You are on page 1of 22

በአብክመ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ

በአብክመ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ልማት ቢሮ


የደቡብ ጎንደር ዞን አስተዳደር ኢንዱስትሪና
ኢንቨስትመንትመምሪያ
ደ/ታቦር፤

ቁጥር …………………

ቀን…………………….

ለአብክመ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ

ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- አመታዊ ሪፖርት መላክን ይመለከታል፤

በርዕሱ ለመግለፅ እንደተሞከረው በደ/ጎ/አስ/ዞን አንዱ/ኢንቨስትመንት መምሪያ በ 2014 በጀት አመት በ 12


ወርየተከናወኑ ተግባራትን እስከ ተጨማሪ ማብራሪያ በዚህ ሸኝ ደብዳቤ አማካኝነት -----ገፅየላክን መሆኑን
እንገልፃለን፡፡

//ከሰላምታጋር/

ቅጅ//

 ለደ/ጎ/ዞ/አስ/ጽ/ቤት
 ለደ/ጎ/ዞን ሴ/ህ/ወ/መምሪያ
 ለመምሪያ ሃላፊ

ደ/ታቦር
በ 2014 በጀት አመት

የ 12 ወር ሪፖርት

ሰኔ 2014

ደ/ታቦር
ማውጫ
ርዕስ---------------------------------------------- የሪፖርቱ ዝግጂት
ዓላማ-----------------------------------------------------
1- ራዕይ፣ተልዕኮ፣እሴቶች----------------------------------------------------
2.1. ተልዕኮ----------------------------------------------------------------
2.2. ራዕይ------------------------------------------------------------------
2.3. እሴቶችና እምነቶች----------------------------------------
2- ስትራቴጂያዊ የትኩረት መስኮችና ውጤቶች---------------------
3- የበጀት አመቱ ስትራቴጂያዊ ግቦች ዒላማ--------------------
4- የበጀት አመቱ ስትራቴጂያዊ እርምጃወች አፈጻጸም------------
4.1. የቁልፍ ተግባራት አፈጻጸም------------------------------------------------
4.2. የአበይት ተግባራት አፈጻጸም-----------------------------------------------

መግቢያ

ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ በአንድ መዋሃድ የቅርብ ጊዜ ቢሆንም በየራሳቸው በነበሩበት ስዓት ለአገር ዕድገት
የሚጫወተውን ቁልፍ ሚና መሰረት በማድረግ የ 2 ኛውን የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ በማቀድ የመምሪያውን
ግብ ለማሳካት ብዙ ተግባራትን በማከናወን ውጤቶች ተመዝግበዋል፡፡ ስለሆነም የ 5 ዓመቱን እቅድ ታሳቢ በማድረግ
የ 2013 እቅድ ሰፋ አድርጎ በማቀድ ወደ ስራ ተገብቷል፡፡ መምሪያው ከተሰጠው ተግባርና ኃላፊነት አንጻር የአበይት
ተግባራት ስራዎችን መሰረት በማድረግ የዞኑን ገጽታ ከመገንባት፣ የኢንቨስትመንት ምዝገባና ፈቃድ ከመስጠት፣የተለያዩ
ማበረታቻዎችን ከመፍቀድና ተግባራዊ ከማድረግ፣ ፕሮጀክቶችን ወደ አፈጻጸም ከማስገባት እና መሰረተ ልማት
እንዲሟላና የኢንዱስትሪ ሽግግር ለማምጣት ከአጋር አካላት ጋር በቅንጅት ከመስራት አንጻር የነበረው እንቅስቃሴ
አበረታች ነበር ፡፡

ነገር ግን የተሰሩ ስራዎች ተስፋ ሰጪ ቢሆኑም ካለው የኢንቨስትመንት ፍሰትና በዞኑ እንዱስትሪ ከማሳደግና ከማስፋት
አኳያ የሚገጥሙ የመሰረተ ልማት፣የመብራት ፣ የብድርና የመሬት ችግሮችን መረጃ ላይ ተመስርቶ ከአጋር አካላት ጋር
በመነጋገር ፈጥኖ ከመፍታት፣ ፕሮጀክቶችንም ፈጥነው ወደ አፈጻጸም እንዲገቡ ተከታታይነት ያለው ድጋፍና ክትትል
ከማድረግ አንጻር ውስንነቶች ነበሩ፡፡ ፕሮጀክቶች በዘላቂነት ውጤታማ እንዲሆኑ ለማድረግ የሚደረገው ድጋፍ
ተጠናክሮ መቀጠል ያለበት በመሆኑ የሁሉንም ርብርብ የሚጠይቅ ይሆናል፡፡

በመሆኑም መምሪያው የ 2 ዐ 13 ዓ.ም BSC እቅድ አዘጋጅቶ ተግባራዊ እንቅስቃሴ ሲያደርግ የቆየ ሲሆን የበጀት ዓመቱን
አፈፃፀም በመገምገም ቀጣይ ትኩረት ሊሰጣቸው የሚገቡ ጉዳዩችን በመለየት የ 2 ዐ 14 በጀት ዓመት የ 3 ወራት መነሻ
እቅድና የሰራተኞች የ 6 ወር ውጤት ተኮር ዕቅድ ተዘጋጅቶ ወደ ስራ ተገብቷል፡፡ እቅዱም የመምሪያውን ራዕይና ተልዕኮ
ለማሳካት የሚያስችሉ ግቦች፣ ኢላማዎች እና የትኩረት መስኮች ያሉት ሲሆን መምሪያው በበጀት አመቱ የተሻለ
ውጤት ለማስገኘት በወራትና በሩብ አመት የተከፋፈለ የድርጊት መርሀ-ግብርና የተተነተነ እቅድ የማዘጋጀት ተግባሮችን
ፈጽሟል፡፡ ስለሆነም በ 2014 በጀት ዓመት በሁሉም የልማት ቡድን የተከናወኑ ተግባራትን የሚገልጽ ዝርዝር ሪፖርት
እንደሚከተለው አጠናቅረን አቅርበናል፡

1. የሪፖርቱ ዝግጅት ዓላማ፡-

የተከናወኑ ተግባራት ከታቀደው አንፃር አፈፃፀማቸዉን በአግባቡ ለመገምገም እና በአፈጻጸም ወቅት የተገኙ ጠንካራ
ጎኖችንና ደካማ ጎኖችን በመለየት ጠንካራ ጎኖችን ለማጠናከርና ደካማ ጎኖችን ለማሻሻል እንዲያመች ነው፡፡

2. የኢንዱስትሪ/ኢንቨ/ ራዕይ፣ተልዕኮና እሴቶች፡-

2.1. ተልዕኮ፡-
በኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንትዘርፍየተሰማሩባለሀብቶችህጋዊ፣ ዘመናዊና ተወዳዳሪ የአሰራር ስርዓትን ተከትለውየኢንዱስትሪ
ልማቱንና ኢንቨስትመንቱን በማስፋፋት ሰፊ የስራ እድል በመፍጠር፣ የህብረተሰቡን ተጠቃሚነትና የውጭምንዛሬ ግኝትን
በማሳደግ የዞኑን ኢኮኖሚ መዋቅራዊ ሽግግር ማፋጠን፡፡

ራዕይ፡-

በ 2017 ዞናችን ፣ ኢኮኖሚ በኢንዱስትሪ የሚመራ ሆኖ ማየት ''

እሴቶችና ዕምነቶች፤

ሁሉም የስነ-ምግባር ደንቦች አስፈላጊ ቢሆኑም፣ ከእነሱ በተጨማሪ፣

 ለመዋቅራዊሽግግሩትኩረትእንሰጣለን፣
 ለኤክስፖርትና ተኪ ምርቶች ትኩረት እንሰጣለን
 ህብረተሰቡ በተደራጀ አግባብ የልማት ተጠቃሚ እንዲሆን ጠንክረን እንሰራለን
 የግል ባለሀብቱ ሚና የማይተካ በመሆኑ ለአገር ውስጥ ባለሀብት ቅድሚያ እንሰጣለን
 የሴቶች፣ወጣቶችናአካልጉዳተኞችንናተጠቃሚነትለማረጋገጥእንተጋለን
 ለመማርና ለለዉጥ ዝግጁ ነን፤
 ሙስናን እንጸየፋለን፤
 በዉጤት እናምናለን፣
 የስራ ፍቅር፣ ከበሬታና መልካም ስነ ምግባር እናጎለብታለን፤
 ተደምረን ለውጡን እናፋጥናለን፤

