Professional Documents
Culture Documents
የ 2011 በጀት
የዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ቡድን
ዓመት
የ 1 ለ 5 እቅድ
ሰኔ 2010
ገንዳ ውሃ
መግቢያ
የዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ቡድን ያለበትን ደረጃ በየጊዜው በመገምገምና በማስተካከል የቡድኑ አባላት
ለዜጎች ቀልጣፋ ፣ ዉጤታማና ተጠያቂነት ያለው አገልግሎት መስጠት ይጠበቅብናል፡፡ ስለሆነም የሲቪል ሰርቪስ
በአጠቃላይ ይህ የዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ቡድን የ 2011 በጀት ዓመት የ 1 ለ 5 እቅድ ውስጥ የእቅዱ
ራዕይ፣ ተልዕኮ፣ እሴቶች፣ መርሆች፣ ዓላማ፣ የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት፣ ስጋቶች፣ መፍትሔዎችና የ 1 ለ 5
አባላትን ስም ዝርዝር አካቶ የታቀደ ነው፡፡
ተልዕኮ፡- በቡድኑ ቀልጣፋና ዉጤታማ አደረጃጀት አሰራርና የሰዉ ሀይል በመገንባት ተጨባጭ
ለውጥ
እሴቶች
መርሆች