You are on page 1of 4

ቁጥር መዕዝ 01/03/15 /35

ቀን 01/11/2009

ለመ/ወ/ትም/ጽ/ቤት

ገ/ውሃ

ጉዳዩ፡- የ 2010 ዓ.ም የሲቪል ሰርቪስ የለውጥ ሰራዊት መሪ ዕቅድ ክለሳን ስለመላክ

ከላይ በርዕሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው የእቅድ ክለሳ በየአመቱ 2 ጊዜ መከለስ ያለበት ተግባር በመሆኑ የ 2010 ዓ.ም
የሲቪል ሰርቪስ የለውጥ ሰራዊት መሪ እቅድ የላክን መሆኑን እንገልጻለን፡፡

//ከሰላምታ ጋር//

ቅጅ//

- ለእቅድ ዝግጅት የሥራ ሂደት


ገ/ውሃ

የመተማ ወረዳ ት/ጽ/ቤት የት/መ/ዕ/ዘ/ሀ/ማ/ማ/የስራ አመራር የስራሂደት


1
የ 2010 ዓ.ም የለውጥ ሰራዊት እቅድ

መግቢያ፡-
አጠቃላይ ኢኮኖሚያዊ እድገት በተጨማሪም የዲሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታውም ከግዜ ወደ ግዜ ተስፋ
በሚሰጥ ሁኔታ እየጎለበተ በመሄድ ላይ ነው፡፡ ይህ ሁኔታ ግለቱን ጠብቆ እንዲቀጥል ማድረግ የሚቻለው የኪራይ
ሰብሳቢነትን አመለካከትና ተግባር ከምንጩ እየደረቀ ልማታዊና ዴሞክራሲያዊ ስርዓ የበላይነቱን ዕያረጋገጠ
መሄድ ሲችል ነው፡፡ ለዚህ ተግባራዊነት በመንግስት መዋቅር ውስጥ የተደራጀና የተጠና የትምህርት ልማት
ሰራዊት መፍጠር ነው፡፡ የትምህርት ጥራት ኢንስፔክሽን ዋና የስራ ሂደት ከዓታዊ የፊዚካል እቅዱ በተጨማሪ
የትምህርት ልማት ሰራዊት ለመገንባት የሚያስችል በልማት ቡድን ደረጃ የሲቪል ሰርቪስ የለውጥ ሰራዊት
እቅድ አዘጋጅቶ ወደ ስራ ገብቷል፡፡
የእቅዱ ዓላማ፡-
የትምህርት ልማት ሰራዊት የተደራጀ ፈጻሚዎች ተልዕኳቸውን በብቃት ለመፈጸም በአመለካከታቸው
የተስተካሉ ኪራይ ሰብሳነትን በቁርጠኝነት የሚታገሉ በስራ ብቃታቸውና በስነምግባራቸው የተስተካከሉ
በትምህርት ማህበረሰቡና በደንበኞች ዘንድ በአርአያነት የሚጠቀሱ እና ግንባር ቀደሞች ለተሸሉ
ፈጻሚዎች ከደረሱበት ደረጃ ለማድረስ ቁርጠኝነት የተላበሱ አመራርና ባለሙያ በመፍጠር የስራ ሂደቱ
ግንባር ቀደሞች መፍለቂያና ማዕከል እንዲሆኑ ለማድረግ ተችሏል፡፡
ግብ፡-
የትምህርት ልማት ሰራዊት ግንባታን ማጠናከር ነው፡፡
- የትምህርት ልማት ሰራዊት አጠቃላይ አቅጣጫዎች
- ፈጻሚዎች የመፈጸም ብቃትን በቀጣይነት ማሻሻል
- ፈጻሚዎች የስራ አፈጻጸም ምዘና የተሰጡትን የግብ ተኮር የባህሪ ብቃት ምዘና መሰረት በማድረግና
በመገምገም ችግሮችን በመለየት የመፍትሄ አቅጣጫ ማስቀመጥ
- እርስ በእርስ የመማማሪያ መድረክ በመክፈት ውይይት በማካድ መግባባት ላይ መድረስ
- የአቅም ግንባታ ስልጠና እንዲሰጥ ማመቻትና ማሰልጠን
- ባለሙያው በአመለካት በክህሎትና ከተልዕኮ ውጤታማነት አኳያ ያበትን ደረጃ በማቅ ክፍተቱን
በመሙላት ተግባን ማዕከል ያደረገ የእለት ተእለት ግንባታ ማካሄድ
- ፈጻሚዎችን በግንባር ቀደም መለያ መስፈርት በየ ግዜው በመመዘን በመለየትና እውቅና በመስጠት
ቀጣይነት ያለው ድጋና ክትትል በማድረግ በርካታ ግንባር ቀደሞችን ማፍራት
የትምህርት ልማት ሰራዊት ገንብቶ መንቀሳቀስ የሚኖረው ፋይዳ ወይም ጠቀሜታ
- በአመለካከት አዎንታዊ ለውጥ በማምጣት የፈጣን ልማታችን ቀጣይነት በእምነት ተቀብሎ ወደ
ተጨባጭ ስራ በመግባት ዋና የለውጥ መሳሪያ አደረጃጀቶች መሆናቸውን ማረጋገጥ
- የለውጥ ቀጣይነትንና ውጤታማነትንለማረጋገጥ
-
- የመልካም አስደተዳደር አገልግሎት አሰጣጥ ችግሮችን ማዳከም ብሎም ማክሰም ናቸው
የልማት ሰራዊት የመንግስት ክንፍ ፈጻሚዎች

