You are on page 1of 45

2

ሞጁሌ አራት
የተጨማሪ እሴት ታክስ
ማሠሌጠኛ ሞጁሌ

ሏምላ/2013 ዓ.ም
ማውጫ
ርዕስ ገጽ

መግቢያ………………………………………………………………………………………3

ክፍሌ አንዴ አጠቃሊይ ሁኔታ……………………………………………………………….4

1.1. ዓሊማ…………………………………………………………………………………4
1.2. ውጤት……………………………………………………………………………….4
1.3. ወሰን…………………………………………………………………………………5
1.4. ትርጓሜ………………………………………………………………………………5

ክፍሌ ሁሇት…………………………………………………………………………….......7

2.1 የተጨማሪ እሴት ታክስ ምንነት ………………………………………………………7

2.2 የተጨማሪ ዕሴት ታክስ ትርጉም……………………………………………………….7

2.3 የተጨማሪ እሴት ታክስ ጠቀሜታዎች……………………….………………….…8


2.4 ታክሱ የሚጣሌባቸው አቅርቦቶች (Taxable supplies)………………………………8
2.5 የታክሱ ከፋዮች………………………………………………………………………...9
2.6 ከተጨማሪ ዕሴት ታስ ነፃ የሆኑ አቅርቦቶች………………………………………..10
2.7 የተጨማሪ እሴት ታክስ መጣኔዎች /Rates…………………………………………14
2.7.1 አስራአምስት በመቶ መጣኔ (መዯበኛ መጣኔ)…………………………..…………14
2.7.2 በዜሮ መጣኔ /0%/ ታክስ የሚከፈሌባቸው አቅርቦቶች……………..…………..….14
ክፍሌ ሦስት………………………………………………………………………………..16
3.1 ሇተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይነት ስሇመመዝገብ…………………………………….16

3.1.1 የተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋዮች የምዝገባ ጊዜና ሥርዓት……..……………..…...16


3.2 ታክስ የሚከፈሌባቸው አቅርቦቶች የሚከናወኑበት ቦታ፣ጊዜና እሴት /ዋጋ...……….17

3.2.1 የዕቃዎች አቅርቦት የሚከናወንበት ቦታ………………………………….…….....17

3.2.2 አገሌግልት የሚሰጥበት ቦታ……………………………..………………….........18

3.3 አቅርቦት ተከናወነ የሚባሌበት ጊዜ….…………………………...………………18


3.4 ታክስ የሚከፈሌባቸው አቅርቦቶች እሴት /ዋጋ/………………………………………19

1
ክፍሌ አራት……………………………………………………………………………….21

4. የተጨማሪ እሴት ታክስ ማቀናነስ እና ተመሊሽ……………………………………21


4.1. የተጨማሪ እሴት ታክስ ስሇማቀናነስ………………..…………..……………..19
4.2. የተጨማሪ እሴት ታክስ የተመሊሽ ስርዓት……………………..….…………..25
4.2.1 የታክስ ተመሊሽ የሚፈቀዴባቸው ግብይቶች……………………………………26
4.2.2 መዯበኛ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመሊሽ ስርዓት አፈፃፀም……...……………29
4.2.3 ከተ.እ.ታ ነፃ በተዯረገ ሰው ሊይ የሚፈፀም የታክስ ተመሊሽ ሥርዓት………....29
4.2.4 የታክስ ተመሊሽ ጥያቄ የሚያቀርብ ሰው ማሟሊት ያሇበት ቅዴመ ሁኔታ...…..30
4.2.5 የሌዩ ባሇመብቶች የሚከፍለት አገሌግልት ክፍያ ከታክሱ ነፃ ስሇመዯረጉ…….34
4.2.6 በገዥው ተይዞ ስሇሚከፈሌ የተጨማሪ እሴት ታክስ………...………………...35
4.2.7 የወኪለ ግዳታ………………………………………………………..………..36

ክፍሌ አምስት…………………………………………………….……………………38

5. የተጨማሪ ዕሴት ታክስ ማሳወቅ፤ስረዛ ፤አስተዲዯራዊ እና የወንጀሌ ቅጣቶች…….38


5.1. ማሳወቅ……………………………………………………………..…………..38
5.2. የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ስረዛ ጊዜና ሥርዓት……..………………..…38
5.3. በተጨማሪ ዕሴት ታክስ ምዝገባ ስረዛ ጊዜ ስሇሚታሰብና ስሇሚቀናነስ ታክስ…39
ከፍሌ ስዴስት…………………………………………………………………..40

6. ከተጨማሪ ዕሴት ጋር የተያያዙ አስተዲራዊ እና የወንጀሌ ቅጣቶች….….…..……40

6.1. አስተዲዯራዊ ቅጣቶች……………………………………………………………….40


6.2. የወንጀሌ ቅጣቶች………………………..…………………………………………41

ማጠቃሇያ………………………………………………………………….……………….43

ማጣቀሻ……………………………………………………………….……………………44

2
መግቢያ
የተጨማሪ እሴት ታክስ ቀጥተኛ ካሌሆኑ የታክስ ዓይነቶች አንደ ሲሆን ታክሱ በእቃዎችና
በአገሌግልቶች አቅርቦት ሊይ የሚጣሌ “የፍጆታ ታክስ” ተብል ይታወቃሌ፡፡ ይህ ታክስ
በፍጆታ ሊይ ወይም በተጠቃሚው ወጪ ሊይ የተመሠረተ ታክስ ነው፡፡ ታክሱ
በተጠቃሚዎችሊይ የተመሰረተ ሲሆን የሚሰበሰበው ምርት ከውጪ ወዯ አገር ሲገባ /
ማንኛውንም ታክሱ የሚከፈሌበት የዕቃ /የአገሌግልት ግብይት ሲካሄዴ ነው፡፡ ተጨማሪ
እሴት ታክስ ከአስመጪዎችና ከጥሬ ዕቃ አምራቶች አንስቶ እስከ ችርቻሮ ዴረስ በሚዯረጉ
የማምረትና የማከፋፈሌ ሂዯቶች ተጨማሪ እሴት ታክስ ይሰበሰባሌ፡፡

በዚህ ሞጅሌ ግሌፅ የሆነ የታክስ ትምህርት በመስጠት ታክስ ከፋዮች ስሇተጨማሪ እሴት
ታክስ ምዝገባ፣ ስረዛ፣ ማቀናነስ፣ ስሇተመሊሽ፣ በገዥው ተይዞ ስሇሚከፈሌ የተጨማሪ
እሴት ታክስ እና ከተጨማሪ እሴት ታክስ ጋር የተያያዙ አስተዲዯራዊና የወንጀሌ ቅጣቶች
ሊይ በቂ እውቀት እንዱኖር ሇማዴረግ በሰባት ክፍሌ የተከፋፈሇ የተጨማሪ እሴት ታክስ
ማስተማሪያ ሞጁሌ ነው፡፡

3
ክፍሌ አንዴ

አጠቃሊይ ሁኔታ

1.1. ዓሊማ
 ዋና ዓሊማ
ከሥሌጠናው በኋሊ ሠሌጣኞች፤

በተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅ፣ ዯንብ እና መመሪያ መሠረት የሥሌጠና ሞጁለን


በመገንዘብ እና ውይይት በማዴረግ ስሇተጨማሪ እሴት ታክስ ይረዲለ፡፡

 ዝርዝር ዓሊማ
 የተጨማሪ እሴት ታክስ ምንነት እና ከታክሱ ነጻ የሆኑ አቅርቦቶችን ይሇያለ
 የተጨማሪ እሴት ታክስ መጣኔዎች ያብራራለ፤
 በዜሮ መጣኔ እና ከታሱ ነጻ በሆኑ አቀርርቦቶች መካከሌ ያሇውን ሌዩነት
ያብራራለ
 የተጨማሪ ዕሴት ታክስ የምዝገባ ስርዓት ይሌጻለ
 ታክሱ የሚከፈሌባቸው አቅርቦቶች ስሇሚከናወኑበት ቦታ፣ ጊዜና ዋጋ ያብራራለ፤
 የተጨማሪ እሴት ታክስ ስሇማቀናነስ በምሳላ ያስረዲለ፤
 የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመሊሽ ስሇማዴረግ የሕግ አግባቡን በማስረዲት ተመሊሽ
የሚፈቀዴባቸውን ግብይቶች ይሇያለ፤
 ከተጨማ ዕሴት ታክስ ምዝገባ ሇመሰረዝ የሚያበቁ መስፈርቶችን ይዘረዝራለ
 ከተጨማሪ እሴት ታክስ ጋር የተያያዙ አስተዲዯራዊ እና የወንጀሌ ቅጣቶች
ይሇያለ፡፡

1.2. ውጤት
 ታክስ ከፋዮች ስሇተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ፣ ስረዛ፣ ማቀናነስ፣ ስሇተመሊሽ፣
በገዥው ተይዞ ስሇሚከፈሌ የተጨማሪ እሴት ታክስ እና ከተጨማሪ እሴት ታክስ
ጋር የተያያዙ አስተዲዯራዊና የወንጀሌ ቅጣቶች ሊይ በቂ እውቀት ያገኛለ፡፡
 ሕግ እና ሥርዓቱን መሠረት በማዴረግ ወቅቱን ጠብቀው የተጨማሪ እሴት ታክስን
አሳውቀው ይከፍሊለ፡፡

4
1.3. ወሰን
 የሰነደ ሽፋን
የሰነደ ሽፋን፤ የተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅ ቁጥር 285/1994፤ የተጨማሪ እሴት ታክስ
ሇማሻሻሌ የወጣ አዋጅ 609/2001፤ የተጨማሪ እሴት ታክስ ሇማሻሻሌ የወጣ አዋጅ
1157/2011፤ የታክስ አስተዲዯር አዋጅ 983/2008፤ የተጨማሪ እሴት ታክስ ስሇማስከፈሌ
በወጣው አዋጅ መሠረት የወጣ ዯንብ ቁጥር 79/1995፤ ስሇፌዯራሌ የታክስ አስተዲዯር
የወጣ ዯንብ ቁጥር 407/2009፤ ሇተጨማሪ እሴት ታክስ አፈጻጸም የወጣ መመሪያ ቁጥር
2/1996፣ 21/1997፣ 24/2001፣ 148/2001 እና በገዥው ተይዞ ስሇሚከፈሌ የተጨማሪ
እሴት ታክስ አፈጻጸም የወጣ መመሪያ ቁጥር 60/2012 እንዱሁም የገንዘብ ሚኒስቴር
ሰርኩሊር ቁጥር ታ/ከ/ቀ/5/161 ቀን 26/03/2010 ዓ.ም ናቸው፡፡

 የሥሌጠና ተሳታፊዎች
ሥሌጠናው፤ ሇተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢዎች የሚሰጥ ሲሆን የዴርጅቱ/ፒኤሌሲው
ሥራ አስኪያጅ፣ ምክትሌ ሥራ አስኪያጅ እና የፋይናንስ ክፍሌ ሠራተኞች፤የዕሽሙር
ማህር፤ ወይም ላሊ የሚመሇከተው ባሇሙያ (ማርኬቲግ ማናጀሩ/የሽያጭ ሠራተኛ)
እንዱሁም የታክስ እንዯራሴዎች ይሠሇጥናለ፡፡

 ጊዜ
ሥሌጠናው የሚሰጠው ሇ16 ሰዓታት ነው፡፡

1.4. ትርጓሜ
 የግብዓት ታክስ ፡-አንዴን ምርት ሇማረት ወይም አገሌግልት ሇመስጠት
በሚፈጸም ግዢ ሊይ የሚከፈሌ የተጨማ ዕሴት ታክስ ነው፡፡
 የምርት ውጤት ታስ፡- ምርት በሚሸጥበት /አገሌግልት በሚሰጥበት/ወቅት
በመሸጫ ዋጋው ሊይ ታስቦ የሚከፈሌ የተጨማሪ ዕሴት ታክስ ነው፡፡
 ተከፋይ ተጨማ ዕሴት ታክስ፡- ግብር መክፈሌ ባሇበት ሰው ሇፌዯራሌ አገር
ውስጥ ገቢ ባስሌጣን በታክስ አዋጁ መሰረት የሚከፈሌ የተጨማሪ ዕሴት
ታክስ ነው፡፡
 ዜሮ መጣኔ፡- አቅርቦቱ ዜሮ ከመቶ የሚከፈሌበት ሆኖ ነገር ግን ሇአቅርቦቱ
በግዥ ወቅት የተከፈሇ የተጨማ ዕሴት ታክስ ተመሊሽ/ማካካሻ ሉጠየቅበት
ይችሊሌ፡፡
ላልች ትርጉም የሚያስፈሌጋቸው ቃሊትና ሀረጎች የተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅ ቁጥር
285/1994፤ የተጨማሪ እሴት ታክስ ሇማሻሻሌ የወጣ አዋጅ 609/2001፤ የተጨማሪ እሴት

5
ታክስ ሇማሻሻሌ የወጣ አዋጅ 1157/2011፤ የታክስ አስተዲዯር አዋጅ 983/2008፤
የተጨማሪ እሴት ታክስ ስሇማስከፈሌ በወጣው አዋጅ መሠረት የወጣ ዯንብ ቁጥር
79/1995፤ ስሇፌዯራሌ የታክስ አስተዲዯር የወጣ ዯንብ ቁጥር 407/2009፤ ሇተጨማሪ
እሴት ታክስ አፈጻጸም የወጣ መመሪያ ቁጥር 2/1996፣ 21/1997፣ 24/2001፣ 148/2001
እና በገዥው ተይዞ ስሇሚከፈሌ የተጨማሪ እሴት ታክስ አፈጻጸም የወጣ መመሪያ ቁጥር
60/2012 የተሰጠ ትርጉም ይይዛለ፡፡

6
ክፍሌ ሁሇት

2.1. የተጨማሪ እሴት ታክስ ምንነት


 የተጨማሪ ዕሴት ታክስ ከላሇልች የታክስ አይነቶች አንጻር ሲታይ የቅርብ ጊዜ
ታክስ ሲሆን እንዯ ጎርጎሮሲያን አቆጣጠር በ20ኛው ክፍሇዘመን የመጀመሪያዎቹ
አካባቢ (ከ1960 -1970ዎቹ) ባለት ጊዚያት ውስጥ እንዯተጀመረ ይነገራሌ፡፡
 የተጨማሪ ዕሴት ታክስ የራሱ የሆነ መጣኔ ያሇው ሲሆን እንዯየሀገሮቹ
የኢኮኖሚ፤ የፖሇቲካ እና የዕዴገት ዯረጃ የተሇያየ ነው፡፡
 Accounting & Finance blog በ2016 ባሰፈረው ጽሐፍ በዓሇም ሊይ ከፍተኛ
የተጨማሪ ዕሴት ታክስ መጣኔ ያሊቸው ሀገራት
1. የዯቡብ ኢሲያዋ ሀገር ቡህታን (50%)፣
2. ጅቡቲ (33%)
3. ቡርማ /ማይናማር (30%)
4. ሃንጋሪ,ኖርዌ ,ስዊዴን እና ዯንማርክ (25%)
 Woltres kluwer (በ2017 ባሰፈረው ጽሁፉ ከአውሮፓ እና ከኢሲያ ሀገራት ዝቅተኛ
የተጨመሪ ዕሴት ታክስ መጣኔ ያሇቸው ሀገራት ህንዴ ከ12-15%፤ጃፓን 5%
ሲወዘርሊንዴ ከ8-2.5%፤መጣኔ ያሊቸው ሲሆን አብዛኞቹ ሀገራት በወጪ ንግዴ ሊይ 0%
መጣነኔ እንዲሊቸው ያሳያሌ በኛም ሀገር ሁሇት መጣኔዎች ያለ ሲሆን 15 እና 0%
መጣኔ ናቸው፡፡

2.2. የተጨማሪ ዕሴት ትርጉም


 የተጨማሪ ዕሴት ታክስ መሰረቱ ሰፊ የሆነ በፍጆታ ዕቃዎችና አገሌግልቶች ሊይ
የሚጣሌ ቀጥታ ያሌሆነ ታክስ ነው፡፡ ታክሱ ከአስመጪዎችና ጥሬ ዕቃ አምራቾች
አንስቶ እስከ ችርቻሮዎች ዴረስ በሚዯረጉ የማምረትና የማከፋፈሌ/የማሰራጨት/ሂዯቶች
በሁለም ዯረጃዎች በሚፈጠረው ተጨማሪ እሴት ሊይ ይሰበሰባሌ፡፡
 የተጨማሪ እሴት ታክስ በሚመረቱና ከውጭ አገር በሚገቡ ዕቃዎችና ላልችም
አገሌግልቶች ሊይ የሚሰበሰበውን የሽያጭ ታክስ ተክቶ ከታህሳስ 23 ቀን 1995
ዓ.ም ጀምሮ ስራ ሊይ የዋሇ ታክስ ነው፡፡
 የሽያጭ ታክስ በጥሬ ዕቃ ሊይ የተከፈሇን ታክስ ብቻ ተመሊሽ የሚያዯርግ ሲሆን፤
የተጨማሪ ዕሴት ታክስ ግን ሇማምረቻ መሳሪያዎች፤ሇማፋፈሌ እና ሇአስተዲዯራዊ
ተግባራት የተከፈሇን ታክስ ጭምር ተመሊሽ ያዯርጋሌ፡፡

