Professional Documents
Culture Documents
DVLCA 2012 Annual Report11
DVLCA 2012 Annual Report11
የተሽከርካሪ ዘርፍ
የማጠቃለያ ሪፖርት
ይዘት
1. የቁልፍ ግቦችና ተግባራት አፈፃፀም
አቅም ግንባታ
አገልግሎት አሰጣጥ እና የቅሬታ አፈታት
ሌብነትን መከላከል
Authority
ዓላማ 2
3. ያጋጠሙ ችግሮችና የተወሰዱ መፍትሄዎች
4. የቀጣይ ጊዜ የትኩረት አቅጣጫ
የአጭር ግዜ
የረጅም ግዜ 2
የቁልፍ ግቦችና ተግባራት አፈፃፀም
አቅም ግንባታ
የ2011 በጀት ዓመት አፈጻጸም ግምገማን መሰረት በማድረግ የ2012
በጀት ዓመት እቅድ ተዘጋጅቷል፡
በተዘጋጀው ዕቅድ ዙሪያ
Authority
ተካሂዷል
ተሰጥቱዋል፡
የቁልፍ ግቦችና ተግባራት አፈፃፀም
አገልግሎት አሰጣጥ እና የቅሬታ አፈታት
• በዘርፉ ከሚሰጡ አገልግሎቶች
13 ያህሉ በስታንዳርድ
7 ከስታንዳርድ በታች
ስታንዳደርድ ያልወጣላቸው አገልግሎቶች 3 ናቸው
Authority
28 ቅሬታዎች ተገቢነት የሌላቸው (የሞተር ሳይክል ይመዝገብልን
ጥያቄ)
35 ተገቢነት ያላቸው ሲሆኑ ተገቢነት የሌላቸው 28 ቢሆንም
የማስረዳት ስራ ተከናውናል፡፡
4
በዘርፉ በሚሰጠው አገልግሎት የተገልጋዩ እርካታ 75% እነዲደርስ ታቅዶ በ2ኛ
ሩብ አመት በተደረገ መጠይቅ መሰረት 72.29% ስለመሆኑ
የቁልፍ ግቦችና ተግባራት አፈፃፀም
ሌብነትን መከላከልና ኣሰራር ማሻሻያ
• የማክሰሚያ ሰነድ ተዘጋጅቷል
• ኮድ 3አአ-05894 የሆነ ተሸከርካሪ ባለቤትነት ጉዳይ በመንገዶች
ባለስጣን እና የቻይና መንገድና ድልድይ ስራ ድርጅት መሃል በነበረ
የመረጃ ክፍተት እና ሌላ ተሸከርካሪ በተመሳሳይ ሻንሲ እና ሞተር
Authority
• የአገልግሎት መስጫ ሲስተሙ የተገኛኘ(Networked) ስላልሆነ
አንድ ተሸከርካሪ ሁለት ቅ/ጽ/ቤት መመዝገብ ከአገ/ጥ/ኦዲት ጋር
በመሆን የመለየት ስራ ተሰርቱዋል፡፡
• በየቅ/ጽ/ቤቱ የመረጃ፣ቅድመ ኦዲት እና ሲ-ቁጥር አገልግሎት
ከመስኮት በፊት እንዲኖር በማድረግ በአገልግሎቱ ላይ 5
Authority
የቁልፍ ግቦችና ተግባራት አፈፃፀም
• የቅድመ ኦዲት አሰራር ተላልፉ ተገልጋይ ያስተናገደ ፈጻሚ ተጠያየ እንዲሆን
ተደርጉዋል
• የሻንሲ ቁጥር በነጥብ እና ያለ ነጥብ በመመዝገብ ቀረጥ ያልከፈለን ከረጥ ነጻ
አስመስሎ ያረበ ፈጻሚ እንዲጠይ ተደርጉዋል፡፡
• በሰሌዳ እጥረት ምክንያት ይስተዋል የነበረውን ብልሹ አሰራር ውዝፍ
Authority
• ሰሌዳ እጥረት በነበረበት ወቅት ሌሎች ሰራተኞች ጋር ሰሌዳ ሳይኖር በአንድ
ባለሞያ በሎከር ውስጥ 8ሰሌዳ በመገኘቱ እርምጃ ተወስዱዋል
• የሰሌዳ ስርጭቱ በአፈጻጸም ሪፖርት መሰረት በማዕከል እየታየ እነዲሆን
በማድረግ ፍትሀዊ እንዲሆን ተደርጉዋል
