Professional Documents
Culture Documents
2.1 ትኩረት የተደረገ ባቸውን ንዑስ ዘርፎች በመለየት የእሴት ትስስሩን ክፍተት መሙላት
1
2.2.1 ከዚህ በፊት የኢንዱሰትሪ-ዩኒቨርስቲ ትስስር ከተፈጠረባቸው ዩኒቨርሲቲዎች ጋር መካከለኛ
እና ከፍተኛ አምራች ኢንዱሰትሪዎች ትስስር እንዲፈጥሩ ድጋፍና ክትትል ማድረግ
ያሉት መካከለኛና ከፍተኛ ኢንዱስትሪወች ተቆጥረው በመያዝ በምን ሁኔታ ላይ እንዳሉ ጥርት ያለ
መረጃ በዞኖችና ከተማ አስተዳደሮች እንዲዘጋጅ መደገፍ፣
መረጃውን መሰረት በማድረግ ተቆጥረው የተያዙትን መካከለኛና ከፍተኛ ኢንዱስትሪወች በቅርበት
ካለው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር እንዴት እንደሚደገፉ አቅጣጫ ማስቀመጥና ክትትል
ማድረግ፣
ከዚያም አንድ የዘርፉ አሰልጣኝ መምህርና የሚመለከተው የሴክተሩ የዘርፍ ባለሙያ ምን ያህልና
የተኞቹን መካከለኛና ከፍተኛ ኢንዱስትሪወች ቆጥረው እንደሚደግፉ ማረጋገጥና መረጃ መያዝ፣
የዘርፍ ባለሙያ ከአሰልጣኝ መምህሩ ጋር በመሆን ወደ ኢንዱስትሪወች በመሄድ የሁኔታወች ትንተና
እንዲሰሩ መደገፍ፣
በተዘጋጀው የሁኔታወች ትንተና መሰረት መካከለኛና ከፍተኛ ኢንዱስትሪወች ያለባቸውን
የአመለካካከት፣ የእውቀትና የክህሎት፣ የቴክኖሎጅ፣ የጥራትና ምርታማነት፣ የጥሬ እቃ አቅርቦትና
አጠቃቀም፣ እንዲሁም የሂሳባ አያያዝ ክፍተቶችን በተገቢው መንገድ መለየቱን መከታተል፣
ከላይ የተጠቀሱትን ክፍተቶች ሊሞላ የሚችሉበትን የድርጊት መርሀ-ግብር ከኢንዱስትሪው ጋር በጋራ
እንዲዘጋጅ ድጋፍ መስጠት፣
በተዘጋጀው የድርጊት መርሀግብር መሰረት የኢንዱስትሪወችን ክፍተት ሊሞላ የሚችል ድጋፍ
መስጠትና ክትትል በማድረግ ክፍተቶቹ እየተሞሉ፣ የኢንዱስትሪወች የውስጥ ችገሮች እየተፈቱ
ስለመሆኑና የመጣውንም ለውጥ እየገመገሙ መረጃውን ለቢሮው ሪፖርት ማድረግ፡፡
2.2.2 ከዚህ በፊት የኢንዱሰትሪ-ቴ/ሙያ ኮሌጆች ትስስር ከተፈጠረባቸው ቴ/ሙያ ኮሌጆች ጋር
አነስተኛ አምራች ኢንዱሰትሪዎችን ትስስር እንዲፈጥሩ ድጋፍና ክትትል ማድረግ፣
ያሉት አነስተኛ ኢንዱስትሪወች ተቆጥረው በመያዝ በምን ሁኔታ ላይ እንዳሉ ጥርት ያለ መረጃ
በዞኖችና ከተማ አስተዳደሮች እንዲዘጋጅ መደገፍ፣
መረጃውን መሰረት በማድረግ ተቆጥረው የተያዙትን አነስተኛ ኢንዱስትሪወች በቅርበት ካለው
የቴክኒክና ሙያ ተቋማት ጋር እንዴት እንደሚደገፉ አቅጣጫ ማስቀመጥና ክትትል ማድረግ፣
ከዚያም አንድ የዘርፉ አሰልጣኝ መምህርና የሚመለከተው የሴክተሩ የዘርፍ ባለሙያ ምን ያህልና
የተኞቹን አነስተኛ ኢንዱስትሪወች ቆጥረው እንደሚደግፉ ማረጋገጥና መረጃ መያዝ፣
