Professional Documents
Culture Documents
Overload Mannual PPT Revised by Engineer Aregahegn Abebe.
Overload Mannual PPT Revised by Engineer Aregahegn Abebe.
ይህ የውስጥ አሰራር ለአገልግሎት ክፍት የሆኑ የክፍያ መንገዶች እና ግንባታቸው ወደፊት የሚጠናቀቁ
የክፍያ መንገዶችን የሚጠቀሙ ጠቅላላ ክብደታቸው ከ3,500 ኪሎ ግራም በላይ በሆነ ተሽከርካሪዎች
ላይ ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
በዚህ አንቀጽ(491 ንዑስ አንቀጽ 1) የተደነገገው ቢኖርም ይህ የውስጥ አሰራር በእሳት አደጋ መከላከያ
ተሽከርካሪዎች፣ የተፈጥሮ አደጋ መከላከል ስራ ላይ በተሰማሩ ተሽከርካሪዎች፣ በድንገተኛ አደጋ
የወደሙ መሰረተ ልማቶችን በመገንባት ስራ ላይ በተሰማሩ ተሽከርካሪዎች፣ የነዳጅ ጭነት
ተሽከርካሪዎች፤ ሀገሪቱ ከሌሎች መንግስታት ጋር ባደረገችው ስምምነት የሚጓዙ ተሽከርካዎች እና ልዩ
ወታደራዊ ተሽከርካሪዎች ላይ ተፈጻሚ አይሆንም፡፡
በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 የተደነገገው ቢኖርም የግንባታ ሥራ በሚከናወንበት አካባቢ
የሚንቀሳቀሱ የግንባታ ተሽከርካሪዎች የበላይ አመራር ልዩ ፍቃድ የተሰጣቸዉ ተሽከርካሪዎች ላይ
ተፈጻሚ አይሆንም፡፡
የቀጠለ…
ሚኒስቴሩ የሚያወጣው መመሪያ አባሪ ተደርጎ የዚህ የውስጥ አሰራር ማንዋል አካል ይሆናሉ፡-
ስለ መመዘኛ መሳሪያዎች
የተሽከርካሪን ክብደት እና መጠን ስለመወሰን
የተፈቀደ የተሽከርካሪ መጠን
ስለተቀጣይ ተሸከርካሪዎች
ከተሽከርካሪ አካል ውጭ የሚውል ጭነት
በመንገድ ላይ እንዲያርፍ የተፈቀደ ከፍተኛ ክብደት
ከብሪጅ አቅም ጋር በተያያዘ የሚፈቀድ ከፍተኛ ክብደት
ስለመመዘኛ መሳሪያዎች
ደንብ ቁ. 491አንቀፅ 4(1) መሰረት በዚህ ደንብ የሚሸፈን ማንኛውም መመዘኛ መሳሪያ
ብቃት ባለው ሰው በሶስትዮሽ ትራንስፖርት እና ትራንዚት ፋሲሊቴሽን ፕሮግራም ደረጃ
መሰረት ፈቃድ ማግኘት እና በሁሉም ሚዛን ጣቢዎች ላይ ይህንን የሚያረጋግጥ የምስክር
ወረቀት መለጠፍ ይኖርበታል፡፡
1.2. ዓላማ
o ተሽከርካሪው የክብደት ሚዛን ጣቢያ ከመግባቱ በፊት ያለው የፍጥነት ወሰን በሠዓት
10 ኪሎ ሜትር ማለፍ የለበትም ይህንንም የሚገልፅ ምልክት ወይም የፍጥነት
መቀነሻ ተግባራት መፈፀም ይኖርበታል፡፡
ዝግጅት
መለካት
እንዲራገፍ ይደረጋል የተፈቀደ እንዲያልፍ ይደረጋል
ያልተፈቀደ
ክፍያ ይፈፀማል
እንዲመለስ ይደረጋል
1.6. የቅጣት አሰጣጥ ሂደት
ክብደት
ተቆጣጣሪ
ቶል ኦቨር አሽከርካሪ
ፋይናንስ
ሎድ
ኦቨር ሎድ
ሱፐርቫይዘር