1. የቁልፍ ተግባራት አፈጻጸም

ዓላማ.1. በየደረጃው የመፈጸምና የማስፈጸም አቅምን በመገንባት የኢንዱስትሪ ልማቱንን እድገት


ማረጋገጥና ቅንጅታዊ አሰራሮችን በማጠናከር የተቋሙን ተልዕኮ ማሳካት ነው፡፡

ግብ.1. የተቋሙን የመፈፀም አቅም ማሳደግ፡፡

1.1 የተቋሙ አደረጃጀት


ተቋሙ ከዞን እስከ ወረዳ ራሱን ችሎ በ 8 ቱ ከተማ አስዳደሮችና በ 9 ወረዳዎች በጽ/ቤት ደረጃ ተደራጅቷል፡፡
እንዲሁም የማዕድን ስራዎችና ፈቃድ አስተዳደር ቡድን ተቋሙ ባልተቋቋመባቸው ጭምር በ 4 ቱ ወረዳዎች
በቴ/ሙ/ኢ/ል/ጽ/ቤቶች ስር ተደራጅቷል፡፡
1.2 በሁሉም የተቋሙ መዋቅሮች አስፈላጊውን የሰው ኃይል ማሟላት፣
በመዋቅራችን የሰው ኃይሉን ለማሟላት ጥረት ተደርጓል፡፡ በወረዳ ከተፈቀደው 195/231= 84.4%፣ በመምሪያ 27/30
= 90%፣ እንደ ዞን ወ = 176 ሴ = 46 ድምር 222/261 (85%) ተሟልቷል ፡፡
የማዕድን ስራዎችና ፈቃድ አስተዳደር ቡድን ከዞን እስከ ወረዳ በ 29 የሰው ኃይል ተደራጅቷል፡፡
በአጠቃላይ በመዋቅራችን 251 የሰው ኃይል አለ፡፡
በተቻለ መንገድ የሰው ኃይሉን ለማሟላት ጥረት ቢደረግም የቢሮና የቁሳቁስ ችግርን ሙሉ በሙሉ መቅረፍ ግን
አልተቻለም፡፡
1.3 የዕቅድ ዝግጅትና ከአጋር አካለት ጋር የተደረገ ውይይት
የክልሉን ዕቅድ መነሻ በማድረግና የ 2013 በጀት ዓመት አፈጻጸሞችን በመገምገም እንደዞን ታቅዶ ከአጋር አካላትና
ከከተሞችና ወረዳዎች ጋር የጋራ ውይይት በማድረግ ወደ ከተሞችና ወረዳዎች ወርዷል፡፡ ነገር ግን ለዕቅድ ዝግጅት
የሚሰጠው ትኩረት አናሳ መሆኑ ተስተውሏል፡፡
1.4 ለተቋሙ ባለሙያዎች የረጅም ጊዜ ስልጠና መስጠት፣
ከዞን እስከ ወረዳ ባለው መዋቅር በክረምት መርሃ-ግብር በ 2 ኛ ድግሪ ትምህርታቸውን ለሚከታተሉ 3 ሰልጣኞች
የትምህርት እድል መስጠት ተችሏል፡፡
1.5 የልምድ ልውውጥ ማድረግ፣
የተሻለ አፈጻጸም ባላቸው ከተሞች ልምድ በመውሰድ የመፈጸም አቅም ለማሳደግ ይቻል ዘንድ ከሙያተኛው
፣ከአመራሩ፣ ከባለሀብቱና ከአጋር አካላት የተውጣጡ 60 የሚሆን የሰው ኃይል በማስተባበር በባህር ዳር ከተማ የሚገኙ
10 ኢንዱስትሪዎችን በመጎብኘት ልምድ ለመቅሰም ተችሏል፡፡ (ደብረታቦር )
በልምድ ልውውጡና እንጅባራ በተወሰደው ተሞክሮ ለአንድ ፒፒ ከረጢት አምራች ኢንዱስትሪ
ፕሮጅክት በመገምገም ቦታ እርክክብ ተደርጎ ለማስፋት ተችሏል፣

1.6 የአገልግሎት አሰጣጥን ቀልጣፋ በማድረግ የተገልጋዮችን እርካታ መጨመር፣


በዚህ 9 ወራት የእርካታቸውን መጠን መለካት ባይቻልም 462 ተገልጋዮች ከዞን እስከ ወረዳ ባለው መዋቅር አገልግሎት
ማግኘት ችለዋል
 የማኔጅመንት ካወንስል

የመምሪውን እንቅስቃሴ እየገመገመ እየመራያለ ሲሆን 1 ሰብሳቢ 4 አባል ያለው ሲሆን የመምሪያው ጠቅላላ ተግባር
ያለበትን ደረጃ እገመገመ ለቡድኖችም ደረጃ እየሰጠ ቀጣይ ቅንጅታዊ ስራ የሚያስፈልጋቸውን በመለየት በጋራ
ይደግፋል፡፡

የማኔጅመንት ውይይትም እንደ ተቋም 2014 በጀት አመት 12 ጊዜ ይካሄዳል ተብሎ በእቅድ የተያዘና በወሩ አንድ ጊዜ
መወያየት እንዳለበት የታቀደ ሲሆን ክንውኑም 9 ጊዜ መወያየት ተችሏል ፡፡

 የልማት ቡድን በተመለከተ


በመምሪያቸችን 3 የልማት ቡድን ሲኖር በውስጡም ወ,15 ሴ 12 ድምር 27 ሰራተኞችን በአባልነት ይዟል ይህም
በእየወሩ 4 ጊዜ በሂደት በመወያየት በድምር በወር 12 ጊዜ በአመት 144 ጊዜ ውይይት እቅድ ተይዟል ፡፡ በዚህወርም

በሁሉም ቡድኖች 12 ጊዜ ውይይት ተካሂዷል ፡፡ እስከዚህ ወርም 108 ጊዜ ውይይት ተካሂዷል ፡፡ የለውጥ ቡድኑም
በየወሩ የተሰሩ ስራወችን ከቁልፍና አብይት ተግባራት አኳያ እየገመገመ ደረጃ ያወጣል በልማት ቡድን ስራወችን

እየገመገሙ የጋራ አቅጣጫ ያስቀምጣል ግንባር ቀደሞችንም ይለያል፡፡

 የመማማር እድገትን በተመለከተ እቅድ

እቅድ ሁሉም አቅደው በአሰራር አዳዲስ ተግባራት የጋራ እውቀት እና አቀራረብ አረዳድ ይኖር ዘንድ ሶስቱም ቡድኖች
የየራሳቸውን እቅድ በማቀድ በወር 1 ጊዜ እንደተቋም 3 ጊዜ በድምሩ በአመት 36 ጊዜ በማቀድ በዚህ ወር 3 ጊዜ

መወያየት እስከዚህ ወር 30 ጊዜ ውይይት ተካሂዷል፡፡

 የዘጠኝ ወር እቅድ አፈጻጸምን በተመለከተ

ሁሉንም የወረዳወችና ከተማ አስተዳደሮች ጽ/ቤት ኃላፊወችን፣ ቡድን መሪወችን፣ የእቅድ ባለሙያወችን

፣የፓርኮችን ኃላፊ የመምሪያውን ሁሉንም ሰራተኛ በማሳተፍ ከ 4/8/2014 እስከ 5/8/2014 ማለትም ሁለት ቀን
የቆየ የዘጠኝ ወር እቅድ አፈጻጸምና በአዋጆች በመመሪያወች ላይ ግምገማዊ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ በተጨማሪም

የ 3 ቱም ቡድን ሪፖርት ቀርቦ በአፈጻጸማቸው መሰረት ደረጃቸውን አውቀው ውይይት ከተደረገ በኋላ ምንላይ
እንዳሉና በቀጣይ የትኛው ተግባር ላይ ጠንክረው መስራት እንዳለባቸው እና በቀጣይ ቀሪ 3 ወራት በትኩረት ምን

መስራት እንዳለባቸው የቀጣይ የትኩረት አቅጣጫ ተልዕኮ ተሰጥቷል ፡፡


 የፓናል ውይይትን በተመለከተ

 በአማራ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ደ/ታቦር ቅርንጫፍ በቀጣይ 90 ቀናት


የሚከናወኑ የልማትና የመልካም አስተዳደር ተግባራት ማስፈፀሚያ ዕቅድ ውይይትን

በተመለከተ
በመምሪያችን አዘጋጅነት ሁሉንም የሚመለከታቸውን ባለሀብቶች አጋር አካላት የፓርኮችን ኃላፊ፣ባለሙያወች

የደ/ታቦር ከተማ ኢንዱ/ኢንቨስትመንት ኃላፊና ቡድን መሪወችን የመምሪያችን ኃላፊና ቡድን መሪ በማሳተፍ
በ 26/08/2014 ማለትም አንድ ቀን የቆየ በቀጣይ 90 ቀናት የሚከናወኑ የልማትና የመልካም አስተዳደር ተግባራት

ማስፈፀሚያ ዕቅድ ላይ ውይይት የማድረግ ባጋጠሙ ችግሮች ላይና በቀጣይ 90 ቀናት ምን መሰራት እንዳለበት
የቀጣይ አቅጣጫ በመስቀመጥ ስራ ተሰርቷል፡፡ የተሳታፊ ብዛት ወንድ 34 ሴት 1 ድምር 35 ነው ፡፡

 የመወያያ ነጥቦችን በተመለከተ


1. የአመራር ድጋፍ የተሟላ አለመሆን፣
• የጎንደር አመራር በመሰረተልማት ግንባታ ይታወቃሉ /በወርልድ ባንክ በጀት/
• የደ/ብርሀን አመራርና ባለሙያዎች በቀልጣፋ አገልግሎት አሰጣጥ ይታወቃሉ፣

• የደ/ማርቆስ አመራር ባለሀብት መሳብና መሬት አቅርቦት በምሳሌነት ይጠቀሳሉ፡፡ እኛ በምን ድጋፍ አሰጣጥ
እንታወቅ?

