Professional Documents
Culture Documents
2
የገለጻው አቀራረብ፡-
1. መግቢያ
2. የመነሻ ሁኔታዎች
3
1. መግቢያ
4
የቀጠለ…መግቢያ
የጅምላ ፍትህ ፣
ስርዓት አልበኝነት፣
ስርዓት የጎደለው የጦር መሣሪያ አያያዝ፣
5
የቀጠለ…መግቢያ
የፀጥታ ሃይላችንና የመንግስት አካላት በተላላኪነት ፈርጆ መተናኮስ፣
አቅም በፈቀደ ዘርና ሃይማኖት ተኮር ትንኮሳ መፍጠር፤
6
የቀጠለ…መግቢያ
በስጋታችን ልክ፡-
7
የቀጠለ…መግቢያ
የገጠመን የጥፋት ሃይል፡-
8
2. መነሻ ሁኔታዎች
9
የቀጠለ…የመነሻ ሁነታዎች
6.ልዩልዩ
5. የፀጥታ
የህብረተሰብ
መዋቅርሁኔታ
ክፍሎችሁኔታ
ሥድስት
የመነሻ
ሁኔታዎች 1. ፖለቲካዊ 4. የፓርቲመዋቅርሁኔታ
ሁኔታ
2. የዜጎችሰላምና 3. የሰላምናየፀጥታ
ደህንነትየማረጋጋትጉዳይ ሁኔታ
10
2.1 የፖለቲካዊ ሁኔታ
የብልፅግና ፓርቲ ውህደት የቆመባቸው ምሰሶዎች ሦስት ናቸው፡፡
እነሱም፡--
የብልጽግና መርሆዎች እና
የውህደቱ ምሰሶዎች፡-
11
የብልጽግና የቀጠለ…ፖለቲካዊ ሁኔታ
ፓርቲ፡-
12
የቀጠለ…ፖለቲካዊ ሁኔታ
የለውጡድባብበእጅጉ አስቸጋሪናበተለያዩተቃርኖዎች የተተበተበሆል፡፡
ለዚህገፊምክንያቶቹ፡-
የባለፉትስርአታትየነበረውታሪካዊቁርሾ፣
ባለፉትሦሥትአስርት አመታትከህብረብሄራዊአንድነትይልቅሚዛኑንያልጠበቀየብሄርፖለቲካከልክበላይየተቀነቀነመሆኑ፤
የለውጡድባብ
የህግየበላይነትአለመረጋገጥ፣ስርቆቶች፣ዘረፋዎች፣የመሰረተልማትስርቆት፣
በህገወጥድርጊት፣የገቢስወራ፣በኑሮውድነት፣
የተቀላጠፈአገልግሎትአሰጣጣችን፣አገልግሎቶችበእጅመንሻመሆን፣
የስራእድልመፍጠርአለመቻል፣የተሟላየመንግስትአገልግሎትአለመስጠት፣
አመራሩናሰራተኛውበስራሰዓትተገኝቶአገልግሎትአለመስጠት፣
ጥያቄዎቹ እንዲመለሱም፡-
እየተደረገነው፡፡
• ነገር ግን የጥያቄዎቹ አፈታት ሂደት እየተወሳሰበ የመጣበት ሁኔታ እየተፈጠረ ነው፡-
14
የቀጠለ…ፖለቲካዊ ሁኔታ
በጥያቄዎቹ አፈታት ሂደት ችግር እየሆኑ ያሉ ጉዳዮች፡-
በዋናነት የአማራ ህዝብ ጥያቄ ሲሰፋምየኢትዮጵያ ህዝብ ሆነዉ እያለ፤
ለጥያቄዎቹ ደርዝና ጠርዝ አበጅቶ በፈርጅ በፈርጁ የሚፈቱበትን ትልምተልሞ
ለመሄድ ተቆርቋሪና ተንታኝ እንድሁምባለቤት ነኝ የሚለውና በህዝብ ጥያቄ ስም
የሚነግደው ሃይል የትየለሌ እየሆነ በመምጣቱ፣
በኢትዮጵያ ፖለቲካ የተዛባ ትርክት ላይ የተመሠረተ አመፅ /Discursive
