You are on page 1of 26

በኢትዮጵያ ፖሊስ ዩንቨርስቲ

የፕሮጀክት ፅ/ቤት
የ 2014 በጀት ዓመት የ BSC ዕቅድ

2014 ዓ/ም
ሰንዳፋ
ማውጫ

Contents
መግቢያ.........................................................................................................................................................1

ክፍልአንድ......................................................................................................................................................2

1. የሁኔታግምገማ.......................................................................................................................................2

1.1. ውስጣዊ.........................................................................................................................................2

1.1.1 ጠንካራጎን..............................................................................................................................2

1.1.2. ደካማጎኖች.............................................................................................................................4

1.2.2. መልካምአጋጣሚዎች...............................................................................................................5

1.1.2. ስጋቶች..................................................................................................................................5

ክፍልሁለት.....................................................................................................................................................6

2. የፌደራል ፖሊስ ተልእኮ፣ ራዕይና እሴቶች..................................................................................................6

2.1. የዕቅዱዓላማ..................................................................................................................................6

2.2. ተልእኮ (MISSION).......................................................................................................................7

2.3. ራዕይ (VISION)............................................................................................................................7

2.4. እሴቶች፡........................................................................................................................................7

3. የፌደራል ፖሊስ ስትራቴጂዊ ትኩረት መስኮች፣ ውጤቶች እና የተመረጡ እይታዎች.......................................7

3.1. ስትራቴጂያዊ የትኩረት አቅጣጫዎችና ውጤቶች...............................................................................7

4. በፌ/ፖ/ኮ/አስ/ልማ/ዘርፍ የኮን/ምህ/ስ/ክትትል ዳይ/ሬት የ 2013 በጀት አመት ስትራቴጂያዊ ግቦች ከእይታ አንፃር.8

5. የተጠቃለለ የኮንስትራክሽንና ምህንድስና ክትትል ዳይሬክቶራት ስትራቴጂ ማፕ.............................................9

6. የቀመር መግለጫ...................................................................................................................................10

7. በ 2013 በጀት ዓመት የሚከናወኑ ተግባራትና የጊዜ ሰሌዳ...........................................................................15

የዳይሬክቶሬቱ ነባርና አዲስ ስትራቴጂያዊ እርምጃዎች.....................................................................................21

የውጤት ተኮር እቅድ ክትትልና ግምገማ ስርአት...............................................................................................25

ማጠቃለያ....................................................................................................................................................25

የኮን/ምህ/ስ/ክት/ዳይ/ሬት የ 2013 በጀት ዓመት የ BSC ዕቅድ Page i


መግቢያ
ተቋማችን ከመንግስት እና ከህዝብየተሰጠውን ህገ መንግስትና ህገ መንግስታዊ ስርዓቱን የመጠበቅና ሰላምና ፀጥታ የማስፈን

ተልዕኮ ተግባራዊ በማድረግ ሁለንተናዊ ልማትና የዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታ እንዲጠናከር፤ የአንደኛውን የትራንስፎርሜሽን

ዕቅድ በስኬት በማጠናቀቅ እና የሁለተኛውን የትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ለመተግበር የበኩሉን ለመወጣት እንዲቻል

ከማስፈፀሚያ መሳሪያዎች አንዱ የሆነውን የ BSC ዕቅድ ባለፉት ዓመታት በማዘጋጀትና በመተግበር የተሻለ ውጤት

መመዝገቡ ይታወቃል፡፡

ከባለፉት ዓመታት የተቋሙ ስትራቴጂክ ዕቅድ መነሻ በማድረግበኢ.ፌ.ዲ.ሪ.ፌ/ፖ/ኮ/አስ/ልማት ዘርፍ የኮንስትራክሽንና

ምህንድስና ስራዎች ክትትልዳይሬክቶሬት በስሩ የሚገኙ፣ ዲቪዥኖችና ማሰተባበርያዎች እንዲሁም በተዋረድ የሚገኙ

ከአመራሩ ጀምሮ እስከ አባል ድረስ የ BSC ዕቅድ አፈፃፀም በዕቅዱ ዘመን የተያዙትን ጠንካራ ጎኖች በመውሰድና

በማጎልበት ደካማ ጎኖችን ደግሞ በማሻሻል በ 2013 ዓ/ም የዳይሬክቶሬቱ የ BSC ዕቅድ መሰረት ከዚህ በታች

እንደሚከተለው ተዘጋጅቶ ቀርቧል፡፡

የኮን/ምህ/ስ/ክት/ዳይ/ሬት የ 2013 በጀት ዓመት የ BSC ዕቅድ Page 1


ክፍልአንድ

1. የሁኔታግምገማ

1.1. ውስጣዊ
1.1.1 ጠንካራጎን

በፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን አስ/ልማ/ዘርፍ የኮንስትራክሽንና ምህንድስና ስራዎች ክትትል ዳይሬክቶሬት በአዲስ
መልክ ከተደራጀበት ጊዜ ጀምሮ በየጊዜው መዋቅሩን በመፈተሽና የጎደለውን የሰው ኃይልና ሙያተኛ
በማሟላት እንዲሁም ያለፈውን የዳይሬክቶሬቱን እቅድ በመከለስ የራሱን እቅድ በማዘጋጀት የተሰጠውን
ሃላፊነት በብቃትና በቁርጠኝነት እየተወጣ ቆይቶዋል፡፡
ስለሆነም በ 2013 በጀት ዓመትም ሊሰፉና ሊዳብሩ የሚገባቸው ጠንካራ ጎኖች እንደነበሩ በአፈፃፀም ሪፖርት ለማየት
ተችሏል፡፡ ከነዚህም ውስጥ በዋናነት የሚጠቀሱት፡-
 በዳይሬክቶሬቱ ባለው ሰው ኃይልና ሙያተኛ በመጠቀም በእቅድና ከእቅድ ውጭ የመጡ ደራሽ
ስራዎች የተከናወኑ ሲሆን ፤የፓትሮል ተሸከርካሪ አግዳሚ የእንጨት ወንበርና እንዲሁም ለተቋሙ
የቢሮ ቁሳቁሶችና ሌሎች አስፈላጊ የሆኑ የእንጨትና ብረታ ብረት አዲስ ምርት ውጤቶች
እንዲሁም የቢሮ እድሳት ስራዎች በመሰራቱ ተቋሙን ከከፍተኛ ወጪ መዳኑናወደ ፊትም ቢሆን
ተስፋ ሰጪ የሆነና አመርቂ ውጤትማምጣት እንደሚቻል አመላካች መሆኑ፡፡
 የንብረት አጠቃቀምና አያያዝ ላይ ቁጥጥርና ክትትል በሚያመች መልኩ የዕቃዎች ግዥ በናሙና መሰረት ወደ
ንብረት ክፍል በባለሞያ የማረጋገጥ ጥረት መደረጉ፤
 ተቋሙ የሚያስገነባቸው ግንባታዎች ባለሞያ በመመደብ የቁጥጥር እና ክትትል ስራ በመከናወን
ያለቁትን ግንባታዎች የቅድመ ርክክብ ስራዎች የእርምት ስራዎች የመለየትና በከፍልና ጊዜያዊ
ርክክብ የማድረግ ስራ መሰራቱ፤
 ተቋሙ የሚያስገነባቸው ግንባታዎች በገቡበት ውል መሰረት መስራት ያልቻሉት ተቋራጮች
ከአማካሪ ድርጅት ጋር በመሆን ህጉን ተከትሎ ውል የማቋረጥ ስራ ተስረተዋል፤
 የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በመለየትና በዕቅድ ይዞ እንዲፈቱ ከማድረግ አኳያ ቀደም ሲል
የነበሩትን የሙያተኛ እጥረትና የመዋቅር ችግሮችን ለመፍታት ክፍሉን በአዲስ መልኩ የማዋቀርና
የስራ መዘርዝር በማዘጋጀት በየደረጃው አመራሮችን የመመደብ ስራ በመሰራቱ 50 አባላትና አመራሮች ከቲም
እስከ ም/ዳይ/ር ሃላፊነት አግኝተዋል፡፡ የሰው ኃይልም ከሞላ ጎደል በተሟላ መልኩ መመደቡ፣
 ዳይ/ሬቱ የተቋረጡና በጊዜ ሂደታቸው የዘገዩ እንዲሁም በጥሩ ሂደት ላይ ሚገኙ ፕሮጀክቶች ጭምር
የተሻለ ክትተልና ቁጥጥር መደረጉ፣

የኮን/ምህ/ስ/ክት/ዳይ/ሬት የ 2013 በጀት ዓመት የ BSC ዕቅድ Page 2


 የተሻለ የፕሮጀክት ክንውን እንዲኖር ከባለ ድርሻ አካላት ጋር በየጊዜው ውይይት በማድረግ ችግሮቹ
በተሻለ ፍጥነት ለመፍታት ከፍተኛ ጥረተት መደረጉ፣
 በፕሮጀክቱ አፈፃፀም ሂደት ደካማ አፈፃፀምያላቸውን ተቋራጭ ድርጅቶች የቅርብ ድጋፍ
ተደርጎላቸው ነገር ግን መሻሻል ባላሳዩ በግንባታ ውሉና የግዥ ህግን መሰረት በማድረግ ተገቢውን
ህጋዊ እርምጃ የመውሰድና ግንባታውን ቀጣይነት እንዲኖረው ለሌሎች ኮንትራክተሮች ስራወን
እንዲሰጥ ሁኔታዎች የማመቻቸት ስራ መሰራቱ፣
 በተለያዩ የአገራችን ክልሎችና በአዲስ አበባ የሚገኙ ፕሮጀክቶች ከባለ ድርሻ አካላት ጋር በመነጋገርና በመፃፃፍ
የውሃ፣ የመብራት እንዲሁም የወሰን ማስከበር ጉዳይ የማስፈፀም ስራ መከናወኑ፤
 የኢት/ፌ/ፖሊስ ኮሚሽን ስር የሚገኙ ነባርና አዲስ ይዞታዎችን ወሰን ለማስከበርና የይዞታ ማረጋገጫ
ካርታዎችን ለማሰራት ከፍተኛ እንቅስቃሴዎች የጠደረጉ ሲሆን ቀደም ሲል በተለያዩ የስራ ክፍል እንዲቀመጡ
የጠደረጉ ካርታዎች ተሰብስበው በአንድ ማዕከል እንዲሆኑ በተወሰነው ውሳኔ መሰረት ከወንጀል መለከላከል
ዘርፍ 07 እና የሀረር ሆስፒታል 01 በድምሩ 08 የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ የተረከብን መሆኑ፤
 አዲስ የግንባታ ቦታዎችና ለአንዳንድ ፕሮጀክቶች የማስፋፊያ ቦታዎች እንዲሰጡን ከተለያዩ ባለድርሻ አካት
ጋር በአካል ተገኝቶ በመነጋገርና ደብዳቤ በመፃፃፊ ክትትል በመደረጉ ተስፋ ሰጪ ምላሾችን ለማግኘት መቻሉ፤
 ሙያተኞች ምንም እንኳን የሙያ ማትግያ ባይኖርም ይህንን በመቋቋም ሰለቸን ደከመን ሳይሉ
በእረፍት ቀናቸውም ስራ በመግባት በጥሩ መልኩ መንቀሳቀሳቸው
 የስራ ሪፖርቶች ከዳይሬክቶሬቱ ተዘጋጅተው መላክ
 የዳይሬክቶሬታችን የኢንዶ/ለውጥ ስራ ክትትል ማስተባበሪያ የሰላም ሰራዊት የመወያያ ጽሁፍ
በማዘጋጀት የግንባታ ሥራውን ወይም በየክፍሉ ያሉትን አባላት ለማብቃት፣ ለማደራጀትና ለማጠናከር
የተደረጉ እንቅስቃሴዎችና ጥረቶች እንዲሁም በጥሩ ጐን የሚወሰድ ነው ፡፡
 የወቅቱን የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ለመከላከልና ስርጭቱን ለመግታት መንግስት በሰጠው አቅጣጫ
መሰረት ለአባላት ግንዛቤ ከመፍጠር አንስቶ ልዩ ፍቃድ በመስጠትና ስራን በፈረቃ እንዲሰራ እንዲሁም
ለጥንቃቄና ንፅህና ለመጠበቅ አስፈላጊ የሆኑ የፅዳት ዕቃዎችን ጠይቆ በማምጣት ለአባላት
እንዲከፋፈሉበማድረግ እርምጃዎች መወሰዳቸው፡፡
 በአጠቃላይ ዳይ/ሬቱ የዓመቱ ስራ አፈፃፀም ማለትም በለውጥ ስራዎች፣ በመልካም አስተዳደር፣
ከሀብትና በጀት አጠቃቀም እና ሌሎችን መነሻ በማድረግ የተደረገው ግምገማ መሻሻል ማሳየቱ፣