2. ባለሀብቶች ግዴታችሁን እየተወጣችሁ ነዉ ወይ?


• የወሰዳችሁትን መሬትና ብድር ለዘርፉ ልማት በትክክል በማዋል፣

• በፕሮጀክት ጥናቱ ልክ የስራ እድል በመፍጠር፣


• የአካባቢ ዉበትን በመጠበቅ፤

• ክላስተር ማእከል ተከራዮች ግዴታን በመወጣት….ወዘተ


 የደ/ጎ/ዞን/ አስተዳደር ኢንዱስትና ኢንቨስትመንት መምሪያ በአገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ
ከባለሙያው ጋር የተካሄደ ውይይትን በተመለከተ
መምሪያችን በቀን 30/09/2014 ለሁሉም ሰራተኛ ለህብረተሰቡ የሚሰጠዉን አገልግሎት ለማሻሻል
ሰራተኛዉ ጋር ውይይት አካሂዷል፡፡
ለዉይይቱ መነሻ የሚሆን ሰነድ የቀረበ ሲሆን አሸባሪዉ እና ወራሪዉ የትግራይ ኃይል በህዝቡ ላይ
ያደረሰዉን ሁለንተናዊ ችግር በሚያካክስ አግባብ አመራሩ እና ባለሙያዉ አገልግሎት መስጠት እንዳለበት
የመወያየት ስራ ተሰርቷል፡፡
የተነሱ ሀሳቦችም የአገልግሎት አሰጣጡን ለማሻሻል በየጊዜዉ የሪፎርም ስራዎች ቢሰሩም በሚጠበቀዉ
ልክ ዉጤት አለመምጣቱንም ጠቅሰዉ አመራሩ እና ባለሙው ኃላፊነቱን መወጣት እንዳለበትም
ተመላክቷል፡፡
ባለሙያው በሃገሪቱ ብሎም በዞናችን ሁለንተናዊ ልማት ላይ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማድረጉንም ጠቁመዉ
አሁን ያለዉን የህብረተሰቡን የመገልገል ፍላጎት ለማርካት በአግባቡ አገልግሎት መስጠት እንደሚገባና
ሰአቱን ሳያባክን ስራውን በአግባቡ መስራት እንዳለበት ተገልጹዋል፡፡
 የቀጣይ አቅጣጫን ተመለከተ
በዉይይቱ ላይ የተሳተፉ ባለሙያወች በሰጡት አስተያየት የስብሰባ ጊዜያትን በማሳጠር ለተገልጋዩ
ህብረተሰብ ተገቢዉን አገልግሎት መስጠት እንደሚገባ እና የመንግስት ሰራተኛዉ የስራ ሰዓትን በአግባቡ
ተጠቅሞ በፍትሀዊነት፣ ከሙስና በፀዳ እና በቅንነት ለህብረተሰቡ አገልግሎት መስጠት እንዳለበት እና
ሙያተኛው ለማህበረሰቡ በአግባቡ አገልግሎት እንዲሰጥ ለማድረግም የአቅም ግንባታ መስጠት እና ለስራ
ምቹ ሁኔታ መፈጠር እንዳለበት በሚል የመወያየት ስራ ተሰርቷል ፡፡
• የተሳታፊ ብዛት ፡- ወንድ 14 ሴት 11 ድምር 25

የአስራ አንድ ወር እቅድ አፈጻጸምን በተመለከተ


ሁሉንም የወረዳወችና ከተማ አስተዳደሮች ጽ/ቤት ኃላፊወችን፣ የመምሪያውን ኃላፊ ፣ ቡድን መሪወችን
እና ሁሉንም ሰራተኛ በማሳተፍ በ 9/10/2014 ማለትም አንድ ቀን የቆየ የ 11 ወር እቅድ አፈጻጸምና
ከፍተኛ በፈጸሙ እና ዝቅተኛ በፈጸሙ ወረዳወች ሪፖርት የማቅረብ ስራ ተሰርቷል፡፡ በተጨማሪም
የ 3 ቱም ቡድን ሪፖርት ቀርቦ በአፈጻጸማቸው መሰረት ደረጃቸውን አውቀው ውይይት ከተደረገ በኋላ
ምንላይ እንዳሉና በቀጣይ የትኛው ተግባር ላይ ጠንክረው መስራት እንዳለባቸው እና በቀጣይ በጀት አመት
በትኩረት ምን መስራት እንዳለባቸው የቀጣይ የትኩረት አቅጣጫ ተልዕኮ ተሰጥቷል ፡፡
• የተሳታፊ ብዛት ፡- ወንድ 30 ሴት 15 ድምር 45

ግብ.2. የሐብት አጠቃቀምንና ውጤታማነትን 100% ማድረስ፣

በ 2014 ዓ.ም በክልሉ መንገስት የተመደበ በጀት


• ደመወዝ የተመደበ 2,566,802.00 ክንውን 2,566,802.00 አፈጻጸም 100% ነው፡፡
• ስራማስኬጃ የተመደበ 1,237,255.00 ብር ክንውን 1,237,255.00 አፈጻጸም 100% ነው፡፡
• የካፒታል በጀት በ 2014 በጀት አመት አልተመደበም
 የፌደራል ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በድጋፍ መልክ ያበረከተውን የጽህፈት መሳሪያ በጦርነቱ
ጉዳት ለደረሰበት ወረዳና ከተማ አስተዳደር ድጋፍ ለማድረግ ተችሏል፡፡

2. የአበይት ተግባራት አፈጻጸም


1. ኢንቨስትመንት ማስፋፊያ ቡድን
ዓላማ.2. ዞኑን ተወዳዳሪ እና የተሻለ የኢንቨስትመንት መዳረሻ በማድረግ፣ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶችን
በማስፋፋትና በሙሉ አቅማቸው እንዲያመርቱ/ አገልግሎት እንዲሰጡ በማድረግ ዘርፉ በኢኮኖሚው ውስጥ
የሚኖረውን ድርሻ በማሳደግ የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ

ግብ.3. የኢንቨስትመንት ፀጋዎችን መለያ ጥናት ዞናዊ ሽፋን ማሳደግ፣


2.1 የዞኑን የኢንቨስትመንት እምቅ ሃብት በጥናት መለየት፣
ከደ/ታቦር ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ዞኑን ተወዳዳሪና ተመራጭ ሊያደርጉ የሚችሉ የኢንቨስትመንት ምቹ ሁኔታዎችን
በዝርዝር የያዘ 1 የጥናት ሰነድ ተዘጋጅቶ፡-
 ከአመራሩ፣
 ከባለሙያው፣
 ከአጋር አካላትና
ከአገር ውስጥና ውጭ በላሀብቶች ጋር ውይይት ተደግሮበታል

ግብ.4. ውጤታማ የኢንቨስትመንት ፕሮሞሽንን በመተግበር የኢኮኖሚ እድገት ሊያመጡ

በሚችሉ ዘርፎች ላይ የኢንቨስትመንት ፍሰቱን ማሳደግ፣

4.1.1 አቅምና ክህሎት ያላቸዉን ባለሃብቶችን መለየት፣የተለዩ ባለሃብቶች ብዛት የዓመቱ ዕቅድ 395
የዓመቱ ክንውን 333 የዓመቱ አፈፃፀም 84.30%

4.1.2 ነባር ኢንቨስተሮችን ኢንቨስት እንዲያደርጉ መለየት፣ የዓመቱ ዕቅድ 45 የዓመቱ ክንውን 32 የዓመቱ
አፈፃፀም 71.11%