Violence/ የአገራዊ ፖለቲካችን መገለጫ ሆኖመቆየቱ፣
ከትርክቶች ውስጥ ደግሞ ቀዳሚውየጭቆና ትርክት መሆኑ፣
ለጨቋኝ ተጨቋኝ ትርክቱ አብዛኞቹ ሃይሎች ተጠያቂ የሚያደርጉት አማራውን
መሆኑ፤
የአማራው ሊህቃን የርስበርስና ከመንግሥት ጋር ተቀራርቦ መስራት አለመቻል፤
15
የቀጠለ…ፖለቲካዊ ሁኔታ
የሚቻለው፡-
ሃይል በማሰባሰብና በሊህቃን የነቃ ተሳትፎ መሆኑን በመገንዘብ፣
በማበጀት፣
አሁናዊና መፃኢ የፖለቲካ ሁኔታዉን በአግባቡ በመተንተን፣
16 የገጠሙንን ውስጣዊና ውጫዊ ፈታናዎች በብልሃት በማለፍ ነው፡፡
2.2 የዜጎች ሰላምና ደህንነት የማረጋጋት ጉዳይ
እና
17
ስሁት ትርክት፣ ታሪክና ጊዜ ወለድ የሆኑ ጫናዎች መፈጠራቸው ናቸው፡፡
የቀጠለ… የዜጎች ሰላም
ለችግሮቹመከሰትናመባባስከመንግሥትድክመት በተጨማሪ የበርካታአካላት ጫናዎች አሉ፡-
የፖለቲካአክራሪነትእናየማህበራዊጽንፈኝነትጫና፣
ጁንታውናኦነግሸኔየፈጠረብንየህልውናአደጋ፣
የውስጥተላላኪዎችናየዲጂታልሚዲያው፣
የዕኩይአካላትንአሉታዊሚናእያዩእንዳላዩ፣እየሰሙእንዳልሰሙሆኖየማለፍየምንአገባኝስሜት፣
አቅላይነትናሸንጋይነት፣
መታሰርንከጀብደኝነትጋርአቆራኝቶየመረዳትልክፍት፣
በቡድንሆኖህግመጣስ፣ሰላምማደፍረስ፣የመንግስትንስራማደናቀፍየገቢምንጭእየሆነመምጣቱ፣
18
የቀጠለ… የዜጎች ሰላም
በወንጅልተጠርጥረውየሚያዙንማሞካሸትናየመንግስትንአሰራርየማጣጣልዘመቻ
ሰላም በመንግስትና በህዝብ የጋራ ስምሪት የሚረጋገጥ ወሳኝ ሀብት እንጂ አንዳቸው
ራስንማቀብለበጎነገርመዘጋጀትናበበጎነገሮችላይሙሉጊዜንማጥፋትያስፈልጋል፣
መከፈልያለበትንመስዋዕትነትሁሉመክፈልየዜጎች ግዴታነው፡፡
19
የቀጠለ… የዜጎች ሰላም
የኔን ሳታጎድል ሰላምን ከየትም ብለህ አስፍንልኝ የሚሉት ስሁት አካሄድ እንዲቆም
እንችላለን፡፡
የሽብር ቡድኖችን በጋራ የምንታገላቸውን ያህልበየራሳችን ድርሻ ለሰላም መጥፋት
20
የቀጠለ… የዜጎች ሰላም
የዜጎችን ሰላምና ደህንነት ማረጋገጥ ይቻል ዘንድ፡-
22
የቀጠለ…የክልሉ ሰላም ሁኔታ
የሕልውና አደጋው በ‹ዘመቻለኀብረ-ብሔራዊ አንድነት› አሁን ላለንበት አንፃራዊ
በወራሪውሃይልተወረው በነበሩአካባቢዎችህገወጥነትተበራክቷል፣
ፖለቲካዊናወታደራዊሚሽን ያላቸውየታጠቁናየተደራጁየከተማችንንየውስጥሰላም
የሚያውኩ ቡድኖችንተፈልፍለዋል፤
እንደ የአካባቢው መልኩይለያይእንጅበከተማችን የሃይማኖት ጉዳይለደምመፋሰስ መንስኤ
