳታውን ያሌተወጣ እንዯሆነና ወይም


ከወዱሁ በፇቃደ እንዯማይቀርብ ከታወቀ ፌርዴ ቤቱ
ተጠርጣሪው ወይም ተከሳሹ ተይዞ እንዱቀርብና ዋሱም ቀርቦ
እንዱያስረዲ ትእዛዝ ይሰጣሌ፡፡

(ሇ) በቀጠሮ ቀን የዋስትና ግዳታውን ያሌተወጣ እንዯሆነ እና ዋሱ


በራሱ የቀረበ እንዯሆነ ፌርዴ ቤቱ ተጠርጣሪው ወይም ተከሳሹ
ያሌቀረበበትን ምክንያት ዋሱ እንዱያስረዲ ያዯርጋሌ፡፡

፪. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩(ሀ) እና (ሇ) በተዯነገገው መሠረት ዋሱ


የዋስትና ግዳታውን ያሌተወጣበት ምክንያት በበቂ ሁኔታ ካሊስረዲ በዋስትና
ግዳታ የተያዘውን ገንዘብ ሇመንግሥት ገቢ እንዱሆን ትእዛዝ ይሰጣሌ፡፡

፫. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ (ሀ) እና (ሇ) በተዯነገገው መሠረት ዋሱ


የዋስትና ግዳታውን ያሌተወጣበት ምክንያት በበቂ ሁኔታ ካሊስረዲ እና
በዋስትና ግዳታ የተያዘው ንብረት እንዯሆነ ንብረቱ ተሸጦ በዋስትና
ግዳታው ሌክ ገንዘቡ ሇመንግሥት ገቢ እንዱሆን ፌርዴቤቱ ትእዛዝ
መስጠት አሇበት፡፡ ንብረቱ ከመሸጡ በፉት የዋስትና ገንዘቡን ገቢ ካዯረገ
የሽያጭ ሑዯቱ ሉቋረጥ ይችሊሌ፡፡

86
፬. ተጠርጣሪው ወይም ተከሳሹ በዋስትና ወረቀት ሊይ የተገሇጸውን ግዳታ
የጣሰ እንዯሆነ እንዯነገሩ ሁኔታ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፪ እና ፫
በተዯነገገው መሠረት ዋሱ እንዱያስረዲ ትእዛዝ ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡ ዋሱ
ያሌቀረበ እንዯሆነ ወይም ዋሱ ቀርቦ በቂ ምክንያት ያሊቀረበ እንዯሆነ
በዋስትና ግዳታ የተያዘውን ገንዘብ ወይም ንብረት እንዯሆነ ተሽጦ በዋስትና
ግዳታው ሌክ ገንዘቡ ሇመንግሥት ገቢ ማዴረግን ጨምሮ እንዯሁኔታው
ዋስትናው እንዱቀር ወይም እንዱሻሻሌ ወይም ላሊ ተገቢ መስል የታየውን
ትእዛዝ ይሰጣሌ፡፡

፭. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፪፣ ፫ እና ፬ መሠረት የተሰጠው ትእዛዝ


እንዯነገሩ ሁኔታ ፌርዴ ቤቱ በራሱ ወይም ዏቃቤ ሔግ ወይም ላሊ አስፇጻሚ
አካሌ እንዱያስፇጽም ትእዛዝ ይሰጣሌ፡፡

፮. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ የተመሇከተ ቅዴመ ሁኔታ መጣሱን


የሚመሇከተው አካሌ ጥያቄ ካቀረበ እና ፌርዴ ቤቱ ካመነበት የተሰጠው
ዋስትና እንዱነሳ ትእዛዝ ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡

፯. በዚህ ሔግ አንቀጽ ፻፶፱ ንዐስ አንቀጽ ፫ መሠረት በተሠጠ ዋስትና


የተጣለ ቅዴመ ሁኔታዎች የተጣሱ እንዯሆነ መርማሪው ወይም ዏቃቤ ሔጉ
እንዯሁኔታው ዋስትናው እንዱሻሻሌ ወይም እንዯነገሩ ሁኔታ ላልች
ተጨማሪ ቅዴመ ሁኔታዎች በፌርዴ ቤት እንዱጣሌ ሉያቀርብ ይችሊሌ፤
ፌርዴ ቤቱም በዚህ አንቀጽ መሠረት ተገቢውን ትእዛዝ ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፻፷፰ የዋስትና ግዳታ የሚወርዴበት ሁኔታ

፩.ዋሱ በማንኛውም ሁኔታ ተጠርጣሪውን ወይም ተከሳሹን በማቅረብ


የዋስትና ግዳታው እንዱወርዴሇት ሇፌርዴ ቤት ማመሌከት ይችሊሌ፡፡

፪.ዋሱ ተጠርጣሪው ወይም ተከሳሹ ይጠፊሌ ብል ከጠረጠረ ተይዞ


እንዱቀርብና ዋስትናው እንዱወርዴሇት ሇፌርዴ ቤት ሉያመሇክት ይችሊሌ፡፡
ፌርዴ ቤቱም ተጠርጣሪው ወይም ተከሳሹ ተይዞ እንዱቀርብ ትእዛዝ
ይሰጣሌ፡፡

87
፫.ዋሶቹ ከአንዴ በሊይ ሲሆኑ የዋስትና ግዳታ እንዱወርዴሊቸው በጋራ
ወይም በተናጠሌ ሇፌርዴ ቤት ማመሌከት ይችሊለ፡፡

፬.ዋስትና ተፇቅድሇት የነበረው ተጠርጣሪ ወይም ተከሳሽ እንዯቀረበ ፌርዴ


ቤቱ የዋሱን የዋስትና ግዳታ ወዱያውኑ ያወርዲሌ፡፡

፭.ፌርዴ ቤቱ የዋስትና ግዳታውን ካወረዯ ተጠርጣሪው ወይም ተከሳሹ ላሊ


የዋስትና ግዳታ እንዱያቀርብ ወይም ይህንንም መፇጸም ያሌቻሇ እንዯሆነ
በማቆያ ቤት ወይም በማረፉያ ቤት እንዱቆይ ትእዛዝ ይሰጣሌ፡፡

አንቀጽ ፻፷፱ ይግባኝ ማቅረብ

፩.በዋስትና የመሇቀቅ ጥያቄን በመቀበሌ ወይም ባሇመቀበሌ ወይም በዋስትና


ግዳታው ዏይነት ወይም መጠን ሊይ ፌርዴ ቤት በሰጠው ትእዛዝ ወይም
ውሣኔ ሊይ ይግባኝ ሉጠየቅበት ይችሊሌ፡፡

፪.የይግባኝ ጥያቄውን የሚያቀርበው ወገን ይህንኑ ውሳኔ ወይም ትእዛዝ


እንዯተሰጠ ወዱያውኑ በቃሌ ወይም በጽሐፌ ትእዛዙን ሇሰጠው ፌርዴ ቤት
ማሳወቅ አሇበት፡፡

፫.ይግባኝ የሚሇው ወገን ሥሌጣን ሊሇው ይግባኝ ሰሚ ፌርዴ ቤት


የውሳኔውን ወይም የትእዛዙን ግሌባጭ በዯረሰው በአሥር ቀናት ውስጥ
ይግባኝ ሇማቅረብ ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፻፸ ውሳኔን ወይም ትእዛዝን ማገዴ

፩.በዚህ ሔግ አንቀጽ ፫፻፷፫ ከሚቀርበው የይግባኝ ማመሌከቻ ጋር ወይም


በተናጠሌ ዏቃቤ ሔግ ውሳኔውን ሇሰጠው ፌርዴ ቤት ፕሬዚዲንት የተያዘው
ሰው በዋስትና እንዱሇቀቅ የተሰጠ ትእዛዝ ታግድ እንዱቆይ ሉጠይቅ
ይችሊሌ፡፡

፪.የፌርዴ ቤቱ ፕሬዚዲንት የተያዘው ሰው በዋስትና እንዱሇቀቅ የተሰጠው


ትእዛዝ ታግድ እንዱቆይ ትእዛዝ ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡ ፕሬዚዲንቱ ትእዛዝ

88
ከመስጠቱ በፉት ዋስትናው ቢፇቀዴ ወይም ቢታገዴ ሉዯርስ የሚችሇው
ጉዲት ከግምት ማስገባት አሇበት፡፡

፫.በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፪ በተዯነገገው መሠረት በፌርዴ ቤቱ


ፕሬዚዲንት የሚሰጥ የዕግዴ ትእዛዝ ከአሥር ቀናት ሊሌበሇጠ ጊዜ የሚቆይ
ይሆናሌ፡፡

አንቀጽ ፻፸፩ የይግባኝ ሰሚ ፌርዴ ቤት ውሳኔ

ይግባኝ ሰሚው ፌርዴ ቤት የይግባኝ ማመሌከቻው በቀረበ ከአምስት ቀናት ባሌበሇጠ ጊዜ


ውስጥ ጉዲዩን መርምሮ ውሳኔ ይሰጣሌ፤ ውሳኔውም የመጨረሻ ይሆናሌ፡፡

መጽሏፌ አራት
በምርመራ መዝገብ ሊይ ስሇሚሰጥ ውሳኔ
ርዕስ አንዴ

ጠቅሊሊ

አንቀጽ ፻፸፪ የዏቃቤ ሔግ የመወሰን ሥሌጣን

፩.በምርመራ መዝገብ ሊይ የመወሰን ሥሌጣን የዏቃቤ ሔግ ነው፡፡

፪.ዏቃቤ ሔግ ፡-

(ሀ) ምርመራው የሚካሄዴበትን አግባብ ሇይቶ ተጨማሪ ምርመራ


እንዱከናወን፣
(ሇ) የተጀመረ ምርመራ እንዱቋረጥ ወይም የምርመራ መዝገብ
እንዱዘጋ፣
(ሏ) የተቋረጠ ምርመራ እንዱቀጥሌ፣

89
(መ) በዚህ ሔግ መሠረት ጉዲዩ በዕርቅ፣ በዴርዴር ወይም በላሊ
አማራጭ ዘዳዎች እንዱታይ፣
(ሠ) ክስ እንዱመሠረት
ውሳኔ ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡

፫. ዏቃቤ ሔግ በምርመራ መዝገብ ሊይ ውሳኔ ሲሰጥ በቂ ማስረጃ እና


የሔዝብ ጥቅም መኖሩን የማረጋገጥ ኃሊፉነት አሇበት፡፡

፬. ክስ ሇመመሥረት የሚያስችሌ በቂ ማስረጃ ቢኖርም የሔዝብን ጥቅም


የማያስከብር መሆኑ በጠቅሊይ ዏቃቤ ሔግ ከታመነ ክስ ሊይመሠርት
ይችሊሌ፡፡

፭.በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ የተዯነገገው ቢኖርም በግሌ አቤቱታ


የሚያስቀጣ ወንጀሌ ሊይ ክስ ሇመመሥረት የሚያስችሌ በቂ ማስረጃ ሲኖር
እና የግሌ ክስ እንዱቀርብ ዏቃቤ ሔግ ከፇቀዯ የግሌ ተበዲዩ ወይም ወኪለ
ክስ ሉያቀርብ ይችሊሌ፡፡

፮.ዏቃቤ ሔግ ምርመራው በተጠናቀቀ በአሥራ አምስት ቀናት ውስጥ በዚህ


አንቀጽ መሠረት ውሳኔ መስጠት አሇበት፡፡

አንቀጽ ፻፸፫ የዏቃቤ ሔግ ሥራ ሚዛናዊ መሆን

ዏቃቤ ሔግ በምርመራ መዝገብ ሊይ ውሳኔ ሲሰጥ ከማንኛውም ዏይነት ተፅዕኖ፣ ጫና


ወይም ጣሌቃ ገብነት ነፃ ነው፡፡ ውሳኔውም በሔግና በጠቅሊይ ዏቃቤ ሔግ በሚሰጥ
መመሪያ ይመራሌ፡፡

ምዕራፌ አንዴ
በምርመራ መዝገብ ሊይ ስሇመወሰን
አንቀጽ ፻፸፬ የምርመራ መዝገብን መዝጋት

ዏቃቤ ሔግ ተጠርጣሪው፡-

፩.የሞተ እንዯሆነ፣

90
፪. ወንጀለ በተፇጸመበት ጊዜ ዕዴሜው ዘጠኝ ዓመት ያሌሞሊው እንዯሆነ፣

፫.የተጠረጠረበት ጉዲይ ወንጀሌ ካሌሆነ፣

፬.የፇጸመው ወንጀሌ በይርጋ የታገዯ ወይም ምኅረት የተዯረገሇት እንዯሆነ፣

፭.ከዚህ ቀዯም ተከሶ ነፃ የወጣ ወይም የጥፊተኛነት ውሳኔ የተሰጠበት ወይም


በፌርዴ ቤት ጉዲዩ እየታየ እንዯሆነ፡ ወይም

፮. ጉዲዩ በዕርቅ፣ በዴርዴር ወይም በላሊ አማራጭ የመፌትሓ ርምጃ ውሳኔ


ያገኘ እንዯሆነ፣

የምርመራ መዝገቡን መዝጋት አሇበት፡፡

አንቀጽ ፻፸፭ ክስ የማይቀርብባቸው ሁኔታዎች

ዏቃቤ ሔግ፡-

፩. ተጠርጣሪውን ጥፊተኛ ሇማሰኘት የሚያስችሌ በቂ ማስረጃ የሇም ብል


ካመነ፣

፪. በቂ ማስረጃ ቢኖርም ሇሔዝብ ጥቅም ሲባሌ በዚህ ሔግ አንቀጽ ፻፸፮


መሠረት ክስ እንዲይቀርብ ከወሰነ፣

፫. ተጠርጣሪው የፇፀመው ዴርጊት ወንጀለን የሚያቋቁሙ ህጋዊ፣ ግዙፊዊና


ሞራሊዊ ፌሬ ነገሮችን በአንዴነት የማያሟሊ ከሆነ፣

፬.ተጠርጣሪውን ሇማግኘት የማይቻሌ እና ተጠርጣው በላሇበት ክሱ


የማይታይ እንዯሆነ፣

፭. ተጠርጣሪው ያሇመከሰስ ሌዩ መብት ያሇው ሆኖ ይህ መብቱ ያሌተነሳ


እንዯሆነ፣ ወይም

፭. ተጠርጣሪው የተጠረጠረበት የወንጀሌ ዴርጊት በግሌ አቤቱታ አቅራቢነት


ብቻ የሚያስቀጣ ሆኖ ተጠርጣሪውን ሇማግኘት የማይቻሌ መሆኑን
ሲያረጋግጥ

91
የአያስከስስም ውሳኔ መስጠት አሇበት፡፡

አንቀጽ ፻፸፮ ሇሔዝብ ጥቅም ሲባሌ ክስ አሇመመሥረት

እንዯጉዲዩ ሌዩ ሁኔታ የጠቅሊይ ዏቃቤ ሔግ በሚያወጣው መመሪያ መሠረት፡-

፩. ተጠርጣሪው የፇጸመው የወንጀሌ ዴርጊት በባሔሊዊ ሔጎችና ተቋማት


በተሻሇ መፌትሓ የሚያገኝ እንዯሆነ፣

፪.ክሱ ቢመሠረት የዓሇም አቀፌ ግንኙነትን ወይም ብሓራዊ ዯኅንነትን


የሚጎዲ እንዯሆነ፤

፫.ወንጀለ በማንኛውም ምክንያት ሥሌጣን ሊሇው ፌርዴ ቤት ሳይቀርብ


በመቆየቱ ወቅታዊነቱን ወይም አስፇሊጊነቱን ካጣ፤

፬.የክሱ መመሥረት ተመጣጣኝና ሚዛናዊ ያሌሆነ የጎንዮሽ ጉዲት


የሚያስከትሌ እንዯሆነ፣

ዏቃቤ ሔግ ሇሔዝብ ጥቅም ሲሌ ክስ ያሇመመስረት ውሳኔ ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፻፸፯ በምርመራ መዝገብ መዝጋት ወይም ክስ አሇመመሠረት የሚኖር ሥነ-


ሥርዏት

ዏቃቤ ሔግ፡-

፩. በዚህ አንቀጽ ፻፸፭ ንዐስ አንቀጽ ፩ መሠረት የሚሰጠው ውሳኔ


የማስረጃን ብቃት መሠረት በማዴረግ ሆኖ ይህንኑ ውሳኔ የሚያስሇውጥ አዱስ
ማስረጃ ያገኘ እንዯሆነ ውሳኔውን በማሻሻሌ ተገቢውን ትዕዛዝ ይሰጣሌ፡፡
ሆኖም ዏቃቤ ሔግ ክስ አሌመሰርትም ሲሌ የሰጠው ውሳኔ ፖሉሲን መሠረት
ያዯረገ እነዯሆነ ከብሓራዊ ጥቅም ጋር የተገናኘ እስከሆነ ዴረስ የጸና
ይሆናሌ፡፡

፪. በዚህ ሔግ አንቀጽ ፻፸፪ ንዐስ አንቀጽ ፪ (ሇ) መሠረት ውሳኔ ከመስጠቱ


በፉት ተጠርጣሪው ያሇመከሰስ መብቱ እንዱነሳ ሇሚመሇከተው አካሌ ጥያቄ
ያቀርባሌ፡፡

92
አንቀጽ ፻፸፰ የምርመራ መዝገብ መዝጋት ወይም ክስ አሇመመስረት ውሳኔ ውጤት

፩. ዏቃቤ ሔግ የምርመራ መዝገቡን ከዘጋ ወይም ክስ ሳይመሠርት የቀረ


እንዯሆነ እና ተጠርጣሪው በማቆያ ወይም በማረፉያ ቤት የሚገኝ እንዯሆነ
እንዱሇቀቅ ትእዛዝ ይሰጣሌ፤ የጊዜ ቀጠሮውን ሇሚከታተሇው ፌርዴ ቤት
እንዱያውቀው ያዯርጋሌ፡፡

፪. ዏቃቤ ሔግ የምርመራ መዝገብ መዝጋት ወይም የክስ አሇመመስረት


ውሳኔ ሲሰጥ ከጉዲዩ ጋር የተያዘ ኤግዚቢት ወይም ላሊ ንብረት ሊይ በሔግ
መሠረት ተገቢውን ውሳኔ ይሰጣሌ፡፡

፫. ዏቃቤ ሔግ የምርመራ መዝገብ መዝጋት ወይም የክስ አሇመመስረት


የሰጠውን ውሳኔ ከነምክንያቱ በጽሐፌ ሇበሊይ ዏቃቤ ሔግ ወይም ሇጠቅሊይ
ዏቃቤ ሔግ ማሳወቅ አሇበት፡፡ ዏቃቤ ሔግ በዚህ አንቀጽ መሠረት ውሳኔ
ሲሰጥ ሇበሊይ ኃሊፉው፣ ሇመርማሪው እና ሇተከሳሽ በግሌባጭ ያሳውቃሌ፡፡

፬. ዏቃቤ ሔግ የግሌ ተበዲይ የግሌ ክስ እንዱያቀርብ ከፇቀዯ ውሳኔውን


የግሌ ክስ ሇማቅረብ መብት ሊሇው ሰው በጽሐፌ ማሳወቅ አሇበት፡፡

ርዕስ ሁሇት

የወንጀሌ ጉዲይ ውሳኔ የሚሰጥባቸው አማራጭ መንገድችና መፌትሓዎች

ምዕራፌ አንዴ
ጠቅሊሊ

አንቀጽ ፻፸፱ ዓሊማ

የአማራጭ መንገድች ዓሊማ የወንጀሌ ጉዲዮች በአጭር ጊዜ ውሳኔ እንዱያገኙና


የወንጀሌ ፌትህ ስርዓቱን ቀሌጣፊና ፌትሏዊ ሇማዴረግ ነው፡፡

93
አንቀጽ ፻፹ አማራጭ መንገድች

የመዝገብ ተዘግቷሌ፣ የአያስከስስም ወይም ሇሔዝብ ጥቅም ሲባሌ ክስ አይመሰረትም


ውሳኔ ያሌተሰጠበት የወንጀሌ ጉዲይ ከመዯበኛው የፌርዴ ሂዯት በተሇይ
በሚከተለት አማራጭ መንገድች ውሳኔ ሉያገኝ ይችሊሌ፡፡
፩. እርቅ፣
፪. የጥፊተኝነት ዴርዴር፣
፫. የባሔሊዊ ተቋማት ስርዓት፣
፬. በወንጀሌ ዴርጊት ውስጥ የገቡ ወንጀሌ አዴራጊዎች የፌትህ ሂዯት
፭. ዯንብ መተሊሇፌ ስርዓት ፡፡

ክፌሌ አንዴ
የአማራጭ መንገድች አፇጻጸም
ንዐስ ክፌሌ አንዴ
ስሇዕርቅ
አንቀጽ ፻፹፩ ዓሊማ

የእርቅ ዓሊማ ተዯጋጋሚ ወንጀልችን እና ተዯራራቢ ክሶችን በመቀነስ በግሌ


ተበዲይና በተከሳሽ ወይም በቤተሰቦቻቸውና በሚገኙበት ማህበረሰብ መካከሌ
የተፇጠረውን አሇመግባባት በማስቀረት ዘሊቂ ሰሊምን ማረጋገጥ ነው፡፡

አንቀጽ ፻፹፪ መርህ

፩.ዕርቅ የሚዯረገው የተፇፀመው ወንጀሌ ፡-

(ሀ) በግሌ አቤቱታ አቅራቢነት የሚቀርብ ወይም በቀሊሌ እስራት


የሚያስቀጣ፣

(ሇ) ተጠርጣሪና ተጎጅ የግሌ ተበዲይ ጉዲዩን በእርቅ ሇመጨረስ


ሲስማሙ ነው፡፡

94
፪. እርቅ በተጠርጣሪውና በግሌ ተበዲይ አመሌካችነት ወይም ዓቃቤ ህግና
ፖሉስ የማግባባት ስራ በመስራት ሉፇፀም ይችሊሌ፡፡

፫. ዕርቅ ከፌርዴ በፉት በማናቸውም ጊዜ ሉዯረግ ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፻፹፫ የዕርቅ ውጤት

፩.የዕርቅ ስምምነቱ ሔግና ሞራሌን የማይቃረን መሆኑ ሲረጋገጥ፡-

(ሀ) ዏቃቤ ሔግ የስምምነት ሠነደን በመመዝገብ መዝገቡን ይዘጋሌ፤


ክስ ተመሥርቶ እንዯሆነም ክሱን ያነሳሌ፡፡

(ሇ) ፌርዴ ቤት ጉዲዩን እያየ እንዯሆነ የዕርቁን ሠነዴ በመመዝገብ


መዝገቡን ይዘጋሌ፡፡

፪. በዚህ አንቀጽ መሠረት በዕርቅ ስምምነት ያሇቀ ጉዲይ ሊይ በማንኛውም


ጊዜ ክስ ሉቀርብበት አይችሌም፤ ጉዲዩ በዕርቅ ስምምነት ያሊሇቀ እንዯሆነ
የምርመራ ወይም የክስ መስማት ሑዯቱ ይቀጥሊሌ፡፡

፫. መርማሪ ዏቃቤ ሔግ ወይም ፌርዴ ቤት እንዯነገሩ ሁኔታ በዚህ ሔግ


አንቀጽ ፻፹፬ የተዯነገገውን ክሌከሊ ማረጋገጥ አሇበት፡፡

አንቀጽ ፻፹፬ ክሌከሊ

በዚህ ክፌሌ የተዯነገገው ቢኖርም፣ ዯጋጋሚ ወንጀሇኞች በተጠረጠሩበት


ወይም በተከሰሱበት ወንጀሌ የዕርቅ ስምምነት ማዴረግ የተከሇከሇ ነው፡፡

ንዐስ ክፌሌ ሁሇት


የጥፊተኝነት ዴርዴር
አንቀጽ ፻፹፭ ዓሊማ

የጥፊተኝነት ዴርዴር ዓሊማ፡-

፩. ተጠርጣሪው ወይም ተከሳሹ ሇተፇጸመው የወንጀሌ ዴርጊት በራሱ ነፃ


ፇቃዴ የእምነት ቃሌ እንዱሰጥ፣ እንዱጸጸት ፣እንዱታረም፤ እና

95
፪. በወንጀሌ ፌትሔ ሑዯት ተካፊይ የሆኑ ሰዎችና አካሊትን ጊዜና ወጪ
መቀነስ፤

ነው፡፡

አንቀጽ ፻፹፮ የጥፊተኝነት ዴርዴር ሥርዓት

1. የጥፊተኝነት ዴርዴር የሚካሄዯው ተከሳሽ ጥፊቱን አምኖ እና የዴርጊቱን


አፇጻጸም አሳማኝ በሆነ ሁኔታ በዝርዝር አስረዴቶ የክስ ቁጥር ወይም
ቅጣት እንዱቀነስሇት፣ ክስ እንዱነሳሇት ፣ ክስ እንዲይመሠረትበት
በፇቃዯኝነት ሲስማማ ብቻ ይሆናሌ ፡፡

አንቀጽ ፻፹፯ በጥፊተኝነት ዴርዴር የሚታዩ ጉዲዮች

ማንኛውም የወንጀሌ ጉዲይ በዚህ ሔግ በተዯነገገው መሠረት በጥፊተኝነት


ዴርዴር ሥርዓት ታይቶ ውሳኔ ሉያገኝ ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፻፹፰ የተከሇከለ ተግባራት

፩. የጥፊተኝነት ዴርዴር ሔግን፣ ዓሊማን፣ የሙያ ሥነ ምግባርን እንዱሁም


የተጠርጣሪውን ወይም የተከሳሹን መብትና ጥቅም በሚጻረር አኳኋን
ማካሓዴ፣

፪. በግሌ ከሳሽ አማካኝነት የጥፊተኝነት ዴርዴር ማዴረግ ፤

የተከሇከሇ ነው፡፡

አንቀጽ ፻፹፱ ቅዴመ ሁኔታ

፩. በአንዴ የወንጀሌ ጉዲይ ሊይ የጥፊተኝነት ዴርዴር እንዱካሓዴ


ሇተጠርጣሪው ወይም ሇተከሳሹ ጥያቄ የሚያቀርበው ፤ወይም ተከሳሽ ወይም
ተጠርጣሪ የሚያቀርበውን ጥያቄ ተቀብል ፇቃዴ የሚሰጠው ዏቃቤ ሔግ
ይሆናሌ፡፡

96
፪. የጥፊተኝነት ዴርዴር ዏቃቤ ሔጉ እና ተጠርጣሪው ወይም ተከሳሹ እና
ጠበቃው ባለበት መካሓዴ ይኖርበታሌ፡፡

፫. በወንጀሌ ፌትህ ሂዯት ጠበቃ ሇማቆም የገንዘብ አቅም የላሇው ተጠርጣሪ


ወይም ተከሳሽ የሔግ ምክር የሚያገኝበትን ወይም በጠበቃ የሚወከሌበትን
ሁኔታ በተመሇከተ በዚህ ሔግ የተዯነገጉት ዴንጋጌዎች እንዯተጠበቁ
ናቸው፡፡

፬. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ መሠረት ዏቃቤ ሔግ ከተጠርጣሪ ወይም


ከተከሳሹ ጋር ዴርዴር ሲያዯርግ ተጠርጣሪውን ወይም ተከሳሹን ጥፊተኛ
ሇማሰኘት የሚያስችሌ በቂ ማስረጃ መኖሩን ማረጋገጥ ይኖርበታሌ፡፡

፭. ተጠርጣሪው ወይም ተከሳሹ ከተከሳሽ መብት ጋር ተያይዘው በሔግ


የተዯነገጉ አግባብነት ያሊቸውን መብቶቹን ሇመተው የተስማማ መሆኑን
በጽሐፌ መግሇጽ ይኖርበታሌ፡፡

፮. በአንዴ የወንጀሌ ጉዲይ ሊይ በተከሰሱ ሰዎች መካከሌ የከፉልቹ ወይም


የሁለም ጉዲይ በጥፊተኝነት ዴርዴር ሥርዓት ታይቶ ውሳኔ ሉያገኝ
ይችሊሌ፡፡

፯. ጉዲዩ በጥፊተኝነት ዴርዴር ሥርዓት ያሌታየው ተከሳሽ መዯበኛውን


ክርክር አዴርጎ በፌርዴ ቤት ውሳኔ መከሊከሌ ሳያስፇሌግ ነፃ ተብል ወይም
ዏቃቤ ሔግ ያቀረበውን ክስ በመጨረሻ ውሳኔ በዚህ ሔግ መሠረት
ተከሌክሎሌ ተብል ወይም ዏቃቤ ሔግ እንዯ ክሱ አሊስረዲም ተብል
ከቀረበበት ክስ ነጻ የሆነ እንዯሆነ በጥፊተኝነት ዴርዴር ሥርዓት
የተወሰነበት ተከሳሽ የወንጀሌ ተሳትፍው ተመሳሳይ መሆኑ ተረጋግጦ ከክሱ
ነፃ እንዯሆነ ይቆጠራሌ፡፡

አንቀጽ ፻፺ በዴርዴር ሊይ ተፇጻሚ የሚሆን ሥነ ሥርዓት

፩. ዏቃቤ ሔግ በራሱ ወይም በተጠርጣሪው የቀረበን ጥያቄ ተቀብል


የጥፊተኝነት ዴርዴር እንዱዯረግ ሲወስን ዴርዴሩ በሚዯረግባቸው የወንጀሌ

97
ጉዲዮች ሊይ ዴርዴር እንዯሚዯረግበት ከሚያስገነዝብ ሀተታ ጋር በፌርዴ
ቤት ክስ ይከፌታሌ፡፡ ፌርዴ ቤቱም የቀረበው ክስ በዚህ ሔግ መሠረት
የተሟሊ መሆኑን ያረጋግጣሌ፣ በዏቃቤ ሔጉ ጠያቂነት ዴርዴሩን ሇማዴረግ
አስፇሊጊ ሆኖ ያገኘውን ጊዜ በመስጠት ይወስናሌ፡፡

፪. ዏቃቤ ሔግ ዴርዴር እንዱዯረግ መወሰኑን ወይም ሇቀረበው ጥያቄ


ፇቃዯኛ መሆኑን በጽሐፌ በመግሇጽ የከፇተውን ክስና ማስረጃ ከክስ
መግሇጫ ጋር ሇተከሳሹ መስጠት ይኖርበታሌ፡፡ ተጠርጣሪው ወይም ተከሳሹ
ዴርዴሩን ሇማካሓዴ ፇቃዯኛ ከሆነ ስምምነት በተዯረሰበት ጊዜ ውስጥ
የክስ መክፇቻውን ከመከሊከያ ማስረጃው ጋር በማያያዝ በጽሐፌ መግሇጽ
ይኖርበታሌ፡፡

፫. ዏቃቤ ሔግና ተከሳሽ ዴርዴር ሇማዴረግ በሚያስፇሌጉ ጉዲዮች ሊይ


በመወያየት ዝርዝር መርሃ ግብር ማስቀመጥ ይኖርባቸዋሌ፡፡ በመርሃ ግብሩ
ሊይ ስምምነት ካሌተዯረሰ ወይም ስምምነት በተዯረሰበት ጊዜ ውስጥ ተከሳሽ
ፇቃዯኝነቱን ሳይገሌጽ ወይም የመከሊከያ መሌስ ሳይሰጥ ከቀረ ዴርዴሩ
እንዲሌተጀመረ ይቆጠራሌ፡፡

፬.ከአቅም በሊይ የሆነ ምክንያት ካሊጋጣመ በስተቀር ዏቃቤ ሔግ የጥፊተኝነት


ዴርዴር ሇማካሓዴ ከወሰነ ተጠርጣሪው ወይም ተከሳሹ ፇቃዯኛነቱን
ከገሇጸበት ወይም የተጠርጣሪን ወይም የተከሳሽን ማመሌከቻ ከተቀበሇበት
ቀን ጀምሮ በአሥራ አምስት ቀናት ውስጥ የዴርዴር ስምምነቱ ፌርዴ ቤት
መቅረብ አሇበት፡፡

አንቀጽ ፻፺፩ ማረጋገጫ እንዱሰጥ ማዴረግ

ዏቃቤ ሔግ ወይም የተጠርጣሪ ወይም የተከሳሽ ጠበቃ ተጠርጣሪው ወይም ተከሳሹ


ከዴርዴሩ በፉትና በኋሊ ፡-

፩. ዴርዴሩን በነፃ ፇቃደ እንዯሚያዯርግ ወይም እንዲዯረገ፣

፪.የሚቀርብበትን ወይም የቀረበበትን የክስ ዓይነት፣ ይዘት፣ ብዛት እና


ሉያስቀጣው የሚችሇውን ቅጣት ፤

98
፫.ዴርዴር ቢያካሓዴ ሉያገኝ የሚችሇውን መብትና ጥቅም፤

፬.በዴርዴሩ ሂዯት መሳተፌ ያሇበት መሆኑንና ሥርዓቱን የተረዲው መሆኑን፣

፭.በዴርዴሩ የሚገኝ ስምምነት በፌርዴ ቤት ከፀዯቀ ተፇጻሚ እንዯሚሆን፣


እና

፮.የዴርዴሩን ሂዯት፣ ውጤት እና ላልች አግባብነት ያሊቸው ጉዲዮችን፣

መረዲቱን በጽሐፌ ማረጋገጫ እንዱሰጥ ማዴረግ ይኖርባቸዋሌ፡፡

አንቀጽ ፻፺፪ የተጎጂ ተሳትፍ

፩. ዏቃቤ ሔግ ዴርዴር ሲካሓዴ የተጎጂውን አስተያየት መጠየቅ አሇበት፤


ዴርዴሩን ሇማዴረግ አስቸጋሪ በማይሆንበት ጊዜ ሁለ በዴርዴሩ ሂዯት
እንዱገኝ ማዴረግ ይችሊሌ፡፡ ሆኖም ተጎጂው በሂዯቱ ያሇው ዴርሻ ሇዏቃቤ
ሔጉ መረጃ ከመስጠትና ሲፇቀዴሇት ሇተከሳሹ ጥያቄ ከማቅረብ ማሇፌ
የሇበትም፡፡

፪.ዴርዴር የሚካሓዴበት የወንጀሌ ጉዲይ የፌትሏብሓር ኃሊፉነትን


የሚያስከትሌ እንዯሆነ እና ዏቃቤ ሔግ ከተጎጂ ውክሌና ካገኘ የፌትሏብሓር
ኃሊፉነትን በተመሇከተ ዴርዴር ማካሓዴ ይችሊሌ፡፡ ጉዲዩ በመንግሥት
ጥቅም ሊይ ጉዲት ያዯረሰ እንዯሆነ ዏቃቤ ሔግ ከጠቅሊይ ዏቃቤ ሔግ
አግባብነት ያሇው ክፌሌ ጋር በማስፇቀዴ ዴርዴር ሉያካሑዴ ይችሊሌ፡፡

፫.በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፪ መሠረት የሚዯረገው ዴርዴር ሇተጎጂው


ሉከፇሌ የሚገባውን የጉዲት ካሣ ወይም ሉተካ የሚገባውን ገንዘብ ወይም
ላሊ ወጭ ሉያካትት ይቻሊሌ፡፡ የጉዲት ካሣ መጠን እና ላሊ የወጪ ዝርዝር
በዏቃቤ ሔግ መቅረብ አሇበት፡፡

99
አንቀጽ ፻፺፫ የጥፊተኝነት ዴርዴር አፇጻጸም፣ይዘትና ፍርም

፩.በቅጣት መጠን የሚዯረግ የጥፊተኝነት ዴርዴር የተሇያየ ቅጣት


በሚያስቀጣ አንዴ የወንጀሌ ዓይነት ከፌተኛ ቅጣት የሚያስቀጣ ክስን ቀሊሌ
ቅጣት በሚያስቀጣ ክስ በመተካት ወይም አንዴ ክስ ሆኖ የተሇያዩ ቅጣቶችን
በአንዴ ሊይ ወይም በተሇዋጭ የሚያስቀጣ ከሆነ የእስራት ቅጣትን በገንዘብ
በመተካት ወይም የፋዳራሌ ጠቅሊይ ፌርዴቤት በመመሪያ በሚወሰን ላሊ
መንገዴ የሚፇጸም ይሆናሌ፡፡

፪. የጥፊተኝነት ዴርዴር ማስፇጸሚያ መመሪያውን እና የቅጣት አወሳሰን


መመሪያን መሠረት በማዴረግ የወንጀለን ክብዯት፣ የተጠርጣሪውን ወይም
የተከሳሹን ባሔርይ፣ የቅጣቱን ወጥነት፣ ተገማችነትና አግባብነት ከግምት
ማስገባት አሇበት፡፡

፫. የጥፊተኝነት ዴርዴር ስምምነት የሚፇጸመው በዚህ ሔግ በተመሇከተው


ቅጽ መሠረት ሆኖ በዏቃቤ ሔግ እና በተጠርጣሪ ወይም በተከሳሽ እና
ጠበቃው እና በሁሇት ምስክሮች መፇረም ይኖርበታሌ፡፡

አንቀጽ ፻፺፬ የፌርዴ ቤት ሥሌጣን

፩. የተዯረሰው የጥፊተኝነት ዴርዴር ስምምነት በተስማሚ ወገኖች በጋራ


ወይም ከሁሇቱ በአንዯኛቸው ጉዲዩን በሚያየው ፌርዴቤት እንዱጸዴቅ
በጽሐፌ መቅረብ ይኖርበታሌ፡፡

፪. ፌርዴ ቤቱ ዴርዴሩ በዚህ ሔግ በተዯነገገው መሠረት የተከናወነ መሆኑን


ሇማረጋገጥ ከተስማሚ ወገኖች ወይም ከጠበቃውና ከምስክሮቹ ዝርዝር
ማብራሪያ ሉጠይቅ ወይም የጽሐፌ ማብራሪያ እንዱቀርብሇት ትዕዛዝ ሉሰጥ
ይችሊሌ፡፡

፫.የቀረበሇት የጥፊተኛነት ዴርዴር ስምምነት ሔግን ወይም ሞራሌን


የተከተሇ መሆኑን ሲያረጋግጥ ስምምነቱን አጽዴቆ ይመዘግባሌ፡፡
ስምምነቱም ከጸዯቀበት ቀን ጀምሮ የጸና ይሆናሌ፡፡

100
፬. ስምምነቱ ከሔግና ሞራሌ አንጻር ጉዴሇት ያሇበት ሆኖ ካገኘው እንዯ
ሁኔታው በማስተካከያ መሌሶ እንዱቀርብ ወይም ውዴቅ እንዱዯረግ ሉወስን
ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፻፺፭ የስምምነት አሇመጽዯቅ ውጤት

፩.ፌርዴ ቤት ስምምነቱን ሳያጸዴቀው የቀረ እንዯሆነ በውሳኔው ቅር የተሰኘ


ወገን በጋራ ወይም በተናጠሌ ስምምነቱን ሇማሻሻሌ፣ ወይም ዴርዴሩን
እንዯገና ሇማካሄዴ ወይም ይግባኝ ማቅረብ ይችሊሌ፡፡

፪. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ የተዯነገገው ቢኖርም ዏቃቤ ሔግ የክስ


ሂዯቱ እንዱቀጥሌ ሇፌርዴ ቤቱ ማመሌከት ይችሊሌ፡፡

፫. ፌርዴ ቤቱ በማመሌከቻው መሠረት የፌርዴ ሂዯቱ እንዱቀጥሌ ፇቃዴ


ይሰጣሌ፡፡

ንዐስ ክፌሌ ሦስት


ባሔሊዊ ስርዓቶች

አንቀጽ ፻፺፮ ዓሊማ

ከመዯበኛ የፌርዴ ሑዯት ውጭ የሚፇጸም አማራጭ የመፌትሓ ርምጃ ዓሊማ


በወንጀሌ ዴርጊቱ ምክንያት የተፇጠረውን አሇመግባባት በባሔሊዊ መንገዴ
መፌትሓ እንዱያገኝ በማስቻሌ በሔብረተሰቡ ውስጥ ሰሊም እንዱሰፌን
ማዴረግ ነው፡፡
አንቀጽ ፻፺፯ መርህ
፩. ማንኛውም በምርመራ፣ ክስና የፌርዴ ሑዯት ሊይ ያሇ የወንጀሌ ጉዲይ
በባሔሊዊ ሥርዓት መሰረት ታይቶ ውሳኔ ወይም መፌትሓ ሉሰጥበት
ይችሊሌ፡፡
፪. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ የተመሇከተው ቢኖርም በሔገ መንግሥትና
ሔገመንግሥታዊ ሥርዓት፣ በሽብርተኝነት፣ በሙስና፣ ሔገወጥ የሠዎች
ዝውውር፣ በኮምፒውተር የሚፇፀሙ ወንጀልች፣ በወንጀሌ ዴርጊት የተገኘ

101
ገንዘብ ወይም ንብረት ሔጋዊ አስመስል ማቅረብ፣በዘር ማጥፊት፣ በከባዴ
የሰው ግዴያ፣ በሰው ዘር ሊይ በሚፇጸም ወንጀሌ፣ በአስገዴድ መዴፇር፣
በሔፃናት ሊይ በሚፇጸም ፆታዊ ጥቃት፣ በጦር መሣሪያ ወይም በኃይሌ
በሚፇጸም ወንጀሌ የተጠረጠሩ ወይም የተከሰሱ እንዯሆነ የአማራጭ
መፌትሓ ርምጃ ተፇጻሚ አይሆንም፡፡

አንቀጽ ፻፺፰ የተከሇከለ ተግባራት

ተጠርጣሪው ወይም ተከሳሹ በፇጸመው አንዴ የወንጀሌ ጉዲይ ሊይ ሁሇትና


እና ከዚያ በሊይ የሆኑ ባሔሊዊ ሰርዓቶችን ተፇጻሚ ማዴረግ ወይም ተከሳሹ
ያሌተቀበሇውን ባሔሊዊ ሥርዓት ተፇጻሚ ማዴረግ ወይም ባሔሊዊ ስርዓቱን
ከላሊ መፌትሄው ጋር መቀሊቀሌ የተከሇከሇ ነው፡፡

አንቀጽ ፻፺፱ ቅዴመ ሁኔታ

፩. ዏቃቤ ሔግ ጉዲዩ በባሔሊዊ ሥርዓት መፌትሓ እንዱያገኝ ሲወስን


የተጠርጣሪውን ወይም የተከሳሹን ፇቃዯኝነት እና ጥፊተኛ ሇማሰኘት
የሚያስችሌ በቂ ማስረጃ መኖሩን ማረጋገጥ አሇበት፡፡

፪. ዏቃቤ ሔግ ጉዲዩ በባሔሊዊ ሥርዓት እንዱታይ ውሳኔ ሲሰጥ እንዯነገሩ


ሁኔታ በጉዲዩ ሊይ እውቀት ካሇው ባሇሙያ፣ ከተጎጂው ወይም ላልች ጉዲዩ
በቀጥታ ከሚመሇከታቸው አካሊት አስተያየት ሉጠይቅ ይችሊሌ፡፡

፫. ዏቃቤ ሔግ ወይም ፌርዴቤት እንዯነገሩ ሁኔታ ተጠርጣሪው ወይም


ተከሳሹ ዯጋጋሚ ወንጀሇኛ ከሆነ ጉዲዩ በባሔሊዊ ሥርዓት እንዲይታይ
ሉወስን ይችሊሌ፡፡

፬.ተጠርጣሪው ወይም ተከሳሹ በላሊ ወንጀሌ ተመሳሳይ ወይም ላሊ አማራጭ


የባሔሊዊ ርምጃ እየፇጸመ እንዯሆነ ዏቃቤህጉ በጉዲዩ ሊይ እውቀት ካሇው
ባሇሙያ አስተያየት ሉጠይቅ ይችሊሌ፡፡

102
አንቀጽ ፪፻ በባሔሊዊ ሥርዓት እንዱታይ የሚቀርብ ጥያቄ አቀራረብ

ዏቃቤ ሔግ በራሱ አነሳሽነት ወይም በተጎጂው ወይም በባሔሊዊ ሥርዓት


ሥሌጣን ባሇው ሰው፣አግባብ በሆነ የመንግስት አካሌ ፣ ጉዲዩን በሚያየው
ፌርዴ ቤት ጠያቂነት ተጠርጣሪው ወይም ተከሳሹ ፇጸመ የተባሇው የወንጀሌ
ዴርጊት በባሔሊዊ መንገዴ እንዱታይ ሉፇቅዴ ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፪፻፩ በባሔሊዊ ሥርዓትና በመዯበኛው ሥርዓት የሚታዩ ተያያዥ ወንጀልች

ተጠርጣሪው ፇጽሟቸዋሌ የተባለ ተያያዥ ወይም ተዯራራቢ ወንጀልች


ከፉልቹ በባሔሊዊ መንገዴ ቀሪዎቹ በመዯበኛው ሥርዓት ሉታዩ የሚችለ
በሆነ ጊዜ ሁለም ወንጀልች በመዯበኛው ሥርዓት እንዱታዩ ይዯረጋሌ፡፡

አንቀጽ ፪፻፪ የውሳኔ አሰጣጥ ፍርም

በባሔሊዊ ሥርዓት የሚፇጸም የመፌትሄ ሀሳብ መፌትሄው ተግባራዊ


በሚዯረግበት አከባቢ በሚነገር ቋንቋ ሆኖ ወዯ ፋዳራለ ቋንቋ ተተርጉሞ
በጽሐፌ መሆን አሇበት፡፡

አንቀጽ ፪፻፫ በባሔሊዊ ሥርዓት የተሰጠ የመፌትሄ ርምጃ ሊይ ፌርዴ ቤቶች ያሊቸው
ስሌጣን

ዏቃቤ ሔግ ወይም የማህበራዊ ቅጣት አፇጻጸም ቦርዴ ጉዲዩ በዚህ ሔግ


በተዯነገገው መሠረት በባሔሊዊ ሥርዓት ታይቶ መፌትሓ ያገኘ መሆኑን
ሲያረጋግጥ የመፌትሄ ርምጃው ስራ ሊይ የዋሇው ባሔሊዊ ሥርዓት ገዥ
በሆነበት አካባቢ ባሇ ፌርዴ ቤት እንዱመዘገብ ያዯርጋሌ፣ መዝገቡንም
ይዘጋሌ፡፡

103
አንቀጽ ፪፻፬ በባሔሊዊ ስርዓቱ ሳይታይ ወይም መፌትሄው ሳይፇጸም የቀረ ጉዲይ

፩. የማህበራዊ ቅጣት ማስፇጸሚያ ቦርዴ ወይም ዏቃቤ ሔግ በባሔሊዊ


ሥርዓት እንዱታይ የተወሰነው ጉዯይ ሳይታይ ከቀረ ወይም መፌትሄው
በሙለ ወይም በከፉሌ ሳይፇጸም ከቀረና ሉፇጸም የሚችሌበት ሁኔታ የሇም
ብል በበቂ ሁኔታ ካመነ ጉዲዩ በመዯበኛው ሥርዓት እንዱታይ ሉወስን
ይችሊሌ ፡፡

፪. በባሔሊዊ ሥርዓት የተሰበሰቡ ማስረጃዎች በመዯበኛው ሥርዓት


በተከሇከሇባቸው መንገድች የተሰበሰቡ ወይም የተገኙ ካሌሆኑ በቀር
በመዯበኛው የፌርዴ ሂዯት ተቀባይነት ያሊቸው ማስረጃዎች ይሆናለ፡፡

ክፌሌ ሁሇት

ላልች መንገድችና መፌትሓዎች

አንቀጽ ፪፻፭ ዓሊማ

የወንጀሌ ጉዲዮች በላልች አማራጭ መንገድችና መፌትሄዎች እንዱያገኙ


የሚዯረግበት ዓሊማ የወንጀሌ ዴርጊቱን የፇጸሙ ሰዎች ከባህሪያቸውና
ከዕዴሜያቸው ጋር በሚስማማ ሁኔታ እንዱታከሙ፣እንዱታረሙ ወይም
ወንጀሌ ከመፇጸም ተገሌሇው እንዱቀመጡ በማዴረግ የወንጀሌ ፌትህ
ሂዯቱን ፌትሏዊነትና ውጤታማነት ማረጋገጥ ይሆናሌ፡፡

አንቀጽ ፪፻፮ ላልች አማራጭ መፌትሓዎች ተፇጻሚ የሚሆኑባቸው ሰዎች

አማራጭ የመፌትሓ ርምጃ በሚከተለት ሊይ ተፇፃሚ ይሆናሌ፡፡

፩. ክስ በሚሰማበት ጊዜ አካሊዊ ወይም አዕምሯዊ ሔመምተኛ


በመሆኑ የፌርዴ ሂዯቱን ሇመከታተሌ በማይችሌ ወይም

፪. በዕዴሜ የጃጀ፤ወይም፣

104
፫. በአእምሮው ዘገምተኛ ወይም ታማሚ ከሆነ፣ ወይም

፬. በአሌኮሌ ወይም በመዴሏኒት፣ወይም በላሊ ሱስ በመጠመደ ወይም

፭. በጾታ ጥቃት ወይም በማናቸውም በሽታ ተጠቂ በመሆኑ የተነሳ


አእምሮው በመዛባቱ የሚሰራውንና የሚያስከትሇውን በትክክሌ
በማያውቅ ፣ወይም

፮. ከአእምሮው ጤና መጓዯሌ የተነሳ ሙያዊ ክህልት በማነሱ


ምክንያት የተዯጋጋመ ስህተት በሚሰራ ፣

፯. በወንጀሌ ነገር ውስጥ ገብቶ የተገኘ ወጣት ከሆነ፡፡

አንቀጽ ፪፻፯ ላልች አማራጭ መፌትሓዎች እና የመወሰን ስሌጣን

፩. በዚህ ክፌሌ በተዯነገገው መሠረት በአንቀጽ ፪፻፮ በተመሇከተው አኳኋን


የሚገኝ ሰው ሇፇጸመው የወንጀሌ ዴርጊት የሚወሰዴ አማራጭ የመፌትሓ
እርምጃ እንዯነገሩ ሁኔታ ፡-

(ሀ) በባሔሊዊ ሥርዓት መሠረት የተወሰኑ መፌትሓዎች ወይም


ቅጣቶችን፣
(ሇ) ሇተጠርጣሪው ወይም ሇተከሳሹ በራሱ ወይም በመንግሥት ወጭ
የሚሰጠው ህክምና የሙያ ስሌጠና ፤የቀሇም፣ የሙያ ፣
የተሃዴሶ ወይም የግብረ ገብ ትምህርት፤
(ሏ) ማኅበራዊ አገሌግልት መስጠት፣
(መ) ሇተወሰነ ጊዜ በተወሰነ ቦታ መቆየት፣
(ሠ) ምክርና ተግሳጽ ፣ ወይም
(ረ) በሔግ የሚወሰነውን ላሊ አማራጭ መፌትሓን ፣
ሉያካትት ይችሊሌ፡፡
፪. ክስ የተመሠረተበት ጉዲይ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ በተመሇከቱ
ላልች አማራጭ ርምጃዎች መሠረት መፌትሄ እንዱያገኝ በዏቃቤ ሔግ

105
ወይም በተከሳሽ ጥያቄ ከቀረበ ወይም ፌርዴ ቤት በራሱ አነሳሽነት ከወሰነ
ፌርዴ ቤቱ ጉዲዩ በዚህ ክፌሌ በተመሇከቱ ርምጃዎች መፌትሄዎች
እንዱያገኝ ሇዏቃቤ ሔግ ይመራሌ፤ ዏቃቤ ሔግም ተገቢውን ውሳኔ ይሰጣሌ፡፡

፫. ጉዲዩ በወንጀሌ ዴርጊት ውስጥ የገባን ወጣት የሚመሇከት እንዯሆነ


ፌርዴ ቤት ወይም ዏቃቤ ሔግ በሚወስነው ውሳኔ መሠረት በዚህ ንዐስ
ክፌሌ የተመሇከቱ አማራጭ ርምጃዎች ተወስዯው መፌትሓ እንዱያገኝ
ሉዯረግ ይችሊሌ፡፡

፬.በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፪ እና ፫ የተዯነገገው ቢኖርም ወንጀለ እስከ


ስዴስት ወር ቀሊሌ እሥራት የሚያስቀጣ የወንጀሌ ዴርጊት ወይም የዯንብ
መተሊሇፌ እንዯሆነ ዏቃቤ ሔግ ጉዲዩን በላልች አማራጭ ርምጃዎች ታይቶ
መፌትሄ እንዱያገኝ ሉወስን ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፪፻፰ የውሳኔው ይዘት

