You are on page 1of 83

1.

የሪፖርት ማጠቃለያ (Executive Summary)


የድርጅቱ የ 2011 በጀት ዓመት ዓመታዊ እቅድ የህዳር ወር 2011 ዓ.ም የዋና እና ደጋፊ የስራ ሂደቶች

የቁልፍና የአቢይ ተግባር ዕቅድ አፈፃፀም፣ያጋጠሙ ችግሮችና ለችግሮቹ የተወሰዱ መፍትሔዎችና

አቅጣጫዎች ያመላከተ ማጠቃለያ ሪፖርት እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡

1. ቁልፍ ተግባር አፈጻጸም

1.1. ደንቦችና መመሪያዎችን በተሟላና በፅናት ከማከናወን አንጻር የተሰሩ ስራዎች

በድርጅቱ ውስጥ ያለው ወርሃዊ የሥራ አፈፃፀም ደንብና መመሪያዎቹን መሰረት በማድረግ

የተከናወኑ ናቸው፡፡

ከደንብና መመሪያ ውጪ የተከናወኑ ስራዎች በዚህ ወር ውስጥ አልተስተዋለም፡፡

ደንቦችና መመሪያዎችን በተሟላና በፅናት ከማከናወን አንጻር አዝጋሚ ቢሆንም በሂደት ላይ

ነው

1.2. ያሉንን ቋሚ አሰራሮች የማጠናከርና በፅናት ለመተግበር የተደረገ እንቅስቃሴ

የበጀት ዓመቱን እቅድ መነሻ በማድረግ ሁሉም ፈፃሚዎች እቅዱን በተደራጀ ሁኔታ ተግባራዊ

ለማድረግ ቅርብ የሆነ ክትትልና ቁጥጥር የማድረጉ ስራ በህዳር ወርም እንደቀጠለ ነው፡፡

ስራዎች እየተመዘገቡ ለሚመለከታቸው ባለሙያዎች በማከፋፈል የክትትል ስራ በህዳር ወርም

እንደቀጠለ ነው፡፡

በኮሚቴ መወሰን ያለባቸው ጉዳዮች ሲገጥሙ በማኔጅመንት ደረጃም ሆነ በስራ ሂደት ደረጃ

በጋራ እየተወሰነ ነው፡፡

1.3. መልካም አስተዳደርን በማስፈን ዲሞክራሲያዊና ደስተኛ የአሃድ ህይወት ከማረጋገጥ አንጻር፡-

የድርጅቱ ፔሮል ዝግጅት በአክሰስ የሚዘጋጅበት በተያዘው መሰረት ሞያተኛ ከውጭ በማምጣት
ፎርማዓቱን በማዘጋጀት የህዳር ወር ደመወዝ በሲቪል ሰራተኞች ተሞክሮ ለእያንዳንዱ ስሊፕ
በሚያሳይ መልኩ እንዲወጣ የተደረገ ሲሆን የሰራዊት አባላት ደመወዝ ደግሞ ፎርማዓት
በመዘጋጀት ላይ ይገኛል፡፡

1
ድርጅቱ መመሪዎች እና ጥቅማ ጥቅም ማዘጋጀት ጉዳይ ከስራ ቦርዱ በሰጠው አቅጣጫ ኮሚቴ
ተቋቁሞ በአዲሱ ስራስኪያጅ ከተመደቡ በኋላ እንዲታይ በሚል ስለተያዘ እና የደመወዝ እና
የድርጅቱ መዋቅር ጉዳይ መናጅመንቱ ቅዳሜ እየገባ በማየት ላይ የረገኛል፡
1.4. የለውጥ እንቅስቃሴ ውጤቶችንና ምርጥ ስራዎችን በማሰባሰብ በመመሪያና በአሰራር በመደገፍ

ተቋማዊ ለማድረግ የተደረገ እንቅስቃሴ

በመስሪያቤታችን በቅርብ ጊዜ ክለሳ የተደረገባቸው አንዳንድ የአሰራር ማኑዋሎችና የለውጥ

ስራዎች (BPR) ቢኖሩም ተጠናቅቀው ስራ ላይ ለማዋል በውጭ አማካሪ ድርጅት የተሰራውን

የአደረጃጀት ጥናት መታየትና መጽደቅ ስላለባቸው በሚፈለገው ፍጥነት ባይሄድም ከስራ ቀናት

ውጪ ለማየት ተጀምረዋል፡፡
የየ IFRS ስራው እስካሁን ባለው ድርጅቱ ባስቀመጠው ፕሮግራም እየተሰራ ሲሆን ፖሊሲው
በቀረበው አማራጭ ተዘጋጅቶ መካተተት የሚገባቸው የተሰብሳቢ Doubt ful allowance;
የቢሮ ግምት ዋጋ እና ከድርጅታችን ግንኙነት ያለቸው ድርጅቶች ተለይቶ እንዲቀርብ
በተጠየቀው መሰረት ለአማካሪ ድርጅቱ ተሰጥቶት የቀጣይ ስራ በመስራት ላይ ይገኛል፡፡
የከፍተኛ ትምህርት መማር የሚፈልግ አባል በሚፈልገው የትምህርት መስክ ተወዳድሮ ማለፍ
እስከቻለ ድረስ የሚማርበት ዕድል በድርጅታችን ተመቻችቶለት መማር ይችላል ደግሞም
በተግባር በዚህ እድል ተጠቅመው አባሎቻችን እየተማሩ ይገኛሉ፡፡

1.5. ያሉንን ልምዶችና ዕውቀት ማሰባሰብና ተቋማዊ ለማድረግ የተደረገ እንቅስቃሴ

በድርጅቱ ውስጥ በተለያዩ ፕሮጀክቶች ላይ በሚደረጉ የሳይት የመስክ ዳሰሳ ጥናት ስራዎች
ጁኒየር ባለሙያዎች ከሲየር ባለሙያዎች ጋር ደርቦ በመላክ አቅማቸውን ለማሳደግ ጥረት
ተደርገዋል፡፡
በመንገድ ፕሮጀክቶች የሚገኙ መኪኖች ላጋጠማቸው ብልሽት መመርያው በሚፈቅደው መሰረት ግዥ
ተፈፅሞ እና የጥገና ስራውን ተከናውኖ በፍጥነት ወደ ስራ እንዲገቡ እየተደረገ ነው፡፡

2. በዓቢይ ተግባር

2.1. የአቅም ግንበታ ስራዎችን አጠናክሮ ከመቀጠል አንጻር

በአንዳነድ የድርጅቱ የስራ ሒደቶች ውስጥ የስራ ልምድን ጁኒየር ባለሙያ ከሲየር ባለሙያ

እንዲቀስም እተደረገ ነው ለምሳሌ በመንገድ ዲዛይን ቡድን በህዳር ወር ውስጥ በአንድ ፕሮጀክት

2
ላይ በተደረገ የሳይት የመስክ ዳሰሳ ጥናት ስራ ጁኒየር ባለሙያ ከሲየር ባለሙያ ጋር ደርቦ በመላክ

ልምድ እንዲቀስም ጥረት ተደርገዋል፡፡

በስራ ላይ የሚያጋጥሙ አንዳንድ የዋጋ ጭማሪ ጉድለቶችን ለማስተካከል የሚመለከታቸው

ባለሙያዎች የአንድ ቀን ስልጠና ወስደዋል፡፡

2.2. አደረጃጀት የማስተካከልና አስፈላጊውን የሰው ኃይልና የማቴሪያል ስታንዳርድ ማዘጋጀት


በመስሪያ ቤታችን ክለሳ የተደረገባቸው አንዳንድ የአሰራር ማኑዋሎችና የለውጥ ስራዎች (BPR)
ቢኖሩም ተጠናቅቀው ወደ ስራ የገቡ አይደሉም፡፡
2.3. የአጭር ጊዜ ስልጠና ፡-
የድርጅቱ ስልጣና የቀረበውን ፍላጎት በማናጅመንቱ ተለይቶ ሰባት የስልጠና ዓይነቶች ተለይተዋል
ማለትም፤
 መሰረታዊ ኮምፒተር ስልጥና አዲስ ተመድቦ ለመጡ መሃንዲሶች
 ኮንትራት አዲሚኒስትሬሽን ከሁሉም ዋና ስራ ሂደት መሰልጠን የሚገባቸው ተለይቶ ሲቀርቡ
 ኮንሽትራክሽን ፕሮጀክት ማናጅመንት
 Legal and Contractual Procedure
 MS project
 Program budget and research methodologies
 Modern documentation በስልጠናው እንዲካተቱ ስለተወሰነ ከክፍሎች አስተካክሎ እያቀረቡ
ይገኛሉ፡፡
2.4. የረጀም ጊዜ ትምህርት በተመለከተ፡- ፡
የድርጅቱን የሥራ ክንውን ውጤታማ ለማድረግ ሠራተኞችን በተለያዩ የትምህርት ውል ፈፅመው
የት/ት ክፍያ እየተፈፀመላቸው በመማር እራሳቸውን እንዲያበቁ ተደርጓል፡፡
ረጅም ጊዜ ትምህርት እየወሰዱ የሚገኙ ሠራተኞች በድምሩ 15 ትምህርታቸውን እየተከታተሉ
ሲሆን ከነዚህ ውስጥ 8 ሲቪል እንዲሁም 7 የሠራዊት አባላት ናቸው፡፡
2.5. የአመለካከት ግንባታ በተመለከተ

በተለያዩ ጉዳዮች ላይ እና የድርጅቱ የስራ አፈጻጸም ላይ በድርጅታችን ለሚገኙ አባላት ግንዛቤ


እንዲኖራቸውና ያለውን ሁኔታ ተረድቶ ማከናወን እንዲችሉ ማብራሪያ ተሰጥቷል፡፡
በዘርፍ ደረጃ በቼክሊስት እና በታቀደው መሰረት ስራ እንዲሰራ እና የስራ አፈጻጸም በግዜው
ሪፖርት እንዲደረግ ወጥ የሆነ የእቅድ ናሙና ለሁሉም ኬዝ ቲም ከእቅድና ገበያ ልማት ኬዝ ቲም
በድጋሜ እነዲደርስ ተደርጓል፡፡

3
3. በቁልፍ እና በዓቢይ ተግባራት ዕቅድ አፈፃፀም ወቅት የነበሩ ጠንካራና ደካማ ጎኖች፣ዋና ዋና

ችግሮች፣የተወሰዱ የመፍትሄ ዕርምጃዎችና የወደፊት የአፈጻጸም አቅጣጫ


3.1. በቁልፍ ተግባር ዕቅድ አፈጻጸም ወቅት የነበሩ ጠንካራና ደካማ ጎኖች እና ዋና ዋና ችግሮች፣የተወሰዱ የመፍትሄ
ዕርምጃዎችና የወደፊት የአፈጻጸም አቅጣጫ
የታዩ ጠንካራ ጎኖች፡

በሁሉም የመንገድ በሰራተኞችና በተለይም በሰራዊት አባላት የሚታየው በትልቅ ደረጃ ለመስራት

ያለው ተነሳሽነት በነበረው መቀጠሉ፡፡

የአመቱን የስራ እቅድ ለማሳካት ገበያ የማፈላለግ እና ድርጅታችን የማስተዋወቅ ስራ ከሁሉም

ድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት እየተሰራ መሆኑ፡፡


ድርጅታችንን ወደ ላቀ ደረጃ የሚደርሱ የተለያዩ ጥናቶች በእቅድና በገበያ ልማት ኬዝ ቲም
እየተጠና መሆኑ፡፡
የነበሩ ዳካ ማጎኖች

ከፕሮጀክት የሚመጡ ወርሃዊ ሪፖርቶችና አቴንዳስ በተፈለገው ጊዜ ያለማድረስ ችግር አለ፡፡

ከ አንድ (1) ስራ ሂደት ውጪ ሑሉም የስራ ሂደቶች ወጥ በሆነ መለኩ በተላከላቸው የሪፖርት

ናሙና መሰረት አለመላክ፡፡


አዲስ የተጠናው የመንገድ የስራ ሂደት የ BPR ጥናት ሙሉ በሙሉ ወደ ትግበራ አለመግባት፤

3.3. በዓቢይ ተግባር ዕቅድ አፈጻጸም ወቅት የነበሩ ጠንካራና ደካማ ጎኖች እና ዋና ዋና ችግሮች፣የተወሰዱ
የመፍትሄ ዕርምጃዎችና የወደፊት የአፈጻጸም አቅጣጫ
የታዩ ጠንካራ ጎኖች