በሙያው ህዝብን ለማገልገል የተቀጠረው ባለሙያ ሆኖ የሚከተሉትን ተግባራት ያከናውናል፡፡

- የእለትና የሳምንት እቅድ በትክክል አቅዶ መፈጸም


- ህዝቡን በታማኝነትና በቅንነት ማገልገል
- የመተጋገዝና የእርስ በእርስ መማማሪያ መድረኮችን ከእለት እለት ስራ ጋር አዋህዶ የመፈጸም አቅምን
ማሳደግ
2
- የተቋሙን ስራዎች በግዜና በጥራት አቅዶ መተግበር
- ተሞክሮዎች በመለዋወጥ ጥሩ አፈጻጸሞችን ማጎልበት እጥረቶች እንዳይደገሙ መስራት
- በስራ ሂደቱ ከግለሰብ ተገልጋይ ለሚነሱ አቤቱታዎች ቅሬታዎች በወቅቱ የእርምት እርምጃ መውሰድ
የቀረቡ ቅሬታዎችን በግዜ በጭብጥ በአቅራቢውና በተቋሙ ለይቶ መረጃ በመያዥ ለስራ ሂደት መሪው
ያቀርባል፡፡
- ከመመሪያ የወረዳ ተግባራት በየሳምንቱና በየወሩ --------- በመጠንና በግዜ በማቀድ አፈጻጸሙንም
በየሳምንቱ ሪፖርት ያቀርባል፡፡
 ከፍተኛ ደረጃ ላይ የሚፈረጁ
 መካከለኛ ደረጃ ላይ የሚፈረጁ
 ዝቅተኛ ደረጃ ላይ የሚፈረጁ

11.የድርጊት መርሀ -ግብር

ተ.ቁ የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት የሚፈጸምበት ጊዜ ፈጻሚ አካላት


1 ሂደቱ አስተባባሪና ፈጻሚዎችን ዓመቱን በሙሉ በስራ ሂደቱ
በልማት ቡድኑ መርሆች አባላት
ይመራሉ
2 የልማት ቡድኗን ማስተባበር ዓመቱን በሙሙ ሁሉም አባላት
፣ማደራጀትና መምራት
3 የስራ ሂደቱን ተግባር በተሟላ ዓመቱን በሙሙ ሁሉም አባላት
ጥራትና መጠን መፈጸም
4 በተደረሰበት የአመለካከትና ዓመቱን በሙሙ ግባር ቀደሞች
የአፈጻጸም ደረጃ ላይ ሌሎችን
ፈጻሚዎችን ማድረስ
5 አዳዲስ አሰራሮችን ማመንጨትና ዓመቱን በሙሙ ግንባር ቀደሞችና
እንዲለመዱ ማገዝ ሁሉም አባላት
6 ከአቻ ግንባር ቀደሞች ጋር በየወሩ ግናባር ቀደሞች
በመመካከር የተቋሙን ተልዕኮ
ስለሚሳካበት ሁኔታ መመካከር
7 ደንበኞችን በታማኝነትና በቅንነት ዓመቱን በሙሙ ሁሉም አባላት
ማገልገል
8 የመተጋገዝና የእርስ በርስ በየሁለት ሳምንቱ ሁሉም አባላት
መማማርያ መድረኮችን ከእለት
እለት ስራ ጋር አዋህዶ
በመፈጸም አቅምን ማሳደግ
9 ጠተቋሙን ስራዎች በጊዜና አመቱን በሙሉ ሁሉም አባላት
በጥራት በተፈለገው መጠን
መፈጸም
10 ተሞክሮዎችን መቀመርና አመቱን በሙሉ ሁሉም አባላት
ማስፋፋት
11 በተገልጋዮች በሚነሱ አቤቱታዎችና አመቱን በሙሉ ሁሉም አባላት
ቅሬታዎች ወቅታዊ የእርምት
እርምጃ በመውሰድና አፈጻጸሙን
ለስራ ሂደት አስተባባሪው
ማቅረብ
12 ከመመርያው የወረዱትን ተግባራት አመቱን በሙሉ የሂደቱ ፈጻሚዎች
በየቀኑ ፣በየሳምንቱና በየወሩ ከፋፍሎ
በትራት ፣በመጠንና በጊዜ በማቀድ
3
አፈጻጸሙንም በየሳምንቱ ለሂደቱ
ማቅረብ
13 ትምህርት ቤቶችን መከታተል በየወሩ ሁሉም ፈጻሚዎች
መደገፍና ግብረ- መልስ መስጠት
14 ግናባር ቀደሞችን መምረጥ ወይም በየወሩ የስራ ሂደቱ
ማፍራት

You might also like