• በቅ/ጽ/ቤት ማለቅ ሲችሉ ወደ ማዕከል ይላኩ የነበሩ ስራዎችን እዛው
አገልግሎት እንዲያገኙ በማድረግ ቅልጣፋ አገልግሎት እንዲሰጥ ተደርጉዋል፡፡ 7
ዓላማ 1
Authority
8
የዓበይት ተግባራት አፈፃፀም
ግብ 1፡ በተሸከርካሪዎች አካል ላይ የሚደረግ ጥገናን በመከታተል
በከተማዋ ብቁ ተሸከርካሪዎች እንዲኖሩ ይደረጋል፡፡
• ከዚህ ቀደም በጥገና ፍቃድ ብቻ ሻንሲ ለውጥ ያለ ፍቃድ ሲደረግ
Authority
• አደጋ የደረሰባቸውን ተሽከርካሪዎች ኢንሹራንስ ወርሶ ከመሸጡ በፊት
የተሽከርካሪው ፋይል መኖሩንና መሰረታዊ ሰነዶችን የያዘ መሆኑን
ሳያረጋግጡ(ባለንብረቶች እየተጉለሉ በመሆኑ)ለባለተሽከርካሪው የካሳ
ክፍያ እንዳይከፍሉ ለኢንሹራንሶቹ የማሳወቅ ስራ የተሰራ ሲሆን 9
800
700
600
500
400
300
200
100 10
0
የተሸከርካሪ አካል ለውጥ ጥገና ፈቃድ መስጠት
የዓበይት ተግባራት አፈፃፀም
ግብ 2፡ የተሸከርካሪ መለያ መረጃዎች አያያዝ/ልውውጥ በመቆጣጠር በዘርፉ የሚሰማሩ
ተሸከርካሪዎችን መረጃ ስርአት እንዲኖረው ይደረጋል፡፡
50
0
ጥ ጥ ት ት 11
ታ ታ
ለው ለው ስ መ ስ መ
ተር ንሲ ማ ማ
ሞ ቻ ር ር
ቁጥ ቁጥ
ተር ንሲ
ሞ ቻ
የዓበይት ተግባራት አፈፃፀም
ግብ 3፡ በሚሰጡ የተሸከርካሪ ዘርፍ አገልግሎቶች ድጋፍና ክትትል በማድረግ
ወጥ፣ፍትሓዊና መመሪያን መሰረት ያደረገ የአገልግሎት ስርአት እንዲተገበር
ይደረጋል፡፡
• አጠራጣሪ ሞተርና ቻንሲ ቁጥር ምት ላይ ለ102 ተገልጋይ መልስ ለመስጠት
ከተያዘው እቅድ ለ60
• የመጫን አቅም ላይ ለ1 ተገልጋይ መልስ ለመስጠት ከተያዘው እቅድ ለ4 ተሰጥቷል
Authority
• መረጃ ለሚጠይቁ አካላት መረጃ ተሰጥቷል፣
• ከ1994 ዓ.ም ጀምሮ በፍ/ቤት ጉዳይ ምክንያት የሰሌዳ ለውጥ ያላደረገ
ሰነዱም/ፋይሉም ጠፍቶ የነበረው ተሽ/ፈይሉ እንዲደራጅ በማድረግ ምዝገባ
እንዲያገኝ ተደርጓል
• ከፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን ተማሳይ ሰሌዳ 24 በመመረቱ ምክን ኮልፌና
ልደታ ተመሳሳይ ሰሌዳ የተሰጠ ሲሆን 22ቱ በፈቃደኝነት 2 በፖሊስ ተገደው 12
ሰሌዳውን እንዲቀይሩ ተደርጓል፡፡
• ቀረጥ ይነሳልኝ ጋር ተያይዞ ለሚነሱ ጥያቄዎች በእቅድ የተያዘው ብዛት 15
የዓበይት ተግባራት አፈፃፀም
• በተለያዩ አካላት ከተሽከርካሪ እግድ ይደረግልን እና እግድ ይነሳልን
ተብለው ለሚጠይቁ አገልግሎት ለመስጠት የታቀደው 13 ክንውን
225 ፡፡
Authority
ታቅዶ ለ2354 እንዲሰጣቸው ተደርጓል፡፡
Control Authority
Driver & Vehicle Licensing and
• በ ኣጠቃላይ በ ቅርንጫፍ ያሉት የፋይል ብዛት 608,995 ሲሆን
ከነዚህ ውስጥም 463,321 ስካን ተደርገው ያለቁናለተገልጋይ በ
