Professional Documents
Culture Documents
Summry of Filed Study
Summry of Filed Study
የመስክ ጥናትሪፖርት
አዲስ አበባ
1
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን
ማውጫ
ክፍል አንድ
1. መግቢያ
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን በአሁኑ ወቅት ሁለት ቅርንጫፎች (አንድማዕከላዊ ልዩ ቅርንጫፍ በዋናው መ/ቤት እና አንድ
በጁቡቲ የሚገኝ ቅርንጫፍ) ያሉት ሲሆን፣ ነገር ግን ኮርፖሬሽኑ ካሉት ፖሮጀክቶች ብዛትና ዓይነት እንዲሁም ሌሎች በተልዕኮ ከተሰጠው
የቢዝነስ ሥራዎች ስፋት አንጻር በዋናው መ/ቤት እና ባሉት ሁለት ቅርንጫፎች ብቻ ሥራዎችን መምራት አስቸጋሪ መሆኑ ስለታመነበት
ቅርንጫፎችን በመክፈት የተነሳበት ዓላማ ከግብ ማድረስ ያስችላል፡፡
በመሆኑም የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን የመንግስት የልማት ድርጅት እንደመሆኑ መጠን፣ በራሱ ገቢ
የሚተዳደር ተቋም ነው፡፡ ስለዚህም ኮርፖሬሽኑ ወጪ ቆጣቢ እና ውጤታማ በሆኑ የስራ መስኮች ላይ በመሰማራት ትርፋማ
በመሆን ከሌሎች መሰል የአገር ውስጥና አለም አቀፍ ተቋማት ጋር ተወዳዳሪ መሆን ይጠበቅበታል፡፡ ስለሆነም ወጪ
ለመቆጠብና ውጤታማ ለመሆን እንዲቻል በአራቱም አቅጣጫዎች ቢሮዎችን መክፍት ዋንኛ መንገድ ነው፡፡
በመሆኑም በአገሪቱ በአራቱም አቅጣጫዎች ማለትም በጅግጅጋ ጅማ.ኮምቦልቻ እና አርባምንጭን በመምረጥ የኮርፕሬሽኑን የስራ አድማስ
ላመስፋት አስፈላጊ መረጃ በመሰብሰብ ወደ ትግበራ ለመግባት ይህ ጥናት እንዲዘጋጅ ተደርጎዋል ስለሆነም ጥናቱን እንዲያጠኑት ከተዋቀሩት
ቡድኖች ደቡብ ምዕራብና ምስራቅ ኢትዮፕያን የሚያካትት የመስክ ጥናት እንደሚከተላው ቀርቦዋል፡፡
1.1 ዋና ዓላማ
ጥናቱን ለማካሄድ የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ የመረጃ ምንጮችን በመጠቀም መረጃዎችን የማሰባሰብ ስራዎች
ተሰርተዋል፡፡ የመጀመሪያ ደረጃ የመረጃ ምንጭ ቁልፍ የመረጃ ምንጭ የሆኑ የስራ አላፊዎችንና ሞያተኞችን ቃለ
መጠይቅ ማድረግ ፣የጋራ የቡድን ውይይት መድረኮችን በመጠቀም የሌሎች መስራቤቶችን ተሞክሮና ቤንች ማርክ
ውሰድ፣ መጠይቅ ማዘጋጀት፣ቃለመጠይቅ በማድረግ ሲሆን ሁለተኛ መረጃ የልዩ ልዩ መስራ ቤቶችን አላፈነትና
ተግባር የሚግፁ በሶፍት እና በአርድ ኮፒ መረጃዎችን ማሰባሰብ የተቻለ ሲሆን የተሰበሰቡ መረጃዎችን በማደራጀት
ነው፡፡
3
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን
ይህ ጥናት ምንም እንኳ የኮርፖሬሽኑ ስራ መብዛት እና ተደራሽነት ለማስፋት የቅርንጫፎች እጥረት ላይ የሚታዩ
ችግሮችን እና ኮርፕሬሽኑ በተለያዩ የአገራቸን ክልሎች ቢሮዎች ሊያስከፍት የሚያስችል የቢዝነስ አማራጮችንና
የተሞከረ ቢሆንም ጥናቱን በተፈለገው ልክ ለማከናወን የመረጃ ውስንነት ብሎም አላፊዎችን በወቅቱ