4.1.3 ወደ ኢንቨስትመንት ሊገቡ የሚችሉ አዳዲስ የሃገር ዉስጥ ባለሃብቶችን መለየት


የተለዩ አዲስ ባለሃብቶች ብዛት የዓመቱ ዕቅድ 350 የዓመቱ ክንውን 301 የዓመቱ አፈፃፀም 86%

4.1.4 ታዋቂ የሆኑ የዉጭ ኢንቨስተሮችን ወደ ክልሉ መጥተዉ ኢንቨስት እንዲያደርጉ በድረ-ገጽ እና
በሌሎች አማራጮች መለየት፣በዚህ ወር በእቅድ አልተያዘም

4.2.1 የማስተዋዎቂያ መድረኮችንን በማዘጋጀትና በኩነቶች በመገኘት ኢንቨስትመንትን ማስተዋወቅ

4.2.1.1 የተዘጋጀ የባለሃብት መድረክ ብዛት የዓመቱ ዕቅድ 11 የዓመቱ ክንውን 13 የዓመቱ አፈፃፀም
118.18%

4.2.1.2 የኢንቨስትመንት ፎረም ዝግጅት

የዓመቱ ዕቅድ 7 ክንውን 10 አፈጻጸም 100% በላይ

4.2.1.3 የፓናል ውይይት

በደብረታቦር ኢንዱ/ፓርክ ቅ/ጽ/ቤትና በደብረታቦር ከተማ ኢንዱ/ኢንቨ/ጽቤት አስተባባሪነት በደብረታቦር


ቁጥር 1 እና 2 ኢንዱስትሪ መንደሮች የገቡትን ባለሀብቶች፣ አጋር አካላት በተገኙበትና 2 ጊዜና ፎገራ 1 ጊዜ
በድምሩ 3 የፓናል ውይይት ተካሂዶአል፡፡ በ 3 ቱ የውይይት መድረኮች 135 ተሳታፊዎች መገኘት ችለዋል፡፡

የዓመቱ ዕቅድ 4 ክንውን 3 አፈጻጸም 75%

4.2.2. የህትመት ማስተዋወቂያ መሳሪያዎችን ማዘጋጀት

4.2.2.1 የተሳተፈ ባለሃብት ብዛት የዓመቱ ዕቅድ 672 ክንውን 1085 አፈጻጸም 100% በላይ

4.2.2.2 ለባለሃብት ዉይይቱ የተዘጋጀ ብሮሸር ብዛት የዓመቱ ዕቅድ 251 ክንውን 251 አፈጻጸም 100%

4.2.2.3 የተሰራጨ ብሮሸር ብዛት የዓመቱ ዕቅድ 230 ክንውን 230 አፈጻጸም 100%

4.2.2.4 የተዘጋጀ በራሪ ወረቀት ብዛት የዓመቱ ዕቅድ 251 ክንውን 664 አፈጻጸም 100% በላይ

4.2.2.5 የተሰራጨ በራሪ ወረቀት ብዛት የዓመቱ ዕቅድ 230 ክንውን 504 አፈጻጸም 100% በላይ

4.2.3. የማስተዋዎቂያ ኩነቶችን መጠቀም

4.2.3.1 በተለያዩ ኩነቶች የተሰራ የማስተዋወቅ ስራ በድግግሞሽ የዓመቱ ዕቅድ 20 ክንውን 17 አፈጻጸም
85%

4.2.4 በኤሌክትሮኒክስ ሚዲያ ማስተዋወቅ

4.2.4.1 በአለም አቀፍ ሚዲያ የተስራ የማስተዋወቅ ስራ በዚህ ወር በእቅድ አልተያዘም

4.2.4.2 በአገር ዉስጥ ሚዲያ የተካሄደ የስቲዲዮ ዉይይት በድግግሞሽ በእቅድ ቢያዝም አልተከናወነም

4.2.4.3 የተዘጋጀ ዶኩመንታሪ ፊልም ብዛት በቁጥር በዚህ ወር በእቅድ አልተያዘም

4.3.1.የተሻለ ክህሎትና አቅም ያላቸዉን ባለሃብቶች የማሳመን ስራ በመስራት መመልመል፣


4.3.1.1 የተሻለ አቅም ያላቸውን ባለሀብቶች መመልመል የዓመቱ ዕቅድ 229 ክንውን 204 አፈጻጸም
89.08%

4.3.1.2 በአግሮ/ፕሮ መመልመል የዓመቱ ዕቅድ 73 ክንውን 41 አፈጻጸም 56.16%

4.3.1.3 በጨ/ጨርቅ መመልመል የዓመቱ ዕቅድ 7 ክንውን 7 አፈጻጸም 100%

4.3.1.4 በኬሚካል/ኮ መመልመል የዓመቱ ዕቅድ 6 ክንውን 11 አፈጻጸም 100% በላይ

4.3.1.5 በእጨ/ብረታብረት መመልመል የዓመቱ ዕቅድ 12 ክንውን 12 አፈጻጸም 100%

4.3.1.6 በቱሪዝም መመልመል የዓመቱ ዕቅድ 19 ክንውን 27 አፈጻጸም 100% በላይ

4.3.1.7 በአበባ መመልመል

4.3.1.8 በግብርና መመልመል የዓመቱ ዕቅድ 7 ክንውን 22 አፈጻጸም 100% በላይ

4.3.1.9 በሌሎች መመልመል የዓመቱ ዕቅድ 105 ክንውን 84 አፈጻጸም 80%

4.3.1.10 ከተመለመሉት ዉስጥ ሳይት የጎበኙብዛት በዚህ ወር በእቅድ አልተያዘም

4.4.1.ከተመለመሉት ባለሃብቶች በተሰራዉ የገጽ ለገጽ ፐሮሞሽን ፈቃድ የሚያወጡ ባለሃብቶች

4.4.1.1 የኢንቨስትመንት ፈቃድ ያወጡ ባለሃብቶች ብዛት በሁሉም ዘርፎች ለ 138 ባለሀብቶች
የኢንቨስትመንት ፈቃድ ተሰጥቷል፡፡ የዓመቱ ዕቅድ 128 ክንውን 142 አፈጻጸም 100% በላይ

4.4.1.2 በአግሮ /ፕሮ ያወጡ ለሃብቶች ብዛት የዓመቱ ዕቅድ 28 ክንውን 12 አፈጻጸም 42.85%

4.4.2.3 በጨ/ጨርቅ ያወጡ ባለሃብቶች ብዛት በእቅድ ቢያዝም አልተከናወነም

4.4.1.4 በኬሚካል/ኮ ያወጡባለሃብቶችብዛት የዓመቱ ዕቅድ 4 ክንውን 1 አፈጻጸም 25%

1.5 በእጨ/ብረት ያወጡ ባለሃብቶችብዛት የዓመቱ ዕቅድ 5 ክንውን 6 አፈጻጸም 100% በላይ

4.4.1.6 በቱሪዝም ያወጡ ባለሃብቶችብዛት በዚህ ወር የዓመቱ ዕቅድ 12 ክንውን 13 አፈጻጸም 100%
በላይ

4.4.1.7 በአበባ ያወጡ ባለሃብቶች ብዛት

4.4.1.8 በግብርና ያወጡ ባለሃብቶች ብዛት በዚህ ወር የዓመቱ ዕቅድ 7 ክንውን 23 አፈጻጸም 100% በላይ

4.4.1.9 በሌሎች ያወጡ ባለሃብቶች ብዛት የዓመቱ ዕቅድ 71 ክንውን 87 አፈጻጸም 100% በላይ

4.4.2 በተለያዩ መንገዶች በተሰራ የማስተዋወቅ ስራ ፈቃድ የሚያወጡ ባለሃብቶች

4.4.2.1 ፈቃድ ያወጡ ባለሃብቶች ብዛት የዓመቱ ዕቅድ 70 ክንውን 142 አፈጻጸም 100% በላይ

4.4.2.2 በአግሮ /ፕሮ ያወጡ ባለሃብቶች ብዛት የዓመቱ ዕቅድ 15 ክንውን 12 አፈጻጸም 80%
4.4.2.3 በጨ/ጨርቅ ያወጡ ባለሃብቶችብዛት በእቅድ ቢያዝም አልተከናወነም

4.4.2.4 በኬሚካል/ኮ ያወጡባለሃብቶችብዛት የዓመቱ ዕቅድ 8 ክንውን 1 አፈጻጸም 12.50 %

4.4.2.5 በእ/ብረት ያወጡ ባለሃብቶችብዛት የዓመቱ ዕቅድ 5 ክንውን 6 አፈጻጸም 100% በላይ

4.4.2.6 በቱሪዝም ያወጡ ባለሃብቶችብዛት የዓመቱ ዕቅድ 15 ክንውን 13 አፈጻጸም 86.67%

4.4.2.7 በአበባ ያወጡ ባለሃብቶች ብዛት

4.4.2.8 በግብርና ያወጡ ባለሃብቶች ብዛት የዓመቱ ዕቅድ 8 ክንውን 23 አፈጻጸም 100% በላይ

4.4.2.9 በሌሎች ያወጡ ባለሃብቶች ብዛት የዓመቱ ዕቅድ 18 ክንውን 87 አፈጻጸም 100% በላይ

4.4.2.10 ፈቃድ ባወጡ ባለሃብቶች የተመዘገበ ካፒታል 11.035 ቢሊዮን ብር ካፒታል ላስመዘገቡና ባለሃብቶች
ፈቃድ ተሰጥቷል፡፡ የዓመቱ ዕቅድ 8.5 ክንውን 11.035 አፈጻጸም 100% በላይ

