Professional Documents
Culture Documents
ነሀሴ/ 2013
አዲስ አበባ
በአዲስ አበባ ከተማ አ ስተ ዳ ደ ር አሽከርካሪ ተሸከርካሪ ፈ ቃ ድ ና ቁጥጥር ባለስልጣን 2013
ማውጫ
1 . 3 . የምዘናው አ ስ ፈ ላ ጊ ነ ት ና ጠቀሜታ . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . 5
1 .4.የምዘናው ወሰን. . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . ... . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . ... . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . ... 5
1 . 5 . የምዘናዉ አካሄድ፣የመረጃ ምንጭና አሰባሰብ ዘዴየመረጃ ት ን ተ ና ዘ ዴ ፣ . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . 6
1 . 6 . አጠቃላይ የምዘናው ሂ ደ ት ( የ ዝ ግ ጅ ት ፣ ትግበራ ና ማጠቃለያ ም ዕ ራ ፍ ) . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . 8
ክ ፍ ል ሁለት . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . ..11
2. የምዘና ሽ ፋ ን እ ና ውጤት ት ን ተ ና . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . 1 1
2 . 2 . የ 2013 በጀ ት የማጠቃለያ ምዘና ውጤት ት ን ተ ና . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . 13
2 . 3 . የ ቅ ር ን ጫ ፍ ጽ / ቤ ቶ ች የ 2013 በ ጀት ዓመት የማጠቃለያ የምዘና ውጤት ት ን ተ ና . . . . . . . . . . . . . . . . 16
2 . 4 . በማዕከልና በቅርንጫፍ / ጽ / ቤት የሚገኙ ፈ ጻ ሚ ዎ ች የ 2013 የማጠቃለያ ምዘና ውጤት ት ን ተ ና . 29
3 . የአፈፃፀም ደ ረ ጃ . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . 3 2
3.1.የተቋማት የምዘና ውጤት የ 2013 በ ጀት ዓመት ግማሽ ዓመት ከማጠቃለያ ምዘና ጋ ር ሲነፃፀር . . . . . 32
ክ ፍ ል አራት . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . ..35
4 . 1 . የ ተ ገ ኙ አስተምህሮቶች እ ና ተሞ ክሮ ዎች . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . 3 5
4 . 2 . ከ አ ራ ቱ የዕይታ መስኮች አ ን ፃ ር የ ተ ገ ኙ ው ጤ ቶ ች . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . 37