፩.በዚህ ሔግ መሠረት ዏቃቤ ሔግ ወይም ፌርዴ ቤት ጉዲዩ በአማራጭ


የመፌትሓ ርምጃ መፌትሓ እንዱያገኝ ውሳኔ ሲሰጥ የመፌትሓ ርምጃው፡-

(ሀ) ተፇጻሚነቱ ስሇሚጀምርበትና ጸንቶ ስሇሚቆይበት ጊዜ፣ እና


(ሇ) የአስፇጻሚውን ተቋም እና አፇጻጸሙ ክትትሌ ስሇሚዯረግበት
ሁኔታ
መወሰን አሇበት፡፡

፪. ዏቃቤ ሔግ ወይም ፌርዴ ቤት የማስተካከያ ርምጃ ሲወስዴ ስሇ አማራጭ


የመፌትሓ ርምጃ አፇጻጸም አግባብነት ካሊቸው አካሊት አስተያየት መጠየቅ
አሇበት፡፡

አንቀጽ ፪፻፱ አማራጭ የመፌትሓ ርምጃ ፇጻሚ አካሊት

፩. በጠቅሊይ ዏቃቤ ሔግ ዕውቅና የተሰጣቸው አካሊት አማራጭ መፌትሓ


ርምጃዎችን ይፇጽማለ፡፡

106
፪. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ መሠረት ዕውቅና የተሰጣቸው አካሊት፡-

(ሀ) ጠቅሊይ ዏቃቤ ሔግ የሚዘረጋውን አማራጭ የመፌትሓ ርምጃ


ሥርዓት ተግባራዊ የማዴረግ፤
(ሇ) በዏቃቤ ሔግ ወይም በፌርዴ ቤት የሚሰጥ ማንኛውንም ትእዛዝ
የመፇጸም ወይም የማስፇጸም፤
(ሏ) የተጠርጣሪውን ወይም የተከሳሹን አስፇሊጊ መረጃ የመያዝና
በዏቃቤ ሔግ ወይም በፌርዴ ቤት ሲጠየቁ የማቅረብ፤
(መ) ሇዏቃቤ ሔግ ወይም ሇፌርዴ ቤት ስሇተጠርጣሪው ወይም
ስሇተከሳሹ ሁኔታ አስፇሊጊውን ሪፖርት የማቅረብ፤
(ሠ) ላልችም ተያያዥነትና አግባብነት ያሊቸውን ተግባራት
የማከናወን፤
ግዳታ አሇባቸው፡፡
፫. በዚህ ሔግ የተመሇከተው አማራጭ የመፌትሓ ርምጃ መፇጸሙ
የሚረጋገጠው እንዯ አግባብነቱ በዏቃቤ ሔግ ወይም በፌርዴ ቤት ወይም
ማህበራዊ ቅጣት አስፇፃሚ ተቋም ነው ፡፡

፬. እነዚህን አካሊት የሚመራ፣ስራውን የሚያስተባብርና የሚያስፇጽም


በሚኒስትሮች ምክር ቤት ዯንብ መሠረት የሚቋቋም የማህበራዊ ቅጣት
አስፇጻሚ ቦርዴ ይሆናሌ፤

፭. ፋዳራሌ ጠቅሊይ ዏቃቤ ሔግ የአማራጭ መፌትሓ የአሰራር ስርዓትና


የፇጻሚ ተቋማት ዯረጃን ያዘጋጃሌ፡፡

አንቀጽ ፪፻፲ የተፇጸመ አማራጭ የመፌትሓ ርምጃ የሚኖረው ውጤት

፩. በዚህ ሔግ መሠረት በአማራጭ የመፌትሓ ርምጃ መፌትሓ እንዱያገኝ


የተወሰነ ጉዲይ በውሳኔው መሠረት የተፇጸመ እንዯሆነ እንዯነገሩ ሁኔታ
ዏቃቤ ሔግ ወይም ፌርዴ ቤት መዝገቡን ይዘጋሌ፡፡

፪. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ መሠረት በተዘጋ መዝገብ ሊይ


በማናቸውም ሁኔታ ክስ አይመሠረትም፤ ተከሳሹ በላሊ ወንጀሌ ተከሶ

107
በፌርዴ ቤት ጥፊተኛ የተባሇበት ወንጀሌ እንዯቀዴሞ ሪከርዴ
አይቀርብበትም፡፡

አንቀጽ ፪፻፲፩ ያሌተፇጸመ ወይም ውጤታማ ያሌሆነ አማራጭ የመፌትሓ ርምጃ ውጤት

፩. በዏቃቤ ሔግ ወይም በፌርዴ ቤት የተወሰነ አማራጭ የመፌትሓ ርምጃ


ሳይፇጸም ወይም ውጤታማ ሳይሆን የቀረ እንዯሆነ ርምጃውን ሇማስፇጸም
ሥሌጣን በተሰጠው ወይም አግባብነት ባሇው ተቋም በሚቀርብ አስተያየት
መሠረት እንዯነገሩ ሁኔታ ዏቃቤ ሔግ ወይም ፌርዴ ቤት ተገቢውን
ይወስናሌ፡፡

፪. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ መሠረት ዏቃቤ ሔግ ወይም ፌርዴ ቤት፡-

(ሀ) ቀዴሞ የተወሰነው አማራጭ የመፌትሓ ርምጃ በዴጋሚ ተፇጻሚ


እንዱሆን፤ እንዲስፇሊጊነቱም ርምጃውን የሚያስፇጽመው
ተቋም እንዱቀየር፣
(ሇ) በላሊ አማራጭ የመፌትሓ ርምጃ እንዱተካ፣ ወይም
(ሏ) ጉዲዩ በመዯበኛ የክስ መሰማት ሑዯት እንዱታይ
ውሳኔ ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡

፫. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፪ የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ አንዴ


የወንጀሌ ጉዲይ በማንኛውም ሁኔታ ከሁሇት ጊዜ በሊይ በአማራጭ
የመፌትሓ ርምጃ እንዱታይ አይዯረግም፤ እንዱህ በሆነ ጊዜ ጉዲዩም
በመዯበኛ የክስ መስማት ሑዯት ይታያሌ፡፡

አንቀጽ ፪፻፲፪ ይግባኝ

በአማራጭ የመፌትሓ ርምጃ የተሰጠ ውሳኔ ወይም የተወሰዯ ርምጃ ይግባኝ


አይቀርብበትም፡፡

108
ምዕራፌ ሁሇት
በዏቃቤ ሔግ ውሳኔ ሊይ የሚቀርብ ይግባኝና ዏቃቤ ሔግ በመዝገብ ሊይ ሇሚሰጠው ውሳኔ
የሚያስፇሌግ ጊዜ

አንቀጽ ፪፻፲፫ ዏቃቤ ሔግ ውሳኔ የሚሰጥበት የጊዜ ገዯብ

፩.ዏቃቤ ሔግ ከመርማሪ ፖሉስ የዯረሰውን የምርመራ መዝገብ መርምሮ


እንዯ ጉዲዩ ውስብስብነት በዚህ ሔግ አንቀጽ ፻፸፪ መሠረት በአስራ አምስት
ቀናት ጊዜ ውስጥ ውሳኔ ይሰጣሌ፡፡
፪. ጠቅሊይ ዏቃቤ ሔግ ከሊይ የተመሇከተውን የጊዜ ገዯብ እንዯአግባብነቱ
በሚያወጣው መመሪያ ሉያሻሽሇው ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ፪፻፲፬ በዏቃቤ ሔግ ውሳኔ ሊይ ስሇሚቀርብ አቤቱታ

፩. ዏቃቤ ሔግ በወሰነው ውሳኔ ቅር የተሰኘ መርማሪ ፖሉስ ወይም ተጎጂ


ወይም ወኪለ ቅሬታውን ሇበሊይ ዏቃቤ ሔግ ሉያቀርብ ይችሊሌ፡፡

፪.በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ መሠረት የውሳኔ አቤቱታ የቀረበሇት


የበሊይ ዏቃቤ ሔግ እንዯ አስፇሊጊነቱ ውሳኔውን ሇማጽዯቅ፣ ሇማሻሻሌ ወይም
ሇመሻር ይችሊሌ፡፡

፫. ጠቅሊይ ዏቃቤ ሔጉ በማናቸውም ጊዜ የሚሰጠው ውሳኔ የመጨረሻ


ይሆናሌ፡፡

ክፌሌ አንዴ

ክስ ስሇመመሥረት

አንቀጽ ፪፻፲፭ መርህ

፩.ዏቃቤ ሔግ ምርመራ መዝገቡን መርምሮ ተጠርጣሪን ጥፊተኛ ሇማሰኘት


የሚያስችሌ በቂ ማስረጃ መኖሩን ሲያረጋገጥ ክስ መመስረት አሇበት፡፡

109
፪.በዚህ ክፌሌ በተዯነገገው መሠረት በጽሐፌ ክስ ሳይቀርብበት ማንም ሰው
ጉዲዩ በፌርዴ ቤት እንዱሰማ አይዯረግም፡፡

አንቀጽ ፪፻፲፮ የክስ ማመሌከቻ ይዘት

፩.ተከሳሹ የተከሰሰበትን ወንጀሌ ሇይቶ እና አውቆ መሌስ ሇመስጠት


እንዱችሌ እያንዲንደ ክስ ወንጀለንና የወንጀሌ ዴርጊቱን ሁኔታ በዝርዝር
መግሇጽ አሇበት፡፡ ስሇወንጀለና ስሇ ሁኔታው የሚሰጠው ዝርዝር መግሇጫ
ተከሳሹ ተሊሇፇ የተባሇው የወንጀሌ ሔግ ዴንጋጌ አነጋገር ጋር ተመሳሳይ
ወይም በጣም የተቀራረበ መሆን አሇበት፡፡

፪.ማንኛውም የክስ ማመሌከቻ፡-

(ሀ) ቀን፣ ወርና ዓመተ ምኅረት የተጻፇበት፣


(ሇ) ክሱ የሚቀርብበት ፌርዴ ቤት ስምና አዴራሻ፣
(ሏ) የዏቃቤ ሔግ ወይም የግሌ ከሳሽ ስም፣ ማዕረግ፣ አዴራሻና ፉርማ፣
(መ) የተከሳሽ ስም፣ ፆታ፣ ዕዴሜና አዴራሻ፣
(ሠ) ወንጀለ የተፇጸመበት ጊዜና ቦታ በተቻሇ ግሌጽነት፣ ተገቢ
እንዯሆነ የተበዲይ ስም ወይም ወንጀለ የተፇጸመበት ንብረት፣
(ረ) ወንጀለ የተፇጸመበት ቀንና ቦታ በትክክሌ ያሌታወቀ እንዯሆነ
ወንጀለ ተፇጽሟሌ ተብል የሚገመትበት አግባብ ያሇው ጊዜና
ቦታ፣
(ሰ) ተከሳሹ ወንጀለን በመፇጸም ተሊሌፎሌ የተባሇበት ሔግ፣ የሔግ
ቁጥር እና ወንጀለን የሚመሇከቱ የሔግና የፌሬ ነገር
መሠረታዊ ነገሮች፣
መያዝ አሇበት፡፡

አንቀጽ ፪፻፲፯ ክስን ማጣመር

፩. በወንጀሌ ሔግ አንቀጽ ፷ ፣ ከአንቀጽ ፷፪ እስከ ፷፯ በተመሇከተው


መሠረት ከአንዴ በሊይ የሆኑ ወንጀልች ተፇጽመው በተገኙ ጊዜ በአንዴ
ማመሌከቻ ክሶችን አጣምሮ ማቅረብ ይቻሊሌ፡፡

110
፪. የቀረበውን የወንጀሌ ጉዲይ ተዯራራቢ ወንጀሌ ሆኖ በወንጀሌ ጉዲዮቹ
ሊይ ክስ የማቅረብ ሥሌጣን በተሇያዩ የዏቃቤ ሔግ ተቋማት ሥሌጣን
እንዯሆነ ከባደ የወንጀሌ ጉዲይ ሊይ ክስ የማቅረብ ሥሌጣን ያሇው ዏቃቤ
ሔግ ክሱን በማጣመር ሥሌጣን ሊሇው ፌርዴ ቤት ማቅረብ ይችሊሌ፡፡

፫.ተያያዥነት ያሊቸው በተመሳሳይ የወንጀሌ ዯረጃ ያለ ተዯራራቢ የወንጀሌ


ጉዲዮች ከተፇፀሙና በጉዲዩ ሊይ ክስ የማቅረብ ሥሌጣን የተሇያዩ ክሌልች
ዏቃቤ ሔግ ተቋማት በመሆኑ ሥሌጣኑን ሇመወሰን ባሌተቻሇ ጊዜ ጠቅሊይ
ዏቃቤ ሔግ ወይም ፌትሔ ቢሮ ሥሌጣን ያሇውን የዏቃቤ ሔግ ተቋምን
በመወከሌ ክሱ ተጣምሮ እንዱቀርብ ሉያዯርግ ይችሊሌ፡፡

፬. ዏቃቤ ሔግ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ መሠረት ክሶችን አጣምሮ


ሲያቀርብ እያንዲንደን የወንጀሌ ክስ ሇየብቻው መግሇጽ አሇበት፡፡

አንቀጽ ፪፻፲፰ ክሶችን መነጣጠሌ

ፌርዴ ቤት የክሶቹ በአንዴነት መሰማት የተከሳሹን የመከሊከሌ መብት የሚያጣብብ


ወይም ፌትሏዊ ውሳኔ ሇመስጠት የማያስችሌ ሆኖ ከታየው ወይም ጥያቄ ከቀረበሇት
ክሶቹ ተነጣጥሇው ሇየብቻቸው እንዱሰሙ ትእዛዝ ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፪፻፲፱ ተከሳሾችን አጣምሮ መክሰስ

፩.ከአንዴ በሊይ የሆኑ ተከሳሾች በወንጀሌ ሔግ አንቀጽ ፴፪ እስከ ፵ እና


አንቀጽ ፷ እስከ ፷፯ በተዯነገገው መሠረት ወንጀሌ ፇጽመው በተገኙ ጊዜ
በአንዴ ማመሌከቻ ክስ ሉመሠረትባቸው ይችሊሌ፡፡

፪. ከአንዴ በሊይ የሆኑ ተከሳሾች በአንዴ የወንጀሌ ዴርጊት የፇጸሙት


ወንጀሌ የተሇያየ ቢሆንም እንዯነገሩ ሁኔታ በአንዴ ክስ በጋራ ሉከሰሱ
ይችሊለ፡፡

111
አንቀጽ ፪፻፳ የተፇጸመ ወንጀሌ ዏይነት ሇይቶ ማመሌክት ሲያስቸግር የሚቀርብ ክስ

፩.የተፇጸመው የወንጀሌ ዏይነት የሚያጠራጥር እንዯሆነ ዏቃቤ ሔግ ወይም


የግሌ ከሳሽ በሚያቀርበው የክስ ማመሌከቻ አማራጭ ክስ ሉያቀርብ
ይችሊሌ፡፡

፪.ሇተፇጸመው ዴርጊት ወይም ሇተፇጸሙ ዴርጊቶች የሚቀርበው ማስረጃ


ከብዙ ወንጀልች ውስጥ የትኛውን እንዯሚያረጋግጥ ሇማወቅ አጠራጣሪ
እንዯሆነ ተከሳሹ ሇመፇጸሙ ይበሌጥ የተረጋገጠ በሚመስሇው ወንጀሌ እና
በአማራጭ በማስረጃው ሉረጋገጡ ይችሊለ በሚባለት ወንጀልች ሁለ ሉከሰስ
ይችሊሌ፡፡

፫.የቀረበው ማስረጃ ተከሳሹን በአማራጭ ሉያስከስሰው ይችሌ በነበረ ወንጀሌ


ጥፊተኛ ነው ሇማሇት በቂ እንዯሆነና ይህም ወንጀሌ ክስ ከቀረበበት ወንጀሌ
የሚበሌጥ ቅጣት የሚያስቀጣ ወይም የተሇየ እንዯሆነ ዏቃቤ ሔጉ ተከሳሽ
መከሊከያ ማስረጃውን ከማቅረቡ በፉት ክሱን ሉያሽሽሌ ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፪፻፳፩ በሙከራ፣ በአነሳሽነት ወይም በአባሪነት ጥፊተኛ ማዴረግ

፩.ማንኛውም ሰው በወንጀሌ ተከሶ በሙከራ ወንጀሌ ክስ ባይቀርብበትም


በሙከራ ወንጀሌ ጥፊተኛ ሉባሌ ይቻሊሌ፡፡

፪.ማንኛውም ሰው በዋና ወንጀሌ አዴራጊነት ተከሶ፣ በአነሳሽነት ወይም


በአባሪነት ክስ ባይቀርብበትም በወንጀለ አነሳሽነት ወይም በአባሪነት
ጥፊተኛ ሉባሌ ይቻሊሌ፡፡

፫.የቀረበው ማስረጃ ተከሳሹን በአማራጭ ሉያስከስሰው ይችሌ በነበረ ወንጀሌ


ጥፊተኛ ነው ሇማሇት በቂ እንዯሆነና ይህም ወንጀሌ ክስ ከቀረበበት ወንጀሌ
የሚያንስ ቅጣት የሚያስቀጣ እንዯሆነ በዚህ ወንጀሌ ክስ ያሌቀረበበት
ቢሆንም ፌርዴ ቤቱ በዚሁ ወንጀሌ ተከሳሹን ጥፊተኛ ሉያርገው ይችሊሌ፡፡

112
አንቀጽ ፪፻፳፪ ክስ ስሇሚመሠረትበት የጊዜ ገዯብ

፩. ዏቃቤ ሔግ በምርመራ መዝገብ ሊይ ውሳኔ ከሰጠ በአሥራ አምስት ቀናት


ውስጥ ተገቢ ነው ብል ያመነውን የክስ ማመሌከቻ አዘጋጅቶ ሥሌጣን ሊሇው
ፌርዴ ቤት ማቅረብ አሇበት፡፡

፪.ዋስትና በሚያስከሇክሌ ወንጀሌ የተጠረጠረ ሰው ዏቃቤ ሔግ ክስ


እስኪመሠርት ዴረስ በጊዜ ቀጠሮ ያሇ ተጠርጣሪ በማረፉያ ቤት ይቆያሌ፡፡

አንቀጽ ፪፻፳፫ በጊዜ ገዯብ ውስጥ ክስ አሇመመሥረት

፩. ዏቃቤ ሔግ በዚህ ሔግ አንቀጽ ፪፻፳፪ በተዯነገገው የጊዜ ገዯብ ክስ


የማይመሰርት እንዯሆነ በተያዘው ቀነ ቀጠሮ የጊዜ ቀጠሮውን ባየው ፌርዴ
ቤት በመቅረብ ምክንያቱን ያስረዲሌ፡፡ ፌርዴ ቤቱ ዏቃቤ ሔግ በቀጠሮው
ቀን ቀርቦ ክስ ያሌመሠረተበት ምክንያት ካሊስረዲ ወይም ያቀረበው
ምክንያት በቂ ያሇመሆኑን ከተገነዘበ ዋስትና በመፌቀዴ ተጠርጣሪው
እንዱሇቀቅ ትእዛዝ ይሰጣሌ፡፡

፪. ዏቃቤ ሔግ በጊዜ ገዯቡ ክስ ሉመሠርት ያሌቻሇበት ምክንያት በቂ


መሆኑን ፌርዴ ቤቱ ከተገነዘበ ክሱን ሇመመሥረት እስከ ሰባት ቀናት
ተጨማሪ ጊዜ ሉፇቅዴሇት ይችሊሌ፡፡ ዏቃቤ ሔግ በተሰጠው ሰባት ቀናት
ውስጥ ክሱን ካሊቀረበ እና ተጠርጣሪው በማረፉያ ቤት ያሇ እንዯሆነ ፌርዴ
ቤቱ በዋስትና ይሇቀዋሌ፡፡

፫.በጉዲዩ ሊይ ክስ ያሌተመሠረተ እንዯሆነ እና ጉዲዩ ዋስትና የሚያስከሇክሌ


በሚሆንበት ጊዜ ፌርዴ ቤት ዏቃቤ ሔግ ያቀረበው ምክንያት በቂ መሆኑን
ከተረዲ ክሱ እንዱቀርብ እስከ አሥራ አምስት ቀናት ተጨማሪ ጊዜ ሉፇቅዴ
ይችሊሌ፡፡ ዏቃቤ ሔጉ በአሥራ አምስት ቀናት ውስጥ ክሱን ያሊቀረበ
እንዯሆነ ተጠርጣሪ በዋስ እንዱሇቀቅ ትእዛዝ ይሰጣሌ፣ የጊዜ ቀጠሮ
መዝገቡንም ይዘጋሌ፡፡

113
፬.ፌርዴ ቤት የጊዜ ቀጠሮ በፇቀዯበት የወንጀሌ ጉዲይ ሊይ ዏቃቤ ሔግ ክስ
የማይመሠርት እንዯሆነ ይህንኑ የጊዜ ቀጠሮውን ሇፇቀዯው ፌርዴ ቤት
ማሳወቅ አሇበት፡፡

አንቀጽ ፪፻፳፬ ክስን ማንሳት

፩.ዏቃቤ ሔግ ፌርዴ ከመሰጠቱ በፉት በማንኛውም ጊዜ ያቀረበውን የወንጀሌ


ክስ ሇፌርዴ ቤቱ በማሳወቅ ማንሳት ይችሊሌ፡፡

፪. ዏቃቤ ሔግ በተከሳሹ ሊይ ያቀረበውን ክስ ካነሳ ፌርዴ ቤቱ መዝገቡን


በመዝጋት ክሱ ሇጊዜው እንዱቋረጥ እና ተከሳሹ ማረፉያ ቤት የሚገኝ
እንዯሆነ እንዱሇቀቅ ትእዛዝ ይሰጣሌ፡፡ በክሱ ምክንያት የተያዘ ወይም
የታገዯ ንብረት ካሇ እንዱሇቀቅ ወይም ዕግደ እንዱነሳ ትእዛዝ ሉሰጥ
ይችሊሌ፡፡

፫. በዏቃቤ ሔግ ውሳኔ ምክንያት በወንጀሌ ሔጉ የተዯነገገው የይርጋ ጊዜ


አይቋረጥም፡፡

ክፌሌ ሁሇት
የግሌ ክስ የሚቀርብበት ሥነ ሥርዓት

አንቀጽ ፪፻፳፭ የግሌ ክስ አቀራረብ

፩.በግሌ አቤቱታ አቅራቢነት ወይም በቀሊሌ እሥራት በሚያስቀጡ


ወንጀልች ሊይ በቂ ማስረጃ ቢኖርም ዏቃቤ ሔግ ሇከባዴ የወንጀሌ ጉዲዮች
ቅዴሚያ በመስጠት በተቀመጠሇት ጊዜ ውስጥ ክስ ሳይመሰርት ከቆየ ወይም
በዚህ ሔግ በተዯነገገው መሠረት ጉዲዩ በላሊ አማራጭ መንገድች ያሌታየ
በሆነ ጊዜ የግሌ ክስ እንዱቀርብ ሉፇቅዴ ይችሊሌ፡፡

፪.በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ መሠረት ክስ እንዱያቀርብ ፇቃዴ ያገኘው


የግሌ ተበዲይ የውሳኔ ግሌባጩን ከተቀበሇበት ጊዜ ጀምሮ ባለት አሥራ

114
አምስት ቀናት ውስጥ ሥሌጣን ሊሇው ፌርዴ ቤት ክስ ማቅረብ አሇበት፤ ይህ
ጊዜ ካሇፇ በኋሊ ክስ ማቅረብ አይችሌም፡፡

፫.የዚህ ሔግ አንቀጽ ፪፻፲፮ ዴንጋጌዎች በግሌ በሚቀርቡ የክስ


ማመሌከቻዎች ሊይ እንዯሁኔታው ተፇጻሚ ይሆናለ፡፡

አንቀጽ ፪፻፳፮ የግሌ ከሳሽ ኃሊፉነት

የግሌ ክስ እንዱያቀርብ የተፇቀዯሇት የግሌ ከሳሽ የሚከራከረው በራሱ


ኃሊፉነት ሆኖ የዲኝነት ክፌያና የክስ ወጪውን በተመሇከተ የዚህ ሔግ
አንቀጽ ፬፻፶፯ ተፇጻሚ ይሆናለ፡፡

አንቀጽ ፪፻፳፯ የግሌ ክስ ሇማቅረብ መብት ያሇው ሰው

፩. የግሌ ክስ ማቅረብ የሚችሇው የግሌ ተበዲዩ፣ ወይም ዏቃቤ ሔግ ሲፇቅዴ


ወኪለ ይሆናሌ፡፡ የግሌ ተበዲዩ ክስ ሳያቀርብ የሞተ እንዯሆነ ዏቃቤ ሔግ
ሲፇቅዴ ክሱ በወሊጆቹና ተወሊጆቹ፣ በጎን እስከ ሁሇት ትውሌዴ በሚዛመደ
የሥጋ ዘመድቹ ወይም በትዲር ጓዯኛው ሉቀርብ ይችሊሌ፤ በአቤቱታው
አቀራረብ የትዲር ጓዯኛ፣ የሟች ሌጅ፣ ወሊጆች እንዯ ቅዯም ተከተሊቸው
ቅዴሚያ አሊቸው፡፡

፪.በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ መሠረት ዏቃቤ ሔግ የግሌ ክስ


እንዱመሠረት ሲፇቅዴ በወንጀሌ ሔጉና በዚህ ሔግ ዓሊማ መሠረት
እየተከናወኑ መሆኑን መከታተሌ አሇበት፡፡

፫.በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፪ መሠረት ዏቃቤ ሔግ ክትትሌ ሲያዯርግ


የወንጀሌ ሔጉንና የዚህ ሔግ ዓሊማ በሚፃረር አኳኋን እየተፇጸመ መሆኑን
ከተረዲ የግሌ ክሱ እንዱቋረጥ ሇፌርዴ ቤት ያሳውቃሌ፤ እንዯነገሩ ሁኔታ
ክሱን በራሱ ይከታተሊሌ፡፡

115
አንቀጽ ፪፻፳፰ የክስ ማመሌከቻ እንዱሻሻሌ ስሇማዘዝ

የክስ ማመሌከቻው የቀረበው ሇግሌ ከሳሹ በዏቃቤ ሔግ በተሰጠው ፇቃዴ


መሠረት ካሌሆነ በተሰጠው ፇቃዴ መሠረት ክሱን እንዱያሻሽሌ ፌርዴ ቤቱ
ትእዛዝ መስጠት አሇበት፡፡

አንቀጽ ፪፻፳፱ ተከራካሪዎችን ስሇመጥራት

የክስ ማመሌከቻው ተቀባይነት ያገኘ እንዯሆነ ፌርዴ ቤት በዚህ ሔግ


በተዯነገገው መሠረት ሇግሌ ከሳሹ መጥሪያ ይሰጣሌ፤ የግሌ ከሳሹም
ሇተከሳሹ መጥሪያውን ያዯርሳሌ፡፡

አንቀጽ ፪፻፴ ተከራካሪዎችን ስሇማስታረቅ

፩. ፌርዴ ቤቱ የክስ ማመሌከቻውን ሇተከሳሽ ከማንበቡ በፉት ጉዲዩ በእርቅ


እንዱቋጭ ተገቢውን ጥረት ያዯርጋሌ፡፡

፪.በእርቅ ስምምነት የሚቋጭ የወንጀሌ ጉዲይን በተመሇከተ በዚህ ሔግ


የተዯነገጉ ዴንጋጌዎች እንዯተጠበቁ ናቸው፡፡

አንቀጽ ፪፻፴፩ ኪሣራ ሊይ ስሇሚዯረግ መተማመኛ

በተከራካሪዎቹ መካከሌ ዕርቅ ሇማዴረግ ባሌተቻሇ ጊዜ ፌርዴ ቤቱ የግሌ


ከሳሹ የኪሳራ ዋስትና እንዱሰጥ ማዴረግ አስፇሊጊ ሲሆን የዋስትናውን
የገንዘብ ሌክ ይወስናሌ፡፡

አንቀጽ ፪፻፴፪ ከፌ ያሇ ቅጣት የሚያስቀጣ ወንጀሌ መሆኑ በታወቀ ጊዜ የሚፇጸም ሥነ


ሥርዓት

፩. ዏቃቤ ሔግ በጉዲዩ ውሳኔ ከመሰጠቱ በፉት በግሌ ክስ ከቀረበው የተሇየና


ከፌ ያሇ ቅጣት የሚያስቀጣ ወንጀሌ መፇጸሙን በተረዲው ጊዜ የግሌ ከሳሹን
ተክቶ በጉዲዩ እስከሚገባ ዴረስ የግሌ ከሳሹ የግሌ ክሱ ሇጊዜው እንዱቋረጥ
ፌርዴ ቤቱን መጠየቅ ይችሊሌ፡፡

116
፪.ፌርዴ ቤቱ በዏቃቤ ሔግ ወይም በግሌ ከሳሽ አመሌካችነት በዚህ አንቀጽ
ንዐስ አንቀጽ ፩ የተመሇከተው ሁኔታ መኖሩን የተረዲው እንዯሆነ የግሌ ክሱ
ሇጊዜው እንዱቋረጥ ፣ ዏቃቤ ሔግ የግሌ ከሳሹን እንዱተካ እና በዚህ ሔግ
በተዯነገገው መሠረት የተቋረጠው ክስ እንዱቀጥሌ፣ እንዯ ሁኔታው ክሱ
እንዱሻሻሌ ወይም አዱስ ክስ እንዱቀርብ ትዕዛዝ ይሰጣሌ፡፡

፫. በዚህ አንቀጽ መሠረት የግሌ ክሱ እንዱቋረጥ የተዯረገ እንዯሆነ ሇግሌ


ክሱ የኪሳራ ወጪ መንግሥት ኃሊፉ ይሆናሌ፡፡

ክፌሌ ሦስት
የፌትሏብሓር ክስ ከወንጀሌ ክስ ጋር ተጣምሮ ስሇሚቀርብበት ሥርዏት

አንቀጽ ፪፻፴፫ ዏቃቤ ሔግ ስሇሚያቀርበው የፌትሏብሓር ክስ

፩.ዏቃቤ ሔግ የወንጀሌ ክስ ሲያቀርብ ሇወንጀሌ ክሱ ምክንያት የሆነው


ዴርጊት በሔዝብና በመንግሥት መብትና ጥቅም ሊይ ጉዲት ወይም በፌርዴ
ቤት ሇመከራከር አቅም በላሊቸው ሰዎች ሊይ ከባዴ ጉዲት ባዯረሰ ጊዜ
የፌትሏብሓር ክሱን ከወንጀሌ ክስ ጋር አጣምሮ የወንጀሌ ክሱን ሇማየት
ሥሌጣን ሊሇው ፌርዴ ቤት ሉያቀርብ ይችሊሌ፡፡

፪.በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ የተዯነገገው ቢኖርም ጉዲቱ የዯረሰው


በሔፃናት ወይም በሴቶች ሊይ በተፇጸመ ጾታዊ ጥቃት እንዯሆነ ዏቃቤ ሔግ
በተጎጂው ወይም በወኪለ ሙለ ፇቃዴ የፌትሏብሓር ክሱን ከወንጀሌ ክሱ
ጋር አጣምሮ ማቅረብ አሇበት፡፡

፫.በዚህ አንቀጽ መሠረት በሚመሠረተው የፌትሏብሓር ክስ መንግሥት


ተጣምሮ የሚከሰስ እንዯሆነ ዏቃቤ ሔግ የፌትሏብሓር ክስ አያቀርብም፡፡

አንቀጽ ፪፻፴፬ ተጎጂ ስሇሚያቀርበው የፌትሏብሓር ክስ

፩. የዏቃቤ ሔግ የወንጀሌ ክስ ማመሌከቻ ሇፌርዴ ቤት ከቀረበ በኋሊ


በወንጀሌ ዴርጊቱ ምክንያት ጉዲት የዯረሰበት ሰው የጉዲት ካሣ

117
እንዱከፇሇው የፌትሏብሓር ክስ ከወንጀሌ ክሱ ጋር ተጣምሮ እንዱታይሇት
ሉያቀርብ ይችሊሌ፡፡

፪.ፌርዴ ቤቱ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ የቀረበው ክስ ከወንጀሌ ክሱ


ጋር ተጣምሮ እንዱታይ የፇቀዯ እንዯሆነ፣ የፌትሏብሓር ክስ የሚያቀርበው
ሰው የዏቃቤ ሔግንና የተከሳሹን የመከሊከያ ማስረጃ ዝርዝር ማየት እና
ተጨማሪ ማስረጃ ካሇው እንዱያቀርብ እንዱፇቀዴሇት ፌርዴ ቤቱን
ሇመጠየቅ ይችሊሌ፡፡

፫.የወንጀሌ ክሱ የቀረበው በግሌ ከሳሽነት እንዯሆነ እና የግሌ ከሳሽ


የፌትሏብሓር ክስ ተጣምሮ እንዱታይ ያቀረበ እንዯሆነ የቀረበውን የወንጀሌ
እና የፌትሏብሓር ክስ ሇማስረዲት የሚያቀርባቸውን የማስረጃ ዝርዝር
ሇያይቶ ማቅረብ አሇበት፡፡

፬.በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፪ መሠረት ፌርዴ ቤቱ የፌትሏብሓር ክሱን


ሇማስረዲት የሚያስችሌ ተጨማሪ ማስረጃ የግሌ ከሳሹ እንዱያቀርብ ከፇቀዯ
የግሌ ከሳሹ ተጨማሪ ማስረጃ የሚቀርብበትን ወጪ አግባብነት ባሇው ሔግ
መሠረት ይሸፌናሌ፡፡

አንቀጽ ፪፻፴፭ የዲኝነትና ላልች ወጪዎች ክፌያ

፩.በዚህ ሔግ አንቀጽ ፪፻፴፫ መሠረት የፌትሏብሓር ክስ ሲቀርብ የዲኝነት


ክፌያ አይከፇሌበትም፡፡

፪.የዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ ዴንጋጌ ቢኖርም የፌትሏብሓር የግሌ ክስ


አቅራቢው የዲኝነት ክፌያውን ጨምሮ ላልች ወጪዎችን ይሸፌናሌ፡፡

፫.ፌርዴ ቤት ተከሳሹ የክሱን ወጪና ኪሳራ እንዱከፌሌ ሲወሰን የዲኝነት


ክፌያውንም ጨምሮ እንዱከፌሌ ትእዛዝ ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡

118
አንቀጽ ፪፻፴፮ ክስ አቅራቢው ስሇሚኖረው መብት

በዚህ ሔግ አንቀጽ ፪፻፴፬ መሠረት የፌትሏብሓር ክስ ያቀረበ የግሌ ተበዲይ


በወንጀሌ ክሱ የክስ መሰማት ሑዯት እና በሚቀርበው ማስረጃ ሁለ እንዯ
መዯበኛ ተከራካሪ ወገን የመሳተፌ መብት አሇው፡፡

አንቀጽ ፪፻፴፯ የክስ ማቅረቢያ ጊዜ

፩.ማስረጃ ከመሰማቱ በፉት ባሇው በማንኛውም ጊዜ የፌትሏብሓር ክስ


ከቀረበው የወንጀሌ ክስ ጋር ተጣምሮ እንዱታይ ሥሌጣን ሊሇው ፌርዴ ቤት
ማመሌከቻ ሉቀርብ ይችሊሌ፡፡

፪.ፌርዴ ቤቱ የፌትሏብሓሩ ክስ ተጣምሮ እንዱታይ ማዴረጉ ሇትክክሇኛና


ሇተፊጠነ ፌትህ አሳጣጥ አመቺ ሆኖ ካሊገኘው ተነጥል እንዱታይ ውሳኔ
ይሰጥበታሌ፡፡

አንቀጽ ፪፻፴፰ ክሱ ሇላሊ ፌርዴ ቤት እንዱቀርብ ስሇመጠየቅ

፩.በዚህ ሔግ በተዯነገገው መሠረት የፌትሏብሓር ክስ ያቀረበ ሰው በጉዲዩ


ሊይ ውሳኔ ከመሰጠቱ በፉት ያቀረበው የፌትሏብሓር ክስ ከወንጀሌ ክሱ
ተነጥል ሥሌጣን ባሇው ላሊ ፌርዴ ቤት ማቅረብ እንዱፇቀዴሇት ሉጠይቅ
ይችሊሌ፡፡

፪.ፌርዴ ቤቱ ክሱ በላሊ ፌርዴ ቤት እንዱታይ ሲወስን የጉዲዩ በላሊ ፌርዴ


ቤት መታየት ሇከሳሽ ሉያስገኝ የሚችሇውን ጥቅም እና በተከሳሽ ሊይ
የሚኖረውን ተፅዕኖ በማመዛዘን መሆን አሇበት፡፡ እንዯአስፇሊጊነቱም ተከሳሹ
አስተያየቱን እንዱሰጥ ፌርዴ ቤቱ ሉጠይቅ ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፪፻፴፱ የተከሳሽ ጥፊተኛ አሇመሆን ወይም የመሇቀቅ ውጤት

ተከሳሹ የወንጀሌ ክሱ በመቋረጡ ወይም ከተመሠረተበት የወንጀሌ ክስ በነፃ


የተሰናበተ እንዯሆነ እንዯነገሩ ሁኔታ ፌርዴ ቤቱ የቀረበውን የፌትሏብሓር
ክስ ሰምቶ ውሳኔ ይሰጣሌ፡፡

119
አምስተኛ መጽሏፌ
ስሇክስ መሰማት፣ ማስረጃና ውሳኔ አሰጣጥ
ርዕስ አንዴ

ስሇክስ መስማትና መወሰን

ምዕራፌ አንዴ
ስሇመጥራት
አንቀጽ ፪፻፵ ጠቅሊሊ

፩. በዚህ አንቀጽ መሠረት የሚጠራ ማንኛውም ሰው መጥሪያ ሉዯርሰው


የሚገባ ሆኖ መጥሪያውም፡-

(ሀ) የተከሳሽን የመሰማትና የመከሊከሌ መብት ሇማክበር እና


የተጠያቂነት ግዳታውን እንዱወጣ ሇማስቻሌ፣

(ሇ) የምስክርነት ቃሌን ሇመቀበሌ፣

(ሏ) የሰነዴ ማስረጃን ወይም የሙያ ምስክርነትን ሇመቀበሌ እና


ሇመርዲት ወይም

(መ) ማንኛውም የፌርዴ ቤት ትእዛዝ እንዱፇጽም ሇማዴረግ እና


ፌትሔ የማግኘት መብትን ሇማረጋገጥ

የሚሊክ ይሆናሌ።

፪. የዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ ዴንጋጌ ቢኖርም፣

(ሀ) የመያዣ ትእዛዝ የወጣበት፣

(ሇ) በችልት የተገኘ ወይም፣

(ሏ) ፌርዴ ቤት እንዱቀርብ በችልት የተነገረው ሰው

መጥሪያ ማዴረስ ሳያስፇሌግ የሚቀርብ ይሆናሌ።

አንቀጽ ፪፻፵፩ የመጥሪያ ይዘት

120
፩. መጥሪያ የተጠሪውን ሙለ ስም እና የተጠራበትን ምክንያት የሚገሌጽ
ሆኖ ተጠሪው፣

(ሀ) የሚቀርብበትን ፌርዴ ቤት፣ ችልት እና አዴራሻ፣

(ሇ) የሚቀርብበት ሰዓት፣ ቀን፣ ወርና ዓመተ ምኅረት

የሚይዝ ይሆናሌ፡፡

፪. መጥሪያ በዚህ ሔግ መሠረት በሚዘጋጅ ቅጽ የተመሇከቱት ላልች


አስፇሊጊ ዝርዝሮችን የሚይዝ ይሆናሌ።

አንቀጽ ፪፻፵፪ መጥሪያ የማዘጋጀትና የማዴረስ ኃሊፉነት

፩. ፌርዴ ቤት እንዱቀርብ ሇሚጠራ ሰው የሚሰጥ መጥሪያ የሚዘጋጀው


በፌርዴ ቤት ነው፡፡

፪. ዏቃቤ ሔግ ወይም የግሌ ከሳሽ የክስ ማመሌከቻውን ሇፌርዴ ቤቱ


እንዲቀረበ መጥሪያ ወዴያውኑ ይሰጠዋሌ፡፡ መጥሪያው ወዴያውኑ ካሌተሰጠ
ሬጅስትራር ጉዲዩ ሇሚመሇከተው የዏቃቤ ሔግ ተቋም ወይም የግሌ ከሳሽ
ያዯርሳሌ።

፫. መጥሪያ የሚዘጋጀው በጽሐፌ ሆኖ ቀጠሮ ከተያዘበት ቀን በፉት አሥር


ቀናት አስቀዴሞ ሇተጠሪው በአካሌ መዴረስ አሇበት፡፡

፬. መጥሪያውን በአካሌ ማዴረስ ያሌተቻሇ ወይም የማይቻሌ መሆኑ


ሲረጋገጥ ሇተጠሪው ቤተሰብ ወይም መጥሪያ ሇመቀበሌ ውክሌና ሇተሰጠው
ሰው ማዴረስ ይቻሊሌ።

፭. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፫ የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ ተጠሪው፡-

(ሀ) ማቆያ፣ ማረፉያ ቤት ወይም ማረሚያ ቤት የሚገኝ እንዯሆነ


ሇሚገኝበት ተቋም፣

121
(ሇ) ከአሥራ ስምንት ዓመት በታች ወይም በፌርዴ የተከሇከሇ
እንዯሆነ ሇሞግዚቱ ወይም ሇአሳዲሪው፣

(ሏ) የሔግ ሰውነት ያሇው እንዯሆነ ሇዋናው ወይም ሇቅርንጫፌ


መሥሪያ ቤቱ ኃሊፉ ወይም ወኪሌ፣

(መ) ኤምባሲ ውስጥ የሚሰራ እንዯሆነ ሇኤምባሲው

መጥሪያ ማዴረስ የሚቻሌ ሲሆን መጥሪያውም ሇተጠሪም በአካሌ


እንዯዯረሰው ይቆጠራሌ፡፡

፮. ፖሉስ የዏቃቤ ሔግ ምስክሮችና የተከሳሽን፣ የግሌ ከሳሽ የምስክሮቹና


የተከሳሹን እንዱሁም ተከሳሽ የመከሊከያ ምስክሮቹን መጥሪያ የማዴረስ
ኃሊፉነት አሇባቸው።

አንቀጽ ፪፻፵፫ ምትክ መጥሪያ

፩. መጥሪያን በአካሌ ማዴረስ ያሌተቻሇ እንዯሆነ ወይም መጥሪያን በአካሌ


ሇማዴረስ የማያስችሌ በቂና አሳማኝ ምክንያት መኖሩን ፌርዴ ቤት የተረዲ
እንዯሆን በተጠሪው የፖስታ አዴራሻ፣ በጋዜጣ፣ በሬዱዮ ወይም በቴላቪዥን
በሚነገር ማስታወቂያ መጥሪያ ሉዯርስ ይችሊሌ።

፪. የምትክ መጥሪያ ከአይነቶቹ በአንዯኛው ወይም ከአንዴ በሊይ በሆኑት


መንገድች ሉሊክ ይችሊሌ።

፫. ተጠሪ በምትክ መጥሪያ እንዱቀርብ ሲታዘዝ በይበሌጥ ሉዯርሰው


የሚችሇው የመጥሪያ አይነት ሉመረጥና መዴረሱ ወይም በመገናኛ ብዙኃን
መነገሩ ሉረጋገጥ ይገባዋሌ።

አንቀጽ ፪፻፵፬ መጥሪያ የመቀበሌ ግዳታ

መጥሪያ የተሊከሇት ማንኛውም ሰው መጥሪያውን የመቀበሌና የዯረሰው


ሇመሆኑ ማረጋገጫ የመስጠት ግዳታ አሇበት፡፡ መጥሪያውን ሇመቀበሌ

122
ወይም ማረጋገጫ ሇመስጠት ፇቃዯኛ ካሌሆነ መጥሪያውን እንዱያዯርስ
የታዘዘው ሰው ይህንኑ ሇፌርዴ ቤት ያረጋግጣሌ።

አንቀጽ ፪፻፵፭ የመጥሪያ አሇመዴረስ

ፌርዴ ቤቱ ጉዲዩን ሇማየት ቀጠሮ በሰጠበት ቀን መጥሪያው ያሌዯረሰ ወይም


በአግባቡ ያሌዯረሰ መሆኑን ያረጋገጠ እንዯሆነ ተጠሪ የሚቀርብበትን ቀን በመወሰን
መጥሪያ በዴጋሚ እንዱዯርሰው ትእዛዝ ይሰጣሌ፡፡

አንቀጽ ፪፻፵፮ የተከሳሽ አሇመቅረብ

፩. ተከሳሽ መጥሪያ ዯርሶት ያሌቀረበ እንዯሆነ ፌርዴ ቤቱ እንዯነገሩ ሁኔታ


ተሇዋጭ ቀጠሮ መስጠት፣ በፖሉስ ተይዞ እንዱቀርብ፣ ጉዲዩ በላሇበት
እንዱታይ ወይም መዝገቡ እንዱዘጋ ሉያዯርግ ይችሊሌ፡፡

፪. መጥሪያ የዯረሰው ሰው በቀጠሮው ቀን ያሌቀረበ ወይም መቅረብ


የነበረበት ሰው ባሇመቅረቡ ጉዲዩን ማየት የማይቻሌ በሆነ ጊዜ ፌርዴ ቤቱ
በዚህ ሔግ በተዯነገገው መሠረት ጉዲዩ የሚታይበትን የቀጣይ ቀጠሮ ቀን
ይወስናሌ፡፡

አንቀጽ ፪፻፵፯ ተከሳሽ በላሇበት የሚታይ ክስ

፩. ከቀሊሌ የወንጀሌ ጉዲዮች ውጭ ያለ ጉዲዮች ተከሳሽ በላሇበት ሉታዩ


ይችሊለ፡፡

፪. ተከሳሽ በላሇበት በሚታይ የክስ ሂዯት ተከሳሽ ተይዞ ወይም በፌቃደ


ጉዲዩ በሚታይበት በማንኛውም ጊዜ እንዱሁም ጉዲዩ በዯረሰበት
በማናቸውም ዯረጃ ወዯ ክርክሩ መግባት ይችሊሌ፡፡

፫. ተከሳሽ በቀጠሮው ያሌቀረበው ከአቅም በሊይ በሆነ ምክንያት ካሌሆነ


ጉዲዩ በዯረሰበት ዯረጃ ገብቶ ክርክሩን ይቀጥሊሌ፡፡

123
፬. ተከሳሽ በቀጠሮ ያሌቀረበው መጥሪያ ሳይዯርሰው በመቅረቱ ወይም
ዯርሶት ከአቅሙ በሊይ በሆነ ምክንያት መሆኑን ፌርዴ ቤቱ ያረጋገጠ
እንዯሆነ የተሰጠ ፌርዴ፣ ውሳኔ ወይም ትእዛዝ ተነስቶ ጉዲዩ እንዯገና
መታየት ይጀምራሌ፡፡ ጉዲዩ ከአንዴ በሊይ ተከሳሾች ያለበት ሆኖ የጉዲዩ
እንዯገና መታየት የላልች ተከሳሾችን የመከሊከሌ መብት የሚነካ ወይም
የተፊጠነ ፌትሔ ሇመስጠት የሚያዲግት እንዯሆነ ተነጥል ሉታይ ይችሊሌ።

፭. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፪ መሠረት ወዯ ክርክሩ ሇመግባት


የሚቀርብ ማመሌከቻ ከአቅም በሊይ የሆነው ምክንያት በቀረ ወይም በተወገዯ
በአንዴ ወር ጊዜ ውስጥ መቅረብ አሇበት፡፡

፮. ሇዚህ አንቀጽ አፇጻጸም “ከአቅም በሊይ የሆነ ምክንያት” ማሇት


ማንኛውም ምክንያታዊ ሰው አስቀዴሞ ሉገምተው እና በፌፁም ሉያስቀረው
የማይችሇው ምክንያት ነው፡፡

አንቀጽ ፪፻፵፰ ተከሳሽ በላሇበት የማይታይ ክስ

፩. በፌርዴ ቤት የቀረበው ክስ በወንጀሌ ነገር ውስጥ ገብቶ የተገኘ ወጣትን፣


የዯንብ መተሊሇፌን ወይም ቀሊሌ የወንጀሌ ጉዲይን የሚመሇከት እንዯሆን
ጉዲዩ ተከሳሽ በላሇበት አይታይም።

፪. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ በተዯነገገው መሠረት በቀረበ ክስ ሊይ


ተከሳሽ ያሌቀረበ እንዯሆነ ፌርዴ ቤቱ መዝገቡን ይዘጋሌ፡፡ የመዝገቡ
መዘጋት ተከሳሹ በተገኘ ጊዜ የክርክሩ መቀጠሌን ወይም ዴጋሚ ክስ
ማቅረብን አይከሇክሌም፡፡

አንቀጽ ፪፻፵፱ የምስክር ወይም ሰነዴ አቅራቢ አሇመቅረብ

ምስክር ወይም ሰነዴ አቅራቢ ወይም ፌርዴ ቤት እንዱቀርብ የታዘዘ ማንኛውም


ሰው መጥሪያ ዯርሶት ያሌቀረበ እንዯሆነ ፌርዴ ቤቱ ተሇዋጭ ቀጠሮ ይሰጣሌ፤
እንዯአስፇሊጊነቱም ተጠሪው ተይዞ እንዱቀርብ ወይም በቀረበው ማስረጃ ውሳኔ
ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡

124
ክፌሌ አንዴ
ስሇክርክር
ንዐስ ክፌሌ አንዴ
ከክስ መስማት በፉት ስሇሚኖር ሥርዏት

አንቀጽ ፪፻፶ የክስ ማመሌከቻ ማቅረብ

አንዴን የወንጀሌ ጉዲይ ሇማመሌከት ዏቃቤ ሔግ ወይም የግሌ ከሳሽ የክስ


ማመሌከቻ እና የማስረጃዎች ዝርዝርና መግሇጫ በጽሐፌ አዘጋጅቶ ጉዲዩን የማየት
ሥሌጣን ሊሇው ፌርዴ ቤት ማቅረብ ይኖርበታሌ።

አንቀጽ ፪፻፶፩ የክስ ብቃት ማረጋገጥ

፩. በዚህ ሔግ አንቀጽ ፪፻፶ መሠረት ክስ ሲቀርብ የፌርዴ ቤቱ


ሬጂስትራር፡-

(ሀ) የክስ ማመሌከቻውና መግሇጫው በዚህ ሔግ መሠረት


መዘጋጀቱንና መሟሊቱን፣

(ሇ) በክሱ ማመሌከቻ ሊይ የተዘረዘሩ ምስክሮች ስምና አዴራሻ


በአግባቡ መገሇፁንና ማስረጃዎች የተሟለ መሆናቸውን እና

(ሏ) ክሱና ማስረጃው በበቂ ቅጂ መዘጋጀቱን

ያረጋግጣሌ፤ተሟሌቶ ያሌተገኘ ክስ እንዱሟሊ ትእዛዝ ይሰጣሌ።

፪. የክስ ማመሌከቻው የተሟሊ መሆኑን ሲያረጋግጥ፡-

(ሀ) መዝገብ ይከፌታሌ፣

(ሇ) ሇመዝገቡ አንዯ ቅዯም ተከተለ ቁጥር ይሰጣሌ፣

(ሏ) በመዝገቡ ሊይ የተሟሊ መረጃ በመመዝገብ መረጃዎቹ


በመረጃ ቋት እንዱያዝ ያዯርጋሌ፡፡

125
፫. ተሟሌቶ የተከፇተውን መዝገብም ጉዲዩን ሇሚመሇከተው ችልት
ያቀርባሌ።

አንቀጽ ፪፻፶፪ የክስ ሔጋዊነት ማረጋገጥ

፩. የክስ መዝገብ የቀረበሇት ችልት፡-

(ሀ) ጉዲዩን ሇማየት ፌርዴ ቤቱ ሥሌጣን ያሇው መሆኑን፣

(ሇ) በክሱ የተጠቀሰው የወንጀሌ ዴርጊትና የተጠቀሰው የወንጀሌ ሔግ


ዴንጋጌ የሚጣጣም መሆኑን፣

በማረጋገጥ ክሱ የሚሰማበትን ቀን ይወስናሌ፡፡

፪. ፌርዴ ቤቱ ጉዲዩን ሇመመሌከት ስሌጣን የላሇው መሆኑን ካረጋገጠ


መዝገቡን በውሳኔ ይዘጋሌ።

፫. ክሱ የቀረበሇት ዲኛ የተጠቀሰው የሔግ ቁጥርና የወንጀለ ዝርዝር


የማይጣጣም መሆኑን ሲያረጋግጥ እንዯነገሩ ሁኔታ ወዱያውኑ ወይም አጭር
ቀጠሮ በመስጠት ክሱ ተስተካክል ወይም ተሻሽል እንዱቀርብ ያዯርጋሌ፡፡