ዌብ ሲስተም አማካኝነት ዝግጁ የሆነው አገልግሎት እየሰጡ
ይገኛልበ፡፡
• በ ጥቅል ስራው በ 70% ደረጃ ይገኛል
14
የዓበይት ተግባራት አፈፃፀም
ዓላማ 2
Authority
15
የዓበይት ተግባራት አፈፃፀም
ግብ 1፡ መመሪያዎችን እና አሰራሮችን በማሻሻል የተሸከርካሪ
ተቋማትን አቅም ማሳደግ፡፡
• የተሸከርካሪ መመሪያዎችና ስታንዳርዶች ከፌደራል ትራንስፖርት
ባለስልጣን ጋር በመሆን የጥናት ቡድን በማቋቋም እንዲሻሻሉ ተደርጓል፣
• በ35/2011 የምርመራ ተቋማት መመሪያና ስታንዳርድን በመፈተሸ የሚታዩ
Authority
ካሊብሬት ያልተደረጉ እና መረጃ ከውጭ የሚቀበሉ በመሆኑ አንድ ወጥ
የሆነ ሲስተም ማንኛውንም መረጃ የማይቀበል፣ ሰኪዩርድ እና ካልብሬት
የተደርገ ሲስተሙ በልጽጎ፣ 44ቱም ተቋማት እንዲጠቀሙበት ለማድረግ
ተቋማቶች የሚጠቀሙባቸውን ሲስተም ዓይነቶች ተለይተው ቀርቧል፡፡
• እየታየ ያለው የቴክኒክ ምርመራና የቦሎ አሰጣጥ ችግር ለመቅረፍ የተሻለ
አደረጃጀትና አገልግሎት አሰጣጥ መፍጠር የሚያስችል የመመሪያ ጥናት 16
Authority
• በቀን መመርመር ከሚገባቸው ተሸከርካሪ በላይ ሲመረምሩ የተገኙ 3
የምርመራ ተቋማት የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷቸዋል፡፡
• ላልተመረመረ ተሸከርካሪ የብቃት ማረጋገጫ በመስጠት የቦሎ አገልግሎት
እንዲያገኝ የሞከረ ኤች.ቲ.ኤስ የተባለ ተቋም እና የተሰተፉ በለሞየዎች
በመመሪያው መሰረት ለአንድ ዓመት አገልግሎት እንዳይሰጡ ታግደዋል
17
የዓበይት ተግባራት አፈፃፀም
• በባለስልጣን መ/ቤቱ የምርመራ ፈቃድ የወሰዱ 44 ሲሆኑ
38ቱ ነበር እናእድሳት ያደረጉ
6 አዲስ ፈቃድ የወሰዱ ሲሆን
• በማዕከል የጥገና ፈቃድ የወሰዱ ተቋማት 13 ሲሆኑ
6 አዲስ ፈቃድ የወሰዱ
Authority
4 አዲስ ፈቃድ የወሰዱ
21 እድሳት ያደረጉ ናቸው
• 11 የምርመራ ተቋማት በመመሪያ 35/2011 መሰረት መስፈርት
አሟልተው ደረጃቸውን አስተካክለዋል ፡፡
18
• በቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች 919 ተቋማት የጥገና ስታንዳርዱን አሟልተው
ፈቃድ የወሰዱ
የዓበይት ተግባራት አፈፃፀም
በቅ/ፍ የሚገኙ የጥገና ተቋማት ብዛት
ተ.ቁ. በ2012 ፋይል ያላቸው የጥገና ተቋማት
ቅ/ጽ/ቤቶ ብዛት
ች ፈቃድ እደሳት አዲስ ፈቃድ ነባር አጠቃላይ
ያደረጉ የወሰዱ
1 ቂርቆስ 4 3 27 30
Authority
6 ን/ስ/ላፍ 6 23 6 29
ቶ
7 ልደታ 10 0 133 133
8 አ/ከተማ 0 1 10 11
9 ጉለሌ 1 4 85 89
10 ኮልፌ 0 4 308 312
ቀራንዮ
ድምር 42 57 862 919 19
የዓበይት ተግባራት አፈፃፀም