አለማግኘት፣የተጠናከረ እና የተደራጀ መረጃ አለማግኘት፣መረጃን በጊዜው አለመላክ ችግር ነበር፡፡ ይሁን እንጂ
4
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን
ክፍል ሁለት
1. ፐሮፋይል
ከአቶ ካሚል ሲፊያን ሽፋ ጋር በነበረን ሰፋ ያለ ውይይት የመጣንበት ዓላማ ከጅማ ከተማ ፍላጎት
ጋር የሚስማማና የመንግስት ፕሮጅክቶችን ሊያግዝ የሚችል አካል በማግኘታቸው በመደሰት
5
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን
Table 11. Summary of Three Year Rolling CIP for 2015 - 2017 by IBEX Urban Investment Components
No Urban Investment Component EFY 2015 EFY 2016 EFY 2017 Total
001 Road - - - -
002 Rehabilitation of Roads - 28,000,000.00 38,000,000.00 66,000,000.00
003 Integrated multiple infrastructure and land services - - - -
especial Projects
1 Boye Park By Prime minister offive 924,000,000
2 Aba Jifar Park 430,000,000
3 New aspalt road 250,000,000
Total 1,841,818,191.30
6
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን
ክፍሎች በእጅ ስልካቸው በመደውል አስፈላጊውን መረጃ እንድናገኝ እገዛ አድርገውልናል በዚህ
መሰረት
7
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን
መንገድ
ማና ወደ አጋሮ የሚወስደው
አስፓልት መንገድ
1.ማዕድን ቢሮ
በዞኑ ከፍተኛ የሆነ የኢኮኖሚ እንቅስቃሳ መኑሩን በመግለፅ ከፍተኛ የመዐድን ክምቸት መኖሩንና
በኢትዮጵያ ጂሎጂካል ሰርቬ መስራ ቤት በኩል ጥናት እየተካሄደ መሆኑንና አስፈላጊ መረጃ
በእጃቸው ሲገባ መረጃውን ለመስጠት ዝግጁ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡ነገር ግን በቢሮዋቸው በኩል
ያለውን የማዕድን ክምችት መረጃ በሁለት ቀን ውስጥ መረጃውን እነደሚሰጡን ቃል
ገብተውልናል፡፡ በተጨማሪም ከእኛ ፍላጎት በመነሳት በእኛ በኩል ዝግጅነቱ ካለ ለሲምንቶ
የሚሆን የድንጋይ ከሰል እንዲሁም አይረን የማምረት ስራ መስራት እንደሚቻልና የክልሉን
መንግስት መመሪያ በመጠቀም ማምረት እነደሚቻል ግልጸዋል፡፤ በተጨማሪም ለኮንስትራክሽን
ሚሆን የኮንስትራክሽን ኳሪ መኖሩን እንዲሁምና የእምነበረድና የግራናይት ግብዓት እንዳለ በቂ
ጥናት አለመኖሩን ገልጸውልናል፡፡ለዚህም ዋናው ችግር ብለው የገለፁት የመንገድ እና የበጀት ችግር
ናቸው፡፡በማጠቃለያቸው እንደተናገሩት ቢሮ ከከፈታቸሁ በኋላ በየወረዳው ወርድን በጋራ
እንሰራለን ብለው ቃል ግብተዋል፡፡
8
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን
2.ኢንቨስትመንት ቢሮ
3.ኮንስትራክሽን ቢሮ
9
