Professional Documents
Culture Documents
የደ/ብ/ብ/ህ/ክ/መ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የኢንስፔክሽንና ውስጥ ኦዲት ዳይሬክቶሬት የመ/ቤቱ የፋይናንስ አሰራር
ጤናማና ከብክነት የፀዳ እንዲሆንና ተግባራትን በብቃት መወጣት እንድንችል በተዘረጋው የውስጥ ቁጥጥር
ስርዓትና በወጡት አዋጆች፤ ደንቦች፤ መመሪያዎችና የአሰራር ስርዓቶች መሰረት ስራዎች መከናወናቸውን
ኦዲት አድርጎ ማረጋገጥ ነው፡፡ የስራ ክፍሉ የተዋቀረው ዘመናዊ የኦዲት አተገባበር ሂደትን በመከተል የመ/ቤቱን
አሰራርና የውስጥ ቁጥጥር ስርዓት በመገምገምና የስጋት ተጋላጭነት በመፈተሸ ለመ/ቤቱ ተጨማሪ እሴት
የሚጨምር ውጤታማ የሆነ ስራ ሊከናወን የሚችልበትን ዘዴ ለስራ አመራሩ የምክር አገልግሎት በመስጠት
በመሆኑም በዓመቱ ዕቅድ ውስጥ አብዛኛውን ምርመራ የሚያተኩረው የፋይናሻል እንቅስቃሴዎች አፈፃፀም
ኦዲት ላይ ቢሆንም የመኪና አያያዝና የነዳጅ ፍጆታ አጠቃቀም በየሩብ ዓመቱ ለመከታተል በተያዘው ዕቅድ
መሰረት እስከ ታህሳስ ያለውን የነዳድ አጠቃቀም የተመረመረበት መሆኑን እና የዳኝነት ገቢ ሂሳብ በአግባቡ
በበጀት ዓመቱ የበጀት አስተዳደርና በጀት ዘግይቶ በመደልደሉ እና በጀትም አይቤክስ ላይ ባለመፃኑ ምክንያት
አደረጃጀትና አሰራርን የተከተለ ነው፡፡ በዚሁ መሰረት በ 2012 በጀት አመት የኢንስፔክሽንና ውስጥ ኦዲት
አቅርቧል፡፡
የሪፖርቱ ዓላማ ፡-
የኢንስፔክሽንና ውስጥ ኦዲት ዳይሬክቶሬት ለመ/ቤቱ የተመደበ በጀት ወጪ ቆጣቢና የፋይናንስ መመሪያ
በሚያዘው መሰረት መሰራቱን እንዲሁም ግዢዎች ከማጭበርበር የፀዳ ጥራቱን የጠብቀ መሆኑን ለማጣራት፤
መንግስት ለሀብትና ለንብረት ጥበቃ ያወጣቸውን አዋጆች፤ ደንቦችና ህጎች ጠብቆ ግዥ እየተፈፀመ መሆኑን
ለማጣራትና አዋጆችንና ደንቦችን የጠበቀ መሆኑን ለማረጋገጥ፤ እቅድን መሠረት ያደረጉ ስራዎች እየተሠራ
የሪፖርት ወሰን ፡- ከሐምሌ 1/2011 እስከ ታህሳስ 30/2012 ዓ.ም ድረስ ይሆናል፡፡
የኢንስፔክሽንና ውስጥ ኦዲት ዳይሬክቶሬት በበጀት አመቱ ያከናወናቸው ተግባራት እንደሚከተለው አቅቧል፤
1. የ 2011 በጀት ዓመት ውጤት ተኮር ዕቅድ ዕቅድ ተዘጋጅቶ ለሚመለከተው አካል
ተላልፏል፤
2. ከሐምሌ 1/2011 ዓ.ም እስከ ጥቅምት 30/2012 ዓ.ም ድረስ የየወሩ የፋይናንሻል ኦዲት
ውስጥ ሀላባ፤ ዱራሜ፤ ወላይታ ዞን ከ/ፍ/ቤት፤ ወላይታ ምድብ ችሎትና ሆሳዕና ሲሆኑ
በታዩ የአሰራር ክፍተቶች ዙሪያ አጭር የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎችና የምክርና ድጋፍ
አገልግሎት ተሰጥቷቸዋል፤
ሰራዎች በተለያዩ ዞኖች ድጋፍና ክትትል የተደረገ ቢሆንም ቀሪ እንደ ዕቅድ ከተያዙት
ያልተከናወኑበት ምክንያት