You are on page 1of 45

የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት

ኮርፖሬሽን የኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት

የ2013 በጀት አመት የ9 ወር እቅድ አፈጻጸም ሪፖርት

መጋቢት 2013
ዓ.ም
ኮምቦልቻ
የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት

የ 2013 ዓ.ም የ 9 ወር ሪፖርት Page 1


የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት

ክፍል አንድ

መግቢያ

 የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በክልሉ መስተዳድር ም/ቤት ደንብ ቁጥር 143/2008 ከተቋቋመ በኋላ
በክልሉ 8 ዋና ዋና ከተሞች ቅ/ጽ/ቤቶችን ከጥር/2009 ጀምሮ በማቋቋም ተልዕኮውን ለመወጣት ከፍተኛ ጥረት እያደረገ
ያለ የክልሉ የልማት ድርጅት ነው

 የኮምቦልቻ ከተማ ቅ/ጽ/ቤትም የኮርፖሬሽኑን ተልእኮ፣ ራዕይና እሴቶች ለማሳካት የራሱን ዓመታዊ እቅድ በማቀድ ፤
እቀዱን ለፈጻሚ አካላት እና ባለድርሻ አካላት በማስተዋወቅ የተደራጀ የተግባር ስምሪት በመስጠት አፈጻጸሙን
እየገመገሙ ጥንካሬዎችንና መልካም አጋጣሚዎችን በመለየት እንዲሁም ድክመቶችንና ችግሮችን እየለየ እንዲፈቱ
በግብረ መልስ መልክ ለሚመለከታቸው አካላት በመስጠት ያለንበትን ሁኔታ ተመስርተው ድጋፍ እንዲሰጡ በአጫጭር
ኢንፎርሜሽን ማስተላለፊያ መንገዶች እና በመደበኛው የሳምንት የወርና የሩብ አመት ሪፖርቶችን በማድረግ ስራውን
በማስተባበር ላይ እንገኛለን

 በመሆኑም በ 2013 ዓ/ም በ 9 ወር ውስጥ የተከናወኑ ተግባራት የተገኙ ውጤቶች የነበሩ ጥንካሬዎችና ድክመቶች ያጋጠሙ
ችግሮችና የተፈቱባቸው አግባቦች አሁንም ትኩረት የሚያስፈልጋቸው ጉዳዮች በመለየት ዝርዝር የአፈጻጸም ሪፖርት ከዚህ
በታች በአጭሩ ይቀርባል

የ 2013 ዓ.ም የ 9 ወር ሪፖርት Page 2


የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት

ክፍል ሁለት
የ 2013 የበጀት አመት የ 9 ወር የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት

2.1. በዝግጅት ምዕራፍ የተከናወኑ ተግባራትና የተገኙ ውጤቶች

 የ 2012 ዓ/ም የእቅድ አፈጻጸም በማኔጅመንት እና በጠቅላላ ሰራተኞች በጋራ ተገምግሞ የቅ/ጽ/ቤታችን የአፈጻጸም
ደረጃ እንዲሁም የነበሩ ጥንካሬዎችንና ድክመቶች አጋጥመው የነበሩ ችግሮችና የተፈቱበት አግባብ የቀጣይ
የትኩረት አቅጣጫዎችን በመለየት የተጠቃለለ ሪፖርት ለሚመለከታቸው አካላት የተላለፈ ሲሆን ለ 2013 ዓ/ም
የእቅድ መነሻ ተደርጎ ተወስዷል

 የባለሀብቶች ፕሮፋይል በዝርዝር ተጠንቶ እያንዳንዱ ፕሮጀክት ያለበት የግንባታ ደረጃ ለኮርፖሬሽኑ ተላልፏል

 ለቅ/ጽ/ቤቱ አስፈላጊው የካፒታል በጀት እና የመደበኛ በጀት ጥያቄ በዝርዝር ተሰርቶ ለኮርፖሬሽኑ ጥያቄ ቀርቧል

 የ 2013 ዝርዝር የፊዚካል ስራ እቅድ በማቀድ ለኮርፖሬሽኑ በወቅቱ ተልኳል

 በእቅዱ ላይ ማኔጅመንቱ መላው ሰራተኛ በተደራጀ የኦረንቴሽን መድረክ ግልጽነት እንዲያዝበት የጋራ መግባባትና
መተማመን ላይ የሚያደርስ ውይይት ተካሂዶ እቅድ በመላ ሰራተኛው ጸድቆ መደ ትግበራ ተሸጋግሯል

 ከከተማ አስተዳደሩ እና ከልዩ ልዩ ተቋማት የሚያስፈልገውን ድጋፍ በመለየት የሚመለከታቸው አካላት እንዲያውቁት
ተደርጓል

 በዞኑ እና በከተማው የአመራር መድረኮች ላይ በመገኘት የኢንዱስትሪ ልማቱን በተለይ የአምራች ኢንዱስትሪውን
ማነቆዎች እና መልካም አጋጣሚዎች በማስረዳት በየደረጃው ያለ አመራር ለአምራች ኢንዱስትሪው ትኩረት ሰጥቶ
አመራር እንዲሰጥ ግንዛቤ የማስጨበጥ ስራ ተሰርቷል

 በዝግጅት ምዕራፍ ውስጥ የሚከናወኑ ተግባራት የማስፈፀሚያ ቼክሊስት ተዘጋጅቶ በማኔጅመንት በሰራተኛው
እየተገመገመ መመራት በመቻሉ ለተግባር ምዕራፍ መነሻ የሚሆኑ የዝግጅት ምዕራፍ ተግባራትን ማከናወን
ችለናል በተለይ ሁሉም ቡድኖች በእቅድና በቼክሊስት ስራዎቻቸውን እንዲመሩ፣ በማድረግ ተችሏል በተለይ
ኮርፖሬሽናችን በአዲስ መልክ የተከተለውን የየእለት የሰራተኛ እቅድ የማቀድና ሪፖርት የማድረግ የሳምንት የቡድን
እቅድና ሪፖርት የማድረግ አሰራር በእምነት ተይዞ እንዲተገበር ተደርጓል

 በሁለቱ የካይዘን ቡድኖች የአፈጻጸም ግምገማዎችን እያደረጉ የመማማርና ልምድ የማዳበር ስራ እንዲሰሩ
ማኔጅመንቱ በየሳምንቱ እየተሰበሰበ ውሳኔና አቅጣጫ የሚያስፈልጋቸውን ጉዳዮች እየወሰነ አመራር እንዲሰጥ፣
ጠቅላላ ሰራተኛው ደግሞ በየወሩ ስራዎችን በጋራ እየገመገመና እየተሳተፈ የተሻለ ውጤት እንዲያስመዘግብ ጥረት
ተደርጓል

የ 2013 ዓ.ም የ 9 ወር ሪፖርት Page 3


የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት

 በአመቱ መጀመሪያ የቅ/ጽ/ቤቱ እቅድ በውጤት ተኮር መልክ በመዘርዘር/cascading/ በማድረግ ለሁሉም ቡድኖችና
ሰራተኞች የተቆጠረ እቅድ በመስጠት ወደ ስራ እንዲገቡ ተደርጓል አፈጻጸሙን በስራ በቡድንና በከይዘን ልማት
ቡድን እየተገመገሙ እንዲሄዱ ተደርጓል

 በዝግጅት ምእራፍ ውስጥ ሆነን ከባለሀብቶቻችን ጋር አጫጭር የውይይት መድረኮችን በማደራጀት ሁሉም
ባለሀብቶች በክረምቱ ማጠናቀቅ የሚገባቸውን የቅድመ ዝግጅት ስራዎች/ የቅድመ ግንባታ ተግባራት/ አጠናቀው
በተግባር ምዕራፍ ወደ ተሟላ ትግበራ እንዲሸገገሩ በርካታ መድረኮች ተደራጅተዋል ውጤት ያላሳዩት ላይ ደግሞ
አስተዳደራዊ ርምጃዎች ተወስደዋል/ ማስጠንቀቂያዎች እና የማነቂያ ደብዳቤዎች/ተሰጥቷል በዚህም አብዝሀኛዎቹ
ባለሀብቶች በዝግጅት ምዕራፍ ማሟላት የሚገባቸውን በማሟላት በፍጥነት ወደ ግንባታ መሸጋገር በመቻላቸው
አበረታች ውጤቶች ተመዝግበዋል

2.2. በ 9 ወር ውስጥ የተከናወኑ ተግባራት


 የ 2013 በጀት አመት የቅ/ጽ/ቤታችን ቁልፍ ተግባር የመፈጸም አቅምን ማሳደግ እንደሆነ በእቅዳችን በግልጽ
ተመልክቷል በዚህም የአመራሩን እና የባለሙያውን የመፈፀም አቅም በማሳደግ የክህሎት የእውቀትና
የውጤታማነት ደረጃውን ከፍ የማድረግ፣ የኮርፖሬሽኑን አሰራርና አደረጃጀት በየጊዜው እየፈተሸ ለማሻሻልና
ለማዘመን ጥረት በማድረግ ተግባራትን በተሟላ መልኩ መፈፀም፣ ለእቅዱ ማስፈፀሚያ የሚያስፈልጉ ግብዓቶችን
በተሟላ መልኩ የማቅረብና የበጀት አጠቃቀማችንን ውጤታማነት ማሳደግ የቁልፍ ተግባራችን ቁልፍ ገጽታዎች
እንዲሆኑ በእቅዳችን በግልጽ በማስቀመጥ ወደ ተግባር ገብተናል፡፡ ቁልፍ ተግባሩን ለማሳካት የትኩረት መስኮቻችንን
ለይተናል የትኩረት አቅጣጫዎቻችንንም ተመልክተዋል ልናሳካቸው የሚገቡ ግቦቻችንንም በግልጽ አስቀምጠን ወደ
ስራ ገብተናል የአፈጻጸም ደረጃዎችንም አመልክተናል፣ ተግባራቶቹም የሚፈፀሙበት የድርጊት መርሀ ግብር
ተዘጋጅቶላቸዋል ፈጻሚ አካላትም በግልጽ ተለይቶ ወደ ትግበራ ተሸጋግረናል

 የክትትልና ድጋፍ ስርዓቱም ወቅታዊ ሪፖርት ግምገማዎችና የአካል ምልከታና በግብረ መልስ መልክ ሳይንጠባጠቡ
የሚተገበሩ እንዲሆኑ በእቅዶቻችን አመላክተን ወደ ስራ ገብተናል ለስራው የሚያስፈልግ በጀትም በግልጽ ተመልክቷል
ከዚህ በመነሳት በ 9 ወር ውስጥ በየዘርፉ ምን አቀድን? ምን አከናወንን? ምን ውጤት አገኘን? ምን ይቀረናል?
የሚሉትን ጉዳዮች በአጭሩ ከዚህ በታች ይቀርባሉ፡፡

1. በሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር ዘርፍ ታቅደው የተከነወኑ ተግባራትና የተገኙ ውጤቶች

 የቅ/ጽ/ቤቱ መዋቅር 42 ሲሆን አሁን በስራ ላይ ያለ የሰው ሀይል

 ቋሚ ወ፡-11 ሴ፡- 3 ድ፡- 14

 ኮንትራት ወ፡- 2 ሴ፡- - ድ፡-2

 በጠቅላላው 16 የሰው ሀይል ወይም 38% ይሸፍናል

የ 2013 ዓ.ም የ 9 ወር ሪፖርት Page 4


የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት

 ሰራተኛው በእቅደ እንዲመራ ተደርጓል የ 6 ወር ውጤት ተኮር እቅድ ተሰርቷል የየእለት እቅድና የአፈጸጸም ሪፖርት
በተከታታይ ይደረጋል በቡድኖች የሳምንት እቅድና ሪፖርት የማደረግ አሰራር ተፈጥሯል

 የሰራተኛ ጥቅማ ጥቅም /የደንብ ልብስና የሙያ አበል/ ሌሎች ጥቅማ ጥቅሞች የኮርፖሬሽኑ መመሪያ በሚፈቅደው
መሰረት ተፈጻሚ ሆኗል

 የሰራተኛውን አቅም ለማጎልበት በሁለት የከይዘን ቡድኖች የስራ አፈጻጸም ግምገማዎችና የመማማር ተግባራት
ወቅቱን ጠብቀው ይከናወናሉ እስከአሁን እያንዳንዳቸው 18 ጊዜ መወያየት ነበረባቸው 17 ጊዜ/94.44%/ የሚሸፍን
ውይይት አካሂደዋል

 በየሩብ አመቱ የከይዘን ቀን ሁሉም ሰራተኛው በተሳተፈበት ይከበራል እስከአሁን 3 ጊዜ መካሄድ ነበረበት
የመጀመሪያው እና 2 ኛ ሩብ አመት የተካሄደ ሲሆን የ 3 ኛው ሩብ አመት በሚቀጥለው ሳምንት የሚካሄድ ይሆናል

 በቅ/ጽ/ቤታችን በአመቱ መጀመሪያ እና በግማሽ አመቱ ግምገማ አዘል ስልጠና ተሰቶል/የ 2012 የእቅድ አፈጻጸምና
የ 2013 እቅድ መነሻወቸ ግቦችና የሚከናወኑ ተግባራትና የማስፈፀሚያ ስልቶቸ ላይ ተመስርቶ ውይይት ተካሂዷል

 ይህም በሰራተኛው ውስጥ ተስፋ፤ የስራ መነቃቃት በከፍተኛ ደረጃ ፈጥሯል

 የቅ/ጽ/ቤቱ የስራ አካባቢ ለሰራተኞች የተመቸ እንዲሆን ቢሮው ሳቢና ማራኪ እንዲሆን በሰራነው ስራ ሰራተኛው
ደስተኛ ሆኖ ተግባሩን በማከናወን ላይ ይገኛል/የጽ/ቤቱ ግቢ አጥር እንዲታጠርና የካይዝን ቡድኖች በመከፋፈል በገቢው
ውስጥ የአረንጓዴ ልማት ስራዎች እንዲሰሩ በማድረግ የተሸለ የስራ አካባቢ ተፈጠሯል

 በአጠቃላይ በቅ/ጽ/ቤታችን በኩል በስራ አመራሩ በሙያተኛውና በድጋፍ ሰጭ ሰራተኞች መካከል ስራን ማዕከል
ያደረገ መልካም ግንኙነት እየተፈጠረና እያደገ መጥቷል የአገልግሎት አሰጣጣችንም እያደገ መጥቷል

2.የግዥና ፋይናንስ ንብረት አስተዳደር ተግባራት


 በግማሽ አመቱ በቅ/ጽ/ቤት ደረጃ ከክላስተር ማዕከላት ኪራይ እና ከልዩ ልዩ አገልግሎቶች በአመቱ 1,183,341.63 ብር
ለመሰብሰብ እንዲሁም በ 9 ወሩ ገቢ 816,682.52 ሲሆን ተሰብስቦ ገቢ የሆነው 642,861.13 ብር ወይም ከአመቱ
54.32% ከ 9 ወሩ 78.71% አፈጻጸም ማስመዝገብ ተችሏል

 አፈጻጸማችን ሊቀንስ የቻለው የክላስተር ህንጻዎቹ በወቅቱ ወደ ኢንተርፕራይዞች በኪራይ አለመተላለፋቸውና


በሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ወደ ስራ ያልገቡ ባለሀብቶች በመኖራቸው ከአገልግሎት መሰብሰብ ያለብንን ገቢ
መሰብሰብ አለመቻላችን ነው የተወሰኑ ኢንተርፕራይዞች ደግሞ ውዝፍ ገቢ በመፍጠራቸው ለመክፈል ፍቃደኛ
ባለመሆናቸው ወደ ህግ የተመሩ በመሆኑ ነው

 በ 9 ወሩ ለደመወዝና ስራ ማስኬጃ የተጠየቀው 2,057,939 ሲሆን የተለቀቀልን 1,959,976.23 ነው አፈጻጸማችን


ሲገመገም ለደመወዝ 1,607,090.23 ለስራ ማስኬጃ 379,554.62 በድምሩ 1,986,644.85 ስራ ላይ ውሏል ይህም
ከእቅዳችን 100% አፈጻጸማችን ያሳያል

የ 2013 ዓ.ም የ 9 ወር ሪፖርት Page 5


የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት

 የገቢ አቅማችን እያነሰ የወጭ ፍላጎታችን እየጨመረ በመሄዱ ምክንያት የተፈጠረውን ጫና ለማጣጣም ገቢያችንን
አሟጠን ለመሰብሰብ ወጭን በቁጠባ እና በውጤታማነት ለመጠቀም ጥረት አድርገናል ነገር ግን ለወደፊቱም ቢሆን
ስራችንን በተሟላ መንገድ ለመፈፀም የምንችልበት እና መደበኛ ወጭያችንን የሚያካክስ በጀት ስላልተመደበልን
ኮርፖሬሽኑ በልዩ ሁኔታ አይቶ ችግሩ እንዲፈታ በወቅቱ የማሳወቅ ስራ ተስርቷል

 ለልማት ማስፈጸሚያ የተጠየቀው የካፒታል ወጭ በአመቱ ስላልተፈቀደ ስራ ላይ የዋለ የለም

 የግዥ ስርዓቱ በኮርፖሬሽኑ የግዥ መመሪያ መሰረት በተጠቃለለ ግዥ እንዲፈፀም ተደርጓል

 በራሳችን አቅም ሊፈቱ የሚችሉትን አነስተኛ ወጨዎች ባለሀብቶችን ፤ ኢንተርፕራይዞችን በማስተባበር ጭምር
እንዲሁም የከተማ አስተዳደሩም ድጋፍ እንዲደረግ በማድረግ የመፍታት አቅጣጫዎችን ተከትለን አበረታች
ውጤቶችን አስመዝግበናል

3.የሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርኮች


ሀ/መሰረተ ልማት ማሟላት

 የኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት የሚያስተዳድራቸው አምስት ሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ሲሆኑ/ ኮምቦልቻ ቁ.1፣ቁ 2፣ ቁ.3 እና
የሀርቡ /አዲስ መንደር/ ሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ያሉባቸው የመሰረተ ልማት ችግሮች በጥናት እንዲለይ
ተደርጓል

 የመንገድ የውሀ የመብራት የውሀ መፍሰሻ ስትራክቸሮች የተሟላላቸው አለመሆኑ በጥናት ተለይቷል

 ከዚህ በተጨማሪ ኮርፖሬሽኑ ባለፉት አመታት በጀት ይዞ የሰራቸው መሰረተ ልማቶች በኮንትራት ውላቸው መሰረት
አለመጠናቀቅ ችግሮች ተለይተዋል

