Professional Documents
Culture Documents
መጋቢት 2013
ዓ.ም
ኮምቦልቻ
የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት
ክፍል አንድ
መግቢያ
የአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በክልሉ መስተዳድር ም/ቤት ደንብ ቁጥር 143/2008 ከተቋቋመ በኋላ
በክልሉ 8 ዋና ዋና ከተሞች ቅ/ጽ/ቤቶችን ከጥር/2009 ጀምሮ በማቋቋም ተልዕኮውን ለመወጣት ከፍተኛ ጥረት እያደረገ
ያለ የክልሉ የልማት ድርጅት ነው
የኮምቦልቻ ከተማ ቅ/ጽ/ቤትም የኮርፖሬሽኑን ተልእኮ፣ ራዕይና እሴቶች ለማሳካት የራሱን ዓመታዊ እቅድ በማቀድ ፤
እቀዱን ለፈጻሚ አካላት እና ባለድርሻ አካላት በማስተዋወቅ የተደራጀ የተግባር ስምሪት በመስጠት አፈጻጸሙን
እየገመገሙ ጥንካሬዎችንና መልካም አጋጣሚዎችን በመለየት እንዲሁም ድክመቶችንና ችግሮችን እየለየ እንዲፈቱ
በግብረ መልስ መልክ ለሚመለከታቸው አካላት በመስጠት ያለንበትን ሁኔታ ተመስርተው ድጋፍ እንዲሰጡ በአጫጭር
ኢንፎርሜሽን ማስተላለፊያ መንገዶች እና በመደበኛው የሳምንት የወርና የሩብ አመት ሪፖርቶችን በማድረግ ስራውን
በማስተባበር ላይ እንገኛለን
በመሆኑም በ 2013 ዓ/ም በ 9 ወር ውስጥ የተከናወኑ ተግባራት የተገኙ ውጤቶች የነበሩ ጥንካሬዎችና ድክመቶች ያጋጠሙ
ችግሮችና የተፈቱባቸው አግባቦች አሁንም ትኩረት የሚያስፈልጋቸው ጉዳዮች በመለየት ዝርዝር የአፈጻጸም ሪፖርት ከዚህ
በታች በአጭሩ ይቀርባል
ክፍል ሁለት
የ 2013 የበጀት አመት የ 9 ወር የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት
የ 2012 ዓ/ም የእቅድ አፈጻጸም በማኔጅመንት እና በጠቅላላ ሰራተኞች በጋራ ተገምግሞ የቅ/ጽ/ቤታችን የአፈጻጸም
ደረጃ እንዲሁም የነበሩ ጥንካሬዎችንና ድክመቶች አጋጥመው የነበሩ ችግሮችና የተፈቱበት አግባብ የቀጣይ
የትኩረት አቅጣጫዎችን በመለየት የተጠቃለለ ሪፖርት ለሚመለከታቸው አካላት የተላለፈ ሲሆን ለ 2013 ዓ/ም
የእቅድ መነሻ ተደርጎ ተወስዷል
የባለሀብቶች ፕሮፋይል በዝርዝር ተጠንቶ እያንዳንዱ ፕሮጀክት ያለበት የግንባታ ደረጃ ለኮርፖሬሽኑ ተላልፏል
ለቅ/ጽ/ቤቱ አስፈላጊው የካፒታል በጀት እና የመደበኛ በጀት ጥያቄ በዝርዝር ተሰርቶ ለኮርፖሬሽኑ ጥያቄ ቀርቧል
በእቅዱ ላይ ማኔጅመንቱ መላው ሰራተኛ በተደራጀ የኦረንቴሽን መድረክ ግልጽነት እንዲያዝበት የጋራ መግባባትና
መተማመን ላይ የሚያደርስ ውይይት ተካሂዶ እቅድ በመላ ሰራተኛው ጸድቆ መደ ትግበራ ተሸጋግሯል
ከከተማ አስተዳደሩ እና ከልዩ ልዩ ተቋማት የሚያስፈልገውን ድጋፍ በመለየት የሚመለከታቸው አካላት እንዲያውቁት
ተደርጓል
በዞኑ እና በከተማው የአመራር መድረኮች ላይ በመገኘት የኢንዱስትሪ ልማቱን በተለይ የአምራች ኢንዱስትሪውን
ማነቆዎች እና መልካም አጋጣሚዎች በማስረዳት በየደረጃው ያለ አመራር ለአምራች ኢንዱስትሪው ትኩረት ሰጥቶ
አመራር እንዲሰጥ ግንዛቤ የማስጨበጥ ስራ ተሰርቷል
በዝግጅት ምዕራፍ ውስጥ የሚከናወኑ ተግባራት የማስፈፀሚያ ቼክሊስት ተዘጋጅቶ በማኔጅመንት በሰራተኛው
እየተገመገመ መመራት በመቻሉ ለተግባር ምዕራፍ መነሻ የሚሆኑ የዝግጅት ምዕራፍ ተግባራትን ማከናወን
ችለናል በተለይ ሁሉም ቡድኖች በእቅድና በቼክሊስት ስራዎቻቸውን እንዲመሩ፣ በማድረግ ተችሏል በተለይ
ኮርፖሬሽናችን በአዲስ መልክ የተከተለውን የየእለት የሰራተኛ እቅድ የማቀድና ሪፖርት የማድረግ የሳምንት የቡድን
እቅድና ሪፖርት የማድረግ አሰራር በእምነት ተይዞ እንዲተገበር ተደርጓል
በሁለቱ የካይዘን ቡድኖች የአፈጻጸም ግምገማዎችን እያደረጉ የመማማርና ልምድ የማዳበር ስራ እንዲሰሩ
ማኔጅመንቱ በየሳምንቱ እየተሰበሰበ ውሳኔና አቅጣጫ የሚያስፈልጋቸውን ጉዳዮች እየወሰነ አመራር እንዲሰጥ፣
ጠቅላላ ሰራተኛው ደግሞ በየወሩ ስራዎችን በጋራ እየገመገመና እየተሳተፈ የተሻለ ውጤት እንዲያስመዘግብ ጥረት
ተደርጓል
በአመቱ መጀመሪያ የቅ/ጽ/ቤቱ እቅድ በውጤት ተኮር መልክ በመዘርዘር/cascading/ በማድረግ ለሁሉም ቡድኖችና
ሰራተኞች የተቆጠረ እቅድ በመስጠት ወደ ስራ እንዲገቡ ተደርጓል አፈጻጸሙን በስራ በቡድንና በከይዘን ልማት
ቡድን እየተገመገሙ እንዲሄዱ ተደርጓል
በዝግጅት ምእራፍ ውስጥ ሆነን ከባለሀብቶቻችን ጋር አጫጭር የውይይት መድረኮችን በማደራጀት ሁሉም
ባለሀብቶች በክረምቱ ማጠናቀቅ የሚገባቸውን የቅድመ ዝግጅት ስራዎች/ የቅድመ ግንባታ ተግባራት/ አጠናቀው
በተግባር ምዕራፍ ወደ ተሟላ ትግበራ እንዲሸገገሩ በርካታ መድረኮች ተደራጅተዋል ውጤት ያላሳዩት ላይ ደግሞ
አስተዳደራዊ ርምጃዎች ተወስደዋል/ ማስጠንቀቂያዎች እና የማነቂያ ደብዳቤዎች/ተሰጥቷል በዚህም አብዝሀኛዎቹ
ባለሀብቶች በዝግጅት ምዕራፍ ማሟላት የሚገባቸውን በማሟላት በፍጥነት ወደ ግንባታ መሸጋገር በመቻላቸው
አበረታች ውጤቶች ተመዝግበዋል
የክትትልና ድጋፍ ስርዓቱም ወቅታዊ ሪፖርት ግምገማዎችና የአካል ምልከታና በግብረ መልስ መልክ ሳይንጠባጠቡ
የሚተገበሩ እንዲሆኑ በእቅዶቻችን አመላክተን ወደ ስራ ገብተናል ለስራው የሚያስፈልግ በጀትም በግልጽ ተመልክቷል
ከዚህ በመነሳት በ 9 ወር ውስጥ በየዘርፉ ምን አቀድን? ምን አከናወንን? ምን ውጤት አገኘን? ምን ይቀረናል?