ስራ ቆጥሮ መስጠትም ሆነ መቀበል አሁንም መቀጠሉ፡፡

በሰራተኞች በተለይም በሰራዊት አባላት የሚታየው በትልቅ ደረጃ ለመስራት ያለው ተነሳሽነት

በነበረው መቀጠሉ፡፡

የነበሩ ዳካማ ጎኖች

አዲስ የተጠናው የመንገድ የስራ ሂደት የ BPR ጥናት ሙሉ በሙሉ ወደ ትግበራ ለመግባት

በውጪ አማካሪ ድርጅት የተጠናው የመዋቅር ጥናት በቅድሚያ ታይቶ መጽደቅ ስላለበት

ይህንንም ስራ በሚፈለገው ፍጥነት አለመሄዱ፤


4
የድርጅታችን የመኪና ግዢ በዘግየቱ ምክንያት ለመኪና ኪራይ የሚወጣው የገንዘብ መጠን

በድርጅታችን የአቅም ግንባታ እና ወጪ ቅነሳ ቀላል የማይባል አሉታዊ ተፅእኖ መቀጠሉ፡፡

የተወሰዱ የመፍትሄ ዕርምጃዎች

ከስራ ቀናት ውጪ መመሪያዎችን ማየት ተጀምረዋል፡፡

3.4. በበጀት ዓመቱ የ 2011 1 ኛ ሩብ አመት በዓቢይ ተግባር ዕቅድ አፈጻጸም ወቅት ያጋጠሙ ዋና ዋና

ችግሮች፣

3.4.1. በህንጻ ዲዛይን እና ኮንትራት አስተዳደር ዋና የስራ ሂደት


ጠንካራ ጎኖች

በገበያ ልማት ኬዝ ቲምና በውስጣችን ለሚመጡ የጨረታ ሰነድ የመሳተፍ ስራ መጀመር፡


የስራ ተነሳሽነት በመጠኑም ቢሆን መነቃቃት ሰራተኛው ማሳየቱ፡፡

ያጋጠሙ ዋና ዋና ችግሮች፣

ስራዎች በተለያዩ ምክንያቶች(ውጫዊ) መዘግየት ለምሳሌ, የባለቤት ፍላጎት ጥርት ብሎ

አለመቅረብና ስራዎች ከተሰሩ በኃላ በባለቤት ተሎ መልስ አለማግኘት፡፡


የኮሚቴ ስራዎች በተወሰኑ ሞያተኞች መንጠልጠል፡፡

የተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎች

የፕሮጀክቶች የስብሰባ ቃለ ጉባኤ ለሚመለከተው ሁሉ እንዲደርስ ተጠይቀዋል፡፡


በኮሚቴ የሚሳተፉ ሙያተኞች ተደጋጋሚ ከሚሆኑ ሁሉኑም ማዕከል ባደረገ መልኩ በዕቅድ
ቢያዝ፤

3.4.2. በመንገድ መስኖ እና ግድብ ዲዛይን እና ኮንትራት አስተዳደር ዋና የስራ ሂደት

የታዩ ጠንካራ ጎኖች

በሁሉም የቡድኑ አባላት ደረጃ በሚባል መልኩ ከፍተኛ የስራ ተነሳሽነት መቀጠሉና በቅርቡ

ከኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን የተሰጠው የዲዛይን ስራ በተስጠው አጭር ጊዜ ውስጥ

ለማጠናቀቅ ከፍተኛ ርብርቡ አሁንም መቀጠሉ፡፡

5
የወሩን እቅድ መነሻ በማድረግ ሁሉም ፈፃሚዎች እቅዱን በተደራጀ ሁኔታ ተግባራዊ ለማድረግ

ቅርብ የሆነ ክትትልና ቁጥጥር በመደረግ ላይ ነው፡፡

የአመቱ የስራ እቅድ ለማሳካት ሲባል ከገበያ እቅድ ኬዝ ቲም ጋር በመቀናጀት በተለያዩ

ጨረታዎች ለመሳተፍ ጥረቱ ቀጥለዋል፡፡

የድርጅታችን በተሰብሳቢ ያለ የገንዘብ መጠን ለመሰብሰብ በዚህ ወር ባለድርሻ አካላት

በማነጋገር ጥረት የተደረገ ሲሆን በስራ ሂደት ደረጃ የተወሰነ የገንዘብ መጠን ለመሰብሰብ

ተችለዋል

የነበሩ ዳካማ ጎኖች

አሁንም የዲዛይን ችግሮች በየቦታው መከሰታቸው

ለሚቀርቡት የዲዛይን ጥያቄዎች በሚፈለገው ፍጥነት መልስ መስጠት አለመቻሉ

ከፕሮጀክት የሚመጡ ወርሃዊ ሪፖርቶችና አቴንዳስ በተፈለገው ጊዜ ያለማድረስ ችግር

አብዛኛው የምንሰራቸው ፕሮጀክቶች በተለያዩ ምክንያቶች በተያዘላቸው የጊዜ ገደብ ውስጥ


የሚጠናቀቁ አይደሉም፡፡

6
4. የ 2011 በጀት ዓመት የህዳር ወር አፈጻጸም ማጠቃለያ
4.1. የህንጻ ዲዛይን እና ኮንትራት አስተዳደር የስራ ሂደት የህደር እና እስከዚህ ወር አፈጻጸም ሪፖረት

ተ.ቁ ንኡስ ስራ ሂደት የ ህዳር ወር ዕቅድ በብር የህደር ወር ክንውን እስከ አሁን ዕቅድ እስከ አሁን አፈፃፀም

በብር % በብር %
1. ህንፃ ዲዛይን 402,797.40 317,668.50 78.78 1,623,970.40 906,915.50
55.85

2. ህንፃ ኮንትራት 3,435,245.32 4,600,592.58 134.29 17,380,916.64 25,470,380.13


አስተዳደር 146.5

አጠቃ አጠቃላይ 3,838,042.72 4,918,261.08 128.15 19,004,887.04 26,377,295.63 138.79


ላይ

4.2. የመንገድ፣ የመስኖና ግድብ ዲዛይን እና ኮንትራት አስተዳደር ስራ ሂደት የስራ የህደር እና እስከዚህ ወር አፈጻጸም ሪፖረት

ተ.ቁ ንኡስ ስራ ሂደት የ ህዳር ወር ዕቅድ በብር የህደር ወር ክንውን እስከ አሁን ዕቅድ እስከ አሁን አፈፃፀም

በብር % በብር %
1. የመንገድ ዲዛይን 2,903,174.53 3,317,490.86 114.27 15,734,020.97 16,912,124.48 107.5

ቡድን
2. የመንገድ ኮንትራት 3,408,979.03 2,943,606.27 86.39 7,316,490.99 6,688,388.49 91.4

አስተዳደር
ድምር 6,312,153.56 6,261,097.13 99.2 23,050,511.87 23,600,512.97 102.4

7
5. የህንጻ፣ የመንገድ፣ የመስኖና ግድብ ዲዛይን እና ኮንትራት አስተዳደር አፈጻጸም የህንፃ ዲዛይን ቡድን
የህዳር ወር የስራ አፈፃፀም ሪፖርት፡፡
1. የመከላከያ መሠረተ ልማት ግንባታ ዘርፍ ፕሮጀክቶች፡፡

1.1. በጅጅጋ ከተማ ሊገነባ የታቀደው የሰራዊት የጋራ መኖሪያ የውስጡ ዲዛይን ከሞላ ጎደል የተጠናቀቀ
ሲሆን ከግንባታ ቦታው ማጣጣምና የሳይት ዎርክ ስራን ለመስራት ብር 239,628.00 ተይዞለት በጥቅምት
ወር ተጀምሮ በታህሳስ ወር መጨረሻ የሚያልቅ ስራ ሲሆን፤በዚህ ወር የ 79,876.00 ብር ስራ ለመስራት
ታቅዶ ምንም ስራ ለመስራት አልተቻልም፡፡ ምክንያቱም የግንባታ ቦታው ቢታወቅም በያዝነው አመት
የግንባታ እቅድ መኖሩን ተወስኖ የስራ ትእዛዝ ባለምቅረቡ ነው፡፡

1.2. በመከላከያ ምድር ሃይል ግቢ የሚሰራው የመከላከያ ሃወልት ቀደም ብሎ በሌላ ንዑሰ አማካሪ
የተጀመረ ሲሆን በዚህ ወር የብር 28,571.00 ስራ ለመስራት ታቅዶ የብር 28,571.00 ወይም 100%
ለመስራት ተችለዋል፡፡የሃወልቱ፣ የሳይት እና የመንገድ ስራ ያካተተ የጨረታ ሰነድ ተዘጋጅቶ አልቀዋል፡፡

1.3. በባህርዳር ከተማ ለሚገነባው የሜ/ጄነራል ሃየሎም አርአያ ወታደራዊ አካዳሚ የዲዛይን ስራ በዚህ
ወር ብር 92,300.00 ስራ ለመስራት ታቅዶ 100% ወይም 92,300.00 ብር ለመስራት ተችለዋል፡፡ የቅየሳ፣
የመግቢያ መንገድ እንዲሁም የዋናው መግቢያ መንገድ ዲዛይን የመሳሰሉት ስራዎች ተሰርተዋል፡፡

1.4. የአየር ሃይል የባንከር ስራ በነባሩ ፕሮጀክት ላይ ያልተሟሉና አዳዲስ ፋላጎቶችን በማካተት ሙሉ
ዲዛይን የሚሰራ ስራ ሲሆን በዚህ ወርየ ብር 60,000.00 ስራ ለመስራት ታቅዶ ሙሉ ወይም 100% የተሰራ
ሲሆን ይህም በአጠቃላይ ስራው ተጠናቆ የፕሪነቲግ ስራ ብቻ ይቀራል፡፡

2. የአርሚ ፋውንዴሽን ፕሮጀክቶች

2.1. በባህርዳር ሳይት ለሚገነቡ ህንፃዎች የውስጥ ዲዛይን የተዘጋጀ ሲሆን ስራው ሰኔ ወር መጠናቀቅ
የነበረበት ቢሆንም ከዚህ በፊት በሌሎች የግንባታ ቦታዎች የታዩ ችግሮችን ለማስወገድ እንዲቻል እንደገና
የክልሳ ስራ እንድንሰራ ተገደናል፡፡ በዚሁ መሰረት በዚህ ወርብር 81,923.70 ወይም ከተያዘለት ጠቅላላዋጋ
95% የሚሆን ስራ ለመስራት ተችሏል፡፡ቀሪው ስራ የማተም ስራ ብቻ ይቀረዋል፡፡

3. የመከላከያ መሃንዲስ ዋና መምሪያ ፕሮጀክቶች

3.1. የሰላም ማስከበር ሀውልት መስከረም ተጀምሮ በጥር ወር መጨረሻ የሚያልቅ ስራ ሲሆን፤ ከዚህ
በፊት ስራው በሌላ ንዑስ አማካሪ እንዲስራ ታስቦ የነበረ ቢሆንም የስራው መጠን ሲታይ ግን በውስጥ አቅም

8
መስራት እንደምንችል ስለወሰን በዚህ ወር የብር 25,000.00 ስራ ለመስራት ታቅዶ የዲዛይኑ የመጀመሪያ
ደረጃ በመጠናቀቅ ሂደት ስለሆነ 100% ወይም ብር 25,000.00 መስራት ተችለዋል፡፡

3.2. *** የምዕራብ ዕዝነባሩዋና መ/ቤት የጥገና ስራ የስራው መጠንና ጠቅላላ ፍላጎት ለማወቅ
ወደቦታው ሞያተኛ ልከን ስራውን የጀመርን ሲሆን በዚህ ወር ከታቀደው የብር 25,000.00 ስራ 2,500.00
ወይም 10%የሚሆን ስራ ለማከናወን ተቸሏል፡፡የክንውኑ ማነስ ምክኒያት ስራው ተጨማሪ ጥናት
ስለሚያስፈልገው ነው፡፡

4. ሌሎች ስራዎች

4.1. የጦር ሃይሎች ሆስፒታል ስራ የሙሉ ዲዛይን ስራ ሲሆን፤ በዚህ ወር የብር 92,050.00 ስራ
ለመስራት ታቅዶ 100%ወይም የብር 92,050.00 የተሰራ ሲሆን፣ የመጀመያ የዲዛይን ደረጃ በመጠናቀቁ
ለሌሎች ሞያተኞች ተከፋፍሎ ስራ መጀምር ተችለዋለ፡፡

4.2. በአየር ሃይል ዋና መምሪያ በመቐሌ እና በድሬዳዋ ከተማ ለሚገነቡ የአብራሪዎች ቢሮ በጥቅምት
ወር ማለቅ የነበረበት ስራ ቢሆንም በዚህ ወር በብር የተያዘለት እቅድ ባለመኖሩ ምንም አይነት ስራ መስራት
አልተቻለም፡፡ ምክንያቱም ከዚህ በፊት የተዘጋጀው የመጀመሪያ ደረጃ ዲዛይን ማብራሪያ “ Presentation”
በጠየቁት መሰረት እንድናቀርብ ብንጠየቅም በባለቤት የግዜ መጠበብ ምክንያት ማየት ባለመቻላቸው ነው፡፡

በአጠቃላይ በዚህ ወር ለመስራት ዕቅድ ከተያዘለት የብር 402,797.40 ስራ የብር 317,668.50 ወይም
78.78% ለመስራት ሲቻል፤ ከእቅድ ውጭ በአመቱ እስከዚህ ወር የተሰሩ ስራዎች በአጠቃላይ የብር
671,500.00 ስራ መከናወን ተችለዋል፡፡

9
በአመቱ እቅድ ያልተካተቱ ስራዎች

በእጃችን ላይ ያሉ ስራዎች

ታ.ቁ የተገባው ስራው

የስራው ባለቤት የፕሮጀክቱ ስም የሚሰራው ስራ መተማመኛ ያለበት የውል ሁኔታ የዋጋ ግምት
ደረጃ
1. የመከላከያ ጤና ዋና መምሪያ የደ/ዘይት “ Hi-tech” የልብና የኩላሊት የዲዛይን 100,000.00
ሆስፒታል ክለሳ የለም 80% በዝግጅት ላይ

2. የመከላከያ ጤና ዋና መምሪያ የደ/ዘይት “ Hi-tech” የ “Furinture”


