You are on page 1of 36

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር

በአሽከርካሪ ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን

የ 2012 የዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ

ን/ስ/ላ/ቅ ጽ/ቤት
የማጠቃለያ ሪፖርት
የሪፖርቱ ይዘት

 የ2012 በጀት አመት የቁልፍና አበይትተግባራት አፈጻጸም


የቁልፍ ተግባራት አፈጻጸም
የአበይትተግባራት አፈጻጸም
የሀብት አጠቃቀምና አስተዳድ አፈጻጸም
ከኮረና ቫይረስ ስርጭት መከላከል ጋር ተያይዞ የተሰሩ ስራዎች
በበጀት አመቱ ያጋጠሙ ችግሮችና የተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎች
ያጋጠሙ ችግሮች
የተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎች
በበጀት አመቱ የነበሩ ጠንካራና ደካማ ጎኖች በተመለከተ
የክትትልና ድጋፍ ግምገማ ሂደት በተመለከተ
የቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች

 
የቀጠለ……………
የ2012 በጀት አመት የቁልፍና አበይት ተግባራት አፈፃፀም
2.1 የቁልፍ ተግባራት አፈጻጸም
ግብ 1 ፡-በየደረጃውየሚገኘውአመራር፣ ፈፃሚና
የህዝብክንፍተልዕኮውን እንዲወጣ
የሚያስችለውአቅምእንዲፈጠርለትይደረጋል፣
የተከናኑ ዝርዝር ተግባራት
• በለውጥ ስራዎች ዙሪያ ከስልጠና ባሻገር ሁሉም
ፈፃሚ በየስራ ክፍሉ መሠራት ያለባቸውና ማወቅ
ያለባቸው ጉዳይ ዙሪያ እርስ በራሳቸው እየተገነባቡ
ይገኛል ፡፡
• ከተለያዩ ስልጠናዎች መልስ አብዛኛው ፈፃሚ
ተገልጋይን በሚያረካ አገልግሎት አሰጣጥ ሁኔታችን
እያከናወነ ቢሆም አንዳንድ ፈፃሚ ከዘርፉ አዲስነት
ጋር በተያያዘ አሁንም ግንባታ እንደሚያስፈልገው
ይገመታል፡
ግብ 2 ፡- በየደረጃው የሚገኝ የአመራር አደረጃጀት መፍጠር
እና ወደ ተግባር በማስገባት የመንግስት ክንፍ በተደራጀ
መልኩ እንዲከናወን ተደርጓል
• የተከናወኑ ተግባራት
• አጠቃላይ ካለን 74 ሠራተኞች 74ቱም በ10 ሞርኒግ
ቢሪፊንግ 2 በለውጥ ቡድን ተደራጅቷል በዚህም
በሞርኒግ ብሪፊንግ እና በለውጥ ቡድን ስራ ላይ
ግንዛቤ የመፍጠር ስራ ተከናውኗል፡፡
• ለሞርኒግ ብሪፊንግ ቡድኖች የተነሱ ጥያቄዎችን
የለውጥ ቡድን በየሳምንቱ ምላሽ በፅሁፍ እየሰጠ
ይገኛል
• በበጀት አመቱ ውስጥ ካሉን 10 ሞርኒግ ብሪፊን 7
የተሻሉ ሲሆኑ 3 በመካከለኛ ደረጃ የሚገኙ ናቸው
እንዲሁም ካሉን ሁለት የለውጥ ቡድን አንዱ የተሻለ
ሲሆን አንዱ በመካከለኛ ደረጃ ይገኛል፡፡ አጠቃላይ