4 . 3 . የ ተ ገ ኙ ምርጥ ተሞክሮዎች . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . . 39
ክፍል አንድ
1.1 መግቢያ
በዚሁ መሰረት በተካሄደዉ የበጀት ዓመቱ አጠቃላይ አፈፃፀም ምዘና መሰረት የምዘና ት ን ተ ና ሰነድ
ያ ዘ ጋ ጀ ን ሲሆን ይህ የምዘና ውጤት ት ን ተ ና ሰነድ የምዘናውን አጠቃላይና ዝርዝር ዓላማዎች፤
የምዘናው ወሰን፤ የምዘናው አ ስ ፈ ላ ጊ ነ ት ፤ የምዘና መስፈርት አዘገጃጀትና ክብደት አሰጣጥ፣ የምዘና
የመረጃ አሰባሰብ ዘ ዴ ፤ የምዘና መስፈ ርቶ ች ለመመዘን ያላቸው ብ ቃ ት ፤ የምዘናው የነጥብ አሰጣጥ
ውጤት ት ን ተ ና ሂ ደ ት ና በውጤት ት ን ተ ና ተመዛኝ አካላት ያ ሉ በ ት ደረጃ፤ በምዘና ወቅት የተገኙ
ተሞክሮዎች እ ና አስተ ምህሮዎ ች፤ በምዘና ወቅት ያጋጠሙ ች ግ ሮ ች ና የተወሰዱ የመፍትሄ
እርምጃዎች ና ማጠቃለያ አካቶ ተ ዘ ጋ ጅ ቷ ል ፡ ፡
የመረጃ ት ንተናው / የውጤት ትንተናው/ የተከናወነው በምዘና ቡድን አባላት አማካይነት ነው፡፡ ይህም
ከ100% በተዘጋጀው ስኮርካርድ ዕቅድ አፈጻጸም መመዘኛ መስፈርት ላይ ለስትራቴጂክ መለ ኪያዎች
ከተሰጠው ክብደት አን ጻ ር አፈጻጸሙን በተቀመጠው ቀመር መሰረት በማስላት የተገኘውን ውጤት
ለመለኪያው ከተቀመጠው ክብደት አ ን ጻ ር በማብዛት ውጤቱን በማስቀመጥ እንዲደመር በማድረግ
ሲሆን ከመቶ የተገኘውን ውጤት ወደ 80 % በመቀየር ነው፡፡
ሠ =/መ- ለ/ × ሀ
/ሐ- ለ/
ሀ= ለመለኪያ የተሰጠ ክብደት
ለ= ነባራዊ መነሻ
ሐ = ኢላማ
መ = የኢላማ
ክንውን
የምዘና መስፈርት ተ ዘ ጋ ጅ ቷ ል ፤
በአዲስ አበባ ከተማ አ ስተ ዳ ደ ር አሽከርካሪ ተሸከርካሪ ፈ ቃ ድ ና ቁጥጥር ባለስልጣን 2013
የምዘና ማስፈፀሚያ ዕቅድ ተ ዘ ጋ ጅ ቷ ል ፤
በምዘና መ ስ ፈ ር ቶ ች ና በማስፈፀሚያ ዕቅዱ ላይ የ ጋ ራ መግባባት ተ ደ ር ሷ ል ፤
የመመዘኛ መስፈ ርቶች በወረደዉ መመሪያ መሰረት እንዲከናወን ስምምነት ላይ ተደርሷል፡፡
ስኮር ካርድ አፈጻጸምን ከ 8 0 % ክብደት በመሰጠት ለመመዘን በተመዛኝ ስኮርካርድ ዕቅድ ላይ
የተቀመጡ 4 የ እ ይ ታ መስኮች ከ 1 0 0 % ክብደት እንዲይዙ በማድረግ እ ያ ን ዳ ን ዱ እ ይ ታ መስክ
ከያዘው ክብደት ለስትራቴጂክ ግቦቹና ለመለኪያዎች በማከፋፋል የራሳቸውን የክብደት ነጥብ
እንዲይዙ በማድረግ መስፈርቱ ተ ዘ ጋ ጅ ቷ ል ፡ ፡
የምዘናዉን መስፈርት በፕሮሰስ ካዉንስል የማጽደቅ ስራ ተ ከ ና ዉ ኗ ል ፤
ምዘናው በ ዋ ነኛ ነት በበላይ አ መራ ሩ የሚመራ ሁኖ 7/ ሰባት/ መዛኝ አባላትን የያዘ የምዘና ቡ ድ ን