የሚሉትን ጉዳዮች በአጭሩ ከዚህ በታች ይቀርባሉ፡፡
1. በሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር ዘርፍ ታቅደው የተከነወኑ ተግባራትና የተገኙ ውጤቶች
ሰራተኛው በእቅደ እንዲመራ ተደርጓል የ 6 ወር ውጤት ተኮር እቅድ ተሰርቷል የየእለት እቅድና የአፈጸጸም ሪፖርት
በተከታታይ ይደረጋል በቡድኖች የሳምንት እቅድና ሪፖርት የማደረግ አሰራር ተፈጥሯል
የሰራተኛ ጥቅማ ጥቅም /የደንብ ልብስና የሙያ አበል/ ሌሎች ጥቅማ ጥቅሞች የኮርፖሬሽኑ መመሪያ በሚፈቅደው
መሰረት ተፈጻሚ ሆኗል
የሰራተኛውን አቅም ለማጎልበት በሁለት የከይዘን ቡድኖች የስራ አፈጻጸም ግምገማዎችና የመማማር ተግባራት
ወቅቱን ጠብቀው ይከናወናሉ እስከአሁን እያንዳንዳቸው 18 ጊዜ መወያየት ነበረባቸው 17 ጊዜ/94.44%/ የሚሸፍን
ውይይት አካሂደዋል
በየሩብ አመቱ የከይዘን ቀን ሁሉም ሰራተኛው በተሳተፈበት ይከበራል እስከአሁን 3 ጊዜ መካሄድ ነበረበት
የመጀመሪያው እና 2 ኛ ሩብ አመት የተካሄደ ሲሆን የ 3 ኛው ሩብ አመት በሚቀጥለው ሳምንት የሚካሄድ ይሆናል
በቅ/ጽ/ቤታችን በአመቱ መጀመሪያ እና በግማሽ አመቱ ግምገማ አዘል ስልጠና ተሰቶል/የ 2012 የእቅድ አፈጻጸምና
የ 2013 እቅድ መነሻወቸ ግቦችና የሚከናወኑ ተግባራትና የማስፈፀሚያ ስልቶቸ ላይ ተመስርቶ ውይይት ተካሂዷል
የቅ/ጽ/ቤቱ የስራ አካባቢ ለሰራተኞች የተመቸ እንዲሆን ቢሮው ሳቢና ማራኪ እንዲሆን በሰራነው ስራ ሰራተኛው
ደስተኛ ሆኖ ተግባሩን በማከናወን ላይ ይገኛል/የጽ/ቤቱ ግቢ አጥር እንዲታጠርና የካይዝን ቡድኖች በመከፋፈል በገቢው
ውስጥ የአረንጓዴ ልማት ስራዎች እንዲሰሩ በማድረግ የተሸለ የስራ አካባቢ ተፈጠሯል
በአጠቃላይ በቅ/ጽ/ቤታችን በኩል በስራ አመራሩ በሙያተኛውና በድጋፍ ሰጭ ሰራተኞች መካከል ስራን ማዕከል
ያደረገ መልካም ግንኙነት እየተፈጠረና እያደገ መጥቷል የአገልግሎት አሰጣጣችንም እያደገ መጥቷል
የገቢ አቅማችን እያነሰ የወጭ ፍላጎታችን እየጨመረ በመሄዱ ምክንያት የተፈጠረውን ጫና ለማጣጣም ገቢያችንን
አሟጠን ለመሰብሰብ ወጭን በቁጠባ እና በውጤታማነት ለመጠቀም ጥረት አድርገናል ነገር ግን ለወደፊቱም ቢሆን
ስራችንን በተሟላ መንገድ ለመፈፀም የምንችልበት እና መደበኛ ወጭያችንን የሚያካክስ በጀት ስላልተመደበልን
ኮርፖሬሽኑ በልዩ ሁኔታ አይቶ ችግሩ እንዲፈታ በወቅቱ የማሳወቅ ስራ ተስርቷል
በራሳችን አቅም ሊፈቱ የሚችሉትን አነስተኛ ወጨዎች ባለሀብቶችን ፤ ኢንተርፕራይዞችን በማስተባበር ጭምር
እንዲሁም የከተማ አስተዳደሩም ድጋፍ እንዲደረግ በማድረግ የመፍታት አቅጣጫዎችን ተከትለን አበረታች
ውጤቶችን አስመዝግበናል
የኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት የሚያስተዳድራቸው አምስት ሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ሲሆኑ/ ኮምቦልቻ ቁ.1፣ቁ 2፣ ቁ.3 እና
የሀርቡ /አዲስ መንደር/ ሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ያሉባቸው የመሰረተ ልማት ችግሮች በጥናት እንዲለይ
ተደርጓል
የመንገድ የውሀ የመብራት የውሀ መፍሰሻ ስትራክቸሮች የተሟላላቸው አለመሆኑ በጥናት ተለይቷል
ከዚህ በተጨማሪ ኮርፖሬሽኑ ባለፉት አመታት በጀት ይዞ የሰራቸው መሰረተ ልማቶች በኮንትራት ውላቸው መሰረት
አለመጠናቀቅ ችግሮች ተለይተዋል
ለኮምቦልቻ ቁ.2 ኢንዱስትሪ መንደር 7 MW የመብራት ሀይል አቅርቦት 8.42 km የሚውል 9,620,442.57 ብር
ለመስመር ክፍያ ተጠንቶ ለክልሉ ቀርቦ ከክልሉ ኢንዱስተሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ በጀቱ የተለቀቀ ሲሆን ለማብራ
ሃይል ደሴ ዲስትሪክት ገቢ ተደርጓል፡፡ በቀሪ ጊዜ የፊዚካል ስራ አፈጻጸሙ ክትትል እየተደረገ ሪፖርት የሚደረግ ይሆናል
አሁንም ግን ከአቅም በላይ የሆነውና በመሰረተ ልማት ችግር /የውሀ፣ የመንገድ፣ የመብራት ሀይል/ መሰረተ ልማት
ባለመሟላቱ የሀርቡ ሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርክ ስራ ማስጀመር ያልተቻለ በመሆኑ በቀጣይም የክልሉን ውሳኔ
የሚጠይቅ ነው
በቃሉ/ሀርቡ ሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርክ/ ተከልሎ ወደ ባለሀብቶች የተላለፈው 50 ሄ/ር መሬት ግን የ ውሀ መስመር
13.2 km 21,418,938.60 ብር፣ ለ 5.53 km መንገድ 45,598,567.68 ፣ ለመብራት ሀይል አቅርቦት 24,584,426.78
ብር ተጠንቶ ለኮርፖሬሽኑ የቀረበ ሲሆን እስከ አሁን ምላሽ ባለመሰጠቱ ልማቱንም ማስቀጠል አልተቻለም
ባለሀብቶቹም በከፍተኛ ደረጃ ቅሬታ በማቅረብ ላይ ይገኛሉ፡፡ ኮርፖሬሽኑም ጉዳዩን በባልተቤትነት ይዞች ችግሩ
እንዲፈታ በውይይተ መድረኮችም በሪፖፖታችንም ቀረብነ በመሀኑ አሁንም ትኩረት ተሰጥተቶት መፍትሄ የሚሻው
ችግራችን መሆነን በድጋሜ እንገልጻለን
በነባርም በአዲስ የሚለሙ መሬቶችን ለባለሀብቶች ለማስተላለፍ በተሰራው ስራ ሀርቡ ላይ 3072 ካ.ሜ ለ 1
ባለሃብት እና ኮምቦልቻ ቁ.2 እና ቁ.3 ኢንዱስትሪ መንደር ለ 2 ባለሃበት 6751 ካ.ሜ እና ለ 1 ባለሃብት ለአፈር
መደገፊያ የሚሆን 480 ካ.ሜ መሬት ተላልፎል ባጠቃላይ ለ 3 ባላሀብቶች በአዲስ እና ለ 1 ባለሃብት ማስፋፊያ 10303
ካ.ሜ መሬት ማስተላለፍ ተችሎል፡፡
በሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርክ ቀጥር 2 በመሰረተ ልማት ምክንያት ያለማውን 24 ሄ/ር መሬት ለማልማት ፍላጎት ያሳዩ
ባለሀብቶች በመጠየቃቸው ለመሰረተ ልማቱ /ለመንገድ እና ለድልድይ ግንባታ/ የሚያስፈልገውን ወጭ /ከከተማ
አስተዳደሩ ጋር በመቀናጀት የዳሰሳ ጥናት እና የቅየሳ ስራ ተሰርቶል ቀሪው ስራ በከተማ አስተዳደሩ በኩል ፍላጎት
ያላቸውን ባለሃብቶች መልምሎ መላክ ነው፡፡
ወደ ልማት ያልገቡ 3 ባለሀብቶች በተደጋጋሚ ማስጠንቀቂያ ቢሰጣቸውም ተጨባጭ ለውጥ ባለማሳየታቸው 2.2 ሄ/ር
መሬት የማስመለስ እርምጃ ተወስዷል
በሁ/ኢ/ፓርኮች ከባለሀብት የተመለሱና በክፍትነት የነበሩ ተጨማሪ መሬቶችን 197000 ካ/ሜ ለ 9 ባሀብቶች
እንዲተላለፉ የከተማ አሰተዳደሩ በወሰነው መሰረት ወደ ተግባር ተገብቶ ነበር ነገር ግን ከባለሀብችም ምልመላ ጋር
ተያይዞ በተነሳው ቅሬታና በቀረበ የሙስና ክስ ምክንያት ጉዳዩ ተጣርቶ የመጨረሻ እልባት እስከሚሰጠው ድረስ መሬት
የማስተላለፍ ተግባር ባለሀብት እንዲቆም ተደርጎ የመጨረሻ ውሳኔ በመጠባበቅ ላይ እንገኛለን