፬. በተወሰነው ጊዜ ውስጥ ክሱ ተስተካክል ወይም ተሻሽል ካሌቀረበ ክሱ


በተሻሻሇ ጊዜ መንቀሳቀሱ እንዯተጠበቀ ሆኖ መዝገቡ ይዘጋሌ።

፭. በዚህ አንቀጽ የተመሇከተው ውሳኔ ከመሰጠቱ በፉት የዏቃቤ ሔግ ወይም


የግሌ ከሳሽን አስተያየት መቀበሌ ይገባሌ።

አንቀጽ ፪፻፶፫ ክሱ የሚሰማበትን ቀን ስሇመወሰን

ፌርዴ ቤቱ የክሱን ብቃት እንዲረጋገጠ ክሱ የሚሰማበትን ቀን ወስኖ ዏቃቤ ሔግ


ወይም የግሌ ከሳሽ እና ተከሳሹ እንዱቀርቡ መጥሪያ ይሰጣሌ። ምርመራውን
ያጣራው አካሌ፣ ፖሉስ ወይም ተከሳሹ የሚገኝበት ተቋም ተከሳሹን እንዱያቀርበው
ትእዛዝ ይሰጣሌ።

126
አንቀጽ ፪፻፶፬ የቅዴመ ክስ መስማት ተግባራት

፩. ጉዲዩ የተመራሇት ችልትም፡-

(ሀ) የክስ ሔጋዊ ብቃት እንዯተረጋገጠ ዲኛው የቅዴመ ክስ መስማት


ተግባራት ማከናወን የሚያስፇሌግ ሇመሆኑ፣

(ሇ) የቅዴመ ክስ ተግባራት መከናወን የሚያስፇሌግ ሆኖ ከተገኘም


ተግባራቱ የሚከናወኑባቸውን ጉዲዮች እንዱሁም፣

(ሏ) ተግባራቱ በዲኛው ወይም በሬጅስትራር አማካኝነት የሚከናወን


መሆኑን

ይወስናሌ።

፪. የቅዯመ ክስ መስማት ተግባራት በቃሌ ሉካሓዴ ይችሊሌ፡፡

፫. የቅዴመ ክስ መስማት ተግባራትን እንዱከናወን ከተወሰነ የቅዴመ ክሱ


የሚሰማበትን ቀንና ዝርዝር ጉዲዮቹን የያዘ መጥሪያ ሇዏቃቤ ሔግና ሇተከሳሽ
ይሊካሌ።

፬. ክሱና የዏቃቤ ሔግ የማስረጃ ዝርዝር ከቀጠሮው ቀን ቢያንስ አሥር ቀን


አስቀዴሞ ሇተከሳሹ ሉዯርስ ይገባሌ፡፡ ተከሳሹም በቅዴመ ክስ መስማት
ተግባራት በተገሇጹት ጉዲዮች ሊይ ያሇውን አስተያየት ይዞ መቅረብ
እንዱችሌ ዝርዝሩ ይገሇጽሇታሌ።

አንቀጽ ፪፻፶፭ በቅዴመ ክስ መስማት የሚከናወኑ ተግባራት

፩. በቅዴመ ክስ መስማት ተግባር ውስጥ፡-

(ሀ) ተከሳሽ በክሱ ሊይ የተዘረዘረውን ወንጀሌ ሇመሥራቱ በሙለ


ያመነ እንዯሆነ ጉዲዩ ወዱያውኑ በተፊጠነ ሥነ ሥርዓት
እንዱታይ የማዴረግ፣
(ሇ) ተከሳሹ ክሱን ክድ የሚከራከር እንዯሆን የምስክሮችንና ላልች
ማስረጃዎችን አቀራረብና ቅዯም ተከተሌን የመሇየት፣

127
(ሏ) የመጥሪያ ዓይነትን የመሇየት፣
(መ) የምስክሮችና ላልች ማስረጃዎች አቀራረብ፣ ቅዯም ተከተሌ
የመሇየት፣
(ሠ) የፌርዴ ሑዯት መርሏ ግብርን በዝርዝር የማስቀመጥ፣
(ረ) ጉዲዩ በሌዩ ሁኔታ በዝግ ችልት መታየት ያሇበት ስሇመሆኑ
የመሇየት፣
(ሰ) የተከሊካይ ጠበቃ፣ አስተርጓሚ፣ ሇፌትሔ አሰጣጥ አስፇሊጊ የሆኑ
ላልች ባሇሙያዎችን አስቀዴሞ እንዱሟለና እንዱታወቁ
የማዴረግ፣
(ሸ) ክርክሩ የሚመራበትን ሥነ ሥርዏት የመሇየት፣
(ቀ) ክርክሩ የሚካሓዴበት የችልት አዲራሽና አስፇሊጊ ቁሳቁሶች
አሟሌቶ የማዘጋጀትና ሇሚመሇከታቸው አካሊት ችልቱን
የማሳወቅ፣
ተግባር ይከናወናሌ፡፡
፪. የቅዴመ ክስ መሰማት ተግባራት በሬጅስትራር የተከናወነ እንዯሆነ
ሑዯቱ እንዯተጠናቀቀ ሬጅስትራሩ ስሇተከናወኑ ተግባራት
ዝርዝርና የተሟሊ መግሇጫ ሇዲኛው ያቀርባሌ፡፡

፫. የቅዴመ ክስ መሰማት ተግባር በዲኛው የሚከናወን እንዯሆነ


በተሇዩት ጉዲዮች ሊይ እንዯነገሩ ሁኔታ ወዴያውኑ ውሳኔ ሉሰጥ
ይችሊሌ።

አንቀጽ ፪፻፶፮ የክስ መስማት ቀንን መወሰን

የቅዴመ ክስ ተግባራትን መግሇጫ መሠረት በማዴረግ ፌርዴ ቤት እንዯአግባብነቱ


ዏቃቤ ሔግና ተከሳሽ፣ የዏቃቤ ሔግና የተከሳሽ ማስረጃና ክስ እንዱሰማ በተወሰነው
ቀንና ሰዓት እንዱቀርቡ ትእዛዝ ይሰጣሌ፡፡

128
አንቀጽ ፪፻፶፯ የክስ መስማት አጀማመር

፩. ተከሳሹ የኃይሌ ዴርጊት የሚፇጽም፤ አዯገኛ ወይም ሇማምሇጥ የሚሞክር


ሇመሆኑ የሚያረጋግጥ በቂ ምክንያት ቀርቦ በችልቱ ካሌተፇቀዯ በስተቀር
በሠንሰሇት ታስሮ ችልት አይቀርብም፡፡

፪. የክስ መስማትን ከመጀመሩ በፉት ችልቱ፡-

(ሀ) በአዲራሽ የተገኘ ማንኛውም ሰው የተዘጋጀሇትን ቦታ መያዙን


ያረጋግጣሌ፤ በተሇይም ተከሳሽ በተሇየ ቦታ ሆኖ ክርክሩን እንዱያካሂዴ
ያዯርጋሌ።
(ሇ) ዏቃቤ ሔግ ወይም የግሌ ከሳሽ እና ተከሳሽ መቅረባቸውን
ያረጋግጣሌ፡፡
(ሏ) የተከሳሹን ማንነት ሇማረጋገጥ ሙለ ስሙን፣ ዕዴሜውን፣ ፆታውን፣
የመኖሪያ አዴራሻውን፣ ሥራውን፣ የትምህርት ዯረጃውን፣ የቤተሰቡን
ሁኔታ እና ላልች አስፇሊጊ ናቸው የሚሊቸውን መረጃዎች ጠይቆ ወይም
የተረዲውን ይመዘግባሌ፡፡
(መ) የቅዴመ ክስ መስማት ተግባራት መከናወኑን ያረጋግጣሌ፤
ውጤቱንም ሇተከራካሪዎች ይገሌጻሌ፤ የክስ መስማት ሂዯቱም ውጤቱን
ተከትል ያከናወናሌ።
(ሰ) የቅዴመ ክስ መስማት ተግባራትን ክንውን መሠረት አዴርጎ
በተሇይም የአስተርጓሚ አና የጠበቃ ጉዲይ እንዲስፇሊጊነቱ መሟሊቱን
ያረጋግጣሌ።
(ረ) ያሌተሟለ እንዯሆነም ምክንያቱን ጠይቆ ከተረዲ በኋሊ የፌርዴ
ቤቱን የስራ ቋንቋ ሇማይረዲ ተከሳሽ አስተርጓሚ ይመዴብሇታሌ፡፡
(ሠ) በአቅም ማጣት ምክንያት በጠበቃ ያሌተወከሇ መሆኑንና ያሇጠበቃ
ቢከራከር ፌትሔ ይዛባሌ ብል ያመነም እንዯሆነ በመንግሥት ወጪ
ጠበቃ እንዱመዯብሇት ያዛሌ፡፡

፫. ፌርዴ ቤቱም የዝግጅት ተግባራትን እንዲከናወነ እያንዲንደን ክስ በንባብ


ሇተከሳሹ በማሰማት የተረዲው መሆኑን ያረጋግጣሌ።
129
አንቀጽ ፪፻፶፰ የክርክር ሥነ ሥርዏት
በላሊ ሔግ በተሇየ መንገዴ ክርክር እንዱካሓዴ ካሌተዯነገገ በስተቀር ማንኛውም
የወንጀሌ ክርክር፡-
፩. በመዯበኛ ሥርዏት፣
፪.በተፊጠነ ሥርዏት (የዯንብ መተሊሇፌ ፣የዴርዴርና ላልች መፌትሓዎች፣
ሌዩ ሥነሥርዓት፣ ቀሊሌ የእጅ ከፌንጅ ወንጀልች ጉዲይ)፣
፫. በወጣት ጥፊተኞች ሥርዓት፣
፬. በእጅ ከፌንጅ ወንጀሌ ሥርዓት፣
፭. በይግባኝ፣ በሰበር፣ በፌርዴ ክሇሳ እና በመሰየም ሥርዓት
ብቻ ይካሓዲሌ።

ምዕራፌ ሁሇት
ቀጠሮና የቀጠሮ ውጤት
ክፌሌ አንዴ
ጠቅሊሊ ዴንጋጌዎች

አንቀጽ ፪፻፶፱ የክርክር ሥርዓት የሚመራበት መርህ

ማንኛውም የወንጀሌ ክርክር ሥርዓት በተወሰነው የጊዜ ገዯብ ውስጥ ውሳኔ


ማግኘት አሇበት፡፡

አንቀጽ ፪፻፷ መዯበኛው የክርክር ሥርዓት

፩. በዚህ ወይም በላሊ ሔግ በተሇየ ሁኔታ ካሌተዯነገገ በስተቀር ማንኛውም


የወንጀሌ ክርክር ከዚህ በታች በተመሇከተው አግባብ በመዯበኛ የክርክር
ሥርዓት በተቀሊጠፇ ሁኔታ ታይቶ ይወሰናሌ።

፪. ማንኛውም ጉዲይ ከአቅም በሊይ በሆነ ምክንያት ካሌሆነ በስተቀር


በተከታታይ የሚታይ ሆኖ በተቀጠረበት ዕሇት ውሳኔ ያገኛሌ፡፡

፫. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፪ የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ፡-

130
(ሀ) የሬጅስትራር፤
(ሇ) የማስረጃ ማስታወቅ ወይም ማሇዋወጥ፤
(ሏ) ፌሬነገርና የሔግ ቁጥርን በማስማማት ክስን የማስተካከሌ፤
(መ) በሔግ ነገር ሊይ የተነሳ የክስ መቃወሚያ ሊይ ብይን የመስጠት፤
ተግባራትን ሇማከናወን ቀጠሮ አይሰጥም፡፡
፬. በተቀሊጠፇ ሥርዓት የሚመራ ጉዲይ የክስ መስማት ከተጀመረበት ጊዜ
ጀምሮ በስዴስት ወር ጊዜ ውስጥ መጠናቀቅ ይኖርበታሌ፡፡

አንቀጽ ፪፻፷፩ የቀጠሮ ምክንያት

፩. በማንኛውም የወንጀሌ ክርክር ስርአት ሊይ ቀጠሮ የተያዘሇት የወንጀሌ


ጉዲይ በቀጠሮው ቀን ውሳኔ ማግኘት ይኞርበታሌ፡፡

፪. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ የተዯነገገው ቢኖርም ፌርዴ ቤቱ በራሱ


አስተያየት ወይም ዏቃቤ ሔግ ወይም ተከሳሹ ሲያመሇክት እና ትክክሇኛ
ፌትህ ሇመስጠት የሚረዲ መሆኑን ሲገነዘብ በሚከተለት ምክንያቶች አግባብ
ያሇው ቀጠሮ ሇመስጠት ይችሊሌ፡፡

(ሀ) በቀጠሮ ዕሇት ዏቃቤ ሔጉ፣ ወይም ተከሳሹ ሳይቀርብ የቀረ


እንዯሆነ፣
(ሇ) ተከሳሹ በዚህ ሔግ በተዯነገገው መሠረት በቀጠሮው ቀን ችልት
መከታተሌ አይችሌም ተብል የተወሰነ እንዯሆነ፤
(ሏ) በጉዲዩ ሊይ የመጀመሪያ ዯረጃ መቃወሚያ የተነሳ እንዯሆነና
ወዱያውኑ መወሰን ያሌተቻሇ እንዯሆነ፣
(መ) ተከሳሹ ክሱ የዯረሰው ወይም ጠበቃ ያገኘው ከነገሩ መሰማት
ጥቂት ቀናት በፉት በመሆኑ ሇመዘጋጀት በቂ ያሌሆነ
እንዯሆነ፣
(ሠ) የዏቃቤ ሔግ፣ ወይም የተከሳሽ ምስክሮች ተሟሌተው
ባሇመቅረባቸው ክርክሩን ሇማስቀጠሌ የማይቻሌ እንዯሆነ፣
(ረ) በዚህ ሔግ አንቀጽ ፫፻፳፬ መሠረት ተጨማሪ ማስረጃ ማቅረብ
አስፇሊጊ እንዯሆነ ወይም ዏቃቤ ሔጉ ወይም ተከሳሹ ቀዴሞ

131
ይቀርባሌ ብል ያሌገመተው ወይም ሉገምት የማይችሇው
አዱስ ማስረጃ በዴንገት የቀረበ እንዯሆነ፣
(ሰ) የክሱ ማመሌከቻ በተሇወጠ፣ በተጨመረ ወይም አዱስ ክስ በቀረበ
ጊዜ ተከሳሽ ማስተካከያውን ወይም አዱሱን ክስ በተመሇከተ
አስተያየት ሇመስጠት ወይም ጉዲዩን መስማት ሇመቀጠሌ
ተጨማሪ ጊዜ የሚያስፇሌገው እንዯሆነ፣
(ሸ) በላሊ ፌርዴ ቤት የተያዘ ጉዲይ መጀመሪያ ውሳኔ ካሊገኘ በቀር
በቀረበው ክስ ሊይ ውሳኔ የማይሰጥ እንዯሆነ፣
(በ) የተከሳሹን አእምሮ ትክክሇኛነት በሌዩ አዋቂ ሇመወሰን
የሚያስፇሌግ እንዯሆነ፣
(ተ) ላልች ማስረጃዎችን ከሚመሇከተው አካሌ ሇመቀበሌ ተጨማሪ
ጊዜ ካስፇሇገ፣ ወይም
(ቸ) የክሱን መስማት ሇመቀጠሌ የማያስችሌ ላሊ አስገዲጅ ምክንያት
ሲኖር፣

፬. ፌርዴ ቤቱ የዏቃቤ ሔግን ወይም የተከሳሽን ማስረጃ በሚሰማበት ጊዜ


በተከታታይ መስማት አሇበት፡፡ ሆኖም ሇዲኞች፣ ሇተከራካሪ ወገኖች እና
ሇምስክሮች ዕረፌት ወይም ጉዲዩን በአዲሪ በቀጣዩ የሥራ ቀን ሇመስማት
ወይም ላሊ አስገዲጅ ነገር ሲከሰት ፌርዴ ቤቱ ቀጠሮ ሇመስጠት ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፪፻፷፪ የክስ መስማት ሑዯትን በሔመም ምክንያት መከታተሌ አሇመቻሌ

፩. ማንኛውም የተከሰሰ ሰው የክስ መስማት ሑዯቱና ክርክሩን ሇመከታተሌ


ብቁ ነው ተብል ይገመታሌ፡፡

፪. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ የተመሇከተው አጠቃሊይ አነጋገር


እንዯተጠበቀ ሆኖ በተከሳሹ በአካሌ ወይም በአዕምሮ ሔመም ምክንያት፡-

(ሀ) የእምነት ክህዯት ቃሌ መስጠት ካሌቻሇ፣

(ሇ) የቀረበበትን ክስና ውጤት መረዲት ካሌቻሇ ወይም በዚህ ረገዴ


ጠበቃውን መምራትና ማገዝ ካሌቻሇ፣

132
(ሏ) የቀረበበትን ክስ መከሊከሌ ወይም

(መ) በላሊ መሰሌ ምክንያት የመስማት ሑዯቱን መከታተሌ


ከተሳነው፣

በራሱ ወይም በጠበቃው ጠያቂነት የክስ መስማት ሑዯቱ እንዱተሊሇፌ ጥያቄ ሉያቀርብ
ይችሊሌ፡፡

፫. የተከሳሽ ጥያቄ ተገቢ በመሰሇ ጊዜ ፌርዴ ቤቱ ተከሳሹ በባሇሙያ


እንዱመረመርና የምርመራ ውጤት እንዱቀርብሇት ትእዛዝ ይሰጣሌ፡፡

፬. የባሇሙያውን አስተያየት መሠረት በማዴረግ ፌርዴ ቤቱ የተከሳሽ የጤና


መታወክ ጊዜያዊ መሆኑንና ክሱን ሇመከታተሌ ብቁ መሆኑን ካረጋገጠ
አጭር ቀጠሮ በመስጠት የክስ መስማቱን ሂዯት ይቀጥሊሌ፡፡

፭. የቀረበው የባሇሙያ አስተያየት:-

(ሀ) ተከሳሽ ጉዲዩን ሇመከታተሌ ብቁ አሇመሆኑን ካመሊከተ ፌርዴ


ቤቱ የዏቃቤ ሔግ አስተያየት ይቀበሊሌ፡፡

(ሇ) የዏቃቤ ሔግንና የባሇሙያውን አስተያየት መርምሮና አስፇሊጊም


ሆኖ ካገኝው ተገቢውን ክርክር አዴርጎ ጉዲዩ የሚሰማበትን ቀን
ከአንዴ ዓመት ሊሌበሇጠ ጊዜ ሉያስተሊሌፌ ይችሊሌ፡፡

፮. ፌርዴ ቤቱ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፭ መሠረት ተከሳሽ ሇክርክሩ


ብቁ አይዯሇም ብል የወሰነ እንዯሆነ፡

(ሀ) ተከሳሹ በራሱ ወይም በሔብረተሰቡ ሊይ አዯጋ የሚፇጥር


እንዯሆነ ሇዚህ ዓሊማ ተብል በተቋቋመ ተቋም ሥር እንዱቆይ፣
(ሇ) እንዯነገሩ ሁኔታ በማረሚያ ቤት እንዱቆይ፣ ወይም
(ሏ) በዋስ እንዱሇቀቅና በየጊዜው ሪፖርት እንዱቀርብሇት፣
ትእዛዝ ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡

133
፯. ተከሳሹ ፌርዴ ቤቱ ከወሰነው የጊዜ ገዯብ ወይም ከአንዴ ዓመት በኋሊ
መሻሻሌ ካሊሳየ ፌርዴ ቤቱ የተከሳሽ ጠበቃ ባሇበት ክርክሩን መርቶ
ተገቢውን ውሳኔ ይሰጣሌ፡፡

፰. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፯ በተመሇከተው አግባብ ተከሳሹ ከቀረበበት


ጉዲይ በነፃ የሚሰናበት ወይም ጥፊተኛ የሚባሌ እንዯሆነ ፌርዴ ቤቱ ተገቢ
ነው የሚሇው የጥንቃቄ እርምጃ እንዱፇጸም ትእዛዝ ይሰጣሌ። ነጻነትን
የሚያሳጡ እንዱሁም የገንዘብ ቅጣቶች ሉወሰኑ የሚችለት የተከሳሹ ጤንነት
መመሇሱ ሲረጋገጥና ጉዲዩ በዚሁ ሁኔታ ባሇበት እንዯገና እንዱታይሇት
ያሌጠየቀ እንዯሆነ ብቻ ነው።

ምዕራፌ ሦስት

የክስ መቃዎሚያ እና የእምነት ክህዯት

አንቀጽ ፪፻፷፫ ክሱን ስሇመቃወም


፩.ፌርዴ ቤቱ ተከሳሽ የተነበበሇትን ክስ መረዲቱን ካረጋገጠ በኋሊ በክሱ
ሊይ መቃወሚያ ያሇው እንዯሆነ ይጠይቀዋሌ፡፡
፪.ተከሳሽ የሚከተለትን የመጀመሪያ ዯረጃ የክስ መቃወሚያ ምክንያቶችን
መሠረት በማዴረግ መቋወሚያውን ማቅረብ ይችሊሌ፡፡

(ሀ) ፌርዴ ቤቱ ክሱን ሇመስማት ሥሌጣን የላሇው እንዯሆነ፣


(ሇ) በቀረበበት ክስ ከዚህ ቀዯም ተከሶ ነፃ የወጣ ወይም የጥፊተኝነት
ውሳኔ የተሰጠበት ከሆነ፣
(ሏ) ጉዲዩ በአማራጭ መፌትሓ ወይም በላሊ ሥርዓት ታይቶ ውሳኔ
ያገኘ እንዯሆነ፣
(መ) ክስ የቀረበበት ወንጀሌ በይርጋ ቀሪ የተዯረገ እንዯሆነ ፣
በይቅርታ ወይም ፣ ምኅረት የታሇፇ እንዯሆነ ፣
(ሠ) ተከሳሹ ያሇመከሰስ ሌዩ መብት ያሇው ሆኖ ይኸው መብት
ያሌተነሳ እንዯሆነ፣
(ሰ) ተከሳሹ የቀረበበት ክስ በላሊ ፌርዴ ቤት ወይም ችልት እየታየ
እንዯሆነ፣

134
(ሸ) በላሊ ፌርዴ ቤት ወይም በላሊ ችልት የቀረበ ክስ ሳይጠናቀቅ
በዚህ የወንጀሌ ክስ ውሳኔ ሇመስጠት የማይቻሌ እንዯሆነ፣
(ቸ) የቀረበበት ክስ ሁሇትና ከዚያ በሊይ ሆኖ የተወሰኑት ክሶች
በአንዴ ክስ የሚጠቃሇለ እንዯሆነ፣ ወይም
(በ) የቀረበበት ክስ በወንጀሌ ያሌተፇረጀ ዴርጊት ወይም የተሻረ
ሔግን መሠረት በማዴረግ የቀረበ ከሆነ፣
(ተ) ወዯ ፌሬ ነገር ገብቶ ሇማየት የማያስችለ መሰሌ ጉዲዮችን
መሠረት ያዯረገ ከሆነ፣

፫.ፌርዴቤቱ በተከራካሪ ወገኖች ባይነሳም፣ ወዯ ሥረ ነገሩ እንዲይገባ


የሚከሇክሇው የሔግ ጉዲይ ወይም ፌሬ ነገር መኖሩን ከተረዲ በራሱ
አስተያየት አግባብነት ያሇው ትእዛዝ ሇመስጠት ይችሊሌ፡፡

፬.ተከሳሹ በዚህ አንቀጽ ንዐስ ቁጥር ፩ መሠረት የተጠቀሱት የመጀመሪያ


ዯረጃ መቃዎሚያዎች ወዱያውኑ ያሊቀረበ እንዯሆነ ፌርዴ ቤቱን የሚጸና
ፌርዴ ሇመስጠት የሚያግዯው ካሌሆነ በቀር እነዚህን መቃወሚያዎች በላሊ
ጊዜ ሉያቀርብ አይችሌም፡፡

አንቀጽ ፪፻፷፬ በመቃወሚያ ሊይ መወሰን

፩. ፌርዴ ቤቱ ተከሳሽ ያቀረበውን የመጀመሪያ ዯረጃ የክስ መቃወሚያ


ከመዘገበና ሇዏቃቤ ሔግ እንዱዯርሰው ካዯረግ ወይም መረዲቱን ካረጋገጠ
በኋሊ፣

(ሀ) ዏቃቤ ሔጉ መሌስ ወይም አስተያየት እንዲሇው ይጠይቀዋሌ፤


(ሇ) በቀረበው መቃወሚያ ወዴያውኑ መወሰን የሚቻሌ እንዯሆነ
ወይም ዏቃቤ ሔጉ መሌስ ወይም አስተያየት የላሇው ወይም
ተቃውሞው ወይም አስተያየቱ ተቀባይነት ካሊገኘ ቀጠሮ
መስጠት ሳያስፇሌግ ወዱያውኑ ውሳኔ ይሰጣሌ፡፡

፪. ፌርዴ ቤቱ በቀረበው ክስ መቃወሚያ ወዱያውኑ ውሳኔ መስጠት


ያሌተቻሇ መሆኑን ወይም ጉዲዩን ማጣራት ወይም በተጨማሪ ማስረጃ

135
ማረጋገጥ አስፇሊጊ መሆኑን ካመነበት አጭር ቀጠሮ በመስጠት ውሳኔ
ይሰጣሌ፡፡

አንቀጽ ፪፻፷፭ ክስ ተነጥል እንዱሰማ ስሇማዘዝ

ፌርዴ ቤቱ መቃወሚያ ባይቀርብበትም በአንዴ ክስ በርካታ ሰዎች በተከሰሱበት ክስ


ተከሳሾቹን በአንዴነት አጣምሮ ጉዲያቸውን መስማት የመከሊከሌ መብታቸውን
የሚያጣብብ ወይም ፌትሏዊ ውሳኔ ሇመስጠት የማያስችሌ ሆኖ ካገኘው ተከሳሾቹ
ጉዲያቸው ተነጣጥል እንዱሰማ ማዘዝ ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፪፻፷፮ ክስን መሇወጥና በክስ ሊይ መጨመር ወይም ማሻሻሌ

፩.ፌርዴ ቤቱ ፌርዴ ከመስጠቱ በፉት በማናቸውም ጊዜ በራሱ አስተያየት


ወይም በዏቃቤ ሔግ ወይም በተከሳሽ አመሌካችነት የቀረበው ክስ፡-

(ሀ) መሠረታዊ ስህተት የታየበት፣ ተከሳሹን የሚያሳስት ወይም


ያሳሳተ ፤ ማካተት የሚገባውን ፌሬ ነገር ሳያካትት ወይም
በዝርዝር ሳያስቀምጥ የቀረ ፣ የተከሳሽን የመከሊከሌ መብት
የሚያጣብብ ወይም ፌትሏዊ ውሳኔ ሇመስጠት የማያስችሌ
መሆኑን የተረዲው እንዯሆነ፣

(ሇ) የክስ ማመሌከቻው በዚህ ሔግ መሠረት አሇመዘጋጀቱን


፣በክስ ማመሌከቻው የተጠቀሰው የሔግ ቁጥር ከወንጀለ ዝርዝር
ጋር የማይጣጣም መሆኑን ወይም ተከሳሹ የቀረበበት ክስ
ተነጥል ካሌታየ የመከሊከሌ መብቱን እንዯሚያጣብበው የተረዲ
እንዯሆነ፤

እንዯነገሩ ሁኔታ ክሱ እንዱሇወጥ ወይም እንዱሻሻሌ ወይም ተጨማሪ


ወይም አዱስ ክስ እንዱቀርብ ቀጠሮ በመያዝ ትዕዛዝ ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡

፪. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ መሠረት በተሰጠ ጊዜ ውስጥ ዏቃቤ ሔግ


ክሱን አሻሽል ወይም ሇውጦ ወይም አዱስ ክስ ካሊቀረበ ፌርዴ ቤቱ

136
መዝገቡን ይዘጋሌ፡፡ ተጠርጣሪው በማረፉያ ቤት ያሇ እንዯሆነ በዋስትና
ይሇቀቃሌ፤ በዚህ ክስ ምክንያት የተያዘ ወይም የታገዯ ንብረት ካሇ ውሳኔ
ይሰጣሌ፡፡

፫.በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፪ የተዯነገገው ቢኖርም ዏቃቤ ሔግ ክሱን


አሻሽል ወይም ሇውጦ ወይም አዱስ ክስ ሇማቅረብ ያሌቻሇበትን በቂ
ምክንያት አቅርቦ ተቀባይነት ካገኘ ፌርዴ ቤት በዚህ አንቀጽ ንዐስ
አንቀጽ፩ ከሰጠው ጊዜ ያሌበሇጠ ተጨማሪ ጊዜ ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡

፬. ክሱ በተሇወጠ፣ በተጨመረ፣ በተሻሻሇ ወይም አዱስ ክስ በቀረበ ጊዜ


እንዯነገሩ ሁኔታ ሇተከሳሹ እንዱነበብሇትና እንዱረዲውና አስፇሊጊ ሲሆን
መቃወሚያ እንዱያቀርብበት ወይም ክርክሩ በዯረሰበት ዯረጃ እንዱቀጥሌ
ሉያዯርግ ይችሊሌ፡፡

ክፌሌ አንዴ
የተከሳሹ እምነት ክህዯት

አንቀጽ ፪፻፷፯ ተከሳሹን የእምነት ወይም ክህዯት ቃሌ ስሇመጠየቅ

፩.ፌርዴ ቤቱ፣ ተከሳሹ ተቃውሞ ያሊቀረበ ወይም አቅርቦ መቃወሚያው


ውዴቅ የተዯረገ እንዯሆነ ባቀረበው የክስ ተቃውሞ ሊይ ትእዛዝ ከሰጠና
ክሱን አንብቦሇት እንዱረዲው ካዯረገ በኋሊ የእምነት ክህዯት ቃለን ተቀብል
ይመዘግባሌ፡፡

፪.ክሱ ከአንዴ በሊይ በሆነ ጊዜ ፌርዴ ቤቱ እያንዲንደን ክስ አንብቦሇት


እንዱረዲው ካዯረገ በኋሊ ሇእያንዲንደ ክስ እምነት ክህዯት ቃለን ተቀብል
ይመዘግባሌ፡፡

፫.የተከሳሹ የእምነት ክህዯት ቃሌ ተከሳሹ በሚሰጠው ቃሌ አነጋገር ዓይነት


መመዝገብ አሇበት፡፡

137
አንቀጽ ፪፻፷፰ የተከሳሹ የእምነት ክህዯት ቃሌ

፩.ተከሳሹ በክሱ ማመሌከቻ ሊይ የተዘረዘረውን የወንጀሌ ዴርጊት


ሇመፇጸሙና ጥፊተኛ ሇመሆኑ በሙለ ያመነና ስሇ ወንጀለ አፇጻጸም ፌርዴ
ቤቱ ሇሚያቀርብሇት ጥያቄ አሳማኝ ምሊሽ የሰጠ እንዯሆነ ፌርዴ ቤቱ
ተከሳሹ ጥፊተኛ ነኝ ብሎሌ ሲሌ ከመዘገበ በኋሊ በተከሳሹ ሊይ የጥፊተኝነት
ውሳኔ ወዱያውኑ ይሰጣሌ፡፡ ፌርዴ ቤቱ የተከሳሹን ጥፊተኝነት ሲመዘግብ
ተከሳሹ የሠጠውን ቃሌ በተከሳሹ አነጋገር ዓይነት መመዝገብ ይኖርበታሌ፡፡

፪.በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ በተዯነገገው መሠረት ተከሳሽ በክሱ


ማመሌከቻ ሊይ የተዘረዘረውን ወንጀሌ መፇፀሙን ያመነ ቢሆንም ፌርዴ
ቤቱ ዏቃቤ ሔግ ማስረጃውን እንዱያቀርብ ሇማዘዝና ተከሳሹም የመከሊከያ
ማስረጃውን እንዱያሰማ ሇመፌቀዴ ይችሊሌ፡፡

፫.ተከሳሹ የእምነት ክህዯት ጥያቄውን በግሌፅ የካዯ፣ ሇጥያቄው መሌስ


ያሌሰጠ፣ ወይም ወንጀለን መፇጸሙን አምኖ መብቱን ጠብቆ የተከራከረ
እንዯሆነ ፌርዴ ቤቱ ተከሳሹ ጥፊተኛ አይዯሁም ብሎሌ በማሇት
ይመዘግባሌ፡፡

አንቀጽ ፪፻፷፱ የተከሳሹን የእምነት ክህዯት ስሇማሻሻሌ

ተከሳሹ ከፌርዴ በፉት ባሇ ማናቸውም የክስ ሂዯት ሊይ የሰጠውን የእምነት ቃሌ


በመሇወጥ ጥፊተኛ አይዯሇሁም ሉሌ ይችሊሌ፡፡ፌርዴ ቤቱ ተከሳሹ ጥፊተኛ
አይዯሁም በማሇት የእምነት ቃለን ከሇወጠ የተሇወጠውን ቃሌ ይመዘግባሌ፡፡
በተከሳሹ ሊይ የተሰጠው የጥፊተኝነት ውሳኔ ውዴቅ ያዯርጋሌ፣ ዏቃቤ ሔግ
ምስክሮች የሚሰሙበትን ፣ የተከሳሹ የዋስትና እና በኤግዚቢትነት ሊይ አግባብ
ያሇውን ውሳኔ ይሰጣሌ፡፡

138
ርዕስ ሁሇት
ማስረጃና ፌርዴ
ምዕራፌ አንዴ
በዏቃቤ ሔግ የቀረበ ማስረጃን መሰማት

አንቀጽ ፪፻፸ የዏቃቤሔግ የክስ መግሇጫ

፩. ዏቃቤ ሔግ ከክስ ማመሌከቻ በተጨማሪ የሚያቀርበው የክስ መግሇጫ፡-

(ሀ) ምስክሮች የሚመሰክሩበትን ጉዲይ እና ይህንኑ ሇማስረዲት


የሚጠሩ ምስክሮችን ስም፣ ፆታ፣ ዕዴሜ፣ ዜግነት፣ ሥራና
አዴራሻ፣

(ሇ) ክሱን በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ሇማስረዲት የቀረበ የኤግዚቢት


ዝርዝር፣ ማስረጃና ስሇሚያስረዲው ጉዲይ አጭር መግሇጫ፣ እና

(ሏ) ተከሳሽ ጥፊተኛ ቢባሌ በዏቃቤ ሔግ ሉቀርብ የሚችሌ የቅጣት


ማክበጃና ማቅሇያን ያገናዘበ የቅጣት አስተያየትን፣

መያዝ ይኖርበታሌ፡፡

፪. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ (ሏ) መሠረት የተዯነገገው ቢኖርም ፌርዴ


ቤት ትክክሇኛ ፌትሔ ሇመስጠት አያስችሌም ብል ካመነ የቅጣት አስተያየት
ከፌርዴ በፉት እንዲይቀርብ ትእዛዝ ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡

፫. የምስክሮች ማንነት ወይም ላሊ ማስረጃ በቅዴመ ክስ ወይም በክስ


መስማት ዯረጃ ቢታወቅ የምስክሮች ዯኅንነት አዯጋ ሊይ የሚጥሌ ወይም
መገሇፁ እውነቱን ሇማግኘት እንቅፊት የሚፇጥር ወይም በሔዝብ ጥቅም ሊይ
ጉዲት የሚያዯርስ መሆኑን ዏቃቤ ሔግ ካመነ ይህንኑ ከማስረጃው ዝርዝር
መግሇጫ ጋር መግሇጽ አሇበት፡፡

፬. ፌርዴ ቤቱ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፫ መሠረት የቀረበውን


ማመሌከቻ ከተቀበሇ የምስክሮችን ማንነትና ላልች ማስረጃዎች በሚስጢር
እንዱጠበቁ ያዯርጋሌ፡፡ ፌርዴ ቤት የተከሳሹን ጥፊተኝነት ሇማስረዲት

139
የሚቀርቡ ማስረጃዎች መኖራቸውና በክስ መግሇጫው የማይገሇጹ
መሆናቸውን በመጥሪያው ሊይ ማመሌከት አሇበት፡፡

አንቀጽ ፪፻፸፩ የክርክር መክፇቻ ንግግር

፩.ተከሳሽ ወንጀለን ክድ የተከራከረ እንዯሆነ ዏቃቤ ሔግ ወይም የግሌ ከሳሽ


ማስረጃውን ከማሰማቱ በፉት የክርክር መክፇቻ ንግግር ያዯረጋሌ፡፡

፪.የክርክር መክፇቻ ንግግር ዓሊማም ዏቃቤ ሔግ ክርክሩን ስሇሚያቀርብበት


አግባብ፣ የማስረጃ ዓይነት፣ ቅዯም ተከተሌና ስሇሚያስረደት ጉዲይ መግሇጽ
ነው፡፡ ይህንንም በትክክሌና ያሇ አዴሌዎ ማመሌከት አሇበት፡፡

፫.ዏቃቤ ሔግ የወንጀሌ ክስ የክርክር መክፇቻውን ካበቃ በኋሊ በዚህ ሔግ


መሠረት መንግስትን ወይም የወንጀሌ ተጎጂዎችን በመወከሌ ያቀረበውን
የፌትሏብሓር ክስን የክርክር መክፇቻ ንግግር ያዯርጋሌ፡፡

፬.ዏቃቤ ሔግ የክስ መክፇቻ ንግግሩን ካበቃ በኋሊ በፌትሏብሓር የግሌ


ከሳሽ አጣምሮ ያቀረበውን የፌትሏብሓር ክስ የክርክር መክፇቻ ንግግር
ያዯርጋሌ፡፡

አንቀጽ ፪፻፸፪ ዏቃቤ ሔግ በማስረጃ ማረጋገጥ ያሇበት ፌሬ ነገር

፩.ዏቃቤ ሔግ በፌርዴ ቤቱ በጭብጥ የተያዘን ፌሬ ነገር እና በጭብጥ


ሇተያዘው ፌሬ ነገር አግባብነት ያሇውን ፌሬ ነገር አግባብነትና ተቀባይነት
ባሇው ማስረጃ ማረጋገጥ ይኖርበታሌ፡፡

፪.ዏቃቤ ሔግ ባቀረበው በአንዴ የወንጀሌ ክስ ጉዲይ ሊይ እንዯነገሩ ሁኔታ


አንዴና ከዚያ በሊይ ጭብጦች ሉኖሩ ይችሊለ፡፡

፫.በጭብጥ የተያዘ ፌሬ ነገር ወይም በጭብጥ ሇተያዘው ፌሬ ነገር አግባብነት


ያሇውን ፌሬ ነገር ዏቃቤ ሔግ አረጋግጧሌ የሚባሇው ዏቃቤ ሔግ የነገሩን

140
ሁነት፣ መከሰት ወይም አሇመከሰት በዚህ ሔግ በተዯነገገው የማስረዲት
መጠን ማረጋገጡን ፌርዴ ቤቱ ሲያምን ይሆናሌ፡፡

፬.በዚህ ሔግ ‹‹በጭብጥ የተያዘ ፌሬ ነገር›› ማሇት ዏቃቤ ሔግና ተከሳሽ


ያሌተስማሙበት በፌርዴ ሂዯት እንዱረጋገጥ መዯረጉ በጉዲዮ ሊይ ፌርዴ
ወይም ውሳኔ ሇመስጠት የሚያስችሌ ፌሬ ነገር ነው፡፡

፭.ሇዚህ ሔግ አፇጻጸም ‹‹አግባብነት ያሇው ፌሬ ነገር ›› ማሇት በጭብጥ


ከተያዘው ፌሬ ነገር ጋር ግንኙነት ያሇው ሆኖ፣ የዚህ ፌሬ ነገር መረጋገጥ
በጭብጥ የተያዘውን ፌሬ ነገር መከሰቱን ወይም አሇመከሰቱን የማሳየት
አቅም ያሇው ፌሬ ነገር ሲሆን በተሇይ በዚህ ሔግ አንቀጽ ፪፻፸፫ (፪) (ሀ)
እስከ (በ) የተመሇከቱትን ፌሬ ነገሮች ይጨምራሌ፡፡

አንቀጽ ፪፻፸፫ አግባብነት ያሇው ፌሬ ነገር

፩. በጭብጥ የተያዘውን ፌሬ ነገር ወይም በጭብጥ ሇተያዘው ፌሬ ነገር


አግባብነት ያሇውን ፌሬ ነገር የሚያስረዲ የዏቃቤ ሔግ ማስረጃ አግባብነት
ያሇው ማስረጃ ይሆናሌ፡፡

፪.በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ መሠረት የሚከተሇውን ፌሬ ነገር


የሚያስረዲ የዏቃቤ ሔግ ማስረጃ አግባብነት ያሇው ማስረጃ ይሆናሌ፡፡
በጭብጥ ከተያዘው ፌሬ ነገር፡-

(ሀ) የተፇጥሮ (የሁነት)፣ የጊዜና ቦታ ጥብቅ ትስስር ያሇው በመሆኑ


በጭብጥ የተያዘው ፌሬ ነገር አካሌ የሆነ ፌሬ ነገር ፣
(ሇ) ሇመፇጸም ምክንያት ወይም የታቀዯ ዓሊማ የሆነ ፌሬ ነገር ፣
(ሏ) መፇጸም ወይም መከሰት አጋጣሚን የፇጠረ ፌሬ ነገር ፣
(መ) መፇጸም የተዯረገ ዝግጅት ወይም በተከታይ የተከናወነ ተግባር
ፌሬ ነገር፣
(ሠ) ከመከሰቱ በፉትና ከተከሰተ በኋሊ የተከሳሹ፣ የተበዲዩ ወይም
በአካባቢው የነበሩ የላልች ሰዎች ተግባር፣ የሆነ ፌሬ ነገር፣

141
(ረ) ሁነት ውጤት የሆነ ፌሬ ነገር፣
(ሰ) ከመከሰቱ በፉትና ከተከሰተ በኋሊ የነበረ የአካባቢው ሁኔታ ፌሬ
ነገር ፣
(ሸ) የፌሬ ነገሩ ሁነት በጭብጥ ከተያዘው ፌሬ ነገር ጋር ተመሳሳይነት
ሁነት ያሇው ፌሬ ነገር፣
(ቀ) የተከሳሽ ወይም የተበዲይ መሌካም ወይም መሌካም ያሌሆነ
ጠባይ የሆነ ፌሬ ነገር፣
(በ) በላሊ በማናቸውም መሌኩ በጭብጥ የተያዘውን ፌሬ ነገር
መከሰት ወይም አሇመከሰት የማሳየት ዝንባላ ያሇው ፌሬ ነገር፣

ክፌሌ አንዴ
በማስረጃ መረጋገጥ የማያስፇሌጋቸው ፌሬ ነገሮች

አንቀጽ ፪፻፸፬ መረጋገጥ የማያስፇሌጋቸው ፌሬ ነገሮች

በዚህ ሔግ በተሇየ ሁኔታ የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ በተከሳሹ በግሌጽ የታመነ


ፌሬ ነገር ወይም ፣ፌርዴ ቤቶች ግንዛቤ የሚወስደበት በሔግ የተዯነገገ ፌሬ ነገር
ሲኖር ወይም የሔግ ግምቶች ያስቀመጠባቸው ፌሬ ነገሮች በፌሬ ነገር ሔጉ
ተዯንግገው ሲገኙ ዏቃቤ ሔግ እነዚህን ፌሬ ነገሮች ሇማስረዲት ማስረጃ ማቅረብ
አያስፇሌገውም ፡፡
አንቀጽ ፪፻፸፭ የታመነ ፌሬ ነገር

፩. በዚህ ሔግ አንቀጽ ፪፻፸፬ ተከሳሹ የተከሰሰበት የወንጀሌ ጉዲይ


በሚታይበት የፌርዴ ሂዯት በግሌጽ ያመነው ፌሬ ነገር ወይም ወንጀለን
መፇጸሙን አምኖ የሰጠው የእምነት ቃሌ በዏቃቤ ሔግ ማስረጃ መረጋገጥ
አያስፇሌገውም።

፪. ተከሳሹ ክሱን ሲከሊከሌ ማስረጃ አቅርቦ ካሊስተባበሇው በስተቀር ተከሳሹ


ጉዲዩን ከሚያየው ፌርዴ ቤት ውጪ ያመነው ፌሬ ነገር ወይም በሔግ

142
መሠረት የሰጠውን የእምነት ቃሌ ወይም በሽብር ዴርጊት ከሚጠረጠር ሰው
በፅሁፌ፣በዴምፅ መቅረጫ በቪዱዮ ካሴት ወይም በማናቸውም ላሊ ሜካኒካሌ
ወይም ኤላክትሮኒክ መሳሪያ የተቀረፀ የእምነት ቃሌ የዏቃቤ ሔግ ማስረጃን
ማቅረብ ሳያስፇሌግ እንዯተረጋገጠ ይቆጠራሌ፡፡

አንቀጽ ፪፻፸፮ ፌርዴ ቤት ግንዛቤ የሚወስዴበት ፌሬ ነገር

፩. በፋዳራሌ ነጋሪት ጋዜጣ ታትመው የወጡና በፋዳራሌ ፌርዴ ቤቶች


ወይም በክሌሌ ፌርዴቤቶች ግንዛቤ የሚወሰዴባቸውን የፋዳራሌ ሔጎችን
ወይም በክሌሌ የሔግ ጋዜጣ ታትመው የወጡና በክሌሌ ፌርዴ ቤቶች
ግንዛቤ የሚወሰዴባቸው የክሌሌ ሔጎችን የሚመሇከት ፌሬ ነገር የዏቃቤ
ሔግን ማስረጃ ማቅረብ ሳያስፇሌግ እንዯተረጋገጠ ይቆጠራሌ፡፡

፪. ፌርዴ ቤቶች በዚህ ሔግ መሠረት ግንዛቤ የሚወስደበት በጠቅሊሊ


እውቀት እውነትነቱ የታወቀ ፌሬ ነገር ወይም በቀሊለ በሚገኝ አስተማማኝ
ሰነዴ ሉረጋገጥ የሚችሌ ፌሬነገር የዏቃቤ ሔግን ማስረጃ ማቅረብ ሳያስፇሌግ
እንዯተረጋገጠ ይቆጠራሌ ፡፡

፫.በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ ወይም ፪ ሊይ የተዯነገገው ቢኖርም ዏቃቤ


ሔግ በክሱ ሊይ የተመሇከተውን ወንጀሌ የሚያቋቁሙ ፌሬ ነገሮችን
የሚያረጋግጡ ማስረጃዎች ማቅረብ ይኖርበታሌ፡፡

፬.በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ ወይም ፪ የተመሇከተው ቢኖርም ዏቃቤ


ሔግ ወይም ተከሳሽ በጭብጥ የተያዘው ወይም አግባብነት ያሇው ፌሬ ነገር
በፌርዴ ቤቱ ግንዛቤ እንዱወሰዴበት ጥያቄ ሉያቀርብ ወይም ተከሳሹ
በቀረበው ጥያቄ ሊይ መቃወሚያ ሉያቀርብ ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፪፻፸፯ የሔሉና ግምት

143
፩.በጭብጥ ከተያዙ ወይም አግባብነት ካሊቸው ፌሬ ነገሮች ሊይ የተወሰኑ
መሠረታዊ ፌሬ ነገሮች በዏቃቤ ሔግ ማስረጃ ከተረጋገጠ ተያያዥ የሆነ
የላሊን ፌሬ ነገር ሁነት ወይም መከሰት በተመሇከተ የህሉና ግምት
ሇመውሰዴ እንዯሚቻሌ በፌሬ ሔጉ የተዯነገገ እንዯሆነ ፌርዴ ቤቱ የዏቃቤ
ሔግ ማስረጃ መቅረቡ ሳያስፇሌግ ላሊኛው ፌሬ ነገር እንዯተረጋገጠ
ሇመቁጠር ወይም የዏቃቤ ሔግ ማስረጃ እንዱቀርብበት ሇማዘዝ ይችሊሌ፡፡

፪.በጭብጥ ከተያዙ ወይም አግባብነት ካሊቸው ፌሬ ነገሮች ሊይ የተወሰኑ


መሠረታዊ ፌሬ ነገሮች በዏቃቤ ሔግ ማስረጃ ከተረጋገጡ ተያያዥ የሆነን
የላሊን ፌሬ ነገር ሁነት ወይም መከሰት አስመሌክቶ ፌርዴ ቤቱ የህሉና
ግምት መወሰዴ እንዲሇበት በፌሬ ሔጉ የተዯነገገ እንዯሆነ ፌርዴ ቤቱ
መሠረታዊ ፌሬ ነገሮቹ በዏቃቤ ሔግ ማስረጃ ሲረጋገጡ ላሊው ተያያዥ ፌሬ
ነገር እንዯተረጋገጠ መቁጠር ይኖርበታሌ፡፡

፫.በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ ወይም ሁሇት የህሉና ግምት የሚወሰዴበት


ፌሬ ነገር በተመሇከተ የተዯነገገው ቢኖርም ዏቃቤ ሔግ በማስረጃ ባረጋገጠው
መሰረታዊው ፌሬ ነገርና የህሉና ግምት በሚወሰዴበት ፌሬ ነገር መካከሌ
ያሇውን ግንኙነት በማስረጃ ማረጋገጥ ይኖርበታሌ፡፡

ንዐስ ክፌሌ አንዴ


የማስረጃ አግባብነትና ተቀባይነት
አንቀጽ ፪፻፸፰ አግባብነትና ተቀባይነት ስሊሇው ማስረጃ

በዚህ ሔግ ወይም በላልች ሔጎች በተሇየ ሁኔታ ካሌተዯነገገ በስተቀር


አግባብነት ያሇው ማስረጃ ሁለ ተቀባይነት አሇው፡፡

አንቀጽ ፪፻፸፱ ተቀባይነት የላሇው የዏቃቤ ሔግ ማስረጃ


፩. የሚከተለት የዏቃቤ ሔግ ማስረጃዎች ተቀባይነት የሊቸውም፡-

(ሀ) ተጠርጣሪው ወይም ተከሳሹ በኃይሌ ተገድ የሰጠውና በራሱ ሊይ


ማስረጃ ሆኖ የቀረበ የእምነት ቃሌ ወይም እንዱያምን የተዯረገ
ማናቸውም ማስረጃ፤

144
(ሇ) በምርመራ ሊይ ሌዩ የማስረጃ ማሰባሰቢያ ዘዳን የሚመሇከቱ
የዚህን ሔግ ዴንጋጌዎች በመተሊሇፌ የተገኘ ማስረጃ፤

(ሏ) ከተጎጂ ጋር በተዯረገ የእርቅ ስምምነት፣ በጥፊተኝነት ዴርዴር


ወይም በአማራጭ መፌትሓ የተገኘ ማስረጃ ወይም የተሰጠ
የእምነት ቃሌ፣

(መ) ተከሳሽ ተጎጂን ሇመርዲት ወይም አንዴን ነገር ሇማሻሻሌ


የወሰዯው እና የወንጀሌ ዴርጊቱን የፇጸመ መሆኑን ያስረዲሌ
በሚሌ የሚቀርብ የርምት ርምጃን የሚያስረዲ ማስረጃ፣

(ሠ) በዏቃቤ ሔግ የቀረበበትን ክሱን ክድ የሚከራከረውን ተከሳሽና


ክድ የሚከራከርበትን በጭብጥ የተያዘ ወይም ሇጭብጡ
አግባብነት ያሇው ፌሬ ነገርን በተመሇከተ በአንዴ ዓይነት
ወንጀሌ በተከሰሰ ላሊ ተከሳሽ የተሰጠ የእምነት ቃሌ፣

(መ) ትክክሇኛነቱ እንዱረጋገጥ በፌርዴ ቤቱ ታዞ ያሌተረጋገጠ


በዏቃቤ ሔግ የቀረበ ማስረጃ፤

፪. ከዚህ በሊይ በንዐስ አንቀጽ ፩ የተዯነገገው ቢኖርም የዏቃቤ ሔግ ምስክር


ቃሌን ምስክርነቱ በሚሰጥበት ችልት ሊይ ሇማስተባበሌ በተከሳሹ የሚቀርብ
በዚህ ሔግ ተቀባይነት የሇውም የተባሇ ማናቸውም ማስረጃ ተቀባይነት
ይኖረዋሌ፡፡

አንቀጽ ፪፻፹ የተከሳሽን ወይም ተጎጂን ጠባይን የሚያስረዲ ማስረጃ


፩. የተከሳሹን መሌካም የሆነን ወይም ያሌሆነን ጠባይ በማስረዲት
የተከሰሰበትን የወንጀሌ ተግባር ሇማስረዲት በዏቃቤ ሔግ የሚቀርብ ማስረጃ
ተቀባይነት የሇውም፡፡