የማዋቀር ስራ ተ ሰ ር ቷ ል ፤
በተዘ ጋጀዉ መስፈርት ዙሪያ መዛኝ ቡ ድ ኑ የ ጋ ራ ግንዛቤ እንዲኖረዉ ተገቢዉ ዉ ይ ይ ት
መደረጉ፤
ተመዛኝ አካላት የምዘና ቅድመ ዝግጅት ማድረግ እ ን ዲ ች ሉ የምዘና ፕሮግራማቸዉ ቀደም ብሎ
እንዲደርሳቸዉ መ ደ ረ ጉ ፤
1.6.2 የምዘናው የተግባር ምዕራፍ ስራዎች አፈጻጻም
የግለሰብ አፈጻጸምን ለመመዘን እ ያ ን ዳ ን ዱ ዳ ይ ሬ ክ ቶ ሬ ት ፤ . ቡ ድ ን ና ለግለሰብ ፈጻሚው ተግባር
ቆጥሮ በሰጠው / ካስኬድ ባደረገው ል ክ የግብ ተ ኮር ተ ግባ ራት ዕቅድ አፈጻጸም ከ80% ክብደት
እንዲይዝ ተ ደ ር ጎ ከራስ ተጨባጭ ሁ ኔ ታ ጋ ር በማጣጣም የቅርብ ሃላፊ እንዲመዝን ተ ደ ር ጓ ል ፤
በህዝብ / በ ተ ገ ል ጋ ይ መስተንግዶና የአፈፃፀም ደረጃ/ ለሚካሄድ ምዘና /10%/ ክብደት እንዲይዝ
በተደረገዉ መሰረት ምዘናዉ ተካሂዷል፡፡
በቅርብ ሃላፊ ለሚካሄድ ምዘና (10%) ክብደት መሰረት በማድረግ በመመዘኛ መስፈርቶቹ መሰረት
ሁሉም የቅርብ ሃላፊዎች ምዘናዉን እንዲያካሂዱ ተ ደ ር ጓ ል ፤
ክፍል ሁለት
2. የምዘና ሽፋን እና ውጤት ትንተና
2.1. የ2013 በጀት ዓመት የማጠቃለያ ምዘና ከ2013 የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት ምዘና ጋር
ያለው ንፅፅር እና የምዘና ውጤት ትንተና
በማዕከል
ዳይሬክቶሬት 12 12 100%
13 12 92.3%
ቡድን 13 13 100%
13 11 84.61%
ግለሰብ ፈ ጻ ሚ ዎ ች 149 135 90.6%
158 153 97.45%
ድምር
1 74 1 60 91.9 184 176 92%
ከላይ በተገለፀዉ መሰረት በ2013 ግማሽ ዓመት በማዕከል ደረጃ መመዘን ከነበረባቸው 12
ዳይሬክቶሬት 12ቱም የተመዘኑ ሲሆን በ2013 የማጠቃለያ መመዘን ከነበረባቸዉ 13
ዳ ይ ሬ ክ ቶ ሬ ቶ ች 1 2 ቱ የተመዘኑ ሲሆን አ ን ድ ያ ል ተ መ ዘ ነ የ አ ፕ ሩ ቫ ል ዳ ይ ሬ ክ ቶ ሬ ት በበጀት ዓመቱ
ያ ል ተ ደ ራ ጀ ና ምንም ዓይነት ስራ ያ ል ጀ መ ረ በመሆኑ መመዘን አልቻለም፡፡ በ2013 በጀ ት ግማሽ
ዓመት ስኮር ካርድ የወረደላቸዉና መመዘን የሚገባቸዉ 12 ቡ ድ ኖ ች ሁሉም የተመዘኑ ሲሆን
ከማጠቃለያ ምዘና ጋ ር ስናየው መመዘን ከነበረባቸዉ 13 ቡ ድ ኖ ች 1 1 ዱ በምዘና ሂ ደ ት ዉስጥ
እ ን ዲ ያ ል ፉ መደረጉን ያሳያል፡፡ ይህም ሙሉ በሙሉ ያ ል ተ መ ዘ ነ በ ት ምክንያት በሲስተም ማበልፀግና
ማስተዳደር ዳ ይ ሬ ክ ቶ ሬ ት ውስጥ የሚገኙት የ ዳ ታ ቤዝ እ ና የሲስተም አድ ሚ ኒ ስት ሬ ሽ ን ቡ ድን በሰው
ኃ ይ ል መ ጓ ደ ል እ ና ከስራ መ ል ቀ ቅ ምክንያት ያ ል ተ መ ዘ ነ መሆኑን ፤ ከዚሁ ጎን ለጎን በግለሰብ ፈጻሚ