የአገልግሎት አሰጣጥ ስርዓታችን በማሻሻል የደንበኞች እርካታን ለማሳደግ በተሰራው ስራ ባለሀብቶች በሁለገብ
ኢንዱስትሪ ፓርክ የሚያጋጥማቸው ችግሮች በአብዝሀኛው ከቅ/ጽ/ቤታችን ውጭ ያሉ ችግሮች ናቸው
ከፕላን ስምምነትና ዲዛይን ማጽደቅ ጋር የተያያዙ ችግሮችን ከከተማው ህንጻ ሹም ጋር በመቀናጀት የተቀላጠፈ
አገልግሎት እንዲያገኙ ተደርጓል
ከውሀ መስመር መቆረጥና የውሀ ስርጭት ችግሮች ከከተማው ውሀ አገልግሎት ከከተማው አስተዳደርና የፀጥታ
ሀይል ጋር በመቀናጀትና ችግሩ ሲከሰት አፋጣኝ ምላሽ እንዲያገኙ በርካታ ጥረት ተደርጓል
ከመብራት ሀይል መቆራረጥ እና የሀይል አቅርቦት ጋር በተያያዘ አፋጣኝ ምላሽ ያላገኙት አንድ የመሰረተ ልማት
ባለሙያ በቋሚነት በመመደብ እና ከተቋማቱ ጋር በመቀናጀት እንዲፈታላቸው ጥረት ተደርጓል
የከንቲባ ኮሚቴ እና የማኔጅመንት ኮሚቴ ውሳኔ የሚያስፈልጋቸው ጉዳዮች ለሚመለከተው አካል እየቀረቡ
እንዲፈቱላቸው ተደርጓል
በባለሀብቶቹ በራሳቸው የሚፈቱ ችግሮች እንደየ ፕሮጀክታቸው የአፈጻጸም ደረጃ ለባሀብቶች አጫጭር የውይይት
መድረኮችን በተከታታይ በማደራት እንዲፈቱና ወደ ተሟላ ስራ ውስጥ እንዲገቡ ጥረት ተደርጓል
ከዚህ በተጨማሪ ባለፉት አመታት ከጅኤምቲ ኢንዱስትሪያል ሃ/የተ/የገ/ማህበር የተነጠቀው 30,000 ካ/ሜ ለ 2
ባለሀብቶች ተላልፎ ግንባታ እየተካሄደበት ሲሀን መሬት የተነጠኩት ያለ አግባብ ነው የንብረት ግምት አላግባብ ተሰርቶ
ክትትል ሌሎች ያወጣኋቸው ወጭዎች ሊሸፍንልኝ ይገባል በሚሉ ጉዳዮች ክስ የመሰረተ ሲሆን በጠ/ፍ/ቤት በክርክር
ላይ ይገኛል እንዲሁም ሌላ 1 ባለሃብት ያለአግባብ ከቦታየ ላይ 5000 ካ.ሜ ተቀንሶብኛል በማለት ክስ በመክሰሳቸው
ኮምቦልቻ ፍ/ቤት ላይ ክርክር ላይ ነን፡፡
በሌላ በኩል በከተማው ለሁለገብ ኢንዱሰትሪ ፓርክ ለመከለል ባለመቻ እና መሰረተ ልማት ለማሟላትና ለካሳ ክፍያ
የሚሆን መሬት ባለመዘጋጀቱ በቅ/ጽ/ቤታችንም በኩል መሬት ባልተዘጋጀበት የባለሀብቶች ፕሮጀክት ለመቀጠል
እንቸገራለን በማለትነና አንቀበልም በማለታችን ከ 250 በላይ ባለሀብቶች ከ 400 ሄ/ር በላይ መሬት ጠየቀው
ማስተነገድ አልተቻለም
ያልተከራዩ ወለሎች ወደ ኢንተርፕራይዞች ወይም አነስተኛ መካከለኛ ባለሀብቶች እንዲተላለፍ ከሁለቱ የከተማ
አስተዳደሮች ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ተቋማት ከቴ/ሙያ ኢንተርፕራይዝ ጽ/ቤቶች እንዲሁም ከከተማ
አስተዳደሮች ጋር በመነጋገር በኪራይ የማስተላለፍ ስራ ተሰርቷል
በዚሁ መሰረት
ደሴ 828.26 ካ/ሜ የመስሪያ ቦታ ለ 4 ኢንተርፕራይዝ የማስተላለፍ ስራ የተሰራ ሲሆን በኪራይ የተላለፈው የመስሪያ
ወለል 85.96% ማሳደግ ተችሏል ቀሪው 1029.59 ካ/ሜ ለማስተላለፍ የምልመላ ስራዎች እንዲሰሩ
ለሚመለከታቸው አካላት በስልክ እና በአካል የማሳወቅ ስራ ተሰርቶል በሚቀጥለው ጊዜ አፈጻጸሙን ወደ 100%
ለማሳደግ ከደሴ ከተማ አስተዳደር ጋር በመቀናጀት እየሰራን እንገኛለን
ኮምቦልቻ ላይ የቅ/ጽ/ቤታችን ለቢሮ አገልግሎት ከሚጠቀምበት ወለል ውጭ ያልተከራየ ወለል የለንም ይህም
ከኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር ጋር በመቀናጀት የተሻለ ስራ መስራት ተችሏል
በዘርፉ የሚታየው ችግር አቅም ያላቸውን ኢንተርፕራይዞች አለመመልመል ፣ ወርሀዊ ክፍያቸውን በወቅቱ
አለመክፈል /ውዝፍ መፍጠር/ በኮርፖሬሽኑ በኩል ደግሞ የክላስተር ማዕከላቱን መሰረተ ልማት ትኩረት ሰጥቶ
ያለማሟላት ሲሆን እነዚህን ችግሮች ለመፍታት በቀጣይም በሁሉም አካላት በኩል ትኩረት የሚያስፈልጋቸው ናቸው
የመጀመሪያው እቅዳችንን መሰረት ያደረገ የኦረንቴሽን መድረኮችን ለማደራጀት ለውስጥ ሰራተኞቻችን ግልጽነትና
የጋራ መግባባት የመፍጠር በየደረጃው በተደራጁት የዞንና የከተማ አስተዳደር መድረኮች በመሳተፍ ተልእኳችንን
ለማሳካት የምንፈልጋቸው ድጋፎች በማብራራትና በመጠየቅ ቅ/ጽ/ቤታችን አቅዶ የሚተገብራቸውን ተግባራት
ለባለሀብቶች ለአመራሮች መረጃዎችን በመስጠት በቅ/ጽ/ቤታች የማህበራዊ ድህረገጽ በየጊዜው መረጃዎችን
በመልቀቅ እየተሰራ ይገኛል፡፡ ከዚሀ በተጨማሪ የአዲስ አመት የዘመን መለወጫ ወቅትን ምክንያት በማደረግ
በኮርፖሬሽኑ ስም ማስታወሻ /አጀንዳ/ በማስተላለፍ በማሰራጨት የኮርፖሬሽኑን አርማ የያዘ ቲሸርት ለሰራተኛውና
ለልዩ ልዩ የስራ ሀላፊዎች አሳትሞ በማሰራጨት እና መጽሄት አሳትሞ በመሰራጨት ሰፊ የፕሮጀክት ስራዎች
ተከናውነዋል
ነገር ግን በዚህ ረገድ አሁንም የሚፈለው ስራ በቅንጅት ተሰርቶ ተፈላጊው ውጤት መጥቷል የሚባል ደረጃ ገና
አልደረሰም በመሆኑም የቀጣዩ የትኩረት አቅጣጫዎችን ይሆናል
በፓርኩ ውስጥ ከ 70 ሄ/ር በላይ መሬት በጎርጅና ሸለቆ የተያዘ ሲሆን ከልሎ በመጠበቅ ብቻ የወደፊቱ
የኢንዱስትሪዎቹ መተንፈሻ አካባቢ በመሆኑ ከንክኪ ነጻ ለማድረግ ከከተማ አስተዳደሩ ጋር በመቀናጀት ማልማት
የሚጠይቅ ነው ነገር ግን አሁን ከልሎ ለማልማት በአካባቢው አ/አደሮች በኩለ ከካሳ ጋር የተያያዙ ጥያቄዎች
የሚነሱበት በመሆኑ ችግሩን በዘላቂነት መፍታት ይጠይቃል
ባለሀብቶችን በማስተባበር በክረምት ወራት 6258 ልዩ ልዩ ችግኞች የተተከሉ ሲሆን በቅ/ጽ/ቤታችን የክላስተር
ማዕከላት 142 ችግኞች ለማስተከል ተችሏል ችግኞችን የመረካከብና በዘላቂነት የመጠበቅ ስራ እየተካሄደ ይገኛል
ለ/አካባቢ ጥበቃ፤-ወደ ሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርኩ የሚገቡ ባለሀብቶች የፕሮጀክቶቻቸውን የአካባቢ ተጽእኖ ግምገማ ሰነድ
/EIA/ እንዲኖራቸው ከፍተኛ ጥረት ሲደረግ ቆይቷል አብዝሀኛዎቹ ነባር ፕሮጀክቶች የአካባቢ ተጽእኖ ግምገማ ሰነድ
ያልነበራቸው ሲሆን እስከአሁን በተሰራው ስራ ከጠቅላላው 144 ፕሮጀክቶች መካከል 61 ፕሮጀክቶች የአካባቢ ተጽእኖ
ግምገማ ሰነድ እንዲኖራቸው ተሰርቷል
በስራ ላይ ያሉ ፕሮጀክቶች በተለይ በማምረት ተግባራት ከተሰማሩት 21 ፕሮጀክቶች መካከል ከአካባቢ ተጽእኖ
አንጻር የ 10 ባለሃብቶችን የፕሮጀክቶች አፈጻጸም የመስክ ምልከታና ግምገማ የተካሄደ ሲሆን ቀሪዎቹ ባለሃብቶች
ተገምግመው በጽሁፍ ግብረ መልስ የሚሰጥ ይሆናል፡፡
አንድ በድንጋይ ከሰል የሚሰራ ፋብሪካ /ሁአክሱ/ የጨርቃ ጨርቅና አልባሳት ፋብሪካ እስከ 2012 ድረስ ብቻ
በድንጋይ ከሰል እንዲሰራ እና ከጥቅምት 2012 በኋላ ወደ ኤሌክትሪክ ሀይል እንዲዛወር ፍቃድ የተሰጠው ቢሆንም
በመንግስት በኩል ያለውን የሀይል አቅርቦት ችግር በመፍታት በድርጅቱ በኩል ደግሞ መሟላት የሚገባውን አሟልቶ