ግብ 3፡ በተሸከርካሪ ዘርፍ ለሚሰጡ አገልግሎቶች የህትመት ግብአቶች እንዲሟሉ
በማደደረግ ወቅቱን ጠብቆ አገልግሎት ላይ እንዲውሉ ይደረጋል፡፡
Authority
• ለድንገተኛ የቴክኒክ ምርመራ አገልግሎት የሚውሉ የተሸከርካሪ
መመርመሪያ ቅጽ 624 ፓድ እና የመክሰሻ ቅጽ 624 ፓድ እንዲታተም
ተጠይቋል
• ለቴክኒክ ምርመራ ስራ የሚውሉ ምልክት/ኮን፣ ስቶፐር፣ 2 ወኪቶኪ፣
ፓዶች እና ሚኒባስ መኪና ተሟልቷል
20
የዓበይት ተግባራት አፈፃፀም
ግብ 4፡ በ6ሺ ተሽከርካሪዎች ላይ ድንገተኛ የመንገድ ላይ የቴክኒክ ምርመራ በማከናወን
ያለባቸውን የቴክኒክ ችግር እንዲያስተካክሉ ይደረጋል
ምርመራውን ያለቅጣት በ5 ቀን
የተመረመረ በብቃት ያለፉ እንዲያስተካክሉ ተቀጥቶ አስተካክሎ በዳግም
ተ.ቁ የተከናወነበት ጊዜ ተሸከርካሪ ብዛት ተሽከርካሪዎች የተደረገ እንዲመጣ የተደረገ ምርመራ
Authority
6 461 421 8 12 20
Authority
• በጥናቱ መሰረት የድንገተኛ የምርመራ ውጤቱ ከምርመራ ተቋማት ጋር
ያለው ዝምድና ተለይቶና ተተንትኖ ለያንዳንዱ ምርመራ ተቋም
ግብረመልስ ተሰጥቷል
• የየሳምንቱ የመንገድ ላይ የድንገተኛ የምርመራ ውጤት ተደራጅቶና
ተተንትኖ እየተደራጀ ለጣይ ስራ ዝግጁ ተደርጉዋል
22
• አደጋ አድርሰው በትራፊክ ፖሊስ መረጃቸው የሚያዝ ተሸከርካሪዎች
ያለባቸውን የቴክኒክ ችግር ከመረመሯቸው ተቋማት ጋር ለማዛመድ
መረጃውን ማምጣት ተጀምሯል
የዓበይት ተግባራት አፈፃፀም
Authority
የተለያዩ ሚድያዎች ማለትም አዲሰ ሚድያ ኔትወርክ፣ ኢቢሲ፣ ፋና፣ አዲስ
አውቶሞቲቭ 97.1 በድንገተኛ የመንገድ ላይ የተሸከርካሪ የቴክኒክ ምርመራ ዙሪያ
ስራ ቦታው ላይ በመገኘት የምርመራ ሂደቱን በመቅረጽ ለህብረተሰቡ ግንዛቤ
እንዲያገኝ ተደርጓል
በአሐዱ ቲቪ ሁሉ ደህና የተሌቭዥን እና የሬድዮ ፕሮግራም በድንገተኛ የመንገድ ላይ
የተሸከርካሪዎች የቴክኒክና ምርመራና በመመሪያ 35/2011 ዙሪያ ባሉ ክፍተቶችና
23
ጠንካራ ጎኖች ለሁለት ቀናት የተሌቭዥን የውይይት ፕሮግራም ሰፊ የሆነ
ማብሪሪያ ተሰጥቷል፡፡
የዓበይት ተግባራት አፈፃፀም
የተሸከርካሪ ብዛት በአይነት
ተ.ቁ ሜጀር ኮድ የአገልግሎት አይነት ብዛት
1 1 ታክሲ 32,199
2 2 የግል 216,178
3 3 ኮመርሻል 301,668
4 4 የመንግስት 28,407
5 5 የህዝባዊ ድርጅት 4,213
6 6 የተያዘ 3
7 7 ዲፕሎማቲክ 2,818
Control Authority
Driver & Vehicle Licensing and
8 8 ዩናይትድኔሽን 2,686
9 9 አ.አ.ድ 637
10 10 የዕርዳታ ድርጅት 14,504
11 14 ፖሊስ 1,523
12 15 ልዩ 1,993
13 21 3 ተሳቢ 8
14 24 ዕድ ኮድ 129
15 25 አሕ ኮድ 190