ሆስፒታል የዲዛይን፤የስራ ዝርዝር
ማዘጋጀትና ናሙና ማፀደቅ
የለም 95% በዝግጅት ላይ 120,000.00
3. የመከላከያ ጤና ዋና መምሪያ የደ/ዘይት “ Hi-tech” የመኖሪያ አፓርትመንት መጠይቅ
ሆስፒታል ቀርበዋል 45% በዝግጅ ትላይ 350,000.00
4. የመከላከያ ጤና ዋና መምሪያ የመቀሌ “referral” የ “Furinture”
ሆስፒታል የዲዛይን፤የስራ ዝርዝር የለም 70% በዝግጅ ትላይ 120,000.00
ማዘጋጀትና ናሙና ማፀደቅ
5. የመከላከያ ጤና ዋና መምሪያ የባህርዳር “referral”
ሆስፒታል ‹‹ የለም 70% በዝግጅ ትላይ 120,000.00
6. የመከላከያ ኢንተርፕ ራይዝ ዘርፍ የመከላከያ ዋና መስሪያቤት

‹‹ የለም 85% በዝግጅ ትላይ 120,000.00


7. የአየር ሃይል ዋና መምሪያ የፓይለቶች መኖሪያ መጠይቅ

ሙሉ ዲዛይን ቀርበዋል 0% አልተዘጋጀም 480,000.00


8. የምዕራብ ዕዝ ዋና መምሪያ የምዕራብ ዕዝ የኮማንድ መጠይቅ
መኖሪያ ሙሉ ዲዛይን ቀርበዋል 25% አልተዘጋጀም 200,000.00

10
በጨረታ ላይ ያሉ ስራዎች

አሁን ያለበት ደረጃ


ታ.ቁ የስራው ባለቤት የስራው አይነት የጨረታው ግዜ ማብራሪያ
1. ዋልያ ብረታብረት ኢንዱሰትሪ ሙሉ ዲዛይን ፐሮግራም አስረክበናል
Apartment, high-rise B/d & PVC አልፈዋል የተሞላ ሰነድ በመጠባበቅ ግዜው ተራዝመዋል
plant Factory
2. አዋሽ ባንክ ሙሉ ዲዛይንና ማማከር Dec. 05/2018 አንድ ወር ገደማ
B+G+4 Mixed use B/d ስራው ተጀምረዋል አለው

3. ብሔራ ዊባንክ Nov. 01/2018 Up to Nov. የጨረታው ሰነድ በመረዳት


እድሳትና ማማከር ስራ 28/2018 ላይ 28 ቀናት
ቀርተዉታል
4. ኢንዳስተሪያል ፓርክ DB ዲዛይና ግንባታ ስራ Oct. 04/2018 up to Nov. አብሮ የሚሰራ ፍለጋ ከሌላ ጋር በቅንጅት
16/2018 የሚሰራ ስራ ነው

11
12
6. የህንጻ ፕሮጀክት ክትትልና ኮንትራት አስተዳደር ስራዎች
የህዳር ወር አፈጻጸም
የመስክ ጉብኝት
በህዳር ወር ድርጅቱ የቁጥጥርና የኮንትራት አስተዳደር ስራዎች በሚሰራባቸው የህንፃ ግንባታ ፕሮጀክቶች
ጉብኝት ከተደረገባቸው አርሚ ፋውንዴሽን (ደብረዘይት፣ አዳማ፣ አዋሳ፣ መቀሌ ፣ ሰሚት አንድ እና ሁለት፣
ቃሊቲ አንድና ሁለት እንዲሁም መቀሌ ባለሶስት ኮኮብ) ፣ መ/ዋና መ/ቤት፣ መቀሌ ሆስፒታል ፣ባህርዳር
ሆስፒታል VIP ጎፋ አፓርትመንት፣ ድሬዳዋ አፓርትመንትና ምስራቅ እዝ እና አዲስ አበባ ቤቶች ገላንና ባሻ
ወልዴ ሳይት ላይ የመሰክ ጉብኝትና ስብሰባ ተከናውኗል፡፡
የሳይት ርክክብ
በህዳር ወር አንድ አዲስ የሚጀመር ፕሮጀክት (ቆሬ አቅም ግንባታ) ለሰራ ተቌራጩ ሳይቱ የተረከበ ሲሆን
እንዲሁም ሁለት ፐረጀክቶች (ደብረ ዘይት ኢንጂነሪንግ ኮሌጅ ፌዝ አንድ እና ፌዝ ሁለት) የተጠናቀቁ
በመሆናቸው የመጀመሪያ ርክክብ (provisional acceptance) ተከናውኗል፡፡
የማማከር የቁጥጥርና የኮንትራት አስ/ክፍያ መጠየቂያ
ድርጅቱ የቁጥጥርና የኮንትራት አስተዳደር ስራዎች በሚሰራባቸው የህንፃ ግንባታ ፕሮጀክቶች በህዳር ወር
የቁጥጥርና የኮንትራት አስተዳደር አገልግሎት የክፍያ ምሥክር ወረቀቶች በማዘጋጀት የአገልግሎት ገቢውን
ለመሰብሰብ ብር 3,435,245.32 በእቅድ የተያዘ ሲሆን በዚሁ መሰረት ብር 4,600,592.58(133.9%)
በማዘጋጀት ለሚመለከታቸው የፕሮጀክት ባለቤቶች ቀርቧል፡፡ ከፍ ያለ አፈፃፀም ያሳያል፡፡ ይህም የሆነበት
ምክንያት ይጠናቀቃሉ ተብሎ የታሰቡ ፕሮጀክቶች (የኢንሳ ሪሞት ሳይት) በወቅቱ ባለመጠናቀቀቸው የመጣ
ጭማሪ ነው፡፡
ለስራ ተቋራጮች የክፍያ ምስክር ወረቀት ማዘጋጀት
በህዳር ወር ውስጥ የተለያዩ የህንጻ ፕሮጀክቶችን የግንባታ ስራ ከሚያካሂዱ ስራ ተቋራጮች ለቀረቡ
17 የክፍያ ጥያቄዎች ተገቢውን የሆነ ምላሽ እንዲያገኙ ሲደረግ የክፍያ ምስክር ወረቀት ከተዘጋጀላቸው
ፕሮጀክቶች የአርሚ ፋውንዴሽን (ቃሊቲ ሁለት፤ሰሚት ሁለት፣ ሰሚት አንድ) ፣የመ/ዋና መ/ቤት ፣ የኢንሳ
ሪሞት የተለያዩ ፕሮጀክቶች እና የመቀሌ ሆስፒታል ክፍያዎች ይጠቀሣሉ፡፡
የለውጥ እና ተጨማሪ ሥራ ውለታ ሰነድ ዝግጅት
በህዳር ወር ውስጥ አስር የለውጥና ተጨማሪ የግንባታ ሥራዎች የውል ሰነድ በማዘጋጀት ለሚመለከታቸው
አካላት ተልኳል፡፡ ከነዚህም ውስጥ ባኮ፣ ደንቢዶሎ፣ ቻግኒ፣ ጎባ ይገኙበታል፡፡
የግንባታ ጊዜ ማራዘሚያ ጥያቄዎች መመርመር
በህዳር ወር ውስጥ ከሥራ ተቋራጮች የቀረቡ የአራት ኘሮጀክቶች የግንባታ ጊዜ ማራዘሚያ ጥያቄዎችን
በመመርመር አስፈላጊው ውሣኔ ተሰጥቶባቸዋል፡፡ እንዲሁም ተጨማሪ መረጃ ለሚያስፈልጋቸው ስራ

13
ተቋራጮች ማስረጃቸውን እንዲያስገቡ በደብዳቤ ተጠይቋል፡፡ ከነዚህም ውስጥ መቀሌ አዲሀ፣ የባለስልጣናት
መኖሪያ እና ድሬዳዋ አፓርትመንት ይገኙበታል፡፡
ወርሐዊ ሪፖርት ማዘጋጀት
በግንባታ ሥራ ላይ ላሉ የተለያዩ የህንፃ ግንባታ ኘሮጀክቶች ወርሐዊ ሪፖርት በማዘጋጀት ለየኘሮጀክት
ባለቤቶችና ለሚመለከታቸው አካላት ተልኳል፡፡
ባለቤት ለአማካሪ እንዲከፍል የተዘጋጁ ክፍያዎች
በህዳር ወር ለ 2 አማካሪ ድርጅቶች ሶስት የክፍያ ሰነድ በማዘጋጀት ክፍያው እንዲፈፀም ተልኳል፡፡ የክፍያ
ምስክር ወረቀት የተዘጋጀላቸው አማካሪዎች ኦቲቲ እና ኤስ ቢ ኮንሰልት ናቸው፡፡
የቼክ ሊስትና ፎርማት ዝግጅት
በህንፃ ኮንትራት አስተዳደር ክፍል ስር ያሉ ፎርማትና ቼክ ሊስቶች ወጥና ተመሳሳይነት እንዲኖራቸው
ለማድረግ በዋና ስራ አስኪያጅ ኮሚቴ ተዋቅሮ ስኬጁል በማዘጋጀት በስኬጁሉ መሰረት የድርጅታችንን ነባር
ፎርማቶችና የሌሎች ተመሳሳይ ድርጅቶችን እንደተሞክሮ በመውሰድ በዚህ ወር ዝግጅቱ ሲከናወን የቆየ ሲሆን
በአሁኑ ሰአት ተጠናቌል፡፡
ስራ ቆጥሮ መስጠትና መቀበል
ስራዎችን ለሚመለከታቸው ሰራተኞች ከተመሩ በኌላ ስራዎች እስከሚመለሱ ተከታትለን እንጠይቃለን በዚህ
ረገድ በዚህ ወር ውስጥ የተሻለ አፈፃፀም ታይቷል፡፡
የስራ ሰአት ማክበር
የስራ ሰአት ማክበርን በተመለከተ ሰራተኛው ከአሁን በፊት ከነበረው በተሻለ ሁኔታ ላይ ይገኛል፡፡

6.1 በህንፃ ኮንትራት አስተዳደርና ኘሮጀክት ክትትል ቡድን ከህዳር 1 ቀን እስከ ህዳር 30 ቀን 2011 ዓ.ም
ድረስ የተከናወኑ ተግባራት አፈፃፀም

ተ/ቁ የሥራው ዓይነት


ለሥራ ተቋራጭ የተከፈለ ክፍያ
1 አርሚ ፋውንዴሽን ንጉስ አይንምሸት
2 አርሚ ፋውንዴሽን ሰሚት 2 ክፍያ ቁጥር 17
3 ደ/ዘይት ኢንጂ/ኮሌጅ ፌዝ 1 ክፍያ ቁጥር 24
4 የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ አይሻ ደወሌ የመጨረሻ ክፍያ
5 የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ተፈሪ በር ቁጥር 3
6 አርሚ ፋውንዴሽን ቃሊቲ 1 ክፍያ ቁጥር 5
7 መቀሌ ሆስፒታል ክፍያ ቁጥር 22
8 የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ደውሀን ክፍያ ቁጥር 3
9 የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ወራቤ ክፍያ ቁጥር 5
10 ደ/ዘይት ኢንጂ/ኮሌጅ ፌዝ 3 ክፍያ ቁጥር 10
11 የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ባልጪ ክፍያ ቁጥር 7
12 የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ሆሳእና ክፍያ ቁጥር 2
13 የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ኢንጅባራ ክፍያ ቁጥር 3
14
14 ድሬዳዋ አፓርትመንት የዋጋ ማስተካከያ
15 ጃንሜዳ ጅምናዝየም ክፍያ ቁጥር 4
16 አርሚ ፋውንዴሽን አዲሃ
17 አርሚ ፋውንዴሽን ቃሊቲ 2 ክፍያ ቁጥር 5
ለአማካሪ የተዘጋጀ ክፍያ
1 ባህርዳር ሆስፒታል ቁጥር 48
2 መቀሌ ሆስፒታል ክፍያ ቁጥር 44
3 SB የአማካሪ ክፍያ
4
ቅድመ ክፍያ

ለድርጅቱ የቁጥጥርና የዲዛይን ክፍያ መጠየቂያ

1 የኘሮጀክቶች የቁጥጥር ክፍያ የህዳር ወር 2011 ተስብሳቢ


2 የቆሬ አቅም ግንባታ ዲዛይን ቅድመ ክፍያ

15
ተ/ቁ የሥራው ዓይነት
ሣይት መቆጣጣርና ስብሰባ

በመ/ዋናው መ/ቤት፣ መቀሌ አድሃ፣ ሰሚት አንድ፣ ሰሚት ሁለት፣ መቀሌ ባለ ሶስት ኮከብ ሆቴል
ሐዋሣ ኘሮጀክት፣ የኢንሣ ኘሮጀክቶች ፣መቀሌ ሆስፒታል፣ባሀርዳር ሆስፒታል፣ድሬዳዋ አፓርተመንት፣ደ/ዘይት ኢንጂነሪንግ
ኮሌጅ ፣ደ/ዘይት ሆስፒታል ፣ ጎፋ አፓርትመንት፣ ጃንሜዳ ጅምናዝየም ፣ቃሊቲ 1 ና 2 የጋራ መኖሪያ ፣
ባሻወልዴ ችሎት እና ገላን ሣይት
የኘሮጀክት ርክክብ
1 ደብረ ዘይት ኢንጂነሪንግ ኮሌጅ ፌዝ 1 የመጀመሪያ ርክክብ
2 ደብረ ዘይት ኢንጂነሪንግ ኮሌጅ ፌዝ 2 የመጀመሪያ ርክክብ
3 የቆሬ አቅም ግንባታ ፕሮጀክት ለሰራ ተቌራጭ ሳይት ማስረከብ