፪.በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ የተዯነገገው ቢኖርም የተጎጂው ጠባይ


መሌካም አሇመሆኑን ሇማሳየት በተከሳሹ በሚቀርቡ ማስረጃዎች
የተረጋገጠውን ፌሬ ነገር ሇማስተባበሌ ዏቃቤ ሔግ የተከሳሹን የተከሳሹን
መሌካም ያሌሆነ ጠባይ እንዯ ማስረጃ ማቅረብ ይችሊሌ።

145
፫.ዏቃቤ ሔግ ያቀረበው ምስክር እውነተኛነቱን ማናቸውንም ማስረጃ
በማቅረብ ማስረዲት ይችሊሌ።

አንቀጽ ፪፻፹፩ የቀዴሞ ጥፊቶችና መሰሌ ተግባራት

የተከሳሹ የቀዴሞ ጥፊቶችና ላልች ተግባራት አሁን የተከሰሰበትን የወንጀሌ


ተግባር ሇማስረዲት ተቀባይነት የሊቸውም። ሆኖም የተከሳሹን የቀዴሞ እቅዴ፣
ማንነት፣ አጋጣሚ፣ ዝግጅት፣ ሀሳብ፣ ወይም የነገሩ ሁነት ዴንገተኛ አሇመሆን
ሇማስረዲት ተቀባይነት ይኖረዋሌ፡፡

ክፌሌ ሁሇት
የሰው ማስረጃ

አንቀጽ ፪፻፹፪ የመመስከር ብቃትና ግዳታ

፩. በሔግ ገዯብ ያሌተጣሇበት ወይም በወንጀሌ በፌርዴ ቤት ተፇርድበት


መብቱን ያሌተገፇፇ ማንኛውም የዏቃቤ ሔግ ምስክር ሇመመስከር ብቃት
እንዲሇው ይገመታሌ።

፪. በምስክርነት የተጠራ ማንኛውም የዏቃቤ ሔግ ምስክር ፌርዴ ቤት ቀርቦ


የመመስከር ወይም የማይመሰክርበትን ምክንያት የማስረዲት ግዳታ
አሇበት።
፫.ምስክሩ ሌዩ አዋቂ እንዯሆነ ፌርዴ ቤቱ የምስክሩን የትምህርት ዯረጃና
ሥራ፣ የሥራ ሌምዴ እንዱሁም ላልች የብቃት ማረጋገጫዎችን ከመረመረ
በኋሊ በጭብጥ በተያዘው ወይም አግባብ ባሇው ፌሬ ነገር ሊይ ሇመመስከር
ብቃት ያሇው መሆኑን ውሳኔ ይወስናሌ፡፡

፬. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ የተዯነገገው ቢኖርም ፌርዴ ቤቱ በዕዴሜ


ሇጋነት ወይም መጃጀት፣ በአካሌ ወይም በአዕምሮ ሔመም ወይም
በማናቸውም ላሊ ምክንያት የሚመሰክረውን ፌሬ ነገር ወይም የሚቀርብሇትን
ጥያቄ ሉረዲው የማይችሌ መሆኑን ሲረዲ የምስክርነት ቃለን እንዲይሰጥ
ሉያዯርግ ይችሊሌ፡፡

146
፭.ፌርዴ ቤት ምስክር እንዲይሆን ክሌከሊ ያዯረገበት ሌዩ አዋቂ የዏቃቤ ሔግ
ምስክር ሆኖ በምስክርነት ሉቀርብ አይችሌም፡፡

አንቀጽ ፪፻፹፫ ሇመመስከር ያሇመገዯዴ ሌዩ መብት

፩.የተከሳሹ ኃይማኖት አባት፣ ጠበቃ ወይም ሏኪም በሚሰጠው የኃይማኖት


ወይም የሙያ አገሌግልት አጋጣሚ ባገኘው መረጃ ሊይ የዏቃቤ ሔግ ምስክር
ሆኖ በተከሳሹ ሊይ እንዱመሰክር አይገዯዴም።

፪.አንዴ ሰው በትዲር ዘመኑ በመካከሊቸው ባሇው እምነት ምክንያት ከትዲር


ጓዯኛው ባገኘው መረጃ በወንጀሌ በተከሰሰ የትዲር ጓዯኛው ሊይ የዏቃቤ ሔግ
ምስክር ሆኖ እንዱመሰክር አይገዯዴም። ሆኖም ወንጀለ የተፇጸመው
በላሊው የትዲር ጓዯኛ ሊይ እንዯሆነ ይህ ሌዩ መብት ተፇጻሚ አይሆንም።

አንቀጽ ፪፻፹፬ በምስክርነት አሇመቅረብ


፩.በዚህ ሔግ አንቀጽ ፻፭ መሠረት በሌዩ የማስረጃ ማሰባሰቢያ ዘዳዎች
የተሳተፇ ሰው በተሳተፇበት ጉዲይ ሊይ የዏቃቤ ሔግ ምስክር ሆኖ ሉቀርብ
አይችሌም፡፡

፪.ዲኛ ወይም ዏቃቤ ሔግ ውሳኔ በሰጠበት የወንጀሌ ጉዲይ ሊይ የዏቃቤ ሔግ


ምስክር ሆኖ በምስክርነት ሉቀርብ አይችሌም፡፡

አንቀጽ ፪፻፹፭ የመንግሥት ምስጢርን ስሇመጠበቅ

፩.የመረጃው ምስጢርነት በሔግ በተዯነገገ ጉዲይ ሊይ አንዴ የመንግሥት


ተቀጣሪ የዏቃቤ ሔግ ምስክር ሆኖ አይመሰክርም ወይም ከዚሁ ጋር
ተያያዥነት ያሊቸውን ማናቸውንም ሰነዴ አይሰጥም።

147
፪.የመረጃው ምስጢርነት በሔግ ያሌተዯነገገ እንዯሆነና ከሀገር ዯኅንነት ጋር
የተያያዘ እንዯሆነ፣ የሚመሇከተው የመንግሥት ተቋም የበሊይ ኃሊፉ ውሳኔ
እንዱሰጥበት ፌርዴ ቤቱ ትእዛዝ ይሰጣሌ።

፫.ሆኖም መረጃው የሀገርን ዯኅንነት የማይመሇከት ነው ብል ሲያምን ፌርዴ


ቤቱ የመረጃው መገሇጥ የሀገርንና የሔዝብን ጥቅም የሚጎዲ መሆን
አሇመሆኑን በዝግ ችልት ያያሌ፤ ዋናውም ጉዲይ በዝግ ችልት ማየት
አሇበት፡፡

አንቀጽ ፪፻፹፮ በላሊ ፌርዴ ቤት የተሰጠ የምስክርነት ቃሌ ስሇሚቀርብበት ሁኔታ

፩. ዏቃቤ ሔግ በምስክርነት የጠራው ሰው የሞተ እንዯሆነ፣ ወይም የአእምሮ


ጉዴሇት ያገኘው እንዯሆነ፣ ምስክሩን ማግኘት ያሌተቻሌ እንዯሆነ፣ በሔመም
ወይም በኢትዮጵያ ውስጥ ባሇመኖሩ ምክንያት በፌርዴ ቤት ሇመቅረብ
ያሌቻሇ እንዯሆነ በቀዲሚ ምርመራ አዴራጊ ፌርዴ ቤት የሰጠው ቃሌ ተነቦ
በማስረጃነት ጉዲዩን በሚሰማው ፌርዴ ቤት መቅረብ አሇበት፡፡

፪. ምስክርነት የተሰጠው ተከሳሹ ተከራካሪ ወገን በነበረበት በላሊ ፌርዴ ቤት


ሆኖ ተከሳሹ መስቀሇኛ ጥያቄ የማቅረብ እዴሌ የነበረው እንዯሆነ
የምስክርነቱ ቃሌ ተነቦ ጉዲዩን በሚሰማው ፌርዴ ቤት በማስረጃነት መቅረብ
አሇበት፡፡

አንቀጽ ፪፻፹፯ በምርመራ ሊይ የተሰጠ ቃሌ በማስረጃነት መቅረብ

፩. የዏቃቤ ሔግ ምስክር በፌርዴ ቤት ቀርቦ የሚሰጠው የምስክርነት ቃሌ


በፖሉስ ምርመራ ጊዜ ከተሰጠ የምስክርነት ቃሌ ጋር የሚጣረስ እንዯሆነ፣
የምስክሩን ቃሌ ሇማስተባበሌ ዏቃቤ ሔጉ ወይም ተከሳሹ ሲያመሇክት ፌርዴ
ቤቱ የፖሉስን የምርመራ መዝገብ ሉመሇከተው ይችሊሌ፡፡

፪.ፌርዴ ቤቱም የዚህ ቃሌ ግሌባጭ ሇተከሳሹ እንዱዯርሰው ያዯርጋሌ፡፡

148
አንቀጽ ፪፻፹፰ የምስክሮች ብዛትና አቀራረብ ቅዯም ተከተሌ ስሇመወሰን

፩.ዏቃቤ ሔግ አንዴን ፌሬ ነገር በአንዴ ወይም ከዚያ በሊይ በሆኑ ምስክሮች


ማስረዲት ይችሊሌ።

፪.በዚህ ሔግ አንቀጽ ፪፻፶፬ የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ ዏቃቤ ሔግ ወይም


የግሌ ከሳሽ በጭብጥ የተያዘውን ወይም አግባብነት ያሊቸውን ፌሬ ነገሮች
ሇማስረዲት ይጠቅመኛሌ ብል ባመነበት ቅዯም ተከተሌ ምስክሮቹን
ያቀርባሌ።

፫.አንዴ ፌሬ ነገር በጭብጥ ሇተያዘው ጉዲይ ተቀባይነት የሚኖረው


በመጀመሪያ ላሊ ፌሬ ነገር ሲረጋገጥ በሚሆንበት ጊዜ በቀዲሚው ፌሬ ነገር
ሊይ ምስክሮች ከመመስከራቸው በፉት በኋሇኛው ፌሬ ነገር ሊይ እንዱመሰክሩ
ፌርዴ ቤቱ ሉፇቅዴ ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፪፻፹፱ ቃሇ-መኃሊ ስሇመፇጸም ወይም ማረጋገጫ ስሇመስጠት

፩. የዏቃቤ ሔግ ምስክር ሆኖ ፌርዴ ቤት የቀረበ ማንኛውም ሰው


የምስክርነት ቃለን ከመስጠቱ በፉት እንዯኃይማኖቱ ወይም ሌማዴ መሠረት
ቃሇ-መኃሊ መፇጸም ወይም እውነቱን ሇመናገር ማረጋገጫ መስጠት
ይኖርበታሌ።

፪.በዕዴሜ ማነስ ወይም በላሊ ምክንያት የመኃሊውን ወይም የማረጋገጫውን


ውጤት ሇመገንዘብ የማይችለ በምስክርነት የተጠሩ ሰዎች በዚህ አንቀጽ
ንዐስ አንቀጽ ፩ በተዯነገገው መሠረት ቃሇ-መኃሊ ሇመፇጸም ወይም
እውነቱን ሇመመስከር ማረጋገጫ ሇመስጠት አይገዯደም፡፡

አንቀጽ ፪፻፺ ሇምስክር የሚቀርብ ጥያቄ አግባብነት

፩.በመሰማት ሊይ ሊሇ የዏቃቤ ሔግ ምስክር የሚቀርብ ጥያቄ


አግባብነት፣ተቀባይነት ወይም ላሊ በሔግ የተመሇከተ ምክንያትን በመጥቀስ
149
ተከሳሽ ተቃውሞ ሉያነሳበት ይችሊሌ፡፡ ምስከሩ የቀረበሇትን ጥያቄ
ከመመሇሱ በፉት ፌርዴ ቤቱ ብይን ይሰጣሌ፡፡ ሆኖም ምስክሩ ጥያቄውን
መሌሶ እንዯሆነና ፌርዴ ቤቱ ተቃውሞውን ከተቀበሇው ጥያቄውና መሌሱ
ከመዝገብ እንዱሰረዝ ያዛሌ፡፡

፪.ሇዚህ አንቀጽ አፇጻጸም ዲኛው ውሳኔ ከመስጠቱ በፉት የዏቃቤ ሔግን እና


አስፇሊጊ ሲሆን ተጏጂው አስተያየት እንዱሰጥበት ሉያዯርግ ይችሊሌ ፡፡

አንቀጽ ፪፻፺፩ የምስክሩን የምስክርነት ቃሌ መቀበሌ

የዏቃቤ ሔግ ምስክር በችልት ሊይ የምስክርነት ቃለን ከመስጠቱ በፉት ፌርዴ


ቤቱ፡-
፩. ማንነነቱን ያረጋግጣሌ፤ ስሇሆነም የምስክሩን ሙለ ስም፣ የመኖሪያ
አዴራሻ፣ ዕዴሜና ሥራ፣ አስፇሊጊ ሲሆን ዜግነት ይጠይቀዋሌ፡፡

፪.ከተከሳሽ፣ ከተበዲይ ወይም ጉዲዩ ከሚመሇከተው ላሊ ሰው ጋር ያሇው ፀብ፣


ዝምዴና፣ ጓዯኝነት፣ የተሇየ ቅርበት ወይም በምስክርነት ቃለ ሊይ ተፅዕኖ
የሚያሳዴሩ ላልች ነገሮችን ጠይቆ ይረዲሌ፡፡

፫.የሚሰጠው የምስክርነት ቃሌ ሀሰተኛ እንዯሆነ በወንጀሌ


እንዯሚያስጠይቀውና የሚያስከትሇውንም ቅጣት ይነግረዋሌ፡፡

አንቀጽ ፪፻፺፪ ሇምስክር የሚቀርብ ዋና ጥያቄ

፩. ዏቃቤ ሔጉ ሇጠራው ምስክር ዋና ጥያቄ ያቀርባሌ፡፡ ምስክሩም በጭብጥ


ስሇተያዘው ወይም አግባብነት ስሊሇው ፌሬ ነገር የሚያውቀውን እንዱመሰክር
ይጠየቃሌ፡፡

፪. በዋና ጥያቄ ጊዜ ምስክሩ ስሇሚመሰክርበት ፌሬ ነገር መሪ ጥያቄ


መጠየቅ የተከሇከሇ ነው፡፡

፫. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፪ የተዯነገገው ቢኖርም ምስክሩ፡-

150
(ሀ) አስጠቂ ምስክር እንዯሆነ፤
(ሇ) ስሇሚመሰክረው ነገር የዘነጋ እንዯሆነና የፌሬ ነገሩን ጫፌ
ሇማስያዝ፤ ወይም
(ሏ) ምስክሩ ሔፃን ፣ የጃጀ፣ በአእምሮው ሌሌ የሆነ፣ በፌርሃት
የተናወጠ መንፇስ የሚታይበት ወይም መሰሌ ሁኔታዎች
ውስጥ የሚገኝ ከመሆኑ የተነሳ ርዲታ የሚያስፇሌገው እንዯሆነ፤
ዏቃቤ ሔጉ ፌርዴ ቤቱን አስፇቅድ መሪ ጥያቄ ሉጠይቀው ይችሊሌ፡፡

፬. መሪ ጥያቄ ማሇት ጠያቂው እንዱመሇስሇት የሚፇሌገውን መሌስ


የሚያመሊክት ጥያቄ ማሇት ነው፡፡

፭. ፌርዴ ቤቱ በክርክር ሑዯት ሇምስክሩ የቀረበው ጥያቄ በጭብጥ


ሇተያዘው ጉዲይ አግባብነት የሇውም ብል ካመነ በተከሳሹ ተቃውሞ
ባይቀርብም ምስክሩ መሌስ ከመስጠቱ በፉት ጥያቄው አግባብነት የላሇው
መሆኑን በመግሇጽ እንዱስተካከሌ ትእዛዝ ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡

፮. ሇዚህ አንቀጽ አፇጻጸም ‘አስጠቂ ምስክር’ ማሇት ምስክሩ ከዏቃቤ ሔጉ


የቀረበሇትን ጥያቄ ሲመሌስ በበቂ ፌሊጎት የማይመሰክር እንዯሆነ ወይም
የጸብና የጠሊትነት መንፇስ ያሳዬ እንዯሆነ በተሇይም በቅንነት ማነስ ምስክሩ
የሚሰጠው የምስክርነት ቃሌ አስቀዴሞ በመርማሪ ወይም በላሊ ውሳኔ ሰጪ
አካሌ ፉት ከሰጠው የምስክርነት ቃሌ ጋር የማይጣጣም ምስክርነት የሚሰጥ
ነው፡፡

አንቀጽ ፪፻፺፫ ማስታወሻ፣ ሰነዴ ወይም መሣሪያን ስሇመጠቀም

፩.የዏቃቤ ሔግ ምስክር የሚመሰክረው ስሇሚያስታውሰው ፌሬ ነገር ነው፡፡


ምስክሩ የምስክርነት ቃለን በሚሰጥበት ጊዜ በማስታወሻነት የሚያገሇግሌ
ሰነዴ ወይም መሣሪያ መጠቀም አይችሌም፡፡

151
፪.የዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ ዴንጋጌ ቢኖርም ምስክሩ፡-

(ሀ) በፌርዴ ቤቱ ተቀባይነት ያገኘን አንዴን ሰነዴ ወይም ኤግዚቢት


እየተመሇከተ፣ ወይም
(ሇ) ሰነዴ ሳይዝ ወይም በመሣሪያ ሳይታገዝ የተሟሊ ምስክርነት
ሇመስጠት የማይችሌ ወይም የሚቸገር ወይም የሚመሰክርበት
ጉዲይ ባሔርይ የሚያስገዴዴ መሆኑን ፌርዴ ቤቱ የተገነዘበ
እንዯሆነ ማንኛውም ማስታወሻ ሰነዴ ወይም መሣሪያ
በመጠቀም
እንዱመሰክር ሉፇቅዴ ይችሊሌ፡፡

፫.ፌርዴ ቤቱ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፪(ሇ) ምስክሩ ማስታወሻ ሰነዴ


ወይም መሣሪያ እንዱጠቀም የፇቀዯ እንዯሆነ አስፇሊጊ የሆነውን የሰነደን
ክፌሌ ወይም መሣሪያ ግሌባጭ ሇተቃራኒ ወገን መስጠት ወይም ማሳየት
ይኖርበታሌ፡፡

አንቀጽ ፪፻፺፬ ምስክሩ የሚመሰክርበት አኳኋን

የዏቃቤ ሔግ ምስክር የሚመሰክረው በቀጥታ ስሇሚያውቀው ፌሬ ነገር ብቻ


ይሆናሌ፡፡

አንቀጽ ፪፻፺፭ ስሇመስቀሇኛ ጥያቄ

፩.የዏቃቤ ሔግ ዋና ጥያቄ እንዲበቃ ተከሳሹ ወይም ጠበቃው ምስክሩን


መስቀሇኛ ጥያቄ መጠየቅ ይችሊሌ፡፡ የመስቀሇኛ ጥያቄ ዓሊማም በዋና ጥያቄ
በተሰጠው ምስክርነት ውስጥ ያሇውን ስህተት የሆነውን፣ የሚቃረነውን፣
የሚያጠራጥር ወይም እውነት ያሌሆነውን ወይም ተዓማኒነት የላሇውን
ምስክርነት ሇፌርዴ ቤቱ ሇመግሇጽና ሇማስተባበሌ ነው፡፡

፪.በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ የተጠቀሰውን ዓሊማ ሇማሳካት እስከቻሇ


ዴረስ ምስክሩ በዋና ጥያቄ ባሌተነሳ ፌሬ ነገርም ሊይ ሉጠየቅ ይችሊሌ፡፡

152
ምስክሩ ሌዩ አዋቂ እንዯሆነ በጭብጥ ሇተያዘው ወይም አግባብነት ስሊሇው
ፌሬ ነገር ሇመመስከር ያሇውን ብቃት በተመሇከተ ጥያቄ ሉቀርብሇት
ይችሊሌ፡፡

፫.ተከሳሹ ወይም ጠበቃው በመስቀሇኛ ጥያቄ ጊዜ መሪ ጥያቄ ሇመጠየቅ


ይችሊሌ፡፡

፬.የተከሳሽ መስቀሇኛ ጥያቄ አሇመጠየቅ በዋና ጥያቄ በዏቃቤ ሔግ ምስክር


የተመሰከረበትን ፌሬ ነገር እውነተኛነት እንዲመነ አይቆጠረም፡፡

አንቀጽ ፪፻፺፮ የማስተባበያ ጥያቄ የተከሇከሇ መሆን

፩. የዏቃቤ ሔግ ምስክር ተዓማኒነት ወይም ባሔርይን አስመሌክቶ በራሱ


በምስክሩ የተሰጠን መሌስ ሇማስተባበሌ ላሊ ጥያቄ ማቅረብ አይፇቀዴም፡፡

፪. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ የተዯነገገው ቢኖርም ፌርዴ ቤቱ በምስክሩ


የተሰጠው መሌስ ግሌጽ የሆነን ፌሬ ነገርን በመካዴ የተፇጸመ ሏሰተኛ
መሆኑን ከተረዲ የተሰጠው መሌስ ስህተት መሆኑን ሇማስረዲት ተጨማሪ
ጥያቄ እንዱቀርብ ሉፇቅዴ ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፪፻፺፯ ስሇዴጋሚ ጥያቄ


፩. የተከሳሹ ወይም የጠበቃው መስቀሇኛ ጥያቄ እንዲበቃ ዏቃቤ ሔጉ
ምስክሩን ዴጋሚ ጥያቄ መጠየቅ ይችሊሌ፡፡ ተከሳሹ መስቀሇኛ ጥያቄ
ካሌጠየቀ ዏቃቤ ሔግ ወይም የግሌ ከሳሽ ዴጋሚ ጥያቄ መጠየቅ
አይችሌም፡፡

፪. የዴጋሚ ጥያቄ ዓሊማ በመስቀሇኛ ጥያቄ ስህተት የመሰሇውን፣ የሚቃረን፣


የሚያጠራጥር ወይም እውነት ያሌሆነ የሚመስሌን ምስክርነት በርግጥም
ስህተት፣ የሚቃረን፣ የሚያጠራጥር ወይም ተዓማኒነት የጎዯሇው አሇመሆኑን
ወይም እውነት መሆኑን ሇማሳየት ነው፡፡

153
፫. በዴጋሚ ጥያቄ ጊዜ ጥያቄ የሚቀርብባቸው ፌሬ ነገሮች በመስቀሇኛ
ጥያቄ የተነሱ ፌሬ ነገሮች ብቻ ይሆናለ፡፡ በዴጋሚ ጥያቄ ጊዜ መሪ ጥያቄ
ሇመጠየቅ ይቻሊሌ፡፡

አንቀጽ ፪፻፺፰ በፌርዴ ቤቱ ስሇሚቀርብ ጥያቄ

ፌርዴ ቤቱ ሇትክክሇኛ ፌትሔ አሰጣጥ ይረዲሌ ብል ያመነውን ጥያቄ በማናቸውም


ጊዜ ሇመጠየቅ ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፪፻፺፱ በፌርዴ ቤቱ ስሇሚጠራ ምስክር

፩.ፌርዴ ቤቱ ሇትክክሇኛ ፌትሔ አሰጣጥ ይረዲሌ ብል ሲያምን ፌርዴ


ከመስጠቱ በፉት በዏቃቤ ሔግ ያሌተቆጠረ ምስክር ቀርቦ እንዱሰማ ሇማዘዝ
ይችሊሌ፡፡

፪.የተጠራው ምስክር የሆነ እንዯሆነ ፌርዴ ቤቱ አግባብ የመሰሇውን ጥያቄ


በጭብጥ በተያዘው ወይም አግባብነት ባሇው ፌሬ ነገር ሊይ ሉጠይቅ
ይችሊሌ፡፡

፫.የፌርዴ ቤቱ ጥያቄ እንዲበቃ ሇዏቃቤ ሔግ ወይም ሇተከሳሽ መስቀሇኛ


ጥያቄ እንዱያቀርቡ እዴሌ ይሰጣሌ፡፡ እንዱህ በሆነ ጊዜም ላሊኛውም ወገን
ዴጋሚ ጥያቄ ሇማቅረብ ይችሊሌ፡፡

፬.ፌርዴ ቤቱ ግሌጽ ያሌሆነ ነገር ሇማጥራት ወይም ትክክሇኛ ፌትሔ


ሇመስጠት አስፇሊጊ መሆኑን ሲረዲ አስቀዴሞ የምስክርነት ቃለን የሰጠ
ዏቃቤ ሔግ ምስክር እንዯገና እንዱመሰክር ትእዛዝ ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻ በዲኛ ስሇሚወሰዴ ጥንቃቄ

የዏቃቤ ሔግ ምስክሮችን የምስክርነት ቃሌ የሚቀበሌ ዲኛ፣

፩.ምስክርነት የሰጠ ካሌሰጡት ጋር እንዲይገናኝ፣

154
፪.የተከሳሽ ምስክሮች የዏቃቤ ሔግ ምስክር ሲመሰክር በችልት አዲራሽ
እንዲይገኙ፣

፫.ምስክርነት እንዯ ቪዱዮ ኮንፇረንስና በመሳሰለት መገናኛ ዘዳዎች የሚሰጥ


እንዯሆነ እውነተኛ ምስክርነት እንዱሰጥ፣

፬.እውነተኛ ምስክርነት ሇመስጠት የሚያስችሌ የችልት ዴባብ እንዱኖር ፣

አስፇሊጊውን ዝግጅት መዯረጉን በማረጋገጥ የጥንቃቄ ርምጃ መወሰዴ አሇበት፡፡

አንቀጽ ፫፻፩ ክንዋኔዎችን መመዝገብ

፩. ፌርዴ ቤቱ በፌርዴ ሂዯቱ፡-

(ሀ) የዲኛው ስም፣ የችልቱን ስያሜ፣ ቀንና መዝገብ ቁጥሩን፣


(ሇ) የከሳሽና የተከሳሽ ስምና አዴራሻ፣
(ሏ) እንዱሁም ላልች አስፇሊጊ መረጃዎችና ሁኔታዎች፣
በመዝገብ ወይም በኤላክትሮኒክ መሣሪያ ውስጥ ማስፇር አሇበት፡፡

፪. ዲኛው የእያንዲንደ የምስክር ቃሌ አመቺ በሆነ መንገዴ መመዝገቡን


ማረጋገጥ አሇበት፡፡

፫. ማስረጃው ሲመዘገብ ዋና፣ መስቀሇኛ እና ዴጋሚ ጥያቄ ተብል መሇየት


አሇበት፡፡ ዋና ጥያቄ፣ መስቀሇኛ ጥያቄ ወይም ዴጋሚ ጥያቄ የሚጀምርበትና
የሚያበቃበት በግሌጽ መሇየት አሇበት፡፡

፬. ላልች ማስረጃዎቹም ምሌክት እየተዯረገባቸው ይመዘገባለ፡፡

፭. ዲኛው አንዴን ጥያቄ ወይም መሌስ በተሇየ ሇመፃፌ፣ ሇመቅረጽ ወይም


ሇመቅዲት ካሌፇቀዯ በስተቀር የሚሰጠው የምስክርነት ቃሌ ምንጊዜም ቢሆን
በተነገረበት አግባብ በሏተታ ዓይነት መመዝገብ አሇበት፡፡

ክፌሌ ሦስት

155
የሰነዴ ማስረጃ

አንቀጽ ፫፻፪ ፌሬ ነገሮችን በሰነዴ ስሇማስረዲት


፩. ዏቃቤ ሔግ የሚያቀርበው ማንኛውም የሰነዴ ማስረጃ ይዘት የሚረጋገጠው
በዋናው ሰነዴ ነው፡፡ ዏቃቤ ሔግ ዋናውን ሰነዴ ማቅረብ ባሌቻሇ ጊዜ ሰነደን
ሇማረጋገጥ ሥሌጣን ባሇው የመንግሥት አካሌ ትክክሇኛነቱ የተረጋገጠ ቅጂ
ማቅረብ ይችሊሌ፡፡

፪. ዏቃቤ ሔግ ከክሱ ጋር ያያዘውን የሰነዴ ማስረጃ ትክክሇኛነት አስመሌክቶ


ተከሳሽ አግባብ ሆኖ የተገኘ መቃወሚያ ያነሳ እንዯሆነ ዏቃቤ ሔግ የሰነዴ
ማስረጃውን በማስረጃነት ከማሰማቱ በፉት የሰነደን ትክክሇኛነት ማረጋገጥ
አሇበት፡፡
፫. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ የተዯነገገው ቢኖርም ዋናው ሰነዴ ወይም
የተረጋገጠው ቅጂ የጠፊ፣ የተቃጠሇ፣ ወይም ከዏቃቤ ሔግ አቅም በሊይ በሆነ
በላሊ በማናቸውም ምክንያት ማቅረብ ያሌቻሇ እንዯሆነ የሰነደን ይዘት
ከዋናው ሰነዴ ጋር በተመሳከረ ቅጂ ወይም በምስክር ማስረዲት ይችሊሌ፡፡

፬. ከሰነደ ይዘት ፣ ብዛት ወይም በላሊ ቴክኒካዊ ምክንያት የሰነደን ይዘት


መመርመር ሇፌርዴ ቤቱ አስቸጋሪ እንዯሆነ ወይም በሰነደ ግዙፌነት
ምክንያት ፌርዴ ቤት ሉቀርብ የማይችሌ እንዯሆነ ዏቃቤ ሔግ የሰነደን
ይዘት በምስክር ፣ በፍቶግራፌ ፣ወይም በተንቀሳቃሳሽ ምስሌ ማስረዲት
ይችሊሌ፡፡

፭. ሰነደ ግሌጽነት የጎዯሇው ወይም በይዘቱ እርስ በርሱ የሚጋጭ በሆነ ጊዜ


ዏቃቤ ሔግ ስሇይዘቱ በምስክር ማስረዲት ይችሊሌ፡፡

፮. ዏቃቤ ሔግ አንዴን ሰነዴ ማስረጃ ዋጋ ሇማሳጣት ወይም በሔግ ፉት የጸና


አሇመሆኑን ሇማሳየት ማንኛውንም ማስረጃ በማቅረብ ማስረዲት ይችሊሌ፡፡

፯. በዚህ አንቀጽ ከንዐስ አንቀጽ ፪ እስከ ፮ ከተዘረዘረው በቀር ዏቃቤ ሔግ


በማስረጃነት የቀረበውን ሰነዴ ይዘት በምስክር ማስረዲት አይችሌም ፡፡

156
አንቀጽ ፫፻፫ የአንዴን ፌሬ ነገር አሇመከሰት ስሇማስረዲት

፩.ዏቃቤ ሔግ በሔዝብ መዛግብት ወይም በንግዴ መዛግብት መመዝገብ


የነበረበት ፌሬ ነገር በዚሁ መዝገብ ውስጥ መኖሩን በማስረዲት የፌሬ ነገሩን
መከሰት ማስረዲት ይችሊሌ፡፡

፪.ሆኖም ፌርዴ ቤቱ በንዐስ አንቀጽ ፩ መሠረት ፌሬ ነገሩ ተረጋግጧሌ


ወይም ተስተባብሎሌ ከማሇቱ በፉት የተጠቀሰው ምዝገባ በትክክሌ
እንዯሚከናወን ወይም መዝገቡ የተሟሊ መሆኑ እንዱረጋገጥ ሇመጠየቅ
ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፬ የሔዝብ መዛግብትን ይዘት ትክክሇኛነትን ማረጋገጥ

ዏቃቤ ሔግ ያቀረበው ዋና ዋና ሁነቶችንና መሰሌ ፌሬ ነገርን ሇመመዝገብ ሥሌጣን


ባሇው የመንግሥት ተቋም የተመዘገበ የሔዝብ መዝገብ ይዘት ትክክሇኛ ነው ተብል
የሚገመተው ፡-
(ሀ) በሔግ በተቀመጠው ጊዜ ወይም ሁነቱ በተከሰተ ጊዜ ወይም
ወዱያውኑ እንዯተከሰተ የተመዘገበ እንዯሆነ፣
(ሇ) ሁነቱ ሇመመዝገብ ሥሌጣን በተሰጠው ሰው የተመዘገበ ከሆነ
እና፣
(ሏ) መዝገቡ የተሰረዘ፣ የተዯሇዘ ወይም ላሊ የሚያጠራጥር ነገር
የላሇበት መሆኑ በፌርዴ ቤቱ ሲረጋገጥ፣
ይሆናሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፭ የመንግስት ሰነዴ ይዘት ትክክሇኛነት ማረጋገጥ

፩.ዏቃቤ ሔግ በማስረጃነት ያቀረባቸው የመንግስት ሰነድች ይዘት እምነት


የሚጣሌበት ትክክሇኛ ማስረጃ እንዯሆነ ይገመታሌ፡፡

157
፪.በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ የተዯነገገው ቢኖርም ፌርዴ ቤቱ ተከሳሽ
ባቀረበው መቃወሚያ ወይም በራሱ አስተያየት በዏቃቤ ሔግ የቀረቡ
የመንግሥት ሰነድች ይዘት ትክክሇኛነት አጠራጣሪ ሆኖ ያገኘው እንዯሆነ፣
ውዴቅ ሉያዯርጋቸው ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፮ የንግዴ መዛግብትን ይዘት ትክክሇኛነት ማረጋገጥ

ዏቃቤ ሔግ በማስረጃነት ያቀረበው የንግዴ ዴርጅት ስሇሚያከናውነው የንግዴ


ተግባር ሔግ በሚያዘው ዓይነት ወይም በዴርጅቱ ሌማዴ መሠረት ተዘውትሮ
የሚመዘገብበት የንግዴ መዝገብ ይዘት ወይም በዚሁ መዝገብ የሚመዘገብ ፌሬ ነገር
ትክክሇኛ መሆኑ የሚረጋገጠው፡-

፩. ፌሬ ነገሩ በተከሰተ ጊዜ ወይም ከተከሰተ በኋሊ ወዱያውኑ የተመዘገበ


እንዯሆነ፣
፪. ፌሬ ነገሩ በመዝገብ የሰፇረው ይህንኑ ፌሬ ነገር መመዝገብ መዯበኛ
ሥራው በሆነ ሰራተኛ እንዯሆነ እና ፣
፫. ሰነደ የተሰረዘ፣ የተዯሇዘ ወይም ላሊ የሚያጠራጥር ነገር የላሇበት መሆኑ
ሲረጋገጥ ይሆናሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፯ የፉርማን ወይም ጽሐፌን ትክክሇኛነትን ማረጋገጥ

፩. ዏቃቤ ሔግ በማስረጃነት ያቀረበው የተከሳሽ ወይም የምስክር የእጅ


ጽሐፌ ወይም ፉርማ ትክክሇኛነት እንዯነገሩ ሁኔታ ፌርዴ ቤቱ ከዚሁ ሰው
ናሙና የእጅ ጽሐፌ ወይም ፉርማ ጋር በማነጻጸር፣ በራሱ፣ ወይም ዏቃቤ
ሔግ በሚያቀርበው ምስክር ወይም በሌዩ አዋቂ ምርመራ እንዱረጋገጥ
ማዴረግ ይችሊሌ፡፡

፪.ይህንንም ሇማዴረግ የተባሇው ሰው ቀዴሞ የጻፇው ወይም የፇረመው ሰነዴ


ካሇ ዏቃቤ ሔግ እንዱያቀርብ ወይም ተከሳሹ ወይም ምስክሩ የተወሰኑ
ቃሊትን ወይም አኃዞችን እንዱጽፌ ፌርዴ ቤቱ ሉያዘው ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፰ በማኅተም ወይም ፉርማ ሊይ የሚወሰዴ የሔሉና ግምት

158
፩.ፌርዴ ቤቱ በዏቃቤ ሔግ በቀረበሇት ሰነዴ ሊይ ያሇ ፉርማ ወይም ማኅተም
ትክክሌ ስሇመሆኑና ማህተሙን ያተመው ወይም ፉርማውን የፇረመው ሰው
ማህተሙን ባተመበት ወይም ፉርማውን በፇረመበት ጊዜ ሥሌጣኑ
በሚፇቅዴሇት ሌክ እንዲከናወነው የሔሉና ግምት ሉወሰዴ ይችሊሌ፡፡

፪.የዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ ዴንጋጌ ቢኖርም ተከሳሽ ይህንን


የሚያስተባብሌ ማስረጃ ማቅረብ ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፱ የሔሉና ግምት የሚወሰዴበት ሰነዴ

፩. ፌርዴ ቤት በዏቃቤ ሔግ በማስረጃነት የቀረበ ፡-


(ሀ) በሔግ ሥሌጣን በተሰጠው የመንግሥት አካሌ የተሠራና ሇሔዝብ
ይፊ የሆነ የቦታ ካርታ ወይም ፕሊን ትክክሇኛ መሆኑ፤
(ሇ) በማንኛውም የውጭ መንግሥት የታተመ የፌርዴ ውሳኔ ትክክሇኛ
መሆኑ፤
(ሏ) የሔዝብ ጉዲዮችን የሚመሇከት ማንኛውም መጽሏፌ፣ ታትሞ
የወጣ የቦታ ካርታ ወይም ቻርት ጽፍ ወይም አትሞ አወጣ
የተባሇው ሰው ተጻፇ ወይም ታተመ በተባሇበት ጊዜና ቦታ
የጻፇውና አትሞ ያወጣው ሰው መሆኑን፣
የሔሉና ግምት ይወስዲሌ፡፡
፪.በሔግ ሥሌጣን ባሇው አካሌ የተረጋገጠ በዏቃቤ ሔግ የቀረበ የሰነዴ
ማስረጃ በውስጡ ስሇሚገኘው ይዘት ሙለ ዕምነት የሚጣሌበት በቂ ተዯርጎ
ይቆጠራሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፲ በተከሳሽ እጅ የሚገኝ ሰነዴ

፩.ተከሳሽ በይዞታው ስር ያሇውንና ዏቃቤ ሔግ በማስረጃነት የቆጠረውን


የሰነዴ ማስረጃ የማቅረብ ግዳታ አሇበት፡፡

፪.ተከሳሽ በፌርዴ ቤት እንዱያቀርብ የታዘዘውን ሰነዴ ከእርሱ አቅም በሊይ


ባሌሆነ ምክንያት ሳያቀርብ የቀረ እንዯሆን ይኸው ሲረጋገጥ ፌርዴ ቤቱ

159
በፌሬ ነገሩ ሊይ የራሱን ግምት መውሰዴ ይችሊሌ፡፡ ሆኖም ወንጀለን
ከሚያቋቁሙት ፌሬ ነገሮች ሊይ ፌርዴ ቤቱ በማስረጃ ከሚረጋገጥሇት ውጭ
ማናቸውንም ግምት መውሰዴ አይችሌም፡፡

፫.ተከሳሽ የተጠየቀውን የሰነዴ ማስረጃ ያሊቀረበ እንዯሆነ ወይም በላሊ ጊዜ


ያቀረበው እንዯሆነ ፌርዴ ቤቱ እንዯነገሩ ሁኔታ በማስረጃነት ሊይቀበሇው
ወይም የራሱን ግምት ሉወስዴ ወይም ተቀብል ሉመዝነው ወይም ከዚሁ ጋር
በተያያዘ መስቀሇኛ ጥያቄ እንዲይጠይቅ ሉከሇክሌ ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፲፩ በሦስተኛ ወገን ይዞታ ስሇሚገኝ ሰነዴ

፩. ፌርዴ ቤት በዏቃቤ ሔግ ጠያቂነት ወይም በራሱ ተነሳሽነት ሇተያዘው


ጭብጥ አግባብነት ያሇው ማስረጃ በሦስተኛ ወገን ይዞታ ሥር ያሇ ሰነዴ
እንዱቀርብ ሇባሇይዞታው ትእዛዝ ይሰጣሌ፡፡

፪. ባሇይዞታው ሰነደን ሇማቅረብ ፇቃዯኛ ካሌሆነ ወይም ሉገኝ ካሌቻሇ


ከተከሳሹ ጋር ያሊቸውን ዝምዴና ወይም የንግዴ ግንኑነት መሠረት
በማዴረግ በማስረጃ እንዱረጋገጥ በሚፇሇገው ፌሬ ነገር ሊይ ፌርዴ ቤቱ
የራሱን ግምት ሉወስዴ ይችሊሌ፡፡

ክፌሌ አራት
ስሇ ኤላክትሮኒክ ማስረጃ
አንቀጽ ፫፻፲፪ በኤላክትሮኒክ ማስረጃ የሚረጋገጥ ፌሬ ነገር

160
፩. ዏቃቤ ሔግ በጭብጥ የተያዘውን ፌሬ ነገር ወይም በጭብጥ ሇተያዘው ፌሬ
ነገር አግባብነት ያሇውን ፌሬ ነገር በኤላክትሮኒክ ማስረጃ ማስረዲት
ይችሊሌ፡፡

፪. በዚህ ሔግ ውስጥ “የኤላክትሮኒክ ማስረጃ” ማሇት ዲታን፣ የኤላክትሮኒክ


መዝገብንና ሥርዓትን ጨምሮ በማንኛውም መሣሪያ የተመዘገበ፣ የተከማቸ
በሰው ወይም በኮምፒውተር ወይም በላሊ መሣሪያ ሉነበብ ወይም ሉታወቅ
የሚችሌ ማስረጃን ያካትታሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፲፫ የኤላክትሮኒክ ማስረጃ ተቀባይነት

ሰነዴንና ግኑኝነት መጥሇፌን በተመሇከተ በዚህ ሔግ የተዯነገገው የኤላክትሮኒክ


ማስረጃ ተቀባይነት ሊይ ተፇጻሚነት ይኖረዋሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፲፬ የማስረዲት ዯረጃ

፩.ዯህንነቱ የተጠበቀ በዏቃቤ ሔግ የቀረበ የኤላክትሮኒክ ማስረጃ ትክክሇኛ


ማስረጃ እንዯሆነ ይገመታሌ።

፪.አንዴን የኤላክትሮኒክ ማስረጃ ዋጋ ሇማሳጣት ወይም በሔግ ፉት የጻና


አሇመሆኑን ሇማሳየት ማንኛውንም ማስረጃ በማቅረብ ማስረዲት ይቻሊሌ፡፡

፫.የኤላክትሮኒክ መዝገብ ሥርዏትን ትክክሇኛነት ሇማረጋገጥ ባሌተቻሇ


ጊዜ፡-

(ሀ) የኤላክትሮኒክ መዝገቡ ወይም መሣሪያው በተግባር ሲሠራ


መቆየቱን፣ ብሌሽት ያጋጠመው ቢሆንም የመዝገቡን
አስተማማኝነት የማያጓዴሇው መሆኑን፤
(ሇ) የኤላክትሮኒክ መዝገቡ እንዱመዘገብ የተዯረገው ማስረጃውን
ሇማቅረብ በሚፇሌግ ተከራካሪ ወገን መሆኑን፤
(ሏ) የኤላክትሮኒክ መዝገቡ እንዱመዘገብ ወይም እንዱከማች
ያዯረገው ሰው ማስረጃውን ሇማቅረብ በሚፇሌገው ሰው ቁጥጥር

161
ሥር ያሇመሆኑና ምዝገባው ወይም ክምችቱ የተሇመዯውን
ሥራ ተከትል የተፇጸመ መሆኑን፣
የሚያሳይ ማስረጃ ማቅረብ ይቻሊሌ፡

ክፌሌ አምስት
ስሇ ኤግዚቢት

አንቀጽ ፫፻፲፭ ኤግዚቢት

ዏቃቤ ሔግ ግዙፊዊነት ያሇው ወይም የላሇው ማንኛውንም ነገር ሇፌርዴ ቤት


እይታ በኤግዚቢትነት ሉያቀርብ ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፲፮ የኤግዚቢትን ትክክሇኛነት ማረጋገጥ

፩. ዏቃቤ ሔግ የሚያቀርበውን ኤግዚቢት ትክክሇኛነት ማረጋገጥ አሇበት፡፡

፪. ዏቃቤ ሔጉ ያቀረበውን ኤግዚቢት ትክክሇኛነት ሇማስረዲት ኤግዚቢቱን


የሚሇዩና በኤግዚቢቱ ሊይ የሚገኙ እንዯ ሌዩ ምሌክትና መሇያ ቁጥር
የመሳሰለ ነገሮች ማሳየት፣ የኤግዚቢቱን አሰባሰብ፣ አጠባበቅና አቀራረብ
ማብራራያ መስጠት ወይም ምስክር ማስመስከር ይችሊሌ፡፡

ምዕራፌ ሦስት
የዏቃቤሔግ ማስረጃ ከተሰማ በኋሊ ፌርዴቤቱ የሚሰጠው ውሳኔ

አንቀጽ ፫፻፲፯ የዏቃቤ ሔግ የማስረዲት ኃሊፉነትና የማስረዲት ዯረጃ


162
፩. ዏቃቤ ሔግ ባቀረበው ክስ መሠረት ወንጀለን የሚያቋቁሙትን ሞራሊዊና
ግዙፊዊ ፌሬ ነገሮችን፣ ላልች በጭብጥ የተያዙ ወይም አግባብነት ያሊቸውን
ፌሬ ነገሮች ግሌጽና አሳማኝ በሆነ ሁኔታ ማረጋገጥ አሇበት፡፡

፪. በዚህ አንቀጽ በጭብጥ የተያዘ ፌሬ ነገር ወይም በጭብጥ ሇተያዘው ፌሬ


ነገር አግባብነት ያሇው ፌሬ ነገር በዏቃቤ ሔግ ተረጋግጧሌ የሚባሇው ዏቃቤ
ሔግ የነገሩን ሁነት፣ መከሰት ወይም አሇመከሰት በዚህ አንቀጽ ንዐስ
አንቀጽ ፩ በተዯነገገው የማስረዲት መጠን ማረጋገጡን ፌርዴ ቤቱ ሲያመን
ይሆናሌ፡፡

፫. የማስረዲት ሸክም የሚዞርበት ሁኔታ በፌሬ ሔግ በተዯነገገ ጊዜ የማስረዲት


ሸክም ይዞራሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፲፰ የፌርዴ ቤት ውሳኔ

፩. የዏቃቤ ሔግ ማስረጃ ተሰምቶ ካበቃ በኋሊ ፌርዴ ቤቱ ተከሳሽ


የተከሰሰበትን ወንጀሌ ስሇመፇጸሙ ግሌጽና አሳማኝ በሆነ ሁኔታ
አሌተረጋገጠም ብል ሲያምን ተከሳሹን መከሊከሌ ሳያስፇሌገው በነጻ
እንዱሇቀቅ ያዛዝሌ፡፡

፪. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ የተዯነገገው ቢኖርም ፌርዴ ቤቱ የዏቃቤ


ሔግ ማስረጃ በተከሳሸ ማስረጃ ማስተባበያ ማስረጃ ሳይቀርብበት ተከሳሹ
የተከሰሰበትን ወንጀሌ መፇጸሙን ግሌጽና አሳማኝ በሆነ ሁኔታ የሚያረጋግጥ
ከሆነ ተከሳሹ መካሊከያ ማስረጃውን እንዱያሰማ ያዛሌ፡፡

፫. ፌርዴ ቤቱ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ መሠረት ተከሳሹ በነፃ


ሲያሰናብት ከእስር እንዱሇቀቅ፣ በኤግዚቢት በተያዘ ዕቃ እንዱሁም
በዋስትናው ሊይ ተገቢውን ትእዛዝ ይሰጣሌ፡፡

፬. በጭብጥ የተያዘ ፌሬ ነገር ወይም በጭብጥ ሇተያዘው ፌሬ ነገር


አግባብነት ያሇው ፌሬ ነገር በዏቃቤ ሔግ አሌተረጋገጠም የሚባሇው ከዚህ
በሊይ በአንቀጽ ፫፻፲፯ (፪) በተነገረው መሌኩ በዏቃቤ ሔግ ሳይረጋገጥ
መቅረቱን ፌርዴቤቱ ሲያምን ይሆናሌ፡፡

163
ምዕራፌ አራት
የተከሳሹን የመከሊከያ ማስረጃ ስሇመስማት

አንቀጽ ፫፻፲፱ የመከሊከያ መግሇጫ

፩. የዏቃቤ ሔግ ክስና ማስረጃ ከተሰማ በኋሊ ፌርዴቤቱ በዚህ ሔግ አንቀጽ


፫፻፲፰(፪) መሠረት ተከሳሹ እንዱከሊከሌ ብይን የሰጠ እንዯሆነ ተከሳሹ
የመከሊከያ ጭብጡንና የማስረጃ ዝርዝሩን ያቀርባሌ፡፡

፪. በተከሳሹ የቀረበው የመከሊከያ መግሇጫ በጽሐፌ የሆነ እንዯሆነ ፌርዴ


ቤት መከሊከያ ማስረጃ ከሚሰማበት ቀጠሮ ከአስር ቀናት በፉት ሇዏቃቤ ሔግ
እንዱዯርስ ትእዛዝ ይሰጣሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፳ ስሇተከሳሹ የክርክር መክፇቻ ንግግር

፩. ተከሳሹ ወይም ጠበቃው የክርክር መክፇቻ ንግግር ያዯርጋሌ፡፡


መከሊከያውን ሲከፌት በዏቃቤ ሔግ ማስረጃ ሊይ ተረጋግጧሌ ወይም
አሌተረጋገጠም ብል የሚያምንበትን ነገር ካመሊከተ በኋሊ በዚያ ረገዴ
ሉያስረዲ ያቀረበውን መከሊከያና የሚያቀርበውን የማስረጃ ዓይነት ባጭሩ
ይገሌፃሌ፡፡

፪. ተከሳሹ በራሱ ጉዲይ በምስክርነት ሇመቅረብ ወይም የተከሳሽነት ቃለን


ብቻ ሇመስጠት ይችሊሌ፡፡ ይህንኑም የተከሳሹን ውሳኔ ተከሳሹ ወይም
ጠበቃው በክርክር መክፇቻ ንግግሩ ሇፌርዴ ቤቱ ያስመዘግባሌ፡፡

፫. ሆኖም በራሴ ጉዲይ የምስክርነት ቃላን እሰጣሇሁ ብል ያስመዘገበ


ተከሳሽ መመስከሩን ሉተወው ይችሊሌ፡፡ በዚህ አግባብ ቃለን የሇወጠ ተከሳሽ
በተሇዋጭ የተከሳሽነት ቃለን ሇመስጠት አይችሌም፡፡

አንቀጽ ፫፻፳፩ የዴንጋጌዎች ተፇፃሚነት

ከዚህ በሊይ ከአንቀጽ ፪፻፸ እስከ ፫፻፲፮ ስሇ ዏቃቤ ሔግ ማስረጃ


በአጠቃሊይ የተነገረው አግባብ ያሇው ማሻሻያ ተዯርጎበት ሇተከሳሽ መከሊከያ
ማስረጃም ተፇፃሚ ይሆናሌ፡፡

164
አንቀጽ ፫፻፳፪ የተከሳሹን የመከሊከያ ማስረጃ ስሇመስማት

፩.ተከሳሹ የቀረበበትን ከስ ሇማስተባበሌ መሌካም ጠባይ እንዲሇው የሚያሳይ


ማስረጃ ያቀረበ እንዯሆነ ዏቃቤ ሔግ ወዱያውኑ ይህኑ የሚያስተባብሌ
ማስረጃ ሉያቀርብ ይችሊሌ።

፪.ተከሳሹ የምስክርነት ቃለን ወይም የተከሳሽነት ቃለን ላልች ምስክሮች


ከመቅረባቸው በፉት ይሰጣሌ፡፡

፫.ተከሳሹ በራሱ ጉዲይ ሊይ ምስክር ሆኖ ሇመቅረብ የመረጠ እንዯሆን ቃሇ-


መኃሊ ፇጽሞ ወይም እውነቱን ሇመመስከር ማረጋገጫ ሰጥቶ ይመሰክራሌ፡፡
ዏቃቤ ሔጉም መስቀሇኛ ጥያቄ ሉጠይቀው ይችሊሌ፡፡ የሚሰጠውም
ምስክርነት እንዯማንኛውም የምስክር ቃሌ ይመዘናሌ፡፡

፬.ተከሳሹ ሇቀረበበት ጥያቄ መሌስ ያሌሰጠ እንዯሆነ ፌርዴ ቤቱ ሇቀረበው


ጥያቄ የራሱን ግምት ሉወስዴ ይችሊሌ፡፡

፭.ተከሳሹ የተከሳሽነት ቃለን በሚሰጥበት ጊዜ ቃሇ-መኃሊ እንዱፇጽም


ወይም እውነቱን ሇመመስከር ማረጋገጫ እንዱሰጥ አይዯረግም፤ በዏቃቤ
ሔግም መስቀሇኛ ጥያቄ አይጠየቅም፡፡ ሆኖም ፌርዴ ቤቱ አንዲንዴ ግሌጽ
ባሇሆኑ ነገሮች ሊይ የማብራሪያ ጥያቄ ብቻ ሉጠይቀው ይችሊሌ፡፡