ካሉን 74 ፈፃሚ መካከል 39 ፈፃሚዎች በሞዴል
ደረጃ የሚታዩ ናቸው፡፡
የቀጠለ……………

ግብ 3፡- በዘርፋ በየደረጃውየሚስተዋሉ የመልካም አስተዳዳር ችግሮችንና የኪራይ


ሰብሳቢነት ምንጮችን በመለየትና ችግሩን ለመፍታት የተሰራ ስራ፣
• የተከናወኑ ተግባራት
• የመልካም አስተዳደር ችግሮችን የመለየት ስራ ተከናውኗል በዚህም የውስጥና
የውጭ መልካምአስተዳደር ዕቅድ እንዲታቀድ ተደርጓል በዚህም የውስጥ
መልካም አስተዳደር ዕቅድ 11 ለመፍታት ታቅዶ 8 በቅ/ጽ/ቤት ደረጃ የተፈቱ
ናቸው ለምሣሌ የመብራት ጉዳይ ፤የወረፋ አሰጣጥ ስርዓት ፤የመዝገብ ቤት
ጉዳይ ፤የቢሮ አደረጃጀት ማስተካከል እና መሠል ጉዳዮችን በውስጥ እና
በቅርንጫፍ ጽ/ቤት አቅም ለመፍታት ጥረት ተደረጓል እንዲሁም የውጭ
መልካም አስተዳደር እቅድ ታቅዶ ተፈቷል፡፡በተመሳሳይ ሁለም ሠራተኛ በዚህ
ዙሪያ ላይ እውቀት ኖሮት ችግሩን በእውቀት እንዲፈታ ተደርጓል፡፡
የቀጠለ……………
የኪራይ ሰብሳቢነት ትግል በመተለከተ፡-
• የአዲስተሽከርካሪምዝገባናየአገልግሎትለውጥእንዲሁምበዝውውርከክልልየ
ሚመጡተሽከርካሪዎችመረጃቸውበተገቢውትኩረትተሰጥቶእንዲጣራእና
ምዝገባእንዲያገኙተደርጓል፡፡
• በተጨማሪምማናቸውምየቀድሞተሽከርካሪመረጃከመቀየሩበፊትየሚቀየረ
ውመረጃትክክለኛነትእየተረጋገጠእንዲሆንተደርጓል።
• በቅርቡ በተፈጠረው የሰሌዳ እጥረት ምክንያት ከንብረት ክፍልም
ለፈፀሚዎች የሠሌዳ አሰጣጥ ስርሃቱን የመጣውን ሠሌዳ ለፈፃሚዎች
ከሚሰጡት ተገልጋይ ቁጥር በማመጣጠን ወጪ እንዲያደርጉና ለተገልጋይ
በቅደም ተከተላቸው እንዲሰጡ ተደርጓል በዚህም በተሠጠው እና
በተቀመጠው አቅጣጫ ውጭ የሠጠ 1 ፈፃሚ ታግዶ ጉዳዩ በድስፕሊን
እንዲታይ ተደርጓል፡፡
የቀጠለ……………
• አጠቃለይ መልካም አስተዳደር ችግር የፈጠሩ ሠራተኞች
እንዲሁም ኪራይ ሰብሳቢነት ውስጥ ባለሞያዎች በፅሁፍ
ማስጠንቃቂያ እስከ ስራ ማገድ እርምጃዎች ተወስዷል
በዚህም 5 ፈፃሚ የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ 2 ፈፃሚ የቃል
ማስጠንቀቂያ 1 የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ 1 ፈፃሚ ታግዶ
በድስፕሊን እየታየ ይገኛል በተጨማሪም 4 ፈፃሚዎች ቫን
መኪናን ያለአግባብ ሰርተው በመገኘታቸው ታግደው የ3 ወር
ደሞዛቸውን ተቀጥተው ወደ ስራ ተመልሰዋል፡፡በአጠቃላይ 8
ፈፃሚዎች ላይ የማስተካከያ እርምጃ ተወስዷል፡፡(ተገልጋይ
ያለአግብ ማንገላታት ፤ ከተገልጋይ ያለአግባብ ጥቅም መሻት)
የቀጠለ……………
ግብ 4፡- የዘርፉ አገልግሎት አሰጣጥ ከህገወጥ ደላላና ጉዳይ አስፈጻሚ ጣልቃ ገብነት የጸዳ