1.1.2. ደካማጎኖች

ዳይ/ሬቱ በ 2012 በጀት ዓመት የሚከናወኑ ተግባራት በእቅዱ መሰረት በመከታተልና በመቆጣጠር ውጤታማ ስራዎች እንዲሰሩ
የተደረገ ቢሆንም በቀጣይ በጀት ዓመት ሊታረሙ የሚገቡ እንቅፋት የሆኑ ክፍተቶችእንዳሉብን በአፈፃፀም ሪፖርቶች ለማረጋገጥ
ችለናል፡፡ በዚህም መሰረት በዓመቱ የታዩ ዋናዋና ክፍተቶች ፡

የኮን/ምህ/ስ/ክት/ዳይ/ሬት የ 2013 በጀት ዓመት የ BSC ዕቅድ Page 3


 ከፕሮጀክት ሰራዎች ጋር በተያያዘ ጠንካራ የመረጃ አያያዝ የሚያስፈልገው እንደመሆኑ የፋይል
ሲስተሙ በስርዓት አለመደራጀት፣
 በዳይ/ሬቱ ያለው የሰው ኃይል አብዛኛው የተማረና ሙያተኛ በመሆኑ ሙያተኛውን ለማትጋትና
ለማንቃትየተዘረጋ አሰራር አለመኖሩ፣ የሙያ መለያ ጥናት ተሰርቶ ለሚመለከተው አካል
ቢቀርብም በጥናቱ በተቀመጠው መሰረት የሙያ ደረጃዎች ፀድቀው ወደ ተግባር ከማስገባትና
የማትጊያ ሂደቱም አብሮ ተፈፃሚ እንዲሆን ከማድረግ አኳያ የተሰጠ ምላሽ አለመኖሩ፣
 ለተቋሙ የተመደበው የካፒታል በጀት አጠቃቀም ዝቅተኛ መሆኑ(100% vrs 50.07%) ከ 1/4 ው
የሚበልጥ በካሽ ፍሎው ወደ ገንዘብ ሚኒስቴር ተመላሽ መደረጉ እና በዚህም በአዲስ አበባ
ሊገነቡ የታሰቡ ወ/መከላከል ዘርፍ ሦስት(03) ዘመናዊ መኖሪያ ካምፖች የተመደበላቸው በጀት
መጠቀም ባለመቻሉ ቦታው ተረክበን ወደ ስራ አለመገባቱ፣ እንዲሁም በክልል ከተሞች የሚገኙ
በኮንትራክተሮችና በአማካሪ ድርጅትም አፋጣኝ ውሳኔ ባለመሰጠቱ ምክንያት በአሶሳና
ጋምቤላየሚገኙ ፕሮጀክቶች አፈፃጸም ዝቅተኛ ከመሆኑ ባለፈ በበጀት አጠቃቀም አሉታዊ
ተፅእኖ ማምጣቱ፡፡
 የሚመረቱ እቃዎች ዘመናዊ አለመሆንና አልፎአልፎ የጥራት መጓደል ችግሮች መከሰቱ እና
የአገልግሎቶቻችን አልፎ አልፎ ወቅታዊነት አለመጠበቅ ችግር መታየቱ፡፡
 ለማምረቻና ጥገና የሚያገለግሉ ግብዓቶች ወቅታቸው ጠብቀው የማይገቡ ከመሆኑ በላይ
ጥራታቸውና ደረጃቸውን የጠበቁ አለመሆናቸው፡፡
 ተቋሙ እየተጠቀመባቸው የሚገኙ ቢሮዎችና ካምፖች የባለቤትነት ይዞታ ካርታ በተሟላ ሁኔታ
ተደራጅቶ አለመቀመጣቸው ፣
 ዳይ/ሬቱ ካለው የተበታተነ የስራ ቦታና አባሎች በየቦታው ዙረው ለማከናወንና የተሰጠን
ኃላፊነት በአግባቡ ለመወጣት የተሸከርካሪ እጥረት ፣ የቢሮ ፋሲሊቲዎች አለመሟላታቸው ፣
 በዳይ/ሬቱ በ BSC ዕቅድ አዘገጃጀት ዙሪያ በተወሰኑ የስራ ክፍሎች ስኮር ካርድ፣ ዕቅድና ግብረ
መልስ እና ግብ ወስዶ ውጤትን በመለካት ረገድ በተፈለገው ደረጃ ተግባራዊ አለመደረጉና
ግብረ መልስ ቢሰጥም ያለማስተካከል ሁኔታ መኖር፤
 የሪፖርት ወቅታዊነት ያለመኖር፤
 ዲዛይንና የዲዛይን ክለሳ እና ጨረታ ሂደቶች መዘግየት
 በክልሎች ያሉ ፕሮጀክቶች በጉብኝት ሙሉ በሙ አለመሸፈናቸው
 የስራ ክፍላችን የተደራጀ አመራር በመስጠት ክፍተት መኖር
 የአቅም ግንባታ ስልጠናዎች ከታቀደው አንፃር በቂ ያለመሆናቸው
 ጥቂት ክፍት ቦታዎች ላይ የኃላፊዎች ምደባ መዘግየቱ

የኮን/ምህ/ስ/ክት/ዳይ/ሬት የ 2013 በጀት ዓመት የ BSC ዕቅድ Page 4


 ጥቂት ግለሰቦች አልፎ አልፎ ያለፍቃድ ከስራ መቅረትና የስራ ሠዓት መሸራረፍ
 ጥቂት አባላትና አመራሮች አልፎ አልፎ የደንብ ልብስ አሟልቶ ያለመልበስና ፅም ፀጉር ማሳደግ
1.2. ውጫዊ
1.2.2. መልካምአጋጣሚዎች

ለዕቅድ አፈፃፀማችን ውጤታማነት አስተዋጾ የሚያደርጉ መልካም አጋጣሚዎችን ለይቶ እነሱን መጠቀሙ ተገቢ ነው፡፡
በመሆኑም ለእቅድ አፈፃፀማችን ምቹ የሆኑ ዋና ዋና ሁኔታዎች፡-
 ከተለያዩ መንግስታዊና መንግስታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች የአጫጭር ጊዜ የስልጠና ዕድሎችን በማግኘት መጠቀም
መቻል፤
 ከተለያዩ የፕሮጀክት በላድርሻ አካላት ጋር በቅርበት የጋራ መድረኮችን በመፍጠርና በማወያየት ግልጽነት
እየተፈጠረ መሆኑ፣
 ኮሚሽኑ ለሚገነባቸው ፕሮጀክቶች በአዲስ አበባም ሆነ በክልል መስተዳደሮች በኩል የመሬት
አቅርቦትን በተመለከተ እገዛ ለማድረግ ቁርጠኝነት መታየቱና ተስፋ ሰጪ እንቅስቃሴዎች
መኖራቸው፣
 ለኮሚሽኑ የግንባታ ስራዎች እቅድ ውጤታማነት የመንግስት የካፒታል በጀት ለመበጀት ያለው
ዝግጁነትና ሙሉ ድጋፍ መኖር፣
 ለፕሮጀክት ስራዎች ድጋፍ የኮሚሽኑ የበላይ አመራር የቅርበት ክትትልና እያደረገ ያለው ድጋፍ
በተለይም ለዚህ ስራ ሲባል በበጀት አመቱ ጥቂት ተሽከርካሪዎች መመደባቸው በዋነኝነት የሚጠቀሱ
ናቸው፤

1.1.2. ስጋቶች

ዳይ/ሬቱየያዘውን ዕቅድ ለማሳካት እንቅፋት ሊሆኑ የሚችሉ የተለያዩ ጉዳዮች አሉ እነዚህን ስጋቶች በመለየት እና ትኩረት
ሰጥቶ መስራት አስፈላጊ ነው ከነዚህ ስጋቶች ውስጥ፡-
 በመንግስት የተመደበልንን በጀት በግዥ አፈፃፀምበታዩ ችግሮች ምሳሌ በገበያ ላይየሚፈጠር የዋጋ ግሽበት፣ ከዶላር
ምንዛሬ መጨመር ጋር ተያይዞና በጨረታ ሂደት መጓተት ምክንያት በፕሮጀክቶች አፈፃፀም ላይ የጎላ ክፍተት ማሳየቱ
እንዲሁም ጥራት ያለው ዕቃ በወቅቱ አለመቅረብ ለዕቅድ አፈፃፀማችን ስጋት ሊሆኑ ይችላል፡፡
 በጥናት ተደግፎ የቀረበው የሙያተኞች ጥቅማጥቅም መመሪያ ውሳኔ አለማግኘቱ ለሙያተኞቹ መልቀቅ እንደመንስኤ
መሆኑ፣
 እየተገነባ ያለው ግንባታ በወቅቱ ተጠናቆ ወደ ስራ መግባት ባለመቻሉ አሁን ባለው የተበታተነ የስራ ክፍሎች
አቀማመጥና በቂ የሆነ የቢሮ ፋሲሊቲዎች ምቹ ባለመሆኑ ምክንያት ለአገልግሎት አሰጣጥ ላይ እንቅፋት ሊሆን
የሚችል መሆኑ፤
 የሙተኞች የደኅንነት ቁሳቁሶች አለመሟላታቸው፣