4.4.2.11 ፈቃድ ባወጡ ባለሃብቶች ሊፈጠር የሚችል የስራ ዕድል ለ 8588 ወገኖች ቋሚና ጊዜያዊ የስራ እድል
ተፈጥሯል፡፡ የዓመቱ ዕቅድ 8218 ክንውን 8777 አፈጻጸም 100% በላይ

4.5.1. ለባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ መስጠት ፈቃድ ያወጡ ባለሃብቶች የዓመቱ ዕቅድ 100 ክንውን
100 አፈጻጸም 100%

4.5.2 የየኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች ፈቃድ ማደስ ፈቃድ ያደሱ ፕሮጀክቶች ብዛት የዓመቱ ዕቅድ 150
ክንውን 24 አፈጻጸም 83.33%

4.5.3 የለውጥ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ለሚፈልጉ ባለሃብቶች አገልግሎት መስጠት የለውጥ ፈቃድ ያወጡ
ባለሃብቶች የዓመቱ ዕቅድ 100 ክንውን 100 አፈጻጸም 100%

4.5.4 ትክ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ለሚፈልጉ ባለሃብቶች አገልግሎት መስጠት፣ የትክ ያወጡ ፈቃድ
ባለሃብቶች የዓመቱ ዕቅድ 100 ክንውን 100 አፈጻጸም 100%

4.6.1 የእሴት ሰንሰለት ጉድለት ያለባቸዉን ዘርፎች የተጓደለባቸዉን የእሴት ሰንሰለት ሊያሟሉ የሚችሉ
ዘርፎች መለየት የተለዩ ፕሮጀክቶች ብዛት በዘርፍ በዓመቱ በእቅድ አልተያዘም

4.6.2 የተጓደሉ የእሴት ሰንሰለቶችን ሊያሟሉ የሚችሉ ዘርፎችን መሳብ የተሳቡ ፕሮጀክቶች ብዛት በዘረፍ
በዓመቱ በእቅድ አልተያዘም

4.6.3 የማስተዋወቅ ስራ የተሰራላቸዉን ዘርፎች በማሳመን በተጓደሉ እሴት ሰንሰለቶች ኢንቨስት


እንዲያደርጉ ማድረግ ኢንቨስት ያደረጉፕሮጀክቶች ብዛት በዘርፍ በዓመቱ በእቅድ አልተያዘም

4.7.1 የኢንቨስትመንቱ መስፋፋት ተግዳሮት ሊሆኑ የሚችሉ ችግሮችን በመለየት እንዲፈቱ ማድረግ

ችግሮችን ለይቶ መፍታት በዓመቱ በእቅድ አልተያዘም


4.8.1.1.ለመልካም ገጽታ ግንባታ የሚረዱ ሚዲያዎችን ማዘጋጀት በዓመቱ በእቅድ አልተያዘም

የቢሮዉን መልካም ገጽታ ሊገነቡ የሚችሉ ሚዲያወችን ማዘጋጀት በዓመቱ በእቅድ አልተያዘም

የተዘጋጁ ሚዲያወች ብዛት በዓመቱ በእቅድ አልተያዘም

በተለዩ ሚዲያወች የገጽታ ግንባታ ስራ መስራት በዓመቱ በእቅድ አልተያዘም

የተሰሩ የገጽታ ግንባታ ስራዎች በዓመቱ በእቅድ አልተያዘም

4.8.1.2. ለመልካም ገጽታ ግንባታ የሚረዱ አዉዶችን ማዘጋጀት በዓመቱ በእቅድ አልተያዘም

ለጋዜጣዊ መግለጫ የሚሆኑ ጽሁፎችን ማዘጋጀት የተዘጋጁጽሁፎች በዓመቱ በእቅድ አልተያዘም

ለዜናና ለህትመት የሚሆኑ ጽሁፎችን በማዘጋጀት ለሚዲያወች መስጠት የተዘጋጁ ጽሁፎች ብዛት በዓመቱ
በእቅድ አልተያዘም

የቢሮዉን አመታዊ መጽሄት ማዘጋጀት በዓመቱ በእቅድ አልተያዘም

የታተመ መጽሄት ብዛት በዓመቱ በእቅድ አልተያዘም

የተሰራጨመጽሄትብዛት በዓመቱ በእቅድ አልተያዘም

4.8.2.5 በተለያዩ ሚዲያወች ቢሮዉን በሚመለከት ለሚለቀቁ አሉታዊ መረጃወች ፈጣን ምላሽ መስጠት

ምላሽ የተሰጣቸዉ መረጃዎች ብዛት በዓመቱ በእቅድ አልተያዘም

4.8.3.1 የተዘጋጀ ውይይት መድረኮችን ብዛት፣የተዘጋጀ መድረክ ብዛት የዓመቱ ዕቅድ 2 ክንውን 1 አፈጻጸም
50%

4.8.4.1 የግንዛቤ ማስጨበጫ ርዕሰ ጉዳዮችን መለየት የተለዩ ርዕሰ ጉዳዮች ብዛት በዓመቱ በእቅድ አልተያዘም

4.8.4.2 ለግንዛቤ ማስጨበጫ ቁሳቁሶችን ማሟላት የተዘጋጁ ቁሳቁሶች ብዛት በዓመቱ በእቅድ አልተያዘም

4.8.4.3 በተመረጠዉ ርዕሰ ጉዳይ የተካበት ልምድ ያለዉ ባለሙያ በመጋበዝ ስልጠና መሰጠት በዓመቱ በእቅድ
አልተያዘም

4.8.5.1 የሚጎበኙ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶችን መለየት የሚጎበኙፕሮጀክቶች ብዛት የዓመቱ ዕቅድ 3


ክንውን 10 አፈጻጸም 100% በላይ

4.8.5.2 በጉብኝቱ የሚሳተፉ አካላትን መለየት የተሳተፉ አካላት ብዛት የዓመቱ ዕቅድ 80 ክንውን 60
አፈጻጸም 75%
ግብ.5 ለኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች የሚውል መሬት በወረዳና በከተማ አስተዳደሮች በሳይት ፕላን ለይቶ
ማዘጋጀት፣
5.1.1. ለሁሉም ኢንድስትሪ ቀጠናዎች በሳይት ፕላን እና በዞን የተመላከተ ለተለያዩ ፕሮጀክቶች አገልገሎት
የሚውል መሬት ማዘጋጀት የዓመቱ ዕቅድ 568 ክንውን 982.9 አፈጻጸም 100% በላይ

5.1.1.1 ለሁለገብኢንዱስትሪ መንደር/ ፓርክ/ በሳይት ፕላን የዓመቱ ዕቅድ 240 ክንውን 851.241 አፈጻጸም
100% በላይ

5.1.1.2 ለተቀናጀ ኢንዱስትሪ ፓርክ አገልግሎት የሚዉል በሳይት ፕላንና በካርታ የተመላከተ መሬት
ማዘጋጀት

5.1.1.3 ከኢንዱስትሪ መንደርና ፓርክ ዉጭ ለሚቀርቡ ፕሮጀክቶች መሬት ማዘጋጀት የዓመቱ ዕቅድ 28
ክንውን 132.35 አፈጻጸም 100% በላይ

5.2.1. ለሁሉም የኢንዱስትሪ ቀጠናዎች ለተዘጋጀው መሬት ካሳ ተክፍሎ ከሶስተኛ ወገን የፀዳ መሬት
የዓመቱ ዕቅድ 122.7 ክንውን 164.2 አፈጻጸም 100% በላይ

5.2.1.1 ለሁለገብ ኢንዱስትሪ መንደር /ኢንዱስትሪ ፓርክ ከ 3 ኛ ወገን ነጻ የሆነ መሬት ማዘጋጀት የዚህ ወር
ዕቅድ የዓመቱ ዕቅድ 121.7 ክንውን 158.13 አፈጻጸም 100% በላይ

5.2.1.2 ለተቀናጀ ኢንዱስትሪ ፓርክ አገልግሎት የሚውል በሳይት ፕላን እና በካርታ የተመላከተ መሬት ከ 3 ኛ
ወገን ነጻ ማድረግ በዓመቱ በእቅድ አልተያዘም