7
2.3. የተጨማሪ እሴት ታክስ ጠቀሜታዎች
 በአገር ውስጥ የሚመረቱ ምርቶች ከውጭ ከሚገቡ ምርቶች ጋር ተወዲዲሪ
እንዱሆኑ ይረዲሌ፣
 ሇካፒታሌ ዕቃዎች የሚዯረገው የታክስ ተመሊሽ ኢንቨስትመንትን ያበረታታሌ፡፡
 ወዯ ውጭ በሚሊኩ ምርቶች ሊይ
 ሇግብዓቶች የተከፈሇው ታክስም ተመሊሽ የሚዯረግ በመሆኑ
 የተጨማሪ እሴት ታክስ አፈፃፀም በዯረሰኝ ሊይ ተመስርቶ የሚከናወን በመሆኑ
 በቀሊለ ሳይከፈሌ ሉታሇፍ ወይም
 ሉጭበረበር የሚችሌ ታክስ ባሇመሆኑ
 የታክስ ስወራንና ማጭበርበርን በመቀነስ
 በታክስ ሕግ አፈፃፀም ሉኖር የሚገባን ትክክሇኛነትና ፍትሏዊነት
በተሻሇ አኳኋን ያስጠብቃሌ፡፡
 የተጨማሪ እሴት ታክስ ተግባራዊ በሚዯረግበት ወቅት አነስተኛ ገቢ ባሊቸው
የህብረተሰብ ክፍልች ሊይ ሚዛናዊ ያሌሆነ ጫና እንዲይፈጠር ሇኑሮ መሠረታዊ
የሆኑ የፍጆታ እቃዎችና አገሌግልቶች ከታክሱ ነፃ እንዱሆኑ ያዯርጋሌ፡፡

2.4. ታክሱ የሚጣሌባቸው አቅርቦቶች (Taxable supplies)


 ታክሱ የሚጣሇው በተመዘገበ ሰው የሚከናወን ማናቸውም ታክስ የሚከፈሌበት
ግብይት ነው፡፡
 ታክስ የሚከፈሌበት ግብይት ማሇት ዯግሞ
 በህጉ ነፃ ከተዯረጉት በስተቀር፤
 ታክስ የሚከፈሌበትን የንግዴ ሥራ እንቅስቃሴ በማከናወን ሂዯት
 በኢትዮጵያ ውስጥ የሚቀርብ ወይም ወዯ ሃገር ውስጥ በሚገቡ
ዕቃ ወይም አገሌግልት ነው፡፡
 ታክስ የሚከፈሌበት የንግዴ ሥራ እንቅስቃሴ” ማሇት ፤-
 ሇትርፍ የተከናወነ ቢሆንም ባይሆንም ጥቅም ሇማግኘት ሲባሌ ሇላሊ
ሰው በሙለ ወይም በከፊሌ ዕቃ የመሸጥ ወይም አገሌግልት
የመስጠት ተግባርን ሇማከናወን በማሰብ ወይም በትክክሌ በማከናወን
ማንኛውም የተመዘገበ ሰው በመዯበኛም ሆነ መዯበኛ ባሌሆነ
መንገዴ የሚያከናውነው የስራ እንቅስቃሴ ነው፡፡(amended)
 ታክስ የሚከፈሌበት የንግዴ ሥራ እንቅስቃሴ ተዯርገው የሚቆጠሩ

8
 የተመዘገበ ሰው ታክስ ሇሚከፈሌበት የንግዴ ሥራ እንቅስቃሴ
የገዛቸውን ዕቃዎች ወይም አገሌግልቶች ሇላሊ አገሌግልት
እንዱውለ ያዯረገ እንዯሆ፤
 አሠሪው ሇሠራተኞቹ በስጦታ ወይም በላሊ ማናቸውም አኳኋን
የሚያቀርባቸው ዕቃዎች ወይም አገሌግልቶች፣
 ምዝገባ ሲሰረዝ የካፒታሌ ዕቃዎችን ጨምሮ በተመዘገበው ሰው እጅ
የሚገኙ ዕቃዎች፣
 ታክስ የሚከፈሌበት የንግዴ ሥራ እንቅስቃሴ አንዴ ክፍሌ ሆኖ
ተሇይቶ በራሱ የሚንቀሳቀስ ክፍሌ የተሸጠ እንዯሆነ፣

 ቅጥይ አቅርቦቶች
 የዋና አቅርቦት ወይም አገሌግልት የመስጠት ንግዴ ሥራ ተጓዲኝ የሆኑ የዕቃና
የአገሌግልት አቅርቦቶች የዋናው ዕቃ አቅርቦትና አገሌግልት የመስጠት ሥራ
አንዴ ክፍሌ ሆነው ይቆጠራለ፣ምሳላ ጋራዥ አገሌግልት ዋናው ስራ ሆኖ
የጋራዡን ስራ ሇማሳሇጥ የሚጠቀምባቸው ዘይት የጋራዡ አንዴ ክፍሌ ሆነው
ይቆጠራለ
 ዕቃን ወዯ አገር ከማስገባት ሥራ ጋር ተጓዲኝ ሆነው የተሰጡ አገሌግልቶች
ወዯ አገር የሚገቡ ዕቃዎች አካሌ ይሆናለ፤ ሇምሳላ አሳንስሩን ከውጭ
አስመጥቶ ባሃገር ውስጥ ሇማስገጠም ቢሞከር ታክሱን የሚገጥሙ ባሇሞያዎች
አብረው ቢመጡ የዋናው አገሌግልት አንዴ ክፍሌ ሆነው ይቆጠራለ
 ከታክሰ ነፃ የሆነ አንዴ ግብይት ታክስ የሚከፈሌባቸው የተሇያዩ ዕቃዎች ወይም
አገሌግልቶች የማቅረብ ሥራዎች ያካተተ ሲሆን የተሇያዩ ግብይቶች ተዯርገው
ይቆጠራለ(phermacy)፡፡

2.5. የታክሱ ከፋዮች


 የተመዘገበ ወይም መመዝገብ ያሇበት ሰው፣
 ታክስ የሚከፈሌባቸውን ዕቃዎች ወዯ ኢትዮጵያ የሚያስገባ
 ወዯ አገር የሚገቡ አገሌግልቶችን በሚመሇከት (በገዥው ስሇሚሰበሰብ
ታክስ)መሠረት የአገሌግልቱ ተጠቃሚ የሆነ ሰው፣
 ሇታክሱ የተመዘገበ ሰው ምዝገባው ከሚፀናበት ቀን ጀምሮ ታክስ ከፋይ ነው፡፡
 መመዝገብ ያሇበት ሆኖ ያሌተመዘገበ ሰው ዯግሞ የምዝገባ ግዳታ ከሚጀምርበት
ጊዜ ቀጥል ያሇው የሂሳብ ጊዜ ከሚጀምርበት አንስቶ ታክስ ከፋይ ነው፡፡

9
2.6. ከተጨማሪ ዕሴት ታክስ ነፃ የሆኑ አቅርቦቶች
 ከታክሱ ነጻ የሆኑ ዕቃዎች እና አገሌግቶች ማሇት ምንም አይት የተጨማ
ዕሴት ታክስ /በመዯበኛም ሆነ በዜሮ መጣኔ/የማይከፈሌባቸው አቅርቦቶች ማሇት
ነው፡፡
 በተጨማሪ ዕሴት ታክስ ምዝገባም በአጠቃሊይ አመታዊ ሽያጭ ውስጥ
አይታሰቡም
 አንዴ ግብር ከፋይ ሙለ በሙለ ከታክስ ነጻ በሆኑ ግብይቶች ስራ ሊይ
የተሰማራ ከሆነ ሇተጨማሪ ዕሴት ታክስ ግብር ከፋይነት አይመዘገብም፡፡
 አንዴ ግብር ከፋይ ቅይጥ አቅርቦት የሚያከናውን ቢሆን ማሇትም ታክስ
የሚከፈሌበት እና ከታክስ ነጻ አቅርቦቶች ሊይ የተሰማራ ቢሆን ከታክስ ነጻ
ሇሆኑት አቅርቶቹ የግብዓት ታክስ ማካካሻ መጠይቅ አይችሌም፡፡

 የሚከተለት ከታክሱ ነጻ የተዯረጉት አቀርቦቶች ናቸው


ሀ)‹‹ በንግዴ መሌክ ሇማረፊያነት የሚከራዩ ክፍልች›› ማሇትም ፡-

I. በሆቴሌ፣በሞቴሌ፣በገጠር ማረፊያ፣ በማዯሪያ ቤት፣በሆስቴሌ ወይም በተመሳሳይ


ተቋም ሇአምስት እና ከአምስት በሊይ ሇሆኑ ሰዎች በየቀኑ፣ በየሳምንቱ፣ በየወሩ
ወይም በላሊ የተወሰነ ጊዜ ክፍያ በመጠየቅ የሚሰጥ የማረፊያ አገሌገልት፤
II. በተራ ቁጥር  እና  በተመሇከተው ትርጉም የማይሸፈን ሇእያንዲንደ ተከራይ
በተከታታይ ከ35 ቀናት ሊሌበሇጠ ጊዜ የሚከራይ ማናቸውም ቤት፣ በፎቅ ውስጥ
ያሇ መኖሪያ አፓርትመንት ወይም ክፍሌ ሲሆን ዓመታዊ የኪራይ ገቢው ከብር 24
ሺ የሚበሌጥ ወይም ይበሌጣሌ ብል ሇማመን የሚያስችሌ በቂ ምክንያት ካሇ፤
III. የንግዴ ሥራ ዴርጅት የተከራየውን ንብረት ወይም ተሇይቶ የሚታወቅ የአንዴ
የንግዴ ስራ ዴርጅት ንብረት ጨምሮ ሇመኖሪያ የሚያገሇግሌ ማናቸውም ቤት በፎቅ
ውስጥ ያሇ መኖሪያ አፓርትመንት ክፍሌ ተንቀሳቃሽ ቤት የጀሌባ ቤት ዴንኳን
የመስክ ስፍራ የሚያስተዲዴር ሰው፤
 የንግዴ ሥራ እንቅስቃሴውን በማከናወን ሂዯት አምስት እና ከአምስት በሊይ
የሆኑ ቤቶችን በፎቅ ውስጥ ያለ ክፍልችን አፓርትመንቶችን ክፍልች
ተንቀሳቃሽ ቤቶችን የጀሌባ ቤቶችን ወይም ተንቀሳቃሽ ሇመዝናኛ የተዘጋጁ
ስፍራዎችን የሚያከራይ ወይም ሇኪራይ የያዘ፤

10
 ከዚህ በሊይ የተዘረዘሩትን ሇመዝናኛ በማከራየት የሚያገኘው ዓመታዊ
የኪራይ ገቢ ከብር 24 ሺ በሊይ ከሆነ ወይም ይህ ዓመታዊ ገቢ ከተጠቀሰው
ገንዘብ መጠን ይበሌጣሌ ብል ሇማመን በቂ ምክንያት ካሇ፤
 በመዯበኛ ሁኔታ ከዚህ በሊይ የተዘረዘሩትን የሚያከራይ ወይም ሇማከራየት
የያዘ ከሆነ ወይም
IV. ላሊ ማናቸውም ሇመኖሪያ የሚውሌ እና የገቢዎች ሚኒስትር በንግዴ መሌክ
ሇማረፊያነት የተቋቋመ ነው በሚሌ የሚመዴበው ዴርጅት ነው፡፡ ሆኖም በአንቀጽ v
v እና v የተገሇጸው ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን አይጨምርም፡፡
V. ሇቀጣሪው ወይም ከቀጣሪው ጋር ግንኙነት ሊሊቸው ሰዎች ጥቅም ሇማስገኘት
ሳይሆን ዴርጅቱ ወይም ሆስቴለ ሇቀጣሪው ወይም ከቀጣሪው ጋር ግንኙነት ሊሊቸው
ሰዎች ጥቅም የሚያውሇው ማናቸውም ማዯሪያ ተቋም ወይም ሆስቴሌ፤
VI. በየአካባቢ ባሇስሌጣኖች የሚተዲዯሩ ሇትርፍ ያሌተቋቋሙ የማረፊያ ተቋሞች ወይም
ሆስቴልች፤
VII. በማናቸውም የተመዘገበ ሆስፒታሌ የማዋሇጃ ዴርጅት ወይም ክሉኒክ የሚሰጥ
አገሌግልት፡፡
ሇ) ‹‹መኖሪያ ቤት›› ማሇት ማናቸውም በዋነኛነት ሇመኖሪያ የሚያገሇግሌ ወይም
ሇመኖሪያነት እንዱውሌ የታቀዯ ሕንፃ ወይም ላሊ ማናቸውም ቦታ እና የእነዚሁ
ተቀፅሊዎች ሲሆን በንግዴ መሌክ ሇማረፊያነት የሚከራዩ ክፍልችን አይጨምርም፡፡

i. ወዯ ወጪ ከሚሊኩት ዕቃዎች በስተቀር ዓይነታቸው ቀጥል የተመሇከቱት የዕቃዎች


ወይም የአገሌግልቶች አቅርቦት እንዱሁም ገቢ ዕቃዎች ከተጨማሪ እሴት ታክስ ክፍያ
ነፃ ናቸው፣
 ቢያንስ ሁሇት ዓመት ያገሇገሇ መኖሪያ ቤት ሽያጭ እና የመኖሪያ ቤት ኪራይ፤
 የፋይናንስ አገሌግልቶች፣
 የአገር ውስጥና የውጭ አገር ገንዘቦችን እና የዋስትና ሰነድችን ማስራጨት ወይም
ወዯ አገር ማስገባት፣(ሇሣንቲሞች እና ሜዲሉያዎች ጥናት አገሌግልት ከሚውለት
በስተቀር)
 ሇኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የሚቀርብ ወርቅ ማስገባት፣
 በሃይማኖት ዴርጅቶች የሚሰጡ የእምነት ወይም ከአምሌኮት ጋር የሚገናኙ
አገሌግልቶች፣(ይህ ማትሇት ግን ሇግንባታ አገሌግልት ግብዓት ሲገዙ፤
የቢሮመገሌገያዎችን ሲገዙ…ከታሱ ነጻ አይዯለም
 የሕክምና አገሌግልት እና በጤና ጥበቃ ሚኒስቴር በሚወጣ መመሪያ መሠረት

11
 በሏኪም የሚታዘዙ መዴሃኒቶች፣
 የህክምና አቅርቦቶች እና የህክምና መገሌገያዎች፣
 በትምህርት ተቋማት የሚሰጡ የማስተማር አገሌግልቶች(ተማሪው የሚከፍሇው
የትህርት ክፍያ ሊይ ቫት አይሰበሰብም ማሇት ሲሆን ነገርግን ተቋሙ ህንጻ
ሲያስገተነባ፤ ሲከራይ እና ጠረንጴዛና ወንበሮችን ሲያስገጥም የተጨማሪ ዕሴት
ታክስ ይከፈሌባቸዋሌ፡፡
 ሇሕፃናት ጥበቃ በመዋሇ ሕፃናት የሚሰጡ አገሌግልቶች፣
 በሰብዓዊ እርዲታ መሌክ የሚቀርቡ ዕቃዎች እና የሚሰጡ አገሌግልቶች
 እንዯዚሁም በተፈጥሮ አዯጋ፣
 የኢንዱስትሪ አዯጋዎችና በዴንገት ሇዯረሱ ጉዲቶች መሌሶ
ማቋቋማያ ተግባር እንዱውለ ሇመንግስት አካሊት እና መንግስታዊ
ሊሌሆኑ ዴርጅቶች የሚሰጡ ከውጪ አገር የሚገቡ ዕቃዎች፣
 የኤላክትሪክ፣ የኬሮሲንና የውሃ አገሌግልቶች፣(የታሸገ ውሃ አይጨምርም)
 በሕግ ወይም በስምምነት ከጉምሩክ ቀረጥ እና ከላልች ታክሶች ነፃ የተዯረጉ
ዴርጅቶች፣ ተቋሞችና ፕሮጀክቶች ወዯ አገር የሚያስገቧቸው ዕቃዎች፣
 ከሌዩ ሌዩ የአገሌግልት ወይም የኮሚሽን ክፍያዎች በስተቀር የፖስታ
አገሌግልት ዴርጅት በማቋቋሚያ አዋጁ በተሰጠው ስሌጣን መሠረት
የሚያቀርባቸው ዕቃዎችና አገሌግልቶች፤
 የትራንስፖርት አገሌግልት፤ (ሇትራንስፖርት አገሌግልት የተሰጠው ከታክሱ ነፃ
የመሆን መብት በማናቸውም ዓይነት ትራንስፖርት ሰዎችን ወይም ዕቃዎችን
ሇማጓጓዝ የሚፈፀምን ክፍያ ያካትታሌ፡፡)
 ማናቸውም የሥራ እንቅስቃሴ ሇማከናወን ሇሚሰጥ ፈቃዴ ሇመንግስት
የሚፈፀም ክፍያ፣(አሊማቸው ሇህብረተሰቡ አገሌግልት ሇመስጠት ስሇሆነ)
 በጉምሩክ ታሪፍ ዯንብ 2ኛ መዯብ የተዘረዘሩ ዕቃዎችን ወዯ አገር ማስገባት፣
(ሇፋብሪካ የሚቀርብ ጥሬ ዕቃ፣ታሪፋቸው ዜሮ የሆኑ፡-ካፒታሌ ዕቃዎች. . .
 ከስዴሣ በመቶ ሠራተኞቹ አካሌ ጉዲተኞች የሆኑበት አካሌ ጉዲተኞችን ቀጥሮ
የሚያሠራ ዴርጅት የሚያቀርባቸው ዕቃዎችና አገሌግልቶች፣(አካሌ ጉዲተኞችን
ከማበረታታት አንጻር የታየ ነው እንዱሁም ኢንቨስተሮች አካሌ ጉዲተኞችን
ትኩረት ያዯረገ ኢንቨስተርን ሇማብዛትም ጭምር ታስቦ ነው
 የምግብ እህልች /ጤፍ፣ ስንዳ፣ በቆል፣ ጥራጥሬ እና የመሣሠለት፣