16 26 የተመ ኮድ 69
24
17 35 እርዳታ ድርጅት 1,765
18 90 የእለት 5
ድምር 608,995
የዓበይት ተግባራት አፈፃፀም
የተሸከርካሪ ብዛት በአይነት
የተሸከርካሪ ብዛት በአይነት
350000
300000
250000
200000
Control Authority
Driver & Vehicle Licensing and
150000
100000
50000
0
ል ል ዘ ን ስ ልዩ ሳቢ ኮድ ኮድ ኮድ ጅት ለት
ክሲ የግ ርሻ ግስት ጅት ተያ ቲክ ኔሽ .አ.ድ ጅት ሊ
ታ ር የ ማ ድ አ ድር ፖ ተ ር የእ
ን
ኮ መ የመ ዊ ድ ሎ ት 3 ዕድ አሕ ተመ ድ
የ ታ
ዝ
ባ ዲ
ፕ ናይ
ዩ ርዳታ ዳ 25
የህ የዕ እር
የዓበይት ተግባራት አፈፃፀም
የተሽከ
ርካሪ ቀረጥ
የተሽከርካ ዋጋ ወይም የምርመ
አዲስ ሪ ዋጋ ግምት ቀረጥ መደበኛ ራ
ተሸ/ምዝ ግምት ለሽያ ዓመታዊ ነፃ የአገልግሎ ሰሌዳ ፋይል እዳ እና ተላላፊ ደብዳቤ ተላላፊ ውጤት የቀ.ተሽ/ ሥም መረጃ
ቅ/ጽ/ቤት ገባ ለማሳወቅ ጭ ምርመራ ማንሳት ት ለውጥ መስጠት ዝውውር እግዳ መመለስ ዎች እድሳት ማስገባት መ/ማ ልዩ ልዩ ዝውውር ለውጥ
አራዳ 1786 216 2985 16096 66 1299 1820 124 2628 1784 1277 49 7915 0 0 2713 540
ቦሌ 6774 387 6942 38971 225 2325 4559 473 7387 4609 5392 220 12815 138 661 4649 6536
ጉለሌ 2167 63 1777 8869 18 1038 1607 118 1909 1601 718 39 5855 27 0 1774 3011
ቂርቆስ 4583 5202 5137 35422 184 2986 4943 613 4766 4625 2948 106 11629 0 0 4237 6882
Control Authority
Driver & Vehicle Licensing and
ኮልፌ 2030 148 2919 17388 77 1848 2079 168 2523 2160 1070 88 10888 13 1040 2690 0
ልደታ 4023 167 3368 35075 101 1552 3846 165 2203 4046 1578 30 8076 0 0 2950 0
ን/ስ/ላፍቶ 2483 494 6126 35075 152 3091 2422 332 7494 2617 2925 161 10094 40 0 5676 0
የካ 4331 3929 2633 15526 59 1244 2890 167 2747 2872 1237 45 2890 74 2 2382 0
አቃቂ ቃሊቲ 3302 369 6181 39974 228 2925 3046 557 8492 3046 3346 190 13866 124 0 5461 0
አዲስ ከተማ 1822 140 3929 18335 57 1370 1764 245 2660 1764 1205 27 6731 86 0 3462 1380