1.7. የቅጣት አሰጣጥ ሁኔታ
እንዲያወርድ ይደረጋል
ይቀጣል፡፡
በትርፍ ጭነት ምክንያት የወረዱ የደንበኞች ንብረቶች በአግባቡ ጥበቃ ማግኘታቸውን ክትትል ማድረግ ይኖርበታል፡፡
2.2. የትራፊክ ደህንነት ባለሙያ
አጠቃላይ የአሰራር ማንዋሉን ተፈፃሚነት በመከታተል የጭነት ሚዛን ቁጥጥር ሂደቱን ድጋፍ እና ክትትል ያደርጋል፡፡
ተንቀሳቃሽ የክብደት ሚዛን ስራ እና የቋሚ ሚዛን ክብደት ስራን በወቅቱ ያከናዉናል፣ ከክብደት በላይ የጫኑ
ተሸከርካሪዎች የትርፍ ጭነት ማራገፍ ስራውን በበላይነት ይመራር፣ ይቆጣጠራል፣ ችግሮች ሲያጋጥሙ መፍትሔ
ይሰጣል፡፡
በመንገዱ መግቢያ በሮች ላይ የሚደረጉ የክብደት ሚዛን ቁጥጥር ስራዎችን በሀላፊነት እንዲሰራ ክትትልና ድጋፍ
በማድረግ አፈጻጸሙን መከታተል፡፡
በስራ ላይ ለሚከሰቱ ክፍተቶችና ችግሮች የመፍትሄ አቅጣጫ ያሳያል፤ ከአቅም በላይ ከሆነ ለክፍሉ ቡድን መሪ
በወቅቱ ማሳወቅ፡፡
ለአሽከርካሪዎች እና ለተሽከርካሪ ባለንብረቶች ስለ ክብደት ጭነት እና ስለ አሰራር ሁኔታው የግንዛቤ ማስጨበጫ
ስራዎች እንዲከናወን ያደርጋል፤ ያዘጋጃል፤ ሃሳብ ይቀበላል፣ ግብረ-መልስ ይሰጣል፡፡
በስራው ሂደት ብልሹ አሰራሮች ሊፈጥሩ የሚችሉ ሠራተኞችን በመከታተል አሰራሮችን ይዘረጋል፣ በስራ ላይ
የተከሰቱ ግኝቶችን በማጣራት እና በመመርመር እርምጃ ይወስዳል፣ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ አስተዳደራዊ እርምጃ
እንዲወሰድ ሪፖርት ያደርጋል፡፡ይኖርበታል፡፡(ይህ ተግባራዊ የሚሆነው ቋሚ ሚዛን በሚኖርበት ጣቢያ ሲሆን በሌሎቹ ግን
በቶል ኦፐሬሽን በኩል የሚፈፀም ይሆናል)፡፡
2.3.የክብደት ሚዛን ቁጥጥር ሱፐርቫይዘር
24/7 የክብደት ሚዛን ቁጥጥር ስራውን የጭነት ተሸከርካሪ ሚዛን ቁጥጥር ሰራተኛ የፈረቃ
ሁኔታ በማመቻቸት ለሚደረጉ ስራዎችን በኃላፊነት እንዲሰራ ክትትልና ድጋፍ በማድረግ
አፈጻጸሙን ይከታተላል፡፡
በስራው ሂደት ብልሹ አሰራሮች ሊፈጥሩ የሚችሉ ሠራተኞችን በመከታተል አሰራሮችን
ይዘረጋል፣ በስራ ላይ የተከሰቱ ግኝቶችን በማጣራት እና በመመርመር እርምጃ ይወስዳል፣
አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ አስተዳደራዊ እርምጃ እንዲወሰድ ሪፖርት ያደርጋል፡፡
የተሸከርካሪ ባለንብረቶች የትርፍ ጭነት ክፍያ እንዲከፈል ሰነዶችን በማዘጋጀት ፋይናንስ
እንዲከፍሉ ያደርጋል፣ የከፈሉበትን መረጃዎች በማየት እንዲለቀቁ ፍቃድ ይሰጣል፡፡
የቀጠለ…
የትርፍ ጭነት የሚያወርዱ አሽከርካሪዎች/ባለንብረቶች ከትርፍ ጭነት ክፍያ ውጪ በክፍያ ጣቢያዎች ውስጥ ለሚከናወኑ
የጥበቃ አገልግሎት እና ተያያዥ ጉዳዮች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ክፍያዎች እንዲከፍሉ ማድረግ ይኖርበታል፡፡