12
 በግብርና ሜካናይዜሽን ቴክኖልጂዎች ኪራይ አገሌግልት የሚከናወኑት
(ከጥቅምት 23/2012 ዓ.ም. ጀምሮ ገ/ሚ/ር በቁጥርME-30/58/9)
 የማሳ ዝግጅት፣ምንጣሮ፣መሬት መዯሌዯሌ፣
 የመስኖ ቦይ ማወጣትና ማዘጋጀት፣
 አጨዲ፣ውቂያ፣ዘር መዝራት፣ኬሚካሌ መርጨት፣
 ምርት ማበጠር፣ ገሇባ መሰብሰብና ማሰር፣ወሃ ፓምፕ፣
 የመኖ ማቀነባበር እና ምርት ከማሳ ወዯ ጎተራ ማጋጋዝ..
 ሇወባ መከሊኪያ አጏበር ስራ የሚውለ
 የስፌት ክር ላብሌ፣ ማሸጊያ ፕሊስቲክ እና ማዲበሪያ፣
 አጏበሩን ሇመስፋት የሚያገሇግሌ በኬሚካሌ የተከገረ ጨርቅ
 የቆዲ ፋብሪካዎች የሚያዯርጉት የፒክሌ፣ የዌት ብለ እና የክረስት ምርት
ግብይት፣
 የቆዲ ማሌፊያና ማሇስሇሻ ፋብሪካዎች ሇጫማ ፋብሪካዎች የሚሸጡት
የተጠናቀቀ ቆዲ፤
 ከፖሌም የተሰራ የምግብ ዘይት፣የእንጀራ፣ ዲቦ እና የወተት ሽያጭ፣የወተት
ተዋጽኦን ግን አያካትትም
 ሇግብርና ምርት የሚውለ ማዲበሪያዎች፣ ምርጥ ዘር፣ ፀረ ተባይ ኬሚካልች፣
 የጡረታ አበሌ ክፍያ አገሇግልት፣
 የጉዞ ወኪልች የአውሮፕሊን ቲኬት በመሸጥ የሚሰጡት የገበያ አገሌግልት፣
 የቡታጋዝ ምርት፣
 በሕግ ወይም በስምምነት ከታክሱ ነፃ የተዯረጉ ወዯ አገር የሚገቡ
 በስምምነት ከታክሱ ነፃ የተረጉ የሚሇው ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ይጨምራሌ፡፡
 በኢትዮጵያ መንግስትና በማናቸውም ዴርጅት ወይም በማናቸውም አገር
መንግስት መካከሌ የተዯረገ የቴክኒክ ትብብር ወይም የሰብዓዊ ዕርዲታ
ስምምነት
 በዱፕልማቲክ ሌዩ መብቶችና ጥቅሞች ዯንብ የተፈቀዯ
 የኢትዮጵያ ሕግ አካሌ በሆነ ዓሇም አቀፍ ስምምነት
 ማናቸውም ኢትዮጵያ አባሌ የሆነችበት ላሊ የባሇ ብዙ ወገን ስምምነት

2.7. የተጨማሪ እሴት ታክስ መጣኔዎች /Rates


 የተጨማሪ ዕሴት ታክስ ሁሇት የታክስ መጣኔዎች ይኖሩታሌ፡፡ እነሱም 15 ከመቶ
መዯበኛ መጣኔና ዜሮ ከመቶ መጣኔ የሚባለት ናቸው፡፡

13
2.7.1. አስራአምስት በመቶ መጣኔ (መዯበኛ መጣኔ)
 በተመዘገቡ ሰዎች የሚከናወን ታክስ የሚከፈሌበት ግብይት፡-
 “ታክስ የሚከፈሌበት ግብይት” ማሇት ከታክሰ ነፃ ከተዯረገው አቅርቦት በስተቀር
ታክስ የሚከፈሌበት የንግዴ ሥራ እንቅስቃሴ በማከናወን ሂዯት የሚከናወን
ማናቸውም የዕቃዎች ወይም አገሌግልቶች አቅርቦት ነው፡፡
 በተመዘገበ ሰው ስሇሚከናወን ታክስ የሚከፈሌበት ግብይት የተቀመጠው መመዘኛ
ባሌተመዘገቡ ሰዎች የሚከናወነው ታክስ የሚከፈሌበት ግብይት የተጨማሪ እሴት
ታክስ እንዯማይመሇከተው ያመሇክታሌ፡
 ሆኖም የተመዘገበ ሰው የንግዴ ስራ ዕቃዎቹን ሇግሌ ጥቅም ያዋሊቸው ከሆነ የነዚህ
ዕቃዎች አቅርቦት ታክስ ሇሚከፈሌበት የንግዴ ሥራ እንቅስቃሴ እንዲዋሊቸው
ይቆጠራሌ፡፡
 ከታክሰ ነፃ ከተዯረጉት በስተቀር በማናቸውም ወዯ አገር የሚገቡ
 ዕቃዎች እና አገሌግልቶች

2.7.2. በዜሮ መጣኔ /0%/ ታክስ የሚከፈሌባቸው አቅርቦቶች


 ሇውጭ የገበያ የሚቀርቡ ዕቃዎችና አገሌግልቶች (Exports)
 ዓሇም አቀፍ የዕቃ ወይም የመንዯኞች የማጓጓዝ ተግባር፣ እንዱሁም በጉዞው
አገሌግልት ሊይ የሚውለ የፍጆታ አቅርቦቶች፤ዓሇም አቀፍ ጉዞው በአየር፣በባቡር፣
በመርከብ፣በየብስ የሚዯረጉ ጉዞዎችን የሚያጠቃሌሌ ነው፡፡(እንዯቅባት፣ዘይቶች እና
ላልች አሊቂ የቴክኒክ እቃዎች በቀጥታ ከጉዞው ጋር የተገናኙ መሆን አሇባቸው
 ሇኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የሚቀርብ ወርቅ፣
 አንዴ የተመዘገበ ሰው ሇላሊ የተመዘገበ ሰው አንዴ ታክስ የሚከፈሌበት የንግዴ
ሥራ እንቅስቃሴ ወይም ራሱን ችል የሚሰራ ታክስ የሚከፈሌበት የንግዴ
እንቅስቃሴ አብዛኛውን ክፍሌ /ሀብት/ ሊሌተወሰነ ጊዜ ይንቀሳቀሳሌ ተብል ሇተቋቋመ
ዴርጅት ሲያስተሊሇፍ
 ዜሮ ከመቶ መጣኔ /0%/ ታክስ ይከፈሌባቸዋሌ ሲባሌ ከእነዚህ ግብይቶች የተጨማሪ
እሴት ታክስ አይሰበሰብም ማሇት ነው፡፡
 አቅርቦቶቹ የሚቆጠሩት ታክስ እንዯሚከፈሌባቸው አቅርቦቶች (Taxable Suppiles)
ሲሆን፣ ሇተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይነት ሇመመዝገብ በአጠቃሊይ ዓመታዊ ሽያጭ
ውስጥ ይታሰባለ፡፡
እነዚህን አቅርቦቶች የሚያመርትና አገሌግልት የሚሰጥ ሰው በግብዓት ሊይ
የከፈሇውን የተጨማሪ እሴት ታክስ ማካካሻ/ተመሊሽ ሇማግኘት ይችሊሌ፡፡

14
15
ክፍሌ ሦስት

3. የተጨማሪ ዕሴት ታክስ ምዝገባ እና ታክስ የሚከፈሌባቸው አቅርቦቶች


የሚከናወኑበት ቦታ፤ጊዜ እና ዕሴት

3.1. ሇተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይነት ስሇመመዝገብ


 አንዴ ግብር ከፋይ በማናቸውም ሁኔታ በ12 ወራት ጊዜ ውስጥ ያከናወነው ታክስ
የሚከፈሌበት ግብይት ከ1ሚሉዮን ብር በሊይ ከሆነ እና
 በቀጣዮቹ 12 ወራት የንግዴ እንቅስቃሴ ውስጥ የሚያከናውነው ታክስ የሚከፈሌበት
ግብይት ከ1 ሚሉን ብር በሊይ ይሆናሌ ተብል ሇመገመት ተጨባጭ ማስረጃ ከተገኘ
ታክስ ከፋዩ ሇተጨማሪ ዕሴት ታክስ በግዳታ መመዝገብ ይኖርበታሌ፡፡
 ግብር ከፋዮች በ12 ወራት ጊዜ ውስጥ ያከናወኑት ታክስ የሚከፈሌበት ግብይት
1ሚሉየን ብር እና ከዛ በታች ከሆነ፤ በማናቸውም ተከታታይ 12 ወራት ጊዜ ውስጥ
ሽያጩን ቢያንስ 75% ሇተጨማሪ እሴት ታክስ ሇተመዘገቡ ሰዎች የሚያቀርብ ከሆነ
ዓመታዊ ሽያጩ ብር 1ሚሉን ባይሞሊም በፈቃዯኝነት መመዝገብ ይችሊሌ፡፡ ምዝገባ
የሚወሰነው በታክስ ባሇሥሌጣኑ ሲሆን፤ ቀጥል የተመሇከቱትን እንዲይመዘገቡ
ሉቃወም ይችሊሌ፤
 ቋሚ የመኖሪያ /ማሪፊያ/ ቦታ ወይም የንግዴ ሥራ አዴራሻ የላሇውን፣
 ተገቢ የሂሳብ መዛግብት የማይዘውን፣
 የባንክ ሂሳብ የላሇውን እና
 ቀዯም ሲሌ ሇተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገበ ሆኖ ነገር ግን በታክስ ህጉ
መሠረት ግዳትዎቹን ሇመፈፀም ያዲገተው እንዯሆነ፡፡

3.1.1.የተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋዮች የምዝገባ ጊዜና ሥርዓት


ማንኛውም ሰው/ዴርጅት ታክሱ የሚጣሌበትን ግብይት የሚያከናውን ሆኖ ሇተጨማሪ እሴት
ታክስ ሇመመዝገብ የተዘረዘሩ ሁኔታዎችን አሟሌቶ የገቢዎች ሚኒስትር ባዘጋጀው ቅፅ
ማመሌከቻውን ሲያቀርብ ባሇስሌጣኑ አመሌካቹን በተጨማሪ እሴት ታክስ ይመዘግበዋሌ፡፡
ከመዘገበ በኋሊ ከምዝገባው ዕሇት ጀምሮ ባለት በ 30 /ሰሊሳ/ ቀናት ውስጥ፡-

1. የተመዘገበውን ሰው ሙለ ስምና ላልች አስፈሊጊ መረጃዎች


2. የምስክር ወረቀቱ የተሰጠበትን ቀን
3. ተፈፃሚነቱ የሚጀምርበትን ቀን

16
4. የተመዘገበው ታክስ ከፋይ መሇያ ቁጥር የሚለ መረጃዎችን የያዘ የምዝገባ
የምስክር ወረቀት ይሰጠዋሌ፡፡
የምዝገባ ጊዜውን በተመሇከተ የግዳታ ምዝገባ ሲሆን ሇምዝገባ የማመሌከቻ ማቅረብ ግዳታ
ከሚጀምርበት ወር ቀጥል ባሇው የሂሳብ ጊዜ የመጀመሪያ ቀን እንዱሁም ምዝገባ
በፍቃዯኝነት ሲሆን ዯግሞ አመሌካቹ ሇምዝገባ ማመሌከቻ ካቀረበበት ወር ቀጥል ባሇው
የሂሳብ ጊዜ የመጀመሪያ ቀን መሆን አሇበት፡፡

በፈቃዯኝነት ሇመመዝገብ የሚያመሇክት ሰው የተወሰነ የመኖሪያ ወይም የንግዴ ሥራ


አዴራሻ የላሇው፣የሂሳብ መዝገብ ያሌያዘ፣ጊዜውን ጠብቆና በአስተማማኝ ሁኔታ ታክስ
የማያስታውቅ ስሇመሆኑ ባሇስሌጣኑ አሳማኝ ምክንያት ካሇው ጥያቄውን ውዴቅ ሉያዯርገው
ይችሊሌ፡፡ በዚህ ሁኔታ ምዝገባው ተጠናቆ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ ከመሆናቸው
በፊት እስከቆዩበት የመጨረሻ ቀን ዴረስ ባካሄደት ግብይት ሊይ የተርን ኦቨር ታክስ
ይከፈሌበታሌ፡፡

 ታክስ የሚከፈሌበት የግብይት ዋጋን ሇመወሰን ጥቅም ሊይ የሚውሌ


መረጃ

ሇታክሱ ሇመመዝገብ የተቀመጠውን አመታዊ የግብይት ዋጋ ሇማወቅ ወይም ሇመገመት


የሚያስችሌ ታክስ የሚከፈሌበት የግብይት ዋጋን ሇመወሰን ጥቅም ሊይ የሚውለ
መረጃዎች፡-

I. ግብር ከፋዮቹ በታክስ ማስታወቂያ ወቅት የገሇፁት የገቢ መረጃ፣


II. ከሦስተኛ ወገን የተገኘ መረጃ ወይም
III. በሂሳብ ምርመራ ወቅት የተገኘ መረጃ፡፡

3.2. ታክስ የሚከፈሌባቸው አቅርቦቶች የሚከናወኑበት ቦታ፣ጊዜና እሴት


/ዋጋ
3.2.1.የዕቃዎች አቅርቦት የሚከናወንበት ቦታ
 አቅርቦቱ ዕቃዎችን ማጓጓዝን የሚጨምር ሲሆን ሽያጩ ተከናወነ የሚባሇው
ዕቃዎችን ማጓጓዝ የሚጀምርበት ቦታ ይሆናሌ፡፡
 በላልች ሁኔታዎች የተሸጠው ዕቃ ርክክብ የሚፈፀምበት ቦታ ነው፡፡
 የኤላክትሪክ፣ የእንፋልት ኃይሌ፣ የጋዝ ወይም የውሃ አቅርቦት በሚሆንበት
ጊዜ፣ አገሌግልቱ ተሰጠ የሚባሇው አገሌግልቶቹ ተቀባዩ ዘንዴ በዯረሱ ጊዜ ነው፡፡

17
 እነዚህ አቅርቦቶች ከኢትዮጵያ ውጪ የሚሊኩ ከሆነ ግን አቅርቦቱ በኢትዮጵያ
ውስጥ እንዯተከናወነ ይቆጠራሌ፡፡

3.2.2. አገሌግልት የሚሰጥበት ቦታ


 አገሌግልት የሚሰጠው ሰው የንግዴ ስራ ተግባሩን የሚያከናውንበት ቦታ ነው፡፡
 ከዚህ በተሇየ ሁኔታ የሚታዩት የአገሌግልት አይነቶች የሚሰጡበት ቦታ የሚባሇው፡
-
 ከማይንቀሳቀስ ንብረት ጋር በቀጥታ የተገናኘ ከሆነ ንብረቱ የሚገኝበት ቦታ፣
 ከሚንቀሳቀስ ንብረት ጋር በቀጥታ የተገናኘ ሲሆን፣ አገሌግልት መስጠቱ
የተከናወነበት ቦታ፣
 በባህሌ፣ በስነጥበብ፣ በትምህርት፣ የሰውነት ማጏሌመሻ ወይም በስፖርት
ወይም በላልች መሰሌ ዘርፎች ሲሆን አገሌግልቱ የተሰጠበት ቦታ
 ከማጓጓዝ ተግባር ጋር የተያያዘ ከሆነ የማጓጓዝ ተግባሩ የተከናወነበት ቦታ
ነው፡፡
 በዜሮ መጣኔ ታክስ የሚከፈሇበትን አሇም አቀፍ የትራንስፖርት አገሌግልት
በተመሇከተ የግብይቱ ተግባር ታክስ ከፋዩ ከኢትዮጵያ ውጭ ከሰጠው
አገሌግልት ጋር የተገናኘ ሲሆን በኢትዮጵያ ውስጥ እንዯተከናወነ ይቆጠራሌ፡፡
 የሚከተለት አገሌግልቶች የሚሰጡበት ቦታ አገሌግልቱን የገዛው ሰው ዘሊቂ
ዴርጅት የሚገኝበት ቦታ ተዯርጏ ይቆጠራሌ
 የፈጠራ ባሇቤትነት፣የንግዴ ፈቃዴ፣ የንግዴ ምሌክት እና
 የቅጂ መብት መሰሌ የሆኑ የአእምሮ ሀብት መብት ማስተሊሇፍ ወይም
ማዛወር፣
 የምክር፣ የህግ፣ የሂሳብ፣ የምህንዴስናና የማስታወቅያ የመረጃ ማጠናቀር እና
ላልች መሰሌ አገሌግልቶች፣