በማድረግ ፍትሃዊና ከኪራይ ሰብሳቢነት ነፃ እንዲሆን ይደረጋል፡፡
• የተከናወኑ ተግባራት፡-
• አገልግሎትፈላጊውህብረተሰብእራሱባለጉዳዩወይምበህጋዊወኪልእንዲስተናገድ
እየተደረገያለሲሆንአሁንምድረስበቀድሞአስተሳሰብሰለባየሆኑባለጉዳዮችበህጋዊ
መንገድጉዳያቸውንከማስጨረስይልቅበህገወጥመንገድለመጠቀምሙከራየሚያደ
ርጉመኖራቸውንማየትተችሏል፡፡ይህንንምችግርለመቅረፍከጅምሩጀምሮ
ሁሉምባለጉዳይህጋዊመታወቂያወይምህጋዊውክልና መያዝእንዳለበትእና
ለአገልግሎትሲመጣማሟላትያለባቸውቅድመሁኔታበግልጽበማስረዳትበህጋዊመ
ንገድብቻአገልግሎትእንዲያገኙእየተደረገሲሆንከዚህባለፈበአገልግሎትአሰጣጡላ
ይየሚገጥመውችግርሲኖርበተዘረጋውየቅሬታአቀራረብናአፈታትስርዓትመሰረት
እየተስተናገደ ይገኛል፡፡
የቀጠለ……………
• በህገ ወጥ መንገድ በአካባቢ ላይ እና ተገልጋያችን ላይ ችግር
ሲፈጥሩ የነበሩ 8 ደላሎችን ከፖሊስ ጋር በመሆን ተጠያቂ
እንዲሆኑ ተደርጓ ሆኖም ግን አሁንም በመመሪያችን ላይ
ማንኛውም ዜጋ መታወቂያ ካለው ቦሎ መውሰድ ይችላል
ስለሚል ለህገ ወጥ ጉዳይ አስፈፃሚ ክፍተት በመፍጠሩ
ቀጣይ መታየት ያለበት ጉዳይ ይሆናል
• በአገልግሎት አጣጥ ዙሪያ በዚህ 11ወራት በፅሁፍ የቀረቡ
ቅሬታዎች 5 ሲሆኑ ሁለት አግባብነት ያላቸው ሲሆኑ
3አግባብነት የሌላቸው ቢሆኑ ሆኖም 5 ምላሽ እንዲያገኙ
ተደርጓል ፡፡
የቀጠለ……………
ግብ 5፡- የሚዛናዊ ውጤት (ቢኤስሲ) ጥናት በማካሄድ እና
በመተግበር የቅ/ጽ/ቤትፈፃሚዎች አፈፃፀም እንዲመዘን
ይደረጋል
• የ2012 አ.ም የ6 ወር ስራ አፈጻጸም በወቅቱ
የተከናወነ ሲሆን የተመዘኑ ሰራተኞች ብዛት 53ናቸዉ
ከዚህ ዉስጥ ከፍተኛ ያገኙ 48፣መካከለኛ5 ሲሆኑ
ዝቅተኛ ደረጃ የተመዘነ ፈጻሚ የለም፡፡
የቀጠለ……………
ግብ 6፡- የዜጎች ስምምነት ሰነድ በማዘጋጀት ለተገልጋይ በማሳወቅ
ተገልጋዮች መብትና ግዴታቸውን እንዲያቁና የግልፀኝነት ስርዓት
እንዲሰፍን በማድረግ የተገልጋዩን እርካታ 85 በመቶ እንዲደርስ ይደረጋል
የተከናኑ ተግባራት
• በየደረጃው የሚሰጡ አገልግሎቶች በእስታንዳርድ መሠረት
እንዲሰጡ ተደርጓል ሆኖም አንዳንድ ከእስታንዳርድ በታች
አገልግሎት የሚሰጡ መኖራቸው ታይቷል ለምሳሌ ከክልል
በዝውውር የሚመጣ የተሸከርካሪ ፋይል ፤የግምት አሰጣጥ፤በቅርቡ
ደግሞ የሠሌዳ አሰጣጥ እጥረት የመሳሰሉት ጉዳዮች
ከእስታንዳርድ በታች አገልግሎት እየተሰጠ ይገኛል፡፡
የቀጠለ……………
• በየደረጃው የሚሰጡ አገልግሎቶች በእስታንዳርድ መሠረት እንዲሰጡ
ተደርጓል ሆኖም አንዳንድ ከእስታንዳርድ በታች አገልግሎት የሚሰጡ
መኖራቸው ታይቷል ለምሳሌ ከክልል በዝውውር የሚመጣ የተሸከርካሪ