የጊዜ ማራዘሚያ
1 ድሬዳዋ G+4 የጋራ መኖሪያ የጊዜ ማራዘሚያ ቁጥር 2
2 መቀሌ አዲሀ የጊዜ ማራዘሚያ ቁጥር 1
3 የበለስልጣን መኖሪያ የጊዜ ማራዘሚያ ቁጥር 15
4 ካሊብሬሽን የጊዜ ማራዘሚያ
5
የግንባታ ውለታ ሰነድ ማዘጋጀት
1 የአዲስ አበባ ቤቶች የዋጋ ማስተከከያ
2 የጌጃና ረጲ የጨረታ ሰነድ ማዘጋጀት

የስራ መርሃ ግብር መመርመር


1
2
የለውጥ ሥራ እና ተጨማሪ ሥራ
1 ዶሎ ኦዶ የለውጥ ስራ ቁጥር 2
2 ቻግኒ የለውጥ ስራ ቁጥር 3
3 ጎባ የለውጥ ስራ ቁጥር 1
4 ኢንጅባራ የለውጥ ስራ ቁጥር 2
5 አዶላ ዋዩ ተጨማሪ ስራ ቁጥር 2
6 የከፍተኛ ባለስልጣናት መኖሪያ ተጨማሪ ስራ ቁጥር 8
7 ባለ 3-ኮኮብ ሆቴል ተጨማሪ ስራ 1
8 ባኮ የለውጥ ስራ
9 ደንቢዶሎ የለውጥ ስራ ቁጥር 2
10 ከማሽ የለውጥ ስራ ቁጥር 1

16
ተ/ቁ የሥራው ዓይነት እቅድ አፈፃፀም

ሪፖርት √ √
1 ጎፋ አፓርትመንት √ √
2 ጨርቃ ጨርቅ √ √
3 ደብረ ዘይት ኢንጂ/ኮሌጅ Phase 1,2&3 √ √
4 VIP ኘሮጀክት √ √
5 መ/ዋና መ/ቤት √ √
6 ደ/ዘይት ሆስፒታል √ √
7 መቀሌ ሆስፒታል √ √
8 መቀሌ ባለ ሶስት ኮኮብ ሆቴል √ √
9 ድሬደዋ አፓርትመንት √ √
10 ጃንሜዳ ስታፍ ኮሌጅ √ √
11 ጃንሜዳ ጅምናዝየም √ √
12 ቆሬ አቅም ግንባታ √ √
13 ባህርዳር ሆስፒታል √ √
14 ምስራቅ እዝ √ √
15 አዲሰ አበባ የኪራይ ቤቶች √ √
16 የኢንሳ ሪሞት ሳይት 3 ፕሮጀክቶች √
17 ሰሚት አንድና ሁለት የሠራዊት ፋውንደሽን ኘሮጀክቶች √ √
18 ጳውሎስ ዘለቀ፣ ብርሃን ጦቢያው፣ማን ኢንጀነሪንግ፣ ደሣለኝ አስረዳ √ √
19 ቴክሮም ኮንስትራክሽን ቃሊቲ አንድ እና ሁለት √ √
20 ሰሚት አንድና ሁለት የሠራዊት ፋውንደሽን ኘሮጀክቶች √ √
21 ጳውሎስ ዘለቀ፣ ብርሃን ጦቢያው፣ማን ኢንጀነሪንግ፣ ደሣለኝ አስረዳ፣ ቴክሮም ኮንስትራክሽን √ √
22 ቃሊቲ አንድ እና ሁለት ፣መቀሌ አዲሃ √ √

6.2. በህንፃ ዲዛይንና ኮንትራት አስተዳዳር


17
የህንፃ ኮንትራት አስተዳደር የኘሮጀክት ቁጥጥርና ክትትል ቡድን የ 2011 በጀት
የህዳር ወር የሥራ አፈፃፀም ማጠቃለያ ሠንጠረዥ

18
19
6.3 እስካሁን ድረስ የተሰበሰበ ተሰብሳቢ

20
ጠንካራ ጎኖች

ተግባብቶ መስራት በመጠኑም ቢሆን እየተቀረፈ መምጣቱ፡፡


በገበያ ልማት ኬዝ ቲምና በውስጣችን ለሚመጡ የጨረታ ሰነድ የመሳተፍ ስራ መጀመር፡፡
የስራ ተነሳሽነት በመጠኑም ቢሆን መነቃቃት ማሳየቱ፡፡

ያጋጠሙ ችግሮች

ሰራተኛው የስራ ሰዓት አጠቃቀም አሁንም ለመቅረፍ አልተቻለም፡፡


ስራዎች በተለያዩ ምክንያቶች(ውጫዊ) መዘግየት, ለምሳሌ፡- የባለቤት ፍላጎት ጥርት ብሎ

አለመቅረብና ስራዎች ከተሰሩ በኃላ በባለቤት ተሎ መልስ አለማግኘት፡፡


የትኩረት አቅጣጫ የሆኑ ፕሮጀክቶች የተቋቋሙላቸው ኮሚቴዎች ከቅርብ ሃላፊ ያላችው
ግነኙነት ጥብቅ አለመሆኑና የተሰራውና የተባለውን በሪፖርት መልክ አለማቅረብ የኢንፎርሜሽን
ክፍተት መፈጠር፡፡
የኮሚቴ ስራዎች በተወሰኑ ሞያተኞች መንጠልጠል፡፡

የተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎች

አሰልቺና አጥጋቢ መልስ ባይኖረውም ክፍሎቹን እየተዛወርን ለመቆጣጠር ሞክረናል፡፡


የፕሮጀክቶች የስብሰባ ቃለ ጉባኤ ለሚመለከው ሁሉ እንዲደርስ ተጠይቀዋል፡፡
በኮሚቴ የሚሳተፉ ሙያተኞች ተደጋጋሚ ከሚሆኑ ሁሉኑም ማዕከል ባደረገ መልኩ በዕቅድ
ቢያዝ፤

21
6. የመንገድ ዲዛይን ቡድን የ 2011 ዓ.ም. የህዳር ወር የስራ አፈጻጸም

1. የሆሚቾ አሙኒሽን መቃረቢያ እና የውስጥ ለውስጥ መንገድ

ቀደም ሲል በተለያየ ምክንያት ወደ ህዳር ወር የተሸጋገሩት ቀሪ የካንቲቲ እና የምህንድስና ግምት

ስራዎች በመጠናቀቃቸው በህዳር ወር ውስጥ 164,529.74 (አንድ መቶ ስልሳ አራት ሺ አምስት መቶ ሃያ

ዘጠኝ ከ 74/100) የሚገመት የዲዛይን ስራ ማከናወን ተችለዋል፡፡

2. የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ስራዎች

2.1. የመሎዶኒ ጀንክሽን-ማንዳ-ቡሬ የመንገድ ፕሮጀክት ዲቴይል ዲዛይን ስራ

የመሎዶኒ ጀንክሽን-ማንዳ-ቡሬ የመንገድ ፕሮጀክት ከኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን በኩል በአጭር ጊዜ

ውስጥ እንዲጠናቀቅ በተሰጠው ትእዛዝ መሰረት በአብዛኛው ከፍሪላንሰሮች በማዋቀር የዲዛይን ስራው

በተሰጠው የጊዜ ገደብ እና በተከለሰው የስራ መርሃ ግብር መሰረት ለማጠናቀቅ ጥረት እየተደረገ ይገኛል፡፡

በእቅዱ መሰረት የተለያዩ ሪፖርቶች ማለትም ‘Environmental Impact Assessment Report

‘፤‘Specific Design Standards Report’፤‘Structural Selection Report’ ለአሰሪው መ/ቤት ገቢ

ማድረግ የተቻለ ሲሆን የ ‘Hydrology’ ሪፖርትም ማጠናቀቅ ተችለዋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ቀደም ሲል

በጥቅምት ወር ላይ በድራፍት ደረጃ ገቢ ተደርጎ የነበረው ‘Feasibility Study Report’ በባለቤት በኩል

አሰተያየት ተሰጥቶበት የተመለሰ በመሆኑ የተሰጡ ‘comments’ በመታየት ላይ ይገኛል፡፡በመሆኑም

በህዳር ወር ውስጥ የእቅዱን 86.7% ማለትም 3,855,870.00 (ሶስት ሚሊዮን ስምንት መቶ ሃምሳ

አምስት ሺ ስምንት መቶ ሰባ ከ 00/100) የሚገመት የዲዛይን ስራ ማከናወን ተችለዋል፡፡

2.2. የመከላከያ ዋና መስሪያ ቤት የአውሮፕላን ማረፊያ ዲዛይን ስራ

የመከላከያ ዋና መስሪያ ቤት የውስጥ ለውስጥ መንገድ ዲዛይን ቀደም ሲል የክላሳ ስራው የተጀመረና

በአብዛኛው ስራ በባለፉት ወራት የተከናወነ ቢሆንም ቀሪ የስትራክቸር፤ የድራፍቲነግ እና የካንቲቲ ስራ

የተጠናቀቀ በመሆኑ በህዳር ወር ውስጥ የእቅዱን 100% ማለትም 87,206.53 (ሰማኒያ ሰባት ሺ ሁለት

መቶ ስድስት ከ 53/100) የሚገመት የዲዛይን ስራ ማከናወን ተችለዋል፡፡

3. የድሬዳዋ የጋራ መኖሪያ ቤቶች የውስጥ ለውስጥ መንገድ የዲዛይን ክለሳ ስራ

22
የድሬዳዋ የጋራ መኖሪያ ቤቶች የውስጥ ለውስጥ መንገድ ዲዛይን ቀደም ሲል ከህንጻ ስራዎች ጋር

የመጨረሻ የማናበብ ስራ ተሰርቶ ወደ ሳይት ተልኮ የነበረ ሲሆን የሳይት መሃንዲሶች የሰጡት አንዳንድ

ተጨማሪ ግብአቶች በማካተት የመጨረሻው (Final) ዲዛይን ወደ ስራ ተቁዋራጩ መላክ ተችለዋል፡፡

4. የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ስራዎች

የአዲ ሹሁ ደላ ሳምረ የመንገድ ፕሮጀክት ቀደም ሲል መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

የጨረታው አሸናፊ መሆኑ በመታወቁና ዲቴይል ዲዛይኑንም እንድናዘጋጅላቸው በሰጡት የስራ ትእዛዝ

መሰረት አንዳንድ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች በጥቅምት ወር ላይ የተጀመሩ ሲሆን ዲዛይኑ ላይ የሚሳተፉ

ባለሙያዎች በመለየት የዲዛይን ስታፍ የማደራጀት ስራ የተጠናቀቀ ሲሆን ከቅየሳ ስራ ጋር የተያያዘ

‘ToR’ የማዘጋጀት ስራም ማጠናቀቅ ተችለዋል፡፡ ምንም እንኩዋን በህዳር ወር መጨረሻ ላይ በተዘጋጀው

‘ToR’ መሰረት በዘርፉ የተሰማሩ ድርጅቶች በጨረታ ለመጋበዝ ተቅዶ የነበረ ቢሆንም በስራ መደራረብ

ምክንያት ወደ ታህሳስ ወር መሻገር ችለዋል፡፡በመሆኑም በህዳር ወር ላይ የቅድመ ዝግጅት ስራ

በመጠናቀቁ እንዲሁም ‘ToR’ የማዘጋጀት ስራው በመሰራቱ በእቅድ ተይዞ ከነበረው 72,000.00 ውስጥ

50% ማለትም 36,000.00 (ሰላሳ ስድስት ሺ ከ 00/100) ማከናወን ተችለዋል፡፡


4.1. የዋጋ ድርድር ስራዎች

የባህርዳር ሆስፒታል የ ‘Landscape’ ስራዎች የዋጋ ድርድር ስራ በህዳር ወር ውስጥ ተጠናቆ ለስራ

ዝግጁ እንዲሆን በተያዘው እቅድ መሰረት ድርድሩን በማጠናቀቅ ወደ ባለቤት ተልከዋል፡፡

ከዚህ በተጨማሪ የአየር ሃይል ጠቅላይ መምሪያ የውስጥ ለውስጥ መንገድ ፕሮጀክት ላይ በተለያየ ጊዜ

የተሰጡ ተጨማሪ ስራዎች አንድ ላይ በማጠቃለል ወደ ባለቤት ለማጸደቅ ተልከዋል፡፡

5. የመከላከያ ሰራዊት ፋውንዴሽን ፕሮጀክቶች የክለሳ ስራዎች

ምንም እንካን ቀደም ሲል የመከላከያ ሰራዊት ፋውንዴሽን ፕሮጀክቶች የውስጥ ለውስጥ መንገድ

ዲዛይን ተጠናቆ የነበረ ቢሆንም በባለቤት የፍላጎት ለውጥ ምክንያት ሳይት ፕላኖች ላይ በተደረገው

23
ማሻሻያ ምክንያት ቀደም ሲል የተዘጋጀው ዲዛይን መከለስ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ የሁለት ፕሮጀክቶች