3.3. አቅርቦት ተከናወነ የሚባሌበት ጊዜ


 የዕቃዎች ወይም የአገሌግልቶች አቅርቦት የሚከናወኑበትን ጊዜ ማወቅ
አስፈሊጊነቱ፤-
 ታክስ ሪፖርት የሚቀርብበትን ጊዜ፣
 በግብዓት ሊይ የተከፈሇው ታክስ ተቀናሽ የሚዯረግበትን፣
 በገዢው ስሇሚሰበሰብ ታክስ ዯንበኛው ሇታክሱ ኃሊፊ የሚሆንበትን እና
 በዜሮ ተመን ታክስ የሚከፈሌበት አቅርቦት የተከናወነበትን ጊዜ ሇመወሰን
ያስችሊለ

18
 ከዚህ በታች ከተቀመጡት በህጉ በተሇየ ሁኔታ ከተመሇከቱት በስተቀር
የዕቃዎች ወይም የአገሌግልቶች አቅርቦት ተከናወነ የሚባሇው ሇግብይቱ
የተጨማሪ እሴት ታክስ ዯረሰኝ ሲሰጥ ነው፡፡
 ከዚህ በታች ያለ ዴርጊቶች በተከናወኑ በ5 ቀናት ውስጥ የተጨማሪ ዕሴት
ታክስ ዯረሰኝ ካሌተሰጠ ታክስ የሚከፈሌበት ግብይት እንዯተከናወነ ይቆጠራሌ፡፡
 ዕቃዎች ሇተረካቢው ዝግጁ ሆነው በተቀመጡ፣
 ሽያጭ ወይም ማስተሊሇፍ በተፈፀመበት ወይም
 አገሌግልቶች በሚሰጡበት ጊዜ
 እንዱሁም የዕቃዎች ርክክብ ማጓጓዝ የሚያካትት ሲሆን የዕቃዎች
ማጓጓዝ ሲጀመር፣
 ሇአቅርቦቱ ግብይት አንዴ ወይም ከአንዴ የበሇጡ ክፍያዎች የተፈፀሙ እንዯሆነ
በእያንዲንደ ክፍያ መጠን የተሇያዩ ግብይቶች እንዯተዯረጉ ይቆጠራሌ
 አገሌግልቶች በመዯበኛነት ወይም በተከታታይ በሚሰጡበት ሁኔታ የተጨማሪ
እሴት ታክስ ዯረሰኝ በተሰጠ ጊዜ፤
 ክፍያው አስቀዴሞ የተፈፀመ ከሆነ ግን ክፍያው በተፈፀመ ጊዜ፣(ኤላክትሪክ፣
ስሌክ፣. . .)
 ታክስ ሇሚከፈሌበት አቅርቦት ተይዘው ከዚህ ውጪ የዋለ ዕቃዎችን በተመሇከተ
 በዕቃው ወይም በአገሇግልቱ መጠቀም የተጀመረበት ጌዜ፣
 ቀጣሪ ሇተቀጣሪዎች
• በስጦታ ወይም
• በላሊ አኳኋን የሚያቀርባቸውን በተመሇከተ ዕቃዎቹ ወይም
አገሌግልቶቹ ሇተቀጣሪዎች በሚሰጡበት ጊዜ፣
 የምዝገባ ስረዛ ሲዯረግ በእጅ ያለ ዕቅዎችን በተመሇከተ የምዝገባው መሠረዝ
ከሚፀናበት ቀን በፊት ያሇው ጊዜ፣
 በማሽን ሽያጭ(veneding machin) ግብይት ሲሆን ገንዘቡን ከማሽኑ ሲያወጣ፤

3.4. ታክስ የሚከፈሌባቸው አቅርቦቶች እሴት /ዋጋ/


 ታክስ የሚከሌበት ግብይት እሴት (ዋጋ) የሚሆነው
 ታክስ ከፋዩ ሊቀረባቸው ዕቃዎች ወይም ሇሰጣቸው አገሌግልቶች
 ከዯንበኛው ወይም ከማናቸውም ላሊ ሰው የተቀበሇውን ወይም
ሇመቀበሌ የሚችሇው ዋጋ ነው፡፡

19
 በተጨማሪም የግብይቱ እሴት በአቅርቦቱ ሊይ ከተጨማሪ እሴት ታክስ
በስተቀር የሚከፈለ ማናቸውም
 ቀረጥ፣
 ታክሶች(excise. . .) እና ላልች ክፍያዎች ይጨምራሌ፡፡
 ሇተከናወነ አቅርቦት በሇውጡ የሚሰጥ ምንም ነገር የላሇ ከሆነ የአቅርቦቱ እሴት
የሚሆነው
 የተጨማሪ እሴት ታክስን ሳይጨምር
 ሇቀረቡት ዕቃዎች ወይም አገሌግልቶች ማናቸውም ቀረጥ፣ ታክሶች
እና ላልች ክፍያዎችን ጨምሮ የገበያው ዋጋ ነው፡፡

 ወዯ አገር የሚገቡ ዕቃዎችን በተመሇከተ የዕቃዎቹ እሴት /ዋጋ/


 በዕቃዎቹ ሊይ የሚከፈሇውን ቀረጥና ታክስ ጨምሮ
 በጉምሩክ ህግ መሠረት በጉምሩክ የሚወሰነው የዕቃዎች ዋጋ ነው፡፡
 የዕቃዎቹ እሴት /ዋጋ/ በዕቃዎቹ ሊይ የሚጣሇውን የተጨማሪ እሴት ታክስ እና
ወዯ አገር በሚገቡ ዕቃዎች ሊይ የሚከፈሇውን የገቢ ግብር ቅዴሚያ ክፍያ
አይጨምርም፡፡
 ሇጉምሩክ ቀረጥ አወሳሰን በዕቃዎች ዋጋ ውስጥ እስካሌተካተተ ዴረስ ዕቃን ወዯ
አገር ከማስገባት ጋር በተጓዲኝ ሆነው የተሰጡ አገሌግልቶች እሴት /ዋጋ/ ታክስ
በሚከፈሌባቸው ወዯ አገር የሚገቡ ዕቃዎች እሴት ሊይ ይጨመራሌ፡፡(ሇምሳላ
የአሳንሰር ግዥ እና የተከሊ አገሌግልትን ያካተተ ከሆነ ተዯምሮ ይጠየቃሌ…)

20
ክፍሌ አራት

4. የተጨማሪ እሴት ታክስ ማቀናነስ እና ተመሊሽ


4.1. የተጨማሪ እሴት ታክስ ስሇማቀናነስ
ዕቃዎቹ ወይም አገሌግልቶቹ ጥቅም ሊይ የዋለበት ወይም የሚውለበት ሇተመዘገበው ሰው
የንግዴ ስራ እንቅስቃሴ ሲሆን ታክሱ የሚጣሌበት ግብይት የተከናወነበትን ጊዜ መሰረት
በማዴረግ ተቀናሽ የሚዯረገው ከዚህ በታች ከተዘረዘሩት ጋር በተያያዘ የተመዘገበው ሰው
በቀረበሇት የታክስ ኢንቮይስ ወይም ዱክሇራሲዮን መሰረት የሚከፍሇው ወይም የከፈሇው
ተጨማሪ እሴት ታክስ ነው ፡፡

ሀ.የሂሳብ ጊዜ (ዕቃዎች ወዯ አገር ገቡ የሚባሌበት ጊዜ፤ ዕቃዎች ወዯ አገር ውስጥ


ገብተዋሌ የሚባሇው በጉምሩክ ዱክሊራሲየን ሊይ ሲመዘገብ ነው ተብል ተጠቅሷሌ፡፡)

ሇ.በተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅ ቁጥር 285/1994 አንቀጽ11 በተመሇከተው የሂሳብ ጊዜ


እንዯተከናወነ በሚቆጠሩ ታክስ የሚጣሌባቸው የዕቃ እና አገሌግልት አቅርቦት የከፈሇው
ታክስ ነው፡፡

ክፍያውን በተመሇከተ፤

 በአንዴ የታክስ ዘመን ውስጥ የተመዘገበ ሰው ካከናወነው የዕቃ ወይም አገሌግልት


አቅርቦት ውስጥ ታክስ የሚከፈሌበት ግብይት ከፊለ የሆነ እንዯሆነ ሇዚህ የታክስ
ዘመን ተቀናሽ የሚዯረገው ታክስ በሚከተሇው አኳኋን ይወሰናሌ፡፡
ሀ.በቀጥታ ታክስ ሇሚከፈሌበት ግብይት የዋሇውን አቅርቦት ወይም ወዯ አገር የገባ ዕቃ
በሚመሇከት ሇአቅርቦቱ ወይም ወዯ አገር ሇገባው ዕቃ የተከፈሇው ታክስ ሙለ በሙለ
ተቀናሽ እንዯሆን ይዯረጋሌ፡፡

ሇ.ከታክሱ ነፃ ሇሆነው ግብይት የዋሇውን አቅርቦት ወይም ወዯ አገር የገባ ዕቃ በሚመሇከት


ሇአቅርቦቱ ወይም ወዯ አገር ሇገባው ዕቃ የተከፈሇው ታክስ ተቀናሽ አይዯረግም፡፡

 ቀጥል ሇተመሇከቱት የተከፈሇ ታክስ ተቀናሽ አይዯረግም፡፡


ሀ. አነስተኛ የመንገዯኛ ማጓጓዣ ተሽከርካሪ ያሇው ሰው ወዯ አገር ሊስገባው ወይም በአገር
ውስጥ ሊከናወነው ግብይት የከፈሇውን ታክስ በሚመሇከት፤

 እንዯዚህ ያለትን ተሽከርካሪዎች በመሸጥ ወይም በማከራየት የንግዴ ሥራ


የተሠማራ ወይም ተሽከርካሪውን የገዛው ሇንግዴ ስራ እንዱውሌ ካሌሆነ በስተቀር
ታክሱ እንዱቀናነስ አይዯረግም፡፡

21
 መንገዯኞችን በማጓጓዝ የንግዴ ተግባር ሊይ የተሠማራ ወይም ተሽከርካሪውን የገዛው
እና ፈቃዴ የተሰጠው ሇዚሁ የንግዴ ሥራ እንዱውሌ ካሌሆኑ በስተቀር፤
ሇ. ከአገር ውስጥ የተገዙት ወይም ወዯ አገር የገቡት ታክስ የሚከፈሌባቸው ዕቃዎች እና
አገሌግልቶች ሇመዝናኛ ወይም ሇመዝናኛ አገሌግልት የዋለ በሚሆንበት ጊዜ፤

 ታክስ ከፋዩ በመዝናኛ አገሌግልት ንግዴ ስራ ውስጥ የተሰማራ ወይም አቅርቦቱ


ወይም ወዯ አገር የገባው ዕቃ በንግዴ ስራ እንቅስቃሴው ሂዯት ታክስ
በሚከፈሌባቸው የመዝናኛ ስራዎች የሚውሌ ካሌሆነ በስተቀር፤
 ታክስ ከፋዩ ታክስ የሚከፈሌበት የትራንስፖርት አገሌግልት በመስጠት የንግዴ ስራ
ሊይ የተሰማራ ከሆነ እና የመዝናኛው አገሌግልት ሇመንገዯኞች የሚሰጥ
የትራንስፖርት አገሌግልት ካሌሆነ በስተቀር፤
 የ ‘ሀ’ እና ‘ሇ’ መግሇጫ
‹‹
ሀ የመንገድች ማጓጓዣ ተሽከርካሪ›› ማሇት 8 እና ከ 8 በታች የሆኑ መንገዯኞችን ማጓጓዝ
የሚችሌ ተሽከርካሪ ሲሆን ዴርብ ጋቢና ያሊቸውን ተሽከርካሪዎች ይጨምራሌ፡፡
‹‹
ሇ መዝናኛ›› ማሇት በተመዘገበ ሰው የሚከናወን ታክስ የሚከፈሌበት የንግዴ ስራ አንዴ
ክፍሌ ሆኖ በቀጥታ ወይም በተዘዋዋሪ ሇማናቸውም ላሊ ሰው የሚቀርብ ምግብ፣
መጠጥ፣ ትምባሆ፣ ማረፊያ፣ መዯሰቻ ወይም ማናቸውም አይነት መስተንግድ ነው፡፡

 ታክስ የሚከፈሌበትን ግብይት ዋጋ ስሇማስተካከሌ


 ግብይቱ ሲሰረዝ፣
 የግብይቱ ተፈጠሮ ሲቀየር፣
 በዋጋ መቀነስም ሆነ በማናቸውም ላሊ ምክንያት አስቀዴሞ ሇግብይቱ
የተጠየቀው ገንዘብ መጠን ሲሇወጥ
 ዕቃዎቹ ወይም አገሌግልቶቹ በከፊሌ ወይም በሙለ ሇታክስ ከፋዩ የተመሇሱ
ሲሆን ነው፣
 የተጨማሪ እሴት ታክስ ዯረሰኝ የሰጠ እና በዯረሰኙ ሊይ የተገሇፀው ዋጋ
የተሳሳተ ሲሆን…
 የተጨማሪ እሴት ታክስ በስራ ሊይ ከዋሇበት ቀን በኋሊ የሚመዘገብ ሰው
ከመመዝገቡ በፊት ባለት ስዴስት ወራት ውስጥ ሇገዛችው እና በተመዘገበበት
ዕሇት በይዞታው ስር ሇሚገኙ እቃዎች (የካፒታሌ ዕቃዎችን ጨምሮ)
የከፈሇው ወይም ሉከፍሌ የሚገባው ታክስ በተመዘገበበት ጊዜ ባሇው
የመጀመሪያ የሂሳብ ጊዜ ተቀናሽ ይዯረግባታሌ፡፡

22
 አቅርቦቱ ሊሌተመዘገበ ሰው የሆነ እንዯሆነ በብሌጫ የታየው ታክስ
 ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ካሌተሟለ በስተቀር በተጨማሪ ዕሴት የታክስ ማቀናነስ
ሉዯረግ አይችሌም፡፡
ሀ/ ከአቅርቦቱ ጋር በተያያዘ የታክስ ዯረሰኝ ወይም የታክስ ዳቢት ወይም ክሬዱት ሰነዴ
የተሰጠ እና የታክስ ማቀናነስ እንዱፈቀዴሇት የሚጠይቀው የተመዘገበ ሰው የታክስ
ማስታወቂያ በሚያቀርብበት ጊዜ እነዚህን ዯጋፊ ሰነድች (ዯረሰኝ አስፈሊጊ ካሌሆነ
በስተቀር) ካሊቀረበ የታክስ ማቀናነስ ዯንብ ተግባራዊ አይዯረግም፡፡

ሇ/ የታክስ ማቀናነስ እንዱፈቀዴሇት የሚጠይቀው የተመዘገበ ሰው ወዯ አገር ያስገባውን


ዕቃ በሚመሇከት የታክስ ማስታወቂያ ሲያቀርብ ከአቅርቦቱ ጋር በተያያዘ ታክስ የተከፈሇ
መሆኑን የሚያረጋግጥ የጉምሩክ ዱክሊራሲዮን ወይም በጉምሩክ ባሇስሌጣን የተሰጠ ላሊ
ሰነዴ ካሊቀረበ ማቀናነስ አይፈቀዴሇትም፡፡

 ታክስ የሚከፈሌበት ወይም ከታክስ ነጻ የሆነውን የንግዴ ስራ እንቅስቃሴ ሇመጀመር


ወይም ሇማቋረጥ የወጡ ወጪዎች የተፈቀደ የታክስ ተቀናሾች ስላት በሚከናወንበት
ጊዜ ከግምት ውስጥ የሚገቡ ይሆናሌ፡፡
 ሇመንገዯኞች ማጓጓዣ ተሽከርካሪዎች የታክስ ማቀናነስ እንዯማይዯረግ የተዯነገገው
በዋነኛነት ዕቃ ሇማጓጓዝ የሚውለ የንግዴ፣ የጭነት ተሽከርካሪዎችን ወይም ላልች
ተሽከርካሪዎችን አይጨምርም፡፡
 ሇተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገበ ሰው ኃሊፊዎች፣ ሰራተኞች ወይም ዯንበኞች
በሬስቶራንት የምግብ አገሌግልት እንዱያገኙ ወይም ሰራተኞች ሇመዝናናት ከስራ
ቦታቸው ውጭ በሚጓጓዙበት ጊዜ ሇመኝታ እና ሇምግብ በሚፈፅመው ግዥ ሊይ
የሚከፈሇው ታክስ እንዱቀናነስ አይፈቀዴም፡፡ ይሁን እንጂ የተመዘገበው ሰው ‹‹የመዝናኛ
አገሌግልት›› በመስጠት የንግዴ ስራ ሊይ የተሰማራ ከሆነ (ሇምሳላ ሬስቶራንት) ታክስ
ሇሚከፈሌበት የመዝናኛ ንግዴ ስራ በቀጥታ እንዱውለ በሚገዛችው የመዝናኛ ዕቃዎች
ሊይ የከፈሇው ታክስ እንዱቀናነስ ይዯረጋሌ፡፡
 የተጨማሪ እሴት ታክስ በስራ ሊይ ከዋሇ በኋሊ የተመዘገበ ሰው በተመዘገበ ጊዜ በእጁ
በሚገኙ እቃዎች ሊይ የተከፈሇ ታክስ እንዱቀናነስሇት ሉጠይቅ የሚችሇው ዕቃዎችን
የገዛው ምዝገባው ከፀናበት ቀን በፊት ባለት ስዴስት ወራት ጊዜ ውስጥ ከሆነ እና
እነዚህን ዕቃዎች ከምዝገባው በኋሊ ታክስ ሇሚከፈሌበት የንግዴ ስራ እንቅስቃሴ
የሚያውሊቸው ከሆነ ነው፡፡