የኮን/ምህ/ስ/ክት/ዳይ/ሬት የ 2013 በጀት ዓመት የ BSC ዕቅድ Page 5


 የኮንትራክተሮች የግንባታ አፈፃፀም ደካማነት ፡
 የግንባታ አማካሪዎች በውል መሰረት የተጣለባቸውን ሃላፊነት በአግባቡ ያለመወጣትና የቅርብ ክትትልና ድጋፍ
ለኮንትራክተሮች አለማድረግ እንዲሁም በኮንትራክተሮች የሚቀርቡ የተለያዩ ጥያቄዎችን በወቅቱ ምላሽ አለመስጠት፤
 የኮቪድ 19 ወረርሽኝ በዚሁ ከቀጠለ ለሰው ኃይል የስራ ስምሪትና ከባለድርሻአካላት ጋር ለሚደረጉ የጋራ የምክክር
መድረጎች እንቅፋት ሊሆን የሚችል መሆኑ፤
 በሀገርቱ በተለያዩ አካባቢዎች የሚቀሰቀሱ ሁከትና ብጠብጦች ጋር በተያያዘ የሚነሱ ችግሮች ለዕቅድ አፈፃፀማችን
እንቅፋት ሊሆኑ ከሚችሉት ጉዳዮችበዋነኛነት የሚጠቀሱ ናቸው፡፡

ክፍልሁለት

2. የፌደራል ፖሊስ ተልእኮ፣ ራዕይና እሴቶች

2.1. የዕቅዱዓላማ
የፌደራል ፖሊስ ከተቋቋመበት ህገ መንግስታዊ ስርዓቱን ከማንኛውም ጥቃት ከመጠበቅ አንፃር ስራውን ውጤታማ
ለማድረግ ይረዳው ዘንድ በውጤት ተኮር ስርዓት መሰረት በማድረግ የመረጣቸውን ስትራቴጂያዊ የትኩረት መስኮች ከግብ
ለማድረስ ዳይ/ሬቱ የ 2013 በጀት ዓመትዕቅድ አውጥቶ መንቀሳቀስ በማስፈለጉ ይህ የውጤት ተኮር ዕቅድ ተዘጋጅቷል፡፡

2.2. ተልእኮ (MISSION)


ሕገ መንግስቱንና ሌሎች ሕጎችን በማክበር፣ በህዝቦች ተሳትፎ ወንጀልንና የወንጀል ስጋቶችን በመከላከልና ሰላምና ደህንነት
በማረጋገጥ ለሀገራችን እድገትና ብልፅግና የድርሻችንን መወጣት ነው፡፡

2.3. ራዕይ (VISION)


በ 2017 የህዝባችን እርካታና አመኔታ ያረጋገጠ፣ ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ የፖሊስ አገልግሎት ማየት፡፡

2.4. እሴቶች፡
ለኢፌዲሪህገ-መንግስትታማኝመሆን፣

የተስተካከለፖሊሳዊስብዕና፣

ከራስበላይየህዝብናየሀገርጥቅምማስቀደም፣

በማንኛውምፖሊሳዊተልዕኮየላቀውጤት፣

የኮን/ምህ/ስ/ክት/ዳይ/ሬት የ 2013 በጀት ዓመት የ BSC ዕቅድ Page 6


3. የፌደራል ፖሊስ ስትራቴጂዊ ትኩረት መስኮች፣ ውጤቶች እና የተመረጡ እይታዎች
3.1. ስትራቴጂያዊ የትኩረት አቅጣጫዎችና ውጤቶች

ተ.ቁ የትኩረት አቅጣጫዎች የትኩረት መስኩ ውጤቶች


1 ሳይንስና ቴክኖሎጂን በመጠቀም ተቋማዊ የመፈፀምና የማስፈስፀም ያደገ የመፈፀምና የማስፈፀም አቅም
አቅምን ማሳደግ
2 ስትራቴጅያዊ አጋርነትን ማሳደግ የተጠናከረና ያደገ ስትራቴጅክ አጋርነት
3 የፀረ ኪራይ ሰብሳቢነት ትግሉን በማጠናከር የመልካም ያደገ የተጠያቂነት አሰራር
አስተዳደር አሰራርን ማዳበር
4 የህዝብ ተሳትፎና ባለቤትነትን በማሳደግ ወንጀልና የወንጀል የቀነሰ ወንጀልና የወንጀል ስጋት፣
ስጋትን መቀነስ፣
5 የወንጀል ምርመራ ብቃትና ውጤታማነት ማሳደግ፣ ያደገ የወንጀል ምርመራ
ውጤታማነት፣

4. በፌ/ፖ/ኮ/አስ/ልማ/ዘርፍ የኮን/ምህ/ስ/ክትትል ዳይ/ሬት የ 2013 በጀት አመት


ስትራቴጂያዊ ግቦች ከእይታ አንፃር
ተቁ ዕይታዎች የእይታ ወደ ዉጤት የሚያደርሱ ግቦች የግቡ ክብደት
ተ.ቁ
ክብደት% %
1 ተገልጋይ 20 1 የተገልጋይ እርካታን ማሳደግ 20
2 ፋይናንስ 12 2 የሀብትና የበጀት አጠቃቀም ውጤታማነትማሳደግ 12
58 3 የግልፅኝነትና ተጠያቂነት አሰራርን ማሻሻል 4
3 የዉስጥ አሰራር 4 ስትራቴጂካዊ አጋርነትን ማሳደግ 4
5 የግብዓት አቅርቦትና የጥገናአቅም ማሳደግ 20
6 የሰው ሀብት አያያዝ፣ አስተዳደርና አመራር ማሻሻል 5
7 የሴቶችን ተሳትፎ፣ አቅምና ተጠቃሚነትን ማሳደግ 2
8 የሰላም ሰራዊት ግንባታ አሰራርን ማሻሻል 4
9 የፀረ-ሙስናና የኪራይ ሰብሳቢነት ትግልን ማሳደግ 4
10 የፕሮጀክት ግንባታን ማሳደግ 20

4 መማማርና 11 የሰው ኃይል ክህሎትና አመለካከት ማሳደግ 5


10
ጠቅላላድምር 100%
የኮን/ምህ/ስ/ክት/ዳይ/ሬት የ 2013 በጀት ዓመት የ BSC ዕቅድ Page 7
እድገት

የኮን/ምህ/ስ/ክት/ዳይ/ሬት የ 2013 በጀት ዓመት የ BSC ዕቅድ Page 8


5. የተጠቃለለ የኮንስትራክሽንና ምህንድስና ክትትል ዳይሬክቶራት ስትራቴጂ ማፕ
የተገልጋይ ዕይታ
የተገልጋይ እርካታንማሳደግ

የሀብት/ፋይናንስ
የሀብትና የበጀት አጠቃቀም

ዕይታ ውጤታማነትንማሳደግ

ስትራቴጂካዊ አጋርነትን የሰው ሃብት አያያዝ፣ አስተዳደርና


የግልፅኝነትና ተጠያቂነት አሰራርን የሰላም ሠራዊት ግንባታ አሰራር
ማሳደግ አመራርማሻሻል ተግባራዊማድረግ ማሻሻል

የውስጥ አሠራር

ዕይታ
የሴቶችን ተሳትፎ፣ አቅምና የግብዓት አቅርቦትና የፕሮጀክት ግንባታን ማሳደግ
ተጠቃሚነት ማሳደግ የጥገናአቅም ማሳደግ የፀረ-ሙስናና የኪራይ ሰብሳቢነት
ትግልን ማሳደግ

ማሳደግ

መማማርና
እድገት የሰው ኃይል ክህሎትና አመለካከት ማሳደግ

1. መለኪያና ቀመር

የኮን/ምህ/ስ/ክት/ዳይ/ሬት የ 2013 በጀት ዓመት የ BSC ዕቅድ Page 9


6. የቀመር መግለጫ

ተ/ቁ ስትራቴጂያ መለኪያ ቀመር የቀመር መግለጫ መስፈሪያ የመረጃ ምንጭ ፈጻሚ
ዊ ግቦች
1 የተገልጋይ የተገልጋይ እርካታ በዳይ/ሬቱ በተሰጡ አገልግሎቶች በዳይሬክቶሬቱ በሚሰጣቸው ዋና ዋና በመቶኛ ሁሉም የስራ ክፍሎች ሁሉም የስራ ክፍሎች
እርካታን የረኩ ተገልጋዮች ብዛት ሲካፈል አገልግሎቶች ላይ ተገልጋዩ ያለውን ሀሳብ መስጫ መዝገብና
ማሳደግ በአጠቃላይ አገልግሎት ለማግኘት እርካታ ያመለክታል ሳጥን
የቀረቡ ተገልጋዮች ሲባዛ በመቶ
የተፈቱና የቀነሱ የተፈቱና የቀነሱ አቤቱታዎችና በዳይሬክቶሬቱ በአገልግሎት አሰጣጥ ሁሉም የስራ ክፍሎችና ሁሉም የስራ ክፍሎች
የአባላትና የአገ/ት ቅሬታዎች ሲካፈል አጠቃላይ ዙሪያ በአጠቃላይ ከተገልጋይ ቀርበው በመቶኛ የስራ አፈፃፀም ሪፖርት
አቤቱታዎችና የቀረቡ አቤቱታዎችና ቅሬታዎች የተፈቱ ቅሬታዎችና አቤቱታዎችን
ቅሬታዎች ሲባዛ በመቶ ያመለክታል
2 የሀብትና የካፒታል በጀት የዓመቱ የካፒታል በጀት በዓመቱ መንግስት ለተቋሙ በመቶኛ የበጀት አፈፃፀም ሪፖርት የኮን/ው/አስ/በጀ/ዝግ/
በጀት አጠቃቀም አጠቃቀም ሲካፈል አጠቃላይ የተፈቀደውን የካፒታል በጀት በዕቅዱ ዲቪዝን
አጠቃቀም ለካፒታል ለተፈቀደ በጀት ሲባዛ መሰረት መከናወኑን ያመለክታል
ውጤታማነትን በመቶ
የቀነሰ ፕሮፎርማ ግዢ የዚህ ዓመት ፕሮፎርማ ግዥ የቀነሰ ፕሮፎርማ ግዥን ያመለክታል በመቶኛ የግዥና ፋይናንስ ሪፖርት ምህ/ጥገ/ስ/ እና
ማሳደግ ብዛት ሲካፈል የባለፈው ዓመት እን/ብ/ብ/ስ/ ዲቪዥኖች
ፕሮፎርማ ግዥ ብዛት ሲባዛ
በመቶ
ግልፀኝነትና ተዘጋጅተውና የተተገበሩ መመሪዎች በዳ/ሬቱ የተተገበሩ መመሪያዎች ብዛት በመቶኛ ሁሉም የስራ ክፍሎች ሁሉም የስራ ክፍሎች
3 ተጤቂነት ተሸሽለው የተላኩ ሲካፈልተዘጋጅተውና ያመለክታል
አሰራርን መመሪዎች ተሸሽለው ለተላኩ
ማሻሻል መመሪዎች ሲባዛ በ 100
4 ስትራቴጂካ ከሚመለከታቸው አካላት የተለያዩ ፕሮጀክቶችን ለማስፈፀም ለስራ አመቺ የሆኑ የተፈጠሩ በቁጥር ሁሉም የስራ ክፍሎች ሁሉም የስራ ክፍሎች
ዊ አጋርነት ጋር ጠንካራና ለስራ ከአማካሪዎች ከኮንትራክተሮች ግንኙነቶችን ያመለክታል፡፡
አመቺ የሆነ ግኑኝነት እንዲሁም ሌሎች የመንግስትና
ማሳደግ መመፍጠር የግል ድርጅቶች ጋር ተቀናጅቶ
መስራት