የዘርፍ ባለሙያ ከአሰልጣኝ መምህሩ ጋር በመሆን ወደ ኢንዱስትሪወች በመሄድ የሁኔታወች ትንተና
እንዲሰሩ መደገፍ፣
2
በተዘጋጀው የሁኔታወች ትንተና መሰረት አነስተኛ ኢንዱስትሪወች ያለባቸውን የአመለካካከት፣
የእውቀትና የክህሎት፣ የቴክኖሎጅ፣ የጥራትና ምርታማነት፣ የጥሬ እቃ አቅርቦትና አጠቃቀም፣
እንዲሁም የሂሳባ አያያዝ ክፍተቶችን በተገቢው መንገድ መለየቱን መከታተል፣
ከላይ የተጠቀሱትን ክፍተቶች ሊሞላ የሚችሉበትን የድርጊት መርሀ-ግብር ከኢንዱስትሪው ጋር
በጋራ እንዲዘጋጅ ድጋፍ መስጠት፣
በተዘጋጀው የድርጊት መርሀግብር መሰረት የኢንዱስትሪወችን ክፍተት ሊሞላ የሚችል ድጋፍ መስጠትና
ክትትል በማድረግ ክፍተቶቹ እየተሞሉ፣ የኢንዱስትሪወች የውስጥ ችገሮች እየተፈቱ ስለመሆኑና
የመጣውንም ለውጥ እየገመገሙ መረጃውን ለቢሮው ሪፖርት ማድረግ፡፡
2.2.3 በተደረገላቸው የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን ድጋፍ መሰረት የደረጃ ለውጥ ያመጡ
ኢንዱሰትሪዎችን በትክክለኛው መስፈርት ተመዝነው የሚያልፉ ከሆነ ወደ ሚቀጥለው ደረጃ
የማሸጋገር ስራ መስራት፡፡
በተያዘው እቅድ መሰረት ሽግግር የሚደረግላቸውን ኢንዱስትሪዎች የመለየት ስራ እንዲከናወን ድጋፍና ክትትል
ማድረግ፣
የተለዩትን ኢንዱስትሪወች አጠቃላይ የሆነ የመረጃ ታሪካቸውን የመመዝገብ ስራ እንዲከናወን ድጋፍና ክትትል
ማድረግ፣
የተለዩትን እንዱስትሪወች ደረጃቸውን የሚመጥን የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን ድጋፎችን መስጠትና መከታተል፣
የሰጠናቸውን ድጋፎች ተጠቅመው የማምረት አቅማቸው ከፍ ማለቱን ወይም ባለበት መቆሙን የመፈተሽ ስራ
እንዲከናወን ክትትል ማድረግ፣
ሁለቱን የኢንዱስትሪ የታሪክ ሪከርዶች እንዲመዛዘኑ የመደገፍ ስራ መስራት፣
አሁን ያለበት የእድገት ደረጃ የተሸለ ከሆነ በሽግግር መስፈርቱ መሰረት መመዘንና ውጤቱን መወሰን፣
ሽግግር ያደረጉትን ኢንዱስትሪወች በመለየትና መመሪያው ላይ በተቀመጠው መስፈርት መሰረት ሽግግራቸውን
ማብሰር፡፡
3
በቀረቡት ማሽኖች እና ሌሎች መሳሪያዎች ዝርዝር መግለጫ መሰረት ማሽንና ፕላንት ለይ አውት
መቅረቡን በማረጋገጥና በመገምገም የሚያስፈልገውን የቦታ መጠን መወሰን፣
በተወሰነለት ማሽንና ፕላንት ለይ አውት መነሻ መሰረት ያሸነፈበትን ፕሮፎርማና ተገዝተው
የቀረቡ ማሽኖችን ባለሀብቱ ሪፖርት እንዲያቀርብ በማድረግ ትክክለኛነታቸውን በአካል
የማረጋገጥ ስራ መስራት፡፡
ሁኔታዎችን ማወቅ፣
ዕቅድ ማዘጋጀት፣
4
አስፈላጊ ግብዓቶች መሟላታቸውን ማረጋገጥ፣