23
 የተመዘገበ ሰው በአንዴ የታክስ ዘመን ውስጥ እንዱቀናነስሇት ሉዯረግ የሚችሇው የታክስ
መጠን ዴምር በዚሁ የታክስ ዘመን ውስጥ ባከናወነው ታክስ የሚከፈሌበት ግብይት ሊይ
ሉከፈሌ ከሚገባው ታክስ የበሇጠ እንዯሆነ በብሌጫ የሚፈፀም ይሆናሌ፡፡
 ሇታክሱ የተመዘገቡ ሰዎች በአንዴ የሂሳብ ጊዜ ሉከፈሌ ከሚገባው ታክስ በሊይ ተቀናሽ
እንዱዯረግ የተጠየቀው ታክስ ሇቀጣዮቹ 5 (አምስት) የሂሳብ ጊዜዎች እንዱተሊሇፍ ሆኖ
በእነዚህ ጊዜዎች ከሚዯረግ ክፍያ ሊይ ተቀናሽ ይዯረጋሌ፡፡ይህ የአምስት ወር ጊዜ
ከተጠናቀቀ በኋሊ ቀሪ ሂሳብ ቢኖር የተመዘገበው ሰው በብሌጫ የተከፈሇውን ታክስ
ከሚያሳይ የሰነዴ ማስረጃ ጋር በማያያዝ ጥያቄውን ባቀረበ በሁሇት ወር ጊዜ ውስጥ
ባሇስሌጣኑ ሂሳቡን ተመሊሽ ያዯርጋሌ፡፡ ስሇሆነም እንዱቀናነስ ሉዯረግ የሚችሇው የታክስ
መጠን ዴምር ሇአምስት ወር ተከታታይ የታክስ ጊዜ እንዯሆነ መረዲት ይችሊሌ፡፡
 በከፊሌ ታክስ ሇሚከፈሌበት ግብይት በከፊሌ ዯግሞ ከታክሱ ነጻ ሇሆኑ ግብይቶች በዋለ
ወዯ አገር በገቡ ወይም በአገር ውስጥ በተገዙ ሊይ የተከፈሇው ታክስ የተመዘገበው ሰው
ከዚህ በታች በተመሇከተው ቀመር መሰረት አስሌቶ ማቅረብ አሇበት፡፡
ተ = ሀ*ሇ/ሏ

ሇዚህ ስላት አፈጻጸም፡-

“ተ”= ተቀናሽ/credit/ ሉዯረግ የሚገባ ታክስ

“ሀ”= በከፊሌ ታክስ በሚከፈሌበት በከፊሌ ዯግሞ ከታክሱ ነጻ በሆኑ ግዥዎች ሊይ


የተከፈሇ ጠቅሊሊ ተጨማሪ ዕሴት ታክስ፤

“ሇ”= የተመዘገበው ሰው በሂሳብ ዘመኑ ውስጥ ያከናወነው ታክስ የሚከፈሌበት ግብይት


ዋጋ ነው፡፡

“ሏ”= የተመዘገበው ሰው በሂሳብ ዘመኑ ውስጥ ያከናወናቸው ጠቅሊሊ አቅርቦቶች ዋጋ ነው፡፡

 ሇታክሱ የተመዘገበ ሰው ታክስ የሚከፈሌባቸው እና ከታሱ ነጻ የሆኑ ግብይቶች


የሚያካሂዴ ከሆነ የታክሱ ባሇስሌጣን በሂሳብ ዘመኑ ውስጥ ተቀናሽ የሚዯረገው
ታክስ ተገቢ መስል በታየው ላሊ ስላት እንዱከናወን ሉያዯርግ ይችሊሌ፡፡
ምሳላ፡- ሏበሻ ቢራ አክሲዮን ማህበር ሇተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገበ ዴርጅት ሲሆን
በሀምላ 2010 ዓ.ም የቢራ ሽያጭ 500,000 ዋጋው ተጨማሪ እሴት ታክስን ሳይጨምር
በብር 16 ነው፡፡ ዴርጅቱ 500 ኩንታሌ የቢራ ብቅሌ ዋጋው ተጨማሪ እሴት ታክስን
ሳይጨምር በኩንታሌ 2000 ብር ከአርሲ ብቅሌ ፋብሪካ (ሇተ.እ.ታ የተመዘገበ) በዚሁ ወር
ግዥ ፈፅሟሌ፡፡ በተጨማሪም አክሲዮን ማህበሩ ሇቢራ ማምረቻ የሚሆኑ ኬሚካልችንና

24
ልላች ጥሬ ዕቃዎችን በብር 100,000 (including C.I.F and other duty excluding
VAT) በዛው በተመሳሳይ የታክስ ወር ከውጭ አስገብቷሌ፡፡

የተጠየቀ፡- የተጠቀሰው ወር የግብዓት ታክስ አቀናንስ?

መሌስ፡

 የምርት ውጤት ታክስ: 500,000 x 16 x 15%=


1, 200, 000.00
 ሲቀነስ የተከፈሇ የግዓት ታክስ :
 ብቅሌ፡ 500 x 2000 x 15% =150,000.00
 ኬሚካሌ፡ 100,000 x 15% = 15, 000.00
 የግብዓት ታስ 165,000.00
ተከፋይ ታክስ = የምርት ውጤት ታክስ ሲቀነስ የግብዓ ታክስ፡-
1200000-165,000 =1, 035,000.00
ተከፋይ ታክስ/ተመሊሽ = የምርት ውጤት ታክስ - የግብአት ታክስ= 1, 035,000.00

4.2. የተጨማሪ እሴት ታክስ የተመሊሽ ስርዓት


ሇተጨማሪ ዕሴት ታክስ የተመዘገበ ሰው በአንዴ የሂሳብ ጊዜ ካከናወነው ታክስ የሚከፈሌበት
ግብይት ዋጋ ውስጥ ቢያንስ 25 ፐርሰንት በዜሮ የማስከፈያ ሌክ ታክስ የሚከፈሌበት ከሆነ
የተመዘገበው ሰው በብሌጫ የተከፈሇውን ታክስ ከሚያሳይ የሰነዴ ማስረጃ ጋር በማያያዝ
ጥያቄውን ባቀረበ በሁሇት ወር ጊዜ ውስጥ የግብር አስገቢው ባሇስሌጣን በዚህ የሂሳብ ጊዜ
ሉከፈሌ ከሚገባው ታክስ በሊይ የተከፈሇውን እንዱመሌስ የተጠየቀውን ታክስ መመሇስ
አሇበት፡፡

 ላልች የተመዘገቡ ሰዎችን በሚመሇከት በአንዴ የሂሳብ ጊዜ ሉከፈሌ ከሚገባው ታክስ


በሊይ ተቀናሽ እንዱዯረግ የተጠየቀው ታክስ ሇቀጣዮቹ 5 (አምስት) የሂሳብ ጊዜዎች
እንዱተሊሇፍ ሆኖ በእነዚህ ጊዜዎች ከሚዯረግ ክፍያ ሊይ ተቀናሽ ይዯረጋሌ፡፡ ይህ
የአምስት ወር ጊዜ ከተጠናቀቀ በኋሊ ቀሪ ሂሳብ ቢኖር የተመዘገበው ሰው በብሌጫ
የተከፈሇውን ታክስ ከሚያሣይ የሰነዴ ማስረጃ ጋር በማያያዝ ጥያቄውን ባቀረበ
በሁሇት ወር ጊዜ ውስጥ ባሇስሌጣኑ ሂሳቡን ተመሊሽ ይዯረጋሌ፡፡
 ባሇስሌጣኑ ሇተመዘገበው ሰው ተመሊሽ የተዯረገው ሂሳብ የተሳሳተ መሆኑን
ሲዯርስበት ከተገቢው በሊይ የተወሰዯው ሂሳብ እንዱመሇስሇት በማናቸውም ጊዜ
ሉጠይቅ ይችሊሌ፡፡

25
 የገንዘብና ኢኮኖሚ ሚኒስቴር ሇተመሊሽ ሂሳብ የሚውሇውን ገንዘብ፤ ከተሰበሰበው
ታክስ ሊይ ተቀንሶ የሚያዝበትን ሁኔታ እና በዚህ አይነት የሚያዘውን የገንዘብ መጠን
ይወስናሌ፡፡
 የተመሊሽ ጥያቄ ያቀረበው ሰው ሉከፈሌ ከሚገባው በሊይ የከፈሇ መሆኑን
ሲያረጋግጥ፤
ሀ) ሉከፈሌ ከሚገባው በሊይ የተከፈሇውን የገንዘብ መጠን የተመዘገበው ሰው ሉከፍሌ
ከሚገባው ማናቸውም ታክስ፣ቀረጥ፣ወሇዴ ወይም መቀጫ እንዱውሌ ይዯረጋሌ፡፡
ሇ) ሉመሇስ የሚገባው ታክ መካካስ ሇሚገባው ከተካካሰ በኋሊ ተመሊሽ ሉዯረግ
የሚገባው ቀሪ ገንዘብ ከብር 50 ያሊነሰ ከሆነ ሇተመዘገበው ሰው ይመሇስሇታሌ፡፡
 የተመዘገበው ሰው ተመሊሽ ሉዯረግሇት የሚገባው ገንዘብ ያሇው መሆኑ ተረጋግጦ
መመሇስ በሚ ገባው ጊዜ ባሇስሌጣኑ ቀሪውን ገንዘብ ያሌመሇሰ ከሆነ ተመሊሽ
እስከሚከፈሌ ዴረስ ባሇፈው ሩብ አመት በንግዴ ባንኮች ስራ ሊይ በዋሇው ከፍተኛው
የማበዯሪያ ወሇዴ 25 ፐርሰንት ታክልበት ሇተመዘገበው ሰው እንዱከፈሇው ይዯረጋሌ፡፡
 ተመሊሽ ሉዯረግ የሚገባው ሂሳብ ከብር 50 ወይም ከዚህ በታች ከሆነ ይህ የገንዘብ
መጠን ሇወዯፊት እንዱሸጋገር ተዯርጎ በቀጣይ የሂሳብ ዘመን ሉከፈሌ ከሚገባው ታክስ
እንዱታሰብ ይዯረጋሌ፡፡
 ታክስ ተመሊሽ እንዱዯረግሇት ጥያቄ የሚያቀርብ የተመዘገበ ሰው ተገቢውን የታክስ
ማስታወቂያ ያሊቀረበ እነዯሆነ የታክሱ ባሇስሌጣን የተመዘገበው ሰው ማስታወቂያውን
እሰከሚያቀርብ ዴረስ ተመሊሽ ሉዯረግ የሚገባውን ሂሳብ ይዞ ሇማቆየት ይችሊሌ፡፡

4.2.1. የታክስ ተመሊሽ የሚፈቀዴባቸው ግብይቶች


. በአንዴ የሑሳብ ጊዜ በተመዘገበ ሰው የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመሊሽ ተፈፃሚ
የሚሆነው በሚከተለት ግብይቶች ነው፡፡

(ሀ) ታክስ ከሚከፈሌበት ግብይት ዋጋ ውስጥ ቢያንስ ሃያ አምስት በመቶ በዚሮ


የማስከፈያ ሌክ ታክስ በተከፈሇበት ግብይት ሊይ በብሌጫ የተከፈሇ ታክስ ጥያቄው በቀረበ
በአርባ አምስት ቀናት ውስጥ ተመሊሽ የሚዯረገው ሇሚከተለት ግብይቶች ነው፡፡

 ወዯ ውጭ የሚሊኩ እቃዎች እና አገሌግልቶች፣


 በዓሇም አቀፍ በረራ እና ተያያዥ አገሌግልቶች እንዱሁም ሇፍጆታ የሚውለ
የቅባት ዘይቶችና ላልች አሊቂ የቴክኒክ እቃዎች ግብይት፣
 በአገር ውስጥ አምራቾች ሇብሄራዊ ባንክ የሚቀርብ ወርቅ ግብይት፣

26
(ሇ) በካፒታሌ እቃዎች ሊይ በተዯረጉ ግብይቶች እና የተጨማሪ እሴት ታክስ ቀንሰው
በሚያስቀሩ አካሊት ተቀናሽ የሚዯረግ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመሊሽን ሳይጨምር
ተመሊሽ መዯረግ ያሇበት ታክስ በታክስ ጊዜው ውስጥ ያሌተቀናነሰ እንዯሆነ በሚቀጥለት
አምስት ወራት ጊዜ ውስጥ ከሚከፈሇው ታክስ ሊይ የሚቀናነስ ሆኖ በዚህ ጊዜ ውስጥ
ያሌተቀናነሰ ቀሪ ሂሳብ ያሇ እንዯሆነ የተመሊሽ ጥያቄው በቀረበ በአርባ አምስት ቀናት ጊዜ
ውስጥ ተመሊሽ ይዯረጋሌ፡፡

ሏ) የተጨማሪ እሴት ታክስ ቀንሶ በሚያስቀር ሰው ታክስ ተቀንሶ የተከፈሇበት ዯረሰኝ


የተሰጠው ታክስ ከፋይ በተቀበሇው ዯረሰኝ ሊይ የተገሇፀውን የታክስ መጠን በግብዓት ሊይ
ከተከፈሇው ታክስ ጋር እንዱያካክስ በማዴረግ ቀሪው ሂሳብ የተመሊሽ ጥያቄው በቀረበ
በአርባ አምስት ቀናት ጊዜ ውስጥ ተመሊሽ ይዯረጋሌ፡፡

() ታክስ ከፋዩ ሇተጨማሪ እሴት ታክስ ከተመዘገበበት ቀን በፊት ባለት ስዴስት ወራት
ጊዜ ውስጥ በቋሚ የንግዴ ስራ እቃ ሊይ የተከፈሇ ተጨማሪ እሴት ታክስ እንዱቀናነስ
የተፈቀዯ እንዯሆነ በሂሳብ ጊዜው በግብዓት ሊይ ከተከፈሇው ታክስ ሊይ እንዱቀናነስ ተዯርጎ
ቀሪው ሂሳብ የተመሊሽ ጥያቄው በቀረበ በአንዴ ወር ጊዜ ውስጥ ተመሊሽ ይዯረጋሌ፡፡

() አንዴ ሇተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገበ ሰው የንግዴ ስራውን በማስፋፋት ሂዯት
ግንባታው ባሌተጠናቀቀ ህንፃ ሊይ የተከፈሇው የተጨማሪ እሴት ታክስ ህንፃው ተጠናቆ
ታክስ ሇሚከፈሌበት የንግዴ ተግባር መዋለ ሲረጋገጥ በግብዓቱ ሊይ የተከፈሇው ታክስ (In
put tax) በግብይት ሊይ ከተከፈሇው ታክስ (Out put tax) ሊይ በሂሳብ ጊዜው ውስጥ
እንዱቀናነስ ተዯርጎ ቀሪው ሂሳብ የተመሊሽ ጥያቄው በቀረበ በአርባ አምስት ቀናት ጊዜ
ውስጥ ተመሊሽ ይዯረጋሌ፡፡

(ሠ) ከፍተኛ የኢንቨስትመንት ወጪ ያሇው ፕሮጀክት ሇፕሮጀክቱ ግብዓት በዋሇ ግዥ ሊይ


የተከፈሇ የተጨማሪ እሴት ታክስ እንዱመሇስሇት ጥያቄ ያቀረበ እንዯሆነ ግዥው
ከተከናወነበት ቀን ቀጥል ባሇው የአንዴ ወር ጊዜ ውስጥ ተመሊሽ ይዯረጋሌ፡፡

(ረ) በማእዴንና ነዲጅ ፍሇጋ የተሰማራ ኩባንያ የማእዴንና ነዲጅ ፍሇጋው ሳይሳካሇት የቀረ
እንዯሆነ ከማእዴን ሚኒስቴር የተረጋገጠ ማስረጃ ሲያቀርብ በግብዓት ግዥ ሊይ ሇከፈሇው
ተጨማሪ እሴት ታክስ ማስረጃ በማያያዝ የታክስ ተመሊሽ ጥያቄ ማቅረብ የሚችሌ ሲሆን
ተመሊሸ መዯረግ ያሇበት ታክስ ተረጋግጦ በቀረበ በአንዴ ወር ጊዜ ውስጥ ተመሊሽ
ይዯረጋሌ፡፡