ፋይል ፤የግምት አሰጣጥ፤በቅርቡ ደግሞ የሠሌዳ አሰጣጥ እጥረት
የመሳሰሉት ጉዳዮች ከእስታንዳርድ በታች አገልግሎት እየተሰጠ ይገኛል
• የተገልጋይ እርካታ ያለበትን ደረጃ ለማወቅ በ1ኛ ሩብ ዓመት ዳሰሳ ጥናት
ተካሄዶ 83 በመቶ እርካታ ያለ ቢሆን መዝገብ ቤት አካባቢ በፍጥነት
ለተገልጋይ መስተንግዶ አለመስጠት እና ኢፋይሊንግ ስራዎች መጠናቀቅ
እንዳለበት ከሚነሱ ጥያቄዎች ዋነኞቹ ሲሆኑ ፡፡በተመሳሳይ በ2ኛ ሩብ
ዓመት ጥናት ተካሄዶ 84.5 ፐርሰንት ከመቶ እርካታ ያሳያል፡፡ በአጠቃላይ
በአመቱ የታዩትን ክፍተቶች በመሙላት ስራዎችን በተቀላጠፈ ሁኔታ
እንዲከናወን ተደርጓል፡፡
የቀጠለ……………
ግብ 6፡- የዜጎች ስምምነት ሰነድ በማዘጋጀት ለተገልጋይ በማሳወቅ
ተገልጋዮች መብትና ግዴታቸውን እንዲያቁና የግልፀኝነት ስርዓት
እንዲሰፍን በማድረግ የተገልጋዩን እርካታ 85 በመቶ እንዲደርስ ይደረጋል
• የተከናኑ ተግባራት
• በየደረጃው የሚሰጡ አገልግሎቶች በእስታንዳርድ መሠረት
እንዲሰጡ ተደርጓል ሆኖም አንዳንድ ከእስታንዳርድ በታች
አገልግሎት የሚሰጡ መኖራቸው ታይቷል ለምሳሌ ከክልል
በዝውውር የሚመጣ የተሸከርካሪ ፋይል ፤የግምት አሰጣጥ፤በቅርቡ
ደግሞ የሠሌዳ አሰጣጥ እጥረት የመሳሰሉት ጉዳዮች
ከእስታንዳርድ በታች አገልግሎት እየተሰጠ ይገኛል፡፡
የቀጠለ……………
• የተገልጋይ እርካታ ያለበትን ደረጃ ለማወቅ በ1ኛ ሩብ
ዓመት ዳሰሳ ጥናት ተካሄዶ 83 በመቶ እርካታ ያለ
ቢሆን መዝገብ ቤት አካባቢ በፍጥነት ለተገልጋይ
መስተንግዶ አለመስጠት እና ኢፋይሊንግ ስራዎች
መጠናቀቅ እንዳለበት ከሚነሱ ጥያቄዎች ዋነኞቹ
ሲሆኑ ፡፡በተመሳሳይ በ2ኛ ሩብ ዓመት ጥናት ተካሄዶ
84.5 ፐርሰንት ከመቶ እርካታ ያሳያል፡፡ በአጠቃላይ
በአመቱ የታዩትን ክፍተቶች በመሙላት ስራዎችን
በተቀላጠፈ ሁኔታ እንዲከናወን ተደርጓል፡፡
የቀጠለ……………
ግብ 7፡- በዘርፉ ምርጥ ተሞክሮዎች በመለየት በመቀመርና
በማስፋፋት የአገልግሎት አሰጣጡ ውጤታማነት እንዲሻሻል
ተደርጓል ፤
• በየደረጃው ምርጥ ተሞክሮዎችን በመለየት 1
መቀመር ተችሏል
• የተቀመሩትን ተሞክሮዎች ተግባር ላይ በማዋል
ሥራዎችን በቅልጥፍና ማከናወን ተችሏል፡፡
የቀጠለ……………
2.2 የአበይትተግባራት አፈጻጸም
ግብ 1፡-ከአሽከርካሪና ተሸከርካሪ ጋር በተያያዘ አገልግሎት ፈልገው
ለሚመጡ ደንበኞች ተገቢውአገልግሎት በስታንዳርዱ መሰረት እንዲሰጥ
ይደረጋል፡-
በአሽከርካሪብቃትማረጋገጫፈቃድአገልግሎትየተከናወኑተግባራት፡-
• ለ19324 መንጃ ፈቃድ እድሳት ለማድረግ ለሚመጡ ተገልጋዮች
ፈጣን አገልግሎት ለመሠጠት ታቅዶ 17062ተከናውኗል፡፡
• ለ1320 መንጃ ፈቃድ የጠፋባቸው አሽከርካሪዎች ከፖሊስ
