Professional Documents
Culture Documents
we l
የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት
ቁጥር 49/2014
ጥቅምት2015 ዓ.ም
በዚህ ስልጠና የሚዳሰሱ ጉዳዮች
1. የመመሪያው ዓላማ፣
2. የአፈፃፀም ምዘና መርሆዎች፣
3. የአፈፃፀም ዕቅድ ዝግጅት፣
4. የአፈፃፀም ስምምነት ሰነድ ይዘት፣
5. የሠራተኛ አፈፃፀም ምዘና ስርዓት፣
6. የአፈፃፀም ምዘና ማጠቃለያ፣
7. የተጠቃለለ የስራ አፈፃፀም ምዘና ደረጃ አሰጣጥ፣
8. የአፈፃፀም ማሻሻያ እርምጃ አወሳሰድ፣
9. የልዩ ልዩ አካላት ተግባርና ኃላፊነቶች፣
10. ከሠራተኛ አፈፃፀም ምዘና ጋር ተያያዥነት ያላቸው ጉዳዮች
አፈፃፀም፣
መግቢያ
• በተቋማት የስራ አፈፃፀም ምዘና ስርዓት በመዘርጋት እቅድ
አፈፃፀማቸው በውጤት የታጀበ እንዲሆን እድል እንዲፈጥር
በማስፈለጉ፣
በማስፈለጉ፤
አለበት፡፡
ክብደት 10%፣
የቀጠለ…
ለ) በቅርብ የስራ ኃላፊው ለግለሰቡ የሚሰጥ
ይሆናል፤
እንዳይውል ማድረግ፣
¥DrG፤
ሊደረግበት ይችላል፤
የቀጠለ…
7. የመንግስት ሠራተኞች የሥራ አፈፃፀም
ውጤታማ አሠራር እንዲሰፍን የሚያስችል የአቅም
ግንባታ ስራ በየተቋሙ መከናወን ይኖርበታል፡፡
8. በሥራ አፈፃፀም ምዘና ውጤት ላይ የሚቀርብ
ቅሬታ በክልሉ የመንግሰት ሠራተኞች የቅሬታ
ማስተናገጃ ሥርዓት አግባብ ይስተናገዳል፤
የቀጠለ ……
9. አንድ ሠራተኛ የ6 ወር ውል ከያዘ በኋላ በዝውውር
ወይም በደረጃ ዕድገት የሥራ መደብ ቢቀይር ወይም ወደ
ሌላ መ/ቤት ቢዛወር በነበረበት ውሉን ከያዘ እስከ ሶስት
ወራትእና በላይ ሰርቶ ከሆነ ከነበረበት እንዲመዘን ይደረጋል፡፡
• ሆኖም ከሶስት ወራት በታች ከሆነ በተዛወረበት ወይም
የደረጃ ዕድገት ባገኘበት የስራ መደብ የዕቅድ ውል ይዞ
እንዲመዘን ይደረጋል፡፡
መመሪያውን አለመፈጸም የሚያስከትለው
ተጠያቂነት
•