፮.ተከሳሹ የሚሰጠውን የተከሳሽነት ቃሌ ፌርዴ ቤቱ በማስረጃነት አግባብ


ነው ያሇውን ዋጋ ይሰጠዋሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፳፫ የተከሳሹ የማስረዲት ኃሊፉነት

፩.ተከሳሹ ባቀረበው መከሊከያ የቀረበበትን ክስ ተከሊከል ከወንጀለ ነጻ


ሇመሆን በተከሰሰበትና ዏቃቤ ሔጉ ባረጋገጣቸው ወንጀለን በሚያቋቁሙ ፌሬ
ነገሮች ወይም ማስረጃዎች ሊይ በቂ ጥርጣሬ መፌጠር ይኖርበታሌ፡፡

165
፪.ተከሳሹ የተከሰሰበትን ወንጀሌ መፇጸሙን አምኖ ስሇአፇጻጸሙ መብቱን
ጠብቆ ወይም በሔግ የተዯነገገና በወንጀሌ የማያስጠይቅ መሆኑን ጠቅሶ
በመከራከር ያቀረበውን መከሊከያ ሇማስረዲት ሊቀረባቸው ክርክሮች መሠረት
የሆኑ ፌሬ ነገሮችን በፌትሏብሓር የማስረዲት መጠን ማረጋገጥ
ይኖርበታሌ፡፡

፫.በጭብጥ የተያዘ ፌሬ ነገር ወይም በጭብጥ ሇተያዘው ፌሬ ነገር አግባብነት


ያሇው ፌሬ ነገር በተከሳሽ ተስተባብሎሌ የሚባሇው ተከሳሽ የፌሬነገሩን
አሇመሆን ወይም አሇመፇጸም በዚህ አንቀጽ በተዯነነገው የማስረዲት መጠን
መረጋገጡን ፌርዴቤቱ ሲያምን ይሆናሌ፡፡

ምዕራፌ አምስት

የወሌ ዴንጋጌዎች

አንቀጽ ፫፻፳፬ ተጨማሪ ማስረጃ

፩.ከፌርዴ በፉት ዏቃቤ ሔግ ያሌታወቀ ወይም በወቅቱ ያሌተገኘ ተጨማሪ


ወይም ዴንገተኛ ማስረጃ ሇፌርዴ ቤት ሉያቀርብ ይችሊሌ፡፡

፪. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ መሠረት በማስረጃው አግባብነት ሊይ


የተመረኮዘ ሳይሆን የነገሩን መሰማት ሇማዘግየት የሆነ እንዯሆነ ፌርዴ ቤቱ
ጥያቄውን አይቀበሇውም፡፡

፫.ፌርዴ ቤቱ ሇትክክሇኛ ፌትህ አሰጣጥ ይረዲሌ ብል ሲያምን በዏቃቤ ሔግ


ያሌቀረበ ማስረጃ እንዱቀርብሇት ሇማዘዝ ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፳፭ አግባብነት ወይም ተቀባይነት የላሇው ማስረጃ ውጤት

ፌርዴ ቤቱ በራሱ አስተያየት ወይም በተከሳሽ አመሌካችነት ዏቃቤ ሔግ ያቀረበው


ማስረጃ ተቀባይነት እንዯላሇው ከተረዲ የተጠቀሰው ማስረጃ በሔግ ፉት ውጤት

166
እንዯላሇው በመቁጠር ላልች ተቀባይነት ያሊቸውን የዏቃቤ ሔግ ማስረጃዎች ብቻ
ይመዝናሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፳፮ በማስረጃ ሊይ ስሇሚቀርብ መቃወሚያ

፩.ዏቃቤ ሔግ በሚያቀርበው ማስረጃ ሊይ ተከሳሽ ማስረጃው አግባብነት ወይም


ተቀባይነት የሇውም ወይም ላሊ በሔግ የተመሇከተ ዴንጋጌ የተከተሇ
አይዯሇም በሚሌ መቃወም ይችሊሌ፡፡ ይህ መቃወሚያ በቃሌ ወይም
በጽሐፌ ሉቀርብ ይችሊሌ፡፡

፪.ፌርዴ ቤቱ ተከሳሽ ባቀረበው መቃወሚያ ሊይ ዓቃቤ ህግ አስተያየት


እንዱሰጥ በማዴረግ የተቃውሞውን ሔጋዊነት መርምሮ ይወስናሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፳፯ ስሇክርክር ማቆሚያ ንግግር

፩.የተከሳሽ የመከሊከያ ማስረጃ ተሰምቶ እንዲበቃ ዏቃቤ ሔግና ተከሳሽ


የክርክር ማቆሚያ ንግግር ያዯርጋለ፡፡

፪.ዏቃቤ ሔጉ በክርክር ማቆሚያ ንግግሩ ያቀረበውን ክስ፣ የጠቀሰውን ሔግ፣


ፌሬ ነገሩንና ያቀረበውን ማስረጃ እንዱሁም ተከሳሹ ያሊስተባበሇበትን ሁኔታ
በመጥቀስ ጥፊተኛ ሉያስብለ የሚችለ ምክንያቶችን ይናገራሌ፡፡

፫.ተከሳሹ ወይም ጠበቃው የዏቃቤ ሔጉን ክስና ማስረጃ እንዱሁም


በመከሊከያነት ያቀረበውን ማስረጃ በመጥቀስ ጥፊተኛ የማይባሌበትን
ምክንያት ያስረዲሌ፡፡ ተከሳሹም ሁሌጊዜ የመጨረሻ ንግግር ያዯርጋሌ፡፡

፬.ተከሳሾቹ ሁሇትና ከዚያ በሊይ የሆኑ እንዯሆነ ፌርዴ ቤቱ በተሇየ ካሊዘዘ


በቀር በክሱ ሊይ ስማቸው በተጠቀሰበት ቅዯም ተከተሌ ይናገራለ፡፡

፭.በዚህ አንቀጽ መሠረት የሚቀርብ የክርክር ማቆሚያ ንግግር በቃሌ ወይም


በጽሐፌ ግሌጽ ሆኖ በዝርዝር ሉቀርብ ይችሊሌ፡፡

ምዕራፌ ስዴስት

167
ስሇፌርዴና የቅጣት ውሳኔ

አንቀጽ ፫፻፳፰ ስሇቅጣት አስተያየት

፩.ተከሳሹ ጥፊተኛ የተባሇ እንዯሆነ ተከራካሪ ወገኖች ስሇቅጣት የወጡ


ሔጎችን መሠረት በማዴረግ የቅጣት አስተያየት እንዱያቀርቡ ትእዛዝ
ይሰጣሌ፡፡

፪. ፌርዴ ቤቱ በራሱ አነሳሽነት፣ በዓቃቤ ህግ ወም በራሱ በግሌ ተበዲይ


አመሌካችነት የግሌ ተበዲይ ስሇዯረሰበት ጉዲት ማጠቃሇያ ሀሳብ እንዱሰጥ
ሉፇቅዴሇት ይችሊሌ፡፡ ፫.ዏቃቤ ሔግ የቅጣት ማክበጃና ማቅሇያ
ምክንያቶቹን እንዯአግባብነቱ በማስረጃ አስዯግፍ ሉወስን ስሇሚገባው ቅጣት
አስተያየት ያቀርባሌ፡፡

፬.ተከሳሹም የቅጣት ማቅሇያ ምክንያቶቹን እንዯአግባብነቱ በማስረጃ


አስዯግፍ ቅጣቱ ሉቀሌሇት የሚገባበትን አግባብ ያቀርባሌ፡፡

፭.በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፪ እና ፫ የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ


ተከራካሪ ወገኖች ባቀረቧቸው የቅጣት ማክበጃና ማቅሇያ ምክንያቶች
እንዱሁም በቅጣቱ ሊይ ክርክር ማቅረብ ይችሊለ፡፡

አንቀጽ ፫፻፳፱ ፌርዴ

፩.የዏቃቤ ሔግንና የተከሳሹ የክርክር ማቆሚያ ንግግር ከሰማ በኋሊ ፌርዴ


ቤቱ ፌርዴ ይሰጣሌ፡፡

፪.በዚህ ሔግ መሠረት የሚሰጥ ፌርዴ ፣ውሳኔ ትዕዛዝ ወይም ብይን በዴምጽ


ብሌጫ ይወሰናሌ፡፡

፫.ፌርደም በጽሐፌ ሆኖ ፌርደን በፇረዯው ዲኛ ወይም ዲኞች ተፇርሞ


በግሌጽ ችልት በይፊ ይነበባሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፴ ቅጣት መወሰን

168
ፌርዴ ቤቱ፡-
፩. የቅጣት አስተያየቱን መሠረት በማዴረግ ማስረጃ ሇመስማት ወይም
ሇመመርመር የግዴ ተጨማሪ ጊዜ ካሊስፇሇገው በስተቀር የጥፊተኝነት ውሳኔ
በተሰጠበት ዕሇት የቅጣት ውሳኔ ይሰጣሌ፡፡

፪.ማስረጃ ሇመስማት ወይም ሇመመርመር የግዴ ጊዜ የሚያስፇሌገው


እንዯሆነ አጭር ቀጠሮ ይሰጣሌ፡፡ ማስረጃ ሰምቶ ቅጣት ሇመወሰን የሚሰጥ
ቀጠሮ እጅግ ቢበዛ ከአሥራ አምስት ቀን መብሇጥ የሇበትም፡፡

፫.በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፪ መሠረት ቅጣቱን ሇመወሰን ቀጠሮ የሰጠ


እንዯሆነ ተከሳሽ በሚቆይበት ሁኔታ ሊይ አግባብነት ያሇውን ትእዛዝ
ይሰጣሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፴፩ ፌርዴ አፃፃፌ


፩.በዚህ ሔግ መሠረት የሚሰጥ ፌርዴ በቅዯም ተከተሌ፡-

(ሀ) የመዝገብ ቁጥር፣ ፌርደ የተሰጠበትን ቀን፣ ወር፣ እና ዓመተ


ምህረት፤ የፌርዴ ቤቱን እና ፌርዴ የፇረዯውን ዲኛ ስም፤
(ሇ) ክሱ በአጭሩ፣ እንዲስፇሊጊነቱ ክሱ በቀረበበት ዏይነት፣ ቀዴመው
ውሳኔ ያገኙ ጉዲዮች በአጭሩ፤ የክርክሩ ጭብጥ፣ ጭብጡን
ያስረደ ማስረጃዎች አጭር መግሇጫ፤
(ሏ) ፌርዴ ቤቱ የተቀበሊቸው ማስረጃዎች ከነምክንያቱ፣ ጭብጡን
ያሊስረደ ማስረጃዎች፣ ፌርዴ ቤቱ ያሌተቀበሊቸው ማስረጃዎች
ምክንያት፣ሇዴምዲሜ መሠረት የሆነው ዝርዝር የፌሬ
ነገር፣የማስረጃና የሔግ ምክንያቶች፤
(መ) ውሳኔው፣ ጥፊተኛ የተባሇ እንዯሆነ የቅጣቱ አፇጻጸም፣ሌዩ ሌዩ
ትእዛዞች፤እና
(ሠ) ውሳኔውን የሠጠው የዲኛ ፉርማ፤

መያዝ አሇበት፡፡

169
፪.በማስረጃነት የቀረበ ምስሌ ወይም ላሊ በጽሐፌ ሉገሇጽ የማይችሌ ማስረጃ
በማጣቀሻ ሉገሇጽ ይችሊሌ፡፡

፫.ፌርደን የሰጠው ዲኛ በበቂ ምክንያት በፌርደ ሊይ ሳይፇርምበት ከቀረ


ምክንያቱ ተገሌፆ በሹመት ቀዯምት በሆነው ዲኛ ወይም ፕሬዚዲንቱ
ሉፇረም ይችሊሌ፡፡ የፌርዴ ግሌባጭ በሬጅስትራሩ ይፇረማሌ፡፡

፬.በፌርዴ ውሳኔ ውስጥ የሚካተተው ከፌርዴ ዴምዲሜ በመነሳት ተፇጻሚ


ሉሆን የሚገባው ሇፌርዴ አካሌ ብቻ ነው፡፡

፭.በተሇያዩ አካሊት የሚገሇጹ ጉዲዮች፣ የመዝገቡን አስተዲዯር የሚመሇከቱ


ጉዲዮች፣ የይግባኝ መብት የሚመሇከቱ ጉዲዮች በትዕዛዝ ሥር ይገሇጻለ፡፡

አንቀጽ ፫፻፴፪ ስሇማገዴ

ዏቃቤ ሔግ ተከሳሹ እንዲይሇቀቅ፣ የተያዘው ንብረት ወይም ገንዘብ ወይም


ኤግዚቢት እንዲይመሇስ ሇይግባኝ ሰሚው ፌርዴ ቤት ጥያቄ ያቀረበ እንዯሆነ
በይግባኝ ጥያቄው ሊይ ውሳኔ እስኪሰጥ ዴረስ በተከሳሹ፣ በተያዘው ንብረት ወይም
በገንዘብ ወይም ኤግዚቢት ሊይ በሥር ፌርዴ ቤት የተሰጠው ውሳኔ ሳይፇጸም
ይቆያሌ፡፡ ይግባኝ ሰሚው ፌርዴ ቤትም ይግባኙ እንዯቀረበሇት ወዱያውኑ
ይወስናሌ፡፡

መጽሏፌ ስዴስት
ቅጣት አፇፃፀም

170
ርዕስ አንዴ
ጠቅሊሊ ዴንጋጌዎች

አንቀጽ ፫፻፴፫ መርህ

፩.ፌርዴ ቤቱ ቅጣት ሲወስን ትክክሇኛነትን፣ ወጥነትን፣ ተመጣጣኝነትን፣


አግባብነትን፣ ፌትሒዊነትን እና ሔጋዊነትን በመከተሌ እና ጥፊት የፇፀሙ
ሰዎችን ሇማረምና ሇማስተማር፣ ወንጀሌ የመፇጸም ችልታን ሇማሳጣት
እንዱሁም ላልችን ሇማስተማር ይሆናሌ፡፡

፪.በዚህ ሔግ በላሊ አኳኋን ካሌተዯነገገ በስተቀር ቅጣት እንዯተወሰነ


ይፇፀማሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፴፬ የቅጣት አፇጻጸም ትእዛዝ

ፌርዴ ቤቱ የወሰነው ቅጣት፡-

፩.የሞት ቅጣት እንዯሆነ ቅጣቱ ፀዴቆ እስኪፇፀም ፌርዯኛው በማረሚያ ቤት


እንዱቆይ፣

፪.የገንዘብ መቀጮ እንዯሆነ ወይም የእሥራት ቅጣቱ ገንዘብ የሚጨምር


እንዯሆነ የአከፊፇለን ሁኔታ በመሇየት ተከሳሽ ገንዘቡን እንዱከፌሌ ፣ ወይም

፫.ላልች የቅጣት ርምጃዎችን ከሆኑ አፇጻጻማቸው በሚመሇከት፣

ተገቢውን ትእዛዝ ይሰጣሌ፡፡

ምዕራፌ አንዴ
ስሇሞት ቅጣት አፇጻጸም
አንቀጽ ፫፻፴፭ የሞት ቅጣት ውሳኔ የሚፇጸምበት ሁኔታ

171
፩.የሞት ቅጣት ፌርዴ የሰጠ ፌርዴ ቤት ውሳኔውንና የመዝገቡን ግሌባጭ
ሇጠቅሊይ ፌርዴ ቤት ማስተሊሇፌ አሇበት፡፡ ውሳኔውን የሰጠው ጠቅሊይ
ፌርዴ ቤት እንዯሆነ ውሳኔው በአምስት ዲኞች መታየት አሇበት፡፡

፪.የሞት ፌርዴ በፌርዯኛው ይግባኝ ከተባሇበት አምስት ዲኞች በተሰየሙበት


ይግባኝ ሰሚ ችልት መታየት አሇበት፡፡ ፌርደን ያስተሊሇፇው ፌርዴ ቤት
የፌርደን መዝገብ ወይም ትክክሇኛ ግሌባጩን ሇጠቅሊይ ፌርዴ ቤት
ማስተሊሇፌ አሇበት፡፡ የሞት ፌርደን ያጸዯቀው ወይም ያጸናው እንዯሆነ
ሇአፇጻጸም ወዯ ጠቅሊይ ዏቃቤሔግ መሊክ አሇበት፡፡

፫.ጠቅሊይ ዏቃቤ ሔግ የሞት ፌርደ በጠቅሊይ ፌርዴ ቤት የመጨረሻ ውሳኔ


የተሰጠበት መሆኑ፣ በይቅርታ ወይም ምህረት ያሌተሻረ ወይም ያሌተሇወጠ
መሆኑን በማረጋገጥ እንዱጸዴቅ ሇርዕሰ ብሓሩ ያቀርባሌ፡፡

፬.የሞት ቅጣት ፌርደ በጸዯቀበት በስዴስት ወር ውስጥ ሰብዓዊነት ባሇው


ሁኔታ በማረሚያ ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ መፇጸም አሇበት፡፡

፭.የሞት ቅጣት ፌርደ በስዴስት ወር ውስጥ ካሌተፇጸመ አስፇጻሚው


ያሌፇጸመበት ምክንያት እንዱያስረዲ ፌርዴ ቤቱ ትእዛዝ ይሰጣሌ፡፡ ፌርዴ
ቤቱ ፌርደ ያሌተፇጸመበት ምክንያት በቂና አሳማኝ ሆኖ ካገኘው
በሚወስነው ጊዜ ገዯብ ፌርደ ይፇጸማሌ፡፡

፮.በማንኛውም ምክንያት የሞት ፌርዴ ሳይፇጸም ከሁሇት ዓመት በሊይ የቆየ


እንዯሆነ ወዯ ዕዴሜ ሌክ ጽኑ እስራት ይቀየራሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፴፮ የሞት ቅጣት አፇጻጸም ማገዴ

172
በወንጀሌ ሔግ አንቀጽ ፻፲፱ በተመሇከቱት ሁኔታዎች መሠረት የሞት ቅጣት
አፇጻጸም ታግድ እንዱቆይ ፌርደን ሇፇረዯው ፌርዴ ቤት ጥያቄ ሲቀርብ
ማስረጃውን ሰምቶ ሉያግዯው ይችሊሌ፡፡

ክፌሌ አንዴ
የግሌ ነፃነት የሚያሳጡ ቅጣቶች አፇጻጸም

አንቀጽ ፫፻፴፯ ቅጣት እንዱፇፀም የሚሰጥ ትእዛዝ

፩.ፌርዴ ቤቱ የግሌ ነጻነት የሚያሳጣ ቅጣት የሚወስን እንዯሆነ አፇጻጸሙ


የሚጀምርበትን ቀን እና አስፇጻሚውን ሇይቶ እንዱፇጸም ትእዛዝ ይሰጣሌ፡፡

፪.ፌርዯኛው የላሇ ወይም ጉዲዩ በላሇ የታየ እንዯሆነ ፌርዴ ቤቱ ተይዞ


ቅጣቱ እንዱፇጸም ሇፖሉስ ትዕዛዝ ያስተሊሌፊሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፴፰ የአቤቱታ አቀራረብና ውሳኔ አሰጣጥ

፩.ፌርዯኛው የቅጣት አፇጻጸም ጊዜው እንዱተሊሇፌሇት የሚያቀርበው


አቤቱታ፡-

(ሀ) አቤቱታው የቀረበበትን ምክንያት፣


(ሇ) ምክንያቱን ሇማስረዲት የሚቀርብን የማስረጃ ዝርዝር፣ እና
(ሏ) የቅጣቱ አፇጻጸም ሇምን ያህሌ ጊዜ ሉተሊሇፌሇት እንዯሚገባ፣
ከቅጣት አስተያየት ጋር አብሮ ያቀርባሌ፡፡

፪.ፌርዴ ቤቱ በቀረበው አቤቱታ ዏቃቤ ሔግ አስተያየቱን እንዱሰጥበትና


አስፇሊጊ ሲሆን ማስረጃውን ወይም የባሇሙያ አስተያየት ከሰማ በኋሊ ከቅጣት
ውሳኔው ጋር አብሮ ውሳኔውን መስጠት አሇበት፡፡

፫.በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፪ መሠረት ፌርዴ ቤቱ የሚሰጠው ውሳኔ


የመጨረሻ ይሆናሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፴፱ የእስራት ቅጣት ማስተሊሇፌ

173
፩. እስራት እንዯተወሰነ የሚፇጸም ቢሆንም፣

(ሀ) ፌርዯኛው በጠና ከመታመሙ የተነሳ በማረሚያ ቤት


ቅጣቱን ሇመፇጸም የማይችሌ መሆኑ በሏኪም ሲረጋገጥ ፌርዴ
ቤቱ ከሔመሙ እስኪዴን አስፇሊጊ ነው ብል ሇሚወስነው ጊዜ፣

(ሇ) አንዴ ዓመት ያሌሞሊው ሔፃን ያሊት እናት ስትሆን ሔፃኑ


አንዴ ዓመት እስኪሞሊው፣

(ሏ) ነፌሰ ጡር እንዯሆነች የእርግዝና ጊዜው እስከሚያበቃና


ከወሇዯች በኋሊ አንዴ ዓመት እስኪሞሊው፣

(መ) ፌርደ ከተሰጠበት ቀን በፉት ባሇው አንዴ ሳምንት


ውስጥ ወሊጁ፣ ሌጅ ወይም የትዲር ጓዯኛው የሞተ ወይም በጠና
የታመመ እንዯሆነ ከሰባት ቀናት ሊሌበሇጠ ጊዜ፣

(ሠ) ፌርደ ከተሰጠበት ቀን ባሇው አንዴ ወር ጊዜ ውስጥ


የትዲር ጓዯኛው የወሇዯች ወይም ፌርዴ ከተሰጠ በሚቀጥሇው
አንዴ ወር ውስጥ የምትወሌዴ እንዯሆነ እና ከተፇረዯበት ሰው
ላሊ ረዲት የላሊት እንዯሆነ ከአንዴ ወር ሊሌበሇጠ ጊዜ፣

(ረ) ቤተሰቡን የሚንከባከብ ላሊ ሰው ከላሇና ባሌና ሚስት


አንዴ ሊይ የተፇረዯባቸው እንዯሆነ ሚስት ወይም ከሁሇቱም
አንደ ቀዯም ብል የታሰረ እንዯሆነ የተፇረዯበት ሰው ሇሦስት
ወር ሊሌበሇጠ ጊዜ፣

(ሰ) የቅጣቱ አፇጻጸም እንዱተሊሇፌሇት የተጠየቀሇት ምክንያት


አጣዲፉ (ወቅታዊ) ሇሆነ የግብርና ሥራ ወይም ባሌታሰበ
ምክንያት የተፇጠረ በአስቸኳይ ሉከናወን የሚገባው ሥራ
እንዯሆነ ከሦስት ወር ሊሌበሇጠ ጊዜ፣

(ሸ) የተፇረዯበት ሰው ቀዯም ብል የጀመረው ሆኖ በላሊ ሰው


ሉጠናቀቅ የማይችሌ አጣዲፉ ሥራ ሲሆንና ሥራው

174
ባሇመጠናቀቁ ምክንያት ጉዲት የሚዯርስ እንዯሆነ ከአንዴ ወር
ሊሌበሇጠ ጊዜ፣

(ቀ) የተፇረዯበት ሰው የጀመረውን ትምህርት ወይም


የተማረበትን ፇተና ሇማጠናቀቅ እንዯሆነና በላሊ ሁኔታ
ማጠናቀቅ የማይቻሌ እንዯሆነ ከስዴስት ወር ሊሌበሇጠ ጊዜ
ወይም ሇፇተናው የሚያስፇሌገው ጊዜ፣

ሉተሊሇፌ ይችሊሌ፡፡

፪. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ የተመሇከተው የቅጣት አፇፃፀም ሉተሊሇፌ


የሚችሇው ፌርዴ ቤቱ እስከ አምስት ዓመት እስራት የፇረዯበት ፌርዯኛ
ሇሔብረተሰቡ ዯኅንነት አዯጋ እንዯማይሆን መረጋገጡን ፣ እና የእስራት
ቅጣቱን መፇጸም በሚገባው ጊዜ እንዱጀምር ሇማረጋገጥ የሚያስችሇው በቂ
ዋስትና የሚያቀርብና እንዱፇጽማቸው የታዘዙትን የጥንቃቄ ርምጃዎች
ያሟሊ መሆኑን ፣ ሲያረጋግጥ ይሆናሌ፡፡

፫.ፌርዴ ቤት፡-

(ሀ) የቀሊሌ እስራት ቅጣት የወሰነ ወይም በጥፊተኝነት ዴርዴር


ያጸዯቀ እንዯሆነ፣

(ሇ) ፌርዯኛው ሇሔብረተሰቡ ዯኅንነት አዯጋ እንዯማይሆን


ሲያረጋግጥ፣ እና

(ሏ) ፌርዯኛው በቂ ዋስትና የሚያቀርብ እንዯሆነ፣

የቀሊሌ እስራት አፇጻጸሙን እንዱተሊሇፌ ትእዛዝ ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡

፬. ፌርዯኛው የተሊሇፇውን የቅጣት ጊዜ በአግባቡ ጨርሶ የተመሇሰ እንዯሆነ


የተሊሇፇው የቅጣት ጊዜ እንዯ ተፇጸመ ቅጣት ይቆጠርሇታሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፵ የተሊሇፇን ቅጣት ማቋረጥ

፩.በሚከተለት ምክንያቶች የተሊሇፇው ቅጣት ቀሪ ቅጣቱ ይፇጸማሌ፡-

175
(ሀ) ፌርዯኛው የተሊሇፇውን የእስራት ጊዜን ሇላሊ ዓሊማ ካዋሇው
ወይም ምክንያቱ ቀሪ ከሆነ፣
(ሇ) ቅጣቱ እንዱፇጸም በተወሰነበት ጊዜ መፇጸም ያሌጀመረ
እንዯሆነ፣
(ሏ) ፌርዯኛው በማንኛውም መንገዴ ሇሔዝብ ዯኅንነት አዯጋ መሆኑ
ከተረጋገጠ ፣
(መ) ያመሌጣሌ ተብል በበቂ ምክንያት የሚጠረጠር ከሆነ፣
(ሠ) ቅጣቱ እንዱተሊሇፌሇት ያቀረበው ምክንያት የላሇ ወይም
የተቋረጠ ወይም ሀሰተኛ ሆኖ የተገኘ እንዯሆነ፣

፪. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ የተሊሊፇሇት ቅጣት ተቋርጦ እንዱፇጽም


ትእዛዝ የተሰጠበት ፌርዯኛ የተሊሇፇበት የእስራት ጊዜ ከዋናው ቅጣት
አይታሰብሇትም፡፡ ፌርዴ ቤቱም ፌርዯኛው አመክሮ እንዲይሰጠውና
የዋስትና መብት እንዱከሇከሌ ወይም የዋስትና ገንዘብ ወይም ንብረት ገቢ
እንዱዯረግ ሉወስን ይችሊሌ፡፡

፫. በዚህ ሔግ አንቀጽ ፫፻፴፱ የተሊሇፇው የእስራት ጊዜ ከተጠናቀቀ በኋሊ


የተሊሇፇውን የእስራት ቅጣቱ እንዱፇጸም በተወሰነበት ጊዜ መፇጸም
ያሌጀመረ እንዯሆነ በዋስትና ያስያዘው ገንዘብ ወይም ንብረት ገቢ
ይሆናሌ፡፡

ክፌሌ ሁሇት
የገንዘብ ቅጣት አፇጻጸም

176
አንቀጽ ፫፻፵፩ የገንዘብ ቅጣት አፇጻጸም

፩. ፌርዴ ቤቱ የገንዘብ መቀጮ የወሰነ እንዯሆነ ተቀጪው መቀጮውን


ወዱያውኑ ገቢ እንዱያዯርግ ትእዛዝ ይሰጣሌ፡፡

፪.የገንዘብ መቀጮውን ወዴያውኑ ሇመክፌሌ የማይችሌ ሲሆን ፌርዴ ቤቱ


በወንጀሌ ሔጉ ከአንቀጽ ፺፫ እና ፺፬ በተዯነገገው መሠረት መቀጮውን
እንዱከፌሌ ትእዛዝ ይሰጣሌ፡፡

፫.ዏቃቤ ሔግ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፪ ፌርዴ ቤት የሰጠውን ትእዛዝ


ተከታትል ማስፇጸም አሇበት፡፡

፬.ከንብረቱ ተሽጦ ገቢ የሚዯረገው ሇቅጣቱ ተመጣጣኝ በሆነ ሌክ ሆኖ


ንብረቱ ከመሸጡ በፉት የቅጣት ገንዘቡን ገቢ ካዯረገ የሽያጭ ሑዯቱ
ሉቋረጥ ይችሊሌ፡፡

፭.ክፌያው በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፬ መሠረት ከተሸጠው የተቀጪው


ንብረት በተገኘው ገንዘብ ሊይ ሇሽያጩ የወጣ ወጪ ከሁለ ይቀዴማሌ፣
የወንጀሌ ተጎጅው ከላልች ገንዘብ ጠያቂዎች ይቀዴማሌ፤ መንግሥት
ከወንጀሌ ተጎጅው ቀጥል ቀዯምትነት አሇው ፤ ላልች ንብረቱ የሚገባቸው
ካለ በሔግ መሠረት የሚከፊፇሌ ይሆናሌ፡፡

ክፌሌ ሦስት
የተጨማሪ ቅጣት አፇጻጸም

አንቀጽ ፫፻፵፪ ተጨማሪ ቅጣት

፩.ፌርዴ ቤቱ ተጨማሪ ቅጣት የወሰነ እንዯሆነ ሇዚህ ቅጣት አፇጻጸም ግሌጽ


ትእዛዝ መስጠት አሇበት፡፡

፪.ተጨማሪ ቅጣቱ ወዴያውኑ የሚፇጸም ቅጣት ዏይነት ሲሆን ፌርዴ ቤቱ


ሇሚመሇከተው አካሌ ትዕዛዝ ይሰጣሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፵፫ ንብረትን መውረስ

177
፩.ፌርዴ ቤት በዚህ ህግ መሰረት የሚታገደ ንብረቶች ሊይ የጥፊተኝነት
ውሳኔ የሰጠ እንዯሆነ ንብረቱ እንዱወረስ ትእዛዝ ይሰጣሌ፡፡

፪. ፌርዴ ቤት ንብረት እንዱወረስ የወሰነ እንዯሆነ ስሇአወራረሱና ስሇ


አስተዲዯሩ ትእዛዝ መስጠት አሇበት፡፡

፫. በዚህ አንቀፅ ንኡስ አንቀፅ 1 የተጠቀሰው ቢኖርም የወንጀለ ፇፃሚ


ባሇመታወቁ፣ በመሰወሩ ወይም በመሞቱ ምክንያ የጥፊተኝነት ውሳኔ
መስጠት ባይቻሌም ፌርዴ ቤቱ በወንጀሌ ዴርጊት የተገኘ ገንዘብ ወይም
ንብረት ህጋዊ አስመስል የማቅረብ ወይም የአመንጪው ወንጀሌ ወይም
ሽብረኝነትን በገንዘብ የመርዲት ወንጀሌ መፇፀሙን ካረጋገጠና የተያዘው
ንብረት የወንጀሌ ፌሬ ወይም የወንጀሌ ማስፇፀሚያ መሆኑ የሚያሣይ በቂ
ማስረጃ ከቀረበሇት እንዱወረስ ሉወስን ይችሊሌ፡፡

፬. በዚህ ሔግ ስሇንብረት ዕግዴ የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ ጉዲዩ መብቱ


የተጎዲ ማንኛውም ሰው ውርስ እንዱዯርግ ትእዛዝ የተሰጠበት ንብረት
እንዱሇቀቅሇት ሇፌርዴ ቤቱ ማመሌከት ይችሊሌ፡፡ በዚህ ሁኔታ የሚቀርበው
ማመሌከቻ በጹሐፌ ሆኖ አመሌካቹ በንብረቱ ሊይ ያሇውን መብት
ከሚያረጋግጥ ማስረጃ ጋር ተያይዞ መቅረብ አሇበት፡፡

፭.ፌርዴ ቤቱ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፬ መሠረት የቀረበውን አቤቱታ


መርምሮ ውሳኔ እስኪሰጥ ዴረስ የመውረስ ትእዛዙን ማገዴ የግዴ አስፇሊጊ
ሆኖ ከተገኘ ትዕዛዙ ታግድ እንዱቆይ ትእዛዝ መስጠት ይችሊሌ፡፡

፮.ፌርዴ ቤቱ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፬ እና ፭ አመሌካቹ ሊቀረበው


ጥያቄ ዏቃቤ ሔግ መሌስ እንዱሰጥበት ካዯረገ በኋሊ አግባብነት ያሇውን
ሔግና ማስረጃ መሠረት በማዴረግ ውሳኔ መስጠት አሇበት፡፡

፭.የንብረቱ ውርስ መዯረግ ውሳኔ ከተሰጠ በኋሊ፡-

(ሀ) በወንጀለ ዴርጊት የተገኘ ላሊ ንብረት የተገኘ እንዯሆነ፣


(ሇ) ንብረቱ በተገኘበት እንዱወረስ ትእዛዝ የተሰጠበት ካሌሆነ፣

178
(ሏ) ውሳኔ በተሰጠበት ጊዜ የንብረቱ መኖር ከዕውቅናው ውጭ
መሆኑና ንብረቱን ሇማግኘት ጥረት ማዴረጉን ዏቃቤ ሔግ
ካስረዲ፣
(መ) የንብረቱ ዝርዝር ያሌቀረበው ከዏቃቤ ሔጉ ዕውቅና ውጭ በሆነ
ስሔተት በመሰራቱ ወይም በተከሳሽ ማታሇሌ ወይም
ማጭበርበር ከሆነ፣
ንብረቱ እንዱወረስ በአቤቱታ ሉቀርብ ይችሊሌ፡፡

፮. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፭ የሚቀርበው የንብረት ይወረስ ጥያቄ ውሳኔ


ከተሰጠበት ወይም ንብረቱ እንዯተገኘ ወዱያውኑ መቅረብ አሇበት፡፡

አንቀጽ ፫፻፵፬ ይቅርታ

፩.ፌርዴ ቤቱ ጥፊተኛው ጥፊቱን አምኖ ተበዲዩን ወይም ስሇ እሱ


ባሇመብቶች የሆኑትን በግሌጽ ይቅርታ እንዱጠይቅ የወሰነ እንዯሆነ
የአካባቢውን ሌማዴ ግምት ውስጥ በማስገባት፡-

(ሀ) ጥፊተኛው በእነማን ፉት ይቅርታ መጠየቅ እንዲሇበት፣


(ሇ) ይቅርታ የሚፇጸምበት ቦታና ጊዜ፣
(ሏ) አስፇሊጊ እንዯሆነ ይቅርታ በሚፇጸምበት ቦታ መገኘት
ያሇበት የመንግሥት አካሌ፣
በመሇየት ይቅርታ እንዱጠይቅ ትእዛዝ ይሰጣሌ፡፡

፪.ፌርዴ ቤት ፌርዯኛው በእሥር ሊይ ያሇ ከሆነ ማረሚያ ቤት የይቅርታ


ሥርዏቱን እንዱያስፇጽመው እና ይህንኑ ሥርዏት ሳይፇጽም በአመክሮ
ሉሇቀቅ እንዯማይገባ ትእዛዝ ይሰጣሌ፡፡

፫.ፌርዴ ቤት አስፇሊጊ ሆኖ ሲያገኘው ይቅርታው እንዯአግባብነቱ በመገናኛ


ብዙኃን ወይም ላልች አመች መንገዴ እንዱገሇጽ ትእዛዝ ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፵፭ ተጨማሪ ቅጣትን ስሇማሳወቅ

179
ፌርዴ ቤቱ በአጥፉው ሊይ መብትን የመሻር ቅጣት፣ ከዯረጃ ዝቅ ወይም
ከመከሊከያ ሠራዊት አባሌነት እንዱሰናበት፣ መዓረግ ካሇው እንዲይገሇገሌበት
የማዴረግ ወሳኔ የሰጠ እንዯሆነ ይኸው እንዱፇጸም አግባብ ሊሇው አካሌ
ትእዛዝ ይሰጣሌ፡፡

ክፌሌ አራት
ቅጣትን ስሇመሇወጥ

አንቀጽ ፫፻፵፮ የቅጣት አፇጻጸም ትእዛዝን መሇወጥ

፩.ቅጣቱ ወይም የጥንቃቄ ርምጃውን የወሰነው ፌርዴ ቤት በወንጀሌ ሔጉ


አንቀጽ ፻፷፬ መሠረት ቅጣቱን ሉሇውጥ ይችሊሌ፡፡

፪.በወንጀሌ ነገር ውስጥ ገብተው የተገኙ ወጣቶች የሚሰጥ ቅጣት ወይም


የጥንቃቄ ርምጃ በዚህ ሔግ መሠረት ሉሇወጥ ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፵፯ የማመሌከቻ አቀራረብና ውሳኔ


፩. ዏቃቤ ሔግ፣ ፌርዯኛ ወይም ጠበቃው ቅጣቱን ወይም የጥንቃቄ ርምጃው
እንዱያስፇጽም ወይም አፇጻጸሙን እንዱቆጣጠር የተፇቀዯሇት ሰው ወይም
ተቋም የበሊይ ኃሊፉ ሇፌርዴ ቤት በጽሐፌ ወይም በላሊ ዘዳ ቅጣቱ
እንዱሇወጥ ማመሌከት ይችሊሌ፡፡

፪. ፌርዴ ቤቱ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ ሇቀረበው ማመሌከቻ


አስፇሊጊውን ማጣራት በማዴረግ ውሳኔ መስጠት አሇበት፡፡

፫. ፌርዯኛው ቅጣቱን ከወሰነበት ፌርዴ ቤት የአስተዲዯር ክሌሌ ሥሌጣን


ውጭ በሆነ ማረሚያ ወይም ማረፉያ ቤት እንዯሆነ የተቀጣበትን ወንጀሌ
ሇማየት የሥረ ነገር ሥሌጣን ያሇው ፌርዯኛው በሚገኝበት ቦታ የሚገኝ
ፌርዴ ቤት በወንጀሌ ሔግ አንቀጽ ፪፻፪ እስከ ፪፻፯ በተመሇከቱት
ዴንጋጌዎች መሠረት ቅጣቱ እንዱቀየር ትእዛዝ ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡

180
ንዐስ ክፌሌ አንዴ
አማራጭ ቅጣት

አንቀጽ ፫፻፵፰ መርህ

፩.ፌርዴ ቤት በራሱ አስተያየት ወይም በፌርዯኛው ጥያቄ በዚህ ሔግ


በተዯነገገው መሠረት በዋና ቅጣት ምትክ አማራጭ ቅጣትን መወሰን
ይችሊሌ፡፡ በሔግ በላሊ ሁኔታ ካሌተዯነገገ በስተቀር የሚወሰነው አማራጭ
ቅጣት በጉሌበት ሥራ የሚፇጸም ይሆናሌ፡፡

፪.ፌርዴ ቤት አማራጭ ቅጣት የሚወስነው የቅጣት ዓሊማን ይበሌጥ ያሳካሌ


ብል ሲያምን እና ተቀጭው፡-

(ሀ) ጥፊተኛ የተባሇበት ወንጀሌ ከሦስት ዓመት በማይበሌጥ ቀሊሌ


እስራት ወይም በገንዘብ ብቻ የሚያስቀጣ ወይም ከሦስት
ዓመት በማይበሌጥ በቀሊሌ እስራትና በገንዘብ የሚያስቀጣ
ወንጀሌ ሲሆን፣
(ሇ) ጤንነቱ ተመርምሮ የጉሌበት ሥራ መሥራት መቻለ ሲረጋገጥ፣
እና
(ሏ) ከእስራት ይሌቅ በጉሌበት ሥራ ቢቀጣ ሇሔብረተሰቡ አዯገኛ
አሇመሆኑ
በማረጋገጥ መሆን አሇበት፡፡

፫.አማራጭ ቅጣት ተፇጻሚ የሚሆነው በተፇጥሮ ሰው ሊይ ብቻ ይሆናሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፵፱ በውሳኔ የሚገሇጹ ጉዲዮች

፩.ፌርዴ ቤት የአማራጭ ቅጣት ውሳኔ ሲሰጥ እንዯነገሩ ሁኔታ፡-

(ሀ) የቅጣቱ ዏይነትና የሚከናወንበት ቦታ፣ የሚቆይበት ጊዜ በግሌጽ


የተሇየ መሆኑ፣
(ሇ) ከተወሰነ ቦታ ውጭ መሥራት ስሇመቻለ፣
(ሏ) የግሌ ነፃነቱ የሚገዯብ እንዯሆነ የገዯቡ አግባብና ጊዜ፣

181
(መ) ፌርዯኛው ቁጥጥር ሉዯረግበት የሚገባ ስሇመሆኑ፣ እና
(ሠ) ከሥራው ፌሬ ፌርዯኛው ስሇሚያገኘው ገቢ እና ሇመንግሥት
ገቢ ስሇሚሆነው የገንዘብ መጠን
(ረ) ተቋማት ወይም ግሇሰቦች የጉሌበት ሰራተኛ ሲቀጥሩ ቅዴሚያ
ሇታራሚ እንዱሰጡ
በውሳኔው ሊይ በግሌጽ ማስፇር አሇበት፡፡
፪.ተቀጭው ቅጣቱን በሚፇጽምበት ጊዜ እንዯነገሩ የማህበራዊ ሳይንስ፣ የሥነ-
ሌቦና ወይም ላሊ የሙያ ዴጋፌና ክትትሌ እንዱዯረግሇት ትእዛዝ ሉሰጥ
ይችሊሌ፡፡

፫.ተቀጪው የተሰጠውን የግዳታ ውሳኔ ጥሶ የተገኘ እንዯሆነ ቅጣቱ በዛው


በቀረው ጊዜ ሌክ ወዯ ቀሊሌ እስራት ይሇወጣሌ፡፡

፬.ከተቀጪው ሥራ ግዳታ መንግስት የሚያገኘው ገቢ ከአንዴ ሦስተኛ


መብሇጥ የሇበትም፡፡

አንቀጽ ፫፻፶ አማራጭ ቅጣትን ማቋረጥ

፩. ፌርዴ ቤቱ፡-

(ሀ) ፌርዯኛው ግዳታውን ጥሶ የተገኘ እንዯሆነ፣

(ሇ) ፌርዯኛው ያሇበት ኢኮኖሚያዊ ሁኔታ ወይም የቤተሰብ


አስተዲዲሪ ኃሊፉነት የቅጣቱን መፇጸም እንዱያቋርጥ
ያስገዯዯው እንዯሆነ፣ ወይም

(ሏ) አሳማኝ ነው ባሇው ላሊ ምክንያት፣

በራሱ ተነሳሽነት ወይም በማንኛውም ሰው አመሌካችነት የአማራጭ ቅጣቱ


እንዱቋረጥ ሉወስን ይችሊሌ፡፡

፪.በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ መሠረት የቅጣቱ መፇጸም ሲቋረጥ ፌርዴ


ቤቱ እንዯ ነገሩ ሁኔታ ቅጣቱ እንዱፇጸም፣ እንዱሻሻሌ ወይም ሇላሊ ጊዜ
ተሊሌፍ እንዱፇጸም ትእዛዝ ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡

182
አንቀጽ ፫፻፶፩ የአስፇፃሚ አካሊት

የአማራጭ ቅጣት አመራር፣ አፇጻጸምና የአስፇፃሚ አካሊት ዝርዝር ሁኔታ


በተመሇከተ በሔግ ይወሰናሌ፡፡

ሰባተኛ መጽሏፌ
ስሇመሰየም
ርዕስ አንዴ
ጠቅሊሊ
አንቀጽ ፫፻፶፪ መርህ

፩.የመሰየም ዓሊማ የፌርዯኛው መሌካም ስም እንዱመሇስ ሇማዴረግ ነው፡፡

፪.የተቀጣ ወይም ይቅርታ የተዯረገሇት ሰው የመሰየም ጥያቄ በወንጀሌ ሔጉ


መሠረት ሉያቀርብ ይችሊሌ፡፡ ጥያቄ የቀረበሇት ፌርዴ ቤትም፡-

(ሀ) የመሰየም ውሳኔ ከመስጠቱ በፉት ጉዲዩ እንዱጣራ ወይም


ተጨማሪ ማስረጃ እንዱቀርብ ትእዛዝ ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡

(ሇ) ጥያቄውን የተቀበሇው እንዯሆነ በወንጀሌ ሔግ አንቀጽ ፪፻፴፫


እና ፪፻፴፬ በተዯነገገው መሠረት እንዱፇጸምና የተሰረዘው
ቅጣት፣ የተሰያሚው ስም በጥፊት ተመዝግቦበት ከነበረው
የወንጀሇኞች መዝገብ ሊይ እንዱፊቅ አግባብ ሊሊቸው አካሊት
ትእዛዝ መስጠት አሇበት፡፡
(ሏ) ፌርዯኛው እንዱሰየም የወሰነ እንዯሆነ ስሇአፇጻጸሙና
ከወንጀሇኞች መዝገብ ስሇመፊቁ ሇሚመሇከታቸው አካሊት
ትእዛዝ ማስተሊሇፌ አሇበት፤ እንዲአስፇሊጊነቱ በግሌጽ ችልት፣
በአዯባባይ መነበብ ወይም በጋዜጣ ሉወጣ ይችሊሌ፡፡

፫.በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፪ መሠረት የሚሰጥ ውሳኔ በጽሐፌ ሆኖ


ምክንያቱ መገሇጽ አሇበት፡፡

183
ምዕራፌ አንዴ
ፌርዴን እንዯገና ማየት፣ ሰበር እና ይግባኝ
ክፌሌ አንዴ
ተከሳሽ በላሇበት የተካሓዯን የፌርዴ ሑዯት እንዯገና ስሇማየት

አንቀጽ ፫፻፶፫ የማመሌከቻው ይዘትና አቀራረብ

በወንጀሌ ተከሶ በላሇበት የተፇረዯበት ሰው ፌርደ ውዴቅ እንዱሆንሇት ውሳኔውን


ሇሰጠው ፌርዴ ቤት ማመሌከት ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፶፬ በማመሌከቻው ሊይ የሚሰጥ ትእዛዝ

፩.ፌርዴ ቤቱ ማመሌከቻው በዚህ ሔግ አንቀጽ ፫፻፶፫ መሠረት መቅረቡን


ካረጋገጠ በኋሊ ጉዲዩ የሚሰማበትን ቀን በመወሰን ዏቃቤ ሔግ መሌስ
እንዱሰጥ የማመሌከቻውን ግሌባጭ ከመጥሪያ ጋር እንዱዯርሰው ያዯርጋሌ፡፡

፪. አመሌካች በላሇበት የእሥራት ቅጣት የተወሰነበት እንዯሆነ የቀረበው


ማመሌከቻ ውሳኔ እስከሚሰጥበት ዴረስ በማረሚያ ቤቱ እንዱቆይ ፌርዴ ቤቱ
ያዛሌ፡፡

፫.ፌርዴ ቤት በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ መሠረት ጉዲዩ እንዱሰማ


ቀጠሮ በሰጠበት ቀን አመሌካቹ የቀረ እንዯሆነ ፌርዴ ቤቱ ማመሌከቻውን
ውዴቅ ያዯርጋሌ፤ ውሳኔውም የመጨረሻ ይሆናሌ፡፡

፬.ዏቃቤ ሔጉ እና አመሌካቹ የቀረቡ እንዯሆነ አመሌካቹ ማመሌከቻውን


መሠረት በማዴረግ በቃሌ ያስረዲሌ፤ ዏቃቤ ሔግም መሌስ ይሰጣሌ፡፡
ፌርዴ ቤቱ አስፇሊጊ ነው ብል ሲያምን ተከሳሹ የመሌስ መሌስ እንዱሰጥ
ሉያዯርግ ይችሊሌ፡፡

፭.ፌርዴ ቤቱ የዏቃቤ ሔግንና የአመሌካቹን ክርክር ከሰማ በኋሊ የአመሌካቹ


ጥያቄ ተቀባይነት ያሇው ወይም የላሇው መሆኑን ይወስናሌ፡፡ የአመሌካቹ

184
አቤቱታ ተቀባይነት የላሇው መሆኑን ከተረዲ ጥያቄውን ውዴቅ በማዴረግ
መዝገቡን ዘግቶ የተሰጠ ፌርዴ እንዱፇጸም ትእዛዝ ይሰጣሌ፡፡

፮. አመሌካቹ ቀርቦ ሉከራከር ያሌቻሇው በዚህ ሔግ አንቀጽ ፪፻፵፭


በተዯነገገው መሠረት መጥሪያ ያሌዯረሰው ወይም መጥሪያ ዯርሶት ከአቅም
በሊይ በሆነ ምክንያት መሆኑን ካስረዲ ፌርዴ ቤት እንዯአግባብነቱ የተሰጠ
ፌርዴ፣ ውሳኔ ወይም ትእዛዝ ተነስቶ ጉዲዩ በላሊ ዲኛ ወይም ፌርዴ ቤት
እንዯገና እንዱታይ ይመራዋሌ፡፡ ጉዲዩ የተመራሇት ዲኛ ወይም ፌርዴ ቤት
ክርክሩን ሰምቶ ውሳኔ ይሰጣሌ፡፡

ክፌሌ ሁሇት
ስሇ ይግባኝ

አንቀጽ ፫፻፶፭ ዓሊማ

የይግባኝ ዓሊማ፡-

፩. በሥር ፌርዴ ቤት በተሰጠ ትእዛዝ ወይም ፌርዴ ሊይ የተከሳሽን ይግባኝ


የማቅረብ ሔገመንግሥታዊ መብት ሇማረጋገጥ፤
፪. በሥር ፌርዴ ቤት የተፇጸመ የሔግ ወይም የፌሬ ነገር ስሔተትን
ሇማረም፤
፫. ወጥ ወይም ተቀራራቢ የሆነ የሔግ አተረጓጏም እንዱኖር ሇማዴረግ፤
የሚፇጸም ይሆናሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፶፮ ይግባኝ ማቅረብ

፩.ማንኛውም ይግባኝ ጠያቂ ይግባኝ ከመጠየቁ በፉት በሥር ፌርዴ ቤት


መፌትሓ ማግኘት የሚገባው እንዯሆነ ይህንን ሥርዓት ሳይፇጽም ይግባኝ
ማቅረብ አይችሌም፡፡

185
፪.የቅዴመ ክስ ሥነ ሥርዓት እንዯአግባብነቱ በይግባኝ በሚታዩ ጉዲዮችም
ሉከናወን ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፶፯ ይግባኝ ስሇሚያቀርቡ ሰዎች

፩. በዚህ ሔግ መሠረት በወንጀሌ ጉዲይ ሊይ በተሰጠ ትእዛዝ ወይም ፌርዴ


ሊይ ይግባኝ ማቅረብ የሚችሇው ዏቃቤ ሔግ፣ የግሌ ከሳሽ፣ ፌርዯኛ ወይም
ጠበቃው ብቻ ይሆናሌ፡፡

፪. ከወንጀሌ ጉዲዩ ጋር ተጣምሮ በሚታይ የፌትሏብሓር ጉዲይ ሊይ በተሰጠ


ትእዛዝ ወይም ፌርዴ ሊይ እንዯነገሩ ሁኔታ ዏቃቤ ሔግ፣ የግሌ ከሳሽ፣ ተጎጂ፣
ፌርዯኛ፣ ጠበቃው ወይም ላልች በፌትሏብሓር ሔግ ይግባኝ እንዱያቀርቡ
መብት የተሰጣቸው ሰዎች ይሆናለ፡፡

፫. ከወንጀሌ ክስ ጋር ተያይዞ በቀረበው የፌትሏብሓር ክስ ሊይ በተሰጠ


ውሳኔ ሊይ ይግባኝ ማቅረብ ይቻሊሌ፡፡ ይግባኝ የሚቀርበው በይግባኝ
የወንጀሌ ጉዲዩን ሇማየት ሥሌጣን ሊሇው ፌርዴ ቤት ይሆናሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፶፰ ይግባኝ የሚባሌባቸው ጉዲዮች

፩.ማንኛውም ተከራካሪ ወገን፡-

(ሀ) ከፌርዴ በፉት በማንኛውም ሁኔታ ሇዘሇቄታው መዝገቡ የተዘጋ፣


(ሇ) የተከሳሽ የዋስትና መብትን በመፌቀዴ ወይም በመከሌከሌ ውሳኔ፣
(ሏ) በተከሳሹ የጥፊተኝነት ወይም ነፃ የማሇት ውሳኔ፣ እና
(መ) የተወሰነው የቅጣት ዏይነት አይነትና መጠን፣
ሊይ ይግባኝ የማቅረብ መብት አሇው፡፡