ጽ/ቤት ማረጋገጫ ሲያቀርቡ በጠፋው ምትክ እንዲሰጣቸው
ታቅዶ 1818 ተከናውኖዋል፡፡
የቀጠለ……………
• በተለያዩ ምክንያት መንጃ ፈቃድ ለተበላሸባቸው ለ 396
አሽከርካሪዎች በተበላሸው መንጃ ፈቃድ ምትክ ለመስጠት
ታቅዶ 264 ተከናውኖዋል፡፡
• መንጃ ፈቃዳቸውን አለም አቀፍ /ኢንተርናሽናል/ ለማድረግ
አገልግሎት ለሚጠይቁ ተገልጋዩች በመመሪያው መሰረት
ለ303 ተገልጋዮች ፈጣን አገልግሎት መስጠት ታቅዶ
675ተከናውኖዋል፡፡
• ለ831 አሽከርሪዎች ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ዕግድ ማንሳት
ምዝገባ አገልግሎት በመመሪያው መሰረት አገልግሎቱን
ለመስጠት ታቅዶ 491 ተከናውኖዋል፡፡
የቀጠለ……………
• ለ330 የመታደሻ ጊዜ ላለፈባቸው አሽከርካሪዎች በመመሪያው መሰረት
ተሃድሶ በመውሰድ ፈተና ተፈትነው አልፈው ሲመጡ አገልግሎቱን
እንዲያገኙታቅዶ 153 ተከናውኖዋል፡፡
• የአሽከርካሪ ብቃት ከክልል ወደ አዲስ አበባ ለሚጠይቁ አገልግሎቱን
ፈላጊዎች መመሪያው በሚፈቅደው መሰረት አስፈላጊወን ዝውውር
አገልግሎት መስጠት 13 ታቅዶ 57 ተከናውኗል ፡፡
• የአሽከርካሪ ብቃት አዲስ አበባ ወደ ከክልል ለሚጠይቁ 13 አገልግሎቱን
ፈላጊዎች መመሪያው በሚፈቅደው መሰረት አስፈላጊወን ዝውውር
አገልግሎትመስጠት ታቅዶ 10 ተከናውኗል፡፡
• ለተለያዩ አካላት ደብዳቤ መፃፍ 475 ታቅዶ 422 ተከናውኗል
 
የቀጠለ……………
– በተሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አገልግሎት የተከናወኑ
ተግባራት፡-
• ለ4509 አዲስ ተሽከርካሪ ምዝገባ ማድረግ ታቅዶ ለ2483
ተገልጋይ ምዝገባ ተከናውኗል
• ለ4608 ግምት ማሳወቅ እቅድ ታቅዶ ለ6044 ተገልጋይ
ግምት የማሳወቅ ስራ ተሰርቷል
• ለ22700 ዓመታዊ ምርመራ ቦሎ ለመስጠት ታቅዶ
ለ29584 ተገልጋይ ቦሎ መስጠት ተችሏል
• ለተገልጋዮች ከቀረጥ ነፃ ማንሳት ታቅዶ 150 ተከናውኗል
የቀጠለ……………
• ለ1000 ተገልጋይየአገልግሎት ለውጥ ታቅዶ ለ3052
ተከናውኗል
• ለ5095ተገልጋይ መደበኛ ሠሌዳ መስጠት ታቅዶ
ለ2390 ደንበኛ ሠሌዳ መስጠት ተችሏል
• ለ340 ተገልጋይ ፋይል ዝውውር አገልግሎት መስጠት
ታቅዶ ለ233 ሰው አገልግሎቱን መስጠት ተችሏል
• ለ3600 ደንበኛ የእዳና እገዳ ለመስጠት ታስቦ ለ7410
ተገልጋይ ተሰጥቷል
የቀጠለ……………

• ለ1325የተለያዩ ደብዳቤዎች ለመውሰድ ፈልገው


ለሚመጡ ደንበኞች ለመስጠት ታቅዶ ለ2888
ደንበኞች አገልግሎቱን ተሰጥቷል ፡፡
• ለ4000 ደንበኛ ስም ዝውውር ታቅዶ 5580ደንበኛ
አገልግሎቱን አግኝቷል፡፡