እንዲቀይር ክትትልና ድጋፍ እየተደረገ ን የሀይል መጠን የሚያቀርብበትነ ደረጃ ላይ ይገኛል፡፡ ነገር ግን በኮምቦልቻ
ከተማ ያሉት ሰብስቴሽን e በቂ ሀይል የሌላቸው በመሆኑ ባለሀብቱ የጠየቀው አይደለም
ውስጥ ያሉት ደግሞ ያሉባቸው ችግሮች ተፈተው በሙሉ አቅማቸው ወደ ማምረት እንዲሸጋገሩ ድጋፍ በማድረግና
በመንግስት በጀት የሚሰሩ የመስረተ ልማት ግንባታዎች ላይ ዜጎችን በቀጥታና በተዘዋዋሪ እንዲሳተፉ በማድረግ
እንደሆነ ግልጽ አቅጣጫ አስቀምጠናል
ከላይ በተቀመጠው አቅጣጫ መሰረት በአመቱ በሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርክ 1680 ዜጎች የስራ እድል ለመፍጠር፤
በክላስተር ማዕከላት ቋሚ 180 ዜጎች የስራ እድል ለመፍጠር እና በጠቅላላው 1806 ዜጎች የስራ እድል ለመፍጠር
ግብ በመያዝ ወደ ስራ ገብተናል
ከዚህ በመነሳት በዚህ 9 ወር ድረስ የተፈጠሩ የስራ እድል በኢንዱስትሪ ፓርኮቻችን ቋሚ 244 ጊዜያዊ 664 በድምሩ
ለ 908 ዜጎች የስራ እድል ተፈጥሯል፣ በክላስተር ማዕከላት ቋሚ 23 ጊዜያዊ 19 በድምሩ ለ 42 ዜጎች የስራ እድል
ተፈጥሯል በጠቅላላው ቋሚ 267 ጊዜያዊ 683 በድምሩ ለ 950 ዜጎች የስራ እድል ተፈጥሮላቸዋል
ነባሮቹን ጨምሮ እስከ አሁን ቋሚ ፡1896 ጊዜያዊ ፡1997 ድምር፡ 3893 ዜጎች ኮርፖሬሽናችን በሚያስተዳድራቸው
ሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርኮችና የክላስተር ማዕከላት የስራ እድል ተፈጥሯል
በዚህ አመት ለማሳካት ካቀድነው እቅድ አንጻር እቅዳችንን ለመፈጸም እንቅፋት የሆነው ችግር ልማቱ በሚፈለው
ደረጃ መራመድ ያለመቻሉ በመሆኑ በዘርፉ ያሉ ማነቆዎችን በመፍታትና ልማቱን በማፋጠን ያቀድነውን ግብ
ለማሳካት በቀሪ ጊዜያት በትኩረት የምንቀሳቀስ ይሆናል ከዚህ በተጨማሪ ባለሀብቶች እና ኢንተርፕራይዞች ባለፉት
አመታት ከነበሩት ሰራተኞች በዚህ አመት በከፈተኛ ደረጃ ቁጥሩ ቀንሷል ይህም ከኮቪድ 19 ወረርሽኝ እና ከግብአት
ገበያ ትስስር ጋር ያሉ ችግሮቻቸው ባለመፈታቱ እንቅስቃሴ እየቀነሰ መምጣቱን ማየት ተችሏል
በባለሀብቶቹ በኩል ያለው የመጀመሪያው ችግር የምልመላ ችግር ነው አቅም የሌላቸው ባለሀብቶች እና ለአካባቢው
የላቀ ፋይዳ የሌላቸው ፕሮጀክቶች ተመልምለው ወስደዋል ተቀራምተዋል እነዚህ ባለሀብቶች መሬት ከወሰዱ በኋላ
በትንንሽ ምክንያቶች እያመካኙ ለረጅም ጊዜ አጥረው የመቆየት ዝንባሌዎች በስፋተ ታይተዋል
በመንግስት በኩል ደግሞ ያልተፈቱና ሰበብ የሚሆኑ ከመሰረተ ልማት እና ከ 3 ኛ ወገን ጋር የተያያዙ ችግሮች አሉ፤
በመሆኑም በቅ/ጽ/ቤታችንና በባለሀብቶቸች በኩል ያሉትን ችግሮችን ቢያንስ ተቀራርበን በመስራትና በመፍታት
ባሀብቶቹን ወደ ስራ ለማስገባት ችለናል
በተደረገው ድጋፍም ከሀርቡ ባለሀብቶች /51 ባለሀብቶች/ እና ኮምቦልቻ ላይ አዲስ ከገቡ 2 ባለሃብቶች በስተቀር 70
ባለሀብቶች ሙሉ በመሉ ወደ ዋና ዋና ስራቸው እንዲገቡ ማድረግ ተችሏል 21 ባለሃቶች በምርት ላይ ይገኛሉ
ኢንዱስትሪ መንደር ጠቅላላ የተከለለ የቦታ ለባለሃብቶች የተላለፈ የመሬት የባለሃብት ብዛት
መጠን በሄ/ር መጠን በሄ/ር
ቁጥር 4 10 10 1
160
144
144
140
140 2010 2011 2012 2013
123
120
100
83
80
80
62
53
60
40
40
32
28
25
24
22
21
20
17
13
13
20
8
8
2
0
ባዶ ቦታ ቅድመ ግንባታ ግንባታ ላይ ግንባታ ያጠናቀቁ ምርት ላይ ድምር
60
ባዶ ቦታ ቅድመ ግንባታ ግንባታ ላይ ግንባታ ያጠናቀቀ በምርት ላይ ድምር
50 48
40
40
30 29
20 19 19
14
12 13 12 12
10 9
7 7 6 6
4 4 5 5 4 3 3
1 2 1 1 0 0 0 2
0 0 0
0
ምግብ እና ምግብ ነክ እንጨት እና ብረታ ብረት ኬሚካል ጨርቃ ጨርቅ የህክምና መገልገያ እቃዎች የግንባታ ግብአት
ቅርንጫፍ ጽ/ቤታችን የባለሃብቶችን ክትትል እና ድጋፍ የሚያደርግ ቡድን በማቋቋም ሁሌም በየሳምንቱ ማክሰኞ
በመስክ የሚቀሳቀስ ሲሆን በወር አንድ ጊዜ እንደ አስፈላጊነቱ ከኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ጽ/ቤት ባለሙያዎች ጋር
በመሆን ድጋፍ እና ክትትል በማድረግ የአፈጻጸም ደረጃቸውን በመለየት ደካማ አፈጻጸም ያላቸውን ባለሃብቶች እንደ
ደረጃቸው የውይይት መድረክ በመፍጠር ግንባታቸውን ለመጀመር፣ለማጠናቀቅ እና ወደ ምርት ለመግባት ያለባቸውን
ችግር እንዲያቀርቡ እና የሚሰሩትን ስራ የ 3 ወር የድርጊት መርሃ ግብር እንዲያቀርቡ በማድረግ ችግር ፈች የሆነ ድጋፍ
እና ክትትል ሲያደርግ ቆይቷል፡፡
የአብዝሀኛዎቹ ባለሀብቶች ችግር እየሰሩ ያሉት ፕሮጀክት በበቂ የአዋጭነት ጥናት ላይ የተመሰረተ ያለመሆኑ ሲሆን
ወደ ስራ ከገቡ በኋላ ከጥሬ እቃ አቅርቦት፣ ከቴክኖሎጅ አመራረጥና ከፕሮጀክት ማኔጅመንት ጋር የተያያዙ ችግሮች
ያሉባቸው ሲሆን በርካታ ባለሀብቶች የዘርፍ ለውጥ እየጠየቁ ይገኛሉ ከብድር እና ከሀይል አቅርቦት ከውጭ ምንዛሬ
ችግር እና ግንባታ ማቴሪያል የዋጋ መናር እና አቅርቦት እጥረት ጋር (በተለይ የሲሚንቶ እና የብረት ዋጋ መናር)
የተያያዙ ችግሮች ናቸው በመሆኑም ግንባታ የጀመሩና እያጓተቱ ያሉ ግንባታ አጠናቀው ወደ ማሽን ተከላ ሳይገቡ
እያጓተቱ ያሉ የሙከራ ምርት ጀምረው ያቆሙ ፕሮጀክቶች ምን ይሁኑ? የሚለውን ዝርዝር ጥናት መስራትና
የመፍትሄ አማራጮችን በማቅረብ ያሉባቸውን ችግሮች ለመፍታት በሚደረገው ጥረት የኮርፖሬሽኑን እና የሌሎች
አካላትን የተቀናጀ ድጋፍና የውሳኔ አቅጣጫ የሚፈልግ ችግር ነው፡፡ ከዚህ ከክትትልና ድጋፍ ጋር በተያያዘ በከተማው
ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ጽ/ቤት በኩል እርምጃ እንዲወሰድባቸው የቀረቡ ፕሮጀክቶች ነበሩ ፕሮጀክቶች መጓተት
ላይ ልዩነቶች ባይኖሩንም በሚወሰዱ ርምጃዎች ላይ ግን በመሬቱ ላይ ያለው ግንባታ ምን ይሆን የባንክ ብድር/እግድ/
ያለባቸው ምን ይሆኑ ተመሳሳይ ችግር ውስጥ ያሉ ፕሮጀክቶችን ተመሳሳይ የውሳኔ ሀሳብ ለምን አልቀረበም በማለት
ላይ ልዩነቶች በመኖራቸው እና ኮርፖሬሽኑ በተናጥል ውሳኔ ቢያሳልፍ በተናጥል ሀላፊነትና ተጠያቂነትን
የሚያስከትልበት መሆኑን በማመን ያቀረበውን ጥያቄ በቅ/ጽ/ቤታችን በኩል ለመተግበር የምንቸገር መሆኑን ለሀሉም
የማሳወቅ ስራዎችን ሰርተናል በእነዚህ ጉዳዮች ላይ ኮርፖሬሽኑ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመነጋገር ተጨማሪ
አቅጣጫዎችን እንዲወርድ እንጠይቃለን
