Professional Documents
Culture Documents
ቅጣት
1. ከተከፋይ ሂሣብ ላይ ታክስ ቀንሶ ለባለሥልጣኑ ማስተላለፍ ያለበት ማንኛውም ሰው ሳይቀንስ የቀረው ወይም
ቀንሶ ለባለሥልጣኑ ያላስተላለፈውን ታክስ 10% (አሥር በመቶ) ቅጣት ይከፍላል፡፡
2. የዚህ ተራ ቁጥር (|) ለድርጅት ተፈጻሚ በሚሆንበት ጊዜ፣ በዚሁ መሠረት ከሚጣለው ቅጣት በተጨማሪ
የድርጅቱ ሥራ አስኪያጅ፣ ዋና የሂሳብ ሹም ወይም ታክስ ተቀንሶ መያዝ እንዳለበትና የተያዘውም ታክስ መከፈል
እንዳለበት የማረጋገጥ ኃላፊነት ያለበት ማንኛውም ሌላ የድርጅቱ ሠራተኛ እያንዳንዳቸው ብር 2 ሺ (ሁለት ሺ
ብር) ቅጣት ይከፍላሉ፡፡
3. በሀገር ውስጥ ከሚፈፀሙ ክፍያዎች ላይ ግብር ቀንሶ ስለማስቀረት ተፈጻሚ በሚሆንበት ጊዜ አቅራቢውና
ገዥው እያንዳንዳቸው ብር 20 ሺ (ሃያ ሺ ብር) ቅጣት ይከፍላሉ፡፡
4. በሀገር ውስጥ ከሚፈፀሙ ክፍያዎች ላይ ግብር ቀንሶ ማስቀረት መሠረት ከተከፋይ ሂሣብ ላይ ተቀንሶ የሚከፈልን
ታክስ ለማስቀረት በማሰብ በዚህ መሠረት ከተከፋይ ሂሣብ ላይ ታክስ ቀንሶ የመክፈል ግዴታ ላለበት ሰው ዕቃዎችን
ወይም አገልግሎቶችን ለማቅረብ ፈቃደኛ ያልሆነ ሰው ብር 10 ሺ (አሥር ሺ ብር) ቅጣት ይከፍላል፡፡
5. ከተከፋይ ሒሳብ ላይ ግብር ቀንሶ ባለመክፈል የሚጣለው ቅጣት ተፈጻሚ የሚሆነው ከተከፋይ ሒሳብ ላይ
ተቀንሶ የቀረው ገንዘብ በታክስ መክፈያ ጊዜ ባለመክፈሉ ይሆናል፡፡
ሀ) የድርጅቱ ሥራ አስኪያጅ፣ እና
ለ) ዋና የሒሳብ ሹም ወይም ዋና ሒሳብ ሹም የሌለ እንደሆነ ታክስ ቀንሶ መያዝ እንዳለበትና የተያዘውም ታክስ
መክፈል እንዳለበት የማረጋገጥ ኃላፊነት ያለበት ማንኛውም ሌላ የድርጅቱ ሠራተኛ በእያንዳንዱ የታክስ መክፈያ
ጊዜ ተቀንሶ ገቢ ላልተደረገ ግብር እያንዳንዳቸው ብር 2000 ቅጣት ይከፍላሉ፣
7. በዚህ ተራ ቁጥር 4| የተደነገገ ቢኖርም አንድ ሰው ከአንድ በላይ ኃላፊነቶች ደርቦ የሚሠራ ከሆነ የሚጣለው
ቅጣት ተፈፃሚ የሚሆነው እንደ አንድ ኃላፊ ብቻ ይሆናል፡፡
አንድ ግብር ከፋይ ይጠቀምበት የነበረውን የሽያጭ መዝገቢያ መሣሪያ የባለቤት ለውጥ
በማድረግ ወደ ሌላ ተጠቃሚ ማዘዋወር ሲፈለግ፡-
• ከአንድ በላይ የሽያጭ መመዝገቢያ መሣሪያ መኖሩ ከታወቀ ይህንን የሚያሳይ ማስረጃ፤
የንግድ ፍቃድና የንግድ ምዝገባ ሰርተፊኬት ማቅረብ፤
• አስተላላፊውና የሚተላለፍለት ግብር ከፋይ /አዲሱ ተጠቃሚ/ መስማማታቸውን
የሚያሳይ ለየብቻ በእያንዳንዳቸው የተጻፈ ደብዳቤ ከሙሉ መረጃቸው ጋር በማመልከቻ
ለግብር ማዕከሉ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
3. If the actual price of the sale exceeds 100,000.00 birr (one hundred
thousand birr) the punishment based on this ordinary number (2) will be the
maximum amount of money seen on the recipients and imprisonment of
seven to ten years.