ደረጃ በ2013 በ ጀት ግማሽ ዓመት መመዘን የነበረባቸው 149 ሲ ቪ ል ሰርቪስ ሰ ራ ተ ኞ ች ውስጥ
135 /90.6%/ የተመዘኑ ሲሆን ፣ በማጠቃለያ ምዘና መመዘን ከነበረባቸው 1 58 የማዕከል
(የባለስልጣን መ/ቤቱ ፈ ፃ ሚ ዎ ች ) ውስጥ 153 ( 9 7 . 4 5 % ) የተመዘኑ መሆኑንና 5 ፈ ፃ ሚ ዎ ች አዲስ
በመሆናቸው ምክንያት ያ ል ተ መ ዘ ኑ እንዲሁም1የህግ ክ ፍ ል ስኮር ካርድ ያ ል ወ ረ ደ ለ ት በመሆኑ መመዘን
አልተ ቻለ ም ፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ አ ስ ተ ዳ ደ ር አሽከርካሪ ተሸከርካሪ ፈ ቃ ድ ና ቁጥጥር ባለስልጣን 2013
ግራፍ1. የ2013 በጀት ግማሽ ዓመት እና የ2013 ማጠቃለያ ምዘና ንጽጽር በማዕከል ደረጃ
100%
50% በ2013 በበጀትዓመቱ ማጠቃለያ
0% የተመዘኑ ብዛት
ዳይሬክቶሬት ቡድን በ2013 በጀት ግማሽ ዓመት
ግለሰብ የተመዘኑ ብዛት
ፈጻሚዎ
ች
ግራፍ 2. የ2013 በጀት ዓመት የግማሽ ዓመት ምዘና እና የማጠቃለያ ምዘና ንጽጽር
በቅርንጫፍ ፅ/ቤት ደረጃ
100%
80%
በ2013 በጀት ማጠቃለያ የተመዘኑ
60%
ፈጻሚዎች ብዛት
40%
በ2013በጀት ግማሽ ዓመት
20% የተመዘኑፈፃሚዎች ብዛት
0%
ቅርንጫፍ ዳይሬክተር ቡድን ፈፃሚ
ጽ/ቤት
የማዕከል ዳይሬክቶሬት
100
80
60
40
20
0
ውጤት ከ100%
3 የተሽከርካሪ 7.5
6 8.8 7 7.5 8 3. 87 6ኛ ከፍተኛ
ብቃት ማረጋገጥና ፈ ቃ ድ
ቡድን
4 አሽከርካሪ አገልግሎትና 7.5
7 8.1 4 8.3 9 3. 94 2ኛ ከፍተኛ
ድ ጋ ፍ ቡ ድን
5 የተሸከርካሪ 7.5
ተቋማት ብ ቃ ት ማረጋገጥ 57 8.85 73 .3 5 9 ኛ መካከለኛ
ቡድን
6 ድንገተኛ የተሸከርካሪ 7.5
60 8.75 76 .2 5 8 ኛ መካከለኛ
ቴ ክ ኒ ክ ምርመራ ቡ ድ ን
7 የዕጩ አሽከርካሪ 7.5
57.4 8.34 73 .2 4 1 0 ኛ መካከለኛ
ምዝገባና ቀጠሮ ቡ ድ ን
8 ኔትወርክ 7.5
- - - - -
አ ድሚ ን ስ ትሬሽን ቡ ድ ን
9 የሲስተም ኦ ዲ ት ቡ ድ ን 7.5
70. 5 6 8.25 86 .3 1 5ኛ ከፍተኛ
10 የ ዳ ታ ቤዝ ቡ ድ ን - 7.5 - - - -
11 ን ብረ ት ና 7.5
47. 1 4 8 62 .6 4 1 1 ኛ መካከለኛ
ጠቅ/አገ/ቡድን
12 አ ሰ ራ ር ማሻሻያ ቡ ድ ን 78.6 7.5 8 94.1 1ኛ ከፍተኛ
13 የለውጥ ስራ አመራር 7.5
71. 0 9 8 86 .5 9 4ኛ ከፍተኛ
ቡድን
የማዕከል ቡድን
100
50
ውጤት ከ100%
0
2.3. የቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች የ2013 በጀት ዓመት የማጠቃለያ የምዘና ውጤት ትንተና