5 የግብዓት አነስተኛ ግንባታዎች አነስተኛ ግንባታዎች በቁጥር ለተቋሙ ልዩ ልዩ የስራ ክፍሎች በቁጥር የምህንድስናና ጥገና የምህንድስናና ጥገና
አቅርቦትና በቁጥር የተሠሩ የግንባታ ስራን ያመለክታል ስራዎች ዲቪዥን ስራዎች ዲቪዥን
የጥገና አቅም

የኮን/ምህ/ስ/ክት/ዳይ/ሬት የ 2013 በጀት ዓመት የ BSC ዕቅድ Page 10


ተ/ቁ ስትራቴጂያ መለኪያ ቀመር የቀመር መግለጫ መስፈሪያ የመረጃ ምንጭ ፈጻሚ
ዊ ግቦች
ማሳደግ ቀለም የተቀቡ ህንፃዎች የህንፃ ቀለም ቅብ ስራች በካሬቀለም የተቀቡ የተለያዩ ህንፃዎች በካ/ሜ የምህንድስናና ጥገና የምህንድስናና ጥገና
ብዛትን ያመለክታል ስራዎች ዲቪዥን ስራዎች ዲቪዥን
የኤሌክትሪክ መስመር የኤሌክትሪክ አዳዲስ መስመር ለተቋሙ ልዩ ልዩ የስራ ክፍሎች በቁጥር የምህንድስናና ጥገና የምህንድስናና ጥገና
ዝርጋታ ዝርጋታና ጥገና በቁጥር የተሠሩ የኤሌክትሪክ መስመር ስራዎች ዲቪዥን ስራዎች ዲቪዥን
ዝርጋታና ጥገና ስራን ያመለክታል
የቧንቧ መስመር ዝርጋታ የቧንቧ አዳዲስ መስመር ለተቋሙ የስራ ክፍሎች የተሠሩ የቧንቧ በቁጥር የምህንድስናና ጥገና የምህንድስናና ጥገና
ዝርጋታና ጥገና በቁጥር ዝርጋታና ጥገና ስራን ያመለክታል ስራዎች ዲቪዥን ስራዎች ዲቪዥን
አዳዲስ የእንጨትና የእንጨትና የብረታ ብረት አዳዲስ አዳዲስ የተመረቱ የብረታ ብረትና በቁጥር የእን/ብ/ብ/ስራዎችዲቪዥን የእን/ብ/ብ/ስራዎችዲቪዥን
የብረታ ብረት ምርት ምርት ውጤቶች በቁጥር የእንጨት ምርት ውጤቶችን
ውጤቶች ያመለክታል
የወለል ምንጣፍ ስራዎች የተሠሩ የወለል ምንጣፍ ስራዎች ለተቋሙ የስራ ክፍሎች የተሠሩ በካሬ የእን/ብ/ብ/ስራዎችዲቪዥን የእን/ብ/ብ/ስራዎችዲቪዥን
በካሬ ሜትር የምንጣፍ ስራን ያመለክታል ሜትር
የመጋረጃ ስራዎች የተሠሩ የመጋረጃ ስራዎች ለተቋሙ የስራ ክፍሎች የተሠሩ በሜትር የእን/ብ/ብ/ስራዎችዲቪዥን የእን/ብ/ብ/ስራዎችዲቪዥን
በሜትር የመጋረጃ ስራን ያመለክታል
የቢሮ ዕቃዎች ጥገና የቢሮ ዕቃዎች ጥገና ስራዎች የተሠሩ የቢሮ ዕቃዎች ጥገና ስራዎችን በቁጥር የእን/ብ/ብ/ስራዎችዲቪዥን የእን/ብ/ብ/ስራዎችዲቪዥን
ስራዎች በቁጥር ያመለክታል
የሰው ሀብት የአባላት የስራ አጥጋቢና ከዛ በላይ የስራ በውጤት ተኮር ስርዓት ምዘና (BSC) በመቶኛ የአስ/ጉዳ/ማስተባበሪያ ሁሉም የስራ ክፍሎች
6 አያያዝ፣ አፈፃፀም እድገት አፈፃፀም ያላቸው አባላት ሲካፈል መሰረት የእያንዳንዱ የአባላት የስራ
አስተዳደርና አጠቃላይ የሰው ሃይል አፈፃፀም ውጤማትን ይመለከታል
አመራር
ብዛት×100
ማሻሻል
የቀነሰ የሰው ኃይል የአሁኑ ዓመት የፍልሰት መጠን በተለያዩ ምክንያት ስራ የሚለቁ በመቶኛ የአስ/ጉዳ/ማስተባበሪያ ሁሉም የስራ ክፍሎች
ፍልሰት የባለፈው ዓመት የፍልሰት መጠን ሰራተኞችን ያመለክታል
ሲካፈል ለባለፈው ዓመት
የነበረው ፍልሰት መጠን ሲባዛ
በመቶ

ከስራና ሰራተኛ ስምሪት የተፈቱ አስተዳደራዊ ቅሬታዎች የተፈቱ ስራና ሰራተኛ በመቶኛ ኢንዶ/መል/አስ/ር ለውጥ ሁሉም የስራ ክፍሎች
ጋር ተያይዞ የቀነሰ ቅሬታ ሲካፈል አጠቃላይ ስምሪትአስተዳደራዊ ስራዎች ማስተባበሪያ
መጠን ለቀረቡአስተዳደራዊ ቅሬታዎች ቅሬታዎችንያመለክታል
ሲባዛ በመቶ

የኮን/ምህ/ስ/ክት/ዳይ/ሬት የ 2013 በጀት ዓመት የ BSC ዕቅድ Page 11


ተ/ቁ ስትራቴጂያ መለኪያ ቀመር የቀመር መግለጫ መስፈሪያ የመረጃ ምንጭ ፈጻሚ
ዊ ግቦች
7 የሴቶችን የሴቶች የስልጠና በተካሄዱ የተለያዩ የስልጠናና ሴቶችን ለማብቃት በመቶኛ ሁሉም የስራ ክፍሎች ሁሉም የስራ ክፍሎች
ተሳትፎ፣ ተሳትፎ እድገት የማብቃት ፕሮግራሞች ላይ የተካሄዱ
አቅምና የተካፈሉ ሴት አባላት ብዛት የተለያዩ የስልጠና
ተጠቃሚነትን ሲካፈል ለአጠቃላይ ሴት አባላት ፕሮግራሞችን ያመለከታል
ማሳደግ
ሲባዛ በመቶ
የሴቶች የአመራር በአመራር ላይ ያሉ ሴት አባላት የሴቶች የአመራር ተሳትፎን ያመለክታል በመቶኛ ሁሉም የስራ ክፍሎች ሁሉም የስራ ክፍሎች
ተሳትፎና ተጠቃሚነት ብዛት ሲካፈል የዳይ/ሬቱ ሴት
ማሳደግ አባላት ሲባዛ በመቶ
የሰላም የተፈጠሩ የሰላም ሰራዊት የተፈጠሩ የሰላም ሰራዊት የተፈጠሩ የሰላም ሰራዊት አደረጃጀቶች በቁጥር ኢንዶ/የለውጥ ስራዎች ሁሉም የስራ ክፍሎች
8 ሰራዊት አደረጃጀቶች አደረጃጀቶች በቁጥር በቁጥር ማስተባበሪያ
ግንባታ
አሰራርን
ማሳደግ በሰላም ሰራዊት ግንባታ በሰላም ሰራዊት ግንባታ የተዘጋጁ በሰላም ሰራዊት ግንባታ የተዘጋጁ በቁጥር ኢንዶ/የለውጥ ስራዎች ሁሉም የስራ ክፍሎች
የተዘጋጁ የውይይት የውይይት መድረኮች ብዛት የውይይት መድረኮችን ያመለክታል ማስተባበሪያ
መድረኮች ብዛት
በግንባታ መድረኮች በሰላም ሰራዊት የተሳተፉ አባላት በአጠቃላይ በግንባታ መድረክ ውስጥ በመቶኛ ሁሉም የስራ ክፍሎች ሁሉም የስራ ክፍሎች
የተሳተፉ አባላት ሲካፈል ለዳይ/ሬቱ የሰው ሀይል አልፎ የተገነባን ያመለክታል
ብዛት X100

የቀነሰ የአባላት ባለፈው የተከሰተ የዲሲፕሊን የቀነሰ የአባላት የዲሲፕሊንና የስነ በመቶኛ ሁሉም የስራ ክፍሎች ሁሉም የስራ ክፍሎች
የዲሲፕሊንና የስነ ግድፈቶች ሲቀነስ በዓመቱ ምግባር ግድፈቶች ያመለክታል
ምግባር ግድፈቶች የተከሰቱ የዲሲፕሊንና የስነ
ምግባር ግድፈቶች ሲካፈል
ለባለፈው ዓመት ለተከሰቱ የስነ
ምግባር ግደፈቶች ሲበዛ በመቶ
የፀረ-ሙስናና የተለዩ የኪራይ አዲስ ለኪራይ ሰብሳቢነት የተለዩ ከዚህ በፊት ከተለዩት በተጨማሪ አዲስ በቁጥር ሁሉም የስራ ክፍሎች ሁሉም የስራ ክፍሎች
9 የኪራይ ሰብሳቢነት ምንጮች ምንጮች ብዛት የፀረ ሙስናና ኪራይ ሰብሳቢነት
ሰብሳቢነት ትግልን ለማጠናከር የተለዩ ተጨማሪ
ትግልን የሙስናና ኪራይ ሰብሳቢነት ምንጮችን
ማሳደግ ያመለክታል
ግንዛቤ ያገኙ አባላት የፀረ ሙስናና ኪራይ ሰብሳቢነት የፀረ ሙስናና ኪራይ ሰብሳቢነት በመቶኛ ሁሉም የስራ ክፍሎች ሁሉም የስራ ክፍሎች
ትግልን ለማጠናከር በተዘጋጁ ላይ ትግልን ለማጠናከር በተዘጋጁ የግንዛቤ
የተሳተፉ አባሎች ብዛት ሲካፈል ማስጨበጫ መድረኮች ላይ የተሳተፉ
አጠቃላይ የዳይሬክቶርቱ አባላት አባላት እድገትን ያመለክታል
ሲበዛ በመቶ