ድምር 33301 11115 41997 260731 1167 19678 28976 2962 42809 29124 21696 955 90759 502 1703 35994 18349
26
የዓበይት ተግባራት አፈፃፀም
በተሸከርካሪ ዘርፍ ተሰጡ አገልግሎቶች ብዛትእና አይነት
250000
200000
Control Authority
Driver & Vehicle Licensing and
150000
100000
50000
0
ገባ ቅ
ያጭ ራ ት ጥ ት ር ዳ ለስ ች ሳት ባት /ማ ልዩ ር ጥ
ዝ ሳወ ርመ ንሳ ለው ስጠ ው እግ ቤዎ ስገ ልዩ
ው
ም ለሽ ማ ው ና መ
መ
ዳ እ ድ / መ ው ለው
ሸ/ ለማ ት ም ነፃ
ት ዳ
መ
ል
ዝ እ
ፊ ደብ ፊ ማ ሽ ዝ
ረጃ
ተ ት ዊ ሎ
ሰሌ እዳ ላላ ላላ ት
ቀ.
ተ ም
ስ
ግም ግም ታ ጥ ልግ ፋይ ተ ጤ ሥ መ
አዲ ቀረ ገ ኛ ተ ው የ
ዋጋ ዋጋ ዓመ የአ ደበ ራ
ካሪ ይም መ ርመ 27
ካሪ ከር ወ
ከር ሽ ጥ የም
ሽ የተ ቀረ
የተ
ያጋጠሙ ችግሮችና የተወሰዱ መፍትሄዎች
• ያጋጠሙ ችግሮች
በተቋማችን ተገዝቶ የሚገኝ የምርመራ ማሽን አገልግሎት የማይሰጥ
መሆን፡፡
የምርመራ ተቋማት የምርመራ ሲስተም በስታንዳርዱ በተቀመጠው
መስፈርት መሰረት አለመሆን (ያልተመረመረ ተሸከርካሪ ማረጋገጫ
Authority
የሚጠየቁ መጃዎችን በሚፈለገው ፍጥነት ማድረስ አለመቻል፡፡
የተሸከርካሪ አገልግሎት መስጫ ሲስተም ያልዘመነ በመሆኑ ለብልሹ
አሰራር የተጋለጠ መሆን
ከጉምሩክ የሚመጡ የሻንሲ እና ሞተር ቁጥር እርማት መረጃ መላኪያ
ደብዳቤዎችን በDHL መላክ ሲገባቸው በባለጉዳዩ በእጅ መላክ ለአገልግሎቱ
ጥራት ችግር መፍጠሩ 28
Control Authority
Driver & Vehicle Licensing and
የፍጥነት መገደቢያ ላስገጠሙ አካላት የሚቆረጠው ደረሰኝ ለብዙ ተገልግዮች በአንድ
ደረሰኝ ላይ ተዘርዝሮ መላኩ፣ ተገልጋዮች በቅ/ጽ/ቤቶች ሲቀርቡ ኮፒ አድርገው
ለመምጣት ስለሚገደዱ የወረቀቱን ትክክለኛነት ለማረጋገጥ አስቸጋሪ መሆኑ
ከፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን የሚመጡ የፍጥነት መገደቢያ ማረጋገጫ ወረቀቶች
ላየ የደረሰኝ ቁጥር የማይገለጽ በመሆኑ በቀላሉ ለማረጋገጥ አስቸጋሪ መሆኑ
ተገልጋዮች አዲስ ተሸከርካሪ በስማቸው ለማስመዝግብ የቀበሌ መታወቂያ
ስለሚጠየቁ ለውጭ ዜጎች ኮድ 2 ሰሌዳ የማይሰጥ በመሆኑ በተለያ በሀገራችን
የመኖር ፍቃድ የተሰጣቸው ኤርትራዊያን በዚ ምክንያት ተደጋጋሚ ጥያቄ
እያቀረቡመሆኑ፡፡ 29
የዓበይት ተግባራት አፈፃፀም
• ያጋጠሙ ችግሮች
• ከፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን ጋር የተያያዙ …የቀጠለ
Control Authority
Driver & Vehicle Licensing and
ፈሳሽ ጭነት በተመሳሳይ በመሆኑ እድሜያቸው ገፋ ያሉትን