 ለኮምቦልቻ ቁ.2 ኢንዱስትሪ መንደር 7 MW የመብራት ሀይል አቅርቦት 8.42 km የሚውል 9,620,442.57 ብር
ለመስመር ክፍያ ተጠንቶ ለክልሉ ቀርቦ ከክልሉ ኢንዱስተሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ በጀቱ የተለቀቀ ሲሆን ለማብራ
ሃይል ደሴ ዲስትሪክት ገቢ ተደርጓል፡፡ በቀሪ ጊዜ የፊዚካል ስራ አፈጻጸሙ ክትትል እየተደረገ ሪፖርት የሚደረግ ይሆናል

 አሁንም ግን ከአቅም በላይ የሆነውና በመሰረተ ልማት ችግር /የውሀ፣ የመንገድ፣ የመብራት ሀይል/ መሰረተ ልማት
ባለመሟላቱ የሀርቡ ሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርክ ስራ ማስጀመር ያልተቻለ በመሆኑ በቀጣይም የክልሉን ውሳኔ
የሚጠይቅ ነው

 በቃሉ/ሀርቡ ሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርክ/ ተከልሎ ወደ ባለሀብቶች የተላለፈው 50 ሄ/ር መሬት ግን የ ውሀ መስመር
13.2 km 21,418,938.60 ብር፣ ለ 5.53 km መንገድ 45,598,567.68 ፣ ለመብራት ሀይል አቅርቦት 24,584,426.78
ብር ተጠንቶ ለኮርፖሬሽኑ የቀረበ ሲሆን እስከ አሁን ምላሽ ባለመሰጠቱ ልማቱንም ማስቀጠል አልተቻለም
ባለሀብቶቹም በከፍተኛ ደረጃ ቅሬታ በማቅረብ ላይ ይገኛሉ፡፡ ኮርፖሬሽኑም ጉዳዩን በባልተቤትነት ይዞች ችግሩ

የ 2013 ዓ.ም የ 9 ወር ሪፖርት Page 6


የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት

እንዲፈታ በውይይተ መድረኮችም በሪፖፖታችንም ቀረብነ በመሀኑ አሁንም ትኩረት ተሰጥተቶት መፍትሄ የሚሻው
ችግራችን መሆነን በድጋሜ እንገልጻለን

ለ/ መሬት ማስተላለፍና ማስተዳደር

 በነባርም በአዲስ የሚለሙ መሬቶችን ለባለሀብቶች ለማስተላለፍ በተሰራው ስራ ሀርቡ ላይ 3072 ካ.ሜ ለ 1
ባለሃብት እና ኮምቦልቻ ቁ.2 እና ቁ.3 ኢንዱስትሪ መንደር ለ 2 ባለሃበት 6751 ካ.ሜ እና ለ 1 ባለሃብት ለአፈር
መደገፊያ የሚሆን 480 ካ.ሜ መሬት ተላልፎል ባጠቃላይ ለ 3 ባላሀብቶች በአዲስ እና ለ 1 ባለሃብት ማስፋፊያ 10303
ካ.ሜ መሬት ማስተላለፍ ተችሎል፡፡

 በሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርክ ቀጥር 2 በመሰረተ ልማት ምክንያት ያለማውን 24 ሄ/ር መሬት ለማልማት ፍላጎት ያሳዩ
ባለሀብቶች በመጠየቃቸው ለመሰረተ ልማቱ /ለመንገድ እና ለድልድይ ግንባታ/ የሚያስፈልገውን ወጭ /ከከተማ
አስተዳደሩ ጋር በመቀናጀት የዳሰሳ ጥናት እና የቅየሳ ስራ ተሰርቶል ቀሪው ስራ በከተማ አስተዳደሩ በኩል ፍላጎት
ያላቸውን ባለሃብቶች መልምሎ መላክ ነው፡፡

 ወደ ልማት ያልገቡ 3 ባለሀብቶች በተደጋጋሚ ማስጠንቀቂያ ቢሰጣቸውም ተጨባጭ ለውጥ ባለማሳየታቸው 2.2 ሄ/ር
መሬት የማስመለስ እርምጃ ተወስዷል

 በሁ/ኢ/ፓርኮች ከባለሀብት የተመለሱና በክፍትነት የነበሩ ተጨማሪ መሬቶችን 197000 ካ/ሜ ለ 9 ባሀብቶች
እንዲተላለፉ የከተማ አሰተዳደሩ በወሰነው መሰረት ወደ ተግባር ተገብቶ ነበር ነገር ግን ከባለሀብችም ምልመላ ጋር
ተያይዞ በተነሳው ቅሬታና በቀረበ የሙስና ክስ ምክንያት ጉዳዩ ተጣርቶ የመጨረሻ እልባት እስከሚሰጠው ድረስ መሬት
የማስተላለፍ ተግባር ባለሀብት እንዲቆም ተደርጎ የመጨረሻ ውሳኔ በመጠባበቅ ላይ እንገኛለን

ሐ/ አገልግሎት አሰጣጣችንን ማሻሻል

 የአገልግሎት አሰጣጥ ስርዓታችን በማሻሻል የደንበኞች እርካታን ለማሳደግ በተሰራው ስራ ባለሀብቶች በሁለገብ
ኢንዱስትሪ ፓርክ የሚያጋጥማቸው ችግሮች በአብዝሀኛው ከቅ/ጽ/ቤታችን ውጭ ያሉ ችግሮች ናቸው

 ከፕላን ስምምነትና ዲዛይን ማጽደቅ ጋር የተያያዙ ችግሮችን ከከተማው ህንጻ ሹም ጋር በመቀናጀት የተቀላጠፈ
አገልግሎት እንዲያገኙ ተደርጓል

 ከውሀ መስመር መቆረጥና የውሀ ስርጭት ችግሮች ከከተማው ውሀ አገልግሎት ከከተማው አስተዳደርና የፀጥታ
ሀይል ጋር በመቀናጀትና ችግሩ ሲከሰት አፋጣኝ ምላሽ እንዲያገኙ በርካታ ጥረት ተደርጓል

 ከመብራት ሀይል መቆራረጥ እና የሀይል አቅርቦት ጋር በተያያዘ አፋጣኝ ምላሽ ያላገኙት አንድ የመሰረተ ልማት
ባለሙያ በቋሚነት በመመደብ እና ከተቋማቱ ጋር በመቀናጀት እንዲፈታላቸው ጥረት ተደርጓል

የ 2013 ዓ.ም የ 9 ወር ሪፖርት Page 7


የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት

 የከንቲባ ኮሚቴ እና የማኔጅመንት ኮሚቴ ውሳኔ የሚያስፈልጋቸው ጉዳዮች ለሚመለከተው አካል እየቀረቡ
እንዲፈቱላቸው ተደርጓል

 በባለሀብቶቹ በራሳቸው የሚፈቱ ችግሮች እንደየ ፕሮጀክታቸው የአፈጻጸም ደረጃ ለባሀብቶች አጫጭር የውይይት
መድረኮችን በተከታታይ በማደራት እንዲፈቱና ወደ ተሟላ ስራ ውስጥ እንዲገቡ ጥረት ተደርጓል

 በቅ/ጸ/ቤታችን የሚሰጠ ሁሉንም አገልግሎቶች በስንዳርዳችንና ከስታንንርዱ ባነሰ ጊዜ አገልግሎት እንዲያገኙ


ተደርጓል

 ከዚህ በተጨማሪ ባለፉት አመታት ከጅኤምቲ ኢንዱስትሪያል ሃ/የተ/የገ/ማህበር የተነጠቀው 30,000 ካ/ሜ ለ 2
ባለሀብቶች ተላልፎ ግንባታ እየተካሄደበት ሲሀን መሬት የተነጠኩት ያለ አግባብ ነው የንብረት ግምት አላግባብ ተሰርቶ
ክትትል ሌሎች ያወጣኋቸው ወጭዎች ሊሸፍንልኝ ይገባል በሚሉ ጉዳዮች ክስ የመሰረተ ሲሆን በጠ/ፍ/ቤት በክርክር
ላይ ይገኛል እንዲሁም ሌላ 1 ባለሃብት ያለአግባብ ከቦታየ ላይ 5000 ካ.ሜ ተቀንሶብኛል በማለት ክስ በመክሰሳቸው
ኮምቦልቻ ፍ/ቤት ላይ ክርክር ላይ ነን፡፡

 በሌላ በኩል በከተማው ለሁለገብ ኢንዱሰትሪ ፓርክ ለመከለል ባለመቻ እና መሰረተ ልማት ለማሟላትና ለካሳ ክፍያ
የሚሆን መሬት ባለመዘጋጀቱ በቅ/ጽ/ቤታችንም በኩል መሬት ባልተዘጋጀበት የባለሀብቶች ፕሮጀክት ለመቀጠል
እንቸገራለን በማለትነና አንቀበልም በማለታችን ከ 250 በላይ ባለሀብቶች ከ 400 ሄ/ር በላይ መሬት ጠየቀው
ማስተነገድ አልተቻለም

4.የክላስተር ማዕከላትን ማስተላለፍና ማስተዳደር


 የክላስተር ማዕከሎቻችን በደሴ ከተማ 4 ህንጻዎች በኮምቦልቻ ከተማ 4 ህንጻዎች በድምሩ 8 ህንጻዎችን
ቅ/ጽ/ቤታችን ተረክቦ እያስተዳደረ ሲሆን በግማሽ አመቱ በተሰራው ስራ ማዕከላቱ ያሉባቸው የመሰረተ ልማት/
የውሀ፣ የመብራት፣ የፍሳሽ ማስረጊያ መሰረተ ልማቶች/ ቀደም ሲል የተጠናው ጥናት በመከለስ የስራ ዝርዝር እና
የሚያስፈልገው ወጭ ተሰርቶ ለኮርፖሬሽኑ እንዲላክ ተደርጓል/ለደሴ 1.6 ሚሊዮን፤ለኮምቦልቻ፣860 ሽህ ብር/
ያስፈልገናል ነገር ግን በጀት መመደብ ባለመቻ ስራዎች መስራት አልቻሉም ህንጻዎችም ለተጨማሪ ችገር
እየተጋለጡ ይገኛሉ

 ትንንሽ ችግሮችን/የመብራት ቆጣሪና ትራንስፎርመር መበላሸት፣ የፍሳሽ መስመር መበላሸት ወ.ዘ.ተ./


ኢንተርፕራይዞችን በማስተባበር እንዲሸፍን ተደርጓል

የ 2013 ዓ.ም የ 9 ወር ሪፖርት Page 8


የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት

 ያልተከራዩ ወለሎች ወደ ኢንተርፕራይዞች ወይም አነስተኛ መካከለኛ ባለሀብቶች እንዲተላለፍ ከሁለቱ የከተማ
አስተዳደሮች ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ተቋማት ከቴ/ሙያ ኢንተርፕራይዝ ጽ/ቤቶች እንዲሁም ከከተማ
አስተዳደሮች ጋር በመነጋገር በኪራይ የማስተላለፍ ስራ ተሰርቷል

በዚሁ መሰረት

 ደሴ 828.26 ካ/ሜ የመስሪያ ቦታ ለ 4 ኢንተርፕራይዝ የማስተላለፍ ስራ የተሰራ ሲሆን በኪራይ የተላለፈው የመስሪያ
ወለል 85.96% ማሳደግ ተችሏል ቀሪው 1029.59 ካ/ሜ ለማስተላለፍ የምልመላ ስራዎች እንዲሰሩ
ለሚመለከታቸው አካላት በስልክ እና በአካል የማሳወቅ ስራ ተሰርቶል በሚቀጥለው ጊዜ አፈጻጸሙን ወደ 100%
ለማሳደግ ከደሴ ከተማ አስተዳደር ጋር በመቀናጀት እየሰራን እንገኛለን

 ኮምቦልቻ ላይ የቅ/ጽ/ቤታችን ለቢሮ አገልግሎት ከሚጠቀምበት ወለል ውጭ ያልተከራየ ወለል የለንም ይህም
ከኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር ጋር በመቀናጀት የተሻለ ስራ መስራት ተችሏል

 በዘርፉ የሚታየው ችግር አቅም ያላቸውን ኢንተርፕራይዞች አለመመልመል ፣ ወርሀዊ ክፍያቸውን በወቅቱ
አለመክፈል /ውዝፍ መፍጠር/ በኮርፖሬሽኑ በኩል ደግሞ የክላስተር ማዕከላቱን መሰረተ ልማት ትኩረት ሰጥቶ
ያለማሟላት ሲሆን እነዚህን ችግሮች ለመፍታት በቀጣይም በሁሉም አካላት በኩል ትኩረት የሚያስፈልጋቸው ናቸው

5. የፕሮሞሽንና የህዝብ ግንኙነት


 የፕሮሞሽን እና የህዝብ ግንኙነት ስራዎችን በተለያየ መልኩ ለመስራት ጥረት ተደርጓል

 የመጀመሪያው እቅዳችንን መሰረት ያደረገ የኦረንቴሽን መድረኮችን ለማደራጀት ለውስጥ ሰራተኞቻችን ግልጽነትና
የጋራ መግባባት የመፍጠር በየደረጃው በተደራጁት የዞንና የከተማ አስተዳደር መድረኮች በመሳተፍ ተልእኳችንን
ለማሳካት የምንፈልጋቸው ድጋፎች በማብራራትና በመጠየቅ ቅ/ጽ/ቤታችን አቅዶ የሚተገብራቸውን ተግባራት
ለባለሀብቶች ለአመራሮች መረጃዎችን በመስጠት በቅ/ጽ/ቤታች የማህበራዊ ድህረገጽ በየጊዜው መረጃዎችን
በመልቀቅ እየተሰራ ይገኛል፡፡ ከዚሀ በተጨማሪ የአዲስ አመት የዘመን መለወጫ ወቅትን ምክንያት በማደረግ
በኮርፖሬሽኑ ስም ማስታወሻ /አጀንዳ/ በማስተላለፍ በማሰራጨት የኮርፖሬሽኑን አርማ የያዘ ቲሸርት ለሰራተኛውና
ለልዩ ልዩ የስራ ሀላፊዎች አሳትሞ በማሰራጨት እና መጽሄት አሳትሞ በመሰራጨት ሰፊ የፕሮጀክት ስራዎች
ተከናውነዋል

 ነገር ግን በዚህ ረገድ አሁንም የሚፈለው ስራ በቅንጅት ተሰርቶ ተፈላጊው ውጤት መጥቷል የሚባል ደረጃ ገና
አልደረሰም በመሆኑም የቀጣዩ የትኩረት አቅጣጫዎችን ይሆናል

የ 2013 ዓ.ም የ 9 ወር ሪፖርት Page 9


የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት

6. የአካባቢ ጥበቃና ልማት ስራ


ሀ/አረንጓዴ ልማት ፤-የሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርኮች እና የክላስተር ማዕከላትን ሳቢና ማራኪ ለማድረግ ባለሀብቶችን
በማስተባበር በተለይ ወደ ማምረት የተሸጋገሩ ባለሀብቶች የአረንጓዴ ልማት ስራዎችን እንዲያከናውኑ ተደርጓል

 በራሳቸው ወጭ ችግኞችን በመትከል አበረታች ውጤቶችን ማስመዝገብ ጀምረዋል ባለሀብቶች በዲዛይናቸው


መሰረት ከ 10-20% በላይ መሬት ለአረንጓደ ልማት የሚውል እንደሆነ ያሰባሰብነው መረጃ ያመለክታል በፓርኮቹ
ውስጥ 31.45 ሄ/ር መሬት ወደፊት በአረንጓዴ ልማት የሚሸፈን መሆኑ ተለይቷል

 በፓርኩ ውስጥ ከ 70 ሄ/ር በላይ መሬት በጎርጅና ሸለቆ የተያዘ ሲሆን ከልሎ በመጠበቅ ብቻ የወደፊቱ
የኢንዱስትሪዎቹ መተንፈሻ አካባቢ በመሆኑ ከንክኪ ነጻ ለማድረግ ከከተማ አስተዳደሩ ጋር በመቀናጀት ማልማት
የሚጠይቅ ነው ነገር ግን አሁን ከልሎ ለማልማት በአካባቢው አ/አደሮች በኩለ ከካሳ ጋር የተያያዙ ጥያቄዎች
የሚነሱበት በመሆኑ ችግሩን በዘላቂነት መፍታት ይጠይቃል

 ባለሀብቶችን በማስተባበር በክረምት ወራት 6258 ልዩ ልዩ ችግኞች የተተከሉ ሲሆን በቅ/ጽ/ቤታችን የክላስተር
ማዕከላት 142 ችግኞች ለማስተከል ተችሏል ችግኞችን የመረካከብና በዘላቂነት የመጠበቅ ስራ እየተካሄደ ይገኛል

ለ/አካባቢ ጥበቃ፤-ወደ ሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርኩ የሚገቡ ባለሀብቶች የፕሮጀክቶቻቸውን የአካባቢ ተጽእኖ ግምገማ ሰነድ
/EIA/ እንዲኖራቸው ከፍተኛ ጥረት ሲደረግ ቆይቷል አብዝሀኛዎቹ ነባር ፕሮጀክቶች የአካባቢ ተጽእኖ ግምገማ ሰነድ
ያልነበራቸው ሲሆን እስከአሁን በተሰራው ስራ ከጠቅላላው 144 ፕሮጀክቶች መካከል 61 ፕሮጀክቶች የአካባቢ ተጽእኖ
ግምገማ ሰነድ እንዲኖራቸው ተሰርቷል

 በስራ ላይ ያሉ ፕሮጀክቶች በተለይ በማምረት ተግባራት ከተሰማሩት 21 ፕሮጀክቶች መካከል ከአካባቢ ተጽእኖ
አንጻር የ 10 ባለሃብቶችን የፕሮጀክቶች አፈጻጸም የመስክ ምልከታና ግምገማ የተካሄደ ሲሆን ቀሪዎቹ ባለሃብቶች
ተገምግመው በጽሁፍ ግብረ መልስ የሚሰጥ ይሆናል፡፡

