Professional Documents
Culture Documents
ልማት ሚኒስቴር
1
የስልጠናው
የትኩረት
ነጥቦች
2
ሰልጣኞች ፡-
በፐብሊክ ሰርቪሱ የለውጥ ሰራዊት ምንነት
፣አስፈላጊነት፣ መርሆዎች፣ ማነቆዎችና
የስልጠናው ዋና የለውጥ ሠራዊት አደረጃጀት አሰራርና
ዓላማ የግንባታ አቅጣጫዎች ዙሪያ በቂ ግልጽነት
ፈጥረው በቀጣይ ሌሎችን ማሰልጠን
እንዲችሉ ማስቻል ነው፡፡
3
1 መግቢያ
ባለፉት አስራ አምስት ዓመታት ፈጣን ኢኮኖሚያዊ ዕድገት
እየተመዘገበና የዲሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታም እየጎለበተ
ነው፣
ይህንን ቀጣይ ለማድረግ ኪራይ ሰብሳቢነት ከምንጩ ማድረቅና
ልማታዊነት የበላይነቱን እየጨበጠ ማድረግ ያስፈልጋል፣
በገጠር የልማት ሠራዊት ግንባታ አቅጣጫ ተነድፎና ተግባራዊ
ተደርጎ ምርትና ምርታማነትን በመጨመር ውጤታማነት
እየተመዘገበ ነው፣
በመንግሥት መዋቅር ውስጥም የተሟሟቀና የተደራጀ
የልማትና የፀረ-ኪራይ ሰብሳቢነት ትግል በሕዝቡ የተደራጀ
ተሳትፎ የማቀጣጠልና የማስቀጠል ተግባር እጅግ ወሳኝ ነው፣
1 …መግቢያ
ጠንካራ የመፈፀም አቅም ያለውና በሥነ-ምግባሩ የተመሰገነ
ፐብሊክ ሰርቪስ ለመፍጠር በ2012 ያስቀመጥነውን ራዕይ
ለማሳካት በፐብሊክ ሰርቪሱ የለውጥ ሰራዊት ክንፎች
በተጨባጭ የሚታዩትን ማነቆዎች በአግባቡ ለይቶ፣ ፈትሾና
ተገቢውን መፍትሔ አስቀምጦ ስራ ላይ ማዋል ያስፈልጋል፣
ይህ ሊሳካ የሚችለው ደግሞ በሁሉም የመንግስት ተቋማት
የተግባርና የአመለካከት አንድነትን በመፍጠር ነው፣
2. የለውጥ ሰራዊት ምንነት፣ አስፈላጊነት፣
መርሆዎችና ባህሪያት
2.1 የፐብሊክ ሰርቪስ የለውጥ ሰራዊት ምንነት
ሲጠቃለል
በፐብሊክ ሰርቪሱ የለውጥ ሰራዊት የመገንባት ጉዳይ በሁሉም
ፈጻሚዎች ዘንድ የአስተሳሰብ፣ የተግባር፣ የአሰራር፣
የአደረጃጀትና እንደየአካሉ የክህሎት ተቀራራቢነትን አዳብሮ
በድህነት ላይ በጋራ የሚዘምት ኃይል የመፍጠር ጉዳይ ነው፣
2.1 የፐብሊክ ሰርቪስ የለውጥ ሰራዊት ምንነት
1. የሕግ የበላይነት
2. ቀልጣፋነትና ውጤታማነት
3. ለጋራ ስኬት በጋራ መረባረብ
4. ተሳትፏአዊነት
5. የጋራ መግባባት
6. ግልጽነት
7. ተጠያቂነት
8. የህዝብን ጥቅም ማስቀደም
9. ሴኩላሪዝም እና
10. በሥራ አፈጻጸም ውጤት ብቻ መመዘን
ናቸው፡፡
2.4 የለውጥ ሰራዊት ሊኖረው የሚገባው
ባህሪያት
የራሱ የሆነ የጋራ ራዕይና ተልዕኮ ያለው፣ ዕቅድን
በጋራ የሚያቅድ፣
የየዕለት ተግባሩን ከስትራቴጂያዊ ዕቅድ ጋር
በማስተሳሰር የሚተገብርና የሚገመግም፣
ጠባቂነትን ያስወገደ እና በራስ ተነሳሽነት የሚሰራ፣
ለለውጥ ሰራዊት ግንባታ መርሆዎች ተገዥ የሆነ፣
07/27/22 19
2.4 የለውጥ ሰራዊት ሊኖረው የሚገባው …
07/27/22 20
2.4 በፐብሊክ ሰርቪሱ የለውጥ ሰራዊት ተገንብቷል
የሚባለው መቼ ነው?...