በአጠቃላይ በሪፖርት በግምገማ በአካል ክትትልና ድጋፍ በማድረግ ችግሮቹን እየለዩ ተከታታይ ግብረ መልስ
በመስጠትና ስራዎቹን የየሩብ አመት ቼክሊስት በማዘጋጀት በማኔጅመንትና በአጠቃላይ እየገመገሙ ለመምራት
ወቅታዊ ውሳኔዎችን እየወሰኑ አመራር መስጠት በመጀመራችን በባለሀብቱም በአካባቢውም አመራርም
በቅ/ጽ/ቤታችንም ደረጃ ወደተሻለ መነቃቃት መፍጠሩና ወደ ተጨባጭ ተግባር መግባታችን ተጨባጭ ውጤት
ማስመዝገብ መጀመራችን የሚያበረታታ ቢሆንም ፕሮጀክቶችን ወደ ተሟላ ትግበራ ለመሸጋገር ቀጣይ ጥረት
ይጠይቀናል
ኢንዱስትሪ መንደር ቁ.3 ሽፍት ያደረገ የሽንሻኖ ፕላን ለማስተካከል ከከተማ አገልግሎት ባለሙያዎች ጋር በጋራ በመሆን የልኬታ
ስራ ተሰርቶ የፕላን ክለሳና ማተካከያ ውሳኔ በማስወሰን ባለሀብቱ የግንባታ ስራውን በነበረበት ሁኔታ እንዲያከናውኑ ተደርጓል፡፡
በሁ/ኢ/ፓርኩ ለአምራች ኢንዱስትሪ መሬት የወሰዱ ባለሀብቶች የግንባታ ሸዳቸወውን ወደ መጋዘንነት ቀይረው ለማከራየት
የያደርጉት ጥረት ጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመነጋገር እንዲቆሙ ጥረት እየተደረገ ነው
ክፍል ሶስት
1 የነበሩ ጥንካሬዎች
ያለፉ አፈጻጸሞችን በጥልቀት በመገምገም የኮርፖሬሽኑን እና የመንግስትን እቅድ በመነሻነት በመውሰድ የአመቱን
እቅድ በወቅቱ ማቀዳችንና ወደ ስራ መግባታችን
እቅዱን ለፈጻሚ አካላት መድረኮችን በማዘጋጀት የማሳወቅ የጋራ መግባባትና መተማመን ላይ መድረሱና በኮርፖሬሽን
ደረጃ ለሁሉም ሰራተኞች ስልጠና መሰጠቱ፤
በአመቱ ትኩረት ተሰጥቷቸው መፈታት ያለባቸውን ችግሮች በዝርዝር ጥናት ላይ በመመስረት ለኮርፖሬሽኑ
ከማቅረቡም በላይ የከተማው አስተዳደር በራሱ አቅም የሚፈታባቸውን ለይቶ በማቅረብና እንዲፈቱ መተማመን ላይ
በመድረሱ በርካታ ችግሮችን በራስ አቅም መፍታት መጀመራችን
የባለሀብቶች መረጃ፤ የመሬት መረጃ እንዲሁም ሁሉም ፕሮጀክቶች ያለበትን ደረጃ በዝርዝር በማጥናት በየጊዜው
ማስተካከያ ርምጃ መውሰድ በመቻላችን በርካታ ውጤቶችን ማስመዝገብ ጀምረናል
እስካሁን ድረስ 40 /27.77%/ ፕሮጀክቶች በግንባታ ሂደት፤28 /19.44%/ ፕሮጀክቶች ግንባታ ያጠናቀቁ፤ 21/14.58%/
ፕሮጀክቶች ወደምርት የተሸጋገሩ ሲሆን ቀሪዎቹ 2/1.38%/ ፕሮጀክቶች መሬት ቆረጣና አፈር በማንሳት ላይ ያሉ እና
53/36.8%/ ባዶ ቦታ ላይ ይገኛሉ ይገኛሉ/
ከ 3 ባለሀብቶች 22000 ካ/ሜ መሬት እንዲነጠቅ አድርገናል ወደ መንግሰት ተመላሽ እንደሆን ማድረግ ችለናል
በክላስተር ማዕከላት ለሚገኙ ኢንተርፕራይዞች ተከታታይ ድጋፍ በማድረግና ያሉባቸው ችግሮች እንዲፈቱ በማድረግ
ወርሀዊ ገቢ ወቅቱን ጠበቀ እንዲሰበሰብ ጥረት ተደርጓል
የኮርፖሬሽኑ አሰራር ተጠብቆ እንዲቀጥል በተሰራው ሰራ በተደረሰው መተማመን ሁሉም ሰራተኛ የየአለቱን
የሳምንት እቅድና ሪፖርት እንዲደረግ ተደርጓል
2. የነበሩ ድክመቶች
አሁንም አብዝሀኛዎቹ ተግባሮቻችን ገና በሂደት ላይ ያሉ ናቸው በውጤት የተቋጩ አይደለም 28 ባሀብቶች የግንባታ
ሸድ አጠናቀዋል 40 ባለሀብቶች ሸደ እየገነቡ ነው 2 ባለሀበቶች በመሬት ቆረጣና ወደ ማጽዳት ገብተዋል አነዚህን ወደ
ማሽን ተከላና ማምረት ማሸጋገር ይቀራል
አሁንም ከማስታመምና ባለሀብቶቹ በሚያቀርቡት ችግር ከመፍታት ገና አልወጣንም በተለይ ደግሞ ከ 24 በላይ
ፕሮጀክቶች ግንባታ ጀምረው ለረጅም ጊዜ ወደ ማሽን ተከላና ማምረት ሳይሸጋገሩ እያዘገዩ ይገኛሉ ይህን ችግር
ፈጥነን መሻገር ካልቻልን አሁንም በየአመቱ የያዝነውን ግብ ማሳካት አንችልም በመሆኑም ከዚህ ድክመት ለመውጣት
የተለየ ትኩረት ሰትተን መንቀሳቀስ ይጠይቀናል
ወደ ኢንተርፕራይዝ ያልተሸጋገሩ የክላስተር ህንጻ ወለሎች አሉ የደሴ ከተማ አስተዳደር በዚህ ግማሽ አመት የተሻለ
ስራ የሰራ ቢሆንም አሁንም ከ 1029.59 ካ/ሜ በላይ የመስሪያ ቦታ አልተከራየም የሚመለመሉት ኢንተርፕራይዞች
አቅም ያላቸው አይደሉም የሚጎድላቸውን ደግፎ ከችግር በማውጣት በኩልም ጉድለቶች አሉ
የቅንጅታዊ አሰራር ችግራችንን አሁንም ሙሉ በመሉ የተሻገርናቸው አይደለም በተለይ ከዩንቨርስቲው ጋር ከሚዲያ
ተቋማት ጋር እንዲሁም ከባንኮችና ከመብራት ሀይል ተቋማት እና ከከተማው አስተዳደር ከሁሉም ተቋማት ጋር
ተቀናጅቶ ችግሮችን በመፍታት አሁንም ይቀረናል አልፎ አልፎ የመገፋፋት ዝንባሌዎችም ይታያሉ
ከጠባቂነት ሙሉ በመሉ ተላቀናል ማለት አይቻልም ሀርቡ ላይ ያሉ ባለሀብቶችን በማሳመን በራሳቸው አቅም መሄድ
የሚችሉትን ያህል ያለመግፋት ከፀጥታ እና ከአርሶ አደሮች ጋር የተያያዘውን ቅሬታ የዞኑ አመራርና የአካባቢው
አስተዳደር እንዲፈታና ባለሀብቶቹ ወደ ስራ እንዲገቡ በማድረግ በኩል ጉድለቶች ይታያሉ
በመሆኑም በቀጣዮቹ ወራት እነዚህን ጉድለቶች ለማረምና ከሚለከታቸው አካላት ጋር ተቀናጅቶ የተሻለ ውጤት
ለማምጣት መረባረብ ይጠይቃል
ክፍል አራት
ኮምቦልቻ ሲመላለስ የሚከፍለው የውሎ አበል ክፍያ የስልክና የመብራት የነዳጅና አጠቃላይ የውሎ አበል ክፍያ ወዘተ ደግሞ ታይቶ
ተስተካክሎ እንዲመደብልን
- በድጋፍና ክትትል መስኩም በኮርፖሬሽኑ በኩክ የሙያተኛ እና የአመራር የመስክ ምልታ እየተደረገ ድጋፍ ቢሰጠንና ከእኛ አቅም
በላይ የሆኑ ችግሮች በቦርዱና በክልሉ መንግስት እንዲሁም በኮረፖሬሽኑ በኩል እንዲፈቱልን ቢደረግ ከዚህ የበለጠ ውጤታማ
እንደምንሆን እናምናለን
በአ.ብ.ክ.መ. ኢ.ፓ.ል.ኮ .የኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት የሰዉ ኃብት ኦ/ህ/አ/ቡድን እስከ መጋቢት 30 / 2013 ዓ.ም 9 ወር እቅድ አፈጻጸም ሪፖርት /ወርሀዊ/ሠ-4/
ተ.ቁ የወጪ አርእስት የ 2013 ዓ/ም የ 2013 ዓ/ም በዚህ ሩብ አመት በዚህ ሩብ አመት እስኪዚህ ሩብ እስከዚህ ሩብ አፈፃፀም በፐርሰንት
ወጪ እቅድ የተመደበ በጀት ወጪ እቅድ ወጪ ክንውን አመት ወጪ አመት ወጪ
የመሬት ክላስተር ልማትና የአካባቢ ጥ/ብ/ቁ/ ቡድን የ 2013 ዓ.ም የ 3 ኛ ሩብ አመት አፈጻጸም ሪፖርት
ተቁ ዝርዝር ተግባራት እቅድ ክንውን ንጽጽር ምር
መለኪያ የአመቱ የሩብ እስከዚህ የሩብ እስከዚህ የሩብ እስከዚህ
መራ
እቅድ አመቱ የሩብ አመቱ የሩብ አመት ሩብ
እቅድ አመቱ አመት አመት
2 ጥቅም ላይ የሚውል እና ሳይለሙ ቀርተው ለባለሀብት በሄ/ር 24.3 6.075 18.225 - .3 - 1.646
3 ጥቅም ላይ ያልዋሉ የተቆራረጡና ራሳቸውን ችለው መተላለፍ በሄ/ር 4.013 1.003 3.009 - 0.6751 - 22.4
3 ለባለሃብት የተላለፈ አጠቃላይ የመሬት መጠን በሄ/ር እስከ 30/07/2013 ዓ.ም. 138.223