• ለ4509 ተገልጋይ ተላላፊ ሠሌዳ ለመመለስ ታቅዶ
ለ2543 ተገልጋይ አገልግሎቱ ተሰጥቷል፡፡
የቀጠለ……………
1.4፡- የተቋማት በክዋኔ ኦዲት አሰራር በማጠናከር የዘርፉ
አገልግሎት አሰጣጥ ተጠያቂነት የሰፈነበት እንዲሆን
ይደረጋል
• 92663 የተሽከርካሪ ፋይሎች የክዋኔ ኦዲት ለማድረግ
ታቅዶ 81600 ኦዲት ማድረገተችሏል የኦዲት ሽፋን
ያገኘው 81600 ሲሆን ግኝት የተገኘባቸው 462
ሲሆኑ የተስተካከሉት 310 ናቸው ያልተስተካከሉ 143
ፋይልሎች ሲሆን በፐርሰንት 98.6% ናቸው
የቀጠለ……………
1.5፡-የአሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፋይል አደረጃጀትን ዘመናዊ ከማድረግ
(E-filing) አንጻር፡-
የተከናወኑ ተግባራት፡-
• በአጠቃላይ ያለው የተሸከርካሪ ፋይል ብዛት 98064፣አሽከርካሪ
72013 ሲሆን አጠቃላይ ድምር 170077 ፋይል ይገኛል፡፡
• እስካን የተደረጉ ፋይሎች ብዛት ኮድ 1 - 1843 ፤ ኮድ 2 – 7000
፤ ኮድ 3- ኢት 14483 ፤ ኮድ 3 ኢት ተሳቢ 5075 ሲሆን የቀድሞ
እስካን የተደረጉ ፋይሎች ኮድ 2-12586 ነው፡፡ ከነዚህ ዉስጥ
ግኝት የተገኘባቸው 1191 ፋይሎች ሲሆኑ ማስተካከያ
ተደርጎባቸዋል ፡፡
የቀጠለ……………
1.6:-የተሸከርካሪ ተቋማት ብቃት ማረጋገጫ አገልግሎት
በአመቱ የተከናወኑ ተግባራት
• በአዲስ ተቋማት ምዝገባ የአመቱ ዕቅድ 35 ሲሆን
የተከናወነው 23 ሲሆን በፐርሰንት 65.71% ሆኗል፡፡
• በነባር ተቋማት እድሳት የአመቱ ዕቅድ 40 ሲሆን 6
ተከናውኗ በፐርሰንት 15% ሆኗል፡፡
የቀጠለ……………
3.የሃብት አጠቃቀምና አስተዳደር አፈጻጸም በተመለከተ
• በአጠቃላይ የተለያዩ አልግሎቶችን በመስጠት 96
ሚሊያን ብር ለመሰብሰብ ታቅዶ
112,034,891.80ብርተሰብስቦ ገቢ
የተደርጓልአፈፃፀሙ 116.7% ሆኗል ፡፡
የቀጠለ……………
4.ከኮረና ቫይረስ ስርጭት መከላከል ጋር ተያይዞ የተሰሩ ስራዎች
• ከኮረና ቫይረስ ወረርሽኝ መከላከል ጋር ተያይዞ የበድን
መሪዎችና በየደረጃዉ ያለ ፈጻሚ እንዲያዉቀዉ ተደርጎ
የመከላከል ስራ እየተሰራ ይገኛል፡፡በአጠቃላይ 128 ሊትር
ሳኒታይዘር፣200 ግላቭና 103 ማስክ ለሰራቶኞቻችን
ተሰራጭቷል፡፡ተገልጋዮቻችን ርቀታቸዉ ጠብቀዉ ወረፋ
ይዘዉ እንዲስተናገዱ የማድረግ ስራ በመስራት እንዲሁም
በር ላይ የሙቀት መለክያ መሳርያ በመጠቀም የተገልጋይና
የሰራቶኞቻችንን ደህንነት ለመጠበቅ ከፍተኛ ስራ እየተሰራ
ይገኛል፡፡
የቀጠለ……………
5.ያጋጠሙ ችግሮችና የተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎች
• 5.1ያጋጠሙ ችግሮች በተመለከተ
• የሲስተም መቆራረጥ ተገልጋዩ ህ/ሰብ ለአገልግሎት ሲመጣ
በሚፈልገው ልክ ግብአት/ላምኔሽን ኦርጅናሉ/መንጃ ፈቃድ
ያለመኖሩ በተቋሙ ላይ እምነት ማጣታቸው ወይም ጥርጣሬ
ማሳደራቸው በተለይ ደግሞ ከአዲሱ ሲስተም ወዲህ ክፍያውን
በተመለከተ በጣም መማረሮችና በሠራተኞቹ ላይ ከፍተኛ የሆነ
የስራ ጫና ከማባከኑም በላይ ቅጣቱን ምላሽ ለመስጠት መቸገር
• በአዲሱ የሲስተም አሰራር የእግድ ማንሳት፣የእግድ ማገድ እና
የመሳሰሉት ሲስተሞች ቶሎ ያለመከፈትና ከኦዲተሮች ጋር አጽድቅ
አታጽድቅ ሰጣ ገባ ውስጥ በመገባቱ ስራዎች በቶሎ አለጀመራቸው
የቀጠለ……………
• ለአዲስ ሠሌዳም ሆነ ለአገልግሎት ለውጥ ሠሌዳ
ፈልገው ለሚመጡ ተገልጋዮች የሠሌዳ እጥረት
በወቅቱ በመኖሩ አገልግሎት መስጠት የተቸገርንበት
ሁኔታ ተፈጥሮ የነበረ መሆኑ፡፡
• በኢፋይሊን ስራ አፋጣኝ ለማድረግ የማቴሪያል
አቅርቦት የተሟላ ባለመሆኑ ሥራው በፍጥነት
እንዳይሄድ አድርጎታል ለምሳሌ፡- እስካነር ፤
ኮምፒውተር ፤የፕሪንተር እና የመሳሰሉት ችግር….
የቀጠለ……………
5.2 የተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎች
• የተለያዩ የኮሙኒኬሽን ዘዴዎችን በመጠቀም ለተገልጋዩ የለም
ተብሎ እንዳይመለስ የሚያስፈልገውን በራሪ ጽሁፎችን
በየትኛውም ቢሮ ተሂዶ በፍላሽ በሲዲ ኘሪንት አውት አዘጋጅቶ
ለተገልጋዩ ህብረተሰብ አገልግሎት ሠጥቶ መሸኘት
• በተለይ በአዲሱ የሲስተም አሰራር መሠረት ብዙ ግር የሚሉን
ነገራቶች ያሉብን ቢሆንም በስልክ ማእከሉን በጥያቄ በመጠየቅ
ክ/ከተማዎችን የስራ ልምድ ልውውጥ በማድረግ ተሞክሮ
በመውሰድና በመስጠት በእንደዚህ መልኩ በመመጋገብ ውስብስብ
ነገሮችን በጥቂቱም ቢሆን ችግሮትን በመቅረፍ እየሠራ ይገኛል፡፡
የቀጠለ……………
• 6.በበጀት አመቱ የነበሩ ጠንካራና ደካማ ጎኖች፣
• 6.1 ጠንካራጎኖች፣
• ሁሉም ፈጻሚ አገልግሎት ለመስጠትና የተገልጋዩን እርካታ ለማሳደግ
የሚደረግ ጥረት የተሻለመሆን፣
• ስራዎችን በመመሪያ ብቻ ለመስራትና ተቋሙን ከኪራይሰብሳቢነት
አስተሳሰብ እናተግባር የጸዳ እንዲሆን የሚደረጉ ጥረቶች መኖራቸዉ፣
• ሁሉም የተሰጠውን የስራ ድርሻ በአግባቡ በመወጣት የአመቱን እቅድ
ለማሳካት የሚደረጉ ርብርቦች ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተሻሻለ መምጣቱ
• የስራ ተነሳሻነት ከስራ ሂደቱ ሰራተኞች ጋር ተማምኖ እና ተጋግዞ
መስራት
• ስራዎችን በጥራት የመስራት ጥረት በአብዛኛዉ ፈጻሚ
የቀጠለ……………
• 6.2 ደካማ ጎኖች፣