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን
ፅ/ቤቶች ጋር ሁለት ቀን የፈጀ የፎከስ ግሩፕ ዲስክሽን እና በመጠይቅ ለጥናት አላማ የሚጠቅሙ
አስፈላጊ መረጃዎችን መሰብሰብ የተቻለ ሲሆን ዋና ዋና አሳቦች እንዲሚከተለው ቀርበዋል፡፡
1.የተገኙ ጥሩ ጎኖች
የራሳቸው የሆነ የተለያየ ኳሪ ሳይቶች መኖራቸውን የገለፁልን ሲሆን ተገቢውን ፕላንት ወይም
ስቶን ክሬሸር ለመትከል በጋራ ለመስራት ፍላጎት እንዳላቸው ሆኖም ግን ጠጠር መፍጨት ብቻ
ሳይሆን ለመንገዱ የሚረዱ የቢቱሚኒየስ ማቴሪያል ማቅረብ ካልተቻለ ከባድ ስለሚሆን
እንዲሁም ፈንጂ አቅርቦ ስራውን በጋራ ለመስራት መስማማታቸው ተገፀዋል፡፡
10
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን
ከኮርፕሬሽናችን ጋር በጋራ ለመስራት ከፍተኛ ፍላጎት ያለ መሆኑንና በስፔር ፓርት ችግር ጥገና
ባለማግኛት በርከት ያሉ ማሽኖች የቆሙ እና የማይሰሩ ስለሆነ በኮርፕሬሽናችን በኩል የጥገና እና
መለዋወጫ አቅርቦት ቢቀርብ ብዙ ስራዎችን በጋራ መስራት እንደሚቻል በውይይታችን ላይ
ተረድተናል፡፡
ቴብል(2016
ፅ/ቤቱን በአጭር ጊዜ ለክፈት ፍላጎት ስላል በራስ አቅም ለመክፈት ከያዝነው ዓላማ ገር በቂ ግዜ
ስለሌልን በዲስትሪክታቹ ግቢ ውስጥ ጊዜዊ ቢሮ ማግኛት እንድንችል ባነሳነው ጥያቄ መሰረት
ዲስትሪክቱ የኛን ስራ መጀምር ከፍተኛ ፍላጎት መኖሩን ሳቡን ተቀብሎ ለተፈፃሚነት በኩል
በሀየር ሌቭል ንግግር እንዲኖር ተነግሮናል፡፡
11
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን
በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር የጅማ አካባቢ ፕሮጀክት አስተዳደር በኩል በስሩ 6 ፕሮጅክቶች
ሲኖሩ 5 የውጪ (የቻይና) መንገድ ስራ ተቋራጭ ሲሆን የቀረው 1 ድግሞ የግል ድርጅት
በማሰራየክልሉን መንገድ ግንባታ ያሰስተዳድራል፡፡ ስለሆነም ከጥናት ዓላማ ጋር አጋዥ የሚሆን
ከፅ/ቤቱ ያገኘነው መረጃ እንደሚከተለው በቴብል ተቀምጧል፡፡
ሰንጠረዥ
2.2 ድሬደዋ
ፕሮፋይል
ከአቶ ገበየሁ ጥላሁን የመጣንበትን ጉዳና የኮርፕሬሽኑነን አሁን ያለበትን አቋም በሚገባ
በማስረዳት እንዲሁም በድሬደዋ ከተማ ለመስራት ያሰበንቻውን ስራዎች በዝርዝር በመግለፅ
በምላሹም ደስተኛ መሆናቸውን እና መረጃ የሚገኝበትን ቦታ የስራ ትዕዛዝ/ደብዳቤ በመምራት
የሚያስፍለጉ መረጃዎችን ሰብስበናል፡
12
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን
ሰንጠረዝ 1.1
13
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን
14
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን
ሰንጠረዥ 4.2.1
5.1 ውሃ ኮንስትራክሽን ቢሮ
በዚህ ክፍል ካገኘናቸው የስራ ክፍል አላፊ ጋር እንደተለመደው የኮርፕሬሽኑን የስራ ራዕይና
የሚሰራቸውን ስራ ካስረዳን በዋላ የነሱ የኮንስትራክሽን ግብዓት ችግር ጂይ ፓይፕ መሆኑን