እንዲሆንይሰራሉ፡፡
ለምሳሌ በከተማችንምሆነእንደሀገረስብከትበኦርቶዶክስእምነት ውስጥየሚስተዋሉልዩነቶች በራሷ
በተቋመሟበውስጥአሰራርእስከመጨረሻውመሄድናመፍታት ሲገባነገሩንወደሌላፖለቲካዊይዘትየመቀየር፣
ሌሎችተዋናዮችገብተውእንዲፈተፍቱመፍቀድ፣ ለከፋብጥብጥናግጭትየሚነሳሱበትሁኔታነው
እየተስተዋለያለው፡፡
ሌላውከአካባቢያችንወጣስንልሰሞኑንየሰሞኑየጎንድርከተማ አንዱማሳያነው፡፡ይህየትህነግእናበጀርባው
24 የታዘሉፀንፈኛግለሰቦችናሀይሎችሀይማኖትንመሰረትአድረገውየመዘዙትአደገኛውየጥፋትካርድናት፡፡
የቀጠለ…የሰላም ሁኔታ
3ኛ. የህዝቡንን አንድነት ማወክ፡-
በዞን/በወረዳና በጎጠኝነት/በመንደር ከፋፍሎ በከተማችን የህዝብና የአመራር አንድነት
እንዳይመጣ መስራት፣
በአማራ ህዝብ ጥያቄወች ስም የሚነግዱ አስመሳይ የፖለቲካ ሸቃጮች ህዝቡን ረፍት
መንሳት ፤
በመንግስት የእለት ተእለት ህግ ማስከበር ላይ ጣልቃ በመግባት የጎበዝ አለቃነት አዝማሚያ
ትህነግ ላሰበው ዳግም ወረራ የተዳከመና በተለያዩ አጀንዳወች የተወጠረ ከተቻለም የፈራረሰ
25 ከባቢ እንዲፈጠር መስራት፣
የቀጠለ…የሰላም ሁኔታ
ስለሆነም ትህነግን ቁጥር አንድ የአማራ ህዝብ ጠላት አድርጎ የማይወስድ ማንኛውም
ታጥቆናተደራጅቶበሀይልበከተማችንመንቀሳቀስ፣
ህገወጥተኩስ፣
የመከላከያንናየልዩሀይልንልብስለብሶህግአስከባሪመስሎመዝረፍ/መስረቅ፣
26
የቀጠለ…የሰላም ሁኔታ
በየሆቴሉገብቶተስተናግዶአልከፍልምማለት፣
የገንዘብድጋፍአድርጉማለት፣
ኬላጥሶመሄድ፣
መንግስትሊፈታውየሚችለውንየፀጥታችግርማወሳሰብ፣
የግለሰብንብረትመዝረፍ፣
የከተማውንአስተዳደርምለማፍረሰበእቅድመስራት፤
በውጭፅንፈኛሚዲያወች፣በልዩልዩፅንፈኛናአክራሪአደረጃጀትተደራጅተውበታጠቁሀይሎች
እንዲሁምበውስንየተፎካካሪፖለቲካፓርቲአባላትጭምርየሚመራአደገኛሁኔታእየተስተዋለመሆኑ
ለአብነትሊጠቀሱይችላሉ፡፡
27
የቀጠለ…የሰላም ሁኔታ
ጠቅለል ተደርጎ ሲቀርብ ህግና ስርአት በሚፈለገው መጠን ማረጋገጥ
28
2.4 የፖለቲካ መዋቅራችን ሁኔታ
የፓርቲ ተቋም ግንባታ ከለውጡ ማግስት ጀምሮ በልዩ ትኩረት ሲሰራበት ቆይቷል፡፡
29
2.5 የፀጥታ መዋቅር ሁኔታ
ሀይማኖትመሰረትያደረገግጭት፣
የጦርመሳሪያእናየጥይትንግድ፣
ግድያ፣
ባልተፈቀዱቦታወች የጦርመሳረያይዞበቡድንናበግልመንቀሳቀስ፣
ህገወጥየቤትግንባታ፣
ህገወጥንግድ፣
የግብርስወራ፣
30