 አንድ በድንጋይ ከሰል የሚሰራ ፋብሪካ /ሁአክሱ/ የጨርቃ ጨርቅና አልባሳት ፋብሪካ እስከ 2012 ድረስ ብቻ
በድንጋይ ከሰል እንዲሰራ እና ከጥቅምት 2012 በኋላ ወደ ኤሌክትሪክ ሀይል እንዲዛወር ፍቃድ የተሰጠው ቢሆንም
በመንግስት በኩል ያለውን የሀይል አቅርቦት ችግር በመፍታት በድርጅቱ በኩል ደግሞ መሟላት የሚገባውን አሟልቶ
እንዲቀይር ክትትልና ድጋፍ እየተደረገ ን የሀይል መጠን የሚያቀርብበትነ ደረጃ ላይ ይገኛል፡፡ ነገር ግን በኮምቦልቻ
ከተማ ያሉት ሰብስቴሽን e በቂ ሀይል የሌላቸው በመሆኑ ባለሀብቱ የጠየቀው አይደለም

7. ለዜጎች ቋሚና ጊዜያዊ የስራ እድል መፍጠር


 በዚህ 9 ወር በሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርክ እና በክላስተር ማዕከላት በግል ባለሀብቶች እና በመንግስት የመሰረተ ልማት
ግንባታዎች እናሳካዋለን ብለን ያስቀመጥነው አንዱ ግብ ለዜጎች የስራ እድል መፍጠር ነው ይህን ግብ ለማሳካት
በአንድ በኩል የቅድመ ግንባታ ተግባራቸውን አሟልተው ወደ ግንባታ ያልገቡ ባለሀብቶችን ወደ ግንባታ በማስገባት
በግንባታ ሂደት ላይ ያሉትና ግንባታ ያጠናቀቁት ደግሞ ወደ ማምረት እንዲሸጋገሩ በማድረግ በማምረት ተግባር

የ 2013 ዓ.ም የ 9 ወር ሪፖርት Page 10


የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት

ውስጥ ያሉት ደግሞ ያሉባቸው ችግሮች ተፈተው በሙሉ አቅማቸው ወደ ማምረት እንዲሸጋገሩ ድጋፍ በማድረግና
በመንግስት በጀት የሚሰሩ የመስረተ ልማት ግንባታዎች ላይ ዜጎችን በቀጥታና በተዘዋዋሪ እንዲሳተፉ በማድረግ
እንደሆነ ግልጽ አቅጣጫ አስቀምጠናል

 ከላይ በተቀመጠው አቅጣጫ መሰረት በአመቱ በሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርክ 1680 ዜጎች የስራ እድል ለመፍጠር፤
በክላስተር ማዕከላት ቋሚ 180 ዜጎች የስራ እድል ለመፍጠር እና በጠቅላላው 1806 ዜጎች የስራ እድል ለመፍጠር
ግብ በመያዝ ወደ ስራ ገብተናል

 ከዚህ በመነሳት በዚህ 9 ወር ድረስ የተፈጠሩ የስራ እድል በኢንዱስትሪ ፓርኮቻችን ቋሚ 244 ጊዜያዊ 664 በድምሩ
ለ 908 ዜጎች የስራ እድል ተፈጥሯል፣ በክላስተር ማዕከላት ቋሚ 23 ጊዜያዊ 19 በድምሩ ለ 42 ዜጎች የስራ እድል
ተፈጥሯል በጠቅላላው ቋሚ 267 ጊዜያዊ 683 በድምሩ ለ 950 ዜጎች የስራ እድል ተፈጥሮላቸዋል 

 ነባሮቹን ጨምሮ እስከ አሁን ቋሚ ፡1896 ጊዜያዊ ፡1997 ድምር፡ 3893 ዜጎች ኮርፖሬሽናችን በሚያስተዳድራቸው
ሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርኮችና የክላስተር ማዕከላት የስራ እድል ተፈጥሯል

 በዚህ አመት ለማሳካት ካቀድነው እቅድ አንጻር እቅዳችንን ለመፈጸም እንቅፋት የሆነው ችግር ልማቱ በሚፈለው
ደረጃ መራመድ ያለመቻሉ በመሆኑ በዘርፉ ያሉ ማነቆዎችን በመፍታትና ልማቱን በማፋጠን ያቀድነውን ግብ
ለማሳካት በቀሪ ጊዜያት በትኩረት የምንቀሳቀስ ይሆናል ከዚህ በተጨማሪ ባለሀብቶች እና ኢንተርፕራይዞች ባለፉት
አመታት ከነበሩት ሰራተኞች በዚህ አመት በከፈተኛ ደረጃ ቁጥሩ ቀንሷል ይህም ከኮቪድ 19 ወረርሽኝ እና ከግብአት
ገበያ ትስስር ጋር ያሉ ችግሮቻቸው ባለመፈታቱ እንቅስቃሴ እየቀነሰ መምጣቱን ማየት ተችሏል

8. ችግር ፈች ድጋፍና ክትትል ማድረግ


 በ 2013 ዓ/ም እቅዳችንን ስናቅድ
 በሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርኮች እና በክላስተር ማዕከላት ገብተው እያለሙ ያሉ ባለሀብቶች ያሉበትን ደረጃ አውቆ
ለመደገፍ ጥረት የተደረገ ቢሆንም ችግር ፈች ድጋፍና ክትትል በማድረግ በኩል ጉድለቶቸ እንደነበሩብን እና በዚህ
አመት ይህን ችግር ለመፍታት አቅደን መፈጸም እንዳለብን በግልጽ አመልክተናል

 በባለሀብቶቹ በኩል ያለው የመጀመሪያው ችግር የምልመላ ችግር ነው አቅም የሌላቸው ባለሀብቶች እና ለአካባቢው
የላቀ ፋይዳ የሌላቸው ፕሮጀክቶች ተመልምለው ወስደዋል ተቀራምተዋል እነዚህ ባለሀብቶች መሬት ከወሰዱ በኋላ
በትንንሽ ምክንያቶች እያመካኙ ለረጅም ጊዜ አጥረው የመቆየት ዝንባሌዎች በስፋተ ታይተዋል

 በመንግስት በኩል ደግሞ ያልተፈቱና ሰበብ የሚሆኑ ከመሰረተ ልማት እና ከ 3 ኛ ወገን ጋር የተያያዙ ችግሮች አሉ፤
በመሆኑም በቅ/ጽ/ቤታችንና በባለሀብቶቸች በኩል ያሉትን ችግሮችን ቢያንስ ተቀራርበን በመስራትና በመፍታት
ባሀብቶቹን ወደ ስራ ለማስገባት ችለናል

በተደረገው ድጋፍም ከሀርቡ ባለሀብቶች /51 ባለሀብቶች/ እና ኮምቦልቻ ላይ አዲስ ከገቡ 2 ባለሃብቶች በስተቀር 70
ባለሀብቶች ሙሉ በመሉ ወደ ዋና ዋና ስራቸው እንዲገቡ ማድረግ ተችሏል 21 ባለሃቶች በምርት ላይ ይገኛሉ

የ 2013 ዓ.ም የ 9 ወር ሪፖርት Page 11


የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት

የሁ/ኢ/ፓርኮቻችንና የባለሀብቶች የስራ አፈጻጸም በሚከተለው መልኩ ቀርቧል

ኢንዱስትሪ መንደር ጠቅላላ የተከለለ የቦታ ለባለሃብቶች የተላለፈ የመሬት የባለሃብት ብዛት
መጠን በሄ/ር መጠን በሄ/ር

ቁጥር 1 34.5631 5.8607 4

ቁጥር 2 173.48 40.258 40

ቁጥር 3 71.62 42.39 48

ቁጥር 4 10 10 1

ሀርቡ 50.5 39.7072 51

ድምር 340.1631 0 144

 ከምናስተዳድራቸው 144 ባለሃብቶች መካከል 21 ባለሃብቶች በምርት ላይ ፣ 28 ባለሃብቶች ግንባታ ያጠናቁ ፣ 40


ባለሃበቶች በተለያዩ የግንባታ ደረጃ ላይ ፣ 2 ባለሀብቶች (መሬት ጠረጋ ቆረጣ እና የቅየሳ ስራ) ላይ እንዲሁም 53
ባለሃብቶች ባዶ ቦታ ሲሆኑ ባዶ ቦታ ላይ ካሉ ባለሃብቶች 51 ባለሃብቶች ሃርቡ ሁለገብ ኢንዱስትሪ መንደር ውስጥ
የሚገኙ ሲሆን የመሰረተ ልማት ያልተሟላላቸው፣ የአካባቢው አርሶ አደሮች በሚያነሱት የካሳና የመልሶ ማቋቋሚያ
ጥያቄ ምክንያት ወደስራ ያልገቡ ናቸው ቀሪዎቹ 2 ባለሃብቶች ኮምቦልቻ ላይ የሚገኙ ሲሆን በ 2013 በጀት አመት
መሬት የተላለፈላቸው ናቸው፡፡

160

144
144
140
140 2010 2011 2012 2013
123
120

100
83
80

80
62
53

60
40

40
32

28
25

24
22

21
20
17
13

13

20
8
8
2

0
ባዶ ቦታ ቅድመ ግንባታ ግንባታ ላይ ግንባታ ያጠናቀቁ ምርት ላይ ድምር

የ 2013 ዓ.ም የ 9 ወር ሪፖርት Page 12


የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት

60
ባዶ ቦታ ቅድመ ግንባታ ግንባታ ላይ ግንባታ ያጠናቀቀ በምርት ላይ ድምር
50 48

40
40

30 29

20 19 19
14
12 13 12 12
10 9
7 7 6 6
4 4 5 5 4 3 3
1 2 1 1 0 0 0 2
0 0 0
0
ምግብ እና ምግብ ነክ እንጨት እና ብረታ ብረት ኬሚካል ጨርቃ ጨርቅ የህክምና መገልገያ እቃዎች የግንባታ ግብአት

 ቅርንጫፍ ጽ/ቤታችን የባለሃብቶችን ክትትል እና ድጋፍ የሚያደርግ ቡድን በማቋቋም ሁሌም በየሳምንቱ ማክሰኞ
በመስክ የሚቀሳቀስ ሲሆን በወር አንድ ጊዜ እንደ አስፈላጊነቱ ከኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ጽ/ቤት ባለሙያዎች ጋር
በመሆን ድጋፍ እና ክትትል በማድረግ የአፈጻጸም ደረጃቸውን በመለየት ደካማ አፈጻጸም ያላቸውን ባለሃብቶች እንደ
ደረጃቸው የውይይት መድረክ በመፍጠር ግንባታቸውን ለመጀመር፣ለማጠናቀቅ እና ወደ ምርት ለመግባት ያለባቸውን
ችግር እንዲያቀርቡ እና የሚሰሩትን ስራ የ 3 ወር የድርጊት መርሃ ግብር እንዲያቀርቡ በማድረግ ችግር ፈች የሆነ ድጋፍ
እና ክትትል ሲያደርግ ቆይቷል፡፡

 በዚህም መሰረት በዚህ 9 ወር 15 ባለሃብቶች ወደ ግንባታ (የመሰረት ስራ) ፣ 6 ባለሃብቶች ወደ ኮለን ስራ ፣ 2


ባለሃብቶች ወደ ቶፕ ታይ ቢም ፣ 2 ባለሃብቶች ብሎኬት መደርደር 5 ባለሃብቶች ግንባታ ማጠናቀቅ እና 1 ባለሃብት
ወደምርት ለማስገባት ተችሎል ባጠቃላይ 31 ባለሃብቶች ካሉበት ደረጃ ለውጥ እንዲያመጡ ለማድረግ ተችሎል፡፡

 የአብዝሀኛዎቹ ባለሀብቶች ችግር እየሰሩ ያሉት ፕሮጀክት በበቂ የአዋጭነት ጥናት ላይ የተመሰረተ ያለመሆኑ ሲሆን
ወደ ስራ ከገቡ በኋላ ከጥሬ እቃ አቅርቦት፣ ከቴክኖሎጅ አመራረጥና ከፕሮጀክት ማኔጅመንት ጋር የተያያዙ ችግሮች
ያሉባቸው ሲሆን በርካታ ባለሀብቶች የዘርፍ ለውጥ እየጠየቁ ይገኛሉ ከብድር እና ከሀይል አቅርቦት ከውጭ ምንዛሬ
ችግር እና ግንባታ ማቴሪያል የዋጋ መናር እና አቅርቦት እጥረት ጋር (በተለይ የሲሚንቶ እና የብረት ዋጋ መናር)
የተያያዙ ችግሮች ናቸው በመሆኑም ግንባታ የጀመሩና እያጓተቱ ያሉ ግንባታ አጠናቀው ወደ ማሽን ተከላ ሳይገቡ
እያጓተቱ ያሉ የሙከራ ምርት ጀምረው ያቆሙ ፕሮጀክቶች ምን ይሁኑ? የሚለውን ዝርዝር ጥናት መስራትና
የመፍትሄ አማራጮችን በማቅረብ ያሉባቸውን ችግሮች ለመፍታት በሚደረገው ጥረት የኮርፖሬሽኑን እና የሌሎች
አካላትን የተቀናጀ ድጋፍና የውሳኔ አቅጣጫ የሚፈልግ ችግር ነው፡፡ ከዚህ ከክትትልና ድጋፍ ጋር በተያያዘ በከተማው
ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ጽ/ቤት በኩል እርምጃ እንዲወሰድባቸው የቀረቡ ፕሮጀክቶች ነበሩ ፕሮጀክቶች መጓተት
ላይ ልዩነቶች ባይኖሩንም በሚወሰዱ ርምጃዎች ላይ ግን በመሬቱ ላይ ያለው ግንባታ ምን ይሆን የባንክ ብድር/እግድ/
ያለባቸው ምን ይሆኑ ተመሳሳይ ችግር ውስጥ ያሉ ፕሮጀክቶችን ተመሳሳይ የውሳኔ ሀሳብ ለምን አልቀረበም በማለት
ላይ ልዩነቶች በመኖራቸው እና ኮርፖሬሽኑ በተናጥል ውሳኔ ቢያሳልፍ በተናጥል ሀላፊነትና ተጠያቂነትን

የ 2013 ዓ.ም የ 9 ወር ሪፖርት Page 13


የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት

የሚያስከትልበት መሆኑን በማመን ያቀረበውን ጥያቄ በቅ/ጽ/ቤታችን በኩል ለመተግበር የምንቸገር መሆኑን ለሀሉም
የማሳወቅ ስራዎችን ሰርተናል በእነዚህ ጉዳዮች ላይ ኮርፖሬሽኑ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመነጋገር ተጨማሪ
አቅጣጫዎችን እንዲወርድ እንጠይቃለን

 በአጠቃላይ በሪፖርት በግምገማ በአካል ክትትልና ድጋፍ በማድረግ ችግሮቹን እየለዩ ተከታታይ ግብረ መልስ
በመስጠትና ስራዎቹን የየሩብ አመት ቼክሊስት በማዘጋጀት በማኔጅመንትና በአጠቃላይ እየገመገሙ ለመምራት
ወቅታዊ ውሳኔዎችን እየወሰኑ አመራር መስጠት በመጀመራችን በባለሀብቱም በአካባቢውም አመራርም
በቅ/ጽ/ቤታችንም ደረጃ ወደተሻለ መነቃቃት መፍጠሩና ወደ ተጨባጭ ተግባር መግባታችን ተጨባጭ ውጤት
ማስመዝገብ መጀመራችን የሚያበረታታ ቢሆንም ፕሮጀክቶችን ወደ ተሟላ ትግበራ ለመሸጋገር ቀጣይ ጥረት
ይጠይቀናል

9. በራስ አቅም ችግሮችን መፍታት


 በ 2012 ተጀምሮ የነበረው የኮምቦልቻ ቁ.2 ሁ/ኢ/ፓርክ የ 1600 ሜትር የውሀ መስመር ዘርጋታ በ 1,562,935.33 ብር
በኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር በተደረገ ድጋፍ የ 17 ባለሀብቶች የውሀ አቅርቦት በዚህ 9 ወር የማጠናቀቀ ስራ ተሰርቷል፡፡ ስለሆነም
በአሁኑ ጊዜ በሁ/ኢ/ማዕከሉ ሙሉ በመሉ በሚባል ደረጃ የውሀ አቅርቦት ያለ ሲሆን በተመሳሳይ በኮምቦልቻ ቁ.3 ሁ/ኢ/ማዕከል
ቀደም ሲል በተሰጠው የኮንትራት ውል መሰረት ያልተጠናቀቁ መስመር ለ 8 ባለሀብቶች የሚሆን የ 400 ሜትር ቀሪ የውሀ መስመር
ዝርጋታ ተጠናቆ አገልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል
 ለኮ/ቻ ቁ.2 ሁ/ኢ/ፓርክ የሚውል የ 7 ሜጋ ዋት ከፍተኛ ኤሌክትሪክ ሀይል ተሸካሚ ርዝመቱ 8.42 ኪ/ሜ የሆነ የግምት ዋጋው ብር
9,620,442.57 ጥናቱን በአዲስ መልክ በማሰራትና ለክልሉ ንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ በመቅረብ በጀቱ እንዲለቀቅ አድርገናል
የመሰረተ ልማት ዝርጋታው በዚህ አመት የሚከናወን ይሆናል፡፡ ይህ የሀይል አቅርቦት በኮ/ቻ ቁ.2 አዲስ ለገቡ 17 ባለሀብቶች
የሚውል ሲሆን ከእነዚህ ኢንዱስትሪዎች የተረፈው ፓወር በኮምቦልቻ ቁ.3 ለሚገኙ ኢንዱስትሪዎች እንዲመግብ ተደርጎ ዲዛይኑ
የተሰራ ነው
 በኮ/ቻ ቁ.2 ኢ/ፓርክ አዲስ ለተሰራው መንገድ በጎርፍ እየተጠቃ ያለ ሲሆን ይህን ችግር ለማስወገድ ቀደም ሲል ከባሀብቶቹ
ተሰብስቦ ከመንገድ ክፍያ በተረፈ ብር 368,000.00 የፍሳሽ መቀልበሻና የአፈር መጠበቂያ ግንብ እየተሰራ ይገኛል
 በደሴ መናፈሻ ክላስተር ማዕከል የተቃጠለ ትራንስፎርመር በአዲስ እንዲቀየር የተደረገ ሲሆን በተመሳሳይ የሴፍቲክ ታንክ ፍሳሽ
ማስተላለፊያ ቱቦ ኢንተርፕራይዞችን በማስተባበር የማስጠገንና አገልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል
 በተመሳሳይ በደሴ 40 ቁጠባ የተበላሸ ባለ 315 ኪ/ዋት ትራንስፎመር በጥገና ላይ ያለ ሲሆን በቅርቡ ለማስገባት አገልግሎት
መስጠት ይጀምራል፡፡ በዚህ ክላሰተር ማዕከል ለ 2 ኢንተርፕራይዞች የሀይል አቅርቦት ማስተካከያ ተሰርቷል
 ለአንድ ባለሀብት ጀኔቭ ትራንስፎርመር እንዲገባ የተደረገ ሲሆን የሁለት ኢንዱስትሪዎችና ደግሞ በቅርቡ ክትትል እያደረግን ነው
 በአንድ ባለሀብት ይዞታ ላይ የተተከለውን የኤሌክትሪክ የፖል እጨት ለማንሳት ከደሴ ለመጡ ባለሙያዎች ፖሉ የሚተከልበትን
ቦታ በማመላከት ፖሉ ከባለሀብቱ ይዞታ ላይ ተነስቶ መቀመጥ ካለበት ቦታ ላይ እንዲተከል ተደርጓል
 በኮምቦልቻ ኢንዱስትሪ ፓርክ ቁ.2 አንድ ፋብሪካ /ኢት ውድ ማኑፋክቸሪንግ/ የፕሮጀክት መንገድ ዳር የተከለውን የባህርዛፍ ተክል
እንዲያነሱ በተነገራቸው መሰረት የባህርዛር ችግኞች እንዲነቀሉ ተደርጓል
 በአንድ ባለሀብት ይዞታ ላይ የፋይበር ኦፕቲክ መስመር ዝርጋታ ዩታል እንጨቶች ተተክለው የነበሩ ሲሆን ለኮምቦልቻ /ደሴ
የሚገኙትን ባለሙያዎች/ እንዲነሱላቸው በማነጋገር የፖል እንጨቶች እንዲነሱ ተደርጓል