፪.ይግባኝ ሰሚ ፌርዴ ቤት የጥፊተኝነት ውሳኔን አጽንቶ ቅጣቱን የሇወጠ


ወይም ቅጣቱን አጽንቶ ጥፊተኛ ነው የተባሇበትን ውሳኔ የሇወጠ እንዯሆነ
ጥፊተኛ ነው በተባሇበት ወይም ቅጣቱ እንዱሇወጥ በተወሰነው ሊይ ብቻ
ሁሇተኛ ጊዜ ይግባኝ ማሇት ይችሊሌ፡፡

186
፫.ተከሳሽ በላሇበት በተወሰነ ጉዲይ ወዯ ክርክር እንዱገባ በቀረበ አቤቱታ
ከአቅም በሊይ የሆነ ምክንያት የሇም በተባሇ ጊዜ በተሰጠ በጥፊተኝነት ፌርዴ
ወይም በተሰጠው የቅጣት መጠን ሊይ ይግባኝ ሉቀርብ ይችሊሌ፡፡ ይግባኝ
ሰሚው ፌርዴ ቤት ሇሥር ፌርዴ ቤት የቀረቡ ማስረጃዎችን እና ፌርዯኛው
ጥፊተኛ የተባሇበትን የሔግ አንቀጽ ብቻ በመመርመር ይግባኙን ሉመረምር
ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፶፱ ይግባኝ የማይባሌባቸው ጉዲዮች

፩. ይግባኝ፡-

(ሀ) በዚህ ሔግ በተቃራኒው ካሌተዯነገገ በስተቀር በእርቅ ወይም


በዴርዴር ወይም በላሊ አማራጭ የመፌትሓ ሥርዏት ባሇቀ
ጉዲይ፣
(ሇ) ማስረጃ በመቀበሌ ወይም ባሇመቀበሌ በሚሰጥ ትአዛዝ፣
(ሏ) ጉዲዩን የሚሰማው ፌርዴ ቤት በክርክሩ ሑዯት መዝገቡ ሳይዘጋ
በሚሰጠው ትእዛዝ ወይም መዝገቡን በዘሊቂነት በማያዘጋ
ትእዛዝ፣
(መ) ተከሳሹ ጥፊቱን ያመነ እንዯሆነ በእምነት ቃለ መሠረት
የተሰጠ የጥፊተኝት ውሳኔ፣
(ሠ) ተከሳሽ በላሇበት በተወሰነ ጉዲይ ወዯ ክርክር እንዱገባ በቀረበ
ጥያቄ በሚሰጥ ትእዛዝ፤
(ረ) የይግባኝ ማስፇቀጃ ተቀባይነት የሇውም በማሇት በሚሰጥ ውሳኔ፣
(ሰ) ፌርዴን እንዯገና የማየት ጥያቄ ተቀባይነት የሇውም በማሇት
በሚሰጥ ትእዛዝ ወይም ውሳኔ፣
(ሸ) በዚህ ሔግ መሠረት በቀረበ የመሰየም ጥያቄ ሊይ የተሰጠ ውሳኔ፣
(ቀ) በዯንብ መተሊሇፌ ጉዲዮች፣
ሊይ ሉቀርብ አይችሌም፡፡

187
፪.በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ የተዯነገገው ቢኖርም የመጨረሻ ውሳኔ
ተሰጥቶ መዝገብ የተዘጋ እንዯሆነ ይግባኝ በሚባሌባቸው ጉዲዮች ሊይ
ሇይግባኝ ምክንያቶች ሆነው ሉቀርቡ ይችሊለ፡፡

አንቀጽ ፫፻፷ ፌርዴ፣ ውሳኔ ወይም ትእዛዝን ማገዴ

፩.ይግባኝ ከመሰማቱ በፉት ፌርዴ፣ ውሳኔ ወይም ትእዛዝ እንዱታገዴ


ፌርደን ሇሰጠው ችልት ወይም ፌርደን ሇሰጠው ፌርዴ ቤት ፕሬዚዲንት
ፌርደ፣ውሳኔው ወይም ትእዛዙ ከተሰጠ ከሦስት ተከታታይ የሥራ ቀናት
ባሌበሇጠ ጊዜ ማመሌከት ይችሊሌ፡፡

፪. ፌርደን የሰጠው ችልት ወይም የፌርዴ ቤቱ ፕሬዚዲንት ፌርደን፣


ውሳኔው ወይም ትእዛዙን እንዲይፇጸም ከሰባት ተከታትይ ቀናት ሊሌበሇጠ
ጊዜ ሉያግዯው ይችሊሌ፡፡

፫.በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፪ መሠረት የዕግዴ ትእዛዝ የሚሰጠው የዕግዴ


ጥያቄው ሳይዘገይ መቅረቡ እና ፌርደ፣ ውሳኔው ወይም ትእዛዙ ቢፇጸም
የማይተካ ጉዲት ይዯርሳሌ ተብል የታመነ መሆኑ ሲረጋገጥ ብቻ ይሆናሌ፡፡

፬.ይግባኝ ከመሰማቱ በፉት በማንኛውም ጊዜ ወይም ይግባኙ በሚሰማበት


በማናቸውም ጊዜ ፌርደ፣ ውሳኔ ወይም ትእዛዙ እንዱታገዴ ሇይግባኝ ሰሚ
ፌርዴ ቤት ማመሌከት ይችሊሌ፡፡ ይግባኝ ሰሚው ፌርዴ ቤትም የቀረበውን
አቤቱታ ተመሌክቶ ተገቢ የመሰሇውን ትእዛዝ ወዱያውኑ ይሰጣሌ፡፡

፭.ተከሳሹ ይግባኙ እስኪወሰን ዴረስ በዋስትና ወረቀት የተሇቀቀ እንዯሆነ


የእስራቱ ቅጣት የይግባኙ ፌርዴ ቤት ውሳኔ እስኪሰጥ ዴረስ አይጀመርም፡

፮.ይግባኝ የተባሇበት ፌርዴ ቤት እንዱፇጸሙ ሇጥንቃቄ የሰጣቸው ትእዛዞች


ይግባኝ የተባሇባቸው ቢሆኑም መፇጸም አሇባቸው፡፡

፯.ስሇ ካሣ ወይም ስሇ ኪሣራ ወጪ የተሰጠ ፌርዴ ከመፇጸም አይታገዴም፡፡

፰.ይግባኝ ሰሚ ፌርዴ ቤት ጉዲዩን መርምሮ ወዯ ነገሩ ሇመግባት በቂ


ምክንያት አሇ ብል ሲያምን እና የሥር ፌርዴ ቤት ፌርዴ ፣ውሳኔ ወይም

188
ትእዛዝ ቢፇጽም የማይተካ ጉዲት ይዯርሳሌ ብል ሲያምን፣ የዕግዴ ትእዛዝ
ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፷፩ ሰነዴ ፣ ግሌባጭ ወይም መረጃ ማግኘት

፩.በላሊ ሔግ የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ ማንኛውም መብትና ግሌባጭ


አሇኝ የሚሌ ሰው መዝገቡ ውስጥ የሚገኘውን ማንኛውም ሰነዴ ወይም
የሰነዴ ግሌባጭ ወጪውን ችል በማንኛውም ጊዜ ማግኘት ይችሊሌ፡፡

፪.ፌርዴ ቤቱ ተከራካሪ ወገን ወይም የወንጀሌ ተጎጂ የሚጠይቀውን ግሌባጭ


ወዴያውኑ የመስጠት ግዳታ አሇበት፡፡

አንቀጽ ፫፻፷፪ የይግባኝ ማቅረቢያ ጊዜ

፩.ማንኛውም በፌርዴ፣ ውሳኔ ወይም ትእዛዝ ቅር የተሰኘ ተከራካሪ ወገን


ይግባኝ ማሇት ሲፇሌግ የይግባኝ መጠየቂያ ማመሌከቻ ፌርደን፣ ውሳኔን
ወይም ትእዛዙን ሇሰጠው ፌርዴ ቤት በጽሐፌ ወይም በቃሌ ሉያቀርብ
ይችሊሌ፡፡ ፌርዴ ቤቱም ሬጅስትራር የፌርደን፣ ውሳኔውን ወይም ትእዛዙን
ግሌባጭ ወዱያውኑ መስጠት አሇበት፡፡

፪.ይግባኝ ባይ የይግባኝ ማመሌከቻውን ወይም የይግባኝ መጠየቂያውን


በአካሌ ፣ ማረሚያ ቤት የሚገኝ እንዯሆነ በጠበቃው ወይም በማረሚያ ቤቱ
በኩሌ ማቅረብ ይችሊሌ፡፡ይግባኝ ባይ ማረሚያ ቤት ከሆነ ማረሚያ ቤቱ
የውሳኔ ግሌባጭ ፣ የይግባኝ መጠየቂያና የይግባኝ ማመሌከቻ ቅጽ
እንዱያገኝ እንዱሁም ማመሌከቻውን ሇመጻፌ ወይም የውሳኔ ግሌባጭ
ሇማስተርጎም እንዱችሌ ሁኔታዎችን ያመቻቻሌ ፣ የገንዘብ አቅም የላሇው
በሆነ ጊዜም በዚህ ሔግ አንቀጽ ፲፬(፬) በተዯነገገው መሠረት በመንግስት
ወጪ የትርጉም አገሌግልት እንዱያገኝ ያዯርጋሌ፡፡

፫.የይግባኝ ማመሌከቻ ፌርደ፣ ውሳኔው ወይም ትእዛዝ ከተሰጠበት ቀን


ጀምሮ ባለት ሰሊሳ ተከታታይ ቀናት ሇይግባኝ ሰሚ ፌርዴ ቤት መቅረብ
አሇበት፡፡

189
፬.በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፫ የተመሇከተው ጊዜ የፌርዴ፣ የውሳኔ ወይም
የትእዛዝ ግሌባጭ ሇመስጠት የወሰዯውን ጊዜ አይጨምርም፡፡

አንቀጽ ፫፻፷፫ የይግባኝ ማመሌከቻ ይዘት


፩.ማንኛውም የይግባኝ ማመሌከቻ፣

(ሀ) ቀን፣ወር፣ ዓመተ ምኅረት፣ የይግባኝ ሰሚው ፌርዴ ቤት ስምና


አዴራሻ፣
(ሇ) የይግባኝ ባይ ስምና አዴራሻ፣
(ሏ) የመሌስ ሰጪ ስምና አዴራሻ፣
(መ) ይግባኝ የተባሇበት ጊዜ አሇማሇፈን ማረጋገጫ፣
(ሠ) ይግባኝ የተባሇበትን ውሳኔ የሰጠው ፌርዴ ቤት ስምና አዴራሻ
እንዱሁም የመዝገቡ ቁጥር፣
(ረ) ይግባኝ የተባሇበት የወንጀሌ ጉዲይ፣
(ሰ) ይግባኝ ባይ ቅር የተሰኘበትና ስሔተት ነው ብል ያመነበት የሔግ
ወይም የፌሬ ነገር ጉዲይ፣
(ሸ) የሚጠይቀውን ዲኝነት፣
(ቀ) የይግባኝ ባይ ወይም የጠበቃው ፉርማ፣
አካቶ አጭርና ግሌጽ በሆነ መሌክ መቅረብ አሇበት፡፡
፪. ይግባኝ ባይ አዱስ ማስረጃ እንዱቀርብሇት የሚፇሌግ ከሆነ ይህንኑ
በማመሌከቻው ሊይ መጥቀስ አሇበት፡፡

አንቀጽ ፫፻፷፬ ሬጅስትራር የሚያከናውነው ተግባር

፩. የፌርዴቤቱ ሬጅስትራር፡-

(ሀ) የይግባኝ ማመሌከቻው ወይም ማስፇቀጃው በዚህ ሔግ አንቀጽ


፫፻፷፫ የተዘረዘሩ ነጥቦችን ማሟሊቱን፣
(ሇ) የሥር ፌርዴ ቤት የመዝገብ ግሌባጭ መያያዙን ወይም ከዲታ
ቤዝ መቅረቡን፣

190
በማረጋገጥ መዝገብ ከፌቶ ሇችልት ያቀርባሌ፡፡

፪. ፌርዴ ቤቱ ይግባኙን የማየት ሥሌጣን የላሇው እንዯሆነ የይግባኝ


ማመሌከቻውን የማይቀበሌ መሆኑን ሬጅስትራሩ ሇይግባኝ ባዩ በጽሐፌ
ያሳውቀዋሌ፡፡

፫. ይግባኝ ባይ ሬጅስትራሩ በሰጠው ውሳኔ የማይስማማ እንዯሆነ ቅሬታውን


ሇፌርዴ ቤቱ ፕሬዚዲንት ሉያቀርብ ይችሊሌ፡፡ ፕሬዚዲንቱም ወዱያውኑ
ውሳኔ ይሰጣሌ፡፡

፬. ፌርዴ ቤቱ ይግባኙን ሇማየት ሥሌጣን ያሇው እንዯሆነ ሬጅስትራር፣


መዝገቡን ሇችልት ያቀርባሌ፣ መዝገቡ የቀረበበት ችልት፣ በችልቱ
የተሰጠውን ቀጠሮ እና ላልች አስፇሊጊ ነገሮችን ሇይግባኝ ባይ ይነግራሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፷፭ የይግባኝ ማስፇቀጃ

፩.ይግባኝ ባይ በዚህ ሔግ አንቀጽ ፫፻፷፪ ንዐስ አንቀጽ (፫) የተዯነገገው ጊዜ


ያሇፇበት እንዯሆነ ይግባኝ እንዱፇቀዴሇት ሇይግባኝ ሰሚው ፌርዴ ቤት
የይግባኝ ማስፇቀጃ ከይግባኝ ማመሌከቻው ጋር አያይዞ በጽሐፌ ሉያቀርብ
ይችሊሌ፡፡

፪.የይግባኝ ማስፇቀጃ ማመሌከቻው በዚህ ሔግ አንቀጽ ፫፻፷፫ ንዐስ አንቀጽ


(፩) የተመሇከቱትን ዝርዝሮች የያዘ ሆኖ ይግባኙ የዘገየበትን በቂ ምክንያትና
ነገሩ በይግባኝ የሚሰማበትን ምክንያት በግሌጽ የሚያስረዲ መሆን አሇበት፡፡

፫.ሬጅስትራሩ የይግባኝ ጥያቄው ተሞሌቶ መቅረቡን በማረጋገጥ መዝገብ


በመክፇት ሇችልት ያቀርባሌ፤ ይህንኑ ሇይግባኝ ባይ ይነግራሌ፡፡

፬.ችልቱ መዝገቡን መርምሮ ወዴያውኑ ውሳኔ ይሰጣሌ፡፡

191
አንቀጽ ፫፻፷፮ በይግባኝ ማስፇቀጃ ጥያቄ ሊይ የሚሰጥ ውሳኔ
ይግባኝ ሰሚው ፌርዴ ቤት፡-

፩.ይግባኝ ባይ ወይም ተወካይ ወይም ጠበቃው መቅረቡን ካረጋገጠ በኋሊ


ማመሌከቻውን በመመርመር ይግባኙን በጊዜው ያሊቀረበበት በቂ ምክንያት
ያሇው መሆኑን ያቀረበው ማስረጃ የሚያረጋግጥ እንዯሆነ ላሊውን ወገን
መጥራት ሳያስፇሌግ ይግባኝ እንዱሰማ ሉፇቅዴ ይችሊሌ፡፡

፪.በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ መሠረት ይግባኝ ከመፌቀደ በፉት


አስፇሊጊ ሆኖ ሲያገኘው የመሌስ ሰጪውን አስተያየት ሉቀበሌ ይችሊሌ፡፡

፫.ይግባኝ ጊዜው ሉያሌፌ የቻሇው በበቂ ምክንያት አሇመሆኑን ከተረዲ


የማስፇቀጃ ጥያቄውን ውዴቅ ያዯርገዋሌ፡፡ ሆኖም ጥያቄውን ውዴቅ ማዴረግ
ከበዴ ያሇ የፌትሔ መዛባት የሚፇጥር እንዯሆነ ይግባኙ እንዱሰማ ሉፇቅዴ
ይችሊሌ፡፡

፬.በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (፫) የተዯነገገው ቢኖርም ከአንዴ ዓመት በሊይ
ጊዜ ያሇፇበት የይግባኝ ጥያቄ በማንኛውም ምክንያት እንዱሰማ መፌቀዴ
የሇበትም፡፡

አንቀጽ ፫፻፷፯ የይግባኝ ቅሬታ መመርመር

ይግባኝ ሰሚው ፌርዴ ቤት፡-


፩.የቀረበው ይግባኝ በዚህ ሔግ መሠረት የተሟሊ መሆኑን፣ ይግባኙን ሇማየት
ሥሌጣን ያሇው መሆኑን ያረጋግጣሌ፤ ሥሌጣን ከላሇው መዝገቡን ዘግቶ
ይህንኑ ሇይግባኝ ባይ ያሳውቃሌ፡፡

፪.ይግባኙን ሇማየት ሥሌጣን ካሇው ይግባኝ ባዩ መቅረቡን ያረጋግጣሌ፣


ይግባኝ ባዩ ያሌቀረበ እንዯሆነ ውሳኔውና የይግባኝ ማመሌከቻውን መርምሮ
ውሳኔ ይሰጣሌ፣ ይግባኝ ባዩ ሳይቀርብና ሳይሰማ ውሳኔ መስጠት የማይቻሌ
እንዯሆነ ይግባኙን ሰርዞ መዝገቡን ይዘጋሌ፡፡

192
፫.መዝገቡ እንዯቀረበ ወይም በቀጠሮ ቀን ይግባኝ ባይ ወይም ወኪለ ከቀረበ
ይግባኙን ይሰማሌ፣ መዝገቡን መርምሮ በነገሩ ውስጥ የሚያስገባ በቂ
ምክንያት ከላሇ መሌስ ሰጪን መጥራት ሳያስፇሌግ ይግባኙን ውዴቅ
በማዴረግ መዝገቡን ይዘጋሌ፣ ይግባኝ ባዩን ያሰናብታሌ፡፡

፬.በነገሩ ውስጥ የሚያስገባ በቂ ምክንያት መኖሩን ሲያረጋግጥ፣

(ሀ) በነገሩ የሚያስገቡ ነጥቦች በመሇየት መሌስ ሰጪ በሙለ ወይም


በከፉሌ መሌስ እንዱሰጥበት፣ እና
(ሇ) የቀጠሮ ቀንና ሰዓት በመወሰን መሌስ ሰጪ መሌሱን
እንዱያቀርብ፣
ትእዛዝ ይሰጣሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፷፰ መጥሪያ

፩. ይግባኝ ባዩ ሇመሌስ ሰጪው መጥሪያ የማዴረስ ግዳታ አሇበት ፡፡

፪.በዚህ ሔግ ስሇ መጥሪያ በአንቀጽ ፪፻፵፪ የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ


ይግባኝ ባይ ወይም መሌስ ሰጪ በማረሚያ ቤት የሚገኝ እንዯሆነ መጥሪያው
በፌርዴ ቤቱ ትዕዛዝ ፣ በፌርዴ ቤቱ ፖስተኛ ፣ በዏቃቤ ሔግ ወይም
በመርማሪ ፖሉስ አማካኝነት በማረሚያ ቤቱ በኩሌ ሉዯርሰው ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፷፱ ይግባኙን መስማት

፩.ይግባኝ ሰሚው ፌርዴ ቤት ይግባኝ ባይና መሌስ ሰጪ በቀጠሮ ቀን


መቅረባቸውን በማረጋገጥ፡-

(ሀ) ሁሇቱም ከቀረቡ ይግባኙን ይሰማሌ፣ እንዯነገሩ ሁኔታ ወዱያውኑ


ውሳኔ ይሰጣሌ፡፡
(ሇ) ይግባኝ ባይ ቀርቦ መሌስ ሰጪ ካሌቀረበ ያሌቀረበው መጥሪያ
ሳይዯርሰው ቀርቶ እንዯሆነ በዴጋሚ መጥሪያ እንዱዯርሰው

193
ያዯርጋሌ፣ መጥሪያ ዯርሶት ካሌቀረበ ጉዲዩ በላሇበት
ይሰማሌ፡፡
(ሏ) መሌስ ሰጪ ቀርቦ ይግባኝ ባይ ካሌቀረበ መዝገቡን መርምሮ
የመሌስ ሰጪን መሌስ ይሰማሌ፣ መሌስ ሰጪ ይግባኙን
ያሌተቃወመው እንዯሆነ እንዯነገሩ ሁኔታ ወዱያውኑ ውሳኔ
ይሰጣሌ፡፡
(መ) መሌስ ሰጪ ቀርቦ ይግባኝ ባይ ካሌቀረበ፣ መሌስ ሰጪ
ይግባኙን ከተቃወመው እና የይግባኝ የቃሌ ክርክር አስፇሊጊ
ሆኖ ካገኘው መዝገቡን መርምሮ ውሳኔ ይሰጣሌ፡፡ የይግባኝ
ባይ የቃሌ ክርክር ሳይሰማ ውሳኔ መስጠት የማይቻሌ እንዯሆነ
መዝገቡን ይዘጋሌ፡፡
(ሠ) ይግባኝ ባይና መሌስ ሰጪ ካሌቀረቡ መዝገቡን ይዘጋሌ፡፡

፪. ይግባኝ ሰሚው ፌርዴ ቤት ይግባኝ ባይና መሌስ ሰጪ በቀጠሮ ቀን


መቅረባቸውን ካረጋገጠ ይግባኝ ባይ በቅዴሚያ ይግባኙን እንዱያስረዲ እና
መሌስ ሰጭም ሇቀረበው ይግባኝ መሌስ እንዱሰጥ ያዯርጋሌ፤ አስፇሊጊ ነው
ብል ካመነ ይግባኝ ባይ የመሌስ መሌስ እንዱሰጥ ሉፇቅዴ ይችሊሌ፡፡

፫. ይግባኝ ሰሚው ፌርዴ ቤት ይግባኙን መርምሮ ስሌጣን የሇኝም ብል


ይግባኙን ሊይቀበሇው ይችሊሌ፡፡ ሆኖም ይህ ውሳኔ ይግባኝ ባይ ስሌጣን
ባሇው ይግባኝ ሰሚ ፌርዴ ቤት ይግባኙን ከማቅረብ አያስቀረውም፡፡
ይግባኙን ሇማቅረብ የይግባኝ ማቅረቢያ የይርጋ ጊዜም ጉዲዩ በይግባኝ
ሰሚው ፌርዴ ቤት ሲታይ ሇቆየበት ጊዜ ያህሌ ይቋረጣሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፸ የተዘጋ መዝገብ መክፇት

፩. በዚህ ሔግ አንቀጽ ፫፻፷፱ ንዐስ አንቀጽ ፩(ሠ) በተዯነገገው መሠረት


መዝገቡ የተዘጋበት ይግባኝ ባይ መዝገቡ በተዘጋ በአንዴ ወር ውስጥ
የይግባኝ ክርክሩ እንዱሰማሇት ፌርዴ ቤቱን ሉጠይቅ ይችሊሌ፡፡

194
፪.ፌርዴ ቤቱ ይግባኝ ባይ በቀጠሮው ቀን ያሌቀረበው በበቂ ምክንያት
መሆኑን ካረጋገጠ መዝገቡ ተከፌቶ ይግባኙ እንዱሰማ እና ይግባኝ
የሚሰማበትን ቀን በመወሰን መሌስ ሰጪ እንዱጠራ ትእዛዝ ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፸፩ ተጨማሪ ማስረጃ መቀበሌ

ይግባኝ ሰሚው ፌርዴ ቤት ሇትክክሇኛ ፌትሔ አሰጣጥ ተጨማሪ ማስረጃ


እንዱቀርብ አስፇሊጊ መሆኑን ካመነ ማስረጃው የሚቀርብበትን ምክንያቱን
በመግሇጽ ማስረጃው እንዱሰማ ወይም ተጨማሪ ማስረጃ እንዱቀርብ ትእዛዝ ሉሰጥ
ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፸፪ ውሳኔ መስጠት

፩.ይግባኝ ሰሚ ፌርዴ ቤት ክርክሩን ከሰማ በኋሊ

(ሀ) አቤቱታ የቀረበበትን ውሳኔ በመሻር፣ በማጽናት ወይም


በማሻሻሌ፣
(ሇ) ይግባኝ ባይ ጥፊተኛ ነው በተባሇበት ውሳኔ እና በቅጣቱ ሊይ
ይግባኝ በተባሇ ጊዜ ጥፊተኛ ነው የተባሇበትን ውሳኔና ቅጣት
ሰርዞ ተከሳሹን በነጻ ሇመሌቀቅ፣ ወይም ፌርደን ሇውጦ ወይም
ሳይሇውጥ ቅጣቱን በማጽናት፣ በመጨመር ወይም በመቀነስ
ውሳኔ ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡
፪. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ የሥር
ፌርዴ ቤት የሰጠው ውሳኔ፣

(ሀ) በመጀመሪያ ዯረጃ መቃወሚያ ሊይ በመመስረት እንዯሆነ፣


(ሇ) ተከሳሽ መከሊከሌ ሳያስፇሌገው በነፃ እንዱሰናበት እንዯሆነ
፣ወይም
(ሏ) ወዯ ሥር ፌርዴ ቤት ሉያስመሌስ የሚችሌ ላሊ ምክንያት ሊይ
ተመሥርቶ እንዯሆነ፣

195
ይግባኝ ሰሚው ፌርዴ ቤት ጉዲዩን እንዯገና ሰምቶ ውሳኔ እንዱሰጥበት
ቀዴሞ ጉዲዩን ወዲየው ፌርዴ ቤት ወይም ወዯ ላሊ ፌርዴ ቤት ወይም
ወዯ ሥር ፌርዴ ቤቱ ላሊ ችልት ተመሌሶ እንዱታይ ትእዛዝ ሉሰጥ
ይችሊሌ፡፡

፫. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፪ የተዯነገገው ቢኖርም ይግባኝ ሰሚው


ፌርዴ ቤት አመቺ ነው ብል ካመነ ጉዲዩን መመሇስ ሳያስፇሌገው እራሱ
ውሳኔ ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡

፬. ይግባኝ በሚሰማበት ጊዜ ፌርዯኛው የሞተ እንዯሆነ መዝገቡ ይቋረጣሌ፤


ሆኖም ከመዝገቡ ጋር በተያያዙ ንብረት የመወረስ ወይም የካሣ ወይም
ፌርዯኛው በመሞቱ ሉቋረጡ የማይችለ ተጨማሪ ላልች ጉዲዮች ሊይ ፌርዴ
ቤት መዝገቡን መርምሮ ውሳኔ ይሰጣሌ፡፡

፭. በዚህ አንቀጽ መሠረት የሚሰጥ ውሳኔ ይግባኝ ባሌጠየቁ በሥር


ፌርዴቤት በአንዴነት በተፇረዯባቸው ሰዎች ሊይ በውሳኔው የሚጠቀሙ ከሆነ
ተፇፃሚ ይሆናሌ፡፡

ክፌሌ ሦስት
ስሇሰበር
አንቀጽ ፫፻፸፫ ዓሊማ

የሰበር ዓሊማ መሠረታዊ የሆነ የሔግ ስህተትን በማረም በፌርዴ ቤቶች ወጥ ወይም
ተቀራራቢ የሔግ አተረጓጏምን ማረጋገጥ ይሆናሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፸፬ መርህ

፩. ሰበር መሠረታዊ የሔግ ስሔተት የሚታረምበት የፋዳራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ


ቤት ስሌጣን ነው ፡፡

፪.በዚህ ክፌሌ በተሇየ ሁኔታ ካሌተዯነገገ በስተቀር ሇይግባኝ የተመሇከቱ


ዴንጋጌዎች እንዯ አግባብነቱ ሇሰበር ጉዲዩችም ተፇጻሚ ይሆናለ ፡፡

196
አንቀጽ ፫፻፸፭ የሰበር ማመሌከቻ ማቅረብ

፩.የመጨረሻ ውሳኔ በተሰጠበት የወንጀሌ ጉዲይ ሊይ መሠረታዊ የሔግ


ስህተት ተፇጽሟሌ የሚሌ ተከራካሪ ወገን አቤቱታውን ሇሰበር ሰሚ ችልት
ማቅረብ ይችሊሌ፡፡

፪.ማንኛውም የሰበር ማመሌከቻ ከመቅረቡ በፉት የይግባኝ፣ ፌርዴን እንዯገና


የማየት ሥርዏት ወይም ላሊ ሔጋዊ ሥርዏት መጠናቀቅ ይገባዋሌ፡፡

፫.የሰበር ማመሌከቻ የመጨረሻ ውሳኔ በተሰጠ በስሌሳ ቀናት ውስጥ መቅረብ


አሇበት፡፡

አንቀጽ ፫፻፸፮ በጠቅሊይ ፌርዴ ቤት ፕሬዚዲንት የሚመራ የሰበር ጉዲይ

የጠቅሊይ ፌርዴ ቤት ፕሬዚዲንት መሠረታዊ የሔግ ስሔተት መፇጸሙን የመጨረሻ


ውሳኔ በተሰጠበት ስዴስት ወር በማይበሌጥ ጊዜ ውስጥ በማንኛውም መንገዴ ሲረዲ
የሔግ ስሔተት ተፇጽሟሌ ያሇውን ነጥብ በመሇየት ጉዲዩ በሰበር እንዱታይ ሉመራ
ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፸፯ መሠረታዊ የሔግ ስሔተት መኖር

መሠረታዊ የሔግ ስህተት ተፇጽሟሌ የሚባሇው ውሳኔው ወይም ፌርደ በሔግ


ሥርዏቱ ሊይ መናጋት የሚፇጥር ሆኖ በሚከተለት ሊይ የተሰጠ እንዯሆነ ነው-

፩.ግሌጽ የሆነ የሔገ መንግሥት ወይም የሔግ ዴንጋጌን ወይም የሰበር


ውሳኔን በመጣስ ፣

፪.የተሻረ፣ ወይም አግባብነት የላሇውን ሔግ መሠረት በማዴረግ፣

፫.የተዛባ የሔግ ትርጉምን መሠረት በማዴረግ ፣

፬. በሔግ ከተሰጠ ሥሌጣን ውጭ በመሄዴ ፣ወይም

፭. በላልች ተመሳሳይ ጉዲዮች ሊይ ፣

197
አንቀጽ ፫፻፸፰ ሰበር የማይቀርብበት ጉዲይ

የሰበር ማመሌከቻ፣
፩. መሠረታዊ ያሌሆነ የሔግ ስህተት ባሇው ጉዲይ፣
፪. የፌሬነገር ስህተት ባሇበት ውሳኔ፣ወይም
፫. አግባብነት ባሇው ሔግ የሚወሰዴ ርምጃ እንዯተጠበቀ ሆኖ በነፃ
በተሇቀቀበት ጉዲይ ሰብዓዊ መብቴ ተጥሷሌ በማሇት ብቻ በሚቀርብ
አቤቱታ፣
ሊይ ሉቀርብ አይችሌም፡፡

አንቀጽ ፫፻፸፱ ፌርዴ፣ ውሳኔ ወይም ትእዛዝ ማገዴ

፩. ዕግዴን በተመሇከተ ሇይግባኝ በዚህ ሔግ አንቀጽ ፫፻፷ የተዯነገገው


እንዯተጠበቀ ሆኖ ሇሰበር ጥያቄው መነሻ የሆነውን ውሳኔ የሰጠው ጠቅሊይ
ፌርዴ ቤት እንዯሆነ እግደ፣

(ሀ) በፌርዴ ቤቱ ፕሬዚዲንት፣


(ሇ) ጉዲዩ ወዯ ሰበር ሰሚ ችልት የቀረበ እንዯሆነ የሰበር ችልቱ፣
የዕግዴ ትእዛዝ ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡

፪. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ መሠረት የሚሰጥ የዕግዴ ትእዛዝ


በፕሬዚዲንቱ ሲሆን ከሰባት ቀን መብሇጥ የሇበትም፡፡

፫. በዚህ አንቀጽ መሠረት በተሰጠ ዕግዴ ሊይ የዕግዴ ይነሳሌኝ ጥያቄ


የእግደ ትእዛዙን ሇሰጠው አካሌ መቅረብ ይችሊሌ፤ ጥያቄውም እንዯቀረበ
ውሳኔ ይሰጥበታሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፹ የሰበር ማመሌከቻ ይዘት

፩. የሰበር ማመሌከቻ የክሱን ይዘትና በየዯረጃው ባለ ፌርዴ ቤቶች የተሰጡ


ውሳኔዎችን ግሌባጭ ተፇጸመ የተባሇው መሠረታዊ የሆነ የሔግ ስህተት እና
የሚጠይቀውን ዲኝነት አጭርና ግሌጽ በሆነ ሁኔታ ያካተተ መሆን አሇበት፡፡

198
ከማመሌከቻው ጋር በየዯረጃው የተሰጡ ፌርድች በአመሌካቹ ወይም ከዲታ
ቤዝ ተያይዘው መቅረብ አሇባቸው፡፡

፪.ማንኛውም የሰበር ማመሌከቻ ከዚህ ሔግ ጋር አባሪ ሆኖ በቀረበው ቅጽ


መሠረት ይቀርባሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፹፩ የሰበር ማመሌከቻ መመርመር

የሰበር ሰሚ ችልት ማመሌከቻውን መሠረት በማዴረግ፡-

፩.አመሌካቹን አቅርቦ ማነጋገር አስፇሊጊ ሆኖ ካሊገኘው በስተቀር ጉዲዩን


መርምሮ የተፇጸመ መሠረታዊ የሔግ ስሔተት የሇም ብል ካመነ ምክንያቱን
በማብራራት አቤቱታውን ውዴቅ ያዯርጋሌ፤ ውሳኔውም የመጨረሻ
ይሆናሌ፡፡

፪.መሠረታዊ የሆነ የሔግ ስሔተት ተፇጽሟሌ ብል ሲያምን ይህንኑ በግሌጽ


ሇይቶ በማመሌከት ተጠሪው መሌስ እንዱሰጥበት ቀጠሮ በመስጠት የሰበር
ማመሌከቻውን ከመጥሪያው ጋር እንዱዯርሰው ያዯርጋሌ፤

፫.ፌርዴ ቤቱ ስሇመጥሪያ አዯራረስ እንዯአግባብነቱ ሉወስን ይችሊሌ፡፡

፬.ፌርዴ ከመስጠቱ በፉት አግባብነት ያሊቸውን አካሊት ጠርቶ ማነጋገር


ይችሊሌ፡፡

፭.የሰበር ሰሚ ችልት ክርክሩ በሚሰማበት ቀን ተከራካሪዎች ባይቀርቡም


መዝገቡን መርምሮ ውሳኔ መስጠት አሇበት፡፡

አንቀጽ ፫፻፹፪ የሰበር ውሳኔ መስጠት

የሰበር ሰሚ ችልት የአመሌካችንና የተጠሪን ክርክር ከሰማ በኋሊ የሇየውን አከራካሪ


ነጥብ ሇይቶ ማመሌከቻ የቀረበበትን ውሳኔ በመሻር፣ በማጽናት ወይም በማሻሻሌ
ውሳኔ ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡ ችልቱ አስፇሊጊ መሆኑን ካመነ አቤቱታ የቀረበበትን ውሳኔ
በመሻር ጉዲዩ እንዯገና እንዱታይ ሇሥር ፌርዴ ቤቱ ላሊ ችልት ወይም በላሊ
ፌርዴ ቤት ታይቶ እንዱወሰን ሉመሌሰው ይችሊሌ፡፡

199
አንቀጽ ፫፻፹፫ የሰበር ውሳኔ ውጤት

የፋዳራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት ሰበር ሰሚ ችልት መሠረታዊ የሔግ ስሔተት


ተፇጽሟሌ በማሇት የሚሰጠው የሔግ ትርጉም በራሱ ውሳኔ ወይም በላሊ ሔግ
ካሌተሇወጠ በስተቀር በየትኛውም ዯረጃ ሇሚገኝ ፌርዴ ቤት አስገዲጅነት አሇው፡፡

ክፌሌ አራት
የመጨረሻ ፌርዴን እንዯገና ስሇማየት

አንቀጽ ፫፻፹፬ ዓሊማ

የመጨረሻ ፌርዴን እንዯገና የማየት ሑዯት ዓሊማ በተዛባ ፌርዴ ንፁኃን


እንዲይቀጡ ፌርዴን ማረም ነው፡፡

አንቀጽ ፫፻፹፭ የወንጀሌ ፌርዴ እንዯገና እንዱታይ የሚቀርብ ማመሌከቻ

፩.ማንኛውም የጥፊተኝነት ፌርዴ የተሰጠበት ፌርዯኛ የመጨረሻ ፌርዴ


ከተሰጠ በኋሊ ወንጀሌ አሇመፇጸሙን የሚያሳምን በቂ ማስረጃ በተገኘ ጊዜ
ፌርዯኛው፣ ወኪለ፣ ቤተሰቡ ወይም ዏቃቤ ሔግ ፌርደ እንዯገና እንዱታይ
ማመሌከቻ ማቅረብ ይችሊሌ፡፡

፪.ሇዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ አፇጻጸም በቂ ማስረጃ ማሇት ማስረጃው


ቀዯም ብል ቢገኝ ኖሮ ፌርደ በማያጠራጥር ሁኔታ አይሰጥም ነበር
የሚያስብሌ ሆኖ፣

(ሀ) ፌርዴ ከተሰጠ በኋሊ ጥፊተኛውን ነፃ ሉያዯርግ የሚችሌ


ጠቃሚ ማስረጃ ከተገኘ፣
(ሇ) ከፌርዴ በኋሊ በሳይንሳዊ ዘዳ የተገኘ እውነት እንዯሆነ፣
(ሏ) ከጉዲዩ ጋር በተያያዘ ዲኛው ኃሊፉነቱን አጓዴሎሌ ተብል
በወንጀሌ ጥፊተኛ ከተባሇ፣
(መ) በጉዲዩ ሊይ ላሊ በነፃ የተሇቀቀ ሰው ከፌርዴ ቤት ውጭ
በሚታመን ሁኔታ ወንጀለን መፇጸሙ ጥፊተኛነቱን
በማመን ቃሌ የሰጠ እንዯሆነ፣ ወይም

200
(ሠ) እውነተኛ መስል የቀረበ ማስረጃ በሏሰት ወይም
በማጭበርበር መዘጋጀቱ ሲረጋገጥ፣

ፌርደ እንዯገና እንዱታይሇት ሉያመሇክት ይችሊሌ፡፡

፫.ማመሌከቻው የሚቀርበው በጉዲዩ ሊይ የጥፊተኝነት ፌርዴ ሇመጨረሻ ጊዜ


ሇሰጠው ፌርዴ ቤት ነው፡፡

አንቀጽ ፫፻፹፮ የማመሌከቻው ይዘትና የሚቀርብበት ጊዜ

፩.በዚህ ሔግ የመጨረሻ ፌርዴ እንዱታይ የሚቀርብ ማመሌከቻ የይግባኝ


ማመሌከቻ በሚቀርበው ዏይነት መሆን አሇበት፡፡

፪.ፌርደን እንዯገና እንዱታይሇት የሚቀርብ ማመሌከቻ በማንኛውም ጊዜ


ማቅረብ ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፹፯ ማሌከቻውን መስማት እና መወሰን


፩.ፌርዴ ቤቱ የቀረበሇትን አቤቱታና ማስረጃዎች መርምሮ ፌርደን እንዯገና
ሇማየት በቂ ካሌሆነ አቤቱታውን ውዴቅ ያዯርጋሌ፡፡

፪.ፌርዴ ቤቱ የቀረበው አቤቱታ እንዯገና ሇማየት በቂ መስል ከታየው


ተከራካሪዎች መሌስ ወይም አስተያየት እንዱሰጡበት ቀጠሮ በመስጠት
ያሳውቃሌ፡፡

፫.የተከራካሪዎችን መሌስና ማስረጃዎች መርምሮ ውሳኔ ይሰጣሌ፡፡

፬.ፌርዴ ቤቱ ጉዲዩን እንዯገና ሇማየት ከወሰነ እንዯአግባብነቱ የተሰጠ


ፌርዴ፣ ውሳኔ ወይም ትእዛዝ በማንሳት ጉዲዩ እንዯገና እንዱሰማ ቀዴሞ
ጉዲዩን ወዲየው ፌርዴ ቤት፣ ወዯ ላሊ ፌርዴ ቤት ወይም ወዯ ሥር ፌርዴ
ቤቱ ላሊ ችልት ተመሌሶ እንዱታይ ወይም በራሱ ሇመወሰን ትእዛዝ ሉሰጥ
ይችሊሌ፡፡

201
አንቀጽ ፫፻፹፰ ካሣ

፩. ፌርዴ ቤቱ መዝገቡን መርምሮ የተሰጠውን ውሳኔ የሻረ ወይም ያሻሻሇ


እንዯሆነ ቅጣቱን ባስከተሇው ውሳኔ ምክንያት አመሌካቹ ሇዯረሰባቸው
የሞራሌና የንብረት ጉዲት ተመጣጣኝ የሆነ ካሣ ከመንግሥት እንዱከፇሌ
ያዛሌ፡፡

፪.ፌርዴ ቤቱ ቅጣቱ የሞት ቅጣት በመሆኑ ተጎጂው በሔይወት የላሇ


እንዯሆነ ሇተጎጂ ሉከፇሌ ከሚገባው ካሣ በተጨማሪ ቅጣቱን ባስከተሇው
ውሳኔ ምክንያት ጉዲት ሇዯረሰበት የትዲር ጓዯኛ ወይም ወራሽ የሞራሌ እና
የንብረት ጉዲት ካሣ ከመንግሥት እንዱከፇሌ ትእዛዝ ይሰጣሌ፡፡

፫.በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ እና ፪ የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ


መንግሥት ተጎጂ፣ የትዲር ጓዯኛው ወይም ወራሾቹ ሇዯረሰባቸው ጉዲት
ይቅርታ ይጠይቃሌ፡፡

፬.የዚህ አንቀጽ አፇጻጸም ዝርዝር በዯንብ ይወሰናሌ፡፡ ዯንቡ እስኪወጣ ዴረስ


ላሊ አግባብ ያሇው ሔግ ተፇፃሚ ይሆናሌ፡፡

ስምንተኛ መጽሏፌ
ሌዩ ሥነ ሥርዏት
ርዕስ አንዴ
በወንጀሌ ነገር ውስጥ ገብተው የተገኙ ወጣቶች የክስ ሥነ ሥርዏት
ምዕራፌ አንዴ
ተፇፃሚነት

አንቀጽ ፫፻፹፱ ተፇፃሚነት

፩. የዚህ ክፌሌ ዴንጋጌዎች ዕዴሜያቸው ዘጠኝና ከዘጠኝ እስከ አሥራ


አምስት ዓመት የሞሊቸው ወንጀሌ ያዯረጉ ወጣቶች ሊይ ተፇጻሚ ይሆናለ፡፡

202
፪.በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ የተዯነገገው ቢኖርም፡-

(ሀ) በወንጀሌ ነገር ውስጥ ገብቶ የተገኘን ወጣት ምርመራ


በሚጀምርበት ጊዜ ከአሥራ አምስት እስከ አሥራ ስምንት
ዓመት የሆነው እንዯሆነ፤
(ሇ) በምርመራው ወይም ክስ መስማት ሑዯት ጊዜ ከአሥራ አምስት
እስከ አሥራ ስምንት ዓመት የሆነው እንዯሆነ፣
እንዯነገሩ ሁኔታ አካሇ መጠን እንዯዯረሰ ተቆጥሮ የምርመራ፣ የክስና
የክርክር ሑዯቱ በዚህ ሔግ በተመሇከቱ መዯበኛ ዴንጋጌዎች ሉቀጥሌ
ይችሊሌ፡፡

፫. በወንጀሌ ነገር ውስጥ ገብቶ የተገኘ ወጣት ዕዴሜው ከአሥራ ስምንት


ዓመት በሊይ እንዯሆነ የምርመራ፣ የክስና የክርክር ሑዯቱ በዚህ ሔግ
በተመሇከቱ መዯበኛ ዴንጋጌዎች እንዱቀጥሌ ይዯረጋሌ፡፡

፬. በዚህ ክፌሌ የተመሇከቱ ዴንጋጌዎችን እስካሌተቃረኑና በወንጀሌ ነገር


ውስጥ ገብቶ የተገኘ ወጣትን ጥቅምና ዯኅንነት እስከጠበቁ ዴረስ የዚህ ሔግ
ላልች ዴንጋጌዎች እንዯአግባብነታቸው በወንጀሌ ነገር ውስጥ ገብተው
በተገኙ ወጣቶች በሚቀርብ የወንጀሌ ክስ ሊይ ተፇጻሚ ይሆናለ፡፡

አንቀጽ ፫፻፺ መርህ

፩.በወንጀሌ ነገር ውስጥ ገብቶ የተገኘ ወጣት ምርመራ፣ ክስ መስማት፣


የፌርዴ ሑዯትና ውሳኔ በተፊጠነና መዯበኛ ባሌሆነ ሥነ ሥርዏት መመራት
አሇበት፡፡

፪.በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ መሠረት የሚከናወን ሥነ ሥርዏት፡-

(ሀ) በወንጀሌ ነገር ውስጥ ገብቶ የተገኘ ወጣት ጥቅምና ዯኅንነት


ማስከበርና ቅዴሚያ መስጠት አሇበት፡፡
(ሇ) ወጣቱን የማያገሌ፣ የሚያሳትፌ፣ ምቹና የማያስፇራ መሆን
አሇበት፡፡

203
(ሏ) የወጣቱን ማኅበራዊና ሥነ ሌቦናዊ ሁኔታ ግምት ውስጥ ያስገባና
በማኅበራዊ፣ በሥነ-ሌቦናና ላልች አግባብነት ባሊቸው
ባሇሙያዎች መታገዝ አሇበት፡፡

አንቀጽ ፫፻፺፩ የምርመራ አጀማመርና የክስ አመሠራረት

፩. በወንጀሌ ነገር ውስጥ ገብቶ የተገኘ ወጣትን በወንጀሌ ነገር ውስጥ


ገብቷሌ የሚሌ በቂ ጥርጣሬ ሲኖር መርማሪ፣ ፖሉሱ ዏቃቤ ሔግ፣ ወሊጁ፣
ሞግዚቱ፣ ወይም አሳዲሪው በቅርብ ወዯሚገኘው ፌርዴ ቤት ወዱያውኑ ይዞት
መቅረብ አሇበት፡፡

፪. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ ዏቃቤ ሔግ


ጉዲዩ ሲቀርብሇት ወይም በራሱ ሲያውቅ በወንጀሌ ነገር ውስጥ ገብቶ
የተገኘው ወጣት፡-

(ሀ) የተጠረጠረበት ጉዲይ ወንጀሌ ካሌሆነ፤


(ሇ) ወንጀለ በተፇጸመበት ጊዜ ዕዴሜው ዘጠኝ ዓመት ያሌሞሊው
እንዯሆነ፤
(ሏ) በወንጀለ ከዚህ ቀዯም ተከሶ ነፃ የወጣ ወይም የጥፊተኛነት ውሳኔ
የተሰጠበት ወይም በፌርዴ ቤት ጉዲዩ እየታየ ከሆነ ወይም
በላሊ አማራጭ መፌትሓ ርምጃ ያገኘ እንዯሆነ
(መ) የፇጸመው ወንጀሌ በይርጋ የታገዯ እንዯሆነ
ጉዲዩን ይዘጋዋሌ፡፡

፫.ፌርዴ ቤት በወንጀሌ ነገር ውስጥ ገብቶ የተገኘ ወጣትን ያመጣ ሰው


የወንጀለንና የማስረጃውን ዝርዝር እንዱገሌጽ ያዯርጋሌ፤ የቀረበውን
አቤቱታ እና የሚሰጠውን ቃሌ በመዝገብ ይጽፊሌ፡፡

፬.ፌርዴ ቤቱም የቀረበውን አቤቱታና ቃሌ መርምሮ በወጣቱ ሊይ ምርመራ


እንዱዯረግ ወይም የተጀመረ ምርመራ እንዱቀጥሌ ከወሰነ ምርመራው
የሚፇጸምበት ዝርዝር ሁኔታ ሊይ ትእዛዝ ይሰጣሌ፡፡

204
፭.በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ የሚፇፀመው እንዯተጠበቀ ሆኖ ዏቃቤ ሔግ
በወንጀሌ ነገር ውስጥ ገብቶ የተገኘ ወጣት ሇምርመራ ወይም ምርመራውን
ጨርሶ ጉዲዩን ወዯ ፌርዴ ቤት ሇማቅረብ የወሰነ እንዯሆነ ወሊጁ፣ ሞግዚቱ፣
ወይም አሳዲሪው እና አቤት ባዩ አብረው እንዱቀርቡ ተገቢውን ይፇጽማሌ፡፡

፮.ጉዲዩ መቀጠር ወይም ሥሌጣኑ ሇሚፇቅዴሇት ላሊ ፌርዴ ቤት መቅረብ


የሚያስፇሌገው እንዯሆነ በወንጀሌ ነገር ውስጥ ገብቶ የተገኘ ወጣት ነገሩ
በሚሰማበት ቀን ሇማቅረብ ሇሚችለ ሇወሊጆቹ፣ ሇአሳዲጊው፣ ሇዘመድቹ፣
ሇመንግሥታዊ ተቋም ወይም ላሊ ዴርጅት ወይም እራሱን ሇቻሇ እምነት
ሇሚጣሌበት ሰው እንዱሰጥ ፌርዴ ቤቱ ትእዛዝ ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡ ምስክሮች
ነገሩ በሚሰማበት ቀን ሉቀርቡ ግዳታ መግባት አሇባቸው፡፡

፯.ፌርዴ ቤቱ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፮ መሠረት ትእዛዝ ሲሰጥ፣

(ሀ) ተመሌሶ ከላልች ወንጀሌ ፇፃሚዎች ጋር ሉቀሊቀሌ


አሇመቻለን፣

(ሇ) ሇሞራሊዊ፣ አካሊዊ ወይም ሥነ-ሌቦናዊ አዯጋ የማያጋሌጥ


መሆኑ፣ እና

(ሏ) ፇጸመ ተብል የተጠረጠረበት ወንጀሌ ክብዯት እና ትክክሇኛ


ፌትሔ ሇመስጠት የማያዯናቅፌ

መሆኑ ግምት ውስጥ ማስገባት ይኖርበታሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፺፪ ምርመራው የሚያካትታቸው ሁኔታዎች

፩.በወንጀሌ ነገር ውስጥ ገብቶ የተገኘ ወጣትን በተመሇከተ የሚካሓዴ


ምርመራ

(ሀ) ባሔሪውን፣

(ሇ) የግሌ ኑሮውን፣ ያዯገበትንና የኖረበትን አካባቢ ሁኔታ፣

205
(ሏ) የተከሰሰበትን ወንጀሌ ፇፀመ ከተባሇበት ጊዜ በፉትና በኋሊ
የነበረውን ጠባይ፣እና

(መ) ላልች ሇእርምትና ሇትምህርታዊ ርምጃዎች አወሳሰዴ መሠረት

የሚሆኑ ሁኔታዎች ሇማጣራት የሚረዲ መሆን አሇበት፡፡

፪.በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ የተመሇከቱትን ሁኔታዎች በትክክሌ


ሇማረጋገጥ እንዯነገሩ ሁኔታ መርማሪው፣ ዏቃቤ ሔጉ ወይም ፌርዴ ቤቱ
የወጣቱን ወሊጆች፣ አሳዲሪ፣ ቤተዘመዴና እንዱሁም በቂ መረጃ ሉሰጡ
የሚችለ ላልች ሰዎችን ወይም ተቋማትን ጠርቶ መጠየቅ፣ አግባብነት
ያሊቸውን ሰነድች መመሌከትና እንዯአስፇሊጊነቱ ማግኘት ይኖርበታሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፺፫ ቤተዘመዴ ወይም አሳዲጊ መጥራት

በወንጀሌ ነገር ውስጥ ገብቶ የተገኘ ወጣት ወዯ ፌርዴ ቤት በቀረበ ጊዜ ወሊጆቹ፣


አሳዲጊው፣ ወይም ከቤተ ዘመድቹ አንደን ሰው እንዱሁም ዕጓሇ ማውታው ወይም
የተቋም ተወካይ ባሌቀረቡ ጊዜ ፌርዴ ቤቱ እነዚህ ሰዎች እንዲለ ጠይቆ
እንዱቀርቡ ያዯርጋሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፺፬ በጠበቃ መወከሌ