5.2.1.3 ከኢንዱስትሪ መንደርና ፓርክ ዉጭ ለሚቀርቡ ፕሮጀክቶች መሬት ከ 3 ኛ ወገን ነጻ ማድረግ የዓመቱ
ዕቅድ 1 ክንውን 6.1 አፈጻጸም 100% በላይ

5.3.1.ክፍት በሆኑ ለሎች ኢንተር ፕራይዞችን ማስገባት፣የገቡ ኢንተር ፕራይዞችን ብዛት በዓመቱ በእቅድ
አልተያዘም

ግብ.6. የኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶችን በመገምገም፣ በመደገፍና በመከታተል


በማምረት/አገልግሎት/ በመስጠት ውጤታማና ዘላቂ እንዲሆኑ ማድረግ
6.1.1 ከአምራች ኢንዱስትሪ ውጭ የሆኑ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶችን ዝርዝር መረጃ (ፕሮፋይል) በዘርፍ
ማዘጋጀት የዓመቱ ዕቅድ 16 ክንውን 39 አፈጻጸም 100% በላይ

6.2.1. የቀረቡ ፕሮጀክቶችን መገምገም የዓመቱ ዕቅድ 65 ክንውን 82 አፈጻጸም 100% በላይ

6.2.1.1 በወረዳዎችና ከ/አስተዳደሮች የቀረቡ ፕሮጀክቶችን መገምገም የዓመቱ ዕቅድ 65 ክንውን 40


አፈጻጸም 161.54%

6.2.3. ጠቅላላ ተገምግመው ካለፉ ፕሮጀክቶች መካከል ፕሮጀክቶች መሬት እንዲያገኙ ማድረግ የፕሮጀክት
ብዛት

መሬት ያገኙ የዓመቱ ዕቅድ 39 ክንውን 37 አፈጻጸም 94.87%


 ከኢንዱስትሪ ውጭ ቦታ የተሰጣቸው 8 (በነ/ማደያ 3፣ ባለኮከብ ደረጃ ያላቸው 5)

 ጠቅላላ ድምር = 45 ፕሮጀክቶች (ኢንዱስትሪና ከኢንዱስትሪ ውጭ)

 የቦታ መጠን =19.8 ሄ/ር

 ካፒታል =1.58 ቢሊዮን

 የሚፈጥሩት የስራ ዕድል= 5422


6.2.3.1 በሁሉም ከተማ አስተዳደሮችና ወረዳዎች ተገምግመው ካለፉ ፕሮጀክቶች መካከል ፕሮጀክቶች
መሬት እንዲያገኙ ማድረግ የፕሮጀክት ብዛት የዓመቱ ዕቅድ 39 ክንውን 32 አፈጻጸም 82.05%

6.2.3. መሬት ያገኙ ፕሮጀክቶችን ወደ ግንባታ ማስገባት ብዛት የዓመቱ ዕቅድ 19 ክንውን 6 አፈጻጸም
31.58% በ

6.2.4. ግንባታ ላይ ያሉ ፕሮጀክቶች ግንባታቸዉን እንዲያጠናቅቁ ማድረግ ብዛት የዓመቱ እቅድ 57 ክንውን
28 አፈጻጸም 49.12%

6.2.5. ግንባታቸዉን ያጠናቀቁ ፕሮጀክቶች ወደ ማምረት እንድገቡ ማድረግ ብዛት የዓመቱ ዕቅድ 25 ክንውን
15 አፈጻጸም 60% (ማምረት/አገልግሎት መስጠት 15 እና ግንባታ የጀመሩ 28)

6.3.1. የዘርፍ ለውጥ የሚያስፈልጋቸውን የኢንዱስትሪ ፕሮጀክቶችን በመገምገም የዘርፍ ለውጥ መፈፀም፣

የዘርፍ ለውጥ የሚያስፈልጋቸውን ተጠቃሚ ማድረግ የዓመቱ ዕቅድ 100 ክንውን 100 አፈፃፀም 100%

6.4.1 የግብርናና የአገልግሎት ሰጭ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶችን ቸግር በመፍታት 70% ወደ


ምርት/አገልግሎት ማስገባት፤በዚህ ወር በእቅድ ቢያዝም አልተከናወነም

6.4.1 መሬት እንዲሟላላቸው/የተፈታላቸው/ ድጋፍና ክትትል ማድረግ

ግብርና በዚህ ወር በእቅድ ቢያዝም አልተከናወነምአበባ

አገልግሎት ሰጭ በዚህ ወር በእቅድ ቢያዝም አልተከናወነም

6.4.2 መሰረት ልማት/የተፈታላቸው/ እንዲሟላላቸው ድጋፍና ክትትል ማድረግ የተፈታላቸው የግብርና


ፕሮጀክቶች ብዛት

መብራት በዓመቱ በእቅድ ቢያዝም አልተከናወነም

መንገድ በዓመቱ በእቅድ ቢያዝም አልተከናወነም

ዉሀ በዓመቱ በእቅድ ቢያዝም አልተከናወነም

ስልክ በዓመቱ በእቅድ ቢያዝም አልተከናወነም

የተፈታላቸው አበባ፣አት/ፍራፍሬ እና ዕፀ-ጣዕም ብዛት


መብራት በዓመቱ በእቅድ አልተያዘም

መንገድ በዓመቱ በእቅድ አልተያዘም

ዉሀ በዓመቱ በእቅድ አልተያዘም

ስልክ በዓመቱ በእቅድ አልተያዘም

የተፈታላቸው አገልግሎት ሰጭፕሮጀክቶች ብዛት

መብራት በዓመቱ በእቅድ ቢያዝም አልተከናወነም

መንገድ በዓመቱ በእቅድ ቢያዝም አልተከናወነም

ዉሀ በዓመቱ በእቅድ ቢያዝም አልተከናወነም

ስልክ በዓመቱ በእቅድ ቢያዝም አልተከናወነም

6.5.1.አዲስና ነባር 14 (ለ 9 ገጠር ወረዳ እና 5 ከተማ) ሁለገብ የኢንዱስትሪ መንደሮች/ ፓርክ/ መሰረተ
ልማት ማሟላት፣

ሀ/ለጠጠር መንገድ

ለ/ማፋሳሻ(ዲች)

ሐ/ድልድይ

መ/የመብራት መስመር በዓመቱ በእቅድ ቢያዝም አልተከናወነም

ሰ/ ውሀ በዓመቱ በእቅድ ቢያዝም አልተከናወነም

ሸ/ቴሌ በዓመቱ በእቅድ ቢያዝም አልተከናወነም

6.5.2. የአምራች ኢንዱስትሪዎች ፕሮጀክት ችግር በጥናት በመለየት መፍታት፣

6.5.2.1 የመንገድ ችግር ያለባቸዉ ፕሮጀክቶችን በመለየት 50% መፍታት የዓመቱ ዕቅድ 20 ክንውን 15
አፈፃፀም 75%

6.5.2.2 የመብራት ችግራቸው ያለባቸዉን ፕሮጀክቶች በመለየት 50% መፍታት የዓመቱ ዕቅድ 26 ክንውን
27 አፈፃፀም 100% በላይ

6.5.2.3. የዉሃ ችግራቸው ያለባቸዉን ፕሮጀክቶች በመለየት 100% መፍታት የዓመቱ ዕቅድ 10 ክንውን 15
አፈፃፀም 100% በላይ

6.5.2.4 የቴሊ ችግር ያለባቸዉን ፕሮጀክቶች መለየት 100% መፍታት በዓመቱ በእቅድ አልተያዘም

6.7.1 ከአምራች ኢንዱስትሪ ውጭ ያሉ ጥያቂ ያቀረቡ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች 100% የፋይናንስ


አገልግሎት ተጠቃሚ እንዲሆኑ መደገፍ፤
ግብርና በዓመቱ በእቅድ አልተያዘም

አበባና አትክልት በዓመቱ በእቅድ አልተያዘም

ከአገልግሎት ሰጭ በዓመቱ በእቅድ አልተያዘም

6.7.2 የአምራች ኢንዱስትሪዎች ፕሮጀክቶቸደ/ኢንዱ.ዞን/ ጥያቂ ያቀረቡ 00% የፋይናንስ አገልግሎት


ተጠቃሚ እንዲሆኑ መደገፍ፤የዓመቱ ዕቅድ 2 ክንውን 2 አፈፃፀም 100%

ሊዝ ፋይናንስ በዓመቱ በእቅድ አልተያዘም

ፕሮጀክት ፋይናንስ በዓመቱ በእቅድ አልተያዘም

6.7.3. የሊዝ ፋይናንስ ችግር ያለባቸው ኢንዱስትሪዎች በመየት 100% መፍታት በዓመቱ በእቅድ አልተያዘም

6.7.4 የስራ ማስኬጃ ብድር ችግር ያለባቸው ኢንዱስትሪዎች በመየት መፍታት በዓመቱ በእቅድ አልተያዘም

6.8.1 የአገልግሎት ሰጭ ፕሮጀክቶችን የጉሙሩክ ቀረጽ ነጻ የማበረታቻ አገልግሎት ተጠቃሚ እንዲሆኑ


የዓመቱ እቅድ 36 ክንውን 12 አፈፃፀም 33.33

6.8.2. የገቢ ግብር ነጻ ማበረታቻ አገልግሎት ተጠቃሚ እንዲሆኑ መደገፍ፣

ግብርና

የአበባ፣አትክልትና

6.9.1. የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች የጉሙሩክ ቀረጽ ነጻ የማበረታቻ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረግ፣