የቀጠለ…የጸጥታ መዋቅር
31
2.6 ልዩ ልዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ሁኔታ
2.6.1 የህዝቡ ሁኔታ
ህዝባችን በተደጋጋሚዉይይቶች በርካታ ኃሳቦችን ነግሮናል፡-
በምርጫየገባነዉንቃልእንድንፈፅም በተደጋጋሚአቤትብሏል፡፡
ህግእንድናስከብርአጥብቆጠይቋል፡፡
የጎበዝአለቃነንባዮችተበራክተዉበታል፤ግብርያስገብሩታል፤
ህገወጥነጋዴዎችኑሮዉንአናቱላይከሰቀሉበትቆይቷል፤
የመንግስትአገልግሎትከእጅመንሻውጭማግኘትአለመቻሉአስመርሮታል፡፡
የሚፈልገውንየመንግስትአገልግሎትበተቀላጠፈመንገድአያገኝም፣
በስራሰዓትተገኝቶየሚያስተናግደውአመራርናባለሙያእያገኘአይደለም፡፡
32
የቀጠለ…የጸጥታ መዋቅር
በዚህም ምክንያት አብዝቶ የደገፈንና እስከ እኩለ ሌሊት ቁሞ ድምፁን የሰጠን
ህዝብ፡-
መቆጣት ጀምሯል ፡፡
ጀምሯል ፡፡
33
የቀጠለ…የህ/ብ ክፍሎች
ስለሆነም ሁኔታችን ገምግመን እየላላ የመጣውን የህዝብ በመንግስተ ላይ እምነት
የማሳጣት ጉዳይ፡-
ምርታማነትን ለመጨመር ማገዝ፣
በህግ ማስከበር፣ የግብአት እጥረትን በመቅረፍ፣
አገልግሎትን በማሻሻል፣ የከተማ ፕሮጀክቶችን በማሳለጥ፣
ስራ አጥነትን በመቀነስ፣
ሙስናንናብልሹአሰራርንበማስወገድ፣ ኢንቨስትመንት በማስፋፋት ፣
ለተደራጁ ማህበራት የመኖሪያ ቤት
መስሪያ ቦታ በመሥጠት
ማህበራዊ፣ ፖለቲካዊ ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን ተቀናጅተን መፍታት ካልቻልን የላላው
ህዝባዊ ትምምን ይቆረጥና ወደ ፖለቲካዊ ሱናሜ ውስጥ መግባታችን አይቀርም፡፡
34
የቀጠለ…የህ/ብ ክፍሎች
ወጣቱ፡-
ለውጡ እንዲጸና፣
ወጣቱ፡-
በፅንፈኞችእናበአክራሪ ቡድኖችተታሎበአፍራሽተልዕኮዉስጥእየተሰለፈያለዉወጣትቁጥር
የሚናቅአይደለም፡፡
በተጨማሪምወጣቱ፡-
ሁሉንምነገርመንግስትእንዲፈታላቸውየመፈለግዝንባሌ፤
ኢ-መደበኛአደረጃጀትፈጥሮለመንቀሳቀስመሞክር፣
የተስፋቆራጭነትአዝማሚያምይስተዋልበታል፡፡
እንደፓርቲ፡-
ወጣቱየፖለቲካችንዋነኛሞተርመሆኑንመገንዘብ፣ -
ወጣቱላይየሚመጥንየፖለቲካሥራመስራት፣
ወጣቱነገየሱየሆነቸውንሀገርየማፍረስፕሮጀክትተደናግሮእንዳይሳተፍከፀንፈኛሀይሎችና
ግለሰቦችመንጋጋፈልቅቆየማውጣት፣
37 ከአብዛኛውሚዛናዊወጣትጋርተቀናጅመስራትየፓርቲያችንስራሊሆንይገባል፡፡፡
የቀጠለ…የህ/ብ ክፍል
2.6.3. የኢመደበኛና የፅንፈኛ ኃይሎች ሁኔታ