• የኪራይ ሰብሳቢነት ተግባር አመለካከት ለመቅረፍ የሚደረግ ትግል የተጠናከረ አለመሆን፣
• ሁሉም አደረጃጀቶች የግንኙነት ግዜ ጠብቆ አለመሄድ
7. ክትትልና ድጋፍ ግምግማ ስርዓት፡-
• ሠራተኛው ስራውን ከመጀመሩ በፊት የተቸገርንበት ነገርካለ መፍትሄ እንዲቀጥ
የማድረግ ስራ በየግዜዉ መሰራቱ
• በሞርኒንግ ብሪፊንግ ላይ በየሣምንቱ ወይም በየ15 ቀኑ በመገማገም በመማማርና
የእርምት እርምጃ በመውሠድ የመገማገም ስራ መሰራቱ
• በሠራተኛው ላይ የተለያዩ ችግሮች ሲታይ/ሲሰማ/ ግድ ሞርኒንግ ብሪፊንግ ሳንጠብቅ
ግምገማ በማድረግ በመወያየትና በመተማመን የውሳኔ ሃሳብ በጋራ አሰቀምጦ በመሄድና
ለቀጣይ ተስተካክሎ እስከመገኘት ድረስ በመድረስ የግምገማና የማስተካከያ ስራ
መሰራቱ፡፡
• የየእለት ክትትል በአሰራር ላይ የማድረግ ተግባራት ሲከናወን ቆይቷል፡፡
የቀጠለ……………
• 8. የቀጣይ ዋና ዋና የትኩረት አቅጣጫዎች
• የህዝብ ግንኙነት ስራውን አጠናክሮ በመቀጠል ህብረተሰቡ
በአገልግሎት አሰጣጡ ላይ የድርሻውን ሚና እንዲወጣ
ጥረት ማድረግ
• የቅሬታ አይነትና ምንጮቻቸውን በመለየት ቅሬታዎችን
እንዲቀንሱና ምንጮቻቸው እንዲደርቁ ለማድረግና ህ/ሰቡ
ለአላስፈላጊ ወጪ እንዳይጋለጥ በማድረግ የመ/ቤቱን
አካባቢ ከተለያዩ ህገወጥ ጉዳይ አስፈጻሚዎችንና
በአከባቢዉ የሚያዉኩ ሁኔታዎች እንዲፀዳ ማድረግ
የቀጠለ……………
• የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ከዋናው ቢሮ እስከ ታችኛው ቢሮ
ድረስ ያለውን ክፍተቶች ለመድፈን በጋራ የምንሰራበት ሁኔታ
ይፈጠራል፡፡
• ለአገልግሎትአሰጣጡእንቅፋትየሚሆኑየግብዓትማነቆዎችንለይቶበ
ፍጥነትእንዲፈቱማድረግ፣ለቅ/ጽ/ቤቱ የሚያስፈልገውን
ማንኛውንም ግብአት እንዲሟላ ቢሮው ትኩረት ሠጥቶ እንዲሰራ
በቅርንጫፍ በኩል ጥረት ይደረጋል፡፡
• የፋይል አደረጃጀታችን የኢ -ፋይሊንግ ሲስተም እንዲሆን ትኩረት
ማድረግ
• የተጀመረውንየለውጥበተሟላሁኔታለማሳካትየተጀመሩስራዎችንአ
ጠናክሮማስቀጠል፣
የቀጠለ……………
9.ማጠቃለያ
• በአጠቃላይበ2012በጀትዓመትበጽ/ቤታችንበእቅዳችንተይዘ
ውየነበሩግቦችናተግባራት አብዛኖች በተሻለ ደረጃ የተፈጸሙ
ሲሆን በዚህም የታዩ መልካም ጅምሮችን አጠናክሮ
በማሰቀጠል ድክመቶችን ደግሞ በመለየትና በቀሪውጊዜ
ለማከናወን በእቅድ ውስጥ እንዲካተቱ በማድረግና መፍትሄ
በማሰቀመጥ የተገልጋዩን ህብረተሰብ እርካታ ወደላቀ ደረጃ
ለማድረስ በተለይም የሪፎርም ስራውን በማጠናከር የነበሩ
ውስንነቶችን በመቅረፍ፤ የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ
ርብርብ ማድረግ ያስፈልጋል፡፡

You might also like