የ 2013 ዓ.ም የ 9 ወር ሪፖርት Page 14


የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት

 ኢንዱስትሪ መንደር ቁ.3 ሽፍት ያደረገ የሽንሻኖ ፕላን ለማስተካከል ከከተማ አገልግሎት ባለሙያዎች ጋር በጋራ በመሆን የልኬታ
ስራ ተሰርቶ የፕላን ክለሳና ማተካከያ ውሳኔ በማስወሰን ባለሀብቱ የግንባታ ስራውን በነበረበት ሁኔታ እንዲያከናውኑ ተደርጓል፡፡
 በሁ/ኢ/ፓርኩ ለአምራች ኢንዱስትሪ መሬት የወሰዱ ባለሀብቶች የግንባታ ሸዳቸወውን ወደ መጋዘንነት ቀይረው ለማከራየት
የያደርጉት ጥረት ጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመነጋገር እንዲቆሙ ጥረት እየተደረገ ነው

ክፍል ሶስት

1 የነበሩ ጥንካሬዎች
 ያለፉ አፈጻጸሞችን በጥልቀት በመገምገም የኮርፖሬሽኑን እና የመንግስትን እቅድ በመነሻነት በመውሰድ የአመቱን
እቅድ በወቅቱ ማቀዳችንና ወደ ስራ መግባታችን

 እቅዱን ለፈጻሚ አካላት መድረኮችን በማዘጋጀት የማሳወቅ የጋራ መግባባትና መተማመን ላይ መድረሱና በኮርፖሬሽን
ደረጃ ለሁሉም ሰራተኞች ስልጠና መሰጠቱ፤

 ስራዎቻችንን በየ 15 ቀኑ በማኔጅመንት፤በየወሩ ከጠቅላላ ሰራተኛ ጋር በሚደረግ ግምገማና ምክክር፤ በየሩብ ዓመቱ


በሚደረግ ጥልቅ ግምገማ በማድረግ እንድሁም በየደረጃው አመራር መፈታት ያለባቸው ችግሮች እንድፈቱ ጥረት
ማድረጋችን

 በአመቱ ትኩረት ተሰጥቷቸው መፈታት ያለባቸውን ችግሮች በዝርዝር ጥናት ላይ በመመስረት ለኮርፖሬሽኑ
ከማቅረቡም በላይ የከተማው አስተዳደር በራሱ አቅም የሚፈታባቸውን ለይቶ በማቅረብና እንዲፈቱ መተማመን ላይ
በመድረሱ በርካታ ችግሮችን በራስ አቅም መፍታት መጀመራችን

 የባለሀብቶች መረጃ፤ የመሬት መረጃ እንዲሁም ሁሉም ፕሮጀክቶች ያለበትን ደረጃ በዝርዝር በማጥናት በየጊዜው
ማስተካከያ ርምጃ መውሰድ በመቻላችን በርካታ ውጤቶችን ማስመዝገብ ጀምረናል

ከእነዚህም መካከል የሚከተሉት በጉልሀህ የሚታየዩ ውጤቶች ናቸው

 15 ፕሮጀክቶች ከቅድመ ግንባታ ወደ ግንባታ በአዲስ መልክ አስገብተናል

 10 ፕሮጀክቶች የግንባታ ደረጃቸውን ማሻሻል ችለዋል

 5 ፕሮጀክቶች ግንባታቸውን በዚህ 9 ወር ውስጥ አጠናቀዋል

 1 ፕሮጀክቶች ወደ ሙከራ ምርት ማስገባት ችለናል/ ኢቲ ውድ ማኑፋክቸሪንግ/

 በአጠቃላይ 31 ፕሮጀክቶች በዚህ ግማሽ ዓመት ብቻ ወደ ለውጥ የገቡ ናቸው

 እስካሁን ድረስ 40 /27.77%/ ፕሮጀክቶች በግንባታ ሂደት፤28 /19.44%/ ፕሮጀክቶች ግንባታ ያጠናቀቁ፤ 21/14.58%/
ፕሮጀክቶች ወደምርት የተሸጋገሩ ሲሆን ቀሪዎቹ 2/1.38%/ ፕሮጀክቶች መሬት ቆረጣና አፈር በማንሳት ላይ ያሉ እና
53/36.8%/ ባዶ ቦታ ላይ ይገኛሉ ይገኛሉ/

የ 2013 ዓ.ም የ 9 ወር ሪፖርት Page 15


የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት

 828.26 ካ/ሜ የክላስተር ወለል ለ 4 ኢንተርፕራይዞች ማስተላለፍ ችለናል

 ለ 3 ባለሀብቶች በአዲስ መልክ 9823 ካ/ሜ መሬት አስተላልፈን

 ከ 3 ባለሀብቶች 22000 ካ/ሜ መሬት እንዲነጠቅ አድርገናል ወደ መንግሰት ተመላሽ እንደሆን ማድረግ ችለናል

 በክላስተር ማዕከላት ለሚገኙ ኢንተርፕራይዞች ተከታታይ ድጋፍ በማድረግና ያሉባቸው ችግሮች እንዲፈቱ በማድረግ
ወርሀዊ ገቢ ወቅቱን ጠበቀ እንዲሰበሰብ ጥረት ተደርጓል

 የኮርፖሬሽኑ አሰራር ተጠብቆ እንዲቀጥል በተሰራው ሰራ በተደረሰው መተማመን ሁሉም ሰራተኛ የየአለቱን
የሳምንት እቅድና ሪፖርት እንዲደረግ ተደርጓል

2. የነበሩ ድክመቶች
 አሁንም አብዝሀኛዎቹ ተግባሮቻችን ገና በሂደት ላይ ያሉ ናቸው በውጤት የተቋጩ አይደለም 28 ባሀብቶች የግንባታ
ሸድ አጠናቀዋል 40 ባለሀብቶች ሸደ እየገነቡ ነው 2 ባለሀበቶች በመሬት ቆረጣና ወደ ማጽዳት ገብተዋል አነዚህን ወደ
ማሽን ተከላና ማምረት ማሸጋገር ይቀራል

 አሁንም በርካታ ባለሀብቶች ወደ ተሟላ ትግበራ ገና አልገቡም 53 ፕሮጀክቶች ባዶ መሬት ናቸው

 አሁንም ከማስታመምና ባለሀብቶቹ በሚያቀርቡት ችግር ከመፍታት ገና አልወጣንም በተለይ ደግሞ ከ 24 በላይ
ፕሮጀክቶች ግንባታ ጀምረው ለረጅም ጊዜ ወደ ማሽን ተከላና ማምረት ሳይሸጋገሩ እያዘገዩ ይገኛሉ ይህን ችግር
ፈጥነን መሻገር ካልቻልን አሁንም በየአመቱ የያዝነውን ግብ ማሳካት አንችልም በመሆኑም ከዚህ ድክመት ለመውጣት
የተለየ ትኩረት ሰትተን መንቀሳቀስ ይጠይቀናል

 ወደ ኢንተርፕራይዝ ያልተሸጋገሩ የክላስተር ህንጻ ወለሎች አሉ የደሴ ከተማ አስተዳደር በዚህ ግማሽ አመት የተሻለ
ስራ የሰራ ቢሆንም አሁንም ከ 1029.59 ካ/ሜ በላይ የመስሪያ ቦታ አልተከራየም የሚመለመሉት ኢንተርፕራይዞች
አቅም ያላቸው አይደሉም የሚጎድላቸውን ደግፎ ከችግር በማውጣት በኩልም ጉድለቶች አሉ

 የቅንጅታዊ አሰራር ችግራችንን አሁንም ሙሉ በመሉ የተሻገርናቸው አይደለም በተለይ ከዩንቨርስቲው ጋር ከሚዲያ
ተቋማት ጋር እንዲሁም ከባንኮችና ከመብራት ሀይል ተቋማት እና ከከተማው አስተዳደር ከሁሉም ተቋማት ጋር
ተቀናጅቶ ችግሮችን በመፍታት አሁንም ይቀረናል አልፎ አልፎ የመገፋፋት ዝንባሌዎችም ይታያሉ

 ከጠባቂነት ሙሉ በመሉ ተላቀናል ማለት አይቻልም ሀርቡ ላይ ያሉ ባለሀብቶችን በማሳመን በራሳቸው አቅም መሄድ
የሚችሉትን ያህል ያለመግፋት ከፀጥታ እና ከአርሶ አደሮች ጋር የተያያዘውን ቅሬታ የዞኑ አመራርና የአካባቢው
አስተዳደር እንዲፈታና ባለሀብቶቹ ወደ ስራ እንዲገቡ በማድረግ በኩል ጉድለቶች ይታያሉ

 በመሆኑም በቀጣዮቹ ወራት እነዚህን ጉድለቶች ለማረምና ከሚለከታቸው አካላት ጋር ተቀናጅቶ የተሻለ ውጤት
ለማምጣት መረባረብ ይጠይቃል

ክፍል አራት

የ 2013 ዓ.ም የ 9 ወር ሪፖርት Page 16


የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት

4.1. ያጋጠሙ ችግሮችና የተሰጡ መፍትሄ


 ደሴ ላይ የክላስተር ማእከላት ትራንስፎርመር አለመስራት እና የቆጣሪ አቅም ከማሽኖች ጋር አለመመጣጠን ይህን ችግር ለመፍታት
ኮርፖሬሽኑ በጥናቱ መሰረት በጀት አለመመደብ
 ከዚህ በፊት የተነጠቁ መሬቶች ወደ ሌላ ባለሃብት አለመተላለፋቸው እና ቅሬታ ያላቸው ባለሃብቶች ውሳኔ አለመሰጠት/ ለ 9
ባለሀብቶች እንዲተላለፍ በተወሰነው ውሳኔ ላይ ቅሬታና አቤቱታ በመነሳት መሬቱን ማስተላለፍ አለመቻላችን
 ደሴ ላይ የክላስተር ህንጻዎቹን የሚከራዩ ኢንተርፕራይዞችን የሚመለከታቸው አካላት መልምለው ባለማምጣታቸው ምክንያት
ህንጻዎቹ ሳይከራዩ ለረጅም ጊዜ መቆየታቸውና ተመልምለው የሚላ ኢንተርፕራይዞች አቅም የሌላቸው በመሆኑ ቶሎ ቶሎ
 የ 3 ኛ ወገን ችግር ከካሳ ከፍያ እና ከትክ መሬት ጋር የተያያዙ ችግሮች ሊፈቱ ባለመቻላቸው ባለሀብቶቹ ግንባታ አቋርጠዋል EIA
ማሰራትና ብድር ለመበደር ተቸግረዋል ከከተማው በኩል ደግሞ የበጀት እጥረተ አለበት ያለባቸው 11 ባለሃብቶች ችግር አለመፈታት
 የሃርቡ 51 ባለሃብቶች የመሰረተ ልማት አለመሟላት በጠናቱ መሰረት በጀት አለመፈቀድ አ/አደሮች የሚያነሱት የካሳ ቅሬታ
አለመፈታት
 የውጭ ምንዛሬ እጥረት በመኖሩ ግንባታ ያጠናቀቁ ባሀብቶች እና የማሽን ግዥ ችግር ወደምርት አለመግባት፡፡
 በባለሃብቱ በራሱ መንገድ ችግሮችን ከመፍታት ይልቅ ችግሮችን በመደርደር ግንባታ አለማጠናቀቅ እና ወደ ምርት አለመግባት፡፡
ርምጃ ለመውሰድም በመሬቱ ላይ ስለጀመሩት ግንባታ እና አልፎ አልፎ ከብድር እግድ ጋር ለተያያዙ ችግሮች ግልጽ አሰራር
አለመውረዱ
 የክላስተር ማእከላት ተከራዮች በሙሉ አቅማቸው መስራት ባለመቻላቸው ወቅቱን ጠብቀው የኪራይ ክፍያ አለመክፈል እና
የስራ እድል ፈጠራ ላይ ተጽእኖ ማሳደሩ
 በርካታ ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ቦታ ጠይቀው ቦታ አለመቻቸት እና መሰረተ ልማት አለመሟላት፡፡ በአሁኑ ሰአት 229
ባለሀብቶች 488.56 ሄ/ር መሬት ጠይቀው ማስተናገድ አልተቻለም
 በከፍተኛ ደረጃ የግንባታ ግብአት መወድድ እና አቅርቦት አለመኖር/ በተለይ የሲሚንቶ እና የብረት ግብአት ችግር ማጋጠሙ/
 ግንባታ ያጠናቀቁ ባለሃብቶች አብዘሃኛዎቹ የዘርፍ ለውጥ መጠየቅ እና የሚመለከተው አካል አፋጣኝ ምላሽ አለመስጠት በአሁኑ
ሰአት ከ 10 በላይ ባለሀብቶች ጥያቄ አቅርበዋል እነዚህን ችግሮች ለመፍታት የቅ /ጽ/ቤቱ ማኔጅመንት ከባሀብቶቹ እና
ከአካባቢው አስተዳደር ጋር በመወያየት ጥረት የተደረገና ለማሻሻል የተሞከረ ቢሆንም አሁነም ሙሉ በመሉ ተፈተዋል ማለት
አየይለም ጥያቄያቸው በወቅቱ ምላሽ እያገኘ አይደለም
1. የበላይ አካላትን ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች
- የሀርቡ ሁ/ኢ/ፓርክ የመሰረተ ልማት ማሟላት ጉዳይ / መንገድ ውሀ፣ መብራት/ በጀትና የአ/አደሮች ከካሳ ጋር የተያያዘ ቅሬታ
አለመፈታት
- የ 3 ተኛ ወገን ችግር ያለባቸውን ባለሃብቶች ችግር መፍታት አለመቻል እና ከካሳ እና ማቋቋሚያ ጋር የሚጠየቀው ክፍያ ከከተማው
አቅም በላይ በመሆኑ የክልሉን ድጋፍ እንፈልጋለን
- የክላስተር ህንጻዎች የመሰረተ ልማት ችግር መፍትሄ መስጠት(የመፋሰሻ፤ የጥገና፤ የኤሌክትሪክ መስመር ወ.ዘ.ተ.) የበጀት ጥያቄ
ምላሽ ባለመሰጠቱ ህንጻዎች ለተጨማሪ ጉዳት እየተዳረጉ ይገኛሉ
- የመደበኛ በጀት የደመወዝና ጥቅማ ጥቅም ስራ መስኬጃ በጀት የግዴታ ወጭዎቻችንን/የጥበቃ ሰራተኞች ደመወዝና የጅአይኤስ
መሳሪያ ካሊብሬት ማስደረጊያ የደሴና ኮምቦልቻ ህንጻዎች የአገልግሎት አመታዊ ክፍያ የህግ ባለሙያ ከደብረ ብርሀን ደሴና

የ 2013 ዓ.ም የ 9 ወር ሪፖርት Page 17


የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት

ኮምቦልቻ ሲመላለስ የሚከፍለው የውሎ አበል ክፍያ የስልክና የመብራት የነዳጅና አጠቃላይ የውሎ አበል ክፍያ ወዘተ ደግሞ ታይቶ
ተስተካክሎ እንዲመደብልን
- በድጋፍና ክትትል መስኩም በኮርፖሬሽኑ በኩክ የሙያተኛ እና የአመራር የመስክ ምልታ እየተደረገ ድጋፍ ቢሰጠንና ከእኛ አቅም
በላይ የሆኑ ችግሮች በቦርዱና በክልሉ መንግስት እንዲሁም በኮረፖሬሽኑ በኩል እንዲፈቱልን ቢደረግ ከዚህ የበለጠ ውጤታማ
እንደምንሆን እናምናለን

የ 2013 ዓ.ም የ 9 ወር ሪፖርት Page 18


የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት

በስራ ቡድኖች የተከናወኑ ተግባራት

በአ.ብ.ክ.መ. ኢ.ፓ.ል.ኮ .የኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት የሰዉ ኃብት ኦ/ህ/አ/ቡድን እስከ መጋቢት 30 / 2013 ዓ.ም 9 ወር እቅድ አፈጻጸም ሪፖርት /ወርሀዊ/ሠ-4/