4 ለመንገድ መሰረተ-ልማት /የዋለ/ የተመደበ የመሬት መጠን በሄ/ር 23.323
5 5.1 ለአረንጓደ ልማት የተመደበ የቦታ መጠን በሄ/ር 31.45
5.2 ምንም አይነት ጥቅም ላይ የማይውል ከፍተኛ ጎርጅ ያለበትና ከፍተኛ ኤሌክትሪክ መስመር 102.183
የሚያልፍበት የመሬት መጠን በሄ/ር
6 ራሱን ችሎ ለባለሀብት መተላለፍ የሚችል የመሬት መጠን በሄ/ር እስከ 30/07/2013 ዓ.ም 28.2 የተነጠቀ 4.2 ሄ/ር
7 የተቆራረጠና ለማስፋፊያ ሊውል የሚችል በሄ/ር 3.3379
8 ከከተማ አስተዳደሩ ለቅ/ጽ/ቤቱ የተላለፉና መሬት ያላገኙ ፕሮጀክቶች ቁጥር እስከ 30/07/2013 ዓ.ም -
9 በከተማ አስተዳደሩ ተመልምለውና የመሬት መጠን ተወስኖላቸው ወደ ቅ/ጽ/ቤቱ ያልተላኩ ፕሮጀክቶች 229
ብዛት/ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ጽ/ቤቱ የሚገኙ 488.516
ሄ/ር
10 በሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ለባለሀብት ካርታ ተሰጥቶ ከ 3 ኛ ወገን ነጻ ያልተደረገ መሬት በሄ/ር 29.13
12 ፋይላቸው ከማ/ቤት ያልመጣ በፓርኩ ውስጥ በተካተቱ ፕሮጀክቶች የተያዘ የመሬት መጠን በሄ/ር 13.5
የቅድመ ፕላን ስምምነት ለ 13 ባለሀብቶች በፎርሙ መሰረት ተሞልቶ ለኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር ህንጻ ሹም ተሰጥቷል፡፡
የ 6 ባለሀብቶች የማእዘን ነጥብ ለማስቀመጥ የቅየሳ ስራ ተሰርቷል፡፡
ኢንዱስትሪ መንደር ቁጥር 3 ለአንድ ባለሀብት በፊት የተሰጠው ካርታ የደበዘዘና በግልጽ የማይታይ በመሆኑ አሮጌውን ካርታ በመሰረዝ በአዲስ
መልክ ካርታ ተዘጋጅቶ ተሰጥቷል፡፡
በኮምቦልቻ ሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርክ ቁጥር 3 የሚገኝ 1 ባለሀብት 20000 ካ/ሜ ተሰጥቶት በዘርፍ ለውጥ ምክንያት 5000 ካ/ሜ ተቀምቶ
የነበረ ሲሆን መሬቱ እንዲመለስለት በመፈቀዱ የበፊቱን ካርታ በማምከን በአድስ መልክ ካርታ ለባለሀብቱ እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡
በኮምቦልቻ ኢንዱስትሪ ፓርክ ሽፍት ያደረገ የሽንሸና ፕላን ችግር መፍትሄ ለማግኘት ከከተማ አገልግሎትጋር በጋራ በመሆን መፍትሄ እንዲያገኝ ተደርጎ በአዲስ
መልክ ካርታ ተዘጋጅቶ ተሰጥቷል፡፡
ለ 1 ፕሮጀክት ከ 27676 ካሬ ሜትር በኢትዮጵያ ባቡር መንገድ ስራ ምክንያት 6096 ካሬ ሜትር ተቀንሶባቸው የነበረውን የይዞታ ማረጋገጫ
/ካርታ/ አሮጌውን ካርታ በመቀየር በአድስ መልክ የ 21580 ካ/ሜ ካርታ ተዘጋጅቶ ተሰጥቷል፡፡
በህገ-ወጥ መንገድ ከወሰናቸው ውጭ 12 ሜትር መንገድ በራሳቸው ፈቃድ እጥር አጥረው የነበረ ሲሆን የታጠረውን አጥር እንዲያነሱ
ተደርጓል
ምርት የጀመሩ 21 ፋብሪካዎች የሰዉ ሀይል መረጃ በመሰብሰብ እንዲሁም የጠቅላላ ባለሀብቶች UPIN ቁጥር በማዘጋጀት ለመስሪያ ቤቱ እቅድ ዝግጅት እና የይዞታ
ፋይሎች ዳታ ቤዝ ባለሙያ በሶፍት ኮፒ መረጃ ሰጥተናል ፡፡
በ Microsoft Acess የባለ ሀብት የመሬት መረጃ ወደ ዳታ ቤዝ አስገብተናል ፡፡
5000 ካሬ ሜትር በጠቅላላው 22000 ካ/ሜ ወደ መሬት ባንክ በማስገባት የካርታ ማመከን ስራ ተሰርቷል፤ በተጨማሪም ከ 2012 ዓ.ም
በጀት አመት የዞሩ 3 ፕሮጀክቶች ተቀምተው ለሌላ ባለሀብት ያልተላለፉ ሲሆን አንደኛው ባለሀብት ከ 10000 ካ /ሜ 5000 ካ/ሜትሩን ተቀንሶ
/አህመድ ይማም/ ሌለኛዋ ባለሀብት ደግሞ /ከሚያ አብድሮህማን ከማል/ 10000 ካሬ ሜትር የሚሆን መሬት ሙሉ በሙሉ ባለማልማቷ
ምክንያት የተቀማች እንድሁም 1 ባለሀብት ከ 10000 ካ /ሜ 5000 ካ/ሜትሩን ተቀንሶ /ኪዳኔ ከበደ/ በአጠቃላይ 42000 ካ/ሜ የ 6 ባለሀብቶችን
መሬታቸውን በመቀማት መሬታቸውን ወደ መሬት ባንክ በማስገባት የካርታ ማመከን ስራ ተሰርቷል፡፡
ከ 01/11/2012 አስከ አሁን ድረስ ለባለሀብቶች የተላለፉ የመሬት መጠን የሚያሳይ ሰንጠረዥ
በኮምቦልቻ ኢንዱስትሪ ፓርክ ቁጥር 2 ከተቆራረጡ መሬቶች ውስጥ ለሌላ ባለሀብት ራሱን ችሎ መተላለፍ የማይችል 480 ካሬ ሜትር
መሬት በማስፋፊያነት ለአንድ ባለሀብት ተላልፏል፡፡
በሀርቡ ሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርክ ክፍት ቦታ የነበረ 3072 ካ/ሜ እና በኮምቦልቻ ኢንዱስትሪ ፓርክ ከተቆራረጡ መሬቶች ውስጥ
መሰረተ ልማት የተሟላላቸውን በመምረጥ በኮምቦልቻ ኢንዱስትሪ ፓርክ ቁጥር 2/ሁለት/ 2000 ካ/ሜ ቁጥር 3 ደግሞ 4751 ካ/ሜ
በአጠቃላይ በበጀት አመቱ ለ 4 ፕሮጀክቶች 10303 ካሬ ሜትር መሬት ለባለሀብቶች ተላልፏል፡፡
የመሬት ክላስተር ልማትና የአካባቢ ጥ/ብ/ቁ/ ቡድን የ 2013 ዓ.ም የ 3 ኛ ሩብ ዓመት አፈጻጸም ሪፖርት
1 የስራ ዕድል የተፈጠረላቸው ዜጎች ብዛት 186 465 1395 386 950 83.1 68.1
0
1. በሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርኮች በቁጥ 168 420 1260 365 908 86.9 72.1
1 ር 0
1. በክላስተር ማዕከላት በቁጥር 180 45 135 21 42 46.7 31.1
2
ተጨማሪ ማብራሪያ
ከሃምሌ 01/2012 እሰከ አሁን ድረስ ቋሚ 244 ጊዚያዊ 664 በድምሩ 908 የስራ እድል ተፈጥሯል፡፡
በክላስተር ማእከላት የተፈጠረ የስራ እድል
ከሃምሌ 01/2012 እሰከ አሁን ድረስ ቋሚ 23 ጊዚያዊ 19 በድምሩ 42 የስራ እድል ተፈጥሯል፡፡
በአብክመ ኢፓልኮ የአካባቢ ጥበቃና ማህበራዊ ደህንነት በ 2013 ዓ.ም የስራ አፈጻጸም የ 3 ኛ ሩብ አመት ሪፖርት ማድረጊያ ቅጽ
ተ.ቁ የተፈጠረ የስራ እድል
ቋሚ ጊዚያዊ
ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ
1 ሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርክ 151 93 244 524 140 664
2 ክላስተር ማእከላት 13 10 23 6 13 19
የተፈጠረ የስራ እድል ማጠቃለያ
ቋሚ ጊዚያዊ
ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ
164 103 267 530 153 683
በኮምቦልቻ ና በደሴ በሚገኙ ክላስተር ማእከላት/በኮርፖሬሽኑ/ 142 ችግኞች 0.044 ሄ/ር እንድሁም በበጋ ወራት በባለሀብቶች 478 ችግኞች 0.15 ሄ/ር የፍራፍሬ
ችግኞች እንድሁም 351 የውበት ዛፎች በ 27.7 ካ/ሜ በኮርፖሬሽኑ ተተክለዋል፡፡