27
(ሰ) በውጭ ንግዴ ማበረታቻ አዋጅ በተዯነገገው መሰረት በተፋጠነ የተመሊሽ ስርዓት
እንዱስተናገዴ የተፈቀዯሇት ሊኪ ምርቱን ወዯ ውጭ ከመሊኩ በፊትም ቢሆን በሃገር ውስጥ
ባከናወነው የግብዓት ግዥ ሊይ ሇከፈሇው ተጨማሪ እሴት ታክስ ግብይቱ ከተከናወነበት ቀን
ቀጥል ባሇው ወር ውስጥ የተመሊሽ ጥያቄውን ካቀረበ በሰባት ቀናት ጊዜ ውስጥ ተመሊሽ
ይዯረግሇታሌ፡፡

(ሸ) የባሇ ሌዩ መብት ዴርጅት ሇዴርጅቱ አገሌግልት በሚውሌ እቃ ሊይ የከፈሇው


ተጨማሪ አሴት ታክስ ተመሊሽ ይዯረግሇታሌ፡፡

(ቀ) የበጎ አዴራጎት ዴርጅት ሇተረጂዎች ጥቅም በሚውሌ እቃ ወይም አገሌግልት ሊይ


የከፈሇው ተጨማሪ እሴት ታክስ ተመሊሽ ይዯረግሇታሌ፡፡

(በ) ሇኮንዯሚኒየም ቤቶችና ሇመከሊከያ ፋውንዳሽን ግንባታ ጥቅም ሊይ በዋሇ ግብዓት ሊይ


የተከፈሇ ተጨማሪ እሴት ታክስ እንዱካካስ ይዯረጋሌ፡፡

(ተ) ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ፈቃዴ በመውሰዴ የካፒታሌ እቃዎች የሉዝ ፋይናንሲንግ
አገሌግልት ሇማቅረብ ከአገር ውስጥ አምራቾችና አስመጪዎች የካፒታሌ እቃውን ሲገዙ
የተከፈሇ ተጨማሪ እሴት ታክስ ተመሊሽ ይዯረጋሌ፡፡

/ በከፊሌ ታክስ ሇሚከፈሌበት እና በከፊሌ ከታክስ ነፃ ሇሆነ ግብይት በዋሇ እቃ እና


አገሌግልት ሊይ የተከፈሇ ታክስ፡-

(ሀ) ሇታክሱ የተመዘገበ ሰው በሂሳብ ጊዜው ውስጥ ያከናወነው ታክስ የሚከፈሌበት ግብይት
ዋጋ ሇጠቅሊሊ ግብይት ዋጋ ሲካፈሌ ከዘጠና በመቶ በሊይ ከሆነ በግብዓቱ ሊይ የተከፈሇውን
ታክስ ሙለ ሇሙለ በማቀናነስ ቀሪ ሂሳብ መኖሩ ሲረጋገጥ ተመሊሽ ይዯረግሇታሌ፡፡

(ሇ) ሇታክሱ የተመዘገበ ሰው በሂሳብ ጊዜው ውስጥ ያከናወነው ታክስ የሚከፈሌበት ግብይት
ዋጋ ሇጠቅሊሊ የግብይቱ ዋጋ ሲካፈሌ ውጤቱ ከዘጠና በመቶ በታች ከሆነ በግብዓቱ ሊይ
የተከፈሇው ታክስ ተመሊሽ አይዯረግም፡፡

28
4.2.2.መዯበኛ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመሊሽ ስርዓት አፈፃፀም
1. በሚኒስቴሩ የሚሰጥ መዯበኛ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመሊሽ አገሌግልት እና
የሚከናወን የቁጥጥር ስርዓት በመረጃ በተዯገፈ የስጋት መምርጫ መስፈርት
የታክስ ከፋዩን የሥጋት ዯረጃን በመሇየት የሚከናወን ይሆናሌ፡፡
2. ስጋትን መሰረት ያዯረገ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመሊሽ አገሌግልት ተግባራዊ
የሚዯረገው በመዯበኛ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመሊሽ ስርዓት ነው፡፡
3. ሚኒስቴሩ መዯበኛ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመሊሽን በሚመሇከት የሥጋት ዯረጃን
የሚወስን የአሰራር ማኑዋሌ አሇው፡፡
4. ታክስ ከፋዩ የተመዘገበው በግብር ዘመኑ በመሆኑ ምክንያት መረጃ ማግኘት
ባሌተቻሇ ጊዜ የታክስ ተመሊሽ አገሌግልት የሚጠይቅ ታክስ ከፋይ፡-
ሀ) ሇአቅራቢያው በባንክ በኩሌ ክፍያ የፈፀመበትን ማስረጃ ካቀረበ፣ ወይም

ሇ) ተጨማሪ እሴት ታክስ ቀንሶ የሚያስቀረው ሰው ክፍያ የፈፀመሇት በባንክ በኩሌ


መሆኑን የሚያስረዲ ማስረጃ ካቀረበ የተመሊሽ ጥያቄው በአነስተኛ ኦዱት ተጣርቶ ተመሊሽ
ይዯረጋሌ፡፡

5. ሇግብይቱ ክፍያ የተፈፀመው በባንክ በኩሌ ካሌሆነ ታክስ ከፋዩ የሚያቀርበው


የታክስ ተመሊሽ ጥያቄ በከፍተኛ ኦዱት ተጣርቶ ተመሊሽ ይዯረጋሌ፡፡
ሀ) በአነስተኛ የስጋት ዯረጃ የሚመዯብ እና ኦዱት ሳይዯረግ ተመሊሽ የሚዯረግሇት ታክስ
ከፋይ የተመሊሽ ጥያቄ ባቀረበ በሰባት ቀን ውስጥ ተመሊሽ ይዯረግሇታሌ፡፡

ሇ) በአነስተኛ የስጋት ዯረጃ የሚመዯብ እና ኦዱት ከተዯረገ በኋሊ ተመሊሽ


የሚፈፀምሇት ታክስ ከፋይ የተመሊሽ ጥያቄውን ባቀረበ በሰሊሳ ቀን ውስጥ ተመሊሽ
ይዯረግሇታሌ፡፡

4.2.3. ከተ.እ.ታ ነፃ በተዯረገ ሰው ሊይ የሚፈፀም የታክስ ተመሊሽ ሥርዓት


 የተጨማሪ እሴት ታክስ ነፃ መብት ያሇው ሰው በአገር ውስጥ ታክስ የሚከፈሌበት
ግብይት ሲያከናውን ታክሱን ከፍል በተመሊሽ እንዱስተናገዴ ይዯረጋሌ፡፡
 የታክስ ነፃ ባሇመብቱ ሇአቅራቢው ክፍያ የፈፀመው በባንክ በኩሌ መሆኑን
የሚያስረዲ ማስረጃ ካቀረበ የተመሊሽ ጥያቄው በቀረበ በሰባት ቀናት ውስጥ ተመሊሽ
ይዯረጋሌ፡፡
 የታክስ ነፃ ባሇመብቱ ሇአቅራቢው ክፍያ የፈፀመው በባንክ በኩሌ ካሌሆነ በአነስተኛ
ኦዱት ተጣርቶ የተመሊሽ ጥያቄው በቀረበ በአንዴ ወር ጊዜ ውስጥ ተመሊሽ
ይዯረጋሌ፡፡

29
4.2.4.የታክስ ተመሊሽ ጥያቄ የሚያቀርብ ሰው ማሟሊት ያሇበት ቅዴመ ሁኔታ
 የተመሊሽ መጠየቂያ ቅጽ ስሇመሙሊት እና ማስረጃ ስሇማቅረብ
1/የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመሊሽ እንዱዯረግሇት የሚጠይቅ ማንኛውም ሰው የተመሊሽ
ጥያቄውን በሚያቀርብበት ጊዜ የሚጠበቅበትን ቅዴመ ሁኔታ በማሟሊት ጥያቄውን የታክስ
ባሇስሌጣኑ ባዘጋጀው የተመሊሽ መጠየቂያ ቅጽ ሞሌቶ ማቅረብ አሇበት፡፡

2/የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመሊሽ እንዱዯረግሇት የሚጠይቅ ማንኛውም ታክስ ከፋይ


የሚከተለትን ማስረጃዎች ከተሞሊው ቅፅ ጋር አያይዞ ማቅረብ አሇበት፡፡

ሀ) በአንዴ የሂሳብ ጊዜ ውስጥ ከተከናወነው ግብይት መካከሌ ቢያንስ ሃያ አምስት በመቶ


የሚሆነው ግብይት እቃን ወዯ ውጭ በመሊክ የተከናወነ ግብይት ከሆነ ወዯ ውጭ
የተሊከውን እቃ መጠን እና እቃው ሇውጭ ገበያ የተሊከ መሆኑን የሚያሣይ ማስረጃ፣

ሇ) በፊዯሌ “ሀ” መሠረት የሚቀርበው ማሰረጃ የሚከተለትን የሚጨምር ይሆናሌ፡፡

1.ሇማስጫኛ ወይም ሇትራንስፖርት ክፍያ የተፈፀመበት ሰነዴ (Bill of loading Air


way Bill)

2.ዕቃው ወዯ ውጭ የተሊከበት የጉምሩክ ዱክሇራሲዮን፣

3.የባንክ ፈቃዴ (Bank permit),

4. ሸያጩ የውጭ ምንዛሪ ያስገኘ መሆኑን የሚያሣይ ሰነዴ (Bank Credit Advice),

5.ወዯ ውጭ ሇተሊከው እቃ ግብዓት የተከፈሇውን የተጨማሪ እሴት ታክስ የሚያሳይ


የዴርሻ ስላት ሰንጠረዥ፣

6.ዕቃው ከተሊከሇት ገዥ ጋር የተዯረገውን የዕቃ ወይም የአገሌግልት ሽያጭ ውሌ፣

ሏ) በዓሇም አቀፍ የትራንስፖርት አገሌግልት የተሰማራ ሰው ከሆነ በሂሳብ ጊዜው


ከትራንስፖርት አገሌግልቱ ጋር በቀጥታ ሇተያያዙ ግብዓቶች የተከፈሇ ታክስ መኖሩን
የሚያሣይ ህጋዊ ዯረሰኝ እና ማስረጃ፤

መ) ሇኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ወርቅ የሚያቀርብ የአገር ውስጥ ወርቅ አቅራቢ በተሰጠው
የሑሳብ ጊዜ ሊከናወነው አቅርቦት ከብሄራዊ ባንክ የተሰጠ ማስረጃ እና ወርቁን ሇማቅረብ
የተከፈሇ የግብዓት ታክስ ያሊቸው መሆኑን የሚያሣይ የታክስ ዯረሰኝ እና ላልች ማስረጃ፤

ሠ) በፊዯሌ (ሀ) እና (ሇ) የተገሇፀው ቢኖርም በተፋጠነ የተመሊሽ ስርዓት የሚስተናገዴ


ታክስ ከፋይ ምርቱን ወዯ ውጭ ከመሊኩ በፊትም ቢሆን በግብዓት ሊይ የከፈሇው ታክስ

30
ተመሊሽ እንዱዯረግሇት የተፈቀዯበትን ማስረጃ እና በአገር ውስጥ የግብዓት ግዥ ሊይ
የተከፈሇ የተጨማሪ እሴት ታክስ ዯረሰኝ፣

ረ) በመዯበኛ 15 በመቶ የማስከፈያ ሌክ የተጨማሪ እሴት ታክስ በሚከፈሌባቸው ግብይቶች


ሊይ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመሊሽ የሚጠይቁ ታክስ ከፋዮች ከተሞሊው የተመሊሽ ቅጽ
ጋር የሚከተለትን ማስረጃዎች ማቅረብ አሇባቸው፡፡

1.ታክስ የተከፈሇበት ግብዓት በምርት ሂዯት ጥቅም ሊይ መሆኑን የሚያስረዲ የምርት


ጥመርታ ማስረጃ (input out put coefficient)

2.የተሸጠ ምርት ወይም እቃ እና ያሌተሸጠ ወይም በመጋዘን የሚገኝ የስቶክ ማረጋገጫ


ማስረጃ፣

3. በገዥው ተይዞ የሚከፈሌ ተጨማሪ እሴት ታክስን በተመሇከተ በሂሳብ ጊዜው ውስጥ
ከወኪልች ጋር የተዯረገውን የግብይት መጠን የሚያሳይ ማስረጃ እና ከወኪለ የተቀበሇውን
ኦርጂናሌ ዯረሰኝ ሇታክስ ባሇስሌጣኑ ያስረከበ ስሇመሆኑ የሚያረጋግጥ ማስረጃ፣

4. በማዕዴንና ነዲጅ ፍሇጋ ሊይ የተሰማራ ኩባንያን በተመሇከተ ዴርጅቱ የማዕዴንና ኢነርጂ


ሚኒስቴር በሚጽፈው የታክስ ተመሊሽ ተጠቃሚዎች ዝርዝር ውስጥ የተካተተ መሆኑን
የሚያሳይ ማስረጃ፣

5.በከፍተኛ ኢንቨስትመንት የተሠማራ ባሇሃብትን በተመሇከተ ከአንዴ መቶ ሚሉዮን


የአሜሪካ ድሊር በሊይ ወዯ ኢትዮጵያ ያስገቡ መሆኑን የሚገሌፅ ከብሄራዊ ባንክ የተሰጠ
ማረጋገጫ ወይም የፕሮጀክቱ ወጪ ከአንዴ መቶ ሚሉየን የአሜሪካን ድሊር በሊይ
ስሇመሆኑ የሚያረጋግጥ የኦዱት ሪፖርት እንዱሁም ፕሮጀክቱ ማምረት ወይም አገሌግልት
መስጠት እስኪ ጀምር ሶስት አመት እና ከዚያ በሊይ የሚወስዴበት መሆኑን የሚያሥረዲ
ማስረጃ፣

(ሰ) ከህንፃ ውጪ ባሇ በቋሚ ዕቃ ግዥ ሊይ የተከፈሇ ተጨማሪ እሴት ታክስ ተመሊሽ


እንዱዯረግ ጥያቄ የሚያቀርብ ታክስ ከፋይ ሇተጨማሪ እሴት ታክስ ከመመዝገቡ በፊት
ባለት ስዴስት ወራት ጊዜ ውስጥ ወይም በሂሳብ ጊዜው ሇተገዛ ዕቃ ሇተከፈሇ የተጨማሪ
ዕሴት ታክስ ዯረሰኝ እና በሂሳብ ጊዜው ውስጥ ታክስ ሇሚከፈሌበት ግብይት የዋሇ መሆኑን
እና በዴርጅቱ የተመዘገበ ቋሚ ዕቃ መሆኑን የሚያሥረዲ ማስረጃ፣

(ሸ) በአዱስ ህንፃ ግንባታ ወይም በማስፋፊያ ግንባታ ጊዜ የተከፈሇ ተጨማሪ እሴት ታክስ
ተመሊሽ እንዱዯረግ የሚጠይቅ ታክስ ከፋይ፤

31
1. ሇታክሱ ከተመዘገበ በኋሊ ሇአዱስ ህንፃ ግንባታ ወይም ማስፋፊያ በዋሇ ዕቃ
ወይም አገሌግልት ግዥ ሊይ ተጨማሪ እሴት ታክስ የተከፈሇበትን ዯረሰኝ፣

2. ህንፃው የተሠራው በህንፃ ተቋራጭ ከሆነ የህንፃ ተቋራጩ በሚያቀርበው


የግብዓት ዋጋ ዝርዝር መሠረት የተከፈሇውን ተጨማሪ እሴት ታክስ መጠን
የሚያሣይ ዯረሰኝ፣

3. ህንፃው የተጠናቀቀ እና ስራ መጀመር የሚችሌ መሆኑን የሚያረጋግጥ ስሌጣን


ከተሰጠው የመንግስት ተቋም የተሰጠ ማስረጃ፣

ቀ/ የባሇ ሌዩ መብት ተጠቃሚ ዴርጅት የታክስ ተመሊሽ እንዱዯረግሇት ሲጠየቅ


የሚከተለትን ማስረጃዎች አያይዞ ማቅረብ አሇበት፡፡

ሀ) ባሇ ሌዩ መብቱ የገዛው ዕቃ ወይም አገሌግልት ሇተቋሙ ስራ ማስፈፀሚያ


(Official use) የዋሇ መሆኑን የሚያረጋግጥ ኃሊፊነት በተሰጠው የተቋሙ የስራ
ኃሊፊ ማረጋገጫ፣

ሇ) በሚመሇከተው ኃሊፊ ፊርማ የተረጋገጠ የእቃ ወይም የአገሌግልት ግዥ ዯረሰኝ፣

ሏ) ባሇ ሌዩ መብቱ ክፍያ የፈፀመው በባንክ ከሆነ ክፍያው የተፈፀመበትን የባንክ


አካውንት፣

መ) ባሇ ሌዩ መብቱ ያቀረበው የተመሊሽ ጥያቄ ከግንባታ ጋር የተያያዘ ከሆነ


የግንባታ ስራ ውለንና ሇስራ ተቋራጩ የታክስ ክፍያ የፈፀመበትን የታክስ ዯረሰኝ፣

በ/ የበጎ አዴራጎት ዴርጅት የታክስ ተመሊሽ ሲጠይቅ የሚከተለትን ማስረጃዎች አያይዞ


ማቅረብ አሇበት፡፡

5. በበጎ አዴራጎት ዴረጅትና ማህበራት ኤጀንሲ የተመዘገበ ስሇመሆኑ የሚያስረዲ


ማስረጃ፤
6. የዘመኑ የታዯሰ የምዝገባ ምስክር ወረቀት፤
7. የተጨማሪ እሴት ታክስ የተከፈሇበት ዕቃ ወይም አገሌግልት ሇተረጂዎች የዋሇ
ስሇመሆኑ በኤጀንሲው የተረጋገጠ ማስረጃ፤
8. በውጭ ኦዱተር የተመረመረ የሑሳብ ሪፖርት፤
9. ሇእርዲታ የሚውሌ ፕሮጀክት ሇማከናወን የተከፈሇ የተጨማሪ እሴት ታክስ
ሇማስመሇስ ከሆነ ታክስ የተከፈሇበት ዕቃ ወይም አገሌግልት ሇፕሮጀክቱ
ማስፈፀሚያ ጥቅም ሊይ የዋሇ ስሇመሆኑ በኤጀንሲው የተረጋገጠ ማስረጃ፤