ቅርንጫፍ ጽ/ቤት
100
90
80
70
ዉጤት 100%
ስኮር ካርድ
ቅርንጫፍ ከተገልጋይ ከቅርብ የተጠቃለለ
ውጤት ደረጃ ምርመራ
ጽ/ቤት ከ10% ኃላፊ ከ 1 0 % ውጤት ከ 1 0 0 %
ከ80%
1. ን/ስ/ላ 74 7 9 90 8ኛ ከፍተኛ
10. ቦሌ 75 7 9 91 7ኛ ከፍተኛ
ተሸከርካሪ ዳይሬክተር
99
97 97 97.28
95.59
94.5
93 93.5
92
90.7
2 ኮልፌ 78 7 8 93 2ኛ ከፍተኛ
7 ቄር ቆስ 7 6. 06 7.5 8 91 .5 6 4ኛ ከፍተኛ
ተሽከርካሪ ቡድን
98
96
94
92
90
ከ100%
88
86
84
82
ን/ስ/ላ ኮልፌ አራዳ አዲስ ልደታ የካ ቄርቆስ አቃቂ ቦሌ
ከተማ ጉለሌ ቃሊቲ
7 ቦሌ 77 7 9 93 4ኛ ከፍተኛ
8 ኮልፌ 75 7 7 89 7ኛ ከፍተኛ
ግራፍ 8. በቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ስር የሚገኙ የተሽከርካሪ ፈቃድ ማረጋገጥ ቡድን የተጠቃለለ የምዘና ውጤት
90
80
ዉጤት 100%
ልደታ አዲስ
ን/ስ/ላ አራዳ ቄርቆስ የካ ዉጤት 100%
ከተማ ቦሌ ኮልፌ ጉለሌ አቃቂ
ቃሊቲ
ሠ. ቅርንጫፍ ፅ/ቤቶች የተሽከርካሪ ተቋማት ብቃት ማረጋገጥ ቡድን የተጠቃለለ የምዘና ውጤት
2 ኮልፌ 77 7 8 92 3ኛ ከፍተኛ
4 አ ዲስ ከተማ 72 7 7 86 6ኛ ከፍተኛ
9 ቦሌ 76 7 9 92 2ኛ ከፍተኛ
11 ቃሊቲ 76 7 9 92 6ኛ ከፍተኛ
አዲስ
አሽከርካሪ ዳይሬክተር
1
0
0
9
0
ዉጤት ከ100%
ን/ስ/ላ አዲስ ልደታ አራዳ
8 ኮልፌ አቃቂ
ከተማ ቂርቆስ የካ
0 ጉለሌ ቦሌ
ቃሊቲ ቃሊቲ
አዲስ
ግራፍ 10. አሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጥና ፈቃድ አገልግሎት ቡድን የተጠቃለለ የምዘና ውጤት
የአሽ/ብቀ/ማረ/ፈቃ/አገ/ቡድን
100%
80%
60%
40% ውጤት ከ%
20%
0%
ልደታ ኮልፌ አራዳ አዲስ ን/ስ/ላ ቦሌ ቂርቆስ
የካ ጉለሌ አቃቂ ቃሊቲ ከተማ
ቃሊቲ አዲስ
ውጤት ከ100%
ንድፈ ሀሳብ ቡድን መሪ
የተግባር ፈተና ቡድን መሪ
ኔትወርክና ዳታ አድሚኒስትሬሽን
የተግባር ውጤት አጠናቃሪ ቡድን
4 ን/ስ/ላ 75 7 9 91 4ኛ ከፍተኛ
7 ቦሌ 74 7 9 90 7ኛ ከፍተኛ
7 ቦሌ 74 7 9 90 3ኛ ከፍተኛ
ከ10% ከ100%
ቅርንጫፍ ከደንበኞች
ተ.ቁ ከ80%ስኮር ካርድ 10%ከቅርብ የተጠቃለለ ደረጃ ምርመራ
ጽ/ ቤት
አፈፃፀም አስ ተ ያ የ ት ሀላፊ ውጤት
4 አ/ከተማ 72 7 8 87 5ኛ ከፍተኛ
8 ከፍተኛ
ልደታ 71 .3 8 7.5 5 83 .8 8 8ኛ
ከ10% ከ100%
ቅርንጫፍ ከደንበኞች
ተ.ቁ ከ80% ስኮር 10%ከቅርብ የተጠቃለለ ደረጃ ምርመራ
ጽ/ ቤት
ካር ድ አፈፃፀም አስተያየት ሀላፊ ውጤት