ተ/ቁ የስራ አይነት መለኪያ እቅድ ክንውን እስከ ወሩ የነበረ አፈጻጸም በ%


የበጀት እስከ ዚህ የወሩ እስከ ከአመቱ እስከ ወሩ እቅድ
አመቱ ወር እዚህ እቅድ
ወር
1 2 3 4 5 6 7 (7/4)X100 (7/5)X100
የተሟላ የሰው ሀይል የሰው ቁጥር 16 16 - 16 100 100
ኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት
 ወንድ በቁጥር 13 13 - 13 100 100
 ሴት በቁጥር 3 3 - 3 100 100
2 የውጤት ተኮር እቅድ ትግበራ የሰው ቁጥር
የመጀመሪያዉ ግምሽ አመት ምዘና ውጤት መስጠት/ ድምር በቁጥር 13 13 - 13 100 100
 መካከለኛ በቁጥር 13 13 - 13 100 100
 ከፍተኛ ያገኙ በቁጥር - - - - - -
 ዝቅተኛ ያገኙ በቁጥር - - - - - -
የዚህ ግማሽ አመት ውል መስጠት በቁጥር 13 13 - 13 100 100
3 አመት ፍቃድ መስጠት የሰው ቁጥር 13 10 - 8 61.53% 80%
4 መረጃ ሰጭ ማሟላት/ባጅ፣መታወቂያ----/ የሰው ቁጥር 16 16 - - - -
5 የሰው ሀይል ማሟላት የሰው ቁጥር
 ቅጥር 4 4 - - - -
 ደረጃ እድገት 3 3 - - - -
 ዝውውር - - - - - -
 ሌላ - - - - - -
የተሰናበተ/የለቀቀ ሰራተኛ የሰው ቁጥር - - - - - -
6 የሰው ሀይል መረጃ ማደራጀት የሰው ቁጥር 16 16 - 15 93.75% 93.75%
7 የሰራተኛ ጥቅማጥቅም ማሟላት
 በተለዩ ጉዳዮች ልየታ በማካሄድ ማስወሰን ጉዳይ ብዛት 3 3 - - - -

የ 2013 ዓ.ም የ 9 ወር ሪፖርት Page 19


የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት

 ለተፈቀደላቸው ሰራተኞች መተግባር/ደንብልብስ/ የሰው ቁጥር 8 8 - 8 100 100


8 ከይዘን ትግበራ
 ውይይት ማካሄድ የምዕራፍ ካይዘን ቡድን ድግግሞሽ 24 18 2 16 66.6% 88.8%
የዕድገት ካይዘን ቡድን ድግግሞሽ 24 18 2 18 75% 100%
 ተሞክሮ በጋራ መቀመር ሰነድ 1 - - - - -
 የከይዘን ቀን ማክበር ድግግሞሽ 4 3 1 3 75% 100%

ተ/ቁ የስራአይነት መለኪያ እቅድ ክንውን የእስከ ወሩ የነበረ አፈጻጸም


የበጀት እስከ ወሩ የበጀት እስከ ወሩ ከአመቱ እሰከ ወሩ
አመቱ አመቱ እቅድ እቅድ
1 2 3 4 5 6 7 (7/4)X100 (7/5)X100
የሰው ሀብት ልማት
- አጭር ስልጠና መስጠት የሰልጣኝ ቁጥር
- የስልጠና ርዕስ አይነት ዝርዝር
 የካይዘን 1 - - -
አተገባበርን
በተመለከተ
የልምድ ልውውጥ ማካሄድ የተሳታፊ ብዛት 13 - - - - -
የተካሄደበት ቦታ ዝርዝር
1 - - - - -
 አዉስኮድ

የ 2013 ዓ.ም የ 9 ወር ሪፖርት Page 20


የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት

2013 ዓ/ም ግ/ፋ/ን/አስ/ቡድን የሶስተኛ ሩብ አመት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት


ተ.ቁ የ 2013 ዓ/ም በዚህ ሩብ አመት በዚህ ሩብ አመት እስከ ዚህ ሩበ እስከዚህ ሩብ አፈፃፀም ምርመራ
ገቢ እቅድ ገቢ እቅድ ገቢ ክንውን አመት ገቢ እቅድ አመት ገቢ በፐርሰንት
የገቢ አርእስት
ክንውን

1 ክላስተር ህንፃ ኪራይ ገቢ 1119791.63 234594.73 226972.62 762882.52 630461.13 83%


2 መሀንዲስ አገልግሎት 22500 4500 500 19500 3000 15%
3 ካርታ ስራ 8600 1600 200 7400 1400 19%
4 ወሰን ችካል 7750 1400 200 6400 1200 19%
5 ቦታ ምሪት 7200 1400 200 6000 800 13%
6 ባንክ እግድ 15000 4000 4000 12000 6000 50%
7 የጨረታ ሰነድ ሽያጭ 500 500 - 500 - -

8 የጨረታ ማስከበርያ እና የውል ማስከበርያ 2000 2000 - 2000 - -

ድምር 1183341.63 249994.73 232072.62 816682.52 642861.13 79%

ተ.ቁ የወጪ አርእስት የ 2013 ዓ/ም የ 2013 ዓ/ም በዚህ ሩብ አመት በዚህ ሩብ አመት እስኪዚህ ሩብ እስከዚህ ሩብ አፈፃፀም በፐርሰንት
ወጪ እቅድ የተመደበ በጀት ወጪ እቅድ ወጪ ክንውን አመት ወጪ አመት ወጪ

ወጪ እቅድ እቅድ ክንውን

የ 2013 ዓ.ም የ 9 ወር ሪፖርት Page 21


የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት

1 ደመወዝእና ጥቅማጥቅም 2135453.64 2140953.64 533863.41 533863.41 1601590.23 1607090.23 100%


2 ስራ ማስኬጃ 751664.91 408779.59 123791.10 100477.08 375662.30 379554.62 100%
ድምር 2887118.55 2549733.23 657654.51 634340.49 1977252.53 1986644.85 100%

የመሬት ክላስተር ልማትና የአካባቢ ጥ/ብ/ቁ/ ቡድን የ 2013 ዓ.ም የ 3 ኛ ሩብ አመት አፈጻጸም ሪፖርት
ተቁ ዝርዝር ተግባራት እቅድ ክንውን ንጽጽር ምር
መለኪያ የአመቱ የሩብ እስከዚህ የሩብ እስከዚህ የሩብ እስከዚህ
መራ
እቅድ አመቱ የሩብ አመቱ የሩብ አመት ሩብ
እቅድ አመቱ አመት አመት

1 በሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ከባለሃብቱ የሚጠየቁ የፕላን በቁጥር 60 15 45 2 13 13.3 28.88


ስምምነት ለሚመለከተው ተቋም በወቅቱ ማስተላለፍ

2 ጥቅም ላይ የሚውል እና ሳይለሙ ቀርተው ለባለሀብት በሄ/ር 24.3 6.075 18.225 - .3 - 1.646

መተላለፍ የሚችል ነባር መሬቶችን ጥቅም ላይ ማዋል

3 ጥቅም ላይ ያልዋሉ የተቆራረጡና ራሳቸውን ችለው መተላለፍ በሄ/ር 4.013 1.003 3.009 - 0.6751 - 22.4

የማይችሉ ጥቅም ላይ ማዋል

 በኮምቦልቻ ሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርክ የመሬት መረጃ ቅጽ

ተ. የቅ/ጽ/ቤቱ ስም ኮ ምቦልቻ ምርመራ


1 ለሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርክ የተከለለ ጠቅላላ የመሬት ስፋት በሄ/ር 340.22
2 መሬት የተላለፈላቸው ፕሮጀክቶች ብዛት እስከ እስከ 30/07/2013 ዓ.ም. 144

የ 2013 ዓ.ም የ 9 ወር ሪፖርት Page 22


የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት

3 ለባለሃብት የተላለፈ አጠቃላይ የመሬት መጠን በሄ/ር እስከ 30/07/2013 ዓ.ም. 138.223
4 ለመንገድ መሰረተ-ልማት /የዋለ/ የተመደበ የመሬት መጠን በሄ/ር 23.323
5 5.1 ለአረንጓደ ልማት የተመደበ የቦታ መጠን በሄ/ር 31.45
5.2 ምንም አይነት ጥቅም ላይ የማይውል ከፍተኛ ጎርጅ ያለበትና ከፍተኛ ኤሌክትሪክ መስመር 102.183
የሚያልፍበት የመሬት መጠን በሄ/ር
6 ራሱን ችሎ ለባለሀብት መተላለፍ የሚችል የመሬት መጠን በሄ/ር እስከ 30/07/2013 ዓ.ም 28.2 የተነጠቀ 4.2 ሄ/ር
7 የተቆራረጠና ለማስፋፊያ ሊውል የሚችል በሄ/ር 3.3379
8 ከከተማ አስተዳደሩ ለቅ/ጽ/ቤቱ የተላለፉና መሬት ያላገኙ ፕሮጀክቶች ቁጥር እስከ 30/07/2013 ዓ.ም -
9 በከተማ አስተዳደሩ ተመልምለውና የመሬት መጠን ተወስኖላቸው ወደ ቅ/ጽ/ቤቱ ያልተላኩ ፕሮጀክቶች 229
ብዛት/ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ጽ/ቤቱ የሚገኙ 488.516
ሄ/ር
10 በሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ለባለሀብት ካርታ ተሰጥቶ ከ 3 ኛ ወገን ነጻ ያልተደረገ መሬት በሄ/ር 29.13

11 በፓርኩ ውስጥ መሬት ተረክበው ፋይላቸው ከማዘጋጃ ቤት ያልመጡ ፕሮጀክቶች ብዛት 5

12 ፋይላቸው ከማ/ቤት ያልመጣ በፓርኩ ውስጥ በተካተቱ ፕሮጀክቶች የተያዘ የመሬት መጠን በሄ/ር 13.5

13 ጥያቄ እያቀረቡ ላሉት ፕሮጀክቶች/በእጃችን ላይ ላሉ ብቻ /የተወሰነላቸው ጠቅላላ የመሬት መጠን -


በሄ/ር

 የቅድመ ፕላን ስምምነት ለ 13 ባለሀብቶች በፎርሙ መሰረት ተሞልቶ ለኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር ህንጻ ሹም ተሰጥቷል፡፡
 የ 6 ባለሀብቶች የማእዘን ነጥብ ለማስቀመጥ የቅየሳ ስራ ተሰርቷል፡፡
 ኢንዱስትሪ መንደር ቁጥር 3 ለአንድ ባለሀብት በፊት የተሰጠው ካርታ የደበዘዘና በግልጽ የማይታይ በመሆኑ አሮጌውን ካርታ በመሰረዝ በአዲስ
መልክ ካርታ ተዘጋጅቶ ተሰጥቷል፡፡

የ 2013 ዓ.ም የ 9 ወር ሪፖርት Page 23


የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት

 በኮምቦልቻ ሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርክ ቁጥር 3 የሚገኝ 1 ባለሀብት 20000 ካ/ሜ ተሰጥቶት በዘርፍ ለውጥ ምክንያት 5000 ካ/ሜ ተቀምቶ
የነበረ ሲሆን መሬቱ እንዲመለስለት በመፈቀዱ የበፊቱን ካርታ በማምከን በአድስ መልክ ካርታ ለባለሀብቱ እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡
 በኮምቦልቻ ኢንዱስትሪ ፓርክ ሽፍት ያደረገ የሽንሸና ፕላን ችግር መፍትሄ ለማግኘት ከከተማ አገልግሎትጋር በጋራ በመሆን መፍትሄ እንዲያገኝ ተደርጎ በአዲስ
መልክ ካርታ ተዘጋጅቶ ተሰጥቷል፡፡
 ለ 1 ፕሮጀክት ከ 27676 ካሬ ሜትር በኢትዮጵያ ባቡር መንገድ ስራ ምክንያት 6096 ካሬ ሜትር ተቀንሶባቸው የነበረውን የይዞታ ማረጋገጫ
/ካርታ/ አሮጌውን ካርታ በመቀየር በአድስ መልክ የ 21580 ካ/ሜ ካርታ ተዘጋጅቶ ተሰጥቷል፡፡
 በህገ-ወጥ መንገድ ከወሰናቸው ውጭ 12 ሜትር መንገድ በራሳቸው ፈቃድ እጥር አጥረው የነበረ ሲሆን የታጠረውን አጥር እንዲያነሱ
ተደርጓል
 ምርት የጀመሩ 21 ፋብሪካዎች የሰዉ ሀይል መረጃ በመሰብሰብ እንዲሁም የጠቅላላ ባለሀብቶች UPIN ቁጥር በማዘጋጀት ለመስሪያ ቤቱ እቅድ ዝግጅት እና የይዞታ
ፋይሎች ዳታ ቤዝ ባለሙያ በሶፍት ኮፒ መረጃ ሰጥተናል ፡፡
 በ Microsoft Acess የባለ ሀብት የመሬት መረጃ ወደ ዳታ ቤዝ አስገብተናል ፡፡

መሬት ተረክበው ማልማት ባለመቻላቸው የተነጠቁ ፕሮጀክቶችን የሚያሳይ ሰንጠረዥ

ተ.ቁ የዘርፍ አይነት ብዛት የመሬት መጠን በካ/ሜ ምርመራ


1 አግሮፕሮሰሲንግ 2 17000 የተነጠቁ
2 ብረታብረት 1 10000 ››
3 የፕላስቲክ ውጤቶች 1 5000 ››
4 ጨርቃጨርቅ 1 5000 ››
5 ጋርመንት 1 5000 ››
ጠቅላላ ድምር 6 42000 ››
 በኮምቦልቻ ሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርክ በበጀት አመቱ የተነጠቁ ፕሮጀክቶች 3 ሲሆኑ አንደኛው ባለሀብት እዮብ ነብዩ /10000 ካ/ሜትር
ተሰጥቶት የነበረ ሙሉ በሙሉ ማልማት ባለመቻሉ እንድሁም ቁጥር 3 ሁለት ባለሀብቶች /ቱጋይስ 70000 ካ/ሜትር እና ዮላንዳ መስፍን

የ 2013 ዓ.ም የ 9 ወር ሪፖርት Page 24


የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት

5000 ካሬ ሜትር በጠቅላላው 22000 ካ/ሜ ወደ መሬት ባንክ በማስገባት የካርታ ማመከን ስራ ተሰርቷል፤ በተጨማሪም ከ 2012 ዓ.ም
በጀት አመት የዞሩ 3 ፕሮጀክቶች ተቀምተው ለሌላ ባለሀብት ያልተላለፉ ሲሆን አንደኛው ባለሀብት ከ 10000 ካ /ሜ 5000 ካ/ሜትሩን ተቀንሶ
/አህመድ ይማም/ ሌለኛዋ ባለሀብት ደግሞ /ከሚያ አብድሮህማን ከማል/ 10000 ካሬ ሜትር የሚሆን መሬት ሙሉ በሙሉ ባለማልማቷ
ምክንያት የተቀማች እንድሁም 1 ባለሀብት ከ 10000 ካ /ሜ 5000 ካ/ሜትሩን ተቀንሶ /ኪዳኔ ከበደ/ በአጠቃላይ 42000 ካ/ሜ የ 6 ባለሀብቶችን
መሬታቸውን በመቀማት መሬታቸውን ወደ መሬት ባንክ በማስገባት የካርታ ማመከን ስራ ተሰርቷል፡፡

ከ 01/11/2012 አስከ አሁን ድረስ ለባለሀብቶች የተላለፉ የመሬት መጠን የሚያሳይ ሰንጠረዥ

ተ.ቁ የዘርፍ አይነት ብዛት የመሬት መጠን በካ/ሜ ምርመራ


1 አግሮፕሮሰሲንግ 1 4751 በአዲስ መልክ የተላለፈ
2 ኬሚካል 1 3072 ››

3 ቆዳና ቆዳ ውጤቶች 1 2000 ››


4 ኬሚካል 1 480 በማስፋፊያ

ጠቅላላ ድምር 4 10303

 በኮምቦልቻ ኢንዱስትሪ ፓርክ ቁጥር 2 ከተቆራረጡ መሬቶች ውስጥ ለሌላ ባለሀብት ራሱን ችሎ መተላለፍ የማይችል 480 ካሬ ሜትር
መሬት በማስፋፊያነት ለአንድ ባለሀብት ተላልፏል፡፡
 በሀርቡ ሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርክ ክፍት ቦታ የነበረ 3072 ካ/ሜ እና በኮምቦልቻ ኢንዱስትሪ ፓርክ ከተቆራረጡ መሬቶች ውስጥ
መሰረተ ልማት የተሟላላቸውን በመምረጥ በኮምቦልቻ ኢንዱስትሪ ፓርክ ቁጥር 2/ሁለት/ 2000 ካ/ሜ ቁጥር 3 ደግሞ 4751 ካ/ሜ
በአጠቃላይ በበጀት አመቱ ለ 4 ፕሮጀክቶች 10303 ካሬ ሜትር መሬት ለባለሀብቶች ተላልፏል፡፡

የ 2013 ዓ.ም የ 9 ወር ሪፖርት Page 25


የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት

የተሰበሰበ የአገልግሎት ክፍያ

 የመሀንድስ አገልግሎት 3000 / ሶስት ሽ / ብር


 የካርታ ክፍያ 1400 / አንድ ሸ አራት መቶ/ ብር
 የችካል 1200/ አንድ ሸ ሁለት መቶ/ ብር
 የቦታ ምሪት /ካርኒ 800 /ስምንት መቶ/ ብር
 በጠቅላላው 6400 /ስድስት ሽ አራት መቶ / ብር ገቢ ሆኗል፡፡

የመሬት ክላስተር ልማትና የአካባቢ ጥ/ብ/ቁ/ ቡድን የ 2013 ዓ.ም የ 3 ኛ ሩብ ዓመት አፈጻጸም ሪፖርት

ተ ዝርዝር ተግባራት ክንውን ንጽጽር


ቁ እቅድ

መለኪ የአ የሩ እስከዚ የሩብ እስከዚ የሩብ እስከ


ያ መቱ
ብ ህ ዓመት ህ ዓመት ዚህ
እቅ
ድ ዓመ የሩብ የሩብ የሩብ
ት ዓመት ዓመት ዓመት

1 የስራ ዕድል የተፈጠረላቸው ዜጎች ብዛት 186 465 1395 386 950 83.1 68.1
0
1. በሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርኮች በቁጥ 168 420 1260 365 908 86.9 72.1
1 ር 0
1. በክላስተር ማዕከላት በቁጥር 180 45 135 21 42 46.7 31.1
2