የኮን/ምህ/ስ/ክት/ዳይ/ሬት የ 2013 በጀት ዓመት የ BSC ዕቅድ Page 12


ተ/ቁ ስትራቴጂያ መለኪያ ቀመር የቀመር መግለጫ መስፈሪያ የመረጃ ምንጭ ፈጻሚ
ዊ ግቦች
የተዘረጉ አሰራሮች ሙስናና ኪራይ ሰብሳቢነት የፀረ ሙስናና ኪራይ ሰብሳቢነት በቁጥር ሁሉም የስራ ክፍሎች ሁሉም የስራ ክፍሎች
ለመከላከል የተዘረጉ አሰራሮች ትግልን ለማጠናከር የተዘረጉ
ብዛት አሰራሮችን ያመለክታል
የተወሰዱ እርምጃዎች በፀረ-ሙስናና ኪራይ ሰብሳቢነት በሙስናና ኪራይ ሰብሳቢነት ወንጀል በመቶኛ ሁሉም የስራ ክፍሎች ሁሉም የስራ ክፍሎች
የተወሰዱ እርምጃዎች ላይ የተሳተፉ የዳ/ሬቱ አባላትና
አመራሮች ላይ የተወሰደውን እርምጃን
ያመለክታል

10 የፕሮጀክት ጊዜያዊ ርክክብ ጊዜያዊ ርክክብ ተደረገባቸው በአመቱ ውስጥ ተሰርተው ጊዛዊ በቁጥር የዲ/ዝግ/ክት/፣ የዲ/ዝግ/ክት/፣
ግንባታን ተደረገባቸው ፕሮጀክቶች ብዛት ርክክብ የተደረገባቸው መሬ/አቅ/ቤቶ/ማስ/ እና መሬ/አቅ/ቤቶ/ማስ/ እና
ማሳደግ ፕሮጀክቶች ፕሮጀክቶችን ያመለክታል ኮን/ው/አስ/በጀ/ዝግ/ ኮን/ው/አስ/በጀ/ዝግ/
ዲቪዥኖች ዲቪዥኖች
የመጨረሻ ርክክብ የመጨረሻ ርክክብ በአመቱ ውስጥ ተሰርተው በቁጥር የዲ/ዝግ/ክት/፣ የዲ/ዝግ/ክት/፣
ተደረገባቸው ተደረገባቸው ፕሮጀክቶች የመጨረሻ ርክክብ የተደረገባቸው መሬ/አቅ/ቤቶ/ማስ/ እና መሬ/አቅ/ቤቶ/ማስ/ እና
ፕሮጀክቶች ብዛት ፕሮጀክቶችን ያመለክታል ኮን/ው/አስ/በጀ/ዝግ/ ኮን/ው/አስ/በጀ/ዝግ/
ዲቪዥኖች ዲቪዥኖች
የአጥር ግንባታ በመረከብ የአጥር ግንባታ የአጥር ግንባታ የተደረገላቸውን በቁጥር ምህ/ጥገ/ስራዎችና እና ምህ/ጥገ/ስራዎችና እና
የሚደረግላቸው የሚደረግላቸው ይዞታዎች ይዞታዎች ብዛት ያመለክታል መሬ/አቅ/ቤቶ/ማስተ/ መሬ/አቅ/ቤቶ/ማስተ/
ይዞታዎች ብዛት ዲቪዥኖች ዲቪዥኖች
አዲስ በጀት የተፈቀደላቸው በጀት ተጠይቆ ተፈቅዶ በጀት የተመደበላቸው አዲስ በቁጥር ኮን/ው/አስ/በጀ/ዝግ/ ኮን/ው/አስ/በጀ/ዝግ/
ፕሮጀክቶች የተመደበላቸው አዲስ ፕሮጀክቶች ብዛትንያመለከታል ዲቪዥን ዲቪዥን
ፕሮጀክቶች ብዛት
ክትትል የተደረገባቸው በበጀት ዓመቱ ጥብቅ ጥብቅ ክትትል የተደረገባቸው በቁጥር የዲ/ዝግ/ክት/፣ እና የዲ/ዝግ/ክት/፣ እና
ነባርናአዲስ ፕሮጀክቶች ክትትል የሚደረግባቸው ነባርና በአዲስ ፕሮጀክቶች ኮን/ው/አስ/በጀ/ዝግ/ ኮን/ው/አስ/በጀ/ዝግ/
ነባርና በአዲስ ተጀመሩ ብዛትን ያመለከታል ዲቪዥኖች ዲቪዥኖች
ፕሮጀክቶች ብዛት
ካርታ የወጣላቸው በአ/አበባና በክልል የሚገኙ በአ/አበባና በክልል የሚገኙ የነባር በቁጥር መሬ/አቅ/ቤቶ/ማስተላፍ መሬ/አቅ/ቤቶ/ማስተላፍ
ነባርና የነባርና አዲስ ይዞታዎችን ይዞታዎችን ካርታ የማውጣት ዲቪዥን ዲቪዥን
አዲስይዞታዎች ካርታ የማውጣት ስራ ስራ በቁጥር
በቁጥር
የመሠረተ ልማት የመሠረተ ልማት ዝርጋታ የመሠረተ ልማት ዝርጋታ በቁጥር መሬ/አቅ/ቤቶ/ማስተላፍ መሬ/አቅ/ቤቶ/ማስተላፍ
ዝርጋታ ለተጠናቀቁ ለተጠናቀቁ ሕንፃዎች ለተጠናቀቁ ሕንፃዎች የተሠሩትን ዲቪዥን ዲቪዥን
ሕንፃዎች በቁጥር ስራዎች ያመለክታል

የኮን/ምህ/ስ/ክት/ዳይ/ሬት የ 2013 በጀት ዓመት የ BSC ዕቅድ Page 13


ተ/ቁ ስትራቴጂያ መለኪያ ቀመር የቀመር መግለጫ መስፈሪያ የመረጃ ምንጭ ፈጻሚ
ዊ ግቦች
የአፈር ምርመራ የአፈር ምርመራ የዲዛይንና የአፈር ምርመራ የዲዛይንና በቁጥር የዲ/ዝግ/ክት/፣ እና የዲ/ዝግ/ክት/፣ እና
የዲዛይንና አማካሪና አማካሪና ኮንትራክተር አማካሪና ኮንትራክተር ቀጠራ ኮን/ው/አስ/በጀ/ዝግ/ ኮን/ው/አስ/በጀ/ዝግ/
ኮንትራክተር ቀጠራ ቀጠራ የሚደረግላቸው የተደረገላቸው አዲስ ፕሮጀክቶች ዲቪዥኖች ዲቪዥኖች
የተደረገላቸው አዲስ ፕሮጀክቶች በቁጥር ብዛትን ይመለከታል
ፕሮጀክቶች
11 የሰው ኃይል በሀገር ውስጥና በሀገር ውስጥ አጫጭር በሀገር ውስጥ አጫጭር የሙያ በቁጥር የአስ/ጉዳ/ማስተባበሪያ የአስ/ጉዳ/ማስተባበሪያ
ክህሎትና በውጪ አጫጭር የሙያ ስልጠና ያገኙ አባላት ስልጠና ያገኙ አባላት ብዛት
አመለካከትን የሙያ ስልጠና ያገኙ ቁጥር ያመለክታል
ማሳደግ
አባላት

7. በ 2013 በጀት ዓመት የሚከናወኑ ተግባራትና የጊዜ ሰሌዳ


የአፈጻጸም
ደረጃ የጊዜ ሰሌዳ
የአፈጻ አ
ጸም ረ
ተ/ ስትራቴጂያ መነሻ ንጓ ቢ ቀ የ 2013 የመለኪያው
ቁ ዊ ግቦች ዋና ዋና ተግባራት መለኪያ 2012 ዴ ጫ ይ ኢላማ 1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ ባለቤት ፈጻሚ
1. የተገልጋይ  የተገልጋይ አቀባበልና አያያዝ መሻሻልና የተገልጋይ 100% 90% 85% 90% 90% 90% ሁሉም የስራ ሁሉም የስራ
እርካታን ቀልጣፋ አገልግሎት መስጠት እርካታ ክፍሎች ክፍሎች
ማሳደግ  የተገልጋይ እርካታን ለማሳካት የሚያስችሉ የተፈቱና የቀነሱ 100% 90% 87% 90% 90% 90% ሁሉም የስራ ሁሉም የስራ
አሰራሮችን በመዘርጋት የተገልጋይ አቀባበልና የአባላትና የአገ/ት ክፍሎች ክፍሎች
አያያዝን የተሻለ ማድረግ አቤቱታዎችና
 ለቅሬታ በር የሚከፍቱ አሰራሮችን በመለየት ቅሬታዎች
የቅሬታ አፈታት ስርዓትን በመፍጠር
ቅሬታዎችን መፍተትና መቀነስ
 በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ ተግልጋዩ
አስተያየት የሚሰጥበትን ስርአት ዘርግቶ
ተግባዊ ማድረግ