በወንጀሌ ነገር ውስጥ ገብቶ የተገኘ ወጣት ራሱ ጠበቃ ሇመወከሌ የገንዘብ አቅም
የላሇው እንዯሆነ በዚህ ሔግ አንቀጽ ፲ መሠረት ጠበቃ ይመዴብሇታሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፺፭ በማቆያ ወይም ማረፉያ ቤት ማቆየት

፩.ፌርዴ ቤቱ በወንጀሌ ነገር ውስጥ ገብቶ የተገኘ ወጣት በማቆያ ወይም


ማረፉያ ቤት እንዱቆይ ትእዛዝ መስጠት የሇበትም፡፡

፪.በወንጀሌ ነገር ውስጥ ገብቶ የተገኘ ወጣት በዚህ ሔግ አንቀጽ ፫፻፺፰


ንዐስ አንቀጽ ፫ ማቆየት ካሌተቻሇ እና፡-

206
(ሀ) በአዯገኛ ሁኔታ ውስጥ ስሇመሆኑ ሇማመን በቂ ምክንያት
ሲኖረው እና በማቆያ ወይም ማረፉያ ቤት መቆየቱ ሉዯርስበት
ከሚችሌ አዯጋ የሚጠብቀው እንዯሆነ፣
(ሇ) ከወሊጅ፣ ከሞግዚቱ ወይም ከላልች ቤተ ዘመድቹ
እንዯሚያመሌጥ ሇማመን በቂ ምክንያት ያሇ እንዯሆነ፣ ወይም
(ሏ) ክሱ በመሰማት ሊይ እያሇ ከሀገር የሚወጣ ስሇመሆኑና
ተመሌሶ እንዯማይቀርብ ሇማመን በቂ ምክንያት ሲኖር
በማቆያ ወይም ማረፉያ ቤት ሉቆይ ይችሊሌ፡፡

፫. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፪ የተዯነገገው ቢኖርም በወንጀሌ ነገር ውስጥ


ገብቶ ሇተገኘ ወጣት በማቆያ ወይም በማረፉያ ቤት ሉቆይ የሚችሇው
በወንጀሌ ነገር ገብተው ሇተገኙ ወጣቶች በተዘጋጀ በተሇየ ቦታ ብቻ
ይሆናሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፺፮ የተቋም ክትትሌ

ፌርዴ ቤቱ ተገቢ ሆኖ ሲያገኘው የአቤቱታውን ወይም የክስ ማመሌከቻውን እና


ላልች ተገቢ ሰነድችን በወንጀሌ ነገር ውስጥ ገብቶ የተገኘ ወጣትን ዯኅንነት
መጠበቅ ሇሚችሌ ተቋም በመሊክ ጉዲዩን እንዱከታተሌ ትእዛዝ መስጠት ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፺፯ ክስ መመሥረት

፩.በወንጀሌ ነገር ውስጥ ገብቶ በተገኘ ወጣት ሊይ የቀረበ ክስ አሥር ዓመት


እና በሊይ ወይም በዕዴሜ ሌክ ወይም በሞት የሚያስቀጣ እንዯሆነ ዏቃቤ
ሔግ ክሱን ሇወጣት ጥፊት አዴራጊ በሚስማማ መሌክ በጽሐፌ ማቅረብ
ይኖርበታሌ፡፡

፪.በወንጀሌ ነገር ውስጥ ገብቶ በተገኘ ወጣት ሊይ የሚቀርብ የወንጀሌ ክስ


አካሇ መጠን ከዯረሰ ሰው ክስ ጋር አብሮ መታየት የሇበትም፡፡ ክሱ በአንዴ
ሊይ የቀረበ እንዯሆነ ፌርዴ ቤቱ ክሱ ተሇይቶ እንዱቀርብ እና ተነጥል
እንዱሰማ ማዘዝ ይኖርበታሌ፡፡

207
አንቀጽ ፫፻፺፰ ጊዜያዊ ትእዛዝ

፩.ክሱ በሑዯት እያሇ በወንጀሌ ነገር ውስጥ ገብቶ የተገኘ ወጣት ወሊጁ፣
ሞግዚቱ፣ አሳዲሪው ወይም ላሊ ማንኛውም ሰው ከወጣቱ ጋር ሉኖር
ስሇሚገባው ግንኙነት ፌርዴ ቤቱ ጊዜያዊ ትእዛዝ ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡

፪.በወንጀሌ ነገር ውስጥ ገብቶ የተገኘውን ወጣት በተመሇከተ ፌርዴ ቤት፡-

(ሀ) በተወሰነ ሰው ወይም ተቋም ጊዜያዊ ጥበቃ ሥር እንዱሆን፣


(ሇ) ሇመጎብኘት መብት ባሊቸው ሰዎች ሊይ ገዯብ እንዱጣሌ፣
(ሏ) ሇጤናው፣ ሇምግቡና ሇመሌካም አያያዙ አስፇሊጊ የሆነ ወጪ
እንዱመዯብ፣
(መ) በሚኖርበት ቤት ወይም ቦታ ያሇ ሰው ሇቆ እንዱሓዴ፣
(ሠ) ወሊጁ፣ አሳዲሪው፣ ጠባቂ ወይም ላሊ ግንኙነት ያሇው ሰው
አስፇሊጊውን ምክር እንዱያገኝ፣ ወይም
(ረ) ማንኛውም ከጥቅሙ ጋር ተቃራኒ የሆነ ዴርጊት እንዱቆም
ፌርዴ ቤት ጊዜያዊ ትእዛዝ እንዱሰጥሇት ሉጠይቅ ይችሊሌ፡፡

፫. ፌርዴ ቤቱ በወንጀሌ ነገር ውስጥ ገብቶ የተገኘ ወጣት ጥቅም አስፇሊጊ


ነው ብል ሲያምን የወጣቱን አስተያየት በመቀበሌ የከሳሽና የተጎጂ መገኘት
ሳይጠብቅ ጊዜያዊ ትእዛዙን ወዱያውኑ መስጠት አሇበት፡፡

፬. ፌርዴ ቤቱ የሰጠውን ጊዜያዊ ትእዛዝ በራሱ ተነሳሽነት ወይም በላሊ ሰው


አመሌካችነት እንዯገና መርምሮ ሉያሻሽሇው ወይም ሉሇውጠው ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፫፻፺፱ መጥራት

፩.በወንጀሌ ነገር ውስጥ ገብቶ የተገኘ ወጣት ፌርዴ ቤት እንዱቀርብ


የሚጠራው በወሊጆቹ፣ በአሳዲሪው፣ በሞግዚቱ ወይም አዯራ በተቀበሇው ላሊ
ሰው ወይም ተቋም መሆን አሇበት፡፡

፪.በጥበቃ ሥር ያሇ በወንጀሌ ነገር ውስጥ ገብቶ የተገኘ ወጣት የሚጠራው


በጥበቃው አስተዲዯር በኩሌ ይሆናሌ፡፡

208
አንቀጽ ፬፻ ክሱ የሚሰማበት ሁኔታ

፩. በወንጀሌ ነገር ውስጥ ገብቶ የተገኘ ወጣት ፌርዴ ቤት በቀረበ ጊዜ ክሱ


የሚሰማው በዝግ ችልት ነው፤ ክሱ በሚሰማበት ጊዜ ከምስክር፣ ከሌዩ አዋቂ፣
ከወሊጅ፣ ከሞግዚት ወይም ከሚመሇከተው ተቋም ባሌዯረባ በስተቀር ማንም
ሰው መገኘት የሇበትም፤ ዏቃቤ ሔግ ክስ የተመሠረተ እንዯሆነ መገኘት
አሇበት፡፡

፪. በወንጀሌ ነገር ውስጥ ገብቶ የተገኘ ወጣት የተከሰሰበትን ነገር የሚሰማው


ችልት በላሊ ነገር ተሰይሞ ከሚያነጋግረው አኳኋንና ሁኔታ የተሇየ
ይሆናሌ፡፡

፫. በዚህ ሔግ አንቀጽ ፫፻፺፯ ንዐስ አንቀጽ (፩) እና (፪)መሠረት የቀረበ


ክስ ወይም አቤቱታ በወንጀሌ ነገር ውስጥ ገብቶ ሇተገኘው ወጣት ከተነገረው
በኋሊ ሇክሱ ወይም ሇአቤቱታው የሚሰጠው መሌስ እንዲሇው ይጠይቃሌ፡፡

፬. ተከሳሹ በሚሰጠው መሌስ የቀረበበትን ክስ ወይም አቤቱታ በሙለ ዏውቆ


ያመነ መሆኑ ግሌጽ ሆኖ ሇፌርዴ ቤቱ በታየው ጊዜ በወንጀሌ ነገር ውስጥ
ገብቶ የተገኘ ወጣት የሰጠውን መሌስ በመዝገብ ጽፍ ወዱያውኑ
የጥፊተኛነት ውሳኔ ሇመስጠት ይችሊሌ፡፡

፭. ተከሳሹ የተከሰሰበትን ወንጀሌ በሙለ ከተረዲው በኋሊ ክሱን ወይም


አቤቱታውን ያሊመነ እንዯሆነ ሇቀረበው ክስ ወይም አቤቱታ ሇመመስከር
የሚጠሩትን ምስክሮች ፌርዴ ቤቱ ይጠይቃሌ፡፡ በወንጀሌ ነገር ውስጥ ገብቶ
የተገኘ ወጣት ወይም እንዯራሴው ወይም ጠበቃው ማንኛውም ምስክር
እንዱጠራሇት ማዴረግ ይችሊሌ፡፡

፮. ምስክሮቹን ሁለ ፌርዴ ቤቱ በጥያቄ ከመረመረ በኋሊ የተከሳሹ ወገን


መስቀሇኛ ጥያቄ ሉጠይቅ ይችሊሌ፡፡ የሚሰጠው ቃሌ ሁለ በመዝገብ
ይጽፊሌ፡፡

፯. ማስረጃ ተሰምቶ ካሇቀና የተከሳሹ ወገን ስሇነገሩ ጠቅሊሊ ንግግር ካዯረገ


በኋሊ ፌርዴ ቤቱ ፌርዴ ይሰጣሌ፡፡

209
አንቀጽ ፬፻፩ ፌርዴ

፩. በወንጀሌ ነገር ውስጥ ገብቶ የተገኘው ወጣት የሚጠቅም ውሳኔ ሇመስጠት


እንዱያስችሇው ስሇወጣቱ ጠባይና ስሇቀዴሞ ጥፊቱ ሇመጠየቅ ከማንኛውም
ዴርጅት ማንኛውም ሰው ወይም እንዯራሴ ፌርዴ ቤቱ መጥራት ይችሊሌ፡፡

፪. እነዚህ ሰዎች የሚሰጡት ቃሌ ከተሰማ በኋሊ የተከሳሹ ወገን መሌስ


መስጠትና ስሇ ጠባዩ ምስክሮች መጥራት ይችሊሌ፡፡ እነዚህንም ምስክሮች
ፌርዴ ቤቱ ከጠየቀ በኋሊ የተከሳሹ ወገን ስሇ ቅጣቱ በቃሌ ሉያመሇክት
ይችሊሌ፡፡

፫. ፌርዴ ቤቱ በዚህ አንቀጽ ፬፻ መሠረት በወንጀሌ ነገር ውስጥ ገብቶ


የተገኘው ወጣት ግሌጽና አሳማኝ በሆነ መሌኩ ወንጀሌ መፇፀሙን በማስረጃ
ማረጋገጥ ካሌተቻሇ በነፃ የመሌቀቅ ውሳኔ ይሰጣሌ፡፡

፬. በዚህ ሔግ አንቀጽ ፬፻ መሠረት ፌርዴ ቤቱ በወንጀሌ ነገር ውስጥ ገብቶ


የተገኘ ወጣትን ግሌፅና አሳማኝ በሆነ ሁኔታ ጥፊተኛ ሆኖ ከተገኘ በወንጀሌ
ሔግ ከአንቀጽ ፻፶፯ ጀምሮ የተመሇከቱ የጥንቃቄ ርምጃዎችን ወይም
ቅጣትን ይወስናሌ፡፡

፭. ፌርዴ የሚሰጠው እንዯ ማንኛውም መዯበኛ ክስ ነው፡፡ ፌርዴ ቤቱ


ውሳኔውን በወንጀሌ ነገር ውስጥ ገብቶ የተገኘው ወጣት ካስረዲው በኋሊ
ሇወዯፉቱ ጠባዩን እንዱያርም ያስጠነቅቀዋሌ፡፡

፮. የፌርዴ ሂዯቱን የተከታተሇ የመገናኛ ብዙኃን በወንጀሌ ነገር ውስጥ


ገብቶ የተገኘውን ወጣት የምርመራ ወይም የክስ ሑዯትም ሆነ ፌርዴ
ሉዘግብ በወንጀሌ ነገር ውስጥ ገብቶ የተገኘውን ወጣት ስም፣ አዴራሻ፣
ትምህርት ቤት ወይም ማንነት የሚያመሇክት ሆኖ ሉቀርብ ወይም ፍቶ
ግራፈን ወይም ምስለን ይዞ መውጣት የሇበትም፡፡

፯. ፌርደ በየትኛው ሔግ መሠረት እንዯተሰጠ በፌርደ ውስጥ ይጠቀሳሌ፡፡


ፌርደ በዚህ ሔግ የተመሇከቱ ዝርዝሮችን የሚይዝ ሆኖ ፣ ስብዕናው፣
የወዯፉቱን እና አጠቃሊይ ሁኔታውን በማይጎዲ መሌኩ መዘርዘር አሇበት፡፡

210
አንቀጽ ፬፻፪ ላልች ሰዎች ሊይ የሚሰጥ ትእዛዝ

፩. ፌርዴ ቤቱ በወንጀሌ ነገር ውስጥ ገብቶ የተገኘ ወጣት ወሊጅ፣ ሞግዚት፣


አሳዲሪ ወይም ኃሊፉነት የተሰጠው ላሊ ሰው ተግባሩን በሚገባ ያሌፇፀመ
መሆኑን ካመነ በላልች ሔጎች የተመሇከተው እንዯተጠበቀ ሆኖ
ማስጠንቀቂያ እና እርምት መስጠት ወይም መውቀስ ይችሊሌ፡፡

፪. ፌርዴ ቤት በወንጀሌ ነገር ውስጥ ገብቶ የተገኘውን ወጣት በሚገባ


ባሇመጠበቁና ባሇመያዙ ምክንያት ፌርዴ ቤቱ ወጣቱን በላሊ ሰው እጅ
እንዱያዴግ ወይም ወዯሚታረምበት ወይም ወዯሚሻሻሌበት ተቋም
የሚሌከው እንዯሆነ ሇእዴገቱና ሇኑሮው የሚዯረገውን ወጪ በሙለ ወይም
በከፉሌ ወሊጅ፣ ሞግዚት፣ አሳዲሪ ወይም ኃሊፉነት የተሰጠው ላሊ ሰው
እንዱከፌሌ ማዘዝ ይችሊሌ፡፡

፫. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፪ መሠረት የሚጣሇውን ግዳታ ሌክና


የሚቆይበትን ጊዜ በውሳኔው ውስጥ መመሌከት አሇበት፡፡

፬. በዚህ አንቀጽ ከንዐስ አንቀጽ ፩ እስከ ፫ በተመሇከተው መሠረት በተሰጠ


ትእዛዝ እና ውሳኔ ሊይ ይግባኝ ማቅረብ ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፬፻፫ ትእዛዝ ወይም ውሳኔ መሇወጥ ወይም ማሻሻሌ

፩.ስሇ ይግባኝ፣ ሰበርና ፌርዴን እንዯገና ስሇማየት በዚህ ሔግ የተመሇከቱት


ዴንጋጌዎች እንዯተጠበቁ ሆኖ በወንጀሌ ነገር ውስጥ ገብቶ በተገኘ ወጣት
ሊይ ትእዛዝ የሰጠ ማንኛውም ፌርዴ ቤት በራሱ አስተያየት ወይም ወጣቱ
በጠበቃው፣ በዏቃቤ ሔጉ፣ በወሊጅ፣ በሞግዚቱ፣ በአሳዲሪው፣ ኃሊፉ በሆነሇት
ላሊ ወይም አዯራ በተሰጠው ሰው ወይም ዴርጅት አመሌካችነት ቀዯም ሲሌ
የሰጠውን ትእዛዝ ሇመሇወጥ ወይም ሇማሻሻሌ ይችሊሌ፡፡

፪.በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ መሠረት ፌርዴ ቤቱ ትእዛዙን ሲሰጥ


ሇወጣቱ ጥቅም አስፇሊጊ መሆኑን ማረጋገጥ እና ጉዲዩ የሚመሇከተው ሰው፣
ባሇሙያ እና ዴርጅት የሚያቀርበውን አስተያየት መቀበሌ አሇበት፡፡

211
ምዕራፌ ሁሇት
ዯንብ መተሊሇፌ ስሇ ሚመራበት ሥነ ሥርዏት

አንቀጽ ፬፻፬ የዯንብ መተሊሇፌ ሥነ ሥርዏት

፩.ዯንብ መተሊሇፌን የሚመሇከቱ ጉዲዮች በዚህ ክፌሌ መሠረት ይመራሌ፡፡

፪.በዚህ ክፌሌ የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ በዚህ ክፌሌ ባሌተሸፇነ ጉዲይ


ሊይ የዚህ ሔግ ዴንጋጌዎች ተፇጻሚነት አሊቸው፡፡

፫.የዯንብ መተሊሇፌን የሚመሇከቱ በሌዩ ሔጎች የተዯነገጉት እንዯተጠበቁ


ናቸው፡፡

አንቀጽ ፬፻፭ ዯንብ የተሊሇፇው እንዱጠራ የሚቀርብ ማመሌከቻ

፩.የዯንብ መተሊሇፌ በተፇጸመ ጊዜ ዯንብ የተሊሇፇው እንዱጣራ ፌርዴ ቤቱ


መጥሪያ እንዱሰጥ ከሳሹ ያመሇክታሌ፡፡

፪.ማመሌከቻውም የዯንብ ተሊሊፉውን ስም፣ የዯንብ መተሊሇፌ የተፇጸመበትን


ሁኔታ፣ ክስ የቀረበበት ሔግና የሔጉን አንቀጽ እንዱሁም ላልች ሇክሱ
አስፇሊጊ ጉዲዩችን መያዝ አሇበት፡፡

አንቀጽ ፬፻፮ መጥሪያ መሊክ

፩.ፌርዴ ቤቱ የቀረበሇትን ማመሌከቻ መርምሮ በዚህ ክፌሌ በተመሇከቱት


ዴንጋጌዎች መሠረት መመራት ያሇበት ጉዲይ መሆኑን ካረጋገጠ ሇተከሳሹ
መጥሪያ ይሌካሌ፡፡

፪.መጥሪያው ማመሌከቻውን አባሪ ማዴረጉ እንዯተጠበቀ ሆኖ፡-

(ሀ) ተጠሪ ፌርዴ ቤቱ በሚወስነው ቦታ፣ ቀን፣ሰዓት፣ ራሱ መቅረብ


ወይም ተወካዩን መሊክ እንዯሚችሌ፣
(ሇ) ተጠሪ የቀረበበትን ክስ ካመነ ፌርዴ ቤት መቅረብ ሳያስፇሌገው
ማመኑን በጽሐፌ ሇፌርዴ ቤቱ ከቀጠሮ በፉት መግሇጽ

212
ወይም፣ በተወካዩ መሊክ የሚችሌ መሆኑንና የዯንብ መተሊሇፌ
ሉያስከትሌበት የሚችሇውን ከፌተኛ ቅጣት መጠን፣
(ሏ) መጥሪያው የዯረሰው መሆኑን ሇማረጋገጥ በተሊከሇት መጥሪያ ሊይ
መፇረም ያሇበት መሆኑን፤መቅረብ ያሇበት ከሆነም እንዱቀርብ
የሚያመሊክት ዝርዝር ፣
መያዝ አሇበት፡፡

አንቀጽ ፬፻፯ ፌርዴቤት ሳይቀርብ ክስን ማመን

፩.ዯንብ ተሊሊፉው የቀረበበትን ክስ ካመነ ፌርዴ ቤት መቅረብ ሳያስፇሌገው


ማመኑን በጽሐፌ ሉያሳውቅ ይችሊሌ፡፡

፪.ጥፊተኝነቱን የሚገሌፀው ጽሐፌ የዯንብ ተሊሊፉውን ስም እና ፉርማ


መያዝ አሇበት፤ በመጥሪያው የተመሇከተውን መቀጮ በፖስታ፣
በመሌእክተኛ ወይም በላሊ ተገቢ መንገዴ መሊክ ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፬፻፰ ክሱ በታመነ ጊዜ የሚኖር ሥነ ሥርዏት

፩.ተከሳሹ ጥፊቱን ያመነ እንዯሆነ እና ፌርዴ ቤቱ የገንዘብ መቀጮ ቅጣት


ብቻ የሚፇርዴ እንዯሆነ ውሳኔው ወዱያውኑ ይሰጣሌ፡፡ የውሳኔውንም
ግሌባጭ ሇዯንብ ተሊሊፉው ይሌካሌ፡፡

፪. ፌርዴ ቤቱ ተከሳሹ በማረፉያ ቤት እንዱታሰር፣የግዳታ ሥራ እንዱሠራ


ወይም ማስጠንቀቂያ እንዱሰጠው ወይም እንዱወቀስ ሲፇሌግ ተከሳሹ
እንዱቀርብ በማዴረግ ስሇቅጣቱ አስተያየቱን ይጠይቀዋሌ፡፡
፫. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ በተዯነገገው መሠረት ዯንብ ተሊሊፉው
የገንዘብ መቀጮ የተወሰነበት ሆኖ የመቀጮውን ገንዘብ አስቀዴሞ የሊከ
እንዯሆነ እና ፌርዴ ቤቱ የወሰነው መቀጮ በመጥሪያ ሊይ ከተገሇጸው
የገንዘብ መጠን የበዛ ወይም ያነሰ እንዯሆነ ሌዩነቱን ሇዯንብ ተሊሊፉው
ተመሊሽ እንዱሆን ወይም ተጨማሪ ሌዩነቱ እንዱከፌሌ ያዛሌ፡፡

213
አንቀጽ ፬፻፱ ክሱ በተካዯ ጊዜ የሚኖር ሥነ ሥርዏት

፩.ተከሳሹ መጥሪያው ሊይ ጥፊተኝነቱን በማመን ያሌፃፇ እንዯሆነ ነገሩ


እንዱሰማ በተቀጠረው ቀንና ሰዓት ፌርዴ ቤት መቅረብ አሇበት፡፡

፪.ዏቃቤ ሔግ ወይም ተጠሪው ምስክር ወይም ላሊ ማስረጃ እንዲሊቸው


በቀጠሮው ቀን እንዱቀርቡ አስፇሊጊውን ይፇጽማለ፡፡

፫.ክርክሩና የማስረጃ መስማት ሑዯቱ በቃሌ ይፇፀማሌ፡፡ ፌርዴ ቤቱም


ምስክሩ ከሚሰጠው ቃሌ ውስጥ ዋናውን ነገር ብቻ በመዝገብ ይጽፊሌ፡፡

፬.የክሱ መሰማት ሑዯት ማመሌከቻ ከቀረበበት ቢበዛ በሁሇት ሳምንት ውስጥ


መጠናቀቅ አሇበት፡፡

፭.ፌርዴ ቤቱ ውሳኔው የተመሠረተበትን ሔግና ምክንያት በአጭሩ በመግሇጽ


ውሳኔውን በቃሌ ያሳውቃሌ፤ ይመዘግባሌ፡፡

አንቀጽ ፬፻፲ ተከሳሹ ባሌቀረበ ጊዜ የሚኖር ሥነ ሥርዏት

፩.ተከሳሹ በቀጠሮ ቀን ሳይቀርብ የቀረ እንዯሆነና ፌርዴ ቤቱ መዝገቡን


መርምሮ ተገቢ ሆኖ ሲያገኘው ወዱያውኑ ውሳኔ ይሰጣሌ፡፡

፪.ፌርዴ ቤቱ ውሳኔውን የሚያስፇጽመውን አካሌ ሇይቶ በማመሌከት ውሳኔው


እንዱፇጸም ትዕዛዝ ይሰጣሌ፡፡

አንቀጽ ፬፻፲፩ ሌዩ ሁኔታ

፩.በዚህ ክፌሌ ሇዯንብ መተሊሇፌ የተዯነገገው ቢኖርም ፌርዴ ቤቱ በተጠሪው


ሊይ የሚጣሇው ቅጣት ከዚህ በታች የተመሇከተው ሲሆንና ዏቃቤ ሔግ
የምርመራ ውጤቱን ተመሌክቶ ሲያመሇክት ቅጣቱን ወስኖ ውሳኔውን
ከመጥሪያው ጋር ሇተጠሪው ሉሌክሇት ይችሊሌ፣-

(ሀ) የገንዘብ ቅጣት ብቻ ፣

(ሇ) የመንገዴና የማሽከርከር ገዯብ ማሇፌ ሊይ የሚሰጥ ቅጣት ፣

214
(ሏ) ሇሔዝብ ጥቅም ንብረትን መሌቀቅን በተመሇከተ በሚቀርብ ክስ
ሊይ የሚወሰዴ ቅጣት ፣

(መ) ቅጣቱ ማስጠንቀቂያ ብቻ ፣

(ሠ) በአንዴ የተሇየ ነገር እንዲይገሇገሌ ወይም ጥቅም ሊይ እንዲይውሌ


የተጣሇ ቅጣት፣

(ረ) የስራ ፇቃዴ መመሇስን የተመሇከተ ቅጣት፣

(ሰ) እስከ አንዴ ዓመት የሚዯርስ የሚገዯብ ቀሊሌ እስራት ፣

፪.ተጠሪው አምኖ ውሳኔውን በጽሐፌ የተቀበሇና ውሳኔውን ከፇፀመ ወይም


ሉፇጽም ከተስማማ ፌርዴ ቤቱ ይህንኑ እንዱፇጽም ትእዛዝ ይሰጣሌ፡፡

፫.ተጠሪው መጥሪያ ዯርሶት በሁሇት ሳምንት ውስጥ መሌስ ያሌሰጠበት


እንዯሆነ እንዲመነና ውሳኔውን እንዯተቀበሇ ተቆጥሮ ውሳኔውን እንዱፇጽም
ትእዛዝ ይሰጣሌ፡፡

፬.ተጠሪው ያሌተስማማ እንዯሆነ ክሱ በመዯበኛ የክስ ሥነ ሥርዏት


ይታያሌ፡፡

፭.በዚህ አንቀጽ መሠረት የሚሰጥ ውሳኔ ወይም ትእዛዝ ይግባኝ


አይባሌበትም፡፡

፮.ዏቃቤ ሔግ ውሳኔ ወስኖ ሇፌርዴ ቤቱ ይሌካሌ፣ ፌርዴ ቤቱ ውሳኔውን


ከተቀበሇው ያስፇጽማሌ፡፡

215
ዘጠነኛ መጽሏፌ
በወንጀሌ ጉዲዮች ዓሇም አቀፌ ትብብር
ርዕስ አንዴ
በወንጀሌ ጉዲዮች ዓሇም አቀፌ ትብብር
ምዕራፌ አንዴ
ጠቅሊሊ ዴንጋጌ
አንቀጽ ፬፻፲፪ ዓሊማ

፩.በወንጀሌ ጉዲይ የሚዯረግ የዓሇም አቀፌ ትብብር ዓሊማ ሀገሪቱ በወንጀሌ


ጉዲይ ከሚዯረግ ትብብር ጋር በተያያዘ በዓሇም አቀፌ ዯረጃ የሚኖሩ
መብትና ጥቅሞችን ሇማስከበር እና ግዳታዎችን በአግባቡ ሇመወጣት
የሚያስችሌ ሥርዓት መዘርጋት ነው፡፡

፪.በዚህ ክፌሌ ውስጥ ‹‹ዓሇም አቀፌ ትብብር ›› ማሇት ኢትዮጵያ በወንጀሌ


ጉዲይ የሚዯረግ ትብብርን አስመሌከቶ ከአንዴ እና ከዛ በሊይ ከሆኑ
መንግስታት ጋር የፇረመቻቸው ወይም የተቀበሇቻቸው ዓሇም ዓቀፌ
ስምምነቶች ናቸው፡፡

፫.ሇዚህ ምዕራፌ አፇጻጸም ‹‹ፌርዴ ቤት›› ማሇት የፋዳራሌ ከፌተኛ ፌርዴ


ቤት ነው፡፡

አንቀጽ ፬፻፲፫ መርህ

፩.መንግሥት በወንጀሌ ጉዲይ ሊይ የሚዯረገው ዓሇም አቀፌ ትብብር


ኢትዮጵያ በፇረመችው ወይም በተቀበሇችው ስምምነት መሠረት
ይፇጸማሌ፡፡

፪.ግሌጽ የሆነ ዓሇም አቀፌ ስምምነት የላሇ ወይም ያሌተሟሊ እንዯሆነ


ትብብሩ በዚህ ክፌሌ በተመሇከቱ ዴንጋጌዎች መሠረት ይፇጸማሌ፡፡

፫. የትብብር ጥያቄው ሔገ መንግሥቱንና የሀገሪቱን ለዓሊዊነት የሚያስከብር፣


የኢትዮጵያን ሔዝቦች ጥቅም የሚያስጠብቅ እና በጋራ ጥቅምና እኩሌነት
ሊይ የተመሠረተ መሆን አሇበት፡፡

216
፬.ማንኛውም የትብብር ጥያቄ የወንጀሌ ተጎጂን ወይም የወራሹን የካሣ
ወይም ላሊ የመብት ጥያቄ በማያጓዴሌ መሌክ መፇጸም አሇበት፡፡

አንቀጽ ፬፻፲፬ ትብብር ማዴረግ የማይፇቀዴባቸው ሁኔታዎች

፩. ከመንግስት ጋር በወንጀሌ ጉዲይ ሊይ የሚዯረግ የትብብር ጥያቄ፡-

(ሀ) የማንኛውንም ሰው መሠረታዊ መብቶችና ነፃነቶች ሉጥስ ይችሊሌ


ተብል የሚታመን እንዯሆነ በተሇይም ሇግርፊት፣ ጭካኔ፣ ኢ-
ሰብዓዊ ሇሆነ አያያዝ ወይም ቅጣት ይጋሇጣሌ ተብል
ሲታመን፣ ወይም

(ሇ) አንዴን ሰው በዘር፣ በብሓር ማንነት፣ በኃይማኖት፣ በፆታ፣


በቀሇም፣ በዜግነት ወይም ባሇው የፖሇቲካ አቋም ሉያስከስሰው
ወይም ሉያስቀጣው ይችሊሌ ተብል ሲታመን፣

(ሏ) ሇተጠየቀው ትብብር መነሻ የሆነውን የወንጀሌ ዴርጊት እና


ሇወንጀለ የተቀመጠውን ቅጣት የመወሰን ሥሌጣን የተሰጠው
ሇሌዩ ፌርዴ ቤት ወይም የአስተዲዯር ፌርዴ ቤት እንዯሆነ፣

መፇጸም የሇበትም፡፡

፪. ሇትብብር የሚሊከው ሰው ኢትዮጵያዊ እንዯሆነ በሔገመንግሥቱ


የተመሇከቱ መብቶችና ነፃነቶች እንዯሚከበሩሇት መረጋገጥ ይኖርበታሌ፡፡

፫. የትብብር ጥያቄ የቀረበበት ጉዲይ የክስ ማቅረቢያ ወይም የቅጣት ውሳኔ


ማስፇጸሚያ የይርጋ ጊዜ በወንጀሌ ሔግ መሠረት ይቆጠራሌ፡፡

አንቀጽ ፬፻፲፭ የትብብር ዓይነቶች

በወንጀሌ ጉዲይ የሚዯረግ ትብብር፡-

፩. የወንጀሌ ምርመራና ከምርመራ ጋር የተያያዙ ጉዲዮችን፤


፪. መረጃና ማስረጃ ሌውውጥን፤
፫. የወንጀሌ ተጎጅዎች፣ ምስክሮችና ጠቋሚዎች ጥበቃን፤

217
፬. አሳሌፍ መስጠትን፤
፭. የማስተሊሇፌ ጥያቄ መፇጸምን፤
፮. የወንጀሌ ፌሬ የሆኑ ንብረትን ወይም ገንዘብን ማገዴና መውረስ፤
፯. የተያዘ ሰው ሌውውጥ ወይም ፌርዯኛንና የፌርዴ ሂዯትን ማስተሊሇፌን፤
፰. የፌርዴ ቤት ውሳኔ ዕውቅና መስጠትና መፇፀምን፤
፱. ላልች በጠቅሊይ ዏቃቤ ሔግ የሚፇቀደ መሰሌ የትብብር ዓይነቶችን፤
ያጠቃሌሊሌ፡፡

አንቀጽ ፬፻፲፮ የትብብር መስመርና የማስፇጸም ሥሌጣን

፩. በወንጀሌ ጉዲይ የሚዯረግ የዓሇም አቀፌ ትብብር ጥያቄ በዱፕልማሲያዊ


የግንኙነት መስመር መቅረብና መፇጸም አሇበት፡፡

፪. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ የተዯነገገው ቢኖርም አስቸኳይ የሆነ


ጉዲይ የገጠመ እንዯሆነ ጠቅሊይ ዏቃቤ ሔግ የውጭ ጉዲይ ሚኒስቴርን
በማማከር ከዱፕልማሲያዊ የግንኙነት መስመር ውጪ የትብብር ጥያቄ
ሉያቀርብ ወይም ሉፇጽም ይችሊሌ፡፡

፫. ጠቅሊይ ዏቃቤ ሔግ በወንጀሌ ጉዲይ የሚዯረግ ዓሇም አቀፌ ትብብርን


የሚመሇከቱ ጉዲዮችን የማስፇጸም፣ የመምራት፣ የመከታተሌ ኃሊፉነት
አሇበት፡፡

፬. ጠቅሊይ ዏቃቤ ሔግ በዚህ ሔግ መሠረት የሚዯረግ ማንኛውም ዓይነት


ትብብር የትብብሩ ዓሊማ እና አግባብ ባሇው ሔግ መሠረት እየተፇጸመ
መሆኑን መከታተሌ አሇበት፡፡

፭.በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ እና ፪ የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ


በጉዲዩ ዓይነትና ሇግንኙነቱ መሠረት በሆነ ስምምነት ወይም ሔግ መሠረት
ጉዲዩ የሚመሇከተው አካሌ ጠቅሊይ ዏቃቤ ሔግን ማስታወቅ አሇበት፡፡

218
አንቀጽ ፬፻፲፯ የትብብር ወጪ

፩. በስምምነት በላሊ አኳኋን ካሌተመሇከተ በስተቀር የትብብር ወጭ


በትብብር ጠያቂ ሀገር የሚሸፇን ይሆናሌ፡፡

፪.በኢትዮጵያ የሚጠየቅ ትብብር ወጪው በፋዳራሌ መንግሥት ይሸፇናሌ፡፡

፫.በኢትዮጵያ የሚሸፇን የትብብር ወጪ ክፌያ በፋዳራሌ መንግሥት


የገንዘብ ሥርዏት እና የፊይናንስ ሔግ መሠረት ይወሰናሌ፡፡

አንቀጽ ፬፻፲፰ የትብብር ጥያቄ ማቅረብ ስሇሚችለ አካሊት


፩.በወንጀሌ ጉዲይ ሥሌጣን ያሇው የፋዳራሌ ወይም የክሌሌ መንግሥት
አካሌ በዚህ ሔግ መሠረት የትብብር ጥያቄውን በቀጥታ ሇጠቅሊይ ዏቃቤ
ሔግ ሉያቀርብ ይችሊሌ፡፡

፪.በዚህ ሔግ አንቀጽ ፬፻፲፮ ንዐስ አንቀጽ (፫) የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ


የፋዳራሌ መንግሥት አካሌ በቀጥታ የትብብር ጥያቄ እንዱያቀርብ ጠቅሊይ
ዏቃቤ ሔግ ሉፇቅዴ ይችሊሌ፡፡

ክፌሌ አንዴ

የትብብር ጥያቄ

አንቀጽ ፬፻፲፱ የጥያቄው አቀራረብ

፩.ማንኛውም የትብብር ጥያቄ በጽሐፌ መቅረብ አሇበት፡፡

፪.በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ የተዯነገገው ቢኖርም አስቸኳይ ሁኔታ


ሲያጋጥም የትብብር ጥያቄ በቃሌ ሉቀርብ ይችሊሌ፤ ጥያቄውም በሰባ ሁሇት
ሰዓት ውስጥ በጽሐፌ ካሌተረጋገጠ ጥያቄው እንዲሌቀረበ ይቆጠራሌ፡፡

219
፫.ጥርጣሬ በመኖሩ ምክንያት ማረጋገጥ አስፇሊጊ ካሌሆነ በስተቀር ከጥያቄው
ጋር የተያያዙ አባሪ ሰነድች ወይም በጽሐፌ የተሰጡ ምሊሾችን ሰነዴ
ሇማረጋገጥ ሥሌጣን ባሇው አካሌ ማረጋገጥ አያስፇሌግም፡፡

አንቀጽ ፬፻፳ የትብብር ጥያቄ ይዘት

ማንኛውም የትብብር ጥያቄ እንዯነገሩ ሁኔታ፡-

፩.የትብብሩን ዓሊማ እና ዓይነት፣

፪.የቀረበውን ጥያቄ የሚከታተሌ ተቋም ስምና አዴራሻ፣ ጥያቄውን ሇማቅረብ


ያሇው ሔጋዊ መሠረት፣ ከጉዲዩ ጋር በተያያዘ ያሇው ኃሊፉነት እና ላልች
አስፇሊጊ ሁኔታዎች፣

፫.ጥያቄው ከግሇሰብ ጋር የሚያያዝ እንዯሆነ ግሇሰቡ የሚጠራበትና


የሚታወቅበት ስም፣ ወቅታዊ አዴራሻ፣ ዜግነት እና እንዯነገሩ ሁኔታ
የግሇሰቡ መሇያና ዝርዝር ሁኔታ፣

፬.ጥያቄው ከንብረት ጋር የተያያዘ እንዯሆነ የተወረሰ ወይም የታገዯ


የንብረት ዓይነትን እና ንብረቱ የሚገኝበት ቦታ የሚያብራራ አጭር
መግሇጫ፣ ጥፊተኝነቱን የሚያሳይ ትክክሇኛነቱ የተረጋገጠ የፌርዴ ቤት
ውሳኔ፣

፭.የወንጀሌ ጉዲይ እንዯሆነ ወንጀለን የሚዯነግገውን ሔግ፣ መግሇጫ፣


ተፇጸመ የተባሇውን ዴርጊት፣ ዴርጊቱ የተፇጸመበት ጊዜና ቦታ፣
የሚያስከትሇውን ወይም የተወሰነበትን ቅጣት፣ ወሳኔ የሰጠው አካሌ
እንዯጉዲዩ ሁኔታ የወንጀለን ፌሬ ነገርና ጉዲዩ በምርመራ ሊይ እንዯሆነ
ወንጀለ ስሇመፇጸሙ የሚያስረዲ የምርመራ ውጤት መግሇጫ እና

፮.በሚመሇከተው አካሌ የሚጠየቁ ላልች አስፇሊጊ መረጃዎችን

መያዝ አሇበት፡፡

አንቀጽ ፬፻፳፩ የጥያቄውን ተቀባይነት፣ አግባብነት ማረጋገጥ እና ውሳኔ መስጠት

220
፩.ጠቅሊይ ዏቃቤ ሔግ የትብብር ጥያቄው በዚህ ሔግ የተመሇከቱትን የሚያሟሊ
መሆኑን በማረጋገጥ ተገቢ በሆነ አጭር ጊዜ ውስጥ ይወስናሌ፡፡

፪.ተቀባይነት የላሇው ወይም ያሌተሟሊ ጥያቄ እንዯሆነ ሇጠያቂው አካሌ


ውሳኔውን ወዱያውኑ ያሳውቃሌ፣ በጥያቄው ሊይ የታዩ ጉዴሇቶችን ሇይቶ
በማመሌከት ማስተካከያ ተዯርጎበት ወይም ጥያቄውን አሟሌቶ እንዱያቀርብ
ያዯርጋሌ፡፡

፫.ጥያቄው ተቀባይነት ያሇው እንዯሆነ እና የቀረበው በፋዳራሌ ወይም በክሌሌ


መንግሥት አካሌ እንዯሆነ በውጪ ጉዲይ ሚኒስቴር በኩሌ ትብብር ሇሚጠይቀው
አካሌ ይሌካሌ፡፡ ሆኖም ጥያቄው የቀረበው ሇኢትዮጵያ መንግስት እንዯሆነ
እንዯአግባብነቱ በዚህ ሔግ ዴንጋጌዎች መሠረት እንዱፇጸም ያዯርጋሌ፡፡

አንቀጽ ፬፻፳፪ ማረጋገጫ መስጠት

፩.በዚህ ሔግ የተዯነገጉ መርሆዎች እንዯተጠበቁ ሆነው ሰው ተሊሌፍ


የተሰጠው ትብብር ጠያቂ ሀገር፡-

(ሀ) የተሊሇፇው ሰው በቁጥጥሩ ስር እያሇ በፇጸመው ተግባር


እንዯማይያዝ፣ እንዯማይከሰስ፣ እንዯማይቀጣ ወይም የትኛውም
የግሌ ነጻነቱ እንዯማይገዯብ፣ ወይም በማንኛውም
የፌትሏብሓር ኃሊፉነት ተጠያቂ እንዯማይሆን፣
(ሇ) በራሱ እና አሳሌፍ በሰጠው ሀገር ፇቃዴ ካሌሆነ በስተቀር
ትብብር ከተጠየቀበት ጉዲይ ውጪ ዴጋፌ እንዱሰጥ
እንዯማይገዯዴ፣
(ሏ) በስምምነት በተገሇጸው የጊዜ ገዯብ ቀዯም ሲሌ ወዯነበረበት ሀገር
እንዯሚመሇስ፣
(መ) የተያዙ ሰዎችን መሠረታዊ መብቶች ሉያስጠብቅ በሚችሌ
ማቆያ ወይም ማረፉያ እንዯሚጠብቀው፣
ማረጋገጫ መስጠት አሇበት፡፡

221
፪.በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ የትብብር
ጥያቄው የቀረበሇት ሀገር አስፇሊጊ በሆነ ጊዜ ተጨማሪ ማረጋገጫ ሉጠይቅ
ይችሊሌ፡፡

ክፌሌ ሁሇት
የትብብር ጥያቄ አፇጻጸም

አንቀጽ ፬፻፳፫ ጠቅሊሊ

፩.የቀረበው የትብብር ጥያቄ በዚህ ሔግ መሠረት ተቀባይነት ያገኘ እንዯሆነ


በዚህ ሔግና አግባብነት ባሊቸው ሔጎች መሠረት ተፇጻሚ ይሆናሌ፡፡

፪.የቀረበው የትብብር ጥያቄ በኢትዮጵያ ሔግ ውስጥ የማይታወቅ እንዯሆነ


በኢትዮጵያ ሔግ ውስጥ ተመሳሳይ ወይም ተቀራራቢ በሆነ ሔግ ተፇጻሚ
ሉሆን ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፬፻፳፬ የወንጀሌ ምርመራና ከምርመራ ጋር የተያያዙ ጉዲዮች ትብብር

፩.ትብብር ጠያቂው ሀገር አንዴ የወንጀሌ ዴርጊት እንዱመረመር በጠየቀ


ጊዜ ጠቅሊይ ዏቃቤ ሔግ ምርመራው በዚህ ሔግ ከአንቀጽ ፷፫ እስከ አንቀጽ
፻፳፮ በተዯነገገው ሥነ ሥርዏት በሔግ የመመርመር ሥሌጣን በተሰጠው
አካሌ እንዱፇጸም ያዯርጋሌ፡፡ የምርመራውንም ውጤት በውጭ ጉዲይ
ሚኒስቴር አማካኝነት ሇጠያቂው ሀገር ይሌካሌ፡፡

፪.በጋራ የምርመራ ቡዴን ወንጀሌን ሇመመርመር ጥያቄ በቀረበ ጊዜ


ጠቅሊይ ዏቃቤ ሔግ ምርመራው በዚህ ሔግ ምርመራ እንዱያከናውኑ
ሥሌጣን የተሰጣቸው አካሊት እና የጥያቄ አቅራቢው ሀገር የምርመራ አካሊት
ወንጀለን በጋራ የሚመረምሩበትን አግባብ ይወስናሌ፡፡

፫.የትብብር ጠያቂው ሀገር ምርመራ አካሊት በኢትዮጵያ የግዛት ክሌሌ


ውስጥ ወንጀሌን እንዱመረምሩ ወይም በኢትዮጵያ ሔግ ከተዯነገገው ሥርዏት
ጋር የሚመሳሰሌ ምርመራ እንዱካሓዴ ጥያቄ ከቀረበ ጠቅሊይ ዏቃቤ ሔግ

222
አግባብነቱን ዏይቶ ይወስናሌ፤ የፋዳራሌ ፖሉስንና የሚመሇከተውን የጸጥታ
የዯህንነት መስሪያ ቤት አስተያየት በመጠየቅ የምርመራውን ሂዯትና
አፇጻጸም ይከታተሊሌ፡፡

አንቀጽ ፬፻፳፭ በኢትዮጵያ ውስጥ ያሇን ሰው በጊዜያዊነት የማስተሊሇፌ ትብብር

፩.በማረፉያ ወይም በማቆያ ቤት ያሇ ሰው ምስክርነት ሇመስጠት ወይም


ሇላሊ ምርመራን የማገዝ ሥራ በተጠየቀ ጊዜ ትብብር ጠያቂው ሀገር በዚህ
ሔግ አንቀጽ ፬፻፳፪ የተመሇከተውን ማረጋገጫ ሲያሟሊ ጠቅሊይ ዏቃቤ ሔግ
ትብብሩ እንዱፇጸም ሉያዯርግ ይችሊሌ፡፡

፪.ተፇሊጊው ሰው በማረፉያ ወይም በማቆያ ቤት የማይገኝ እንዯሆነ እና


ሇተፇሇገው ዓሊማ በጊዜያዊነት ሉተሊሇፌ ፇቃዯኛ እንዯሆነ ጠቅሊይ ዏቃቤ
ሔግ ይህን ያስፇጽማሌ፤ ተፇሊጊው ፇቃዯኛ ካሌሆነ በጉዲዩ ሊይ ፌርዴ ቤት
ትእዛዝ ይሰጣሌ፡፡

በዚህ አንቀጽ ፩ እና ፪ መሠረት የሚተሊሇፇው ሰው ኢትዮጵያዊ ዜግነት


ያሇው እንዯሆነ በጊዜያዊነት ሉተሊሇፌ የሚችሇው ፇቃዯኛ ሲሆን ብቻ ነው፡፡

፫.የፋዳራሌ ፖሉስ ከፌርዴ ቤት ትእዛዝ በማውጣት ሇትብብር የተጠየቀውን


ሰው ከሚገኝበት ማረፉያ ወይም ማቆያ ቤት በመረከብ ሇጠያቂው ሀገር
እንዱያስረክብ፣ ትብብሩን አጠናቅቆ ሲመሇስም ወዯ ነበረበት ማረፉያ ወይም
በማቆያ ቤት እንዱያስረክብ ይዯረጋሌ፡፡

፬.በትብብር ጠያቂው ሀገር የሚገኝ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ወይም ቆንስሊ


ጽሔፇት ቤት የትብብሩን አፇጻጸም እንዱከታተሌ መዯረግ አሇበት፡፡

፭.ተሊሌፍ የተሰጠው ሰው የተሊሇፇበት ጉዲይ ሲጠናቀቅ እንዯሚመሇስ


ማረጋገጫ እንዱሰጥ ያዯርጋሌ፡

አንቀጽ ፬፻፳፮ በውጭ ሀገር በቁጥጥር ሥር ያሇን ሰው ሇትብብር መጠየቅ

223
፩.በውጭ ሀገር በቁጥጥር ሥር ያሇ ሰው ሇትብብር በተፇሇገ ጊዜ እና
ተጠያቂው ሀገር ወይም ተቋም ሲፇቅዴ ጠቅሊይ ዏቃቤ ሔግ የተጠየቀውን
ሰው ተረክቦ ትብብሩን ሇጠየቀው አካሌ እንዱያስረክብ እና ትብብሩም
ከተጠናቀቀ በኋሊ ከትብብር ጠያቂው ተረክቦ ትብብሩን ሊዯረገው ሀገር
እንዱያስተሊሌፌ ሇፋዳራሌ ፖሉስ ያሳውቃሌ፡፡

፪.በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ መሠረት ሇኢትዮጵያ የተሊሇፇ ሰው ወዯ


ኢትዮጵያ መግቢያ ፇቃዴ ይሰጠዋሌ፡፡

፫.የተሊሇፇ ሰው በጥበቃ ሥር እንዱቆይ ይዯረጋሌ፤ ማረፉያ ቤት


በሚቆይበት ጊዜ ተፇጻሚ የሚሆነው በኢትዮጵያ ማረፉያ ቤት በሚገኙ
ሰዎች ሊይ ተፇጻሚ የሚሆነው ሔግ ይሆናሌ፡፡ በተቻሇ መጠን የመጣበትን
ጉዲይ ጨርሶ እንዱሄዴ አስፇሊጊው ይዯረጋሌ፡፡

አንቀጽ ፬፻፳፯ በጠያቂ ሀገር ማረፉያ ወይም ማረሚያ ቤት መቆየት ያሇው ውጤት

በዚህ ሔግ መሠረት የተሊሇፇ ሰው በክርክር ሂዯት ወይም የፌርዴ ቅጣቱን


በመፇጸም ሊይ የነበረ እንዯሆነ ተሊሌፍ በተሰጠበት ጊዜ በማረፉያ ወይም
በማረሚያ ቤት የቆየው ጊዜ መፇጸም ካሇበት ግዳታ ገብቶ ይታሰብሇታሌ፡፡

አንቀጽ ፬፻፳፰ መረጃና ማስረጃ ሌውውጥ

፩. ሇጠያቂ አካሌ የተሰጠ ማንኛውም ዓይነት ማስረጃ፣ መረጃ፣ ሰነዴ ወይም


ሪከርድችን እና ላሊ የማስረጃ ዋጋነት ያሇው ነገር በአግባቡ የሚያዝ
ስሇመሆኑ ማረጋገጫ መስጠት እና ተገቢ በሆነ አጭር ጊዜ ውስጥ መመሇስ
አሇበት፡፡

፪.በትብብር ጥያቄ የተገኘው ማንኛውም መረጃ ወይም ማስረጃ ትብብር


ከተጠየቀበት ዓሊማ ውጭ ጥቅም ሊይ መዋሌ የሇበትም፡፡

አንቀጽ ፬፻፳፱ መጥሪያና ላልች ሰነድች የማዴረስ ትብብር

፩.ሇኢትዮጵያ የቀረበው የትብብር ጥያቄ የመጥሪያ ወይም ላሊ ሰነዴ


የማዴረስ እንዯሆነ ይኸው ወዱያውኑ መፇጸም አሇበት፡፡

224
፪.ጥያቄው መጥሪያ የማዴረስ የሆነ እንዯሆነ ይኸው ተፇሊጊው እንዱቀርብ
ከተፇሇገበት ቀን ቀዯም ብል የሃያ ስምንት ቀናት ባሊነሰ ጊዜ ውስጥ
መጥሪያና የመጥሪያ የማዴረስ ጥያቄው መቅረብ አሇበት፤ የፋዳራሌ ፖሉስ
መጥሪያው እንዯዯረሰው ከአሥራ አምስት ቀናት ባሌበሇጠ ጊዜ ውስጥ
ሇተፇሊጊው ማዴረስ አሇበት፡፡

፫.በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፪ የተዯነገገው ቢኖርም አስቸኳይ ሁኔታ


ሲያጋጥም እና ይኸው በጠቅሊይ ዏቃቤሔጉ ከታመነ ጥያቄው ከተዯነገገው
ጊዜ ባነሰ ጊዜ ውስጥ ቢቀርብም ጥያቄው ተቀባይነት አሇው፡፡

አንቀጽ ፬፻፴ የፌርዴ ሂዯትን ማስተሊሇፌ

፩.የኢትዮጵያ የወንጀሌ ሔግ በምትክነት ተፇፃሚ በሚሆንባቸው ወንጀልች


ሊይ የፌርዴ ሑዯት እንዱተሊሇፌ የትብብር ጥያቄ የቀረበ እንዯሆነ ሂዯቱ
በዚህ ሔግና ላልች አግባብነት ባሊቸው ሔጎች መሠረት ሉታይ ይችሊሌ፡፡