የ 2013 ዓ.ም የ 9 ወር ሪፖርት Page 26


የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት

2 የአካባቢ ተጽእኖ ግምገማ ሰነድና የተጽእኖ በቁጥር 25 6 18 - 11 - 61.1


ግምገማ ይሁንታ ፈቃድ
የሚያስፈልጋቸውፕሮጀክቶች ይዘው
እንዲገኙ ማድረግ፣

የአካባቢ ጥበቃና ብክለት ቁጥጥር ቡድን የተከናወኑ ተግባራት


የአካባቢ ጥበቃና ማህበራዊ ደህንነት በተመለከተ
 በኮምቦልቻ ሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርክ በማምረት ያሉ ፕሮጀክቶች በአብዛኛው እጅ መታጠቢያ፤ሳኒታይዘርና ማስክ ለሰራተኞቻቸው ያሟሉ ሲሆን 7 ፕሮጀክቶች ደግሞ የሙቀት መለኪያ
መሳሪያ ያላቸው ናቸው፡፡
 የቢሯችንን ግቢ ለማስዋብ ያመች ዘንድ የላንድ ስኬፕ ድዛይን በማዘጋጀት 351 የውበት ዛፎች በ 27.7 ካሬ ሜትር የሚያርፍ ቦታ ተተክሏል፡፡
የአካባቢ ተጽዕኖ ግምገማ ሰነድና ሰርቲፊኬት በተመለከተ
 በኮምቦልቻ ሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርክ እስከ አሁን 61 ፕሮጀክቶች የአካባቢ ተጽእኖ ግምገማ ሰርቲፊኬት ያላቸው ሲሆን በበጀት አመቱ ደግሞ 11 ፕሮጀክቶች መኖራቸው ሲታወቅ
ሰነዱም ሆነ ሰርቲፊኬት የሌላቸውን ፕሮጀክቶች ደግሞ ስማቸውን በመለየት በኮምቦልቻ አካባቢ ጥበቃ ጽ/ቤት በኩል ደብዳቤ በማዘጋጀት ለእያንዳንዳቸው ፕሮጀክቶች በአካል በመሄድ
ሰነድና ሰርቲፊኬት እንዲኖራቸው ለማድረግ ጥረት እየተደረገ ይገኛል::
 በኮምቦልቻ ሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርክ አንድ ፕሮጀክት /ኢቲ-ውድ/ ማኑፋክቸሪንግ የተባለ በሚያመነጨው ፍሳሽና ከፋብሪካው የሚወጣው ጭስ አካባቢ
እየበከለ የሚል አቤቱታ ለኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር አካባቢ ጥበቃ ቅሬታ ያቀረበ ሲሆን ያለውን ችግር ለማጣራት በ ደቡብ ወሎ ከዞን አካባቢጥበቃ እና
በኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር አካባቢ በኩል ሁኔታው ታይቶ ጭሱን ለመቀነስ ቴክኖሎጅ እንዲቀይሩ ማድረግ እንዳለባቸው እንድሁም ወደ ወንዝ
የሚለቀቀውን ውሀ በማከም ስራ እንዲሰሩእና በ 3 ወር ጊዜ እንዲያስተካክሉ ግብረ- መልስ የተሰጣቸው ሲሆን ይህንን ተግባራዊ የማያደርጉ ከሆነ በህግ
አግባብ የሚጠየቁ መሆኑን በግብረ -መልሱ ተጠቅሷል፡፡

ተጨማሪ ማብራሪያ

የስራ እድልን በተመለከተ


በኮምቦልቻ ሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርክ የተፈጠረ የስራ እድል

የ 2013 ዓ.ም የ 9 ወር ሪፖርት Page 27


የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት

ከሃምሌ 01/2012 እሰከ አሁን ድረስ ቋሚ 244 ጊዚያዊ 664 በድምሩ 908 የስራ እድል ተፈጥሯል፡፡
በክላስተር ማእከላት የተፈጠረ የስራ እድል
ከሃምሌ 01/2012 እሰከ አሁን ድረስ ቋሚ 23 ጊዚያዊ 19 በድምሩ 42 የስራ እድል ተፈጥሯል፡፡

በአብክመ ኢፓልኮ የአካባቢ ጥበቃና ማህበራዊ ደህንነት በ 2013 ዓ.ም የስራ አፈጻጸም የ 3 ኛ ሩብ አመት ሪፖርት ማድረጊያ ቅጽ
ተ.ቁ የተፈጠረ የስራ እድል
ቋሚ ጊዚያዊ
ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ
1 ሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርክ 151 93 244 524 140 664
2 ክላስተር ማእከላት 13 10 23 6 13 19
የተፈጠረ የስራ እድል ማጠቃለያ
ቋሚ ጊዚያዊ
ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ
164 103 267 530 153 683

2 የአካባቢ ጥበቃና ማህበራዊ ደህንነት ህጎችን


ተፈጻሚነት ማጠናከር፣

የአካባቢ ተጽኖ ግምገማ ሰነድና ያላቸው ቁጥር 61


የተጽኖ ግምገማ ይሁንታ ፈቃድ
ያላቸውን ና የሌላቸውን
ፕሮጀክቶች መለየት፣ ቁጥር 83
የሌላቸው

የአረንጓደ ልማትን በተመለከተ


 ፋብሪካወች ለአካባቢ ልማት/ግሪን ኤሪያ/ በተመደበው ቦታ ላይ በዕጽዋት የመሸፈን፣ የመንከባከብ፣ የማስዋብና የመጠበቅ ስራዎችን መስራት ያለባቸው በመሆኑ
ከፋብሪካቸው ግቢና በመንገድ አካባቢም ጭምር ችግኞችን እንዲተክሉ የተደረገ ሲሆን የግራቪላ፣የድሬድዋዛፍ፣ቁንዶ
ብርበሬ፣ጽድ፣ማንጎ፣ፓፓያ፣አቮካዶ፣ብርቱካን፣ሎሚና የመሳሰሉትን ችግኞች በባለሀብቶች 6258 /ስድስት ሽህ ሁለት መቶ ሀምሳ ስምንት/ በ 1.54 ሄ/ር እንድሁም

የ 2013 ዓ.ም የ 9 ወር ሪፖርት Page 28


የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት

በኮምቦልቻ ና በደሴ በሚገኙ ክላስተር ማእከላት/በኮርፖሬሽኑ/ 142 ችግኞች 0.044 ሄ/ር እንድሁም በበጋ ወራት በባለሀብቶች 478 ችግኞች 0.15 ሄ/ር የፍራፍሬ
ችግኞች እንድሁም 351 የውበት ዛፎች በ 27.7 ካ/ሜ በኮርፖሬሽኑ ተተክለዋል፡፡
በአብክመ ኢፓልኮ የአካባቢ ጥበቃና ማህበራዊ ደህንነት ዳይሬክቶሬት በ 2013 ዓ.ም የስራ አፈጻጸም ሪፖርት ማድረጊያ ቅጽ
ተ.ቁ የሥራው ዝርዝር መለኪያ ብዛት ምርመራ
1 የአረንጓዴ ልማት አፈጻጸም
በ 2012 ዓ.ም ክረምት ወራት በኮርፖሬሽኑ የተተከለ ችግኝ ሄ/ ር 0.044
ቁጥር 142
በ 2012 ዓ.ም ክረምት ወራት በኮርፖሬሽኑ ከተተከለው የፀደቀ ችግኝ ቁጥር 87
በ 2012 ዓ.ም ክረምት ወራት በባሉብቶች የተተከለ ችግኝ ሄ/ ር 1.54
ቁጥር 6258
በ 2012 ዓ.ም ክረምት ወራት በባለሀብቶች ከተተከለው የፀደቀ ችግኝ ቁጥር 5375
በ 2013 ዓ.ም በጋ ወራት በባሉብቶች የተተከለ ችግኝ ብዛት ሄ/ ር 0.15
ቁጥር 478
በ 2013 ዓ.ም በጋ ወራት በኮርፖሬሽኑ የተተከለ የውበት ዛፎች ችግኝ ሄ/ ር 0.00277
ቁጥር 351

የ 2013 ዓ.ም የ 9 ወር ሪፖርት Page 29


የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት

የግንባታ ክትትልና ኮንትራት አስተዳደር ቡድን የ 9 ወር የስራ አፈጻጸም ሪፖርት


1. በሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ የተሰሩ መሰረተ ልማቶችን በተመለከተ

1.1 በኮምቦልቻ ሁ/ ኢን/ፓርክ ቁ.2 እና ቁ.3 የውሃና መንገድ ስራዎችን በተመለከተ

 በ 2009 ዓ.ም በንግድና ኢንዱስትሪ ፅ/ቤት ዉለታ ተይዞ ያልተጠናቀቀዉን የቁ.3 400 ሜትር የዉሃ

መሰመር ዝርጋታ ተጠናቆ አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል ፡፡

 የኮ/ቻ ቁጥር -2 ኢንዱስትሪ መንደር የዉሃ መሰመር ዝርጋታ በውለታው መሰረት 1450 ሜትር

እንዲሁም ከውለታው ውጭ 100 ሜትር በጥቅል ድምሩ 1550 ሜትር የዉሀ መስመር ተዘርግቶ

ለአገልግሎት ክፍት የሆነ ሲሆን ፤ ቀሪ የኮንክሪት ማቀፊያ ስራዎችን በተመለከተ ከኢንዱስትሪና

ኢንቨስትመንት ሃላፊዎች ጋር በመሆን ዉሃና ፍሳሽ ቢሮ በመገኘት ዉይይት አካሂደናል በዉይይቱም

ቀሪ ስራዎቹን እንደሚሰሩና ዉሃ ያልደረሳቸዉ 6 ባለሀብቶች በራሳቸዉ እንዲያስገቡ ተነጋግረናል

ባለሃብቶቹም በራሳቸው በማስገባት ላይ ይገኛሉ፡፡

 በኮ/ቻ ቁ.2 የተቋረጠውን መንገድ አዲስ የስራ ዝርዝርና ዋጋ እንዲሁም የውለታ ፎርም በማዘጋጀት
ለኮሚቴ አባላቶቹ የተሰጠ ሲሆን በስራ ዝርዝሩ መሰረት ስራው ተጠናቆ አገልግሎት በመስጠት ላይ
ይገኛል፡፡
 በኮ/ቻ ቁ.3 ናቁ.2 ሁለገብ ኢን/ማእከል ውስጥ ከፍተኛ የሆነ የውሃ መስመር ጥፋት እየተከናወነ
በመሆኑ የውሃ አቅርቦት ተቋርጧል ማለት ይቻላል፡፡ ስለሆነም ችግሩን በዘላቂነት ለመፍታት
ከሁሉም የሚመለከታቸው አጋር አካላት ጋር በጋራ ጥረት ዕያደረግን እንገኛለን
1.2 የኤሌክትሪክ ግምትና ጥናት ስራዎችን በተመለከተ
 ለሀርቡና ኮምቦለቻ ቁ.2 ሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርኮች የከፍተኛ ኤሌክትሪክ ተሸካሚ መስመር ግምት
ስራ የተሰራ ሲሆን የሀርቡ ባለ 10 ሜጋ ዋት ፓወር ግምት ሂሳብ 24 584 426.78 ብር ሲሆን
የኮምቦልቻ ቁ.2 ባለ 7 ሜጋ ዋት ፓወር ደግሞ 9 620 442.57 ብር ሲሆን ጠቅላላ ድምሩ 34 204
869.35 መሆኑን የአማራ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት ደሴ ዲስትሪክት አሳውቆናል፡፡ ይህንንም
ለአብክመ ኢፓልኮ ዋናው መ/ቤት እንዲሁም ለሚመለከታቸው አጋር መ/ቤቶች አሳውቀናል፡፡
 የትራንስፎርመር ግምት የተሰራላቸው 10 ባለኢንዱስትሪዎች ( ይመር አሊ፤ሶፍያ ሁሴን፤ ኑሩ
መሀመድ፤ አህመድ አሊ፤ከድር አሊ፤ዘይነባ አብዱ ፤ ብራዘርስ፤አምኖስቲ፤ ኡካዝ ፤ ኡስማን አህመድ
እሸቱ ) ግምቱን አውቀው እንዲከፍሉ ድጋፍና ክትትል አድርገናል ፡፡ በውጤቱም አራት
ኢንዱስትሪዎች- አምኖስቲ (631 488.38 ብር) ፤ ከድር አሊ (589 000 ብር)፤አሊ ሰይድ (640 000)
እና ኡስማን አህመድ እሸቱ ( 251 000) መክፈላቸውን አረጋግጠናል ትራንስፎርመሮቹም የተፈቀዱ
ስለሆነ እነዲገባላቸው ክትትል እያደረግን እንገኛለን፡፡

የ 2013 ዓ.ም የ 9 ወር ሪፖርት Page 30


የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት

 ከአብክመ ኢፓልኮ ዋናው መስሪያ ቤት ለሁሉም ቅ/ጽ/ቤቶች በተላከው የኤሌክትሪክ ፎጆታ ጥናት
ዳታ ሽት መሰረት ለኮምቦልቻ ቁ.1፣ቁ.2፤ቁ.3 እና ለሀርቡ ሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርኮች
የሚያስፈልገውን የኤሌክትሪክ ፎጆታ ጥናት ሰርተን ለክልልና ለቅ/ጽ ቤታችን አሳውቀናል፡፡

2. የፕሮጀክቶችን ግንባታና ክክትትል በተመለከተ

በዚህ ግማሽ አመት አስራ ሁለት ጊዜ የግንባታ ክትትል ያደረግን ሲሆን በ 91 ፕሮጀክቶቹ ላይ በቡድን
ተሰማርተን ባደረግነው ክትትል መሰረት የተገኘው የፕሮጀክቶች አፈጻጸምና ውጤት በሪፖርቱ መጨረሻ
ቀርቧል ፡፡

በክላስተር ማእከላት ውስጥ አስፈላጊ መሰረተ ልማቶች እንዲሟሉ ድጋፍና ክትትል በማድረግ የኢንተር
ፕራይዞችን ምርታማነት ከፍ ማድረግ

3. የክላስተር ማእከላትን ድጋፍና ክትትል በተመለከተ

 በደሴ 40 ቁጠባ የተቋረጠ የዉሃ መስመር ዝርጋታ እንዲቀጠል በኢንተርፕራይዞች 11‚004 ብር

ክፍያ ተከፍሎ ስራው ተሰርቶ አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡

 በቦርቼሌ ክላስተር ማዕከል ያለንበት ቢሮ ዝናብ የሚያስገቡ መስኮቶችን ፕላስቲክ የማልበስ ስራ

ተሰረቷል፡፡

 በደሴ 40 ቁጠባ ብልሽት ያጋጠመውን ትራንስፎርመር ጥገናው የተከናወነ ሲሆን በዚህ ሳምንት

ዘይት ሞልተው የጨረሱ ስለሆነ በቀጣይ ሳምንት ከኤሌክትሪክ ሃይል ጋር በማገናኘት አገልግሎት

እንዲሰጥ ጥረት በማድረግ ላይ እንገኛለን ፡፡

 በደሴ አርባ ቁጠባና መናፈሻ ክላስተር ማእከላት ለሚገኙ አስራ አራት ኢንተርፕራይዞች ድጋፍና

ክትትል ያደረግን ሲሆን ተጨማሪ የኤሌክትሪክ ሃይል አቅርቦትና ቆጣሪ የሚያስፈልጋቸውን

ኢንተርፕራይዞች ችግር ለመፍታት ከመናፈሻ ክ/ከተማ ዲስትሪክት ኤሌክትሪክ አገልግሎት ጋር

አስፈላጊውን ውይይት እና ክትትል አድርገናል፡፡ በውጤቱም

- በደሴ መናፈሻ ክላ/ማዕ/ ውስጥ የሚገኛውን የተቃጠለ ትራንስፎርመር በአዲስ እንዲተካ


በማድረግ እና ኢንተርፕራይዞችን በማወያየት የኤሌክትሪክ ክፍፍል በማድረግ አገልግሎት
እንዲያገኙ ተደርጓል፡፡
- የእነ ራምላና ጀሚላ ኮስሞቲክስ ማምረቻ ኢንተርፕራይዝ በመጀመሪያ 48 000 የአራት
አመት ቆጣሪ የአገልግሎት ክፍያ እንዲከፍሉ ተጠይቀው የነበረውን ለማነጅመንት
ኮሚቴው አቤቱታ በማቅረብ የቆጣሪ ኪራይ 5000 ብር ብቻ ከፍለው ስራ እንዲጀምሩ
ተደጓል፡፡

የ 2013 ዓ.ም የ 9 ወር ሪፖርት Page 31


የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት

-
በደሴ አርባ ቁጠባ የሚገኘውን የአቶ ሚፍታህ ሰይድን ኢንተርፕራይዝ የኤሌክትሪክ
ሃይል አቅርቦት ጥያቄ እንዲፈታ ክትትል ስናደርግ የቆየን ሲሆን አክቲቭ ሪአክቲቭ ቆጣሪ
እንዲገባላቸው የ 85 000 ብር ክፍያ የፈጸሙ ሲሆን ባለ 315 ኬቪኤ ትራንስፎርመሩ ወደ
ስራ ሲገባ ቆጣሪው የሚገባላቸው ይሆናል፡፡
 በደሴ መናፈሻ ክላስተር ማእከል ወደ ሴፕቲክ ታንክ ፍሳሽ የሚወስደው ማስወገጃ ፓይፕ
ብልሽት አጋጥሞት የነበረ ሲሆን ኢንተርፕራይዞቹ ለጥገና የሚያስፈልገውን ወጭ በማዋጣት
በእኛ በኩል ደግሞ አስፈላጊውን ሙያዊ ድጋፍና ክትትል በማድረግ ጥገናው እየተከናወነ ይገኛል
በዚህ ሳምንት መጨረሻ የሚጠናቀቅ ይሆናል፡፡
 ለመናሻ ክ/ማእከል ሴፕቲክ ታንክ የሚሆን የሜምብሬን ንጣፍ ስራና ዋጋ ዝርዝር (182 574.00
ብር) ፤ እንዲሁም ለትራንስርመር ከ 100 ኪ.ዋት ወደ 200 ኪ.ዋት አቅም ማሳደጊያ (206 832
ብር) ተዘጋጅቶ ለክክልል በማሳወቅ በጀት ጠይቀናል ፡፡
 ለቢሮ አገልግሎት የሚውል የሲንግል ፌዝ ቆጣሪ ገብቶ አገልግሎት መስጠት የጀመረ ሲሆን፤ ከዚህ
በተጨማሪ በቡድን የተከፋፈልናቸውን የግቢ አበባ የማስዋብ ናአረንጓዴ ልማት ስራዎች በጥሩ
ሁኔታ በጋራ ተሰርቷል አሁንም እናክብካቤው ቀጥሏል፡፡