ተሸከርካሪዎች በከተማ ውስጥ ለውሀ አቅርቦት መጠቀም የሚፈልጉ
ግለሰቦች አገልግሎት ለመስጠት ተቸግረናል፡፡ ስለዚህ አደጋ ቢፈጠር
ብዙ ችግር የማይፈጥሩት የውሀ ቦቴዎች የእድሜ ገደብ ቢሻሻል፡፡
Authority
ከሳይንስና ቴክኖሎጂ ኤጀንሲ ጋር በመሆን በማከናወን በ2013 በጀት አመት
ሲስተም ለማበልጸግ ቅድመ ዝግጅት ተደርጓል፡፡
• ከፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን ጋር ተያይዞ ባሉ ጉዳዮች ላይ
በሚመለከታቸው ዳይረክተሮች ጋር በስልክ በተደጋጋሚ መነጋገር እንዲሁም
በአካል እንዲገኙ እና እንዲወያዩ የማድረግ ስራ ተከናውናል እንዲሁም
የመወያያ ነጥቦች ተዘጋጅተው ለኃለፊ ቀርበዋል፣ 31
የቀጣይ ጊዜ የትኩረት አቅጣጫ
• የአጭር ግዜ
የቅድመ ኦዲት ስራውን አጠናክሮ መቀጠል
በአማካኝ በመቶኛ 20 በመቶ የሚሆን ተገልጋይ ተመላሽ እንዲሆን ማድረግ
በማስቻሉ በአማካኝ 74.3 በመቶ ግኝቶች እንዲቀንሱ በማድረጉ
የመንገድ ላይ የተሸከርካሪ የቴክኒክ ምርመራ ስራን ማጠናከርና ውጤቱን
ከምርመራ ተቋማት ጋር ያለውን ግንኙነት በመተንተን የማስተካከያ ስራ
Authority
ከምርመራ ተቋማት ጋር ያለውን ግንኙነት በመተንተን የማስተካከያ ስራ
መስራት
• ለድንገተኛ ምርመራ የግብአት እና የሰው ኃይል ችግሮችና እንዲፈቱ መጣር
• የሰሌዳ አቅርቦቱ አሁን ከሚቀርብበት አግባብ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ማድረግ
• በቅርንጫፎች የክትትልን እና ድጋፍን ማጠናከርና ግብረ መልስ መስጠት፣
• የቦሎ አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን በጥልቀጥ በማጥናት 32
Control Authority
Driver & Vehicle Licensing and
የቅድመ ኦዲት ስራውን በተጠናከረ ሁኔታ ለመተግበር በቀጣይ የቅድመ ኦዲት ስራ
በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በመታገዝ የማዘመን ስራውን ተግባራዊ ማድረግ፡፡
የምርመራ ተቋማት የሚመረምሯቸው ተሸከርካሪዎች በአግባቡ በምርመራ ቦታዎች
እንዲገኙ በማድረግ እና ከእጅ ንክኪ ውጭ በሆነ አግባብ እየመረመሩ መሆኑን ለማረጋገጥ
የምርመራ አካሄድ በቀጥታ ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ እንዲከታተል የሚያስችል ሲስተም
ከ INSA ጋር በመሆን አበልጽጎ ተግባራዊ ማድረግ፡፡
በትራንስፖርት ቢሮ የተያዘው በባለስልጣን መ/ቤቱ የሚሰጡ አገልግሎቶችን በሙሉ
ለማዘመን የተጀመረውን እና በ LC ምክንያት የቆመውን ፕሮጀክት ከሚመለከተው ጋር
33
በመስራት ተግባራዊ እንዲሆን ማድረግ
አመሰግናለሁ
Authority