32
10. የበጎ አዴራጎት ዴርጅቱ የውጭ አገር ዴርጅት ከሆነ ከውጭ ጉዲይ ሚኒስቴር
ዕውቅና ያገኘበትን ማሰረጃ፤
ተ/ ሇኮንዯሚኒየም ቤቶች እና ሇመከሊከያ ሰራዊት ፋውንዳሽን ግንባታ በዋሇ ግብዓት ሊይ
የተከፈሇ ተጨማሪ አሴት ታክስ ተመሊሽ የሚዯረገው እንዯ ሁኔታው የክሌለ ወይም
የከተማ አስተዲዯሩ ወይም የመከሊከያ ሚኒስቴር የሚከተሇውን ማስረጃ አሟሌተው ሲቀርቡ
ይሆናሌ፡፡

 የክሌሌ መስተዲዴሮች እና የከተማ አስተዲዯሮች እንዱሁም የመከሊከያ ፋውንዳሽን


ሇሚያስገነቧቸው የኮንዯሚኒየም ቤቶች በአገር ውስጥ በተፈፀመ የግብዓት ግዥ ሊይ
የከፈለት ተጨማሪ እሴት ታክስ ተመሊሽ እንዱዯረግሊቸው ጥያቄ ሲያቀርቡ በእያንዲንደ
ወር ግብይት ሊይ ሇተከፈሇው ተጨማሪ እሴት ታክስ የተጠቃሇሇ የታክስ ዯረሰኝ
ከኦርጂናለ ጋር በማገናዘብ እና ማህተም በማዴረግ ማቅረብ አሇባቸው፡፡
 ጥያቄው በተመሊሽ መጠየቂያ ቅፅ ሊይ ተሞሌቶ እንዯሁኔታው የክሌለ እና የከተማ
አስተዲዯሩ የቤቶች ሌማት ኤጀንሲ እንዱሁም የመከሊከያ ፋውንዳሽን የበሊይ ኃሊፊ
ወይም እነዚሁ በሚወክሎቸው የስራ ኃሊፊዎች ተፈርሞ መቅረብ አሇበት፡፡
ቸ/የካፒታሌ ዕቃ ኪራይ አገሌግልት የሚያቀርቡ የፋይናንስ ዴርጅት በሉዝ ፋይናንስ
አገሌግልት የሚቀርቡ የካፒታሌ ዕቃዎች ከአገር ውስጥ አምራቾች ወይም አስመጪዎች
ሲገዙ የተከፈሇ ተጨማሪ እሴት ታክስ ተመሊሽ የሚዯረገው የሚከተሇው ማስረጃ ተሟሌቶ
ሲቀርብ ነው፡፡

 የተጨማሪ እሴት ታክስ የተከፈሇበት ዯረሰኝ


 ከኢትዮጵያ በሄራዊ ባንክ የተሰጠ የሉዝ ፋይናንሲንግ አገሌግልት ፈቃዴ፤
 የሉዝ ፋይናንሲንግ አገሌግልት ሰጪው ከተከራዮች ጋር ያዯረገውን ውሌ፤
 ማንኛውም ታክስ ከፋይ የንግዴ ፈቃደ ከተሰረዘ በኋሊ በሚያከናውነው ግዥ ሊይ
ሇከፈሇው ተጨማሪ እሴት ታክስ የተመሊሽ ጥያቄ ማቅረብ አይችሌም፡፡
 ሇህንፃ ግንባታ በሚውሌ ግብዓት ሊይ የተከፈሇ ተጨማሪ እሴት ታክስ ተመሊሽ
የሚዯረገው የህንፃው ግንባታ ተጠናቆ ገቢ ማመንጨት በተጀመረበት የመጀመሪያው
የሑሳብ ጊዜ ከሰበሰበው ታክስ ሊይ እንዱቀናነስ ከተዯረገ በኋሊ ቀሪ ሂሳብ ካሇ ታክስ
ከፋዩ ገቢ ማመንጨት ከጀመረበት ወር ቀጥል ባሇው ወር ውስጥ ይሆናሌ፡፡
 ሇህንፃው ግንባታ በዋሇ ግብዓት ሊይ የተከፈሇ ተጨማሪ እሴት ታክስ ግንባታው
ተጠናቆ ታክስ የሚከፈሌበት ገቢ ማመንጨት ከመጀመሩ በፊት በተዯረጉ ላልች
ታክስ የሚከፈሌባቸው ግብይቶች ሊይ ከተሰበሰበ ታክስ ጋር ሉቀናነስ አይችሌም፡፡

33
 ማንኛውም የተመዘገበ ታክስ ከፋይ በግብዓት ሊይ የከፈሇው ታክስ የካፒታለ አካሌ
ሆኖ ከተመዘገበ እና የእርጅና ቅናሽ ወጪ እንዱታሰብሇት ከተዯረገ ታክሱ ተመሊሽ
አይዯረግም፡፡
 የሌዩ መብት ተጠቃሚ የታክስ ተመሊሽ ጥያቄ በሚያቀርብበት ጊዜ የሌዩ መብት
በውጭ ጉዲይ ሚኒስቴር ተረጋግጦ ሇታክስ ባሇስሌጣኑ መሊክ አሇበት፡፡
 ባሇ ሌዩ መብቶች ሇገዙት ዕቃ ወይም አገሌግልት ክፍያ የፈፀሙት ከNT ወይም
ከNR አካውንት ሊይ ከሆነ ታክሱ ተመሊሽ የሚዯረገው ገንዘቡ ወጪ በተዯረገበት
አካውንት መሌሶ በማስገባት ነው፡፡
 ማንኛውም ባሇ ሌዩ መብት በዕቃ ወይም በአገሌግልት ግዥ ሊይ የከፈሇው ታክስ
ተመሊሽ የሚዯረገው የተመሊሽ ጥያቄውን ባቀረበ በአንዴ ወር ጊዜ ውስጥ ሲሆን
በማንኛውም ሁኔታ ሇግብይቱ ክፍያ ከተፈፀመ ከአንዴ አመት በኋሊ የሚቀርብ
የታክስ ተመሊሽ ጥያቄ ተቀባይነት የሇውም፡፡

4.2.5. የሌዩ ባሇመብቶች የሚከፍለት አገሌግልት ክፍያ ከታክሱ ነፃ ስሇመዯረጉ


 የሌዩ መብት ተጠቃሚዎች በሚከፍለት የቴላኮምኒኬሽን አገሌግልት ክፍያ እና
የህንጻ ኪራይ ሊይ የተጨማሪ እሴት ታክስ መክፈሌ የሇባቸውም፡፡
 የሌዩ መብት ተጠቃሚው የሕንፃ ኪራይ በሚከፍሌበት ጊዜ ከታክስ ባሇስሌጣኑ
የተሰጠውን የታክስ ነጻ መብት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት ኮፒ በማዴረግ እና
በማህተም በማረጋገጥ ሇአከራዩ መስጠት አሇበት፡፡
ምሳላ፡-ጊዮን ጫማ ፋብሪካ ሇተ.እ.ታ ተመዝጋቢ ሲሆን 10,000 ኪ.ግ ቆዲ ከአዋሽ ቆዲ
ፋብሪካ (ሇተ.እ.ታ ተመዝጋቢ) ቫትን ጨምሮ በኪል 690 ብር ገዛ ፡፡በተጨማሪም ሇጫማ
ምርት የሚሆን ኬሚካሌ እና ላልች ጥሬ ዕቃዎች በብር 400,000 (C.I.F እና ላልች
ቀረጦች ቫትን ሳይጨምር) ሇህዲር ወር ምርት የሚሆን ከውጭ አስገብቷሌ፡፡ ጊዮን ፋብሪካ
ዯረጃውን የጠበቀ የ 3 ሚሉዮን ብር ዋጋ ያሇው ጫማ ወዯ ካናዲ እና ህንዴ እንዱሁም
20,000 ጫማ ቫትን ሳይጨምር በጫማ 300 ብር ሇሀገር ውስጥ ገበያ ሸጠ፡፡

ጥያቄ፡- የወሩን ቫት አቀናነስ

መሌስ
a. የምርት ውጤት ታክስ
b. ወዯአገር ውሥት የገባ 20,000x300x15%
900,000.00

34
c. ወዯውጭ የተሊከ፡ 3,000,000x0%
0.00
d. ሲቀነስ: ሇግብአት የተከፈሇታክስ :
e. ላዘር 10,000x690x15/115 900,000.00
f. ኬሚካሌ 400,000x15/100 60,000.00
g. አጠቃሊይ የተከፈሇ የግብዓት ታክስ ፡
960,000.00
h. ተመሊሽ የተጨማሪ ዕሴት ታክስ ፡
60,000.00

ተመሊሽ የተጨማሪ ዕሴት ታስ = የምርት ውጤት ታክስ - የግብአት ታክስ


ከሊይ እንዯተገሇፀው 60,000.00 ብር በአብሊጫ የተከፈሇ የግብዓት ታክስ የወሩ ክሬዱት
ሲሆን እስከሚቀጥሇው 5 ተከታታይ ወር ማቀናነስ የሚችሌ ሲሆን 5 ወራት ውስት
ካሌተጣፋ ግን ጊዮን ጫማ ፋብሪካ ተመሊሽ ጠይቆ በባሇስሌጣኑ ይመሇስሇታሌ፡፡

4.2.6. በገዥው ተይዞ ስሇሚከፈሌ የተጨማሪ እሴት ታክስ


 ታክስ በሚከፈሇበት ግብይት ዋጋ ሊይ ተቀናሽ ተዯርጎ ስሇሚያዝ ታክስ
ማናኛውም ወኪሌ ሇአቅራቢው መክፈሌ ካሇበት ታክስ ውስጥ 50% ቀንሶ በመያዝ ሇገቢ
መስሪያ ቤቱ ገቢ ማዯረግ አሇበት፡፡ ቀሪውን 50 % ሇአገሌግልት አቅራቢው መከፈሌ
አሇበት፡፡ ከዕቃ/የአገሌግልት ክፍያዎች ሊይ ተቀንሶ የሚቀረው ታክስ በቅዴመ ክፍያ ግዜ
እና በከፊሌ ከሚፈፀሙ ክፍያዎች ሊይም ይቀነሳሌ፡፡ ክፍያው የተፈፀመው በድሊር ከሆነ
በባንክ በኩሌ ወዯ ብር ተቀይሮ በተቀየረበት መጠን ሊይ ታክስ ይሰበሰባሌ፡፡ ሜጋ
ፕሮጀክቶችን የሚያከናውኑ የመንግስት የሌማት ዴረጀት ከሚፈፅሙት ክፍያ ሊይ ታክስ
ቀንሰው የሚያስቀሩት የአገሌግልት ዋጋ ነው ተብል በሚወሰዯው 50% ሊይ ብቻ ነው፡፡

የመንግሥት የሌማት ዴርጅቶች ከውጭ አገር በብዴር ባገኙት ገንዘብ ሇሚከናወን ፕሮጀክት
ክፍያ የሚፈፀመው በአበዲሪው አካሌ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተቀናሽ አይዯረግም፡፡

በቴላ ኮሙኒኬሽን አገሌግልት ሊይ የተጨማሪ እሴት ታክስ በገዥው አይያዝም፡፡

 ታክሱ ተቀናሽ የሚዯረግበት የግብይት ዋጋ

 ወኪለ ከብር 200,000 ብር በሊይ ዋጋ ያሇው ዕቃ /አገሌግልት ሲገዛ


ሇተጨማሪ እሴት ታክስ ከተመዘገበ ግብር ከፋይ መሆን አሇበት፡፡

35
 ሇታክስ ከፋዩ በአንዴ ጊዜ የሚከፈሌ የተጨማሪ እሴት ታክስ የሚከፈሌበት
ግብይት ዋጋ ከ 20,000 በሊይ ሲሆን ወኪለ የታክሱን 50% ቀንሶ ማስቀረት
አሇበት፡፡ ነገር ግን በአንዴ ጊዜ የሚከፈሇው ክፍያ 20,000 እና በታች ከሆነ
የታክሱን ሂሳብ ጨምሮ ሇታክስ ከፋዩ መክፈሌ አሇበት፡፡
 በኢትዮጽያ ነዋሪ ባሌሆነ ሰው/ዴርጅት የሚሰጥ አገሌግልት የገንዘቡ መጠን
/20000/ ከግምት ውስጥ ሳይገባ ታክሱ ተቀናሽ ይዯረግሇታሌ፡፡

4.2.7.የወኪለ ግዳታ
 ታክሱን ቀንሶ ሇማስቀረት ውክሌና የተሰጠው አካሌ በባሇስሌጣኑ ተመዝግቦ ቲን

ሰርቲፊኬት መያዝ አሇበት፡፡

 በእያንዲንደ ታክስ በሚከፈሌበት ግብይት ሊይ ሉከፈሌ ከሚገባው ታክስ ሊይ 50%

ቀንሶ የመያዝ፤

 ቀንሶ በሚይዘው ታክስ መጠን ሌክ በገዥው ተይዞ የሚከፈሌ ሇተጨማሪ እሴት

ታክስ ዯረሰኝ የመስጠት

 በሚፈፅመው ክፍያ ከዕቃ/ከአገሌግልት አቅራቢው የተጨማሪ እሴት ታክስ ዯረሰኝ

የመቀበሌ

 ቀንሶ የያዘውን ታክስ ወሩ በተጠናቀቀ በቀጣዩ ወር በ30 ቀን ውስጥ ሇገቢ

መስሪያ ቤቱ ገቢ ማዴረግ

 ታክስ ከሚከፈሌበት ግብይት ጋር ተያይዞ ክፍያ የተፈፀመሇትን አካሌ ዝርዝር

የታክስ መረጃዎችን ባሇስሌጣኑ በሚያዘጋጀው ቅፅ ሞሌቶ ማቅረብ

 በግብይት የሚከፈሇው ታክስ ሇአቅራቢው የሚከፈሌ/ተቀንሶ የተያዘ ታክስ ከላሇ

ወሩ ከተጠናቀቀ በቀጣይ 30 ቀናት ውስጥ ሇገቢ መስሪያ ቤቱ በዯብዲቤ ማረጋገጥ

አሇበት፡፡

 ወኪለ ታክሱን በትክክሌ ቀንሶ ያሊስቀረ እንዯሆነ/ የቀነሰውን ታክስ ሇገቢ መስሪያ

ቤቱ ገቢ ያሊዯረገ እንዯሆነ ወኪለ የሚከፍሇውን ታክስ ወሇዴ እና መቀጫውን

ጨምሮ እንዴከፍሌ ይዯረጋሌ፡፡

 ወኪለ የዕቃ/አገሌግልት አቅራቢው ዯረሰኝ በሰጠበት ወር በገዥው ተይዞ


የሚከፈሌ የተጨማሪ እሴት ታክስ ዯረሰኝ ካሌሰጠው መስጠት ከነበረበት እና እስከ
ሰጠበት ባሇው ጊዜ ውስጥ ወሇዴና ሇዘገየበት ቅጣት እንዴከፍሌ

36
37
ክፍሌ አምስት

5. የተጨማሪ ዕሴት ታክስ ማሳወቅ እና ስረዛ


5.1. ማሳወቅ
በማንኛም በ12 ወር ጊዜ ውስጥ የተከናወነ ጠቅሊሊ ሽያጭ ብር ሰባ ሚሉዮንና ከዚህ በሊይ
ከሆነ ታክስ ከፋዩ በእያንዲንደ ወር ማስታወቂያ የሚያቀርብ ሲሆን በማናቸውም የ12
ወራት ጊዜ ውስጥ ያከናወነው ጠቅሊሊ ሽያጭ ከብር ሰባ ሚሉዮን በታች የሆነ ታክስ ከፋይ
ሦስት ወር ሲሆን የነሏሴና የጳጉሜ ወራት እንዯ አንዴ ወር ይቆጠራሌ ::

5.2. የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ስረዛ ጊዜና ሥርዓት


ሇተጨማሪ ዕሴት ታክስ ከተመዘገበበት ቀን ጀምሮ ያሇው የሦስት ዓመት ጊዜ ከተጠናቀቀ
በኋሊ ባለት 12 ወራት ውስጥ በሰርኩሊሩ የተሻሻሇው ሇታክሱ የግዳታ ምዝገባ
ከተቀመጠው አመታዊ ታክሱ የሚከፈሌበት የግብይት ዋጋ የማይበሌጥ መሆኑን የተረዲ
እንዯሆነ ምዝገባው እንዱሰረዝሇት ሉጠይቅ ይችሊሌ፡፡