የኮን/ምህ/ስ/ክት/ዳይ/ሬት የ 2013 በጀት ዓመት የ BSC ዕቅድ Page 14


የአፈጻጸም
ደረጃ የጊዜ ሰሌዳ
የአፈጻ አ
ጸም ረ
ተ/ ስትራቴጂያ መነሻ ንጓ ቢ ቀ የ 2013 የመለኪያው
ቁ ዊ ግቦች ዋና ዋና ተግባራት መለኪያ 2012 ዴ ጫ ይ ኢላማ 1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ ባለቤት ፈጻሚ
2 የሀብትና  የግዥ ፍላጎታችን ቀድሞ በማጥናት በጥቅል በዓመቱ የቀነሰ 0 20% 5% 10% 15% 20% ምህ/ጥገ/ እና ምህ/ጥገ/ እና
የበጀት ግዥ እንዲቀርብልን ለሚመለከተው አካል ፕሮፎርማ ግዥ እንጨ/ብረ/ብ እንጨ/ብረ/ብ
አጠቃቀም መላክ / ዲቪዥኖች / ዲቪዥኖች
ውጤታማነት  የካፒታል በጀት ለመጠቀም አሰራርና ስርዓትን
ን ማሳደግ በመከተል ከውሉ ጋር በማገናዘብ ሙሉ
በሙሉ ስራ ላይ ማዋል የካፒታል በጀት 50.07 100% 25% 50% 75% 100% ኮን/አስ/ ኮንትራት
አጠቃቀም % ዲቪዥን አስተዳደር
 ፋይናንስና ንብረትን በእቅድና በቁጠባ
አገልግሎት ላይ በማዋል ሀብት ብክነትን
መቀነስ
3 ግልፀኝነትና  የወጡና የተሸሻሉ ደንቦችና ተዘጋጅተውና 100% 100% 100% 100% 100% 100% ሁሉም የስራ ሁሉም የስራ
ተጤቂነት መመሪያዎች ተፈፃሚነታቸውን ተሻሽለው የቀረቡና ክፍሎች ክፍሎች
አሰራርን መከታተልና ማረጋገጥ የተተገበሩ
ማሻሻያ  የስራ ውክልና በመዘርጋት ስራዎችን ማኑዋሎች
ማቀላጠፍ
 የለውጥና መልካም አስተዳደር ስራዎች
ንቅናቄ እቅድ በማዘጋጀት ተግባራዊ
ማድረግ
 ለአሰራር ቅልጥፍናና ውጤታማነት
የሚያስፈልጉ መመሪያዎችና
ማንዋሎችን በመተግበር ስራ ላይ
ማዋል፡፡
4 ስትራቴጂካ  የተለያዩ ፕሮጀክቶችን ለማስፈፀም ከኮንትራክተሮች፣ 22 24 6 12 18 24 ሁሉም ሁሉም
ዊ አጋርነት ከኮንትራክተሮችና አማካሪዎች ጋር አማካሪዎችና ሌሎች ዲቪዝኖች ዲቪዝኖች
ማሳደግ መስራት ባለድርሻ አካላት ጋር
 ከተለያዩ የስራ ክፍሎች ጋር በሚያገናኙ የተፈጠሩ የምክክር
የጋራ ጉዳዮች ላይ ተቀናጅቶ ለመስራት መድረኮች
የሚደረግ የውይይት መድረኮች
5 የግብዓት  በክፍሉ ባለሙያዎች በራስ አቅም የሚሰሩ ነባርና አዲስ 10 30 7 14 22 30 ምህ/ጥገ/ ምህ/ጥገ/ስራ
አቅርቦትና አነስተኛ ህንፃዎች ግንባታን መከታተልና አነስተኛግንባታዎችና ስራዲቪዥን ዲቪዥን
የጥገና ማጠናቀቅ እንዲሁም በተለያዩ ቦታዎች ደራሽ የህንፃ
አቅም የሚገኙ አዳዲስና ነባር የተቋሙ ህንፃዎች ዕድሳት/ጥገና ስራዎች
ማሳደግ አስፈላጊው አገልግሎት እንዲሰጡ የህንፃ ቀለም ቅብ አዲስ 5000 1000 2000 3500 5000 ምህ/ጥገ/ ምህ/ጥገ/ስራ

የኮን/ምህ/ስ/ክት/ዳይ/ሬት የ 2013 በጀት ዓመት የ BSC ዕቅድ Page 15


የአፈጻጸም
ደረጃ የጊዜ ሰሌዳ
የአፈጻ አ
ጸም ረ
ተ/ ስትራቴጂያ መነሻ ንጓ ቢ ቀ የ 2013 የመለኪያው
ቁ ዊ ግቦች ዋና ዋና ተግባራት መለኪያ 2012 ዴ ጫ ይ ኢላማ 1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ ባለቤት ፈጻሚ
ከማድረግ አኳያ የእድሳትና ጥገና እና ስራዎች በካሬ ካሬ ስራዲቪዥን ዲቪዥን
ቀለም ቅብ ስራዎችን ማከናወን የኤሌክትሪክ ስራዎች 136 240 30 100 170 240 ምህ/ጥገ/ ምህ/ጥገ/ስራ
 የቧንቧና የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታና ስራዲቪዥን ዲቪዥን
ጥገና ስራዎች
 የተለያዩ የብረታ ብረትና የእንጨት የቧንቧ ስራዎች 93 180 20 40 60 80 ምህ/ጥገ/ስራ ምህ/ጥገ/
ስራዎች በማምረትና ጥገና በማደረግ ዲቪዥን ዲቪዥን
አገልግሎት እንዲሰጡ ማድረግ እንጨትና የብረታ ብረት 989 2200 550 1100 1650 2200 የእንጨት/ የእንጨት/
 ለቢሮዎች የመጋረጃና ምንጣፍ ስራዎች ውጤቶች ብ/ብ/ስ/ ብ/ብ/ስ/
ማከናወን ዲቪዥን ዲቪዥን
የምንጣፍ ስራ 3378 ካ 1500 375 750 1125 1500 የእንጨት/ የእንጨት/
ሜ ካሜ ብ/ብ/ስ/ ብ/ብ/ስ/
ዲቪዥን ዲቪዥን
የመጋረጃና ሻተር ስራ 4206 1800 450 900 1350 1800 የእንጨት/ የእንጨት/
ሜ ሜ ብ/ብ/ስ/ ብ/ብ/ስ/
ዲቪዥን ዲቪዥን
የቢሮ ዕቃዎች ጥገና 629 850 212 424 636 850 የእንጨት/ የእንጨት/
ስራዎች ብ/ብ/ስ/ ብ/ብ/ስ/
ዲቪዥን ዲቪዥን
6 የሰው ሀብት  የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በመለየትና የአባላት የስራ 95.5% 96% 93% 96% አስ/ጉዳዮች ሁሉም የስራ
አያያዝ፣ ባለቤት በመስጠትና በመፍታት ምቹ የስራ አፈፃፀም እድገት ማስተባበሪያ ክፍሎች
አስተዳደርና አካባቢ በመፍጠር ፍልሰትን መቀነስ
አመራር በተለይም የሙየተኞች የሙያ ደረጃና የቀነሰ የሰው ሀይል አዲስ 50% 50% 50% 50% 50% አስ/ጉዳዮች ሁሉም የስራ
ማሻሻል ጥቅማጥቅም መለያ ጥናት መከታተል ፍልሰት መጠን ማስተባበሪያ ክፍሎች
ተግዳራዊ እንዲሆን በማስወሰን ፍልሰትን ከስራና ሰራተኛ ስምሪት አዲስ 85% 82% 83% 84% 85% አስ/ጉዳዮችና ሁሉም የስራ
መቀነስ ጋር ተያይዞ የቀነሰ ቅሬታ የኢንዶ/መ/አ/ለ ክፍሎች
 ከዳይሬክቶራቱ አመራሮችና አባላት ጋር ግልፅ መጠን ው/ስማስተባበ
የውይይት መድረኮች በመፍጠር የመልክም ሪያዎች
አስተዳደር ችግሮችን መለየትና መፍታት
 ስራና ሰራተኛ ከማገናኘት አኳያ አግባብነት
ያለው የሰው ኃይል ስምሪት ማከናወን
 ከሰው ኃይል ስምሪት ጋር ተያይዞ የሚነሱ
ቅሬታዎችን መፍታት
7 የሴቶችን  የሴቶችን እኩል ተጠቃሚነትን በሁሉም የሴቶች ስልጠና ተሳትፎ 46% 75% 50% 60% 70% 75% አስ/ጉዳዮች ሁሉም የስራ

የኮን/ምህ/ስ/ክት/ዳይ/ሬት የ 2013 በጀት ዓመት የ BSC ዕቅድ Page 16


የአፈጻጸም
ደረጃ የጊዜ ሰሌዳ
የአፈጻ አ
ጸም ረ
ተ/ ስትራቴጂያ መነሻ ንጓ ቢ ቀ የ 2013 የመለኪያው
ቁ ዊ ግቦች ዋና ዋና ተግባራት መለኪያ 2012 ዴ ጫ ይ ኢላማ 1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ ባለቤት ፈጻሚ
ተሳትፎ፣ መስክ ተግባራዊ ማድረግ እና አቅም ማስተባበሪያ ክፍሎች
አቅምና የሚያሳድጉ ልዩ ልዩ ተግባራትን ማከናወን፣
ተጠቃሚነት  በዳይ/ቱ ውስጥ የሴቶች የአመራር የሴቶች የአመራር 33% 40% 20% 25% 30% 40% አስ/ጉዳዮች ሁሉም የስራ
ን ሚናቸውን ማሳደግ ተሳትፎና ተጠቃሚነት ማስተባበሪያ ክፍሎች
ማሳደግ እድገት

8 የሰላም  የሰላም ሰራዊት ግንባታ አደረጃጀት አሰራሮች የተፈጠሩ የሰላም 27 28 28 28 28 28 የኢንዶ/መ/አ/ ሁሉም የስራ
ሰራዊት በመጠናከር የሚያስፈልጉ የውይይት ሰራዊት ለው/ስ/ ክፍሎች
ግንባታ ማቴሪያሎችን ማዘጋጀትና ማሰራጨት አደረጃጀቶች ቁጥር ማስተባበሪያ
አሰራርን
 ውይይቶችን ማድረግ
ማሳደግ የግንባታ መድረኮች 4 4 1 1 1 4 ኢንዶ/መ/ ሁሉም የስራ
 ግንባር ቀደሞች በመለየት
የትራንስፎርሜሽን ቡድኖችን መለየት ብዛት አስለውጥስራዎ ክፍሎች
 የውይይትና ግንበታ መድረጎችን ች ማስተባበሪያ
በግንባታ መድረኮች 93% 95% 93% 92% 9% 95% ሁሉም የስራ ሁሉም የስራ
በማመቻቸት በተለያዩ ወቅታዊና
የተሳተፉ አባላት ክፍሎች ክፍሎች
አገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ በመወያየትና እድገት
ስራን በመገምገም የአባላት የዲሲፕን
ችግሮችን መቀነስ የቀነሰ የአባላት አዲስ 85% 75% 80% 85% 85% ሁሉም የስራ ሁሉም የስራ
የዲሲፕሊንና የስነ ክፍሎች ክፍሎች
ምግባር ግድፈቶች
9 የፀረ-ሙስናና  የሙስናና ኪራይ ስብሳቢነትን ምንጮችን የተለዩ የኪራይ 3 2 - - - 2 ሁሉም የስራ ሁሉም የስራ
የኪራይ በግምገማና በአባላት ተሳትፎ መለየት ሰብሳቢነት ምንጮች ክፍሎች ክፍሎች
ሰብሳቢነት በተለይም ከፕሮፎርማ ግዥና የንብረት ገቢና
ትግልን ወጪ ሂደት ጋር በተያያዘ ለምስናና ኪራይ ግንዛቤ ያገኙ 93% 90% 80% 85% 88% 90% ሁሉም የስራ ሁሉም የስራ
ማሳደግ ሰብሳቢነት በር የሚከፍቱ አሰራሮችና ለይቶ አባላት ክፍሎች ክፍሎች
ማሻሻል
 የሙስናና ኪራይ ስብሳቢነትን አደጋ የተወሰዱ እርምጃዎች 100 100% 100% 100% 100% 100% ሁሉም የስራ ሁሉም የስራ
ክፍሎች ክፍሎች
አስመልክቶ መድረኮችን በማዘጋጀት
ለአመራሩና ለአባሉ በተከታታይ ማስገንዘብ፣
 የኪራይ ሰብሳቢነት ተግባር የፈጸሙ የተዘረጉ አሰራሮችና 3 3 - - - 3 ሁሉም የስራ ሁሉም የስራ
አባላት ላይ አስፈላጊውን አስተዳደራዊና ስርዓቶች ክፍሎች ክፍሎች
ህጋዊ እርምጃ እንዲወሰድባቸው
ማድረግ