ንብረት የቆየበት ክፍያ፤
የተሽከርካሪ ማቆያ ክፍያ፤
የትርፍ ጭነት መረጃዎች በማደራጀት ለቅርብ ኃላፊ የ24 ሠዓት ሪፖርት መላክ ይኖርበታል፡፡
ከትርፍ ጭነት ጋር ሌላ የመንገድ ሀብት ጉዳት ከደረሰ የተጎዱ ንብረቶች የካሳ ክፍያ እና የአገልግሎት ክፍያ የውስጥ አሰራር
ክብደታቸው 3500 ኪሎ ግራም በላይ የሆኑ ማንኛውም ተሽከርካሪዎች ጭነት ጫነም አልጫነም
በየተራ ወደ ሚዛን ጣቢያው እንዲገቡ ያደርጋል፡፡
ከክብደት በላይ የጫነ ተሽከርካሪ መኖሩን ሲስተሙን በመታገዝ ካወቀ እንዲቆም በማድረግ ለትርፍ
ጭነት ማውረጃ የተዘጋጀ ቦታ እንዲሄድ በማድረግ ለቅርብ ኃላፊው የመጣውን ትርፍ ጭነት
ያሳውቃል፡፡
ወደ ሚዛን ጣቢያው ሳይገባ የሚሄድ ማንኛውም ተሽከርካሪ ቅርብ ላለው ትራፊክ ፖሊስ ወይም
ለቅርብ ኃላፊው በመንገር ወደ ክፍያ ጣቢያው ላይ እንዲያዝ በማድረግ እንዲመዘን በማድረግ
ከክብደት በላይ ጭነት መጫኑ ከተረጋገጠ ለትርፍ ጭነት ማውረጃ የተዘጋጀ ቦታ እንዲሄድ
በማድረግ ለቅርብ ኃላፊው የመጣውን ትርፍ ጭነት ያሳውቃል፡፡
የክብደት መቆጣጠሪያ ጣቢያ ሳይግቡ ጥሰው የሚያመልጡ ተሸከርካሪዎችን የሰሌዳ ቁጥራቸውን
በመያዝ ለቅርብ ኃላፊ ያሳውቃል፡፡
የሲስተም ብልሽት ካጋጠመ ተሽከርካሪዎችን በማቆም ለቅርብ ኃላፊ ባለው መገናኛ ዘዴ ወቅቱ
ሪፖርት በማድረግ እንዲፈታ ያደርጋል፡፡ ችግሩ የማይፈታ ከሆነ በተንቀሳቃሽ ሚዛን መቆጣጠሪያ
2.5. ትራፊክ ፖሊስ ክፍል ኃላፊነት
24/7 የክብደት ሚዛን ቁጥጥር ላይ እገዛ በማድረግ የኦፕሬሽኑ ስራ እንዳይደናቀፍ ድጋፍ መስጠት
ይኖርበታል፡፡
የትርፍ ጭነት የጫኑ ተሽከርካሪዎች የትርፍ ጭነት ለማውረድ በሚደረጉ እንቅስቃሴዎች የትራፊክ
አደጋዎችን እንዳይደርሱ መከላከል እና የትራፊክ ፍሰቱ ቁጥጥር ማድረግ ይኖርበታል፡፡
የክብደት ሚዛን ጣቢያውን ጥሰው የሚያመልጡ ተሽከርካሪዎችን በመያዝ ተገቢውን ቅጣት እንዲሰጠው
ማድረግ ይኖርበታል፡፡ አምልጠው ወደ ሌላ ክፍያ ጣቢያ የሄዱ ተሽከርካሪዎች ካሉ በሁሉም ክፍያ
ጣቢያ ካሉ አባላት ጋር በመነጋገር እንዲያዝ ማድረግ ይኖርበታል፡፡
ማንኛውም የህግ ጥሰት የሚፈፅም ተሽከርካሪ በትራንስፖርት ህግ መቀጣት ያለባቸውን በሙሉ መቅጣት
ይኖርበታል፡፡
2.6. የቶል ኦፕሬሽን (የጣቢያ ኃላፊ) ክፍል ኃላፊነት
• በመግቢያ በሮች በሚደረጉ የክብደት ሚዛን ቁጥጥር ሁኔታን ክትትል እና ቁጥጥር በማድረግ
የትርፍ ጭነት በሚኖርበት ወቅት የክብደት ሚዛን ቁጥጥር ሱፐርቫይዘር ማሳወቅ ይኖርበታል፡፡
• በትርፍ ጭነት ምክንያት የመግቢያ በር ዘግቶ የቆመ ተሽከርካሪ ካለ ንብረት እንዳይጎዳ በማድረግ