ገልፀውልናል፡፡
15
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን
2.3 ሐረር
2.4 ጅግጅጋ
ፕሮፋይል
የሱማሌ ክልል መንግስት
2.4.1 የሱማሌ ክልል መንግስት የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ
በዚህ ክፍል ካሉ የቢሮ አላፊ ከ አቶ ጠይብ መሀመድ ጋር በነመበረን ቆይታ ስለ ኮርፕሬሽናችን አሁናዊ አቋምና ወደ
ክሉሉ የመጣንበትን ጉዳይ በሰፊው በማስረዳት ሰፋ ያለ ውይይት ተደርጎዋል፡፡በምላሹም በጅግጅጋ ከከተማ
ለምንክፍተው ቢሮ ማንኛውንም ትብብር በማድረግና አብረውን ለመስራት ከፍተኛ ጉጉት እንዳሳደረባቸው
ግልፀውልናል፡፡በዚሁ መሰረት በክልሉ እየተካሄዱ ላሉ የኮንስትራክሽን ስራዎች ግብዓትን በተመለከተ ከፍተኛ
ፍላጎት መኖሩንና አስፈላጊውን ለማድረግ ፍቃደኛ መሆናቸውን ግልፀዋል ለምሳሌ የጠጠር ፍላጎትን በሰፊው
ለማግኘት የኳሪ ሳይቶችን እንደሚያመቻቹ እንዲሁም በክልሉ የሚገኙትን የማዕድን ምርቶች በማውጣት ጥቅም
ላይ ሊውሉ እንዲችሉ እንደሚፈልጉና በውይይታችን ላይ የሲሚንቶ ፋብሪካ የመክፈት እቅድ መኖሩን በመደገፍ
16
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን
አስፈላጊውን እገዛ እንደሚያደርጉ እንደዚሁም የፊኒሺንግ ማቴሪያል ጥሬ ዕቃዎች በክልሉ በስፋት ስለሚገኙ ወደ
ምርት እንድንገባ አስፈላጊውን እገዛ እንደሚያደረርጉ ገልፀዋል፡፡
ሰንጠረዝ
በዚህ ከክፍል ያሉ የቢሮ አላፊ ኢ/ር አህመድ ሁመር ጋር በነበረን ቆይታ ሰፋ ያለ ውይይት የነበረን ሲሆን ስለ
ኮርፕሬሽናችን ገለፃ ካደረግን በኋላ የመጣብትን አላማ ሲጠብቁት የነበረና በአለው ነገር ደስተኛ መሆናቸውን
ግልፀው እስከዛር ድረስ በከተማዋ እንደዚ አይነት የኮንስትራክሽን አጋር አለመኖሩ ከተማዋን እንዳታድግ እንቅፋት
እስደነበር ገልፀዋል፡፡በተጨማሪም ስለ ኮርፕሬሽናችን በቂ መረጃ እንዳላቸውና ለወደፊቱም አብሮ ለመስራት
ከፍተኛ ፍላጎት እንዳላቸው በመግለፅ በተለይ በአሁኑ ሰዓት በከተማዋ የስቶርም ዋትር ድሬኔጅ እና የጎርፍ
መከላከያ ሪቴንግ ወል ስራ ለማሰራት በቀጥታ ለማሳተፍ(ዳይሬክት ኦፈር) ለመስጠት ዝግጁ መሆናቸውንና
በደብዳቤም ለመጠየቅ አስፈላጊውን እንደሚያደርጉ ገልፀዋል እንደዚሁም የኮንስትራክሽን ግብዓት ማቅረብን
በተመለከተ ከፍተኛ ፍላጎት መኖሩንና ለዚህም የሚያስፈልጉ በጥናት የተለዩ ኳሪ ሳይቶችን ከሚመለከታቸው
ክፍሎች ጋር በመነጋገር ለመስጠት አስፈላጊውን ሁሉ እንደሚያደርጉ ገልፀዋል፡፡የኮንስትራክሽን ጥገና እና
ስፔፓርት አቅርቦትን በተመለከተ ከፍተኛ ክፍተት መኖሩን በመግለዕ አብሮ ለመስራት ፍቃደኝነታቸውን
አሳይተዋል በከተማ ውስጥ የሚገኙ የኮንስትራክሽን ሮጅክቶችን በተመለከተ ከጅግጅጋ ከተማ አስተዳደር
ዩአይይዲፒ ኮርዲኔተር አላፊ ኢ/ር መሀመድ አህመድ ሙሴ ጋር ሰፋ ያለ ውይይት አድርገን ከዚህ በፊት
ለኮርፕሬሽናችን በቀጥታ ስረ ለመስጠት(ዳይሬክተ ኦፍር) 4 ጂፕላስ እንፃዎችን መግባባት ላይ ከተደረሰ በዋላ