የኮን/ምህ/ስ/ክት/ዳይ/ሬት የ 2013 በጀት ዓመት የ BSC ዕቅድ Page 17


የአፈጻጸም
ደረጃ የጊዜ ሰሌዳ
የአፈጻ አ
ጸም ረ
ተ/ ስትራቴጂያ መነሻ ንጓ ቢ ቀ የ 2013 የመለኪያው
ቁ ዊ ግቦች ዋና ዋና ተግባራት መለኪያ 2012 ዴ ጫ ይ ኢላማ 1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ ባለቤት ፈጻሚ
 የተለዩ የኪራይ ሰብሳቢነት ምንጮን
ለማክሰም አሰራር ስርዓትን
መዘርጋት(የገበያ ጥናት ወቅታዊ
ግምቶችን መስራትና ንብረት በሞዴል
ወጭና ገቢ እንዲሆን መከታተል
10 የፕሮጀክት  በአዲስ አበባና ከአዲስ አበባ ውጪ ጊዜያዊ ርክክብ 13 14 -- 7 -- 14 ኮን/ው/አስ/፣ ኮ/ው/አስ/፣
ግንባታ የአባላት መኖሪያ ካምፕ ህንፃ ግንባታ የተደረጉ የዲ/ዝግ/ክት/ና የዲ/ዝግ/ክት/ና
ማሳደግ ማከናወን ፕሮጀክቶች መ/ቤ/ማስ/ መ/ቤ/ማስ/
 በጀት የተፈቀደላቸውን የዲዛይን ዲቪዥን ዲቪዥን
እንዲሰራላቸው የጨረታ ሰነድ የመጨረሻ ርክክብ 2 17 -- 10 -- 17 ኮን/ው/አስ/፣ ኮ/ው/አስ/፣
በማዘጋጀትመጀመርና መጠናቀቅ ሲገባቸው የተደረጉ የዲ/ዝግ/ክት/ና የዲ/ዝግ/ክት/ና
ያልተጠናቀቁ የግንባታ ፕሮጀክቶች ፕሮጀክቶች መ/ቤ/ማስ/ መ/ቤ/ማስ/
እንዲጠናቀቁ ማድረግ ዲቪዥን ዲቪዥን
 የዲዛይን ስራቸው ለተጠናቀቀ ፕሮጀክቶች የአጥር ግንባታ 0 4 -- -- -- 4 ኮን/ው/አስ/.፣ ኮን/ው/አስ/.፣
የአፈር ምርመራ ማድረግ፣ አማካሪና የሚደረግላቸው የዲ/ዝግ/ክት/ና የዲ/ዝግ/ክት/ና
ኮንትራክተሮችን በመቅጠር ስራቸውን ይዞታዎች ምህ/ጥገ/ስራ ምህ/ጥገ/ስራ
ማስጀመር ዲቪዥኖች ዲቪዥኖች
 በግንባታ ሂደት ላይ ያሉ ፕሮጀክቶችን ጥብቅ አዲስ በጀት አዲስ 12 12 -- -- 12 ኮን/ው/አ/ ኮን/ው/አ/
ክትትል በማድረግ ችግር ያለባቸውን ለይቶ የተፈቀደላቸው በጀ/ዝግ/ በጀ/ዝግ/
ለበላይ አካል በማስወሰን እርምጃዎች ፕሮጀክቶች ዲቪዥን ዲቪዥን
እንዲወሰዱ ማድረግ
 የውላቸው ጊዜ ያለቀ እና ግንባታቸው እጅግ ክትትል አዲስ 47 -- 20 -- 47 ኮን/ው/አስ/ና ኮን/ው/አስ/ና
የተጓተቱ ፕሮጀክቶችን የማቋረጥና ለሌላ የተደረገባቸው የዲ/ዝግ/ክት/ የዲ/ዝግ/ክት/
ኮንትራክተሮች እንዲሰጡ እደገና የማስጀመር ነባርና አዲስ ዲቪዥኖች ዲቪዥኖች
ስራ መስራት
ፕሮጀክቶች
 ለአዲስ የፕሮጀክት ስራዎች በጀት
በአ/አበባና በክልል አዲስ 8 10 -- 5 -- 10 ኮንትራት ኮንትራት
እንዲመደብ ማድረግ አስተዳደር አስተዳደር
 ሙሉበሙሉ እና በከፍል የተጠናቀቁትን የሚገኙ የነባር አዲስ
ይዞታዎችን ካርታ ዲቪዥን ዲቪዥን
ፕሮጀክቶች የመጨረሻና ጊዜያዊ ርክክብ
ማድረግ የማውጣት ስራ
 አዲስ የፕሮጀክትእንዲሁም ለነባሮች የመሠረተ ልማት 3 6 -- 3 -- 6 ኮንትራት ኮንትራት
የማስፋፊያ ግንባታ ቦታዎችን ጠይቆ ዝርጋታ አስተዳደር አስተዳደር
በመከታተል መረከብ የተጠናቀቁላቸው ዲቪዥን ዲቪዥን

የኮን/ምህ/ስ/ክት/ዳይ/ሬት የ 2013 በጀት ዓመት የ BSC ዕቅድ Page 18


የአፈጻጸም
ደረጃ የጊዜ ሰሌዳ
የአፈጻ አ
ጸም ረ
ተ/ ስትራቴጂያ መነሻ ንጓ ቢ ቀ የ 2013 የመለኪያው
ቁ ዊ ግቦች ዋና ዋና ተግባራት መለኪያ 2012 ዴ ጫ ይ ኢላማ 1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ ባለቤት ፈጻሚ
 ለነባርና አዲስ ይዞታዎች ካርታ ማውጣት ሕንፃዎች
 ለጠናቀቁ ፕሮጀክቶች የመሰረተ ልማት የአፈር ምርመራ አዲስ 5 5 ኮን/ው/አስ/፣ ኮን/ው/አስ/፣
ዝርጋታ ስራዎችን ማሰራት የዲዛይንና አማካሪና የዲ/ዝግ/ክት/ና የዲ/ዝግ/ክት/ና
ኮንትራክተር ቀጠራ መ/ቤ/ማስ/ መ/ቤ/ማስ/
የደረገላቸው ዲቪዥን ዲቪዥን
ፕሮጀክቶች
የሰው ኃይል  የምህንድስና፣ የህንፃ ጥገና አገልግሎት፣ በሀገር ውስጥ አጫጭር 53 25 5 10 12 25 የሰው ሁሉም
ክህሎትና የፕሮጀክቶች እና የእንጨ/ብረ/ብረት የሙያ ስልጠና ያገኙ ኃ/አስ/ማስተባ የስራ
11 አመለካከትን ባለሙያዎች በብዛትና ብቃት ማሳደግ ሙያተኞች በሪያ ክፍሎች
ማሳደግ  በክህሎትና በአስተሳሰብ የተለወጠ የሰው
ኃይል መገንባት

የዳይሬክቶሬቱ ነባርና አዲስ ስትራቴጂያዊ እርምጃዎች


ተ.ቁ ስትራቴጂያዊ እርምጃ የእርምጃው ዋና ዋና ተግባራት የሚጠበቅ የሃብት ፍላጐት የሚወስደው
ጊዜ
ባለቤት ውጤት የሰው በጀት1 ሌሎች
/በብር/
ኃይል
1 የትምህርትና ስልጠና ማሳደጊያና ኮን/ምህ/ስ/ክት/  የተጀመረውን ግንባታ እየተከታተሉ፣ ያደገ - አጠቃላይ
ማስፋፊያ ፕሮጀክት (ነባር) ማስጨረስና ርክክብ መፈፀም ፕሮጀክቱን
ዳይሬክቶሬት ትምህርት
ለመጨረስ 1
 የኢትዮጵያ ፖ/ዩ/ኮሌጅ ና ስልጠና ዓመት፤
ማስፋፍያ ግንባታ