መስመሩን እንዲለቅ በማድረግ የክብደት ሚዛን ቁጥጥር ሱፐርቫይዘር ወይም ለሚመለከተው
ክፍል በማሳወቅ እስኪመጡ ድረስ ዳር ይዞ እንዲቆይ መደረግ ይኖርበታል፡፡
• ጥሶ ያመለጠ ማንኛውም ተሽከርካሪ ካለ ለሌሎች ክፍያ ጣቢያዎች ጋር በመነጋገር በመውጫ
በሮች እንዲያዝ በማድረግ በተያዘበት ክፍያ ጣቢያ ላለ የክብደት ሚዛን ቁጥጥር ሱፐርቫይዘር
ወይም ለሚመለከተው ክፍል ማሳወቅ ይኖርበታል፡፡
• ከትርፍ ጭነት ውጪ ሌሎች ቅጣቶች ካሉ ተፈፃሚ ያደርጋል፡፡
• በመግቢያ በሮች በትክክል የማይመዘን ማንኛውም ተሽከርካሪ በትክክል እንዲመዘን ያደርጋል፣
ችግሮች ካጋጠሙ ለሚመለከተው አካል በወቅቱ ሪፖርት ያደርጋል፡፡
• ሱፐርቫይዘር በሌለበት ጣቢያ ላይ በራሱ በኩል ተገቢው ቅጣት እንዲፈፀም ያደርጋል፡፡
2.7. ኤሌክትሮ ሜካኒካል እና አይሲቲ ክፍል ኃላፊነት
24/7 የክብደት ሚዛን ቁጥጥር ሂደቱ እንዳይቋረጥ በየቀኑ የሲስተሙን ሁኔታ በማየት ጥገና
እንዲከናወን ማድረግ ይኖርበታል፡፡
በጥገና ላይ ያጋጠሙ ችግሮች ካሉ ጊዚያዊ መፍትሔ በመስጠት የኦፕሬሽን ሁኔታው
እንዳይቋረጥ በማድረግ ዘለቀታዊ መፍትሔ መስጠት ይኖርበታል፡፡
በማታው ክፍለ ጊዜ የሲስተም መቆራረጥ ችግሮች ካጋጠሙ የሲስተም አድሚኒስትሬት
ወይም በፓወር ኦፕሬተር በኩል ችግሩ እንዲፈታ ማድረግ ይኖርበታል፡፡
2.8. የቶል ፋይናንስ ክፍል ኃላፊነት
o ከመንገድ ሀብት አስተዳደር አባላት የትርፍ ጭነት የመጣለትን የክፍያ ማዘዣ ደብዳቤ
በማረጋገጥ የቅጣት ክፍያ ይሰበብባል፡፡
o ደንበኛው ለከፈለው ክፍያ ሕጋዊ የክፍያ ደረሰኝ ይሰጣል፡፡
o በክፍያው መጠን ላይ ችግሮች ካሉ በቅርብ ካለው የቅርብ ኃላፊ/ባለሙያ ጋር በመሆን
ደንበኞች እንዳይጉላሉ ቅድሚያ በመስጠት በጋራ በመሆን ይፈታል፡፡
o የክፍያ ስሌት ስህተት ካለ በወቅቱ ክፍያውን ያዘጋጀው/ያረጋገጠው ባለሙያ ኃላፊነት
ይወስዳል፡፡
2.8. የህግ አገልግሎት ክፍል ኃላፊነት
ደንበኛው ለትርፍ ጭነት የተጣለ ክፍያውን በ30 የስራ ቀናት ያልተከፈለ ከሆነ ተሸከርካሪው
ባለንብረት ቅጣቱንም በኢትዮጵያ የፍትሓ ብሔር ህግ መሰረት እንዲሰበሰብ ያደርጋል፡፡
የትርፍ ጭነት ክፍያ አቅም በላይ መሆኑን ባለጉዳይ በደብዳቤ ካሳወቀ ክፍያ ለመፈፀም
ፍቃደኛ ያልሁኑትን ደንበኞች በሚደርሰው መረጃ መሰረት ሙሉ ሰነዱን በመቀበል
በኃላፊነት ይከታተላል እንደአስፈላጊነቱ በህግ ይጠይቃል፡፡
በዚህ አንቀፅ ከንዑስ አንቀፅ (1) እና (2) መሰረት የትርፍ ጭነት ቅጣት ክፍያ ጉዳዩን
ሲያስፈፅም ክፍያ እንዲቀበሉ ዳይሬክቶሬት በፁሑፍ ያሳውቃል፡፡ ከሕህግ ጋር የሚያያዙ
ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮችን ያከናውናል፡፡
3. ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች
3.1.የቅሬታ አቀራረብ
ባለጉዳዮች የትርፍ ጭነት ክፍያ ላይ ቅሬታ ያላቸው ከሆነ ለኢንተርፕራይዙ ዋና ስራ አስኪጅ
ወይም ምክትል ዋና ስራ አስኪያጅ ማቅረብ ይችላሉ፡፡
ዋና ስራ አስኪያጅ (ቅርንጫፍ ) ወይም ምክትል ስራ አስኪያጅ የሚመለከተው የስራ ክፍል ዳይሬክቶሬት ቅሬታውን በማየት በአምስት የስራ ቀን ውስጥ
አስፈላጊውን ውሳኔ እንዲሰጥበት ትዕዛዝ ይሰጣል፡፡
የተሽከርካሪ የክብደት ወሰን እና የትርፍ ጭነት ቅጣት ጋር ተያይዞ ቀደም ሲልየነበሩ የውስጥ
አሰራሮች በዚህ ማንዋል ተሽሯል፡፡
ከዚህ የተሽከርካሪ የክብደት ወሰን እና የትርፍ ጭነት ቅጣት የውስጥ አሰራር ጋር ተቃራኒ ይዘት
ያላቸው ቀደም ሲል ሲሰራባቸው የነበሩ ማንኛውም አሰራሮች በዚህ ማኑዋል ተሽሯል፡፡
3.5.የውስጥ አሰራር ማንዋሉ የሚፀናበት ጊዜ
ይህ የውስጥ አሰራር ማንዋል በኢንተርፕራይዙ ስራ አስኪያጅ ከፀደቀበት ጊዜ ጀምሮ የፀና
ይሆናል፡፡
ትርፍ ጭነት ሲገኝ የሚጣለው ቅጣት
ከተደነገገው አክስል በላይ ትርፍ ጭነት ሲገኝ የሚጣለው ቅጣት
ግብዓት ርቀት(ኪ.ሜ) ESA/ኪ.ሜ (ብር) የጥሰት ውጤት n-value
variables 300 1,21 6 4
አክስል መሪ አክስል የሚነዳ ነጠላ አክስል ጥንድ አክስል ባለሶስት አክስል
የተፈቀደ ክብደት = 8ቶን የተፈቀደ ክብደት= 10ቶን የተፈቀደ ክብደት =18ቶን የተፈቀደ ክብደት =24ቶን
የተፈቀደ ESA= 2.16 የተፈቀደ ESA= 1.45 የተፈቀደ ESA= 3.93 የተፈቀደ ESA= 3.68
ትርፍ ጭነት
የሚጣል ቅጣት መጠን (ብር)
ኪ. ግ ቶን
400 0.4 1010 603 794 7054
800 0.8 2179 1285 1634 8066
1200 1.2 3519 2056 2530 9129
1600 1.6 5045 2924 3484 10244
2000 2 6774 3895 4497 11412
2400 2.4 8724 4978 5573 12636
2800 2.8 10912 6182 6715 13916
3200 3.2 13357 7514 7924 15255
3600 3.6 16079 8984 9204 16654
4000 4 19097 10601 10557 18116
4400 4.4 22433 12374 11985 19641
4800 4.8 26108 14313 13493 21232
5200 5.2 30144 16428 15081 22891
5600 5.6 34563 18730 16755 24620
6000 6 39391 21229 18515 26420
6400 6.4 44651 23937 20365 28294
6800 6.8 50367 26863 22309 30243
25 7200 7.2 56567 30021 24350 32243
!
! !!
ለ ሁ
ግ ና
ሰ
አ መ