4. ተጨማሪ የተሰሩ ስራዎች


 የኮቪድ-19 በኢንዱስትሪዎች ላይ ያመጣዉን ተፅዕኖ መረጃ በመሰብሰብ ጥናቱን አጥንተን
አቅርበናል ፡፡ የተገኘውንም ውጤት በሪፖርት አቅርበናል፡፡
 በተጨማሪም በሁለገብ ኢንዱስትሪ እና ክላስተር ማእከላት ኮርፖሬሽናችን ከተቋቋመ ጊዜ
ጀምሮ(2009) የተፈቱና ያልተፈቱ የመሰረተ ልማት ችግሮች በሪፖረቱ ተካተዋል፡፡
 በኮ/ቻ ቁ.2 ሁለገብ ኢን/ማእከል ውስጥ ሳይደራጁ የአውራጅ ጫኝ ስራን የሚሰሩ
ሰራተኞችን በማወያየትና በህጋዊ መንገድ ተደራጅተው እንዲሰሩ ለማድረግ ሰራተኞቹንና
የንግድና ኢንቨስትመንት ሃላፊ የሆኑትን አቶ አባይነውን በማገናኘት እንዲነጋገሩ አድርገናል፡፡
ይሁንና በእነሱ በኩል ትኩረት ስላልተሰጠው ጉዳዩን ማሳካት አልተቻለም፡፡

5. የካይዘን ውይይትና ሪፖርቶችን በተመለከተ

 እስከዚህ ሩብ አመት ድረስ አስራ ስምንት ጊዜ የካይዘን ውይይት ያካሄድን ሲሆን፤ ሳምንታዊ

እቅዶችንና ሪፖርቶችን እንዲሁም የዕለት ሪፖርቶችን ያደረግን ሲሆን በዋናነት ዘጠኝ ወርሃዊ

ሪፖርቶችና ሶስት የሩብ አመት ሪፖርቶችን አዘጋጅተን ለቅ/ጽ/ቤታችን እንዲሁም ወደ ክልል

ለግ/ክ/ኮ/አስ ዳይሬክቶሬት አቅርበናል፡፡

6. በ 9 ወሩ ውስጥ ያጋጠሙ ዋና ዋና ችግሮች- በዚህ 9 ወር ውስጥ ካጋጠሙን ዋና ዋና ችግሮች መካከል


 የቁ.3 እና ቁ.2 የውሃ መስመር ለከፍተኛ የደህንነት ችግር መጋለጥና በኢንዱስትሪ ማእከላቱ
የውሃ አቅርቦት መቋረጥ፡፡

የ 2013 ዓ.ም የ 9 ወር ሪፖርት Page 32


የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት

 የአጋር ድርጅት ማለትም የአማራ ክልል ኤሌ/አገ/ደሴ/ ዲስትሪክት ጽ/ቤትና የመናፈሻ


ቁ.2/ኤሌ/አገ/ማዕከል በሚፈለገው መጠንና ፍጥነት ስራዎችን ሰርቶ ያለማሳወቅ
ችግር፤እንዲሁም ተጨማሪ የሃይል አቅርቦት ለመጠየቅና የከፍተኛ ኤሌክትሪክ መስመር
ዝርጋታ እንዲከናወን ለማድረግ በቂ የኤሌክትሪክ አይል አቅርቦት በሰብ ስቴሽኖች አለመኖር
ከፍተኛ ተግዳሮት ሁኖብናል፡፡
 በዚህ አመት ምንም አይነት በጀት ባለመኖሩ እና የክላስተር ማእከላት ጥገና ባለመደረጉ
ምክንያት ለኢንተርፕራይዞች ምቹ ሁኔታ የሌለ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ በሚፈለገው መጠን
ምርታማነታቸውን መጨመር አልተቻለም፡፡
 ባለሃብቶች የትራንስፎርመር ግምት ተጋኗል በሚል ክፍያ ፈጥነው ያለመክፈል ችግር በሰፊው
እየተስተዋለ መምጣት ፡፡
 በክላስተር ማእከላት ውስጥ የሚገኙ ኢንተርፕራይዞች የኤሌክትሪክ ፍጆታ መጨመርና ይህን
ለማጣጣም አሁን ያሉትን ትራንስፎርመሮች አቅም ለማሳደግ የበጀት ችግር መኖሩ፡፡
 በክትትልና ድጋፍ ወቅት ባለቤት ወይንም ወኪል በግንባታ ቦታ ላይ አለማግኘት እንዲሁም
ስልክ አለማንሳት፡፡
 ዉሃናፍሳሽ አገልግሎት የዉለታ ስራን ያለመፈፀም ችግርና አደጋ የደረሰባቸዉን የውሃ
መስመሮች በፍጥነት ያለመጠገን እንዲሁም የውሀ አቅርቦት መቆራረጥ ናቸው፡

የ 2013 ዓ.ም የ 9 ወር ሪፖርት Page 33


የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት

የግንባታ ክትትልና ኮንትራት አስተዳደር ቡድን የሶስተኛ ሩብ አመት የስራ አፈጻጸም ሪፖርት

ዕቅድ አፈጻጸም
ክንውን
በመቶኛ
ተ.ቁ ዝርዝርተግባራት መለኪያ እስከዚህ እስከዚህ ምርመራ
2013 በጀት እስከዚ
የወሩ ወር- የወሩ ወር- የወሩ
ዓመት ህ ወር
የ 9 ወር የ 9 ወር
1 የሀርቡ ኢንዱስትሪ መንደር መሰረተ ልማት ዝርጋታ
1.1 የ ጠጠር መንገድ ሰራ ኪ.ሜ 5.53 - - - - - -
1.2 የካናል ስራ ሜትር 1393 - - - - - -
1.3 የውሃ መስመር ዝርጋታ በቁጥር 13.20 - - - - - -
1.4 የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ ኪ.ሜ 29.00 - - - - - -
1.5. የከልቨርት ስራ በቁጥር 5 - - - - - -
2. ኮ/ቻ ቁ.3 ኢ/መ መሰረተ ልማት
2.1. የካናል ስራ በሜትር 859 - - - - - -  
2.2. የመንገድ ስራ በሜትር 712 - - - - - -
3. ኮ/ቻ ቁ.2 ኢ/መ መሰረተ ልማት
3.1. የካናል ስራ ኪ.ሜ 2260 - - - - - -  
3.2. የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ ኪ.ሜ 8.42 - - - - - -
4. የክላስተር ማዕከት መሰረተ ልማት ጥገና በቁጥር - - - - - -
4.1. የክላስተር ማዕከላት ሳኒቴሪ ጥገና ስራዎች በቁጥር 5 - - - - -
-
4.2. የክላስተር ማዕከላት የኤሌትሪክ ጥገና ስራዎች በቁጥር 5 - - - - -
- -
የመናፈሻ ክ/ማእከል ተጨማሪ የሴፕቲክ ታንክ በቁጥር
4.3 1 - - - - -
ጥነና - -
5. በሁለገብ ኢንዱስትሪ መንደሮች የሚካሄዱትን በቁጥር
48
የግንባታ ደረጃ ክትትል ማድረግ
6. የክላስተር ማዕከላት ላይ ለሚነሱ ችግሮች በቁጥር 6

የ 2013 ዓ.ም የ 9 ወር ሪፖርት Page 34


የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት

ማወያየትና ድጋፍ ማድረግ


7. የካይዘን ልማት ቡድን ውይይት ማካሄድ በቁጥር 24 2 2 17 100 94.4
17
8. የወርሀዊ ሪፖርት ማቅረብ በቁጥር 12 1 1 9 100 100
9
9 የሩብ ዓመት የስራ ሪፖርት ማቅረብ በቁጥር 4 3 100
3

የ 2013 ዓ.ም የ 9 ወር ሪፖርት Page 35


የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት

የገበያ ትስስር እና ደንበኞች አገልግሎት ቡድን የ 9 ወር አፈጻጸም ሪፖርት

2. የክላስተር ማእከላትን ከማስተዳደር አንጻር


2.1. የክላስተር ማእከላትን ማከራየት
 ደሴና ኮምቦልቻ ላይ 8 የክላስተር ማእከላት የሚገኙ ሲሆን ደሴ ላይ 4 ማእከላት ሲኖሩ 5623.18
ካ.ሜትርወለል ያላቸው ናቸው ከነዚህ መካከል 4593.59 ካ.ሜትር የተከራየ 1029.59 ካ.ሜትር
ያልተከራዩ ናቸው በስራቸውም 28 ኢንተርፕራይዞች ይገኛሉ፡፡ እንዲሁም ኮምቦልቻ ላይ 4
የክላስተር ማእከላት ሲኖሩ 4114.61 ካ.ሜትረ ወለል ያላቸው ናቸው ከነዚህም መካከል 3777.75
ካ.ሜትር የተከራየ እና 336.87 ካ.ሜትር ደግሞ ለቢሮ አገልግሎት የዋለ ነው በስራቸውም 7
ኢንተርፕራይዞች ይገኛሉ ባጠቃላይ በ 8 ክላስተር ማእከላት 9737.79 ካ.ሜትር ወለል ያላቸው
ሲሆኑ ከነዚህም መካከል 8371.34 ካ.ሜትረ የተከራየ እና 1029.59 ካ.ሜትር ያልተከራዩ እና
336.87 ለቢሮ አገልግሎት የዋሉናቸው በስራቸውም 35 ኢንተርፕራይዞችን ይገኛሉ፡፡
 በዚህ 9 ወር ውስጥ ደሴ ላይ ለ 4 ኢንተርፕራይዞች 898.14 ካ.ሜትር ወለል ለማከራየት ተችሎል
2.2. የክላስተር ማእከላትን ውል ማሻሻል
 እቅድ የለም ክንውንም የለም
2.3. የክላስተር ማእከላትን ውል ማደስ
 በዚህ 9 ወር ውስጥ የ 3 ኢንተርፕራይዞችን ውል ለማደስ እቅድ ተይዞ የ 2 ኢንተርፕራይዞችን
ውል የታደሰ ሲሆን የ 1 ኢንተርፕራይዝ ውል ተቋርጦል
2.4. የክላስተር ማእከላትን ውል ማቋረጥ
 በዚህ 9 ወር ውስጥ 1 ኢንተርፕራይዝ ውዝፍ ክፍያዋን ባለመክፈሎ እና የውል ጊዚዋ በማለቁ
ምክንያት እና 3 እንተርፕራይዞች ወርሃዊ ክፍያ ወቅቱን ጠብቀው ባለመክፈላቸው ውል
አቋርጠናል
 1 ኢንተርፕራይዝ የውል ጊዜዋ በማለቁ ምክንያ
 እንዲሁም 3 እንተርፕራዝ በራሱ ፍቃድ ውል ተቋርጧል
 ባጠቃላይ 8 ኢንተርፕራይዝ 1034.91 ካ.ሜ ወለል ውል ተቋርጧል፡፡
2.5. በክላስተር ማእከላት ውስጥ ያሉ ኢንተርፕራይዞች ክትትል እና ድጋፍ
 ሁሉንም የክላስተር ማእከላት በመስክ ክትትል የማድረግ ስራ የተሰራ ሲሆን በዚህም መሰረት
የተለያዩ ችግሮችን መለየት ተችሎል
 በ 40 ቁጠባ እና ቧንቧ ውሃ የክላስተር ማእከላት የፍሳሻ እና የመሰረተ ልማት ችግሮችን
በመለየት ኢንተርፕራይዞቹ በራሳቸው አቅም እና በክፍለ ከተማዎች መፈታት
ያለባቸውን ችግሮች እንዲፈቱ ውይይት ተደርጓል፡፡
 ወርሃዊ የኪራይ ክፍያ ወቅቱን ጠብቀው እንዲከፍሉ የማወያየት ስራ ተሰርቶል፡፡
 ኮቪድ 19 በኢንተርፕራይዞች ላይ ያመጣውን ተጽኖ የዳሰሳ ጥናት ተሰርቶል፡፡
 የ 40 ቁጠባ የወሃ ቆጣሪ መስመሩ ተቀጥሎ ቆጣሪው እንዲገባ ተደርጎል
 መናፈሻ ውሃ ክላስተር ማእከል ላይ የትራንስፎርመር መቃጠሉን አስመልክቶ ኢንተርፕራይዞችን
በመሰብሰብ እና በማወያየት የኤሌክትሪክ ፍጆታ አጠቃቀማቸውን በማስማማት እና አዲስ
ኮሚቴ የማስመረጥ ስራ ተሰርቶል

የ 2013 ዓ.ም የ 9 ወር ሪፖርት Page 36


የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት

 ለ 40 ቁጠባ ክላስተር ማእከል የ 1 ኢንተርፕራይዝ ማሽኖች የሚጠቀሙት የኤሌክትሪክ ሃይል


ካለው ቆጣሪ በላይ በመሆኑ የቆጣሪ ሃይል ለማሳደግ በራሱ ወጭ ከ 85 ሽህ ብር በላይ እንዲከፍል
ተደርጎ ቆጣሪውን ለማስገባት በመጠባበቅ ላይ ይገኛል፡፡
 ደሴ ላይ ለሚገኙ ኢንተርፕራይዞች ወቅቱን ጠብቀው ኪራይ ባለመክፈላቸው ምክንያት ለ 14
ኢንተርፕራይዞች ማስጠንቀቂያ ተሰቷል
2.6. የክላስተር ማእከላትን ለማከራየት የተከናወኑ ተግባራት
 ደሴ ላይ ያሉ ክፍት ቦታዎችን ለማከራየት ከደሴ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ እና
ቴክኒክ እና ሙያ ኢንተርፕራይዝ መምሪያ ጋር በስልክ እና በአካል ውይይት በማድረግ እና ክፍት
ቦታዎችን በደብዳቤ የማሳወቅ ስራ ተሰርቶል፡፡በዚህም መሰረት ለ 4 ኢንተርፕራይዞች 898.14

በዚህ ግማሽ አመት


ብዛትየኢንተርፕራይዝ

በዚህ ግማሽ አምት


ካ.ሜትር ወለል ለማከራየት ተችሎል
ብዛትየክላስተር ህንጻ

የተደረገውል ማሻሻያ
ብዘት የተከራየ
የሚገኝበት ከተማ

የወለል መጠን

ያልተከራየ ወለል
የተከራየ ወለል

ውል የተቆረጠ
የተከራየ

ውል የታደሰ
ኢንተርፕራይዝ
በካ.ሜ

ተ/ቁ

1 ደሴ 4 28 5623.18 4593.59 1029.59 898.14 4 2 7


2 ኮምቦልቻ 4 7 4114.61 3777.75
ድምር 8 0 0 0 1029.59 898.14 4 2 7

3. ሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርኮችን ከማስተዳደር አንጻር


3.1. አገልግሎት አሰጣጥ
 ኢንዱስትሪ ፓርኩ ከተቋቋመ ጀምሮ 5 ኢንዱስተሪ መንደሮችን ኮምቦልቻ 4 እና ሀርቡ 1
ኢንዱስትሪ መንደሮችን እያስተዳደር እንገኛለን
 ኢንዱስትሪ መንደሮቹም በስራቸው 144 ባለሃብቶችን የያዙ ሲሆን ከነዚህ መካከል 53
ባለሃብቶች ባዶ ቦታ ፣ 3 ባለሃብቶች ቅድመ ግንባታ ላይ ፣ 40 ባለሃብቶች ግንባታ ላይ ፣ 27
ባለሃብቶች ግንባታ ያጠናቀቁ እና 21 ባለሃብቶች ምርት በማምረት ሂደት ላይ ናቸው፡፡
 ሁሉም ኢንዱስትሪ መንደሮች 340.77 ሄ/ር መሬት የሚሸፍኑ ሲሆን ከነዚህ መካከል 138.7742
ሄ/ር መሬቱ ለ 144 ባለሃብቶች የተላለፈ ነው፡፡

ኢንዱስትሪ መንደር ጠቅላላ የተከለለ የቦታ ለባለሃብቶች የተላለፈ የመሬት የባለሃብት ብዛት
መጠን በሄ/ር መጠን በሄ/ር

የ 2013 ዓ.ም የ 9 ወር ሪፖርት Page 37


የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት

ቁጥር 1 35.17 5.858 4

ቁጥር 2 173.48 40.2641 40

ቁጥር 3 71.62 42.3938 48

ቁጥር 4 10 10 1

ሀርቡ 50.5 39.7072 51

ድምር 340.77 0 144

3.1.1. ለባለሃብቶች ቦታ ማስተላላፍ


 በዚህ 9 ወር ውስጥ ለ 3 ባለሃብቶች 9823 ካ.ሜ መሬት ተላልፏል
 ለ 1 ባለሃብት ለግንብ ድጋፍ የሚውል 480 ካ.ሜ ቦታ በሊዝ ውል የማካተት ስራ ተሰርቶል
3.1.2. ድጋፍና ክትትል ማደረግ
 በግማሽ አመቱ 2 ጊዜ የባለሀብቶችን የፕሮጀክት አፈጻጸም የመገምገም እና የውሳኔ ሃሳብ ለማቅረብ ታቅዶ
በየሳምንቱ ማክሰኞ በመስክ በመንቀሳቀስ ክትትል እና ድጋፍ በማድረግ ከኢንዱስትሪ እና
ኢንቨስትመነት ጽ/ቤት ባለሙያዎች ጋር በመሆን የውሳኔ ሀሳብ በሰነድ ደረጃ ተዘጋጅቷል፡፡
ባደረግነው ክትትል እና ድጋፍ መሰረት 15 ባለሃብቶች ወደ ግንባታ (የመሰረት ስራ) ፣ 6
ባለሃብቶች ወደ ኮለን ስራ ፣ 2 ባለሃብቶች ወደ ቶፕ ታይ ቢም፣2 ባለሃብቶች ወደ ብሎኬት
መደርደር 5 ባለሃብቶች ግንባታ ማጠናቀቅ እና 1 ባለሃብት ወደ ምርት ለማስገባት ተችሎል፡፡
ቀሪዎቹ 53 ባለሃብቶች ባዶ ቦታ ላይ ሲሆኑ ከነዚህ መካከል 51 ባለሃብቶች ሃርቡ ላይ የሚገኙ
ሲሆኑ 2 ባለሃብቶች በአዲስ መልክ መሬት የወሰዱ ናቸው ፡፡ 40 ባለሃብቶች በግንባታ ላይ
የሚገኙ ሲሆን 28 ባለሃብቶች ግንባታ ያጠናቀቁ ናቸው ቀሪዎቹ 21 ባለሃብቶች በምርት ላይ
ይገኛሉ፡፡ ባጠቃላይ በዚህ 9 ወር ውስጥ 31 ባለሃብቶች ተጨባጭ ለውጥ ሊያመጡ ችለዋል፡፡
 አጠቃላይ የፕሮጀክቶችን ያሉበትን ደረጃ የሚያሳይ መረጃ በማደራጀት ለኮምቦልቻ ከተማ
ከንቲባ መረጃ ተሰቶል