፪.ሇተሊሇፇው የፌርዴ ሂዯት ውጤታማነት ሇማገዝ የሚያስችሌ አስፇሊጊ


ምርመራ ማካሓዴ ተገቢ ካሌሆነ በስተቀር የፌርዴ ሂዯት ማስተሊሇፌ
በተጠየቀው ሀገር ተቀባይነት ካገኘበት ቀን ጀምሮ በዚህ ሔግ መሠረት
የተመሇከቱ የእርቅ፣ የጥፊተኝነት ዴርዴር፣ የአማራጭ የመፌትሓ ርምጃ
ወይም የክስ ሂዯት መቋረጥ አሇበት፡፡

፫.በዚህ አንቀጽ መሠረት የተሊሇፇ የፌርዴ ሂዯት ውሳኔ ካገኘ ይኸውን


ሇጠያቂው ሀገር መገሇጽ አሇበት፡፡

አንቀጽ ፬፻፴፩ ፌርዯኛን ማስተሊሇፌ

፩.በውጭ ሀገር ፌርዴ ቤት በመጨረሻ ውሳኔ ጥፊተኝነቱ የተረጋገጠ ሰው


ቅጣትን በኢትዮጵያ ውስጥ እንዱፇጸም የትብብር ጥያቄ ሉቀርብ ይችሊሌ፤
አፇጻጸሙም በዚህና እና ላልች አግባብነት ባሊቸው ሔጎች መሠረት
ይሆናሌ፡፡

225
፪.በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ መሠረት የሚቀርብ ፌርዯኛን የማስተሊሇፌ
የትብብር ጥያቄ፡-

(ሀ) ጥፊተኝነቱ ተረጋግጦ ቅጣት የተጣሇበት ፌርዯኛ ሙለ ወይም


ቀሪ ቅጣቱን እንዱፇጽም፣
(ሇ) ቅጣት የተገዯበሇት ፌርዯኛ የገዯቡን ቅዴመ ሁኔታዎች
መፇጸሙን ሇመከታተሌ፣ ወይም
(ሏ) በአመክሮ የተሇቀቀ ወይም ቅጣት የተሊሇፇሇት ፌርዯኛ
ሇአመክሮው ወይም ሇቅጣቱ መተሊሇፈ ምክንያት የሆኑ ቅዴመ
ሁኔታዎችን መፇጸሙን ሇመከታተሌ፣
ሉሆን ይችሊሌ፡፡

፫. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ እና ፪ የተዯነገገው ቢኖርም፡ ፌርዯኛው


ቋሚ ኗሪ ካሌሆነ፣ ወይም በዚህ ወይም ላሊ ሔግ ቅጣቱ የሚፇጸምበት
የይርጋ ጊዜ ካሇፇ፣ፌርዯኛን የማስተሊሇፌ የትብብር ጥያቄ ተቀባይነት
አይኖረውም፡፡

፬. የተሊሇፇ ፌርዯኛን ቅጣት በማስፇጸም ሂዯት ፌርደ እንዱከሇስ ወይም


የመጨረሻ ፌርዴን እንዯገና የማየት ጥያቄ የቀረበ እንዯሆነ ጉዲዩን የማየት
ሥሌጣን የትብብር ጠያቂው ሀገር ይሆናሌ፡፡

፭. በስምምነት በላሊ ሁኔታ ካሌተፇቀዯ በስተቀር ፌርዯኛን በማስተሊሇፌ


የትብብር ሂዯት የፌርዯኛውን ባሔርይ፣ የቅጣት አፇጻጸም፣ የክትትሌ
አግባብና አተገባበር ሪፖርት የሚቀርብበትን ሁኔታ ጠቅሊይ ዏቃቤ ሔግ
ሉወስን ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፬፻፴፪ የፌርዴ ቤት ትእዛዝ፣ ፌርዴ ወይም ውሳኔ ዕውቅና መስጠትና ማስፇጸም

፩. በውጪ ሀገር ፌርዴ ቤት የተሰጠ ትእዛዝ፣ ፌርዴ ወይም ውሳኔ ዕውቅና


የመስጠትና የማስፇጸም የትብብር ጥያቄ በቀረበ ጊዜ በዚህ ሔግ እና ላልች
አግባብነት ባሊቸው ሔጎች መሠረት ይፇጸማሌ፡፡

226
፪. ንብረቱ እንዱታገዴ ወይም እንዱወረስ በጠያቂው መንግሥት የተሰጠ
ትእዛዝ፣ ፌርዴ ወይም ውሳኔ በኢትዮጵያ ሔግ መሠረት እንዯተሰጠ
ይቆጠራሌ፡፡

፫. ጠቅሊይ ዏቃቤ ሔግ በተቃራኒው ካሌወሰነ በስተቀር በውጭ ሀገር ፌርዴ


ቤት ውሳኔ መሠረት የተወረሰ ማንኛውም ንብረት ሇመንግሥት ገቢ
ይሆናሌ፡፡

አንቀጽ ፬፻፴፫ በኢትዮጵያ ግዛት እስረኛን ማስተሊሇፌ

፩. ትብብር ጠያቂ ሀገር እስረኛን በኢትዮጵያ የግዛት ክሌሌ ወዯ ሦስተኛ


ሀገር ሇማስተሊሇፌ ጥያቄ ሲያቀርብ ጠቅሊይ ዏቃቤ ሔግ የተሊሊፉውን
ማንነት፣ የሚተሊሇፌበትን ምክንያት በቀረበው ማስረጃ መሠረት መርምሮ
ፇቃዴ ይሰጣሌ፡፡ የእስረኛውን መተሊሇፌ ያሌፇቀዯ እንዯሆነ ትብብር
ጠያቂው ሀገር በውጭ ጉዲይ ሚኒስቴር አማካኝነት ምክንያቱን እንዱያውቅ
ያዯርጋሌ፡፡

፪. ጠቅሊይ ዏቃቤ ሔግ በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ መሠረት ፇቃዴ


በሰጠ ጊዜ የተሊሊፉውንና የአስተሊሊፉውን ማንነት እና አግባብነት ያሊቸው
ላልች ማስረጃዎችን በመሊክ አግባብ ያሇው ባሇሥሌጣን እንዱያስፇጽም
ሉያዯርግ ይችሊሌ፡፡ ባሇሥሌጣኑም ትብብሩን እንዲስፇጸመ ወዱያውኑ
ሇጠቅሊይ ዏቃቤ ሔግ ሪፖርት ያቀርባሌ፡፡

፫. ያሌተጠበቀ የእስረኛ ማስተሊሇፌ ባጋጠመ ጊዜ፣ ጠቅሊይ ዏቃቤ ሔግ


መረጃ እንዯዯረሰው ወይም በአስተሊሊፉው ሀገር ባሇሥሌጣን አመሌካችነት
ተሊሊፉው ሰው በኢትዮጵያ ግዛት ክሌሌ እንዱተሊሇፌ ሉፇቅዴ ይችሊሌ፡፡
ማስተሊሇፈ ባሌተፇቀዯ ጊዜ ተሊሊፉው ሰው በመጣበት አግባብ ወዯመጣበት
ሀገር እንዱመሇስ ይዯረጋሌ፡፡

፬. ጠቅሊይ ዏቃቤ ሔግ ሇዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፫ አፇጻጸም ተሊሊፉው


ሰው ከአርባ ስምንት ሰዓት ሊሌበሇጠ ጊዜ በፋዳራሌ ፖሉስ ቁጥጥር ሥር
እንዱውሌ ሉያዯርግ ይችሊሌ፡፡

227
ምዕራፌ ሁሇት
በወንጀሌ ተፇሊጊን ሰው አሳሌፍ ስሇመስጠት
ክፌሌ አንዴ
አሳሌፍ ሇመስጠት በቀረበ ጥያቄ ሊይ ስሇሚፇጸም ስነሥርዏት

አንቀጽ ፬፻፴፬ አሳሌፍ መስጠት

‹‹አሳሌፍ›› መስጠት ማሇት አንዴን የሚፇሇግ ተጠርጣሪ፣ ተከሳሽ ወይም ፌርዯኛ


ሇወንጀሌ የክስ ሂዯት፣ ቅጣት ሇመወሰን ወይም ሇማስፇጸም የሚቀርብ የትብብር
ጥያቄ ነው፡፡

አንቀጽ ፬፻፴፭ አሳሌፍ የሚያሰጥ የወንጀሌ ዴርጊት ወይም ቅጣት

፩.በስምምነት በላሊ ሁኔታ ካሌተገሇጸ በስተቀር፣

(ሀ) ሁሇት ዓመትና በሊይ በእሥራት ወይም በሞት ሉያስቀጣ የሚችሌ


የወንጀሌ ተግባር ሇወንጀሌ የክስ ሂዯት ወይም ቅጣትን
ሇመወሰን፣ ወይም
(ሇ) ስዴስት ወር እና በሊይ ያሌተፇጸመ ወይም ሳይፇጸም የቀረ
የእሥራት ቅጣትን ሇማስፇጸም
አሳሌፍ የመስጠት ጥያቄ ሉቀርብበት ይችሊሌ፡፡

፪.በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ ተሊሌፍ


እንዱሰጥ የተወሰነበት ሰው የተከሰሰበት ወይም ጥፊተኛ የተባሇበት ላሊ
ተዯራቢ ወንጀሌ ከሁሇት ዓመት በታች በእሥራት ሉያስቀጣ የሚችሌ ወይም

228
ፌርዯኛው ሳይፇጽመው የቀረ ከስዴስት ወር በታች የእሥራት ቅጣት
እንዯሆነ ተሊሌፍ ሉያሰጥ ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፬፻፴፮ ጣምራ የወንጀሌ ዴርጊት

፩.ዴርጊቱ ወይም በዴርጊቱ ምክንያት ተወስኖ ሳይፇጸም የቀረ ቅጣት


በውጭ ሀገር እና በኢትዮጵያ ሔግ ወንጀሌ ወይም ቅጣት መሆኑ የተዯነገገ
ካሌሆነ በቀር አሳሌፍ አያሰጥም፡፡

፪.የትብብር ጥያቄ የሚመሇከተው ወንጀሌ ወይም ቅጣት በውጭ ሀገርና


በኢትዮጵያ ሔግ መሠረት በአንዴ ዓይነት ስያሜ አሇመጠራቱ ወይም
በተመሳሳይ የወንጀሌ ዴንጋጌ ሥር አሇመጠቀሱ ወይም በአንዴ ዓይነት
አገሊሇጽ አሇመቀመጡ አሳሌፍ የሚያሰጥ ወንጀሌ ወይም ቅጣት መሆኑን
አያስቀረውም፡፡

አንቀጽ ፬፻፴፯ አሳሌፍ መስጠት የማይፇቀዴባቸው ሁኔታዎች

አሳሌፍ ይሰጠኝ ጥያቄ የቀረበበት ሰው፡-

፩.የኢትዮጵያ ዜግነት ያሇው፣

፪.በተከሰሰበት ወይም ጥፊተኛ በተባሇበት አሳሌፍ በሚያሰጥ የወንጀሌ


ተግባር አስቀዴሞ በኢትዮጵያ ወይም በላሊ ሀገር ፌርዴ ቤት በተሰጠ
የመጨረሻ ውሳኔ ቅጣት ተወስኖበት የፇጸመ፣ ወይም

፫.በሔገ መንግሥት አንቀጽ ፳፰ ንዐስ አንቀጽ (፩) የተዯነገገው


እንዯተጠበቀ ሆኖ በኢትዮጵያ ወይም በጠያቂው ሀገር ሔግ መሠረት
ጥያቄው በቀረበበት ወቅት በይቅርታ፣ በምኅረት፣ በይርጋ የታገዯ ወይም
ከመከሰስ ወይም ከቅጣት ነፃ የሚያዯርግ ማንኛውም ምክንያት ያሇ እንዯሆነ፣

ተሊሌፍ አይሰጥም፡፡

ንዐስ ክፌሌ አንዴ


አሳሌፍ መስጠት ጉዲይን ሇመወሰን የሚያስፇሌጉ ሰነድች

229
አንቀጽ ፬፻፴፰ የአሳሌፍ መስጠት ጥያቄ ይዘትና ስሇሚቀርብ ሰነዴ

፩.ሥሌጣን ባሇው የጠያቂ መንግሥት አካሌ በጽሐፌ የሚቀርብ አሳሌፍ


የመስጠት ጥያቄ ተቀባይነት አሇው፡፡

፪.አሳሌፍ የመስጠት ጥያቄ እንዯነገሩ ሁኔታ፡-

(ሀ) በዚህ ሔግ አንቀጽ ፬፻፴፭ የተመሇከቱ ሁኔታዎችን፣


(ሇ) በተፇሊጊው ሰው ሊይ ሉቀርብበት የሚችሇውን ክስ፣ ወንጀለን
የሚዯነግገው ሔግ ፣ወንጀለ የሚያስከትሇው ቅጣት፣
(ሏ) ተፇሊጊው ሰው ክስ የተመሰረተበት እንዯሆነ ወንጀለ
የተፇጸመበት ጊዜ፣ ቦታና የወንጀለ አፇጻጸም ዝርዝር ሁኔታ፣
ተፇሊጊው ሰው ያሇው ተሳትፍ፣ ወንጀለ የሚያስከትሇው
ቅጣት፣ ማስረጃና የሚያስረደት ጭብጥ፣ እንዯነገሩ ሁኔታ
ሥሌጣን ባሇው ፌርዴ ቤት የተሰጠ የመያዣ ትእዛዝ፣
(መ) ተፇሊጊው ሰው ጥፊተኛ ተብል የተቀጣ እንዯሆነ የፇጸመው
ወንጀሌ አጭር መግሇጫ፣ ጥፊተኝነቱን የሚያሳይ የፌርዴ ቤት
ውሳኔ፣ የተጣሇበትና ያሌፇጸመው የቅጣት ዓይነት ወይም
መጠን፣

(ሠ) ጉዲዩ በላሇበት የተወሰነበት እንዯሆነ ተፇሊጊው ሰው በዚህ


አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፪ (መ) ከተመሇከቱ መረጃዎች
በተጨማሪ በቀጠሮ ቀን ፌርዴ ቤት እንዱቀርብ የተሰጠ
መጥሪያ፣ መከሊከያውን ሇማቅረብ የሚያስችሇውን የሔግ መነሻ
ስሇመኖሩ ወይም ጉዲዩን እንዯገና ሇማየት ስሇሚፇቅዴ ሔግ
ዴጋፌ አጭር መግሇጫ፣

(ረ) ተፇሊጊው ሰው ጥፊተኛ ተብል የቅጣት ውሳኔ በመጠባበቅ ሊይ


እንዯሆነ የፇጸመው ወንጀሌ አጭር መግሇጫ፣ ጥፊተኝነቱን

230
የሚያሳይ የፌርዴ ቤት ውሳኔና ቅጣቱን ሇመወሰን የሚያስችሌ
ማረጋገጫ፣
(ሰ) ላልች በጠቅሊይ ዏቃቤ ሔግ የሚጠየቁ መረጃዎችን ወይም አባሪ
ሰነድችን

መያዝ አሇበት፣

አንቀጽ ፬፻፴፱ ተዯራራቢ ጥያቄዎች የሚስተናገደበት ሁኔታ

፩. ጠቅሊይ ዏቃቤ ሔግ ተፇሊጊ ሰው ሇአንዴ ዓይነት ወይም ሇተሇያየ አሳሌፍ


ሇሚያሰጥ የወንጀሌ ዴርጊት ወይም ቅጣት ከተሇያዩ መንግሥታት የተሊሌፍ
ይሰጠኝ ጥያቄ በቀረበ ጊዜ፡-

(ሀ) በዚህ ሔግ አንቀጽ ፬፻፲፫ የተቀመጡትን መርሆዎች በተሻሇ


ሁኔታ የሚያስከበር መሆኑን፣
(ሇ) ከጠያቂው መንግሥት ጋር የተፇጸመ አሳሌፍ የመስጠት
ስምምነት እና በስምምነቱ የተዯነገገ ግዳታ፣
(ሏ) ጥያቄው የቀረበበትን ቅዯም ተከተሌና ይዘት፣ የወንጀለና
የቅጣቱ ዓይነት፣
(መ) ተፇጸመ የተባሇውን የወንጀሌ ዴርጊት ዓይነት ወይም ሳይፇጸም
የቀረ ቅጣት መጠን፣
(ሠ) የተከሳሹን መብት በተሻሇ ሁኔታ የሚያስጠብቅ መሆኑን፣
(ረ) የተጎጂውንና የተፇሊጊውን ሰው ዜግነት እና የተጎጅውን መኖሪያ
ሀገር፣ እና
(ሰ) መሰሌ ሁኔታዎችን ግምት ውስጥ በማስገባት
ተፇሊጊውን ሰው ሇመዲኘት ወይም የተጣሇበትን ቅጣት ሇማስፇጸም
ቅዴሚያ የሚኖረውን ጠያቂ መንግሥት ይወስናሌ፡፡

231
፪. ተፇሊጊው ሰው ቅዴሚያ ሇተሰጠው መንግሥት አሳሌፍ ያሌተሰጠ
እንዯሆነ የላልች ጠያቂ መንግሥታት ጥያቄ በዚህ ሔግ መሠረት ታይቶ
ይወሰናሌ፡፡

አንቀጽ ፬፻፵ ጊዚያዊ እሥር

፩.በጉዲዩ አስቸኳይነት ምክንያት ተሊሌፍ እንዱሰጥ ጥያቄ የሚቀርብበትን


ሰው በእሥር ማቆየት አስፇሊጊ በሆነ ጊዜ በዚህ ሔግ መሠረት የአሳሌፍ
መስጠት ጥያቄው እስኪቀርብ ዴረስ ወይም የማስተካከያ ምሊሽ እስኪያገኝ
ዴረስ በፌርዴ ቤት ትእዛዝ ተፇሊጊው በማረፉያ ቤት እንዱቆይ የጊዜያዊ
እሥር ትእዛዝ ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡

፪.ጠቅሊይ ዏቃቤ ሔግ የአሳሌፍ መስጠት የትብብር ጥያቄን ወስኖ በፌርዴ


ቤት እስኪያቀርብ ዴረስ ተፇሊጊውን በጊዜያዊ እስር ማቆየት አስፇሊጊ ሆኖ
ባገኘው ጊዜ እንዯአግባብነቱ በዚህ ሔግ የተመሇከቱ የመያዝና የዋስትና
ግዳታ ዴንጋጌዎች ተፇጻሚ ይሆናለ፡፡

፫.የጊዜያዊ እሥር ጥያቄ፡-

(ሀ) ተፇሊጊው መዯበኛ መኖሪያው በኢትዮጵያ የሆነ ወይም


በተዯጋጋሚ ወዯ ኢትዮጵያ የሚመሊሇስ እንዯሆነ፣
(ሇ) ጥያቄው ተፇጸመ ከተባሇው ወንጀሌ ጋር ግንኙነት ያሇው
እንዯሆነ፣
(ሏ) ሇእሥር ወይም ሇላሊ ተመሳሳይ ጉዲይ ትእዛዝ የተሰጠበት
ወይም በውጪ ሀገር ክስ የተመሠረተ እንዯሆነ፣ እና
(መ) ሇማምሇጥ ወይም ላሊ ወንጀሌ እንዲይፇጽም ሲባሌ
ሉቀርብ እና ሉፇጸም ይችሊሌ፡፡

፬. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ እና ፪ የተመሇከቱ የትብብር ጥያቄዎች


ሇሚመሇከተው አካሌ በሃያ ስምንት ቀን ውስጥ ካሌቀረበ ተፇሊጊው ሰው
ከእሥር ይሇቀቃሌ፡፡ የተፇሊጊው ሰው ከእሥር መሇቀቅ የዴጋሜ እሥር

232
ወይም የተሊሌፍ ይሰጥ ጥያቄ ሂዯትን ዯግሞ ከማቅረብ የሚከሇክሌ
አይሆንም፡፡

፭. በዚህ አንቀጽ መሠረት የሚቀርብ የጊዜያዊ እሥር ጥያቄ ወይም


ማመሌከቻ እንዯነገሩ ሁኔታ በዚህ ሔግ አንቀጽ ፬፻፴፰ የተመሇከቱ ዝርዝር
መረጃዎችን መያዝ አሇበት፡፡

አንቀጽ ፬፻፵፩ የአሳሌፍ ይሰጥ ጥያቄን ሇፌርዴ ቤት ማቅረብ

፩. ጠቅሊይ ዏቃቤ ሔግ በዚህ ሔግ አንቀጽ ፬፻፴፰ በተዯነገገው መሠረት


የጥያቄውን አግባብነት መርምሮ ከተቀበሇ የተሊሌፍ ይሰጥ ማመሌከቻ
በአምስት የሥራ ቀናት ውስጥ ሥሌጣን ሊሇው ፌርዴ ቤት ማቅረብ
አሇበት፡፡

፪. በዚህ አንቀጽ መሠረት የሚቀርብ ማመሌከቻ አሳሌፍ የመስጠት ጥያቄ


ያቀረበውን መንግሥት፣ በተፇሊጊው ሰው ሊይ የቀረበበት ክስ፣ ወይም
የተሰጠ ውሳኔ አጭር መግሇጫ እና አግባብነት ያሊቸውን ማስረጃዎች መያዝ
አሇበት፡፡

፫. ፌርዴ ቤቱ ጉዲዩ እንዱታይ ከተወሰነበት ቀን በፉት የተሊሌፍ ይሰጥ


ማመሌከቻውን ቅጅ ሇተፇሊጊው ሰው እንዱዯርስ ማዴረግ አሇበት፡፡

፬. ተፇሊጊው ሰው በቀረበው ተሊሌፍ ይሰጥ ጥያቄ ሊይ ያሇውን መሌስና


አስተያየት ከቀጠሮ ቀን በፉት በጽሐፌ ሇፌርዴ ቤቱ ማቅረብ አሇበት፡፡

አንቀጽ ፬፻፵፪ ተፇሊጊውን ሰው መያዝ

፩. ጠቅሊይ ዏቃቤ ሔግ የአሳሌፍ ይሰጥ ጥያቄውን ፌርዴ ቤት ሲያቀርብ


ተፇሊጊው ያሌተያዘ እንዯሆነ የመያዣ ትእዛዝ እንዱሰጠው ማመሌከቻ
ሇፌርዴ ቤቱ ሉያቀርብ ይችሊሌ፡፡

፪. ፌርዴ ቤቱ የተፇሊጊው ሰው መያዝ አስፇሊጊ መሆኑን ካመነ በዚህ ሔግ


መሠረት የመያዣ ትእዛዝ ይሰጣሌ፡፡

233
፫. ፌርዴ ቤቱ ተፇሊጊው ተይዞ እንዱቀርብ ትእዛዝ ከሰጠ የፋዳራሌ ፖሉስ
ተፇሊጊውን ፌርዴ ቤት ማቅረብ አሇበት፡፡

፬. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ በዚህ ሔግ


ያሇ ፌርዴ ቤት ትእዛዝ ስሇመያዝ የተመሇከቱ ዴንጋጌዎች እንዯአግባብነቱ
ተፇፃሚ ሉሆኑ ይችሊለ፡፡

አንቀጽ ፬፻፵፫ ተፇሊጊውን ሰው ፌርዴ ቤት ማቅረብ

፩. ፋዳራሌ ፖሉስ ወይም ውክሌና የተሰጠው የክሌሌ ፖሉስ በዚህ ሔግ


አንቀጽ ፬፻፵፪ መሠረት የተያዘውን ተፇሊጊ ሰው በአርባ ስምንት ሰዓት
ውስጥ ሥሌጣን ሊሇው ፌርዴ ቤት ማቅረብ አሇበት፡፡

፪. ፌርዴ ቤቱ፡-

(ሀ) ተፇሊጊው ተሊሌፍ እንዱሰጥ ፇቃዯኝነቱን ካሌገሇጸ ወይም


ተቃውሞ ካቀረበ ጉዯዩን ሰምቶ ከአሥራ አምስት ቀናት
ባሌበሇጠ ጊዜ ውስጥ ሰምቶ ውሳኔ መስጠት አሇበት፡፡
(ሇ) በዋስትና መሌቀቅ አስፇሊጊ መሆኑን ካሊመነ በስተቀር ጉዲዩን
ሰምቶ ውሳኔ እስኪሰጥ ዴረስ ተፇሊጊው በማረፉያ ቤት
እንዱቆይ ትእዛዝ መስጠት አሇበት፡፡

አንቀጽ ፬፻፵፬ መሰማትና ውሳኔ መስጠት

፩.ፌርዴ ቤቱ፡-

(ሀ) ጉዲዩ በሚሰማበት ዕሇት አግባብ ሆኖ ባገኘው ማንኛውም መንገዴ


የተፇሊጊውን ሰው ማንነት ማረጋገጥ አሇበት፡፡
(ሇ) ተፇሊጊው ሰው በቀረበው አሳሌፍ የመስጠት ጥያቄ ሊይ ያሇውን
መሌስ ወይም አስተያየት እንዱሰጥ መጠየቅ አሇበት፡፡

፪.ፌርዴ ቤቱ በአመሌካች የቀረበውን ጥያቄ እና በተፇሊጊው ሰው የተሰጠውን


መሌስ ወይም አስተያየት ከመረመረ በኋሊ እንዯነገሩ ሁኔታ፡-

234
(ሀ) ተፇሊጊው ተሊሌፍ እንዱሰጥ ፇቃዯኝነቱን ከሰጠ፤ ማንነቱን
በማረጋገጥ ተሊሌፍ እንዱሰጥ፣

(ሇ) ፇቃዯኝነቱን ካሌገሇጸ ወይም ተቃውሞ ካቀረበ የአሳሌፍ


መስጠት ጥያቄ የቀረበበት ሰው መሆኑን እና አሳሌፍ
ሇመስጠት የተዯነገጉ ቅዴመ ሁኔታዎች መሟሊታቸውን
በማረጋገጥ ተፇሊጊው ሰው ተሊሌፍ እንዱሰጥ፣ ወይም

(ሏ) የቀረበው ሰው ተፇሊጊው አሇመሆኑን ወይም ተፇሊጊው


አሳሌፍ እንዱሰጥ የተጠየቀበትን የወንጀሌ ተግባር
ስሇመፇጸሙ በቂ ጥርጣሬ የሚያሳዴር ማስረጃ
አሇመቅረቡን ሲረዲ ዋስ መጥራት ሳያስፇሌገው
እንዱሇቀቅ፣ እንዯነገሩ ሁኔታ የተያዘ ንብረት
እንዱመሇስሇት፣

ውሳኔ ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፬፻፵፭ በቀጠሮ ቀን ፌርዴ ቤት አሇመቅረብ ስሇሚኖረው ውጤት

፩.ፌርዴ ቤቱ ጉዲዩ በሚሰማበት እሇት ተፇሊጊው ሰው ያሌቀረበ እንዯሆነ


ታስሮ እንዱቀርብ ትእዛዝ ይሰጣሌ፡፡

፪.በተሇዋጭ የቀጠሮ ቀን ተፇሊጊው ሰው ፌርዴ ቤት ያሌቀረበ እንዯሆነ


መዝገቡን ይዘጋሌ፡፡

አንቀጽ ፬፻፵፮ ይግባኝ ወይም እንዯገና እንዱታይ መጠየቅ

፩.የፋዳራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት የቀረበውን የይግባኝ ክርክር ከመረመረ


በኋሊ የይግባኝ አቤቱታው በቀረበ በአሥር የሥራ ቀናት ውስጥ ውሳኔ
መስጠት አሇበት፡፡

፪.በዚህ ሔግ መሠረት በፌርዴ ቤት በተሰጠ የአሳሌፍ መስጠት ውሳኔ ሊይ


የሚቀርብ የይግባኝ ቅሬታ ውሳኔው በተሰጠ በአምስት የሥራ ቀናት ውስጥ
ሇፋዳራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት ካሌቀረበ በማናቸውም ምክንያት በይግባኝ

235
አይታይም፡፡ጠቅሊይ ፌርዴቤቱ በጉዲዩ ሊይ በአምስት የስራ ቀናት ውስጥ
ውሳኔ መስጠት አሇበት፡፡

፫.በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፬ መሠረት በፋዳራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት


ውሳኔ ሊይ የሚቀርብ የሰበር አቤቱታ ውሳኔው በተወሰነ በአምስት የስራ
ቀናት መቅረብ ይኖርበታሌ፡፡

፬.በዚህ ሔግ መሠረት ጉዲዩ በመታየት ሊይ ያሇ ወይም ውሳኔ የተሰጠበት


እንዯሆነ፣ በላሊ ወንጀሌ ወይም በላሊ ጠያቂ ሀገር ጥያቄ ምክንያት ካሌሆነ
በስተቀር በዚህ አንቀጽ መሠረት የመጨረሻ ውሳኔ የተሰጠበት የአሳሌፍ
መስጠት ጉዲይ እንዯገና እንዱታይ የሚቀርብ ጥያቄ ተቀባይነት የሇውም፡፡

፭.በዚህ ሔግ ስሇ ይግባኝ አቀራረብ የተዯነገገው እንዯአግባብነቱ በዚህ


አንቀጽ መሠረት በቀረበ ይግባኝ ሊይ ተፇጻሚ ይሆናሌ፡፡

አንቀጽ ፬፻፵፯ ውሳኔን ስሇማሳወቅ

ጠቅሊይ ዏቃቤ ሔግ ፡-

፩.በዚህ ሔግ መሠረት የተሰጠ የአሳሌፍ መስጠት የመጨረሻ ውሳኔን


ሇጠያቂው ሀገር ወዱያውኑ ማሳወቅ አሇበት፡፡

፪.ፌርዴ ቤት በመጨረሻ ውሳኔ የአሳሌፍ መስጠት ጥያቄውን ውዴቅ ካዯረገ


የውሳኔውን ምክንያት ሇጠያቂው ሀገር ያሳውቃሌ፡፡

አንቀጽ ፬፻፵፰ ተፇሊጊውን ማስረከብ

፩. ጠቅሊይ ዏቃቤ ሔግ፡-

(ሀ) በመጨረሻ ውሳኔ ተሊሌፍ እንዱሰጥ የተወሰነበትን ተፇሊጊ


ሇጠያቂው መንግሥት ተገቢ በሆነ አጭር ጊዜ ውስጥ ማስረከብ
አሇበት፤ ርክክቡ እንዯአስፇሊጊነቱ ተያያዥ ሰነድችንም
ሉያካትት ይችሊሌ፡፡

236
(ሇ) ተፇሊጊው ተሊሌፍ እስኪሰጥ ዴረስ ተይዞ በእሥር የቆየ እንዯሆነ
ይኸው የጊዜ መጠን ማስረጃን ሇጠያቂው መንግሥት መግሇጽ
አሇበት፡፡

፪. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ መሠረት ጠያቂው መንግሥት


የተረከበውን ተፇሊጊ ወይም ሰነዴ መመሇስ አስፇሊጊ በሆነ ጊዜ ተሊሌፍ
ይሰጠኝ ጥያቄው የቀረበበት ዓሊማ እንዯተፇጸመ የሚመሌስ ስሇመሆኑ
መተማመኛ መስጠት አሇበት፡፡

አንቀጽ ፬፻፵፱ የውሳኔ ተፇጻሚነትን ማራዘም ወይም ማገዴ

፩.ጠቅሊይ ዏቃቤ ሔግ፡-

(ሀ) ተፇሊጊው ሰው ተሊሌፍ ቢሰጥ ከባዴ የጤና መታወክ ወይም


ሔይወቱ ሇአዯጋ ይጋሇጣሌ ብል ሲያምን፣ በተፇሊጊው ሰው
ሊይ የወንጀሌ ምርመራ እየተጣራ፣ በወንጀሌ ክስ የቀረበበትና
ጉዲዩ በፌርዴ ሂዯት ሊይ ካሇ ወይም ላሊ ቅጣት እየፇፀመ
መሆኑን ሲያረጋግጥ ተፇሊጊው ተሊሌፍ የሚሰጥበትን ጊዜ
ሇፌርዴ ቤት በማሳወቅ ሉያራዝም ይችሊሌ ፡፡
(ሇ) ተፇሊጊው ተሊሌፍ እንዱሰጥ የተሰጠ የመጨረሻ ውሳኔን
ሉያስቀይር ወይም እንዱራዘም የሚያስገዴዴ ምክንያት
ባጋጠመ ጊዜ ምክንያቱ ቀሪ እስኪሆን ዴረስ ውሳኔው ታግድ
እንዱቆይ ወይም እንዱሻር ሇፌርዴ ቤት ሉያቀርብ ይችሊሌ፡፡
፪.ፌርዴ ቤቱ የተሇየ ውሳኔ ካሌሰጠ በስተቀር የአሳሌፍ መስጠት ውሳኔው
እንዱራዘም ትእዛዝ ከተሰጠ እና ተፇሊጊው በእሥር ሊይ ያሇ እንዯሆነ
በዋስትና እንዱሇቀቅ ትእዛዝ መስጠት አሇበት፡፡

አንቀጽ ፬፻፶ ውዴቅ በተዯረገ የአሳሌፍ መስጠት ጥያቄ ሊይ ስሇሚፇፀም ሥነሥርዓት

በወንጀሌ ሔግ ከአንቀጽ 17 እሰከ 20 የተዯነገገው እንዯተጠበቀ ሆኖ የአሳሌፍ


መስጠት ጥያቄው፡-

237
፩.በዚህ ሔግ አንቀጽ ፬፻፵፯ መሠረት ጠቅሊይ ዏቃቤሔግ አግባብነቱን
መርምሮ ያሌተቀበሇው እንዯሆነ፣ ወይም

፪.በዚህ ሔግ አንቀጽ ፬፻፵፯ መሠረት የመጨረሻ ውሳኔውን የሰጠው ፌርዴ


ቤት የተሊሌፍ ይሰጥሌኝ ማመሌከቻውን ውዴቅ ያዯረገው ወይም ውሳኔውን
የሻረው እንዯሆነ፣

በዚህ ሔግ ወይም አግባብነት ባሇው ላሊ ሔግ መሠረት ክስ እንዱመሠረት፣ ቅጣት


እንዱወሰንበት ወይም የተጣሇበትን ቅጣት እንዱፇፅም ትእዛዝ መሰጠት አሇበት፡፡

አንቀጽ ፬፻፶፩ በጊዚያዊነት ተሊሌፍ የተሰጠ ሰው


፩.በውጪ ሀገር በእሥር ሊይ ያሇ ተፇሊጊ በጊዚያዊነት ሇኢትዮጵያ ተሊሌፍ
የተሰጠ እንዯሆነ ሥሌጣን ያሇው ፌርዴ ቤት ግሇሰቡ በእሥር ሊይ እንዱቆይ
ትእዛዝ ይሰጣሌ፡፡

፪.ተሊሌፍ የተሰጠው ሰው በእሥር እንዱቆይ የሚሰጠው ትእዛዝ ተሊሌፍ


የተሰጠበት ምክንያት እስኪጠናቀቅ ዴረስ ይሆናሌ፡፡

፫.በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፪ በተመሇከተው መሠረት ተሊሌፍ የተሰጠው


ሰው የተሊሇፇበት ምክንያት ከተጠናቀቀ አሳሌፍ ሇሰጠው ሀገር መመሇስ
አሇበት፡፡

፬.በጊዚያዊነት ተሊሌፍ በተሰጠ እና ክስ በተመሰረተበት የወንጀሌ ዴርጊት


ፇፃሚ ሊይ የመጨረሻው የአሳሌፍ መስጠት ሂዯት እስኪጠናቀቅ ዴረስ
የተሊሇፇበት ፌርዴ አይፇጸምም፡፡

አንቀጽ ፬፻፶፪ ተፇሊጊውን መረከብ

፩.ሇኢትዮጵያ መንግሥት ተሊሌፍ እንዱሰጥ የተወሰነበትን ተፇሊጊ ሰው


የፋዳራሌ ፖሉስ ይረከባሌ፡፡

፪.ጠቅሊይ ዏቃቤ ሔግ፡-

238
(ሀ) ሇኢትዮጵያ መንግሥት ተሊሌፍ የተሰጠው ሰው የፌርዴ ሂዯቱን
ወይም ቅጣቱን ሲያጠናቅቅ ተመሌሶ ከሀገር መውጣቱን ወይም
መቅረብ ያሇበት ላሊ የአሳሌፍ መስጠት ጥያቄ መኖሩን
አጣርቶ ይወስናሌ፣
(ሇ) በማስረጃነት የቀረበ ዕቃ በተገቢው መንገዴ መያዙን ወይም
የቀረበሇት ዓሊማ ሲጠናቀቅ በሔግ መሠረት መመሇሱን
ማረጋገጥ አሇበት፡፡

ክፌሌ ሁሇት
በኢትዮጵያ ማስተሊሇፌ የሚፇጸምበት ሥነ ሥርዏት

አንቀጽ ፬፻፶፫ ማስተሊሇፌን ስሇመፌቀዴ

፩.ከላሊ ሀገር ተሊሌፍ የተሰጠን ተፇሊጊ በኢትዮጵያ ግዛት ውስጥ


እንዱተሊሇፌ የአሳሌፍ መስጠት ጥያቄ ያቀረበው ሀገር የትብብር ጥያቄ
ሉቀርብ ይችሊሌ፡፡

፪.በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፩ መሠረት የቀረበ የማስተሊሇፌ የትብብር


ጥያቄን ጠቅሊይ ዏቃቤ ሔግ በኢትዮጵያ የግዛት ክሌሌ ውስጥ በማሇፈ
የሀገሪቱን ጥቅም የማይጎዲ መሆኑን በማረጋገጥ ተፇሊጊው እንዱያሌፌ
ሉፇቅዴ ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፬፻፶፬ በመተሊሇፌ ያሇ ተፇሊጊን ስሇማሰር

፩.በዚህ ሔግ አንቀጽ ፬፻፶፫ ንዐስ አንቀጽ (፪) መሠረት ማስተሊሇፌ


የተፇቀዯ እንዯሆነ ማስተሊሇፈ እስኪፇፀም ዴረስ ወይም በማስተሊሇፈ ሂዯት
ተፇሊጊው ከአርባ ስምንት ሰዓት ሊሌበሇጠ ጊዜ በማረፉያ ቤት ሉቆይ
ይችሊሌ፤ የፋዳራሌ ፖሉስ ተፇሊጊውን በመረከብ ትእዛዙን ያስፇጽማሌ፡፡

፪.ጠቅሊይ ዏቃቤ ሔግ ተፇሊጊውን ማስተሊሇፌ እስኪፇጸም ዴረስ ወይም


የማስተሊሇፈ ሂዯት ባሇመጠናቀቁ ምክንያት ተፇሊጊውን ሰው ከአርባ ስምንት

239
ሰዓት በሊይ በእስር ማቆየት አስፇሊጊ በሆነ ጊዜ ጉዲዩን ፌርዴ ቤት
እንዱያውቀው ይዯረጋሌ፡፡

አንቀጽ ፬፻፶፭ ሌዩ ሁኔታ

፩.ተሊሊፉው ሰው በአየር ትራንስፖርት የሚጓጓዝ ወይም በኢትዮጵያ ክሌሌ


ውስጥ እንዱያርፌ የታሰበ ካሌነበረ፣ በዚህ ሔግ አንቀጽ ፬፻፶፫ ፇቃዴን
የተመሇከተ ቅዴመ ሁኔታ ተፇጻሚነት አይኖረውም፡፡

፪.ባሌታሰበ ሁኔታ ተሊሊፉው በኢትዮጵያ ግዛት ውስጥ ያረፇ እንዯሆነ እና


አጃቢው ተሊሊፉው በእሥር እንዱቆይ ጥያቄ ካቀረበ ከአርባ ስምንት ሰዓት
ሊሌበሇጠ ጊዜ በእሥር እንዱቆይ ሉዯረግ ይችሊሌ፡፡

፫.ተቀባዩ ሀገር በአርባ ስምንት ሰዓት ውስጥ መዯበኛ የማስተሊሇፌ የትብብር


ጥያቄ ካሊቀረበ ተፇሊጊው ወዯመጣበት ሀገር እንዱመሇስ ይዯረጋሌ፡፡

፬.በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፫ የተዯነገገው ቢኖርም ከተቀባዩ ሀገር


መዯበኛ የማስተሊሇፌ ጥያቄ ከቀረበና ጠቅሊይ ዏቃቤሔግ በማስተሊሇፌ
ጥያቄው ሊይ ውሳኔ እስኪሰጥ ዴረስ ከአርባ ስምንት ሰዓት በሊይ ተሊሊፉውን
በእስር ማቆየት አስፇሊጊ በሆነ ጊዜ ጉዲዩን ፌርዴ ቤት እንዱያውቀው
በማዴረግ በማረፉያ ቤት እንዱቆይ ይዯረጋሌ፡፡

አስረኛ መጽሏፌ
ሌዩ ሌዩ ጉዲዮች
ርዕስ አንዴ
ስሇኪሳራና ወጪ
ምዕራፌ አንዴ
የወንጀሌ ክስ ወጪዎች በጠቅሊሊው

አንቀጽ ፬፻፶፮ የዏቃቤ ሔግ የክስ ወጪ

240
፩.በዏቃቤ ሔግ ስሇሚቀርበው የክስ፣ ይግባኝና የሰበር ክርክር ወጪ በሙለ
በመንግሥት ይሸፇናሌ፡፡

፪.በተፇረዯበት ሰው ክርክር ምክንያት ዏቃቤ ሔግ የተሇየ ወጪ ያወጣና


የተፇረዯበት ሰው የመክፇሌ አቅም ያሇው እንዯሆነ ከተወሰነበት ቅጣት
በተጨማሪ ዏቃቤ ሔግ የሚያቀርበውን የወጪ ዝርዝር ተመሌክቶ
የተፇረዯበት ሰው በሙለ ወይም በከፉሌ እንዱከፌሌ ፌርዴ ቤቱ ትእዛዝ
ይሰጣሌ፡፡

፫.በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፪ ኃሊፉ የሆኑ የተፇረዯባቸው ሰዎች ከአንዴ


በሊይ የሆኑ እንዯሆነ ወጪው በተሇየ ኃሊፉ የሚሆን ሰው የሚመሇከት ካሌሆነ
በስተቀር ሁለም በአንዴነት ወይም በተናጠሌ ኃሊፉ ይሆናለ፡፡

፬.የወንጀሌ ተጎጅው ውሳኔ ባገኘው ወንጀሌ ምክንያት ያወጣው ወጪ ካሇ


በፌርዯኞቹ እንዱከፇሌ ፌርዴ ቤቱ ትእዛዝ ይሰጣሌ፡፡

፭.ፌርዴ ቤቱ ወጪው እንዱከፇሌ ከማዘዙ በፉት የተፇረዯበት ሰው በቀረበው


የወጪ ዝርዝር ሊይ አስተያየቱን እንዱሰጥ ማዴረግ አሇበት፡፡

አንቀጽ ፬፻፶፯ በግሌ አቤቱታ የሚቀርብ የወንጀሌ ክስ ወጪ

፩.በግሌ አቤቱታ ሇሚቀርብ የወንጀሌ ጉዲይ የዲኝነት ክፌያ የግሌ ከሳሽ


ይከፌሊሌ፡፡

፪.በግሌ ከሳሽ በሚቀርብ ክስ በሚያስከትሇው የኪሳራ ወጪ የግሌ ከሳሽ ኃሊፉ


ይሆናሌ፤ ከአንዴ በሊይ የሆኑ ከሳሾች ሲኖሩ በአንዴነት ወይም በተናጠሌ
ኃሊፉ ይሆናለ፡፡

፫.በግሌ ክስ ቀርቦ ተከሳሽ ነፃ የተሇቀቀ እንዯሆነና ክሱ የቀረበው በቅን ሌቦና


አሇመሆኑን ፌርዴ ቤቱ የተገነዘበ እንዯሆነ ተከሳሹ ያወጣው ወጪ በሙለ
ወይም በከፉሌ የግሌ ከሳሹ እንዱከፌሌ ሇማዘዝ ይችሊሌ፡፡

241
፬.ፌርዴ ቤቱ በቀረበ ክስ ሊይ በከፉሌ ከወሰነ የተከሳሽ ከሳሽ ክስ ከተቀበሇ
ወጪው በጋራ እንዱሸፇን ሉወሰን ይችሊሌ፡፡

፭.በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ ፪ የተዯነገገው ቢኖርም በግሌ አቤቱታ


በሚቀርብ ክስ በዏቃቤ ሔግ በኩሌ ክሱ ከቀረበ በኋሊ አቤት ባዩ አቤቱታውን
የተወ እንዯሆነ ሇክሱ ሇተዯረገው ወጪ ሁለ ኃሊፉ ይሆናሌ፡፡

አንቀጽ ፬፻፶፰ የፌትሏብሓር ክስ፣ የዲኝነትና ላልች ወጪዎች ክፌያ

፩.በዚህ ሔግ መሠረት የፌትሏብሓር ክስ ሲቀርብ የዲኝነት ክፌያን ጨምሮ


ወጪና ኪሳራ በፌትሏብሓር ሥነ ሥርዏት ሔግ መሠረት ይሸፇናሌ፡፡

፪.የፌትሏብሓር ክሱን ያቀረበው ዏቃቤ ሔግ እንዯሆነ የዲኝነት ክፌያ


አይከፌሌም፡፡ ይሁንና ተከሳሽ የክሱን ወጪና ኪሳራ እንዱከፌሌ ሲወስን
የዲኝነት ክፌያውንም ጨምሮ እንዱከፌሌ ፌርዴ ቤቱ ሉወስን ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፬፻፶፱ የምስክሮች ወጪ

፩.ሇምስክሮች ወይም ሰነዴ አቅራቢዎች የሚከፇሇው አበሌ ወይም ወጪ


በዯንብ ይወሰናሌ፡፡

፪.የግሌ ከሳሽ ወይም ተከሳሽ የሚጠራቸው ምስክሮች ወይም ሰነዴ


አቅራቢዎች ወጪ በግሌ ከሳሽ ወይም በተከሳሽ ይሸፇናሌ፡፡

፫.ምስክሩን ወይም ሰነዴ አቅራቢውን ሇመጥራት የገንዘብ አቅም የላሇውና


መክፇሌ የማይችሌ ተከሳሽ ወጪ በመንግሥት ይሸፇናሌ፡፡

አንቀጽ ፬፻፷ ሌዩ ሌዩ ወጪዎች

በዚህ ሔግ አንቀጽ ፬፻፶፯ (፪) የተዯነገገው ቢኖርም በማንኛውም ምክንያት


የተከሊካይ ጠበቃ፣ የአስተርጓሚ፣ ውሳኔ ሇማስፇጸም የሚወጣን እና ሇእስራት
ሇሚወጣ ወጪን ተከሳሽ ሉከፌሌ አይችሌም፡፡

አንቀጽ ፬፻፷፩ አግባብነት ያሇው ሔግ

242
በዚህ ሔግ መሠረት ከወንጀሌ ክስ ጋር ተጣምሮ በሚቀርብ የፌትሏብሓር ክስ ሊይ
አግባብነት ያሊቸው የፌትሏብሓርና የፌትሏብሓር ሥነ ሥርዏት ሔጎች ተፇጻሚነት
አሊቸው፡፡

ምዕራፌ ሁሇት
ዯንብና መመሪያ የማውጣት ሥሌጣን
አንቀጽ ፬፻፷፪ ዯንብ የማውጣት ሥሌጣን

በዚህ ሔግ የተዯነገገው ዯንብ የማውጣት ሥሌጣን እንዯተጠበቀ ሆኖ የሚኒስትሮች


ምክር ቤት ወይም የክሌሌ መስተዲዴር ምክር ቤት፡-

፩.የአማራጭ መፌትሓ አፇጻጸምና አስፇፃሚ አካሊት ዕውቅና አሰጣጥ፤

፪.ነፃ የሔግ ዴጋፌና አገሌግልት አሰጣጥ፤

፫.የዏቃቤ ሔግ የመተዲዯሪያና የሙያ ሥነ ምግባር ዯንብ፤

፬.የምስክሮች አቀራረብና የወጪ ማካካሻ፣ እና

፭.ፌርዴን እንዯገና በማየት ውሳኔ የተሻረሊቸው ሰዎች ሇዯረሰባቸው ጉዲት


ተመጣጣኝ የካሣ ክፌያ አፇጻጸምን፣

የተመሇከቱ ዯንቦች ሉያወጣ ይችሊሌ፡፡

አንቀጽ ፬፻፷፫ መመሪያ የማውጣት ሥሌጣን

በዚህ ሔግ የተዯነገገው መመሪያ የማውጣት ሥሌጣን እንዯተጠበቀ ሆኖ፡-

፩. የፋዳራሌ ጠቅሊይ ፌርዴ ቤት፡-

(ሀ) የችልት ሥነ ሥርዏት ክትትሌና የጉዲዮች አመራር፣


(ሇ) የቅሬታ ማስተናገጃና አወሳሰን ፣
(ሏ) በንብረት አስተዲዲሪነት ስሇሚሾም ሰው፣ የአሿሿም ሑዯት፣
ሉኖር የሚገባ ሥነ ምግባር፣ የንብረቱ አስተዲዯር ሁኔታ፣
ስሇሚከፇሌ ወጪና የአከፊፇለ ሁኔታ

243
(መ) የግሌጽ እና የዝግ ችልት አፇጻጸምን ፣

(ሠ) አብሊጫ ዴምጽ በማይኖርበት ጊዜ የፌርዴ ቤቱን ፌርዴ፤


ውሳኔ፤ ብይን ወይም ትእዛዝ ሇመሇየት፣ (ረ) በወንጀሌ ነገር
ገብተው የተገኙ ወጣቶች ምርመራ የወንጀሌ ክስ እና ፌርዴ
አመራርን የሚመሇከት፣

(ሰ) በግሌ አቤቱታ ሇሚቀርብ የወንጀሌ ጉዲይ የዲኝነት ክፌያና


የክፌያውን መጠን በሚመሇከት፣

(ሸ) በቅጣት መጠን የሚዯረግ የጥፊተኝነት ዴርዴር በሚመሇከት፣

መመሪያ ሉያወጣ ይችሊሌ፡፡

፪. ጠቅሊይ ዏቃቤ ሔግ፡-

(ሀ) የምርመራ፣ የክስ ዝግጅትና የክርክር አካሓዴ፤


(ሇ) በምርመራና ክስ የሚቀርቡ ቅሬታ ማስተናገጃና ውሳኔ አሰጣጥ፤
(ሏ) የግሌ ክስ አመራር፤
(መ) የቅጣት አፇጻጸም ክትትሌ እና
(ሠ) በምርመራና ክስ ሂዯት የመረጃ አሰጣጥ
(ረ) በክስ ብዛት እና በፌሬ ነገር ሊይ የጥፊተኝነት ዴርዴር
ስሇሚካሓዴበት ሁኔታና አፇጻጸም ፣

(ሰ) በምርመራና ክስ ሂዯት የእርቅ አፇጻጸምን የሚመሇከት ፣


(ሸ) የሞት ፌርዴ አፇጻጸምን በተመሇከተ ፣

(ቀ) ሇሔዝብ ጥቅም ሲባሌ ክስ የሚመሠረትባቸው እና ክስ


የማይመሠረትባቸው ጉዲዮችን በሚመሇከት፣
(በ) ስሇ ኤግዚቢት አያያዝ፣ አስተዲዯርና አወሳሰን በተመሇከተ ፣
(ተ) ሇጠቋሚዎች የሚሰጥ የወሮታ ክፌያን በሚመሇከት
(ቸ) የጠቋሚዎች፣ የምስክሮችና የወንጀሌ ተጎጂዎች አያያዝ፣ ዴጋፌና
ጥበቃ

244
መመሪያ ሉያወጣ ይችሊሌ፡፡
፫.የፋዳራሌ ፖሉስ ኮሚሽን፡-

(ሀ) የኃይሌ አጠቃቀምን በሚመሇከት፣


(ሇ) ስሇወንጀሌ ሥፌራ ማስረጃ አሰባሰብና የምርመራ ሑዯት

(ሏ) የወንጀሌ ምርመራ ስሇሚጠናቀቅበት የጊዜ ገዯብ በሚመሇከት፣

መመሪያ ሉያወጣ ይችሊሌ፡፡


፬.በዚህ ሔግ መሠረት የሚወጣ መመሪያ መታተምና ሇሚመሇከተው አካሌ
መሰራጨት አሇበት፡፡

ምዕራፌ ሦስት
የሥነ ሥርዏት ሔጉን ማሻሻሌ

አንቀጽ ፬፻፷፬ ሔጉን ስሇማሻሻሌ

ይህንን ሔግ ሇማሻሻሌ የሚቀርብ ማንኛውም የማሻሻያ ሀሳብ በፌትሔ አካሊት


ውይይት ተዯርጎበት በጠቅሊይ ዏቃቤ ሔግ በኩሌ ሇሔዝብ ተወካዮች ምክር ቤት
መቅረብ አሇበት፡፡

245
246

You might also like