ማለትም የመቐለ አዲሃ እና የሃዋሳ ሳይት የክላሳ ስራ ተጀምረዋል፡፡

መንገድ ዲዛይን ቡድን በዕቅድ አፈፃፀም ወቅት ያጋጠሙ ዋና ዋና ችግሮች፣ የችግሩ ባለቤት የተወሰዱ

የመፍትሄ እርምጃዎች እና የቀጣይ የአፈጻጸም አቅጣጫዎች

ያጋጠሙ ችግሮች

የተለያዩ ዲዛይኖች ላይ አሁንም የተለያዩ ችግሮች ማጋጠማቸውና መልስ ለመስጠት ጊዜ

መውሰዱ

የችግሩ ባለቤት

በዲዛይን ስራ ላይ የሚሳተፉ የተለያዩ ባለሙያዎች

የተወሰዱ የመፍትሄ አቅጣጫዎች

ባለሙያዎች ሳይት ላይ በመሄድ ለተፈጠሩት ችግሮች መፍትሄ ሰጥተው እንዲመጡ ተደርገዋል

የውስጥ ለውስጥ መንገዶች ዲዛይን ከመውጣቱ በፊት ሳይት ላሉ መሃንዲሶች ተልኮ አስተያየት

እንዲሰጡበት ተደርገዋል፡፡

24
6.1. የ 2011 በጀት አመት የህዳር ወር የመንገድ ዲዛይን ቡድን የስራ አፈፃፀም ከእቅድ ጋር የተደረገ ንፅፅር ማጠቃለያ ሰንጠረዥ

የኘሮጀክቱ ስም የህዳር የህዳር ንፅፅር በ% የእስከዚህ ወር የእስከዚህ ወር ንፅፅር በ ማብራሪያ

ወር ዕቅድ ወር ክንውን እቅድ አፈጻፀም %

1 የመከላከያ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ኘሮጀክቶች

1.1 የመቀሌ ሳይት የውስጥ ለውስጥ መንገድ - - - - - -

1.2 የባህርዳር ሳይት የውስጥ ለውስጥ መንገድ - - - - - -

1.3 የቢሾፍቱ ሳይት የውስጥ ለውስጥ መንገድ - - - - - -

1.4 የጅግጅጋ ሳይት የውስጥ ለውስጥ መንገድ

2 የመከላከያ ሠራዊት ፋውንዴሽን ኘሮጀክቶች - - -

2.1 የአዳማ-1 ሳይት የው/ለው/መንገድ - - - - - -

3 የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርኘራይዝ

3.1 የበለስ-መካነብርሃን መንገድ 185,658.87 185,658.87 100 %

4 ሌሎች ስራዎች

4.1 የአምቦ ሆሚቾ አሙኒሽን እንዱስትሪ የውስጥ - 164,529.74 822,799.47 822,799.47 100.0% ከባለፉት ወራት የተንከባለሉ

ለውስጥ መንገድ ስራዎች በመሰራታቸው

5 ቀደም ሲል በእቅድ ውስጥ ያልነበሩ በእቅድ

ውስጥ የተካተቱ አዳዲስ ስራዎች

5.1 የመከላከያ ዋና መ/ቤት የአውሮፕላን ማረፊያ 87,206.53 87,206.53 100% 436,032.65 436,032.65 100% ከባለፉት ወራት የተንከባለሉ

እና የውስጥ ለውስጥ መ/ድ ስራ ስራዎች ወደ ህዳር ወር

25
በመሻገራቸው

5.2 የመሎዶኒ ጀንክሽን-ማንዳ-ቡሬ የመንገድ 3,209,512.50 2,655,870.00 82.75% 5,800,000.00 5,208,097.50 89.79%

ዲዛይን ስራ

5.3 የአዲሹሁ ደላ ሳምረ የመንገድ ዲዛይን ስራ 72,000.00 36,000.00 50% 72,000.00 36,000.00 50%

ጠቅላላ ድምር 3,406,979.03 2,943,606.27 86.39% 7,316,490.99 6,688,388.49 91.41%

ከላይ ያለው ንጽጽር የተደረገው በቅርቡ በተከለሰውና አዳዲስ ስራዎች እንዲካተቱበት በተደረገው የዲዛይን የስራ መርሃ ግብር መሰረት ነው፡፡

26
7. መንገድ፤መስኖና ግድብ ፕሮጀክት ክትትልና ኮንትራት አስተዳደር

የህዳር ወር የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት

1. የተቋሙን መሰረተ ልማት ግንባታ ስራዎች ለማጠናከር የተሰሩ ስራዎች

በስራ ላይ የሚያጋጥሙ አንዳንድ የዋጋ ጭማሪ ጉድለቶችን ለማስተካከል የሚመለከታቸው ባለሙያዎች

የአንድ ቀን ስልጠና ወስደዋል፡፡

አብዛኛው የምንሰራቸው ፕሮጀክቶች በተለያዩ ምክንያቶች በተያዘላቸው የጊዜ ገደብ ውስጥ

የሚጠናቀቁ አይደሉም፡፡

የታዩጠንካራጎኖች

ሙያተኞች የተሰጣቸውን ስራ በተቻለ ፍጥነት ለማከናወን የሚያደርጉት ጥረት ጥሩ መሆኑ፡፡

ብዛት ያለው የገንዘብ መጠን የድርጅታችን በተሰብሳቢ ያለ ሲሆን ይህን ለመሰብሰብ በዚህ ወር ባለድርሻ

አካለትን በማነጋገር ጥረት የተደረገ ሲሆን ለውጦችም መታየት ጀምረዋል፡፡

የነበሩ ዳካማ ጎኖች

አዲስ የተጠኑ የድርጅቱ መመርያዎችና የለውጥ ስራዎች (BPR) ተጠናቀው ሙሉ በሙሉ ወደ ትግበራ

አለመገባቱ፤

2. የዓቢይ ተግባራት አፈጻጸም


2.1. የአቅም ግንባታ ስራዎችን አጠናክሮ ከመቀጠል አንጻር

የታዩ ጠንካራጎኖች

በሁሉም የቡድኑ አባላት ደረጃ በሚባል መልኩ ከፍተኛ የስራ ተነሳሽነት እና ፍላጎት መኖሩ ከዚህ ጋር

ተያይዞም የተሰጣቸውን ስራ በጊዜ ለማስረከብ ከፍተኛ ርብርብ የሚያደርጉ መሆናቸው፡፡

የማማከርና ቁጥጥር አገልግሎት ለመስጠት በሚወጡ ጨረታዎች ላይ የቴክኒካልና ፋይናንሻል ሰነድ

አዘጋጅተን ልከናል፡፡

 የሃረሪ ክልል የገጠርና የከተማ መንገዶች ጥገና ስራ

 የድሬዳዋ ከተማ መንገድ ጥገና ስራ

 የሶማሌ ክልል የገጠርና የከተማ መንገዶች ጥገና

27
 ቤኒሻንጉል ክልል የጠጠር መንገድ ስራ

የማንዳ-ቡሬ መንገድ የግራውንድ ሰርቬይ ስራ ውል ስምምነት ከኮር ኮንሳልቲንግ ጋር በማዘጋጀት

ስራው ተጠናቋል፡፡

የአዲሹ-ዴላ-ሳምረ መንገድ ስራ የሎኬሽንና የሃይድሮሎጂስት ስራዎችን የሚሰሩ ሙያተኞችን

ለመቅጠር በድርድር ላይ እንገኛለን፡፡

የሆሚቾ አሙኒሽን ኢንዱስትሪ የመቃረቢያና የውስጥ ለውስጥ መንገድ ስራ የስትራክቸርና

ማቴሪያል ኢንጅነር የፍሪላንሰር ውል ስምምነት ሰነድ ተዘጋጅቷል፡፡

የኢት/መንገዶች ባለስልጣን ባወጣው ጨረታ መሰረት የማማከርና ቁጥጥር አገልግሎት ለመስጠት

ለአራት ፕሮጀክቶች ፍላጎታችንን ገልጸናል፡፡

 አዲስ-ሞጆ-መቂ መንገድ ስራ

 አለምገና-ቡታጅራ መንገድ ስራ

 ቡታጅራ-አረካ-ሶዶ መንገድ ስራ

 ሰለክላካ-ሽሬ መንገድ ስራ

የነበሩ ዳካማ ጎኖች/ችግሮች

ከፕሮጀክት የሚመጡ ወርሃዊ ሪፖርቶችና አቴንዳስ በተፈለገው ጊዜ ያለማድረስ ችግር አለ፡፡

የድርጅታችን የመኪና ግዢ በመዘግየቱ ምክንያት ለመኪና ኪራይ የሚወጣው የገንዘብ መጠን

በድርጅታችን የአቅም ግንባታ እና ወጪ ቅነሳ ቀላል የማይባል አሉታዊ ተፅእኖ መቀጠሉ፡፡

3. ማጠቃለያ፡-

ዋና የስራ የውል ሰነድ ማዘጋጀት፡፡

 1 የውል ሰነድ ተዘጋጅቷል (መቀሌ ሆ/ል)

ተጨማሪ የስራ የውል ሰነድ ማዘጋጀት፡፡

 1 የውል ሰነድ ተዘጋጅቷል (ባ/ዳር ሆ/ል)

ከፍሪላንሰሮች ጋር የተካሄደ የውል ስምምነት፡፡

 ስትራክቸርና ማቴሪያል ኢንጅነር (ሆሚቾ አሙኒሽን ኢንዱስትሪ)

ለፍሪላንሰሮችና ንኡስ ሥራ ተቋራጭ የክፍያ ምስክር ወረቀት ማዘጋጀት

 01 ን/ስ/ተቋራጭ ለ core consulting (በለስ መካነ ብርሃን)

28
 02 ፍሪላንሰሮች (ሆሚቾ አሙኒሽን ኢንዱስትሪ፤ማንዳ-ቡሬ)

 ለ 08 የመኪና ኪራይ የክፍያ ምስክር ወረቀት ተዘጋጅተዋል

የማማከር፤የቁጥጥርና ኮንትራት አስተዳደር ክፍያዎችን መጠየቅ

 8 ክፍያዎችን አዘጋጅተን ለባለቤት ጠይቀናል (ባ/ዳር ሆ/ል፤መቀሌ ሆ/ል፤-ደ/ዘይት አየር

ሃይል፤ደ/ዘይት ኢንጅነሪንግ ኮሌጅ ኤክስፓንሽን፤ዲቾቶ ጋላፊ፤ሙስሊ ባዳ፤በለስ መካነ

ብርሃንና አፍዴራ)

የማማከር፤የቁጥጥርና ኮንትራት አስተዳደር ተሰብሳቢዎችን መሰብሰብ

 በዚህ ወር 3,000,000 ብር ተሰብስቧል

ወርሃዊ ሪፖርቶችን ማዘጋጀት

 የ 4 ፕሮጀክቶች ወርሃዊ ሪፖርቶች ተሰርቷል፡፡ (ባ/ዳር ሆ/ል፤መቀሌ ሆ/ል፤-ደ/ዘይት አየር

ሃይል፤ደ/ዘይት ኢንጅነሪንግ ኮሌጅ ኤክስፓንሽን)

29
የ 2011 የበጀት አመት የህዳር ወር የመንገድ ኮንትራት አስተዳደር ቡድን የስራ አፈፃፀም ከእቅድ ጋር የተደረገ ንፅፅር ማጠቃለያ ሰንጠረዥ

NOVEMBER,2018 TO DATE
CONTRACT
NO. PROJECT CLIENT
AMOUNT
Plan Executed % plan Executed %

Bahirdar Hospital Defence Infrastructure &


1 141,416.34 - 133,872.34 100.0 381,341.37 669,361.70 175.5
Compound Road Construction Sector

Mekelle Hospital Defence Infrastructure &


2 141,416.34 - 133,872.34 100.0 381,341.37 655,059.14 171.8
Compound Road Construction Sector

Defence Engineering
3 Debrezeyit Air Force 135,143.03 135,143.03 135,143.03 100.0 675,715.15 675,715.15 100.0
Main Department

Ditchoto Galafi
Defence Construction
4 Junction-Elidar-Belho 721,835.27 721,835.27 721,835.27 100.00 3,609,176.35 3,420,830.89 94.8
Enterprise
Road DB Project

Defence Construction
5 Musli-Bada DB Project 721,835.27 721,835.27 721,835.27 100.00 3,609,176.35 3,566,682.25 98.8
Enterprise

Beles-Mekane Birhan Defence Construction


6 1,234,093.75 1,234,093.75 1,132,361.50 91.76 5,798,852.00 6,435,907.69 111.0
DB Project Enterprise

Afdera-bidu DB road Defence Engineering


7 275,694.11 248,303.90 100.00 827,082.33 1,037,231.61 125.4
project Main Department

Eng/college expansion Defence Construction


8 90,267.21 90,267.21 90,267.21 100.00 451,336.05 451,336.05 100.0
project Enterprise

TOTAL 3,461,701.32 2,903,174.53 3,317,490.86 114.27 15,734,020.97 16,912,124.48 107.5

30
8.2. የፕሮጀክቶች ግንባታዝርዝር አፈፃፀም፡-

8.2.1. በመስራት ላይ ያሉ ፕሮጀክቶች

1. የባህርዳር ሆስፒታል የውስጥ ለውስጥ መንገድ

የሥራው ባለቤት ................................................የመከላከያ መሠረተ ልማት ግንባታ ዘርፍ

ሥራ ተቋራጭ....................................................መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርኘራይዝ

አማካሪ መሃንዲስ...............................................መከላከያ ኮንስትራክሽን ዲዛይን ድርጅት

ዋናው የሥራ ውል............................................... ብር 71,443,056.80

ተጨማሪ/ተቀናሽ የሥራ ውል……………………ብር (490,557.71)

