Professional Documents
Culture Documents
ይህ የአከባቢ ትግባራ መመሪያ በደ/ማርቆስ አስተዳደር ከተማ ልማት ቤቶች ኮንስትራክሽን ግሎት ጽ/ቤት ስር
በሚከናወኑ ስራዎች የሚሳተፉ ኮንትራክተሮች ግንባታዎች በሚከናወኑበት ወቅት ከአካባቢ እና ህብረተሰብ ደህንነት
አንጻር ጥንቃቄ መደረግ ያለባቸው ጉዳዮች የያዘ መመሪያ ሲሆን ለአሰራር ያመች ዘንድ ይህ መመሪያ የውለታ ሰነድ አካል
የሚደረግ ሆኖ ማነኛውም ግንባታ ለማከናወን ከከተማ ልማት ቤቶች ኮንስትራክሽን አገልግሎት ጽ /ቤት ውለታ
በመግባት ግንባታ የሚያከነው ንኮንተራክተርን የተዘረዘሩትን ጉዳዮች የመተግበር ግዴታ አለበት
በሳይት ላይ የሚፈጠሩ ቁሳቁሶችን ከማስተዳደር ለጎርፍ አደጋ የሚያጋልጡ ሁኔታዎችን ከመከላከል አ ንፃር መደረግ
ያለባቸው ጥንቃቄዎች
ማንኛውም ግንባታ በሚከናወኑበት ቦታ የሚፈጠር ደረቅና ፍሳሽ ቆሻሻ በተገቢው መንገድ መወገድ ያለባቸው
ሲሆን ይህን ስራ ለመስራት ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ተግባራት መከናወን ይኖርባቸዋል
ማንኛዉም የሳይት የተሸከርካሪ ጥገና ከማንኛም የውሃ አካል ከ 15 ሜትር ርቀት በላይ በሆነ ቦታ ላይ
መከናወን ይኖርበታል ፡፡
ማንኛውም የተሸከርካሪ ጥገና ማከናወን ያለበት ለጥገና በተፈቀደው ቦታ ላይ ሆኖ ከጥገና የሚወጡ
ፍሳሾች በካባቢው ወደሚገኝ ወንዝ የጎርፍ ውሃ መውረጃ ቦይና የፍሳሽ ማስወገጃ ቱቦ ውሰጥ
መጨመር የተከለከለ ነው
1
III በሳይትና በአካባቢ ላይ የሚከሰት የጎርፍ አደጋን ከመከላከል አንጻር መስራት ያለባቸው ተግባራት
ማንኛውም ከደ/ማርቆስ ከተማ ልማት ቤቶችና ኮንስትራክሽን አገልግሎት ጽ/ቤት ጋር ውለታ ገብቶ ግንባታ
የሚያከናውን ኮንትራክተር በፕሮክቱ ሳይት አካባቢ የሚገኝ ንብረቶችንና የህብረተሰቡ የደህንነት ተግባራት
የመጠበቅ ግዴታ ያለበት ሲሆን እነዚህ የደህንነት ተግባራት የሚያከናውነው የሃገር አቀፍና ከአካባቢ የደህንነት
ህጎች መሰረት በማድረግ ይሆናል ፡፡ይህንንም መሰረት በማድረግ በግንባታ ስራ ወቅት የሚከተሎት የደህንነት
ተግባራት የሚያከናውን ሲሆን
እነርሱም፡-
2
በግንባታ ወቅት በጣም ዝናብ የሚጥል ከሆነ የግንባታ ሰራ ሙሉ በሙሉ መቆም ይኖርበታል
የግለሰቦች ነጻ እንቅስቃሴ የሚገድቡ ግንባታዎችን የሚያከናውን ማንኛውም ኮንተራክተር እንቅስቃሴን
የሚገድቡ ችግሮችን የማስወገድ ግዴታ አለበት
በግንባታ ሳይት 200 ሜትር ሬድየስ ውስጥ የማድረግ የትራፊክ እቅስቃሴ በስዓት 15 ኪሎ ሜትር
እና በታች በሆነ ፍጥነት እንዲከናወን ቁጥጥር ማድረግ አለበት
በሳይት ውስጥ የሚደረግ የትራፊክ እንቅስቃሴ ከ 10 ኪሎሜትር እና በታች በስኣት መብለጥ
የለበትም
በሳይት ውስጥ የሚመነጭ ማንኛውም የድምጽ መጠን ከ 90 ዴሲ ቤል በታች መሆን ይኖርበታል
በጤና ተቋማትና በት/ቤቶች አካባቢ በተለየ ሁኔታ ከፍተኛ የሆነ ድምጽ እንዳይከሰት ጥንቀቄ
ማድረግ አለበት
በግንባታ በሳይት አካባቢ የሚመነጭ አቧራና ሌላም ብናኝ በአካባቢው ላይ ተፅእኖ እንዳይፈጥር
የተለያዩ ማስወገጃ መንገዶችን በመጠቀም ማስወገድ ይኖርበታል
በንፋስ የሚመጣ የአፈር ከለትን ይቻል ዘንድ በሳይቱ ላይ የሚገኝ በሳር የተሸፈነ መሬት መቆፈረና
እንዲሁም ዛፍ መቁረጥ የተከለከለ ተግባር ነው
በአካባቢው የሚገኙ የመኖሪያ ቤቶች የንግድ ቤቶችና የመናፈሻ ቦታዎች ከአቧራና ከሌላም
ከሚወጣ ብናኝ ብክለት ለመከላል ይቻል ዘንድ ግንባታ የሚከናወንበትን ቦታ አቧራና ብናኝ
በማያሳልፍ ወንፊት ነገር መከላከል የግድነው