2 ቃሊቲ 2ኛ ከፍተኛ
አዲስ 75.5 7 8.5 91
4 ቦሌ 74 7 9 90 3ኛ ከፍተኛ
2.4. በማዕከልና በቅርንጫፍ /ጽ/ቤት የሚገኙ ፈጻሚዎች የ2013 የማጠቃለያ ምዘና ውጤት ትንተና
መመዘን
የተመዘኑ ያልተመዘኑበት
ተ.ቁ. የተቋም ስም የነበረበት ያልተመዘነ
በቁጥር ምክኒያት
ፈፃሚ
1. ማዕከል 158 153 5 አዲ ስ ቅጥር በመሆናቸው
2. አራዳ 65 60 5 4 አዲስ እና1በ እግድላይያለ
3. ኮልፌ 63 49 14 አዲ ስ ቅጥር በመሆናቸው
4. አቃቂ ቃሊቲ 73 70 3 አዲ ስ ቅጥር በመሆናቸው
5. ቃ ሊ ቲ አዲስ አሽከርካሪ በልዩ ል ዩ ምክ ኒያት ና አ ዲስ
1 03 97 6 ቅጥር
6. ቂርቆ ስ 70 70 -
7. ልደታ 52 52 -
8. ን/ስ/ላ 71 71
9. የካ 66 66 -
10. አዲስ ከተማ 59 56 3 አዲ ስ ቅጥር በመሆናቸው
11. ጉለ ሌ 56 53 3 አዲ ስ ቅጥር በመሆናቸው
12. ቦሌ 80 76 4 አዲ ስ ቅጥር በመሆናቸው
ድምር 916 873 43
ግራፍ 13 . በማዕከልና በቅ/ጽ/ቤት የሚገኙ ፈጻሚዎች የ2013 የማጠቃለያ ምዘና ውጤት ትንተና
200
መመዘን የነበረበት
150
ፈፃሚ
100
50 የተመዘኑ
በቁጥር
0
ያልተመዘነ
ከላይ በተገለፀዉ መሰረት በ2013 በ ጀት ዓመት በማጠቃለያ ምዘና በማዕከል ደረጃ መመዘን ከነበረበት
158 ፈ ጻሚ ዎ ች ውስጥ ዉስጥ 153 የተመዘኑ እ ና 5 ፈ ፃ ሚ ዎ ች ስድስት ወር ያልሞላቸው በመሆኑ
አልተመዘኑም፡፡ ከዚሁ ጎን ለጎን በቅርንጫፍ ጽ / ቤ ት ደረጃ መመዘን ካለባቸዉ 7 58 ፈ ፃ ሚ ዎ ች ውስጥ
የተመዘኑት 720 ፈ ፃ ሚ ዎ ች ሲሆኑ 3 8 ፈ ፃ ሚ ዎ ች ደግሞ ስድስት ወር ያልሞላቸው እ ና በ ተለ ያዩ
ምክንያቶች መመዘን አልቻሉም፡፡
2.5. የ2013 በጀት ዓመት ማጠቃለያ ምዘና ውጤት መሰረት የተሻሉና ዝቅተኛ ውጤት ያላቸው
ተቋማት ትንተና
ተቁ ያገኙት ውጤት በደረጃ ሲቀመጥ
ተመዛኝ የተመዘኑ ዝቅተኛ አጥጋቢ ከፍተኛ ከ80-94.99 በጣም ከፍተኛ
አካላት ከ60 በታች ከ60-79 ከ95-100
ብዛት
በቁጥር በ% በቁጥር በ% በቁጥር በ% በቁጥር በ%
1 ቅርንጫፍ 11 - - - - 11 100 - -
ፅ/ቤቶች
ድምር 11 - - - - 11 100 - -
2.6. የማዕከልና የቅርንጫፍ ፈፃሚዎች የ2013 በጀት ዓመት የምዘና ውጤት ትንተና
2.7. የኮርፖሬትውጤትማጠቃለያ
13 የ አሰ ራ ር ማሻ/ጥ/ፕሮ// ክ ቡ ድ ን 94.1
14 የለውጥ ስራ አ መ ራ ር ቡ ድን 8 6. 59
አማካይ ውጤት 8 2. 65 87 .6 2
ክፍል ሶስት
3. የአፈፃፀም ደረጃ
3.1. የተቋማት የምዘና ውጤት የ2013 በጀት ዓመት ግማሽ ዓመት ከማጠቃለያ ምዘና ጋር ሲነፃፀር
ሀ. የማዕከል ዳይሬክቶሬቶች