በአብክመ ኢፓልኮ የአካባቢ ጥበቃና ማህበራዊ ደህንነት ዳይሬክቶሬት በ 2013 ዓ.ም የስራ አፈጻጸም ሪፖርት ማድረጊያ ቅጽ
ተ.ቁ የሥራው ዝርዝር መለኪያ ብዛት ምርመራ
1 የአረንጓዴ ልማት አፈጻጸም
በ 2012 ዓ.ም ክረምት ወራት በኮርፖሬሽኑ የተተከለ ችግኝ ሄ/ ር 0.044
ቁጥር 142
በ 2012 ዓ.ም ክረምት ወራት በኮርፖሬሽኑ ከተተከለው የፀደቀ ችግኝ ቁጥር 87
በ 2012 ዓ.ም ክረምት ወራት በባሉብቶች የተተከለ ችግኝ ሄ/ ር 1.54
ቁጥር 6258
በ 2012 ዓ.ም ክረምት ወራት በባለሀብቶች ከተተከለው የፀደቀ ችግኝ ቁጥር 5375
በ 2013 ዓ.ም በጋ ወራት በባሉብቶች የተተከለ ችግኝ ብዛት ሄ/ ር 0.15
ቁጥር 478
በ 2013 ዓ.ም በጋ ወራት በኮርፖሬሽኑ የተተከለ የውበት ዛፎች ችግኝ ሄ/ ር 0.00277
ቁጥር 351
በ 2009 ዓ.ም በንግድና ኢንዱስትሪ ፅ/ቤት ዉለታ ተይዞ ያልተጠናቀቀዉን የቁ.3 400 ሜትር የዉሃ
የኮ/ቻ ቁጥር -2 ኢንዱስትሪ መንደር የዉሃ መሰመር ዝርጋታ በውለታው መሰረት 1450 ሜትር
እንዲሁም ከውለታው ውጭ 100 ሜትር በጥቅል ድምሩ 1550 ሜትር የዉሀ መስመር ተዘርግቶ
በኮ/ቻ ቁ.2 የተቋረጠውን መንገድ አዲስ የስራ ዝርዝርና ዋጋ እንዲሁም የውለታ ፎርም በማዘጋጀት
ለኮሚቴ አባላቶቹ የተሰጠ ሲሆን በስራ ዝርዝሩ መሰረት ስራው ተጠናቆ አገልግሎት በመስጠት ላይ
ይገኛል፡፡
በኮ/ቻ ቁ.3 ናቁ.2 ሁለገብ ኢን/ማእከል ውስጥ ከፍተኛ የሆነ የውሃ መስመር ጥፋት እየተከናወነ
በመሆኑ የውሃ አቅርቦት ተቋርጧል ማለት ይቻላል፡፡ ስለሆነም ችግሩን በዘላቂነት ለመፍታት
ከሁሉም የሚመለከታቸው አጋር አካላት ጋር በጋራ ጥረት ዕያደረግን እንገኛለን
1.2 የኤሌክትሪክ ግምትና ጥናት ስራዎችን በተመለከተ
ለሀርቡና ኮምቦለቻ ቁ.2 ሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርኮች የከፍተኛ ኤሌክትሪክ ተሸካሚ መስመር ግምት
ስራ የተሰራ ሲሆን የሀርቡ ባለ 10 ሜጋ ዋት ፓወር ግምት ሂሳብ 24 584 426.78 ብር ሲሆን
የኮምቦልቻ ቁ.2 ባለ 7 ሜጋ ዋት ፓወር ደግሞ 9 620 442.57 ብር ሲሆን ጠቅላላ ድምሩ 34 204
869.35 መሆኑን የአማራ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት ደሴ ዲስትሪክት አሳውቆናል፡፡ ይህንንም
ለአብክመ ኢፓልኮ ዋናው መ/ቤት እንዲሁም ለሚመለከታቸው አጋር መ/ቤቶች አሳውቀናል፡፡
የትራንስፎርመር ግምት የተሰራላቸው 10 ባለኢንዱስትሪዎች ( ይመር አሊ፤ሶፍያ ሁሴን፤ ኑሩ
መሀመድ፤ አህመድ አሊ፤ከድር አሊ፤ዘይነባ አብዱ ፤ ብራዘርስ፤አምኖስቲ፤ ኡካዝ ፤ ኡስማን አህመድ
እሸቱ ) ግምቱን አውቀው እንዲከፍሉ ድጋፍና ክትትል አድርገናል ፡፡ በውጤቱም አራት
ኢንዱስትሪዎች- አምኖስቲ (631 488.38 ብር) ፤ ከድር አሊ (589 000 ብር)፤አሊ ሰይድ (640 000)
እና ኡስማን አህመድ እሸቱ ( 251 000) መክፈላቸውን አረጋግጠናል ትራንስፎርመሮቹም የተፈቀዱ
ስለሆነ እነዲገባላቸው ክትትል እያደረግን እንገኛለን፡፡
ከአብክመ ኢፓልኮ ዋናው መስሪያ ቤት ለሁሉም ቅ/ጽ/ቤቶች በተላከው የኤሌክትሪክ ፎጆታ ጥናት
ዳታ ሽት መሰረት ለኮምቦልቻ ቁ.1፣ቁ.2፤ቁ.3 እና ለሀርቡ ሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርኮች
የሚያስፈልገውን የኤሌክትሪክ ፎጆታ ጥናት ሰርተን ለክልልና ለቅ/ጽ ቤታችን አሳውቀናል፡፡
በዚህ ግማሽ አመት አስራ ሁለት ጊዜ የግንባታ ክትትል ያደረግን ሲሆን በ 91 ፕሮጀክቶቹ ላይ በቡድን
ተሰማርተን ባደረግነው ክትትል መሰረት የተገኘው የፕሮጀክቶች አፈጻጸምና ውጤት በሪፖርቱ መጨረሻ
ቀርቧል ፡፡
በክላስተር ማእከላት ውስጥ አስፈላጊ መሰረተ ልማቶች እንዲሟሉ ድጋፍና ክትትል በማድረግ የኢንተር
ፕራይዞችን ምርታማነት ከፍ ማድረግ
ተሰረቷል፡፡
በደሴ 40 ቁጠባ ብልሽት ያጋጠመውን ትራንስፎርመር ጥገናው የተከናወነ ሲሆን በዚህ ሳምንት
ዘይት ሞልተው የጨረሱ ስለሆነ በቀጣይ ሳምንት ከኤሌክትሪክ ሃይል ጋር በማገናኘት አገልግሎት
በደሴ አርባ ቁጠባና መናፈሻ ክላስተር ማእከላት ለሚገኙ አስራ አራት ኢንተርፕራይዞች ድጋፍና
-
በደሴ አርባ ቁጠባ የሚገኘውን የአቶ ሚፍታህ ሰይድን ኢንተርፕራይዝ የኤሌክትሪክ
ሃይል አቅርቦት ጥያቄ እንዲፈታ ክትትል ስናደርግ የቆየን ሲሆን አክቲቭ ሪአክቲቭ ቆጣሪ
እንዲገባላቸው የ 85 000 ብር ክፍያ የፈጸሙ ሲሆን ባለ 315 ኬቪኤ ትራንስፎርመሩ ወደ
ስራ ሲገባ ቆጣሪው የሚገባላቸው ይሆናል፡፡
በደሴ መናፈሻ ክላስተር ማእከል ወደ ሴፕቲክ ታንክ ፍሳሽ የሚወስደው ማስወገጃ ፓይፕ
ብልሽት አጋጥሞት የነበረ ሲሆን ኢንተርፕራይዞቹ ለጥገና የሚያስፈልገውን ወጭ በማዋጣት
በእኛ በኩል ደግሞ አስፈላጊውን ሙያዊ ድጋፍና ክትትል በማድረግ ጥገናው እየተከናወነ ይገኛል
በዚህ ሳምንት መጨረሻ የሚጠናቀቅ ይሆናል፡፡
ለመናሻ ክ/ማእከል ሴፕቲክ ታንክ የሚሆን የሜምብሬን ንጣፍ ስራና ዋጋ ዝርዝር (182 574.00
ብር) ፤ እንዲሁም ለትራንስርመር ከ 100 ኪ.ዋት ወደ 200 ኪ.ዋት አቅም ማሳደጊያ (206 832
ብር) ተዘጋጅቶ ለክክልል በማሳወቅ በጀት ጠይቀናል ፡፡
ለቢሮ አገልግሎት የሚውል የሲንግል ፌዝ ቆጣሪ ገብቶ አገልግሎት መስጠት የጀመረ ሲሆን፤ ከዚህ
በተጨማሪ በቡድን የተከፋፈልናቸውን የግቢ አበባ የማስዋብ ናአረንጓዴ ልማት ስራዎች በጥሩ
ሁኔታ በጋራ ተሰርቷል አሁንም እናክብካቤው ቀጥሏል፡፡
እስከዚህ ሩብ አመት ድረስ አስራ ስምንት ጊዜ የካይዘን ውይይት ያካሄድን ሲሆን፤ ሳምንታዊ
እቅዶችንና ሪፖርቶችን እንዲሁም የዕለት ሪፖርቶችን ያደረግን ሲሆን በዋናነት ዘጠኝ ወርሃዊ
የግንባታ ክትትልና ኮንትራት አስተዳደር ቡድን የሶስተኛ ሩብ አመት የስራ አፈጻጸም ሪፖርት
ዕቅድ አፈጻጸም
ክንውን
በመቶኛ
ተ.ቁ ዝርዝርተግባራት መለኪያ እስከዚህ እስከዚህ ምርመራ
2013 በጀት እስከዚ
የወሩ ወር- የወሩ ወር- የወሩ
ዓመት ህ ወር
የ 9 ወር የ 9 ወር
1 የሀርቡ ኢንዱስትሪ መንደር መሰረተ ልማት ዝርጋታ
1.1 የ ጠጠር መንገድ ሰራ ኪ.ሜ 5.53 - - - - - -
1.2 የካናል ስራ ሜትር 1393 - - - - - -
1.3 የውሃ መስመር ዝርጋታ በቁጥር 13.20 - - - - - -
1.4 የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ ኪ.ሜ 29.00 - - - - - -
1.5. የከልቨርት ስራ በቁጥር 5 - - - - - -
2. ኮ/ቻ ቁ.3 ኢ/መ መሰረተ ልማት
2.1. የካናል ስራ በሜትር 859 - - - - - -