አጠቃላይ የሥራ ውል............................................. ብር 70,952,499.09

የሥራ ውል የተፈረመበት..................................... July 13, 2016

ስራው የተጀመረበት ቀን................................ Nov. 11, 2016

የኘሮጀክቱ የሥራ ጊዜ......................................... 240 ካላንደር ቀናት

በተጨማሪ ስራዎች ምክንያት የተሰጠ ጊዜ……43 ካላንደር ቀናት

በጊዜ ይገባኛል ጥያቄ የተሰጡ ቀናት………….303 ካላንደር ቀናት

አጠቃላይ ለኘሮጀክቱ የተሰጠው የሥራ ጊዜ……586 ካላንደር ቀናት

ከውል ስምምነት በላይ ያለፉ ጊዜያት …………162 ካላንደር ቀናት (27.65%)

እስከ አሁን የተከናወነ ሥራ በብር (ቫትን ጨምሮ) ….66, 263,676.26 (93.39%)

1.1. የኘሮጀክቱ የፋይናንስ ሁኔታ

ቅድመ ክፍያ .............................................................................…………ብር 21,432,917.04

ለተከናወነ ሥራ በክፍያ ሰርተፍኬት የተፈፀመ ክፍያ..........ብር 41,949,729.82

ቅድመ ክፍያ ያልተመለሰ............................................... ……………ብር 0.00

የመያዣ ገንዘብ (5%)……………………………………… ብር 2,881,029.40

ጠቅላላ የተከፈለ ክፍያ..................................................…………ብር 63,382,646.86

1.2. የኘሮጀክቱ አፈፃፀም

31
ስ/ተቋራጩ የመንገድ ስራውን በአብዛኛው ያጠናቀቀ ቢሆንም ቀሪ ስራዎችን በማጠናቀቅ

የመጀመሪያ ደረጃ ርክክብ እንዲጠይቅ በደብዳቤ አሳውቀናል፡፡

ባለቤት የሰጠውን የስራ ትዕዛዝ መነሻ በማድረግ ለግቢ ማስዋብ ስራው አዲስ የውል ሰነድ ተዘጋጅቶ

ለፊርማና ማህተም ወደ ባለቤት ተልኳል፡፡

ያጋጠሙ ችግሮች-

የሥራ አፈፃፀም ከእቅዱ በታች መሆን፣

የግቢ ማስዋብ የስራ ውልየባለቤት ፍላጎት በተሟላ መንገድ ባለመታወቁ በስራው መጀመር ላይ

መዘግየትን አስከትሏል፡፡

የተወሰደ እርምጃ-

የመንገድ ስራውን ቀሪ ስራዎች በማጠናቀቅ የመጀመሪያ ደረጃ ርክክብ እንዲጠይቁ በደብዳቤ

አሳውቀናል፡፡

2. የመቀሌ ሆስፒታል የውስጥ ለውስጥ መንገድ

የሥራው ባለቤት................................................... የመከላከያ መሠረተ ልማት ግንባታ ዘርፍ

ሥራ ተቅራጭ...................................................... መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርኘራይዝ

አማካሪ መሃንዲስ................................................. መከላከያ ኮንስትራክሽን ዲዛይን ድርጅት

ዋናው የሥራ ውል................................................ ብር 56,906,648.21

ተጨማሪ/ተቀናሽ የሥራ ውል……………………ብር 4,575,111.61

አጠቃላይ የሥራ ውል............................................ ብር 52,331,536.60

የሥራ ውል የተፈረመበት...................................... August 26,2016

ስራው የተጀመረበት ቀን............................... November 13,2016

የኘሮጀክቱ የሥራ ጊዜ........................................... 240 ካላንደር ቀናት

በተጨማሪ ስራዎች ምክንያት የተሰጠ ተጨማሪ ጊዜ….34 ካላንደር ቀናት

በጊዜ ይገባኛል ጥያቄ የተሰጡ ቀናት……………………193 ካላንደር ቀናት

አጠቃላይ ለኘሮጀክቱ የተሰጠው የሥራ ጊዜ……………467 ካላንደር ቀናት

ከውል ስምምነት በላይ የወሰደው ጊዜ………………….291 ካላንደር ቀናት (62.31%)

32
እስከ አሁን የተከናወነ ሥራ በብር (ቫትን ጨምሮ).....ብር 45,174,873.26 (86.32%)

2.1. የኘሮጀክቱ የፋይናንስ ሁኔታ

ቅድመ ክፍያ …………………………………………………. ብር 17,071,994.47

ለተከናወነ ሥራ በክፍያ ሰርተፍኬት የተፈፀመ ክፍያ…. ብር 26,138,753.87

ቅድመ ክፍያ ያልተመለሰ………………………………… ብር 0.00

የመያዣ ገንዘብ (5%)………………………………………ብር 1,964,124.92

ጠቅላላ የተከፈለ ክፍያ..................................................……… ብር 43,210,748.34

2.2. የኘሮጀክቱ አፈፃፀም

ስ/ተቋራጩ የመንገድ ስራውን በአብዛኛው ያጠናቀቀ ቢሆንም ቀሪ ስራዎችን በማጠናቀቅ

የመጀመሪያ ደረጃ ርክክብ እንዲጠይቅ በደብዳቤ አሳውቀናል፡፡

ባለቤት የሰጠውን የስራ ትዕዛዝ መነሻ በማድረግ ለግቢ ማስዋብ ስራው አዲስ የውል ሰነድ ተዘጋጅቶ

ለሁሉም ባለድርሻ አካላት እንዲደርስ ተደርጓል፡፡

ያጋጠሙ ችግሮች

የሥራ አፈፃፀም ከእቅዱ በታች መሆን፣

የግቢ ማስዋብ የስራ ውል የባለቤት ፍላጎት በተሟላ መንገድ ባለመታወቁ በስራው መጀመር ላይ

መዘግየትን አስከትሏል፡፡

የተወሰደ እርምጃ

የመንገድ ስራውን ቀሪ ስራዎች በማጠናቀቅ የመጀመሪያ ደረጃ ርክክብ እንዲጠይቁበደብዳቤ

አሳውቀናል፡፡

3. አየር ሃይል ጠ/መምሪያ (phase-1) ፡-

የሥራው ባለቤት .............................................የመከላከያ መሃንዲስ ዋና መምሪያ

ሥራ ተቋራጭ..................................................መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርኘራይዝ

አማካሪ መሃንዲስ.............................................መከላከያ ኮንስትራክሽን ዲዛይን ድርጅት

ዋናው የሥራ ውል............................................ ብር 36,643,574.82

33
አጠቃላይ የሥራ ውል........................................ ብር 36,643,574.82

የሥራ ውል የተፈረመበት.................................. April 28, 2017

ስራው የተጀመረበት ቀን..........................June 06, 2017

የኘሮጀክቱ የሥራ ጊዜ....................................... 365 ካላንደር ቀናት

በጊዜ ይገባኛል ጥያቄ ምክንያት የተሰጠ ጊዜ….170 ካላንደር ቀናት

አጠቃላይ ለኘሮጀክቱ የተሰጠው የሥራ ጊዜ……535 ካላንደር ቀናት

ከውል ስምምነት በላይ የወሰደው ጊዜ…………….06 ካላንደር ቀናት (1.12%)

እስከአሁን የተከናወነ ሥራ በብር (ቫትን ጨምሮ) …ብር 19,584,706.57(53.45%)

3.1. የኘሮጀክቱ የፋይናንስ ሁኔታ

ቅድመ ክፍያ …………………………………………………. ብር 10,993,072.44

ለተከናወነ ሥራ በክፍያ ሰርተፍኬት የተፈፀመ ክፍያ…. ብር 7,132,490.18

ቅድመ ክፍያ ያልተመለሰ…………………………………. ብር 7,733,855.07

የመያዣ ገንዘብ (5%)………………………………………ብር 472,350.34

ጠቅላላ የተከፈለ ክፍያ..................................................……… ብር 10,391,707.55

3.2. የኘሮጀክቱ አፈፃፀም

Manhole & Curb stone የማምረትና የማስቀመጥ ስራ እየተሰራ ይገኛል፡፡

ዋናው በር ላይ ስላብ ከልቭርት የማስቀመጥ ስራ ተሰርቷል፡፡

Base coarse የማንጠፍ ስራ እየተሰራ ነው፡፡

ተጨማሪ የዲች ግንባታ ስራ እየተሰራ ነው፡፡

የቅርጫትና የመረብ ኳስ ሜዳዎች እንዲሰራላቸው በባለቤት የስራ ትዕዛዝ ተሰጥቷል፡፡

ያጋጠሙ ችግሮች

የሥራ አፈፃፀም ከእቅዱ በታች መሆን፣

በሳይቱላይ የተዘረጉ የስልክ መስመሮች በአብዛኛው የተነሱ ቢሆንምአሁንም በስራው ላይ እንቅፋት

የሚፈጥሩና ያልተነሱ መሆናቸው፡፡

34
የተወሰደ እርምጃ

ፕሮጀክቱ በተያዘለት የጊዜ ሰሌዳ መሰረት ባለመጠናቀቁ ለስ/ተቋራጩ ማስጠንቀቂያና ቅጣት

ውስጥ እንደገቡ በደብዳቤ አሳውቀናል፡፡

የስልክ መስመሮችን የሚያነሳው የቴሌ ስራ ቢሆንም ሳይት ላይ ያሉ ሙያተኞች ከሚመለከታቸው

የተጠቃሚ አካላት ጋር ውይይቶች በማድረግ ችግሮችን ለመፍታት ጥረት በማድረግ ላይ ናቸው፡፡

4. ደ/ዘይት ኢንጅ/ኮሌጅ የማስፋፊያ ፕሮጀክት

የሥራው ባለቤት .............................................የመከላከያ መሠረተ ልማት ግንባታ ዘርፍ

ሥራ ተቋራጭ..................................................መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርኘራይዝ

አማካሪ መሃንዲስ.............................................መከላከያ ኮንስትራክሽን ዲዛይን ድርጅት

የኘሮጀክቱ የሥራ ጊዜ.......................................……. 365 ካላንደር ቀናት

ጠቅላላ እስከ አሁን የወሰደው ጊዜ…………… 332 ካላንደር ቀናት (91.06%)

እስከ አሁን የተከናወነ ሥራ በብር (ቫትን ጨምሮ) …. ብር 3,352,415.28 (8.89%)

4.1. የኘሮጀክቱ አፈፃፀም

የውል ስምምነቱ ከህንጻ ስራ ጋር በጋራ የተዘጋጀ ሲሆን የመንገድስራው Feb.01/2018 ተጀምሯል፡፡

የቁፋሮ ሥራ በአብዛኛው የተሰራ ሲሆን ሌሎች ስራዎች ግን በአብዛኛውአልተጀመሩም፡

ያጋጠሙ ችግሮች

የሥራ አፈፃፀም ዝቅተኛ መሆን፣

ስ/ተቋራጩ ባቀረበው የስራ መርሃ ግብር መሰረት ስራውን ማከናወን አልቻለም፡፡

ስ/ተቋራጩ በቂ የሆነ የሰው ሃይልና ማሽነሪ ማቅረብ አልቻለም፡፡

በሳይቱ ላይ የኤሌክትሪክ መስመሮች መኖር ለስራው መፋጠን እንቅፋት ሆነዋል፡፡

የተወሰደ እርምጃ

ስ/ተቋራጩ ስራውን በተያዘለት የጊዜ ገደብ እንዲጨርስ በደብዳቤ አሳውቀናል፤

የኤሌክትሪክ መስመሮች እንዲነሱልን ለመሓንዲስ ዋና መምሪያ በደብዳቤ አሳውቀናል፤

35
5. ዲቾቶ -ጋላፊ-ኤሊዳር-በልሆ፡-

5.1. የኘሮጀክቱ አፈፃፀም፡-

የዲዛይንና የኮንትራት አስ/ ስራ ለሰራንበት ክፍያ ተጠይቋል፡፡

የፕሮጀክቱ ስራ በተያዘለት ጊዜ እንዲጠናቀቅ በሁሉም ደረጃ ጥረቶች እየተካሄዱ ናቸው

የሙያተኞች የትርፍ ሰዓት ክፍያ ተከፍሏል፡፡

ያጋጠሙ ችግሮች፡-

ሁለት ሹፌሮች ሳይት ላይ ችግር እየፈጠሩብኝ በመሆኑ ይቀየሩልኝ የሚል ደብዳቤ ከስ/ተቋራጩ

ደርሶናል፡፡

የተወሰደ እርምጃ

የሾፌሮችን ችግር ለማጣራት በሂደት ላይ ነው፤

6. ሙስሌ-ባዳ፡-

6.1. የኘሮጀክቱ አፈፃፀም፡-

የዲዛይንና የኮንትራት አስ/ ስራ ለሰራንበት ክፍያ ተጠይቋል፡፡

የፕሮጀክቱ ስራ በተያዘለት ጊዜ እንዲጠናቀቅ በሁሉም ደረጃ ጥረቶች እየተካሄዱ ናቸው፡፡

መ.ኮ.ኢ የሰራንበትን ወርሃዊ ክፍያ እየዘገየ ቢሆንም ክፍያውን ፈጽሞልናል ፡፡

ያጋጠሙ ችግሮች፡-

-የሚፈለግ ሙያተኛ በምንፈልገው መጠን ማግኘት አልቻልንም

የተወሰደ እርምጃ

ሙያተኞችን በሪኮመንዴሽን መሰረት በማፈላለግ ቅጥር ለመፈጸም ጥረት ይደረጋል፡፡

7. በለስ-መካነ ብርሃን፡-

7.1. የኘሮጀክቱ አፈፃፀም፡-

የዲዛይንና የኮንትራት አስ/ ስራ ለሰራንበት ክፍያ ተጠይቋል፡፡

የፕሮጀክቱ ስራ በተያዘለት ጊዜ እንዲጠናቀቅ በሁሉም ደረጃ ጥረቶች እየተካሄዱ ናቸው፡

ያጋጠሙ ችግሮች፡-

36
በውለታችን መሰረት ለፕሮጀክቱ የሚያስፈልጉ ተሽከርካሪዎች በወቅቱ አለመግዛታችን ድርጅታችን

ማግኘት የሚገባውን ገቢ ለኪራይ እየከፈለ ነው፡፡

አንድ ሙያተኛ(ሰርቬየር) የስራ መልቀቂያ ጥያቄ አቅርቧል፡፡

የተወሰደ እርምጃ

ድርጅቱ ለፕሮጀክቱ የሚያስፈልጉ ተሽከርካሪዎች እንዲገዛ ጥረት ማድረግ ሌላ አማራጭ ማየት

ይጠይቃል፡፡

8. አፍዴራ-ቢዱ፡-

8.1. የኘሮጀክቱ አፈፃፀም፡-

የፕሮጀክቱ ስራ ጊዜ የወሰደ ቢሆንም በአሁኑ ወቅት በመገባደድ ላይ ይገኛል፡፡

ያጋጠሙ ችግሮች፡-

በአካባቢው በተፈጠረ የአውሎ ነፋስ ምክንያት የሰርቬየር እቃዎች ላፕቶፕ ጨምሮ ጉዳት

እንደደረሰባቸው ከሙያተኞች ሪፖርት መረዳት ችለናል፡፡

የተወሰደ እርምጃ

የሰርቬየር እቃ ጉዳት መጠነኛ በመሆኑ ወደ ስራ ተመልሰዋል፡፡

8.2.2. የመጀመርያ ርክክብ የተካሄደባቸው ፕሮጀክቶች፤

1. ጎፋ አፓር/ት፡-

የሥራው ባለቤት ................................................የመከላከያ መሠረተ ልማት ግንባታ ዘርፍ