በሳይቱ ውሰጥ የሚመነጭ የአቧራ ብክለት ለመቀነስ በቀን ቢያነስ 2 ግዜ የውሃ ርጭት ስራ
ማከናወን አለበት
በሳይት ውሰጥ የሚደረግ የመደቅደቅ ስራ /ኮምፓክሽን ስራ በአካባቢው በሚገኙ የግለሰብ ቤቶችና
ሌሎችም መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማት ላይ ጉዳት እንዳያደርስ በጣም ከፍተኛ የሆነ
ጥነቃቄ መደረግ አለበት
ማንኛውም ግንባታ በደ/ማርቆስ ከተማ የሚከናወን ኮንተራክተር የሚያከናወነው ግንባታ በህብረተሰቡ ተቀባይነት
እንዲኖረውና መልካም የሆነ የስራ አካባቢ ለመፍጠር ከዚህ በታች የተዘረዘሩን ተግባራት ማከናወን ይኖርበታል
3
Environmental Management Plan /የአካባቢ አያያዝ እቅድ/
ከቀበሌ 08 ቦሌ አሮጌዉ ተፋሰስ እስከ 30 ሜትር መንገድ ስራ የተፋሰስ ግንባታ
አየአካባቢ አያያዝ እቅድ ወይም /Environmental Management plan/ ማለት አንድ ፕሮጀክት በሚሰራበት
ወቅት ፕሮጀክቱ በሚሰራበት አካባቢ ላይ ሊደርስ የሚችለዉን አሉታዊ ተጽእኖ ለማስቀረት ወይም ለመቀነስ
የሚከተሉትን ተግባራት ዝርዝር ሁኔታዎችን የያዘ እቅድ ነዉ፡፡ በዚህም መሰረት ይህ ፕሮጀክት በሚሰራበት
አካባቢ ለሚሰራዉ የመሰረተ ልማት ስራ በአካባቢዉ ላይ ሊደርስ የሚችለዉን አደጋዎች ለመቀነስ
የሚተገበሩትን ስራዎችንና ማን እንደሚተገብራቸዉ የሚያሳይ እቅድ ነዉ፡፡ በመሆኑም በሚከተለዉ ሰንጠረዥ
መሰረት የሚመለከተዉ አካል ማለትም የዚህ ኮብል ስቶን ተቋራጭ ዝርዝር ተግባራቱን ምንም ሳይሸራርፍ
መተገበር ይጠበቅበታል ፡፡
4
የግንባታግ የትግበራወ የሚደርሰዉ አሉታዊ የማቃለያ እርምጃ ሃላፊነቱን የሚወስደዉ አካል የሚስፈልገዉ ዋጋ
ዜ ቅት ተጽእኖ
ከግንባታበ ቦታዉን የአገልግሎት በሚመለከተዉ የአገልግሎቱን መስመር ለሚያስተዳድረዉ የደ/ማ/ --
ፊት ከ 3 ኛ ወገን መስመሮች ላይ መስሪቤት ወይም ድርጅት ካሳ በመክፈል በተገቢዉ ቦታ ከተማቤቶችልማትኮንስትራክሽንአ
ነጻ ማድረግ ተጽእኖ መፍጠር እንዲዛወሩ ማድረግ ገ/ጽ/ቤት
ቴሌ፣መብራትሃይልናዉሃአገ/ጽ/
ቤት
-የግለሰቦች፣ የንግድ -ወቅታዊ ዋጋን ባገናዘበ መልኩ ተገቢዉን ካሳ መክፈል -የደብረማርቆስ ከተማ ቤቶች ልማት --
ቤቶች ጉዳት -ሙሉ በሙሉ ለሚፈናቀሉ ግለሰቦች ማህበራ ኮንስትራክሽን አገ/ጽ/ቤት
ማድረስ ዊኑሮአቸዉን በማይነካ መልኩ በአካባቢቸዉ ወይም -ቴሌ፣ መብራት ሃይልና ዉሃ
እንደግለሰቦች ፍላጎት በአይነትና በጥሬ ገንዘብ ካሳ መክፈል አገ/ጽ/ቤት
በግንባታወ የመሬት አቧራ መነሳት -ሰራተኞች የአቧራ መከላከያ አልባሳት መጠቀም ኮንትራክተሩ በምህንድስና ስራ
ቅት ዝግጅት -መሬቱን በሚጠቀጠቅበት ግዜ አቧራ እንዳይከሰት ዝርዝሩ የተካተተ
ጠወዋት ጥዋት ዉሃ ማርከፍከፍ
-ለአካባቢዉ ማህበረሰብ ስራዉ ከመጀመሩ በፊት እዉቅና
መፍጠር
ለተቆፈረዉ አፈር -የተቀፈረዉን አፈር ከግንባታዉ ቦታ ለስራ እና በሰዎች ኮንትራክተሩ በምህንድስና ስራ
የመድፊያ ቦታ ላይ ተጽእኖ እንዳያደርስ ቶሎ ማንሳት ዝርዝሩ የተካተተ
ማስፈለግ -የተቆፈረዉን አፈር በከተማዉ እስከ 5 ኪሎሜትር ባለዉ
ክልል ዉስጥ በሚገኙ የተጎዳ መሬት ባለበት አካባቢ
የመድፋት ግዴታ አለበት
የድምጽ ብክለት -የድምጽ መከላከያ መሳሪያ መጠቀም ኮንትራክተሩ በምህንድስና ስራ
-ጠንካራ አለት በሚቆፈርበት ግዜ ከ ፍተኛ ድምጽ ዝርዝሩ የተካተተ
ስለሚፈጠር ለአካባቢዉ ማህበረሰብ ቀድሞ ማሳወቅ
-ከህብረተሰቡ ጋር መግባባት ሳይደረስ የጠንካራ አለት
ቁፋሮ በምሽት ወቅት አለማከናወን
5
6