8 ፋይ ና ን ስ ዳ ይ ሬ ክ ቶ ሬ ት 73 .4 4 የፋይናንስ ዳ ይ ሬ ክ ቶ ሬ ት 7 7. 69
9 ህዝብ ግ ን ኙ ነ ት ዳይሬክቶሬት 79.5 ህዝብ ግ ን ኙ ነ ት ዳ ይ ሬ ክ ቶ ሬ ት 7 7. 69
11 የ እ ቅ ድ ና በ ጀት ዳ ይ ሬ ክ ቶ ሬ ት 90 .0 2 ዕቅድና በ ጀት አ ስ ተ ዳ ደ ር 8 5. 44
ዳይሬክቶሬት
12 የውስጥ ኦ ዲ ት ዳ ይ ሬ ክ ቶ ሬ ት 69 የውስጥ ኦ ዲ ት ዳ ይ ሬ ክ ቶ ሬ ት 79
13 ንብረ ት ና ጠቅላላ አ ገ ል ግ ሎ ት ቡ ድ ን 6 2. 64
ን ብረ ትና ጠቅ/አገ/ቡድን
50
2 ቂር ቆ ስ 9 1. 8 2ኛ ቂር ቆ ስ 91.05 3ኛ
3 ቦሌ 8 8. 3 3ኛ ቦሌ 87.62 5ኛ
4 የካ 8 7. 18 4ኛ የካ 86.76 7ኛ
ክ ፍ ል አራት
ክፍል አምስት
5. በምዘና ወቅት ያጋጠሙ ችግሮችና የተወሰዱ መፍትሄዎች
5.1 ያጋጠሙችግሮች
5.3.2. ማጠቃለያ
የ2013 በጀት ዓመት የማጠቃለያ ምዘና በተቀመጠለት የ ጊ ዜ ሰሌዳ መሰረት የተከናወነከ ከመሆኑም
ምባሻገር በዚህ ምዘና የተመዘኑ ቅርንጫፍ ጽ / ቤ ቶ ች ፣ ዳ ይ ሬ ክ ቶ ሬ ቶ ች ፣ ቡ ድ ኖ ች ና ፈፃ ሚ ዎ ች ን
በአጠቃላይ ግብ ተ ኮ ር አፈፃፀም ደረጃ የነበራቸውን ሚና ለመለየት ተሞክሯል፡፡ ይህም ተቋማትና
ግለሰብ ፈ ፃ ሚ ዎ ች የነበራቸው ጠንካራና ደካማጐን መለስ ብለው ለማየትና ለቀጣይ በሚያነሣሣ
መልኩ ጥንካሬያቸው እንዲ ቀ ጥል ና ድክመታቸውን በማረም የ ተሻለ ስትራቴጂክ አፈፃፀም
እንዲኖራቸው ከማስቻሉም ባሻገር እያ ን ዳን ዱ ተቋም እ ና ግለሰብ ባስመዘገብኩት ውጤት ወይም
በሚኖረኝ ሚና መሰረት እለካለሁ ብሎ አንዲያስብና በመልካም የፉክክር መንፈስ ለ ተ ሻለ አፈፃፀም
እንዲነሣሣ የሚያግዘው ይ ሆ ና ል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ የምዘናው ስርዓት ቀጣይ ነት ባለው መልኩ
መተግበርና እውቅናና ሽ ል ማ ት ከውጤት ጋ ር በማስተሳሰር ተገቢውን እውቅና ለተገቢው ስራና
ውጤት ለመስጠት የ ሚ ያ ስች ል አ ሠ ራ ር አጠናክሮ በመቀጠል በከተማ ደረጃ ስርነቀል ተቋማዊ
ለውጥለ ማስመዝገብ ከ ፍ ተ ኛ ድ ር ሻ ይኖረዋል፡፡
በመሆኑም በ2013 በጀት ዓመት የማጠቃለያ የምዘና ውጤትን መነሻ በማድረግ የተ ሻለ ክ ት ት ል ና
ድ ጋ ፍ በማድረግ በምዘናው ሂ ደ ት የ ተ ገ ኙ አስተምሮቶችን እ ና ምርጥ አፈፃፀሞችን በማስፋት፤
የ ተ ሻ ሉ አፈፃፀሞችን አጠናክሮ በመቀጠልና የ ተለ ዩ ክ ፍ ተ ቶ ች ላይ አተኩሮ በመስራት ለ አ ገ ል ግ ሎ ት
አሠጣጥና መልካም አ ስተ ዳ ደ ር መስፈን ት ኩ ረ ት በማድረግ የተቋማትን አፈፃፀም ተ ቀ ራ ራ ቢ ደረጃ
ላይ ማድረስ ያ ስ ፈ ል ጋ ል ፡ ፡