በበጀት እጥረት ሳይሳካ መቅረቱንና ስለ ኮርፕሬሽኑ በቂ መረጃ እነዳላቸው ገልፀውልናል፡፡በተቸማሪም ለወደፊት
17
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን
ሰፋ ስራዎችን አብሮ ለመስራት ከፍተኛ ፍላጎት መኞሩን ተናግረው ቢሮ ለማመቻቸት ቃል ግብተዋል፡፡ በሌላ
መልኩ የአቅም ግንባታ ስልጠናን በተመለከተ በስራቸው ሚገኙ መአንዲሶች ከፍተኛ ክፍተት መኖሩን በመግለፅ
ፍላጎት መኖሩንና በቅርብ ጊዜ መሀንዲሶችን በመመልመል ለስልጠና ዝግጁ ለማድረግ እንደሚችሉና ሆኖም ግን
ልልነሰጣቸው የምንችላቸውን የስልጠና ስም ዝርዝር ከኮርፕሬሽናችን እንደሚፈልጉ ገልፀዋል፡፡ኮንስትረካሽን
ግብዓትን በተመለከተ ከፍተኛ እጥረት መኖሩን እና ለግብዓት የሚሆን ሰፊ እና በቂ ጥሬ እቃ መኖሩን ገልፀዋል፡፡
በእንዲ እንዳለ እምቅ የማእድን ሀብት ስነዳለ እና ከሚመለከታቸው የስራ ክፍለች ጋር አስፈላውን ለማድረግ
ፍቃደኝነታቸውን ገልቷል የተወሰኑ የኳሪ ቦታዎችን አብረን ጎብኝተናል፡፡ በቀ የጠገኘው መረጃ እነደሚከተልው
ቅርቦዋል፡፡ ፕሮጀክቶችን በተመለከተ በወርልድ ባንክ ፈንድ የሚሰሩና በአብዛኛው መጠናቀቃቸውን ገልጸውልናል
የ 2016 እቅድ አለመኖሩን ገልጸቊልናል፡፡
ክፍል 3
18
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን
3.1.1 ጅማ
ግብዓት
ኢንቨስስመንት
19
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን
3.2.2 ድሬደዋ
1.ግብዓት
ኢንቨስስመንት
20
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን
ለወደብ ካለው ቀረቤታ ብሎም አካባቢው ካለው በርካታ የኮንስትራክሽን ፕሮጀክቶች እንዲሁም
ነፃ ንግድ ቀጠነና አንፃር የምንክፍተው ቅርንጫፍ ፅ/ቤት ከጅግጅጋ ይልቅ ድሬደዋ ላይ ብንከፍት
አዋጭ ይሆናል የሚል ሀሳብ እንዳላቸው ገልፀውልናል፡፡ቦታን በሚመለከት ወደፊት ከከተማ
አስተዳደሩና ከሚመለከታቸው ክፍሎች ጋር በመነጋገር እንደሚያመቻቹ ገልፀዋል፡፡ኮሚቴው
ባደረገው የከተማ ደሰሳ ለቢሮ ኪራይ ሚሆኑ በተቶችን ላመየት ተሞክሮዋል በአሁኑ ሰዓት በካሬ
ብር እንደ ሆነ ተገንዝብናል፡፡(ፎቶ)
3.1.3 ሐረር
ግብዓት
21
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን
ኢንቨስስመንት
ቢሮን በተመለከተ ጅግጅጋ ከመክፈት ሐረር ከተማ ለድሬደዋ እና ለጅግጅጋ አዋሳኝ ስለሆነች
ፎካል ፐርስ ብታስቀምጡ የሚል ሀሳብ
3.2.4 ጅግጅጋ
ግብዓት
22
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን
የጠጠር ምርትን በተመለከተ በሚፈለገው ጥራትና ግሬድ ማግኘት ስለማይቻል ከድሬደዋ አካባቢ
እየተመላለሰ እንደሚሰራ ገልፀዋል፡፡ለወደፊቱ በአሁኑ ሰዓት የቻይና ኮንትራክተሮች የተያዙትን
የኳሪ ሳይቶች የኮንትራት ጊዜ ገደባቸው ሲጠናቀቅ በቀጥታ ወደኛ እንደሚያዞሩና እንዲሁም
አዳዲስ የተጠኑ የኳሪ ሳይቶችን ለማመቻቸትና ወደማምረት ስራ እንድንገባ አስፈላጊውን
እንደሚያደርጉ ቃል ተገብቶዋል፡፡
ኢንቨስስመንት
23