የኮን/ምህ/ስ/ክት/ዳይ/ሬት የ 2013 በጀት ዓመት የ BSC ዕቅድ Page 19


ተ.ቁ ስትራቴጂያዊ እርምጃ የእርምጃው ዋና ዋና ተግባራት የሚጠበቅ የሃብት ፍላጐት የሚወስደው
ጊዜ
ባለቤት ውጤት የሰው በጀት ሌሎች
/በብር/
ኃይል
 የጤና ባለሙያዎች
ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት
 የኢትዮጵያ ፖ/ዩ/ኮሌጅ
የጉድጓድ ውሃ መስመር
ዝርጋታ
የኢትዮጵያፖ/ዩ/ኮሌጅ አዲስ ኮን/ምህ/ስ/ክት/  የግንባታ ፍላጎት ከባለድርሻ አካላት ጋር 3 ዓመት
ዳይሬክቶሬት በማሰባሰብ ዲዛይኑ እንዲዘጋጅ ማድረግ፤
 የፎረንሲክ ማስተማሪያ፣  የዲዛይን ጨረታ ማዘጋጀት
 ኤፍፒየዩ ገስት ሃውስ፣  ዲዛይኑ እነደተጠናቀቀ ስራ ማስጀመር
 የጥበቃ አባላት መኖሪያ
የዝዋይ የመደበኛ ፖሊስ ኮን/ምህ/ስ/ክት/  ድዛይኑ የተጠናቀቀ ሲሆን ግንባታውን 2 ዓመት
ማሰልጠና ተቋም ግንባታ፤ ዳይሬክቶሬት ለማስጀመር ቀደም ሲል የፈደ/ፖ/ኮሚሽን
የነበረው ይዞታ በኦሮሚያ ፖሊስ ማሰልጠኛ
እንዲሆን በመደረጉ ለማናጅመንት የቀረበ
ሲሆን ችግሩ ከተፈታ የግንባታ ጨረታ
ወጥቶ ስራው የሚጀመር ይሆናል፡፡
 የኮልፌ መ/ል/ል/ሙያ የኮን/ምህ/ስ/  የተጀመረውን ግንባታ እየተከታተሉ፣ 1 ዓመት
ማሰልጠኛ አጥር ግንባታ ክትትል ማስጨረስና ርክክብ መፈፀም
 የኮልፌ መ/ል/ል/ሙያ ዳይሬክቶሬት  በአማካሪ ድረጅት የተጀመረውን የዲዛይን
ማሰልጠኛ ግቢ ከአዲሱ ስራ መከታተልና ግንባታውን ማስጀመር
የወን/መከ/አባላት መኖሪያ
ካምፕ ጋር የሚገናኝ
የመግቢያ መንገድ ግንባታ
ስራ
2 የምህንድስናና የተሸከርካሪ ጥገና ኮን/ምህ/ስ/  የግንባታዉን ሂደት በየጊዜዉ ክትትል በተቋራ - አጠቃላይ
አገልግሎት አቅም ማሳደጊያ ክት/ በማድረግ መቆጣጠር እና ግልፅ ማድረግ፤ ፕሮጀክቱን
ጭነት
ፕሮጀክት(ነባር)፣  ግንባታቸው እንዲያልቅ ጥብቅ ክትትል ለመጨረስ 1

የኮን/ምህ/ስ/ክት/ዳይ/ሬት የ 2013 በጀት ዓመት የ BSC ዕቅድ Page 20


ተ.ቁ ስትራቴጂያዊ እርምጃ የእርምጃው ዋና ዋና ተግባራት የሚጠበቅ የሃብት ፍላጐት የሚወስደው
ጊዜ
ባለቤት ውጤት የሰው በጀት ሌሎች
/በብር/
ኃይል
 የተሸከርካሪ ጥገና ዳይ/ሬት ዳይሬክቶሬት ማድረግ፣ ተፎካካሪ ዓመት፤
ቢሮና ጋራዥ ግንባታ  ጊዜያዊና የመጨረሻ ርክክብ መፈፀም የሆነ
 የኮንስትራክሽንና የንብረት
አስተዳዳር ዳይ/ሬቶች ህንፃዎ የኮን/ምህ/
ግንባታ
ስ/ክትትል
አገልግሎ

3  የተደራሽ አገልግሎት ማሻሻያ የኮን/ምህ/ስ/  ከአማካሪና ከሚመለከታቸው ጋር በመሆን በ 1 ዓመት
ፕሮጀክቶች፤ ያልተቋረጠ ክትትልና ግምገማ በማድረግ
ክትትል
3.1. የወንጀል መከላከል አባላት የግንባታውን ስራ ማስቀጠል፤ ማጠናቀቅና
መኖሪያ ካምፕ ነባር የህንፃዎች ዳይሬክቶሬት ርክክብ ማድረግና ለተጠቃሚው ማስረከብ
ግንባታ ፕሮጀክት
 ጅግጅጋ፣
 ሚሌ፣
 ጋላፊ፣
 ገዋኔ
 ኮልፌ፣
 ሀዋሳ
 አርባምንጭ የመንገድና ህንፃ
ስራ ፕሮጀክት
 ጋምቤላ፣
 ሚኤሶ
 አሶሳ
 ጎንደር
 ጅማ

የኮን/ምህ/ስ/ክት/ዳይ/ሬት የ 2013 በጀት ዓመት የ BSC ዕቅድ Page 21


ተ.ቁ ስትራቴጂያዊ እርምጃ የእርምጃው ዋና ዋና ተግባራት የሚጠበቅ የሃብት ፍላጐት የሚወስደው
ጊዜ
ባለቤት ውጤት የሰው በጀት ሌሎች
/በብር/
ኃይል
3.3. አዲስ ያልተጀመሩ የሰራዊት 2 ዓመት
መኖሪያ ካምፕ ግንባታዎች  የቅድመ ግንባታ ዲዛይን ስራ ማዘጋጀት
 አፈር ምርመራ
 በአ/አበባ ኮልፌቀራኒዮ ወይራ  አጥር የማጠር ስራ
ሰፈር፣  ዲዘዛይናቸው እንደተጠናቀቀ የግንባታና
 ንፋስ ስልከ ላፍቶ(ጀሞ)፣ አስፋልት ስራውን ማስጀመር
 ቦሌ ቡልቡላ፣
 ድሬዳዋ
 ሚሌ ካምፕ መግቢያ መንገድ
 አሶሳ ካምፕ መግቢያ መንገድ
 ጎንደር ካምፕ መግቢያ መንገድ
4 ሌሎች አዳዲስ የቢሮና መኖሪያ የኮን/ምህ/ስ/  ቦታ ማስፈቀድና የባለቤትነት ካርታ መያዝ 2013
ካምፕ ፕሮጀክቶች ክትትል  በተመረጠው ቦታ ላይ የዲዛይን ጥናት የሚጀመር
ዳይሬክቶሬት ጨረታ ማውጣትና ዲዛይ እንዲሰራ
4.1 የፌ/ፖሊስ አመራሮች ማድረግ
መኖሪያ ህንፃ ግንባታ

4.2 የወ/ም/ቢሮ ግንባታ


ፕሮጀክት ቦታ፤
4.3 የቴክኖሎጂ ማስፋፊያ ቢሮ
ግንባታ

4.4 የሀረር ፖሊስ ሆስፒታል

4.5 የሰበታ ኢላማ ወረዳ ሁለገብ


እንፃዎች ግንባታ

4.6 የክበቦችና መደብሮች ህንፃ

የኮን/ምህ/ስ/ክት/ዳይ/ሬት የ 2013 በጀት ዓመት የ BSC ዕቅድ Page 22


ተ.ቁ ስትራቴጂያዊ እርምጃ የእርምጃው ዋና ዋና ተግባራት የሚጠበቅ የሃብት ፍላጐት የሚወስደው
ጊዜ
ባለቤት ውጤት የሰው በጀት ሌሎች
/በብር/
ኃይል
ግንባታ

47 የፖሊስ ሆስፒታል ዙሪያ


አጥር

5 የኮን/ምህ/ስ/  ጨረታ በማውጣት አማካሪና ተቋራጭ - ዲዛይን


የዋና መ/ቤት አጥር ግቢ
ድርጅቶችን ቀጥሮ ስራውን ማስጀመር ዝገጅትና
ክትትል
ጨረታ ሂደት
ዳይሬክቶሬት ላይ የሚገኝ

የውጤት ተኮር እቅድ ክትትልና ግምገማ ስርአት


 የፈፃሚ አባላትና ሠራተኞች አፈፃፀም ምዘና አስቀድሞ ስምምነት በተደረሰባቸው ግብ ተኮር ተግባራት፤ መለኪያዎችና የአፈፃፀም ደረጃዎች መሰረት ዕቅድና
አፈፃፀምና በማነፃፀር የሚለካ ይሆናል፤ የሚለካው የፈፃሚው አካል ክንውን ወይም ውጤት ይሆናል፡፡
የኮን/ምህ/ስ/ክት/ዳይ/ሬት የ 2013 በጀት ዓመት የ BSC ዕቅድ Page 23
 የአፈፃፀም ምዘናና ምዘናውን መሰረት በማድረግ የሚሰጡ ውሳኔዎች በፅሁፍ የተደራጁ የአፈፃፀም መረጃዎችን መሰረት ያደረጉ ይሆናሉ፡፡
 የፈፃሚው አካል ክንውን በታወቀ ውስንና ተጨባጭ የአፈፃፀም መለኪያዎች አማካኝነት የሚመዘን ይሆናል፤ በመሆኑም የግለሰብ ፈፃሚ ክንውን መለኪያዎችም
ጊዜ፤ ጥራትና መጠን ይሆናል፤
 የአፈፃፀም መለኪያዎች የተወሰኑ የአፈፃፀም መግለጫዎች ብቻ የሚለኩ፤ በአሃዝ ሊለኩ የሚችሉ፤ ሊደረስባቸው የሚችሉ ነገር ግን ሰፊ የአቅም ግንባታን
የሚጠይቁ ዒላማዎችን የያዘ፤ የፈፃሚውን ግለሰብ ተነሳሽነት የሚያሳድጉና ተጨባጭ ሁኔታን የሚያገናዝቡ ይሆናሉ፡፡
 እያንዳንዱየስራ ክፍል እና ሃላፊ በየደረጃው ያቀደውን የውጤት ተኮር አቅድ አፈፃፀም መሰረት በማድረግ በሳምንት(አስፈላጊ ሲሆን)፣በወር፣ በ 6 ወር፣ በ 9 ወርና
በዓመት የስራ አፈፃፀም ይክታተላል፣ይገመግማል፣የአፈፃፀም ውጤቱን መረጃ መዝግቦ ይይዛል፡፡

ማጠቃለያ
በፌደራል ፖለስ ኮሚሽን አስ/ልማ/ዘርፍየኮንስትራከሽንና የምህንድስና ስራዎች ክትትል ዳይሬክቶሬት የግንባታ ስራዎችን በበላይነት ሲቆጣጠርና ሲከታተል በቆየባቸው
ጊዜያቶች የተደራጀ መዋቅራዊ አደረጃጀትን በዳሰሳ ጥናት በመፈተሸና በተሟላ የሰው ሃይል በማደራጀት የዳይሬክቶሬቱን የስራ ክፍሎች በተዋረድ እንዲፈትሹ በማድረግ
አመራሮችና አባሎች የየስራ ክፍላቸውን የስራ ሁኔታ ከግምት ውስጥ በማስገባት ይህን መዋቅር እንዲያሻሽሉ በማድረግና ለዘርፍ ልኮ በማፀደቅበአዲሱ አደረጃጀት
በየደረጃው ኃላፊዎች እንዲመደቡ የተደረገ ሲሆን በየደረጃው ተመደበው አመራር ለ 2013 በጀት ዓመት የዳይሬክቶሬቱን የቢ ኤስ ሲ ዕቅድ በጋራ በመወያየትና የትኩረት
አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ ይህ እቅድ ሊዘጋጅ ችሏል፡፡
ያዘጋጀው ስራ ክፍል ኃላፊ ስም……………………… ያፀደቀው ኃላፊ ሥም ………………………..
ፊርማ…………..………….. ፊርማ…………………………

የኮን/ምህ/ስ/ክት/ዳይ/ሬት የ 2013 በጀት ዓመት የ BSC ዕቅድ Page 24

You might also like