3.1.3. ደካማ አፈጻጸም ላሳዩ ባለሃብቶች ማስጠንቀቂያ መስጠት እና ውል ማቋረጥ

 ለ 61 ባለሃብቶች የስራ እንቅስቃሴያቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ ማስጠንቀቂያ ተሰቶል


 3 ባለሃብቶች ማስጠንቀቂያ ቢሰጠቸውም ወደ ተግባር ባለመግባታቸው 22000 ካ.ሜ መሬት ውል
ተቋርጧል፡፡
3.1.4. የፍርድ ቤት እና የባንክ እግድ አገልግሎት መስጠት

የ 2013 ዓ.ም የ 9 ወር ሪፖርት Page 38


የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት

 በዚህ 9 ወር ውስጥ ለ 6 ባለሃብቶች የብድር ማራዘሚያ እና ተጨማሪ ብድር የመዘገብን ሲሆን በአጠቃላይ
ፋይላቸውን እያስተዳደርን ካለናቸው 144 ባለሃብቶች የ 20 ባለሃብቶች 1,301,501,195.38 ብር የብድር
እግድ ተመዝግቧል፡፡
4. ከባለሃብቶች እና አጋር አካላት ጋር ውይይት ማድረግ
 በዚህ 9 ወር ውስጥ 3 ጊዜ አጠቃላይ የባለሃብቶች መድረክ ለማድረግ ያቀድን ቢሆንም በኮቪድ 19 ወረርሽኝ
ምክንያት ሊሳካ ባይችልም ደካማ አፈጻጸም ያላቸውን እና ስራ ያልጀመሩ ባለሃብቶችን ፣ ስራ ጀምረው

ያቋረጡ ባለሃብቶችን እና ግንባታ ያጠናቀቁ ባለሃብቶችን በ 3 በተለያዩ መድረኮች ፕሮጀክቶችን ያሉበትን

ያፈፃፀም ደረጃ በፎቶ ግራፍ ፣ የግንባታ መጀመሪያ እና ማጠናቀቂያ ጊዜያቸዉን በመግለፅ መድረክ

በማዘጋጀት ያወያየን ሲሆን በውይይቱም ላይ ግንባታተቸውን ያዘገዩ ባለሃብቶች በዚህ ሶስት ወር ውስጥ

ግንባታቸውን አጠናክረው ካልቀጠሉ ውል የሚቋረጥ መሆኑን የተገለጸላቸው ሲሆን ግንባታ ያጠናቀቁ


ባለሃብቶች ማሽን ተከላ በመስራት ወደ ምርት እንዲገቡ ውይይት ተደርጓል፡፡
 ባለሃብቶቹም ከፍተኛ የሆነ የሲሚንቶ መወደድ እና አቅርቦት አለመኖር ግንባታቸውን አጠናክረው ለመቀጠል

አስቸጋሪ እንደሆነባቸው ገልጸዋል በተጨማሪም የቀጣይ ሶስት ወር የሚሰሩትን የስራ መርሃግብር

እንዲያሳውቁ እና በስራ መርሀግብሩ መሰረት ስራቸዉን እንዲሰሩ ተገልጾላቸዋል፡፡

 እንዲሁም ማሽን ለማስገባት ከፍተኛ የሆነ የውጭ ምንዛሬ ችግር እና የትራንስፎርመር ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ

መወደድ ለስራቸው እንቅፋት መሆኑን ገልጸዋል፡፡

 የ 3 ኛ ወገን ችግር መፈታት ባለመቻሉ ግንባታ መገንባት አለመቻል

 የዘርፍ ለውጥ ተጠይቆ ፈጣን ምላሽ መሰጠት አለመቻሉ ማሽን ገዝቶ ለማስገባት ተጽእኖ እንደፈጠረባቸው

ገልጸዋል፡፡

ከውይይቱ በሆላ የተገኙ ለውጦች


 15 ባለሃብቶች ወደ ግንባታ (የመሰረት ስራ) ገብተዋል፡፡
 6 ባለሃብቶች ወደ ኮለን ስራ ገብተዋል፡፡
 2 ባለሃብቶች ወደ ቶፕ ታይ ቢም ደርሰዋል፡፡
 2 ባለሃብቶች ወደ ብሎኬት መደርደር ደርሰዋል፡፡
 5 ባለሃብቶች ግንባታ ማጠናቀቅ ችለዋል
 እንዲሁም 1 ባለሃብት ወደ ምርት እንዲገባ ለማድረግ ተጭሎል፡፡

የተፈጠሩ መድረኮች

ተ.ቁ የመድረኩ አይነት መገኘት ያለበት የተገኘ ባለሃብት አጋር


ባለሃብት ብዛት ብዛት አካላት

የ 2013 ዓ.ም የ 9 ወር ሪፖርት Page 39


የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት

1 ባዶ ቦታ ላይ የሚገኙ ባለሃብቶችን ወደስራ ማስገባት 22 19 2


2 በግንባ ላይ ያሉ ባለሃብቶችን ግንባታ አጠናቀው ማሽን 22 18 3
እንዲተክሉ ማድረግ

3 ግንባታ ያጠናቀቁ ባለሃብቶችን ማሽን በመትከል ወደ ምርት 25 22 2


እንዲገቡ ማድረግ

5. በ 9 ወር ውስጥ የተሰጡ አገልግሎቶችና ደንበኞች ብዛት

የአገልግሎት አይነት የተገልጋይ በዛት


የሊዝ ውል መስጠት 3
ደካማ አፈጻጸም ላሳዩ ባለሃብቶች ማስጠንቀቂያ መስጠት 61
በተሰጣቸው ማስጠንቀቂያ መሰረት መላሽ ላመጡ ባለሃብቶች መልስ መስጠት 19
የሊዝ ውል ማቋረጥ 3
የእዳ እና እገዳ መረጃ መስጠት 13
የባንክ እግድ አገልግሎት መስጠት 6
የጸደቀ ዲዛይን እና የግንባታ ፍቃድ ማሰር 8
የጸደቀ ዲዛይን እና የግንባታ ፍቃድ ማሻሻያ ማሰር 4
ተመልምለው ለመጡ ኢንተርፕራይዞች ውል መስጠት 4
የክላስተር ማእከል ኪራይ ለሚለቁ ኢንተርፕራይዞች ውል ማቋረጥ 7
የመከኑ ፋይሎችን ዝውውር 7
የድጋፍ ደብዳቤ መስጠት 1
ክትትልና ድጋፍ ማድረግ 93
ጠቅላላ የተገልጋይ ብዛት 0
6. የገቢ አቅምን ማሳደግ
 በ 9 ወሩ ከ 3 ባለሃብቶች 53486.24 ብር ቅድመ ክፍያ በከተማ አስተተዳደሩ አማካኝነት እንዲሰበሰብ አርገናል፡፡
 የክላስተር የኪራይ ገቢ በ 9 ወሩ 762882.52 ብር ለመሰብሰብ ታቅዶ 630461.13 ብር ለመሰብሰበ የተቻለ
በዚህም መሰረት ከእቅዳችን 82.64% ለማሳካት ተችሎል፡፡
 የአገልግሎት ክፍያ ከ 6 ባለሃብቶች የባንክ እግድ መመዝገቢያ 6000 ብር ለመሰብሰብ ተችሎል፡፡

የ 2013 ዓ.ም የ 9 ወር ሪፖርት Page 40


አፈጻጸም
እቅድ ክንውን ምርመራ
በ 100 ኛ
ተ.ቁ ዝርዝር ተግባራት መለኪያ
2013 በጀት እስከዚህ 9 በዚህ 9 እስከዚህ 9
በዚህ 9 ወር በዚህ 9 ወር እስከዚህ 9 ወር
ዓመት ወር ወር ወር
ግብ 1 የሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ውጤታማነትን ማሳደግ    
 
1 የፕሮጀክቶችን አፈጻጸም መረጃ ወቅታዊ ማድረግ ድግግሞሽ 4 3 3 100 100
በሩብ አመት
3 3  
2 ከባዶ ቦታና ቅድመ ግንባታ ወደ ግንባታ በቁጥር 75 72 72 20.83 20.83
15 15  
3 ከመሰረት ጀምሮ ወደ ግንባታ ማጠናቀቅ በቁጥር 19 16 16 31.25 31.25
5 5  
4 ከግንባታ በአዲስ ወደ ማምረት የሚገቡ ፕሮጀክቶች በቁጥር 24 14 14
1 1 16.66 16.66  
ግብ 2 የክላስተር ማዕከላትን ልማት ውጤታማነትን ማስፋፋት     0 0
 
1 ያልተከራዩ ክላስተሮችን ከሚመለከታቸው ጋር በመቀናጀት በካ.ሜ 1048.9
1048.9 1048.9
ሙሉ በሙሉ ማከራየትና ከዚህ በፊት የተከራዩትን ያለባቸውን ካ.ሜ 898.14 898.14 85.62 85.62
ችግር በጥናት በመለየት ችግሩን መፍታት፤  
    0      
የአቅም ግንባታ ማስፈፀሚያ ፕሮግራም ዝርዝር ተግባራት  
ግብ 3 የቅድመ ዝግጅት፣ ክትትልና ግምገማን ማጠናከር     0 0
 
1 ስትራቴጅክ ዕቅድ መከለስ ቁጥር 1 1 1
 
2 ፈጻሚ አካላትን ለማብቃት የሚያስችል የውጤት ተኮር/Bsc እቅድ ቁጥር 2 2 2 100 100
ማዘጋጀት
2 2  
3 የፀደቀውን የበጀት ዓመቱን ዕቅድ ከባለሙያዎች ጋር ውል መፈራረም በመቶኛ 100% 100 100
100% 100% 100% 100%
 
4 በቼክሊስት የተደገፈ ክትትልና ድጋፍ ለፕሮጀክቶች ማድረግና ድግግሞሽ 4 3 3
የሚሰጠው ድጋፍ አቅማቸውን የሚያጎለብትና ችግራቸውን መፍታት ብዛት
3 3 100% 100%
 
ችግራቸው
የተፈታ 100% 100 100
100% 100% 100% 100%
ፕሮጀክቶች
በመቶኛ  
5 የተገመገመ የወርና የሩብ ዓመት ሪፖርት በወቅቱ ማቅረብ ወርሃዊ 8 6 6 100 100
6 6  
ሩብ አመት 4 3 3
3 3
100 100
 
6 በቡድን ደረጃ ለፈጻሚዎች በየሩብ አመቱ ግብረ መልስ መስጠት፡፡ ድግግሞሽ 4 3 3
3 3 100 100
 
7 ምርጥ ተሞክሮዎችን በመቀመር የማስፋት ስራ ከሌሎች ቡድኖች ጋር ብዛት 2 1 1
መስራት፤  
የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት

አፈጻጸም
እቅድ ክንውን ምርመራ
በ 100 ኛ
ተ.ቁ ዝርዝር ተግባራት መለኪያ
2013 በጀት እስከዚህ 9 በዚህ 9 እስከዚህ 9
በዚህ 9 ወር በዚህ 9 ወር እስከዚህ 9 ወር
ዓመት ወር ወር ወር
8 መሰረታዊ መረጃዎችን ለይቶ በማደራጀት ጥቅም ላይ እንዲውሉ ድግግሞስ 4 3 3 100 100
ማድረግ በሩብ ዓመት
3 3  
ግብ 3 የተቋሙን የሰው ሀይል አቅም ማጠናከር አጭር ጊዜ
ስልጠና
100% 100 100
የወሰዱ 100% 100% 100 100
ሰራተኞች
ብዛት በመቶኛ  
1 የ BSC ውጤት ተኮር የተለኩ ሰራተኞች ብዛት በመቶኛ 100% 100 100 100% 100% 100 100
 
2 በየ 15 ቀኑ የከልቡ ውይይት ማካሄድ ብዛት 24 18 18 100 100
18 18  
3 ከባለድረሻ አካላት ጋር በትብብር ስለሚሰሩ ልዩ ልዩ ቴክኒክና ስትሪግ የሁኢፓ
ኮሚቴዎችን አደረጃጀትና ትግባራ ማጠናከር፤ ዉጤታማ እንዲሆኑ ስትሪንግ 12 9 9
መስራት ኮሚቴ
መድረክ ብዛት  
4 በየደረጃው ለፈጻሚዎች በየ 6 ወሩ የውጤት ተኮር እቅድ ውል ድግግሞሽ 2 2 2 100 100
2 2
መስጠትና ምዘና ማካሄድ  
5 የደንበኞችን እርካታ በጥናት በመለየት በግኝቱ መሰረት የማስተካከያ ሰነድ ብዛት 2 1 1
ስራ መስራት  
 
 
  0   0
የአገልግሎት አሰጣጥ ማሻሻያ ፕሮግራም ማስፈፀሚያ ዝርዝር ተግባራት  
ግብ 1 የገበያ ተጠቃሚነትን ማሳደግ     0 0
 
1 በሚዘጋጁ የንግድ ትርዒቶችና ባዛሮች ላይ ባለሃብቶች ምርቶቻቸውን የተሳታፊ
እንዲያስተዋውቁ፣ የገበያ ግንኙነት እንዲፈጥሩ፣ ገበያ እንዲያፈላልጉ ቁጥር
4 0 0
2 2
መደገፍ  
2 የባለሀብቶችና ባለድርሻ አካላት የግንዛቤና ምክክር መድረክ በየሩብ ድግግሞሽ 4 3 3
3 3
አመቱ ማካሄድ  
3 በከተሞች የተደራጀውን ስትሪንግ ኮሚቴዎች ተጠናክረው እንዲሰሩ መድረክ 4 3 3
ማድረግ  
ግብ 2 አገልግሎት አሰጣጥን ማሻሻል በስታንዳርዱ
መሰረት
80 100 100 100% 100% 100 100
የተሰጡ
አገልግሎቶች
በመቶኛ  

የ 2013 ዓ.ም የ 9 ወር ሪፖርት Page 1


የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት

አፈጻጸም
እቅድ ክንውን ምርመራ
በ 100 ኛ
ተ.ቁ ዝርዝር ተግባራት መለኪያ
2013 በጀት እስከዚህ 9 በዚህ 9 እስከዚህ 9
በዚህ 9 ወር በዚህ 9 ወር እስከዚህ 9 ወር
ዓመት ወር ወር ወር
1 ለክላስተር ህንፃዎች ኪራይ ተመልምለው ለመጡ አዲስ በቁጥር 6 6 6
4 4 66.66 66.66
ኢንተርፕራይዞች ውል መስጠት  
2 የውለታ ጊዜያቸውን አጠናቀው የሚቀጥሉትን ውል ማደስ በቁጥር   0 0
2 2 100 100
 
3 የውለታ ጊዜያቸውን የማይቀጥሉና ከውል ውጪ የፈጸሙ ደንበኞችን በ% 100% 100 100 7 7 100 100
ውል ማቋረጥ  
4 የባንክ ዕግድ አገልግሎት በተዘረጋው ስርዓት መሰረት ተከታትሎ በ% 100% 100 100 100% 100% 100 100
መፈጸም  
5 ለኢንተርፕራይዞች እና ባለሃብቶች ድጋፍና ክትትል ማረግ በቁጥር 4 3 3 100 100
3 3
 
6 ድጋፍ እና ክትትል ተደርጎላቸው በሚፈለገው ሁኔታ ወደ ልማት ያልገቡ በ% 100% 100 100 61 61 100 100
ባለሃብቶችን በመለየት ማስጠንቀቂያ መስጠት  
7 ማስጠንቀቂያ ተሰቶቸው ወደስራ ያልገቡ ባለሃብቶችን ውል ማቋረጥ   100% 100 100 3 3 100 100
 
8 የኮርፖሬሽኑን ተሻጋሪ ተግባራት ከማንኛውም አካላት ጋር በትብብር የተፈቱ
100% 100 100 100% 100% 100 100
ተደጋግፎ መስራት፤ በዚህም የደንበኞቻችን ችግሮች እንዲፈቱ ችግሮች በ%
ማድረግ፤  
9 በኮርፖሬሽኑ የሚሰጡ አገልግሎቶችን ማስተዋወቅ ብዛት 4 3 3
4 4  
ግብ 3 የደንበኞችን እርካታ ማሳደግ የደንበኞች
እርካታ
80 100 100 100% 100% 100 100

በመቶኛ  
1 የተገልጋዮች እርካታ በጥናት መለየት ቁጥር 2 1 1
 
የገቢ አቅም ማሳደጊያ ፕሮጀክት ማስፈፀሚያ ዝርዝር ተግባራት       0   0  
ግብ 1 የገቢ አቅምን ማሳደግ የተሰበሰበ ገቢ   0 0
በመቶኛ  
1 ከሚገኙ ድጋፎችና ከሚሰጡ አገልግሎቶች ልዩ ልዩ ገቢዎችን መሰብሰብ     0 0

  ከክላስተር ህንፃዎች ኪራይ ገቢ ብር 1,119,765.55 762882.52 762882.52 630461.13 630461.13 82.64 82.64  
  ከአገልግሎት ክፍያ ብር በመቶኛ 100% 100 100 100% 100% 100 100
 
“ስኬቶቻቻችንን አጠናክረን በማስቀጠልና ጉድለቶቻችንን በማሻሻል

የ 2013 ዓ.ም የ 9 ወር ሪፖርት Page 2


የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት

የኮርፖሬሽኑን ተልዕኮዎች በላቀ ደረጃ ለማሳካት እንረባረብ”


መጋቢተ 28/2013 ዓ.ም
ኮምቦልቻ//

የ 2013 ዓ.ም የ 9 ወር ሪፖርት Page 3

You might also like