በከተማችን፡-
በትጥቅናያለትጥቅየተደራጁህገወጥአደረጃጀቶችአሉ፡፡
በእነዚህአካላትዙሪያያለውአመለካከትወጥአይደለም፡፡
ይህየአመለካከትአለመቀራረብበተሟላመንገድህግለማስከበርእንቅፋትፈጥሯል፡፡
እየተሻሻለየመጣቢሆንምያለውግንዛቤወጥናየጠራእንዲሆንበማድረግበኩል ውስንነቶችአሉ፡፡
እነዚህ አደረጃጀቶችይህንአጋጣሚበመጠቀምፖለቲካዊናወታደራዊዓላማይዘውበመንቀሳቀስ
አደረጃጀታቸውንበማጠናከርላይናቸው፡፡
ይህንን ሀይል፡-
በዩኒቨርስቲ ያሉ ምሁራን፣
ባለሀብቱ፣
ዲያስፖራወች፣
ፅንፈኛ ሚዲያወች
38
እንዲሁም ፅንፈኛ የማህበራዊ ሚዲያ አንቂወች ያግዙታል፡፡
የቀጠለ…የህ/ብ ክፍል
• እነዚህ አካላት የሚፈጠሩጥቃቅን ግጭትና አለመግባባቶች ወደጠቅላላ ቀዉስ እንዲያመሩ
ይሠራሉ፡፡
• ምሳሌ፡-
በቤት ማህበር የተደራጁ ወገኖችን ሽፋን በማድረግ የጥፋት አላማ ለማሳካት መስራት፣
በ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፍተኛ ዉጤትን መነሻ በማድረግ አገር በሚያፈርስ መልኩ
መንቀሳቀስ፣
የማዳበሪያ ዋጋ አለማቀፋዊ ችግር መሆኑ እየታወቀ ህዝቡን ለማደናገር መሞከር፣
39
የቀጠለ…የህ/ብ ክፍል
በተጨማሪምእነዚህሀይሎች
የጋይንትነፋስመውጫየማረሚያቤትእስረኛ የማስፈታትዘመቻ፣
የሞጣውእስረኛከጣቢያለማስፈታትየተሞከረውሙከራ፣
በአገውናበአማራ፣በቤኒሻንጉልህዝቦችመካከልግጭትለመፍጠርየተደረገውሙከራ፣
መጋቢትመጨረሻበሰሜንወሎ የተፈፀመውክስተት፣
ሚያዚያመጀመሪያየኦሮሞብሄረሰብዞንና የሰሜንሽዋአጎራባችቀበሌወችግጭቶች፣
40
የቀጠለ…የህ/ብ ክፍል
መድህናቸን እሱ ነው፤
በሌላ የጥፋት ሀይል ልታስበሉን ነው፤
የማጀገን፤
በተቃራኒውየመንግስት መዋቅሩን ማጥላላትና ማንኳሰስ፣
ትልቁድርሻየመንግስትእንደሆነቢታወቅም፣
ያለህዝብተሳትፎምንምማድረግአይቻልም፡፡
ስለሆነም ፡-
ህዝባችንንሁኔታውንበውልእንዲረዳንማድረግ፣
ገብቷቸውምሆነሳይገባቸውየጠላትንአጀንዳይዘውየሚያራገቡግለሰቦችንናቡድኖችንከድርጊታቸው
እንድቆጠቡማድረግ፣
ጥፋተኞችበህግሲጠየቁ እንድሁም ህግየማስከበርስራየመንግስትብቻ እንደሆነታምኖበትማንኛውምህግ
የማስከበርስራውንለማገዝየተዘጋጀሁሉመንግስትበሚሰጠውስምሪትእንጅእንዳሻውመሄድእንደሌለበት፣
እንደዚያእንዲሆንከፈቀድንወደሚያጠፋንስርአትአልበኝነትእየገባንመሆኑንተረድቶህዝባችንከመንግስት
42 ጎንመቆምይጠበቅበታል፡፡
43
አመሰግናለሁ!!!
44