4. A person who gives or receives a receipt without shopping will be
punished by a fine of 100,000.00 birr to 200,000.00 birr and imprisonment of
seven to ten years.
5. The penalty imposed in this ordinary number (4) is equal to the amount of
money above 200,000.00 birr (two hundred thousand birr) will be imposed
on this ordinary number (1) by a fine equal to the amount received and
imprisonment of ten years to fifteen years.
6. A person who prints a tax receipt without the permission of the authorities
will be punished by a fine of 300,000.00 to 500,000.00 (five hundred
thousand birr) and imprisonment of two to five years.
7. If a person who is found guilty according to the above row number (6) is
found guilty for the second time, the printing machine and the printing
company will be confiscated and his business license will be canceled.
M.O.R East Addis Ababa Branch
የታክስ ክፍያ ጊዜ ማራዘሚያ የሚፈቀድባቸው እና የማይፈቀድባቸው ሁኔታዎች
ታክስ ከፋዩ በታክስ ሕግ መሠረት የመክፈያ ጊዜው የደረሰ ታክስ የመክፈያ ጊዜው እንዲራዘምለት
ለባለሥልጣኑ የጽሑፍ ማመልከቻ ሊያቀርብ ይችላል፡፡ በዚህ መሠረት ማመልከቻ በሚቀርብበት ጊዜ
ባለሥልጣኑ በቂ ምክንያት መኖሩን ካረጋገጠ ታክስ ከፋዩ የታክስ ከፋዩ የታክስ መክፈያ ጊዜውን
ሊያራዝምለት፤ ወይም ባለሥልጣኑ በሚወስነው መሠረት ታክሱን በመከፋፈል በተወሰነ ጊዜ ውስጥ
እንዲከፍል ሊያደርገው ይችላል፡፡
ባለሥልጣኑ በዚህ መሠረት ለቀረበው ማመልከቻ የሰጠውን ውሳኔ የሚገልጽ የጽሑፍ ማስታወቂያ ለታክስ
ከፋዩ ይሰጠዋል፡፡ ታክሱን በመከፋፈል በተወሰነ ጊዜ ውስጥ እንዲከፍል የተፈቀደለት ታክስ ከፋይ የአንድን
ጊዜ ክፍያ ካልከፈለ ታክስ ከፋዩ ክፍያውን ባቆመበት ጊዜ ያለውን ቀሪ ክፍያ በሙሉ እንዲከፍል
ባለሥልጣኑ ወዲያውኑ እርምጃ ሊወስድ ይችላል፡፡ የታክስ መክፈያ ጊዜው እንዲራዘም ወይም ታክሱን
በመከፋፈል በተወሰነ ጊዜ ውስጥ እንዲከፍል የተፈቀደለት ታክስ ከፋይ በዘገየው ክፍያ ላይ ከመጀመሪያ
የታክስ መክፈያ ቀን ጀምሮ የሚታሰብ ወለድ የመክፈል ግዴታውን አያስቀርም፡፡
ታክስ ከፋዩ በታክስ ማስታወቂያ ወይም የታክስ ስሌት ማስታወቂያ በደረሰው ጊዜ በከፍተኛ የስጋት
ደረጃ ውስጥ የማይገኝ መሆኑ ሲረጋገጥ፡፡
• በከፍተኛ የሥጋት ደረጃ የተለየ፣ ሀብት በዕዳ የተያዘበት ወይም ንብረት እንዲሸጥ ጨረታ የወጣበት ታክስ
ከፋዩ ዕዳውን ለመክፈል ጥያቄ ያቀረበ እንደሆነ ለዕዳው ተመጣጣኝ የሆነ የባንክ ዋስትና ሲያቀርብ ብቻ
ይሆናል፡፡
• ታክስ ከፋዩ አስቀድሞ የክፍያ ጊዜ ስምምነት የተሰጠው ሆኖ በተሰጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ ከአቅም
በላይ የሆነ ምክንያት ሳይኖር ዕዳውን ያልከፈለ ሆኖ ሲገኝ፣
• የታክስ ክፍያ ጊዜ ማራዘሚያ የተጠየቀበት የታክስ ዕዳ መጠን እንደ ታክስ ከፋዩ አመዳደብ ከተቀመጠው
አነስተኛ የገንዘብ መጠን በታች ከሆነ፣
• ታክስ ከፋዩ:-