በአመለካከት ደረጃ ኪራይ ሰብሳቢነትና ልማታዊነት
በተደበላለቀበት ሁኔታ የለውጥ ሰራዊት ብሎ ነገር ሊኖር
አይችልም፣
አንዱ ቁልፍና አበይት ተግባራትን ለመፈጸም ሲረባረብ፣
ሌላው በሚያደናቅፍበት ወይም ግዴለሽ በሆነበት ሁኔታ
የለውጥ ሰራዊት ሊኖር አይችልም፣
ስለሆነም የለውጥ ሰራዊት እንዲፈጠርና እንዲገነባ
ሁሉም ፈጻሚዎች በወቅቱ በተያዙት ቁልፍና አበይት
ተግባራት ላይ ድርሻ ድርሻቸውን ይዘው በውጤታማነት
የሚረባረቡበት ሁኔታ ሊኖር ይገባል፣
3. የለውጥ ሠራዊት አካላት
3. የለውጥ ሠራዊት አካላት…
እነዚህም፡-
የተቋሙ ከፍተኛ አመራር፣
መካከለኛ አመራር፣
የቡድን መሪ
ግንባር ቀደም እና
መላው ፐብሊክ ሰርቪስ ሰራተኛ ሲሆኑ
ይህም በአንድ የመንግስት ተቋም ውስጥ በዝቅተኛው
የስራ ደረጃ ላይ ከተመደቡት ሰራተኞች እስከ
ተቋም ከፍተኛ አመራር የሠራዊት አካል
ሆነውና እንደ አንድ አሀድ/አካል ተዋህደው
የሚደራጁበትና የተቋም ተልዕኮን በጋራ ለማሳካት
የሚንቀሳቀሱበት አደረጃጀት ነው፡፡
3.1. የለውጥ ሠራዊቱ የመንግስት ክንፍ
3.1.3. ቡድን መሪ
በመንግስት ተቋማት አደረጃጀት የስልጣን ተዋረድ ከመካከለኛ
አመራሩ(የስራ ሂደት) ቀጥሎ ባለው እርከን በአንዳንድ ተቋማት
የስራ ቡድን የሚደራጅበት ሁኔታ አለ፡፡
የቡድን መሪው፡-
በቡድኑ ስር ያሉትን የሠራዊት አባላት በአመለካከትና በክህሎት
ያላቸውን ጠንካራና ደካማ ጎን ለይቶ ማወቅ፣
3.1. የለውጥ ሠራዊቱ የመንግስት ክንፍ…
3.1.3. ቡድን መሪ…
ደካማ ጎናቸውን ለመፍታት ተገቢውን ሁሉ ለማድረግ አቅዶ
መስራት፣
በየዕለቱ መከታተልና በየሳምንቱ በቋሚ ግንኙነት ፕሮግራም
በተልዕኳቸው ዙሪያ ያላቸውን አፈጻጻም መገምገምና ከፍተቶች
ሳይሰፉ የሚደፈኑበትን አግባብ በመቀየስ ስራ ላይ ማዋል፣
ሁሉም ወደ ግንባር ቀደምነት እንዲመጡ ትኩረት ሰጥቶ መስራት፣
የሠራዊት መንፈስ እንዲዳብርና ይህንን የሚጎዳ ማንኛውም ሁኔታ
ተከታትሎ እንዲወገድ ማድረግ፣
አስፈላጊውን መረጃ መያዝና የአፈጻፀም ሪፖርት ለስራ ሂደቱ መሪ
በየሳምንቱ ማቅረብ፣
3.1. የለውጥ ሠራዊቱ የመንግስት ክንፍ…
ሌሎች ተገልጋዮች
ሌሎች ተገልጋዮች የሚባሉት ከላይ በህዝብ ክንፍ
ከተጠቀሱት ውጭ የሆኑ ነገር ግን ከመንግስት ተቋማት
አገልግሎት የሚያገኙ ግለሰቦች ወይም ሌሎች የመንግስት
ተቋማት ናቸው፡፡
ለምሳሌ የገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ልማት ሚኒስቴር፣
የፐብሊክ ሰርቪስ ሚኒስቴር “ሌሎች ተገልጋዮች”
በሚለው ምድብ ውስጥ ይሆናሉ፣
ተቋማት እነዚህን ተገልጋዮች ለህዝብ ክንፍ
እንደሚደረገው የራሳቸውን መድረክ በቡድን፣ በስራ ሂደት
ወይም በተቋም ደረጃ በማመቻቸት እንደሰራዊት
የድርሻቸውን እንዲወጡ ማድረግ ያስፈልጋል፣
3.2. የለውጥ ሠራዊቱ የህዝብ ክንፍ…
የህዝብ ክንፍ ልየታ…