በዚሁ መሰረት ሇታክሱ የተመዘገበ ሰው በተሇያዩ ምክንያቶች ታክስ የሚከፍሌበትን ግብይት


ወይም የንግዴ ሥራ ሇማቆም ካቋረጠበት ቀን ጀምሮ በ30 ቀናት ውስጥ ምዝገባው
እንዱሰረዝሇት የሚከተለትን ጉዲዮች የያዘ የፅሁፍ ማመሌከቻ ማቅረብ አሇበት፡-

 ታክስ ከፋዩ ግብይቱን ያቋረጠበት ቀን


 ታክስ ከፋዩ ግብይቱን ካቋረጠበት ቀን ጀምሮ ባሇው የ12 ወር ጊዜ ውስጥ ታክስ
የሚከፈሌበት ግብይት ሇማከናወን ያቀዯ መሆን ያሇመሆኑን የሚገሌየፅ
ምዝገባውን ሇመሰረዝ የታክስ ባሇስሌጣኑ ታክስ ከፋዩ ታክስ የሚከፍሌበትን ግብይት
ካቋረጠበት ቀን ጀምሮ ባሇው የ12 ወር ጊዜ ውስጥ በማናቸውም ጊዜ ታክስ የሚከፈሌበት
ግብይት ያከናውናሌ ሇማሇት በቂ ምክንያት ከላሇው የስረዛ ማመሌከቻውን በመቀበሌ
ግብይቱ ከተቋረጠበት ጊዜ ጀምሮ ይሰርዛሌ፡፡ ነገር ግን የታክስ ባሇስሌጣኑ ታክስ ከፋዩ
ምዝገባውን ካከናወነበት ቀን ጀምሮ ታክሱ የሚከፈሌበትን ግብይት ያሇመፈፀሙን ካረጋገጠ
ወዯ ኋሊ በመመሇስ ምዝገባው ከፀናበት ጊዜ ጀምሮ እንዱሰረዝ ማዴረግ ይችሊሌ፡፡

በታክስ መስሪያ ቤቱ አማካኝነት ሇተጨማሪ እሴት ታክስ የተዯረገ ምዝገባ በተሰረዘ ጊዜ


የተመዝጋቢውን ስም እና ላልች ዝርዝር ጉዲዮች ከተጨማሪ እሴት ታክስ መዝገብ
የሚሰርዝ ሲሆን ተመዝግቦ የነበረው ሰውም የተሰጠውን የምዝገባ ሰርተፊኬት ይመሌሳሌ፡፡

38
5.3. በተጨማሪ ዕሴት ታ ክስ ምዝገባ ስረዛ ጊዜ ስሇሚታሰብና ስሇሚቀናነስ ታክስ
 የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ስረዛ ጥያቄ ሲቀረብ ታክስ ከፋዩ በእጁ የሚገኙ
ታክስ የሚከፈሌባቸው አቅርቦቶች እና የካፒታሌ እቃዎች ታክስ በሚከፈሌበት
የግብይት ዋጋ እንዯተሸጡ ይቆጠራለ፡፡ ያማሇት ታክስ ከፋዩ ባሌተሸጡት እቃዎች
ሊይ የሚመሇስሇትም ሆነ የሚከፍሇው የተጨማሪ ዕሴት ታክስ የሇም፡፡
 በተመሳሳይ በንግዴ ስራ ሃብትነት በተያዙ የካፒታሌ እቃዎች ሊይም የተያዘ
ክሬዱት ሉቀናነስ የሚችሇው እያንዲንደ ቋሚ እቃ የተገዛበትን ዋጋ እና ጊዜ
በተናጠሌ ሇይቶ በማስሊት ይሆናሌ፡፡
I. የካፒታሌ እቃዎች የአገሌግልት ዘመን፡፡
ሀ. የኮምፒዩተርና የሶፍትዌር ውጤት 4 ዓመት

ሇ. ላልች ማናቸውም የንግዴ ስራ ቋሚ ንብረቶች 5 ዓመት

ሏ. የህንፃዎች 20 ዓመት ይሆናለ፡፡

3) የካፒታሌ እቃ ቀሪ ዋጋ ስላት

ሀ/ የካፒታሌ እቃ ቀሪ ዋጋ ሊይ ሇመዴረስ የሚከተለትን መሰረት በማዴረግ


ይሰሊሌ፡-

( )

መግሇጫ፡-

ሀ= የንብረቱ ቀሪ የአገሌግልት ዘመን

ሇ = የንብርት ጠቅሊሊ አገሌግልት ዘመን

ሏ= የካፒታሌ እቃው ወጪ /ዋጋ/ acquisition cost/ Book value/

መ= የካፒታሌ ዕቃው ቀሪ ዋጋ

ሇ/ የሚከፈሌ ወይም የሚቀናነስ ታክስ አሰሊሌን በተመሇከተ ከሊይ የተመሇከተውን መግሇጫ


መሰረት በማዴረግ እንዯሚከተሇው ይሆናሌ፡፡

ሠ=መ x 15%

መግሇጫ፡- ሠ= የሚከፈሌ/የሚቀናነስ ታክስ

መ= የካፒታሌ ዕቃው ቀሪዋጋ

39
በዚህ ቀመር መሰረት ተሰርቶ የተገኘው ታክስ (ሠ) ከተጠየቀው ወይም ከተያዘው ክሬዱት
እንዱቀናነስ ይዯረጋሌ፡፡

ክፍሌ ስዴስት

6. ከተጨማሪ ዕሴት ጋር የተያያዙ አስተዲራዊ እና የወንጀሌ ቅጣቶች


6.1. አስተዲዯራዊ ቅጣቶች
 በጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅ መሰረት ሇጨማሪ እሴት ታክስ መመዝገብ ያሇበት ሰው
ሳይመዘገብ የቀረ እንዯሆነ፤ መመዝገብ ከነበረበት ቀን ጀምሮ ሇመመዝገብ
እስካመሇከተበት ወይም በባሇስሌጣኑ አነሳሽነት እስከተመዘገበበት ቀን ዴረስ ሊሇው
ሇእያንዲንደ ወር ወይም ከወሩ ከፊሌ ሇሆነው ጊዜ ብር 2 ሽህ (ሁሇት ሽህ ብር) ቅጣት
ይከፍሊሌ፡፡
 በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ 1 መሰረት ከሚጣሇው ቅጣት በተጨማሪ፤ ንዑስ አንቀፁ
ተፈፃሚ የሚሆንበት ሰው መመዝገብ ከነበረበት ቀን ጀምሮ ሇመመዝገብ እስካመሇከተበት
ወይም በባሇስሌጣኑ አነሳሽነት እስከተመዘገበበት ቀን ዴረስ ባሇው ጊዜ ውስጥ በፈፀመው
የተጨማሪ እሴት ታክስ የሚከፈሌበት ግብይት ሊይ ሉከፈሌ ይገባ የነበረውን
የተጨማሪ እሴት ታክስ 100 % (መቶ በመቶ) ቅጣት ይከፍሊሌ፡፡
 በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ 2 መሰረት የሚጣሇው ቅጣት በንዑስ አንቀፁ በተገሇፀው ጊዜ
ውስጥ ታከስ ከፋዩ በፈፀመው የተጨማሪ እሴት ታክስ የሚከፈሌበት ግብይት ሊይ
ሉከፈሌ ይገባ የነበረውን የተጨማሪ እሴት ታክስ አያስቀርም፡፡ ሆኖም ታክስ ከፋዩ
በዚህ ጊዜ ውስጥ ባከናወነው ግብይት ሊይ የከፈሇው የተርን ኦቨር ታክስ ካሇ ተቀናሸ
ይዯረግሇታሌ፡፡
 ማንኛውም ሰው ሆን ብል ሉከፈሌ የሚገባውን የተጨማሪ እሴት ታክስ ሇማሳነስ
ወይም በግብቱ ሊይ ተመሊሽ የሚዯረገውን የታክስ መጠን ሇመጨመር በማሰብ ትክክሇኛ
ያሌሆነ የታክስ ዯረሰኝ የሰጠ እንዯሆነ ብር 50 ሽህ (ሃምሳሽህ ብር) ቅጣት ይከፍሊሌ፡፡
 ዯረሰኝ መስጠት ሲገባው ያሌሰጠ ማንኛውም ታክስ ከፋይ ሇገዥ ባሌሰጠው ሇእያንዲንደ
ዯረሰኝ ብር 50 ሽህ (ሃምሳ ሽህ) ቅጣት ይከፍሊሌ፡፡

40
 በታክስ ማስታወቂያ የተገሇጸው የታክስ መጠን ታክስከፋዩ ሉከፍሌ ከሚገባው ትክክሇኛ
የታክስ መጠን ያነሰ እንዯሆነ ( “የታክስ ጉዴሇት” ሌዩነት እና የሌዩነቱን መጠን በ10%
ይቀጣሌ፡፡ይህንኑ ከዯጋገመ ሌዩነቱን ከ30-50% ይከፍሊሌ፡፡

6.2. የወንጀሌ ቅጣቶች


 ባሇስሌጣኑን ሇማጭበርበር በማሰብ ያሇአግባብ ተመሊሽ ወይም ማካካሻ የጠየቀ ሰው
ብር 50 ሽህ (ሃምሳ ሽህ ብር) የገንዘብ ቅጣት እና ከአምስት እስከ ሰባት ዓመት
በሚዯርስ ፅኑ እስራት ይቀጣሌ፡፡ የሚጣሇው ቅጣት ታክስ ከፋዩ ተመሊሽ የተዯረገሇትን
ታክስ መሌሶ ከመክፈሌ ግዳታ ነፃ ሉያዯርገው አይችሌም፡፡
 ሇተጨማሪ እሴት ታክስ ሳይመዘገብ የታክስ ዯረሰኝ የሰጠ ሰው ብር 200 መቶ ሽህ
(ሁሇት መቶ ሽህ ብር ) የገንዘብ ቅጣት እና ከሰባት እስከ አስር ዓመት በሚዯርስ ፅኑ
እስራት ይቀጣሌ፡፡
 ሇተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገበ ማንኛውም ሰው፤
ሀ/ በተ.እ.ታ አዋጅ መሰረት የታክስ ዳቢት ወይም ክሬዱት ማስታወሻ ሇመስጠት
ፈቃዯኛ ካሌሆነ

ሇ/ በተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅ ከተፈቀዯው ውጭ የታክስ ዳቢት ወይም ክሬዱት


ማስታወሻ የሰጠ እንዯሆነ፤ብር 10 ሽህ (አስር ሽህ) የገንዘብ ቅጣት እና በአንዴ ዓመት
ቀሊሌ ዕስራት ይቀጣሌ፡፡

ማንኛውም ሰው፡-

ሀ/ የተጭበረበሩ ዯረሰኞችን ያዘጋጀ፣ ያተመ፣ የሸጠወይም ያሰራጨ፤ወይም


ሇ/ የታክስ ዕዲውን ሇመቀነስ ወይም ተመሊሻ ሇመጠየቅ የተጭበረበሩ ዯረሰኞችን
የተጠቀመ እንዯሆነ፤ብር100 ሺ የገንዘብ ቅጣት እና ከ7-10 ዓመት በሚዯርስ ጽኑ
እሥራት ይቀጣሌ፡፡
 ሀሰተኛ ዯረሰኞችን፣ ሇማዘጋጀት/ሇማተም የሚያገሇግሌ ማሽን፣ መሳሪያ፣ ወይም
ሶፍት ዌር የያዘ፣ የሸጠ፣ ያከራየ፣ ወይም በላሊ መንገዴ ያቀረበ ማንኛውም ሰው
ብር 200ሺ የገንዘብ ቅጣት እና ከ 10-15 ዓመት ጽኑ እሥራት ይቀጣሌ፡፡
 ሀሰተኛ ዯረሰኞችን የያዘ፣ ያስቀመጠ፣ ሇሽያጭ ያመቻቸ፣ ወይም ሀሰተኛ ዯረሰኞች
ጥቅም ሊይ እንዱውለ ያዯረገ ሰው ከ3-5 ዓመት በሚዯረስ ጽኑ እሥራት ይቀጣሌ፡
 ግብይት ሳይፈጸም ዯረሰኝ የሰጠ ወይም የተቀበሇ ሰው ከብር 100 ሺ እስከ ብር 200
ሺ ቅጣት እናከ 7-10 ዓመት በሚያዯርስ ጽኑ እሥራት ይቀጣሌ፡፡

41
 ማንኛውም ሰው ታክስን ሇመሰወር በማሰብ ገቢውን የዯበቀ፣የታክስ ማስታወቂያውን
ያሊቀረበ ወይም ታክሱን ያሌከፈሇ እንዯሆነ ከብር 100-200 ሺ ቅጣት እና ከ3-5
ዓመት ጽኑ እሥራት ይቀጣሌ፡፡
 ከተከፋይ ሂሣብ ሊይ ታክስን ቀንሶ ገቢ የማዴረግ ኃሊፊነት የተጣሇበት ሰው ታክስን
ሇመሰወር በማሰብ ቀንሶ የያዘውን ታክስ ሇመንግስት ያሊስተሊሇፈ ከሆነ ከ3-5 ዓመት
በሚዯርስ ጽኑ እሥራት ይቀጣሌ፡፡
ማስታወሻ፡- የሁለም ታክሶች እስተዲዯራዊና የወንጀሌ ቅጣት ህግ በአንዴ ሊይ ተጠቃል
በአዋጅ 983/2008 ቢኖርም ሇዚህ ሰነዴ የተጨማሪ እሴት ታክስ ማሻሻያ አዋጅ ቁጥር
609/2001 በአንቀፅ 30(3)፣(4)፣(5) እና በአንቀፅ 50 (ሀ)፣(ሇ)፣(ሏ) ሊይ የተገሇፁ ቅጣቶችን
በተጨማሪነት ማየት ያስፈሌጋሌ፡፡

42
ማጠቃሇያ

በአጠቃሊይ፣ ሞጅለ ስዴስት ክፍልች የተጨማሪ እሴት ታክስ የተዲሰሰ ሲሆን


በመጀመሪያው ክፍሌ አጠቃሊይ ሁኔታ ቀርቧሌ፡፡ በሁሇተኛው ክፍሌ የተጨማሪ እሴት
ታክስ ምዝገባና ስረዛን የሕግ መሠረትና ታሳቢዎች፣ ይዘትና አፈጻጸም የያዘ ነው፡፡ በክፍሌ
ሦስት የተጨማሪ እሴት ታክስ ስሇማቀናነስ የሕግ መሠረት፣ ታሳቢዎች፣ ይዘትና አፈጻጸም
ተቀምጠዋሌ፡፡ ክፍሌ አራት የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመሊሽ የሕግ መሠረት፣ ይዘትና
አፈጻጸምን ሲያካትት ክፍሌ አምስት በገዥው ተይዞ ስሇሚከፍሌ የተጨማሪ እሴት ታክስ
መመሪያ ዝርዝር ይዘትና አፈጻጸም እንዱሁም በክፍሌ ስዴስት ከተጨማሪ እሴት ታክስ ጋር
ተያያዥ የሆኑ አስተዲዯራዊና ወንጀሌ ቅጣቶችን አካቷሌ፡፡ በመሆኑም እነዚህን የተጨማሪ
እሴት ታክስ ዴንጋጌዎች በመከተሌ ግዳታን በመወጣት መብትዎትን ይጠይቁ፡፡

43
ማጣቀሻ

3. በኢትዮጵያ ፌዳራሊዊ ዱሞክራሲዊ ሪፐብሌክ የተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅ ቁጥር


285/1995
4. በኢትዮጵያ ፌዳራሊዊ ዱሞክራሲዊ ሪፐብሌክ የተጨማሪ እሴት ታክስ ማሻሻያ አዋጅ
ቁጥር 209/2002
5. በኢትዮጵያ ፌዳራሊዊ ዱሞክራሲዊ ሪፐብሌክ የምኒስትሮች ምክር ቤት የተጨማሪ
እሴት ታክስ ዯንብ ቁጥር 79/1995
6. የተጨማሪ እሴት ታክስ ሇማሻሻሌ የወጣ አዋጅ 1157/2011
7. የተጨማሪ እሴት ታክስ ሇማሻሻሌ የወጣ አዋጅ 609/2001
8. የፌዯራሌ ታክስ አስተዲዯር አዋጅ 983/2008
9. በኢትዮጵያ ገቢዎች ሚኒስቴር ስሇተጨማሪ እሴት ታክስ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር
2/1996 እና 21/1997
10. በኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባሇስሌጣን የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሲሰረዝ
በእጅ ያሇን ዕቃ ዋጋ ስሇማስሊትና ታክስ ስሇሚቀናነስበት መመሪያ ቁጥር 24/2001
11. በኢትዮጲያ ገቢዎች ሚኒስቴር የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመሊሽ ስሇሚዯረግበት ሁኔታ
አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር 148/2011
12. በገዥው ተይዞ ስሇሚከፈሌ የተጨማሪ እሴት ታክስ አፈጻጸም የወጣ መመሪያ ቁጥር
60/2012

44

You might also like