ግብርና በዓመቱ በእቅድ አልተያዘም

ኢንዱስትሪ የዓመቱ ዕቅድ 4 ክንውን 1 አፈፃፀም 25%

ሌሎች የዓመቱ ዕቅድ 25 ክንውን 12 አፈፃፀም 48%

6.9.2. የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች የገቢ ግብር ነጻ ማበረታቻ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረግ፣የዓመቱ ዕቅድ
100 ክንውን 100 አፈፃፀም 100%

6.10.1. ከጉምሩክ ቀረጽ ነጻ የተፈቀዱ ማበረታቻዎች ለታለመለት ዓላማ ያላዋሉትን መረጃ በመለየት 100%
ለታለመለት አላማ እንዲውሉ ማድረግ፣

የግብርና የዓመቱ ዕቅድ 100 ክንውን 100 አፈፃፀም 100%

፣የአበባ፣አትክልትና ፍራፍሬ

የአገልግሎት ሰጭ የዓመቱ ዕቅድ 100 ክንውን 100 አፈፃፀም 100%

አምራች ኢንዱስትሪዎች የዓመቱ ዕቅድ 100 ክንውን 100 አፈፃፀም 100%


6.10.2. ለታለመለት አላማ ያላዋሉትን ለሚመለከተዉ አካል በማሳወቅ ቀረጡን 100% እንዲከፍሉ ማድረግ
የዓመቱ ዕቅድ 100 ክንውን 100 አፈፃፀም 100%

6.11.1. ከቅድመ ግንባታ ወደ ግንባታ የገቡ ፕሮጀክቶች ብዛት፣

የግብርና በእቅድ ቢያዝም አልተከናወነም

የአበባ፣አትክልትና ፍራፍሬ

የአገልግሎት ሰጭ የዓመቱ ዕቅድ 12 ክንውን 28 አፈፃፀም 100% በላይ

6.11.2. ከቅድመ ግንባታ ወደ አገልግሎት ሰጭነት የገቡ የአገልግሎት ሰጭ ፕሮጀክቶች

የአገልግሎት ሰጭ የዓመቱ ዕቅድ 6 ክንውን 1 አፈፃፀም 16.67 %

6.11.3 ከግንባታ ወደ ማምረት/አገልግሎት መስጠት የገቡ ፕሮጀክቶች ብዛት፣

የግብርና በእቅድ ቢያዝም አልተከናወነም

የአበባ፣አትክልትና ፍራፍሬ

የአገልግሎት ሰጭ የግብርና በእቅድ ቢያዝም አልተከናወነም

የአበባ፣አትክልትና ፍራፍሬ

የአገልግሎት ሰጭ የዓመቱ ዕቅድ 6 ክንውን 15 አፈፃፀም 100% በላይ

6.11.4. ወደ አፈፃፀም በገቡ ፕሮጀክቶች የተመዘገበ ብር በቢሊየን የዓመቱ ዕቅድ 1.8 ክንውን 0.1472
አፈፃፀም 8.18%

6.12.1. ምርት/አገልግሎት ከሚሰጡት ፕሮጀክቶች ውጤታማዎቹን መለየት በዓመቱ በእቅድ አልተያዘም

6.12.2. ለተለዩ ውጤታማ ፕሮጀክቶች ተስማሚ የኢንቨስትመንት ዘርፎችን መለየት በዓመቱ በእቅድ
አልተያዘም

6.12.3. ውጤታማ ፕሮጀክቶች በተለዩ ተስማሚ የኢንቨስትመንት ዘርፎች ተጨማሪ ኢንቨስትመንት


እንዲካሂዱ መቀስቀስና መደገፍ፣በዓመቱ በእቅድ አልተያዘም

6.13 ወደ ምርት/አገልግሎት በሚገቡ የግብርናና የአገልግሎት ሰጭ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች ለዜጎች የስራ


እድል እንዲፈጥሩ መደገፍ፣

6.13.1. ከቅድመ ግንባታ ወደ ግንባታ በሚገቡ የተፈጠረ የስራ ዕድል የዓመቱ ዕቅድ 713 ክንውን 615 አፈፃፀም
86.26%

6.13.2. ከቅድመ ግንባታ ወደ ማምረት/አገልግሎት በሚገቡ የተፈጠረ የስራ ዕድል የዓመቱ ዕቅድ 142 ክንውን
240 አፈፃፀም 100% በላይ
6.13.3. ከግንባታ ወደ ማምረት/አገልግሎት በሚገቡ የተፈጠረ የስራ ዕድል የዓመቱ ዕቅድ 99 ክንውን 54
አፈፃፀም 54.55% በላይ

2. ኢንዱስትሪ ልማት ቡድን

ግብ 6. የአምራች ኢንዱስትሪዎችን በመደገፍና በመከታተል ውጤታማና ዘላቂ እንዲሆኑ ማስቻል


በተመለከተ
6.1 በአዳዲስ የሚቀርቡ ፕሮጀክቶች በተቀመጠው አሰራር መሰረት መገምገምና
መደገፍ በተመለከተ
6.1.2.1 በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፎች የቀረቡትን ፕላንት ሌይ-አውት መገምገም በተመለከተ
6.1.2.1.1 የተገመገሙ

እቅድ በበጀት አመቱ 100% እሰከዚህ ወር 100% ክንውን የወር 11 የእስከዚህ ወር 42 አፈፃፀም የእስከዚህ
100%ነው፡፡
6.1.2.2.የማሽነሪ ዝርዝር መግለጫ ለሚጠይቁ ባለሀብቶች ድጋፍ መስጠት
6.1.2.2.1.የማሽነሪ ዝርዝር መግለጫየማሽን ዝርዝር መግለጫ ድጋፍ የጠየቁባለሀብቶች
እቅድ በበጀት አመቱ 100% እሰከዚህ ወር 100% ክንውን የዚህ ወር የእስከዚህ ወር 13 አፈፃፀም የእስከዚህ 46
% ነው፡፡
6.1.2.2.2 .የማሽነሪ ዝርዝር መግለጫ የተሰጣቸው ባለሀብቶች
እቅድ በበጀት አመቱ 100% እሰከዚህ ወር 100% ክንውን የዚህ ወር 6 የእስከዚህ ወር 6 አፈፃፀም የእስከዚህ 100
% ነው፡፡
6.4.የአምራችኢንዱስትሪዎችንመረጃወቅታዊማድረግ
6.4.1. የነባር ኢንዱስትሪዎችን መረጃ ወቅታዊ ማድረግ
እቅድ በበጀት አመቱ 305 አነስተኛ እቅድ 76 መካከለኛ፣ እቅድ 3 ከፍተኛ፣ በድምሩ የ 384 ክንውን
የ 275 አነስተኛ፣ የ 78 መካከለኛ፣የ 4 ከፍተኛ፣በድምሩ የ 357 ነባር አምራች ኢንዱስትሪዎችን መረጃ ወቅታዊ
ለማድረግ ተችሏል፡፡አፈጻጸሙም 93% ሲሆን 27 ኢንዱስትሪዎች ማምረት አቁመዋል 9%፡፡
3.4.2 በአዲስ ወደ ማምረት የገቡ ኢንዱስትሪዎችን መረጃ ወቅታዊ ማድረግ
በበጀት ዓመቱ እቅድ የ 8 አነስተኛ፣ የ 6 መካከለኛ፣ የ 3 ከፍተኛ፣ በድምሩ የ 17 ክንውን የ 6 አነስተኛ
የ 1 መካከለኛ፣ የ .. ከፍተኛ፣ በድምሩ የ 7 አዲስአምራች ኢንዱስትሪዎችን ሙሉ መረጃቸው ወቅታዊ
ለማድረግ ተችሏል፡፡ አፈጻጸሙም 35.3 % ነው፡፡ ፎገራ 6 አነስተኛ ሩዝ ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪዎች

6.7.የኢንዱስትሪዎችን ሁለንተናዊ ችግሮች በመለየት መፍታት በተመለከተ


6.7.1 - 3.7.4 የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን አገልግሎት ችግር ያለባቸው አምራች ኢንዱስትሪዎችበመለየት መፍታት
በተመለከተ
6.7.1.1. ኢንተርፕርነርሺፕ ክህሎት ችግር፣
እቅድ በበጀት አመቱ 285 የወሩ 73 ክንውን የወሩ 17 እስከዚህ ወር 261 አፈጻጸም የወሩ 23%
እስከዚህ ወር 92%
6.7.1.2 የቴክኒካል ክህሎት ችግር፣
የዓመቱ 268 የወሩ 59 ክንውን የወሩ 24 እስከዚህ ወር 266 አፈጻጸም የወሩ 41%
እስከወሩ 99.3%
6.7.1.3 የጥራትና ምርታማነት ችግር ያለባቸው ፣
የዓመቱ 326 የወሩ 85 ክንውን የወሩ 91 አስከዚህ ወር 255 አፈጻም የወሩ 68%
እስከዚህ ወር 78.2%
6.7.1.4 የቴክኖሎጅ ችግር ያለባቸውአምራች ኢንዱሰትሪዎችን ችግር መፍታት የዓመቱ 163
የወሩ 48 ክንውን የወሩ 15 እስከዚህ ወር 138 አፈጻጸም የወሩ 33.3% እስከዚህ ወር
83.4%
6.7.2 . የግብዓት ችግር ያለባቸውን አምራች ኢንዱሰትሪዎች ለይቶ መፍታት
እቅድ በበጀት አመቱ 179 የወሩ 54 ክንውን የወሩ 21 እስከዚህ ወር 91 አፈጻጸም የወሩ 40.4% እስከዚህ ወር
50.7% ነዉ፡፡
6.7.3 የመሰረተ ልማት ችግር ያለባቸውን አምራች ኢንዱሰትሪዎች ለይቶ መፍታታ
እቅድ በበጀት አመቱ 108 የወሩ 33 ክንውን የወሩ 26 እስከዚህ ወር 60 አፈጻጸም የወሩ 77.2 % እስከዚህ ወር
55.6% ፡፡
6.7.4 የስራ መስኬጃ ችግር ያለባቸውን አምራች ኢንዱሰትሪዎች ለይቶ መፍታት
 እቅድ በበጀት አመቱ 28 የወሩ 12 ክንውን የወሩ 4 እስከኢህ ወር 19 አፈጻጸም የወሩ 37.5 % እስከዚህ ወር
60.3 %
6.7.5 የሊዝ ፋይናንስ ችግር ለይቶ መፍታት
አመቱ እቅድ 47 የወሩ 17 ክንውን የወሩ 0 እስከዚህ ወር 24 አፈጻጸም የወሩ 0% እስከዚህ ወር 51.1%፡፡
 13 ኢንዱስትሪዎች ወደ ምርት ተመልሰዋል
6.8. ምርጥ ተሞክሮ መቀመርና ማስፋት በተመለከተ
6.8.1. . ምርጥ ተሞክሮ መቀመር ተመለከተ

እቅድ አመቱ 4 የወሩ 3 ክንውን የወሩ እስከዚህ ወር 12 አፈጻጸም የወሩ እስከዚህ ወር (100% በላይ) ነው፡፡
6.9. የአምራች ኢንዱስትሪዎች የማምረት አቅም ወጥና ሳይንሳዊ በሆነ አሰራር በመለካት
68% እንዲደርስ ማድረግ በተመለከተ

6.9.1. የማምርት አቅማቸው ያደጉ


እቅድ በበጀት አመቱ 239 የወሩ 62 ክንውን የወሩ 39 እስከዚህ ወር 156 አፈጻጸም የወሩ 65% እስከዚህ ወር
80.5% ኢንዱስትሪ ያሳደጉ ሲሆን የማምረት አቅማቸው ወደ 68.1% ያደገ ሲሆን አፈጻጸሙ 100% ነው፡፡
6.10. በኢንዱስትሪ የተፈጠረ የስራ ዕድል እቅደ 854 ክንውን 738 አፈጻጸም 86.4%
6.10.1. በነባር ኢንዱስትሪ የተፈጠረ የስራ እድል
እቅድ አመቱ 458 የወሩ 132 ክንውን የወሩ 205 እስከዚህ ወር 686 አፈጻጸም የወሩ 100%በላይ እስከዚህ ወር
100% በላይ ነው፡፡
6.10.2 በአዲስ ኢንዱስትሪ የተፈጠረ የስራ እድል
እቅድ በበጀት አመቱ 396 የወሩ 129 ክንውን የወሩ 30 እስከዚህ ወር 52 አፈጻጸም የወሩ 23.3 % እስከዚህ ወር
13.2 % ነው፡፡ ፎገራ 6 ሩዝ አነስተኛና 1 ዱቄት ፋብሪካ ኢንዱስትሪ፡፡
ግብ.7 ሴክተር ተሻጋሪ ተግባራት በስትራቴጂዎች፣ በእቅዶች፣ በፕሮግራሞችና ፕሮጀክቶች መካተታቸውን እና

ተግባራዊ እየተደረጉ መሆኑን ከዕቅድ እስከ አፈፃፀም ክትትልና ግምገማ ማድረግ፣

7.1. ሴቶች፣ ወጣቶችና አካል ጉዳተኞች በእቅዶች፣ በፕሮግራሞችና ፕሮጀክቶች 100% ተካተው የልማቱ

ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረግ፣

7.1.1 በስርዓተ-ምግብን ለማሻሻል ከሴክተሮች ጋር ተቀናጅቶ መስራት


7.1.1.1 ዙሪያ ለተቋሙ ሰራተኛ ግንዛቤ ለመፍጠር ሰነድ ተዘጋጅቷል
7.1.1.2 ከሴክተሮች ጋር በመቀናጀት 1 ጊዜ ስለ ስራተ ምግብ የመስክ ድጋፍ ተደርጓል፡፡
7.1.1.3 የመግባቢያ ሰነድ በቴክኒካል ኮሚቴው ተዘጋጅቶ ለአብይ ኮሚቴው እዲጸድቅ ቀርቧል፡፡

8. ለአፈጻጸማችን ጉድለት የሆኑ ምክንያቶች


 መዋቅር ያልተሰራባቸው ለስራው እንቅፋት መሆን (ሀሙሲት፣ ወገዳ)
 ባለሀብቶች ከነሱ የሚጠበቀውን ሳያሟሉ ብድርና መብራት መጠየቅ
 የባለሙያው የቴክኒካል ድጋፍ ለማድረግ የአቅም ውስንት መኖሩ
 ከክልል እስክ ዞን ወርዶ በአካል ድጋፍ አናሳ መሆን
 ወቅታዊ ችግርና የዋጋ ግሽበት
 ለአነስተኛ ኢንዱስትሪዎች የመስሪያ ቦታ ለመስጠት የሚያስችል መመሪያ አለመኖሩና አስተዳደራዊ
መፍትሄ ለመስጠት የአመራሩን ይሁንታ መጠየቁ
 የግባትና የመሰረተ ልማት ችግሮች በቀላሉ የማይፈቱ መሆናቸው
7.የታዩ ጥንካሬዎች፣ድክመቶች፣እና መታረም ያለባቸው ጉዳዮች
7.1 በጥንካሬ የሚገለጹ፣
 አብዛኛው ወረዳ በፎረማቱ መሰረት ሪፖርት እዲደርጉ ድጋፍ መደረጉና ሪፖርት
ማድረጋቸው፣
 የስልክ ድጋፍ በማድረግ ስራው እዳይቆም መደገፉና 1 ጊዜ የመስክ ድጋፍ መሆኑ
 ሳምንታዊ ሪፖርት መስራት መጀመሩ
 ፎረም በማዘጋጀት ባለሀብቱን ማነቃቃት ስራ መሰራቱ
 ለሀላፊና ለቡድን መሪ የሽግግር መመሪያ ስልጠና መሰጠቱ
8.1 በድክምት የሚገለጹ
 ሪፖርት ፎርሙ የሚጠይቀውን ሳያሟሉ መላክ ፣
 ሳምንታዊ ሪፖርት ተከታትሎ የማይልኩ መኖራቸው
 የሪፖርት አስቦ አለመላክ

8.2 .መታረም ያለባቸው ድክመቶች


 ሪፖርት በወቅቱ መላክ
 ፎርሙ የሚጠይቀውን አሟልጾ መላክ
 የመስክ ድጋፍ በማድረግ የመፈጸም አቅምን ማሳደግ
 ከተሻሉ ኢንዱስትሪዎችንና የቴክኒክና ሙያ ልምድ በመውሰድ ኢንዱስትሪዎችን ከሌላ
ሳይጠብቁ መደገፍ

You might also like