2.2. የመንገድ ስራ በሜትር 712 - - - - - -
3. ኮ/ቻ ቁ.2 ኢ/መ መሰረተ ልማት
3.1. የካናል ስራ ኪ.ሜ 2260 - - - - - -
3.2. የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ ኪ.ሜ 8.42 - - - - - -
4. የክላስተር ማዕከት መሰረተ ልማት ጥገና በቁጥር - - - - - -
4.1. የክላስተር ማዕከላት ሳኒቴሪ ጥገና ስራዎች በቁጥር 5 - - - - -
-
4.2. የክላስተር ማዕከላት የኤሌትሪክ ጥገና ስራዎች በቁጥር 5 - - - - -
- -
የመናፈሻ ክ/ማእከል ተጨማሪ የሴፕቲክ ታንክ በቁጥር
4.3 1 - - - - -
ጥነና - -
5. በሁለገብ ኢንዱስትሪ መንደሮች የሚካሄዱትን በቁጥር
48
የግንባታ ደረጃ ክትትል ማድረግ
6. የክላስተር ማዕከላት ላይ ለሚነሱ ችግሮች በቁጥር 6
የተደረገውል ማሻሻያ
ብዘት የተከራየ
የሚገኝበት ከተማ
የወለል መጠን
ያልተከራየ ወለል
የተከራየ ወለል
ውል የተቆረጠ
የተከራየ
ውል የታደሰ
ኢንተርፕራይዝ
በካ.ሜ
ተ/ቁ
ኢንዱስትሪ መንደር ጠቅላላ የተከለለ የቦታ ለባለሃብቶች የተላለፈ የመሬት የባለሃብት ብዛት
መጠን በሄ/ር መጠን በሄ/ር
ቁጥር 4 10 10 1
በዚህ 9 ወር ውስጥ ለ 6 ባለሃብቶች የብድር ማራዘሚያ እና ተጨማሪ ብድር የመዘገብን ሲሆን በአጠቃላይ
ፋይላቸውን እያስተዳደርን ካለናቸው 144 ባለሃብቶች የ 20 ባለሃብቶች 1,301,501,195.38 ብር የብድር
እግድ ተመዝግቧል፡፡
4. ከባለሃብቶች እና አጋር አካላት ጋር ውይይት ማድረግ
በዚህ 9 ወር ውስጥ 3 ጊዜ አጠቃላይ የባለሃብቶች መድረክ ለማድረግ ያቀድን ቢሆንም በኮቪድ 19 ወረርሽኝ
ምክንያት ሊሳካ ባይችልም ደካማ አፈጻጸም ያላቸውን እና ስራ ያልጀመሩ ባለሃብቶችን ፣ ስራ ጀምረው
ያፈፃፀም ደረጃ በፎቶ ግራፍ ፣ የግንባታ መጀመሪያ እና ማጠናቀቂያ ጊዜያቸዉን በመግለፅ መድረክ
በማዘጋጀት ያወያየን ሲሆን በውይይቱም ላይ ግንባታተቸውን ያዘገዩ ባለሃብቶች በዚህ ሶስት ወር ውስጥ
እንዲሁም ማሽን ለማስገባት ከፍተኛ የሆነ የውጭ ምንዛሬ ችግር እና የትራንስፎርመር ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ
የዘርፍ ለውጥ ተጠይቆ ፈጣን ምላሽ መሰጠት አለመቻሉ ማሽን ገዝቶ ለማስገባት ተጽእኖ እንደፈጠረባቸው
ገልጸዋል፡፡
የተፈጠሩ መድረኮች
አፈጻጸም
እቅድ ክንውን ምርመራ
በ 100 ኛ
ተ.ቁ ዝርዝር ተግባራት መለኪያ
2013 በጀት እስከዚህ 9 በዚህ 9 እስከዚህ 9
በዚህ 9 ወር በዚህ 9 ወር እስከዚህ 9 ወር
ዓመት ወር ወር ወር
8 መሰረታዊ መረጃዎችን ለይቶ በማደራጀት ጥቅም ላይ እንዲውሉ ድግግሞስ 4 3 3 100 100
ማድረግ በሩብ ዓመት
3 3
ግብ 3 የተቋሙን የሰው ሀይል አቅም ማጠናከር አጭር ጊዜ
ስልጠና
100% 100 100
የወሰዱ 100% 100% 100 100
ሰራተኞች
ብዛት በመቶኛ
1 የ BSC ውጤት ተኮር የተለኩ ሰራተኞች ብዛት በመቶኛ 100% 100 100 100% 100% 100 100
2 በየ 15 ቀኑ የከልቡ ውይይት ማካሄድ ብዛት 24 18 18 100 100
18 18
3 ከባለድረሻ አካላት ጋር በትብብር ስለሚሰሩ ልዩ ልዩ ቴክኒክና ስትሪግ የሁኢፓ
ኮሚቴዎችን አደረጃጀትና ትግባራ ማጠናከር፤ ዉጤታማ እንዲሆኑ ስትሪንግ 12 9 9
መስራት ኮሚቴ
መድረክ ብዛት
4 በየደረጃው ለፈጻሚዎች በየ 6 ወሩ የውጤት ተኮር እቅድ ውል ድግግሞሽ 2 2 2 100 100
2 2
መስጠትና ምዘና ማካሄድ
5 የደንበኞችን እርካታ በጥናት በመለየት በግኝቱ መሰረት የማስተካከያ ሰነድ ብዛት 2 1 1
ስራ መስራት
0 0
የአገልግሎት አሰጣጥ ማሻሻያ ፕሮግራም ማስፈፀሚያ ዝርዝር ተግባራት
ግብ 1 የገበያ ተጠቃሚነትን ማሳደግ 0 0
1 በሚዘጋጁ የንግድ ትርዒቶችና ባዛሮች ላይ ባለሃብቶች ምርቶቻቸውን የተሳታፊ
እንዲያስተዋውቁ፣ የገበያ ግንኙነት እንዲፈጥሩ፣ ገበያ እንዲያፈላልጉ ቁጥር
4 0 0
2 2
መደገፍ
2 የባለሀብቶችና ባለድርሻ አካላት የግንዛቤና ምክክር መድረክ በየሩብ ድግግሞሽ 4 3 3
3 3
አመቱ ማካሄድ
3 በከተሞች የተደራጀውን ስትሪንግ ኮሚቴዎች ተጠናክረው እንዲሰሩ መድረክ 4 3 3
ማድረግ
ግብ 2 አገልግሎት አሰጣጥን ማሻሻል በስታንዳርዱ
መሰረት
80 100 100 100% 100% 100 100
የተሰጡ
አገልግሎቶች
በመቶኛ
አፈጻጸም
እቅድ ክንውን ምርመራ
በ 100 ኛ
ተ.ቁ ዝርዝር ተግባራት መለኪያ
2013 በጀት እስከዚህ 9 በዚህ 9 እስከዚህ 9
በዚህ 9 ወር በዚህ 9 ወር እስከዚህ 9 ወር
ዓመት ወር ወር ወር
1 ለክላስተር ህንፃዎች ኪራይ ተመልምለው ለመጡ አዲስ በቁጥር 6 6 6
4 4 66.66 66.66
ኢንተርፕራይዞች ውል መስጠት
2 የውለታ ጊዜያቸውን አጠናቀው የሚቀጥሉትን ውል ማደስ በቁጥር 0 0
2 2 100 100
3 የውለታ ጊዜያቸውን የማይቀጥሉና ከውል ውጪ የፈጸሙ ደንበኞችን በ% 100% 100 100 7 7 100 100
ውል ማቋረጥ
4 የባንክ ዕግድ አገልግሎት በተዘረጋው ስርዓት መሰረት ተከታትሎ በ% 100% 100 100 100% 100% 100 100
መፈጸም
5 ለኢንተርፕራይዞች እና ባለሃብቶች ድጋፍና ክትትል ማረግ በቁጥር 4 3 3 100 100
3 3
6 ድጋፍ እና ክትትል ተደርጎላቸው በሚፈለገው ሁኔታ ወደ ልማት ያልገቡ በ% 100% 100 100 61 61 100 100
ባለሃብቶችን በመለየት ማስጠንቀቂያ መስጠት
7 ማስጠንቀቂያ ተሰቶቸው ወደስራ ያልገቡ ባለሃብቶችን ውል ማቋረጥ 100% 100 100 3 3 100 100
8 የኮርፖሬሽኑን ተሻጋሪ ተግባራት ከማንኛውም አካላት ጋር በትብብር የተፈቱ
100% 100 100 100% 100% 100 100
ተደጋግፎ መስራት፤ በዚህም የደንበኞቻችን ችግሮች እንዲፈቱ ችግሮች በ%
ማድረግ፤
9 በኮርፖሬሽኑ የሚሰጡ አገልግሎቶችን ማስተዋወቅ ብዛት 4 3 3
4 4
ግብ 3 የደንበኞችን እርካታ ማሳደግ የደንበኞች
እርካታ
80 100 100 100% 100% 100 100
በመቶኛ
1 የተገልጋዮች እርካታ በጥናት መለየት ቁጥር 2 1 1
የገቢ አቅም ማሳደጊያ ፕሮጀክት ማስፈፀሚያ ዝርዝር ተግባራት 0 0
ግብ 1 የገቢ አቅምን ማሳደግ የተሰበሰበ ገቢ 0 0
በመቶኛ
1 ከሚገኙ ድጋፎችና ከሚሰጡ አገልግሎቶች ልዩ ልዩ ገቢዎችን መሰብሰብ 0 0
ከክላስተር ህንፃዎች ኪራይ ገቢ ብር 1,119,765.55 762882.52 762882.52 630461.13 630461.13 82.64 82.64
ከአገልግሎት ክፍያ ብር በመቶኛ 100% 100 100 100% 100% 100 100
“ስኬቶቻቻችንን አጠናክረን በማስቀጠልና ጉድለቶቻችንን በማሻሻል