ሥራ ተቋራጭ....................................................መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርኘራይዝ

አማካሪ መሃንዲስ...............................................መከላከያ ኮንስትራክሽን ዲዛይን ድርጅት

ዋናው የሥራ ውል............................................... ብር 11,294,612.60

ተጨማሪ የሥራ ውል (1-5)................................. ብር 2,825,312.68

አጠቃላይ የሥራ ውል.......................................... ብር 14,119,925.28

ዋናው የሥራ ውል የተፈረመበት ቀን……Feb.07,2014

37
ለኘሮጀክቱ የተያዘለት የሥራ ጊዜ…………145 ካላንደር ቀናት

በተጨማሪስራዎችምክንያትየተሰጠተጨማሪጊዜ….76 ካላንደር ቀናት

በቀረበው የጊዜ ይገባኛል ጥያቄ መሰረት የፀደቀ ጊዜ…135 ካላንደር ቀናት

አጠቃላይ ለኘሮጀክቱ የተሰጠው የሥራ ጊዜ…………356 ካላንደር ቀናት

ኘሮጀክቱ የወሰደውየሥራጊዜ(ሳይትወርክሳይጨምር)…283 ካላንደር ቀናት

አጠቃላይየተከናወነሥራ (ቫትን ጨምሮ) ….11, 654,027.04 (82.54%)

1.2. የኘሮጀክቱ የፋይናንስ ሁኔታ

ቅድመ ክፍያ ................................................................……. ብር 3,388,383.78

ለተከናወነ ሥራ በክፍያ ሰርተፍኬት የተፈፀመ ክፍያ……ብር 7,758,946.43

ቅድመ ክፍያ ያልተመለሰ...............................................……...ብር 0.00

የመያዣ ገንዘብ (5%)……………………………………. ብር 506,696.83

ጠቅላላ የተከፈለ ክፍያ..................................................……...ብር 11,147,330.21

1.3. የኘሮጀክቱ ዝርዝር አፈፃፀም፡-

በተፈጠረው ተጨማሪ የስራ ትዕዛዝ ምክንያት፡

 አዲስ የስራ ውል (Electrical & Sanitary works) ከቫት ጋር……ብር 833,775.74

 አዲስ የስራ ውል (Electrical power supply works) ቫትን ሳይጨምር… ብር 378,752.70

ተዘጋጅቶ ለስ/ተቋራጭ ተልኳል፡፡

የመንገድ ስራው የማጠቃለያ ርክክብ ከተካሄደ ብዙ ጊዜያትን ያስቆጠረ ቢሆንም የሳይት ወርክ ስራው

ግን እስካሁን ድረስ ርክክብ አልተፈጸመም፡፡

ያጋጠሙ ችግሮች

የኤሌክትሪእቃ (ፊውዝ) ባለመገኘቱ ስራዎች ባሉበት ቁመው ነበር:

የተወሰደ እርምጃ

38
በአሁኑ ጊዜ ፊውዝ ሰለቀረበየምድረ ግቢው የኤሌክትሪ ስራዎች እየተሰሩ ናቸው፡፡

2. ጎልፍ ኮርስ ፕሮጀክት፡-

የሥራው ባለቤት ................................................የመከላከያ ሰራዊት ፋውንዴሽን

ሥራ ተቋራጭ....................................................መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርኘራይዝ

አማካሪ መሃንዲስ...............................................መከላከያ ኮንስትራክሽን ዲዛይን ድርጅት

ዋናው የሥራ ውል............................................... ብር 201,188,906.22

የተጨማሪ/ተቀናሽ የሥራ ውል (1) …ብር (91,113,935.77)

አጠቃላይ የሥራ ውል.......................................... ብር 110,074,970.29

የሥራ ውል የተፈረመበት..................................... Nov.17, 2011

ስራው የተጀመረበት ቀን........................Feb.22, 2011

ለኘሮጀክቱ የተያዘለት የሥራ ጊዜ…………1335 ካላንደር ቀናት

በቀረበው የጊዜ ይገባኛል ጥያቄ መሰረት የፀደቀ ጊዜ…453 ካላንደር ቀናት

አጠቃላይ ለኘሮጀክቱ የተሰጠው የሥራ ጊዜ…………1788 ካላንደር ቀናት

ርክክብ እስከሚፈፀም ድረስ የወሰደውጊዜ……………2109 ካላንደር ቀናት (117.95%)

አጠቃላይ የተከናወነ ሥራ (ቫትን ጨምሮ) ……83,630,332.79 (75.98%)

2.1. የኘሮጀክቱ የፋይናንስ ሁኔታ

ቅድመ ክፍያ ..............................................................…………ብር 40,237,781.24

ለተከናወነ ሥራ በክፍያ ሰርተፍኬት የተፈፀመ ክፍያ..........ብር 45,052,843.70

ቅድመ ክፍያ ያልተመለሰ ……………………………….… ብር 6,894,367.56

የመያዣ ገንዘብ (5%)……………………………………… ብር 3,636,101.43

ዋጋ ጭማሪ (price escalation) ………………………… ብር 1,598,691.98

ጠቅላላ የተከፈለ ክፍያ..................................................…………ብር 78,395,539.38

2.2. የኘሮጀክቱ አፈፃፀም

የሳር ተከላ ስራው ተጠናቅቆ ከፊል ርክክብ ተካሂዷል፡፡

39
የኤሌክትሮ መካኒካል ሲስተምናየፓይፕ ጥገና ስራ እየተሰራ ቢሆንም የጥራት ደረጃው አጥጋቢ

አይደለም፡፡

ስ/ተቋራጩ የጠየቀው የጊዜ ይገባኛል ጥያቄ ጸድቆ የወጣ ቢሆንም አሁንም ብዙ ያለፉ ጊዜያት አሉ፡፡

ያጋጠሙ ችግሮች

ሥራ ተቋራጭ ለቀሪ ስራዎች ባቀረበውና በፀደቀው መርሃ ግብር መሰረት ስራዎችን ማጠናቀቅ

አልቻለም፡፡

ከውለታ ስምምነቱ በላይ ብዙ ቀናትን አሳልፈዋል፤

ለሥራ ተቋራጭ የተሰጡት የማስተካከያ ስራዎች በተለይም የኤሌክትሮ መካኒካል ስራው ተጠናቅቆ

ለርክክብ ዝግጁ ማድረግ አልቻሉም፡፡

ከአሁን በፊት ስራ የተሰራባቸው የ 3 ወራት የማማከርና ቁጥጥር ክፍያዎች አልተከፈሉንም፡፡

ስ/ተቋራጩ ዋጋ ያልተተከለላቸው ስራዎችን በመለየት በተሟላ መልኩ ሊያቀርብ አልቻለም፡፡

የተወሰደ እርምጃ

ፕሮጀክቱን ሙሉ ጊዜያዊ ርክክብ ለማድረግ ቀሪ የማስተካከያ ስራዎችን በአንድ ሳምንት ውስጥ

አጠናቅቀው እንደሚጨርሱ ቀጠሮ የተያዘ ቢሆንም እስካሁን ድረስ ማጠናቀቅ አልተቻለም፡፡

የፕሮጀክቱ ስራ ሙሉ በሙሉ የተጠናቀቀ ባይሆንም ከሚያዚያ ወር 2010 ዓ.ም ጀምሮ የማማከርና

የቁጥጥር ክፍያአቋርጠናል፡፡

ከአሁን በፊት ስራ የተሰራባቸው የ 3 ወራት የማማከርና ቁጥጥር ክፍያዎች እንዲከፈሉን ለባለቤት

በድጋሚ ጥያቄ አቅርበናል፡፡

ዋጋ ያልተተከለላቸው ስራዎች ተሟልተው እንዲቀርቡ ለስ/ተቋራጩ ደብዳቤ ተጽፏል፡፡

3. ቶጋ ካምፕ፡-

የሥራው ባለቤት .............................................የመከላከያ መሃንዲስ ዋና መምሪያ

ሥራ ተቋራጭ..................................................እሸቱ ለማ መንገድ ስራ ተቋራጭ

አማካሪ መሃንዲስ.............................................መከላከያ ኮንስትራክሽን ዲዛይን ድርጅት

ዋናው የሥራ ውል............................................ ብር 16,212,352.83

ያልጸደቀ ተጨማሪ/ተቀናሽ የስራ ውል................ ብር 1,258,008.90

አጠቃላይ የሥራ ውል........................................ ብር 16,212,352.83


40
ዋናው የሥራ ውል የተፈረመበት........................ April 28, 2012

ለኘሮጀክቱ የተያዘለት የሥራ ጊዜ……………………180 ካላንደር ቀናት

በቀረበው የጊዜ ይገባኛል ጥያቄ መሰረት የፀደቀ ጊዜ…230 ካላንደር ቀናት

በአሰሪው መ/ቤት ውሳኔ መሰረት የፀደቀ ጊዜ……….120 ካላንደር ቀናት

በሦስትዮሽ ስብሰባ ውሳኔ መሰረት……………………45 ካላንደር ቀናት

አጠቃላይ ለኘሮጀክቱ የተሰጠው የሥራ ጊዜ…………575 ካላንደር ቀናት

አጠቃላይ ኘሮጀክቱ የወሰደው የሥራ ጊዜ……………1858 ካላንደር ቀናት

አጠቃላይ ኘሮጀክቱ የዘገየው………………………….1283 ካላንደር ቀናት (223.13%)

አጠቃላይ የተከናወነ ሥራ (ቫትን ጨምሮ) ……15,346,932.44(94.66%)

3.1. የኘሮጀክቱ የፋይናንስ ሁኔታ

ቅድመ ክፍያ ...........................................................……. ብር 3,242,470.57

ለተከናወነ ሥራ በክፍያ ሰርተፍኬት የተፈፀመ ክፍያ……ብር 11,437,203.93

ቅድመ ክፍያ ያልተመለሰ...............................................……. ብር 0.00

የመያዣ ገንዘብ (5%)……………………………………. ብር 667,257.94

ጠቅላላ የተከፈለ ክፍያ..................................................……. ብር 14,679,674.50

3.2. የኘሮጀክቱ ዝርዝር አፈፃፀም

ግንቦት 25/2009 ዓ.ም የመጀመሪያ ርክክብ ተካሂዷል፡፡

ያጋጠሙ ችግሮች

ከውል ስምምነቱ በላይ ረጅም ጊዜ ወስደዋል፡፡

የተጨማሪ ስራ ውል ለፌርማ ወደ ሥራ ተቋራጭ ከተላከ ብዙ ጊዜያትን ያስቆጠረ

ቢሆንምእስካሁንድረስፈርመውሊመልሱትአልቻሉም፡፡

የፕሮጀክቱ የአንድ አመት ቆይታ ጊዜ (Defect liability period) የተጠናቀቀ ቢሆንም የማጠቃለያ

ርክክብ አልተፈጸመም፡፡

የተወሰደ እርምጃ

41
የተጨማሪ ስራ ውል ተፈርሞ እንዲላክ ለሥራ ተቋራጭ ተደጋጋሚ ደብዳቤ ከመጻፋችንም

በተጨማሪ በስልክ ለማነጋገር ተሞክሯል፡፡

ከተያዘለት የውል ጊዜ በላይ ላለፉት ቀናት ከውል ስምምነቱ የገንዘብ መጠን 10% የጉዳት ካሳ ወደ

ባለቤት ገቢ እንዲያደረግ ለስ/ተቋራጩ በደብዳቤ አሳውቀናል፡፡

ለስ/ተቋራጩ የማጠቃለያ ርክክብ እንዲፈጸም በደብዳቤ ከማሳወቃችንም በተጨማሪ በስልክም

ለማነጋገር ሞክረናል፡፡

4. ሰ/ማስከበር ማዕከል፡-

የሥራው ባለቤት .............................................የመከላከያ መሠረተ ልማት ግንባታ ዘርፍ

ሥራ ተቋራጭ..................................................መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርኘራይዝ

አማካሪ መሃንዲስ.............................................መከላከያ ኮንስትራክሽን ዲዛይን ድርጅት

ዋናው የሥራ ውል............................................ ብር 42,483,413.41

ተጨማሪ የሥራ ውል (1-3)............................... ብር 12,408,025.50

የተጨማሪ/ተቀናሽ የሥራ ውል…………. ብር (6,436,989.25)

አጠቃላይ የሥራ ውል........................................ ብር (48,454,449.66)

ዋናው የሥራ ውል የተፈረመበት........................ Febr. 05, 2015

ለኘሮጀክቱ የተያዘለት የሥራ ጊዜ…………161 ካላንደር ቀናት

በተጨማሪስራዎችምክንያትየተሰጠተጨማሪጊዜ….116 ካላንደር ቀናት

በቀረበው የጊዜ ይገባኛል ጥያቄ መሰረት የፀደቀ ጊዜ…134 ካላንደር ቀናት

አጠቃላይ ለኘሮጀክቱ የተሰጠው የሥራ ጊዜ…………411 ካላንደር ቀናት

ከውል ስምምነት በላይ ያለፉ ጊዜያት …………………467 ካላንደር ቀናት (113.63%)

አጠቃላይ የተከናወነ ሥራ (ቫትን ጨምሮ)……… 48,454,449.05(100%)

4.1. የኘሮጀክቱ የፋይናንስ ሁኔታ

ቅድመ ክፍያ ...........................................................……. ብር 12,745,024.02

ለተከናወነ ሥራ በክፍያ ሰርተፍኬት የተፈፀመ ክፍያ…ብር 29,389,279.44

ቅድመ ክፍያ ያልተመለሰ...............................................……. ብር 0.00

የመያዣ ገንዘብ (5%)…………………………………ብር 2,106,715.18

42
የጉዳት ካሳ (10%)……………………………………. ብር 4,213,430.41

ጠቅላላ የተከፈለ ክፍያ..................................................……...ብር 42,134,303.46

4.2. የኘሮጀክቱ ዝርዝር አፈፃፀም

የማጠቃለያ ርክክብ ለማድረግ ሃምሌ 19/2010 ዓ.ም ከሁሉም ባለድርሻ አካላት የተውጣጡ

ባለሙያዎች ሳይቱ ላይ የስራ ጉብኝት የተደረገ ቢሆንም አንዳንድ ያልተስተከከሉ ስራዎች

በመኖራቸው ምክንያት በተያዘው ፕሮግራም መሰረት ሊከናወን አልቻለም፡፡

ከ 5%የመያዣ ገንዘብ በስተቀር ሁሉም ክፍያ ተፈጽሟል፡፡

ያጋጠሙ ችግሮች

የሥራ አፈፃፀሙ በተያዘለት የጊዜ ገደብ አልተጠናቀቀም ፣

በማጠቃለያ ርክክቡ ወቅት የመብረቅ መከላከያ አልተገጠመም፡፡

ለስ/ተቋራጩ የመጀመሪያ ርክክብ ሰነድ ፈርመው እንዲመልሱ የላክንላቸው ቢሆንም እስካሁን

ሊመለስልን አልቻለም፡፡

የተወሰደ እርምጃ

ሥ/ተቋራጩ ከውል ስምምነት ገንዘብ 10% የጉዳት ካሳ እንዲቀጣ ተደርጓል፡፡

የመብረቅ መከላከያ በአስቸኳይ እንዲገጠምና የመጀመሪያ ርክክብ ሰነድ ፈርመው እንዲመልሱ

ለስ/ተቋራጩ በድጋሚ በደብዳቤ ጠይቀናል፡፡

5. ጃንሜዳ ስታፍ ኮሌጅ፡-

የሥራው ባለቤት .............................................የመከላከያ መሠረተ ልማት ግንባታ ዘርፍ

ሥራ ተቋራጭ..................................................መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርኘራይዝ

አማካሪ መሃንዲስ.............................................መከላከያ ኮንስትራክሽን ዲዛይን ድርጅት

ዋናው የሥራ ውል............................................ ብር 40,405,241.12

ተጨማሪ የሥራ ውል (1-3)............................... ብር 14,008,513.46

የተጨማሪ/ተቀናሽ የሥራ ውል (1-3) ……. ብር (5,701,869.37)

አጠቃላይ የሥራ ውል........................................ ብር 48,706,885.21

ዋናው የሥራ ውል የተፈረመበት........................ Nov.05, 2013

43
ለኘሮጀክቱ የተያዘለት የሥራ ጊዜ…………150 ካላንደር ቀናት

በተጨማሪስራዎችምክንያትየተሰጠተጨማሪጊዜ….212 ካላንደር ቀናት

በቀረበው የጊዜ ይገባኛል ጥያቄ መሰረት የፀደቀ ጊዜ…229 ካላንደር ቀናት

አጠቃላይ ለኘሮጀክቱ የተሰጠው የሥራ ጊዜ…………591 ካላንደር ቀናት

ከውል ስምምነት በላይ ያለፉ ጊዜያት …………………641 ካላንደር ቀናት (108.46%)

አጠቃላይ የተከናወነ ሥራ (ቫትን ጨምሮ) …………. 48,706,883.94(100%)

5.1. የኘሮጀክቱ የፋይናንስ ሁኔታ

ቅድመ ክፍያ ..................................................................……. ብር 12,121,572.34

ለተከናወነ ሥራ በክፍያ ሰርተፍኬት የተፈፀመ ክፍያ…ብር 34,467,620.99

ቅድመ ክፍያ ያልተመለሰ...............................................……. ብር 0

የመያዣ ገንዘብ (5%)…………………………………ብር 2,117,690.61

የጉዳት ካሳ (10%)……………………………………. ብር 4,235,381.32

ጠቅላላ የተከፈለ ክፍያ..................................................……...ብር 46,589,193.33

5.2. የኘሮጀክቱ ዝርዝር አፈፃፀም

የማጠቃለያ ርክክብ ለማድረግ ሃምሌ 17/2010 ዓ.ም ከሁሉም ባለድርሻ አካላት የተውጣጡ

ባለሙያዎች ሳይቱ ላይ የስራ ጉብኝት የተደረገ ቢሆንም አንዳንድ ያልተስተከከሉ ስራዎች

በመኖራቸው ምክንያት በተያዘው ፕሮግራም መሰረት ሊከናወን አልቻለም፡፡

ያጋጠሙ ችግሮች

የሥራ አፈፃፀሙ በተያዘለት የጊዜ ገደብ አልተጠናቀቀም ፣

በማጠቃለያ ርክክቡ ወቅት አንዳንድ ማስተካከያዎች በመኖራቸው ምክንያት ርክክቡ በተያዘለት

ፕሮግራም መሰረት ሊፈጸም አልቻለም፡፡

ለስ/ተቋራጩ የመጀመሪያ ርክክብ ሰነድ ፈርመው እንዲመልሱ የላክንላቸው ቢሆንም እስካሁን

ሊመለስልን አልቻለም፡፡

የተወሰደ እርምጃ

44
ከውለታ ስምምነቱ በላይ ላለፉት ቀናትከውል ስምምነት ገንዘብ 10% የጉዳት ካሳ እንዲከፍል ወደ

ባለቤት ተልከዋል፡፡

ቀሪ የማስተካከያ ስራዎች በአጭር ጊዜ እንዲጠናቀቁና የመጀመሪያ ርክክብ ሰነድ ፈርመው

እንዲመልሱ ለስ/ተቋራጩ በድጋሜ በደብዳቤ ጠይቀናል፡፡

6. ቢሾፍቱ አውቶሞቲቭ ኢንዱስትሪ፡-

የሥራው ባለቤት………………….... በብ/ብ/ኢንጅ/ኮርፖ/ቢሾፍቱአውቶሞቲቭ ኢንዱስትሪ

ሥራ ተቋራጭ....................................................አሰር ኮንስትራክሽን ሃ/የተ/የግ/ማ

አማካሪ መሃንዲስ...............................................መከላከያ ኮንስትራክሽን ዲዛይን ድርጅት

ዋናው የሥራ ውል............................................... ብር 47,904,887.60

የለውጥ ስራ ውል……………………………. ብር (13,389,045.13)

አጠቃላይ የሥራ ውል.......................................... ብር 34,515,842.47

የሥራ ውል የተፈረመበት.....................................June 29,2016

ስራው የተጀመረበት ቀን……………………. Nov. 30,2016

የኘሮጀክቱ የሥራ ጊዜ......................................... 40 ካላንደር ቀናት

የተከለሰ የስራ ማጠናቀቂያ ጊዜ………………Dec.5,2018

የጸደቀ የጊዜ ይገባኛል ጥያቄ.................................212 ካላንደር ቀናት

የተከናወነ ሥራ በብር (ቫትን ጨምሮ)……29,538,587.43(85.58%)

6.1. የኘሮጀክቱ የፋይናንስ ሁኔታ

ቅድመ ክፍያ .............................................................................……. ብር 14,371,466.28

ለተከናወነ ሥራ በክፍያ ሰርተፍኬት የተፈፀመ ክፍያ…. ብር 14,524,977.94

ቅድመ ክፍያ ያልተመለሰ...............................................……. ብር 0.00

የመያዣ ገንዘብ (2.5%)…………………………………ብር 642,143.21

ጠቅላላ የተከፈለ ክፍያ..................................................……...ብር 28,896,444.22

6.2. የኘሮጀክቱ አፈፃፀም፤

45
ከ 2.5%የመያዣ ገንዘብ በስተቀር ሁሉም ክፍያ ተፈጽሟል፡፡

ስ/ተቋራጩ ባቀረበው የማጠቃለያ ክፍያ መሰረት ተመርምሮና ጸድቆ ወቷል፡፡

የማጠቃለያ ርክክብ ጊዜው አልደረሰም፡፡

ያጋጠሙ ችግሮች

የለም፡፡

የተወሰደ እርምጃ

የለም፡፡

8.2.3. የማጠቃለያ ርክክብ የተካሄደባቸው ፕሮጀክቶች

1. ካሊብሬሽን ሴንተር፡-

የሥራው ባለቤት .............................................በብ/ብ/ኢን/ኮርፖ/የካሊብሬሽን ማዕከል

ሥራ ተቋራጭ..................................................መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርኘራይዝ

አማካሪ መሃንዲስ.............................................መከላከያ ኮንስትራክሽን ዲዛይን ድርጅት

ዋናው የሥራ ውል............................................ ብር 11,951,405.99

ተጨማሪ የሥራ ውል (1-2)............................... ብር 8,126,677.51

የተጨማሪ/ተቀናሽ የሥራ ውል (1-4) ……........ ብር (55,936.10)

አጠቃላይ የሥራ ውል........................................ ብር 20,022,147.40

የሥራ ውል የተፈረመበት.................................. Feb.19, 2014

ለኘሮጀክቱ የተያዘለት የሥራ ጊዜ…………146 ካላንደር ቀናት

በተጨማሪስራዎችምክንያትየተሰጠተጨማሪጊዜ……107 ካላንደር ቀናት

በቀረበው የጊዜ ይገባኛል ጥያቄ መሰረት የፀደቀ ጊዜ…60 ካላንደር ቀናት

አጠቃላይ ለኘሮጀክቱ የተሰጠው የሥራ ጊዜ…………313 ካላንደር ቀናት

ከውል ስምምነት በላይ የወሰደው ጊዜ………………….803 ካላንደር ቀናት (256.55%)

አጠቃላይ የተከናወነ ሥራ (ቫትን ጨምሮ) …… 19,137,710.94(95.58%)

1.1. የኘሮጀክቱ የፋይናንስ ሁኔታ

ቅድመ ክፍያ ................................................................……. ብር 0.00

ለተከናወነ ሥራ በክፍያ ሰርተፍኬት የተፈፀመ ክፍያ……ብር 18,305,636.55

46
ቅድመ ክፍያ ያልተመለሰ...............................................……. ብር 0

የመያዣ ገንዘብ (5%)……………………………………. ብር 832,074.39

ጠቅላላ የተከፈለ ክፍያ..................................................……...ብር 18,305,636.55

1.2. የኘሮጀክቱ ዝርዝር አፈፃፀም

ከውለታ ስምምነቱ በላይ ላለፉት ቀናት የ 10% የጉዳት ካሳ እንዲቀጡ ባለቤትውሳኔ ውን

አሳውቆናል:

ከሁሉም ባለድርሻ አካላት የተውጣጡ ባለሙያዎችህዳር 13/2011 ዓ.ም ሳይቱ ላይ የስራ ጉብኝት

በማድረግ የማጠቃለያ ርክክብ ተደርጓል፡፡

ያጋጠሙ ችግሮች

ፕሮጀክቱ ከተያዘለት ጊዜ በላይ ወስዷል ፡፡

ስ/ተቋራጩ የማጠቃለያ ክፍያውን እስካሁን ድረስ አላቀረበም፡፡

የተወሰደ እርምጃ

የጉዳት ካሳ በርክክብ ሰነዱ ላይ በመሙላት ወደ አሰሪው መ/ቤት ለመላክ በሂደት ላይ ነው፡፡

8.2.4. በዕቅድ አፈፃፀም ወቅት ያጋጠሙ ዋና ዋና ችግሮችና የተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎች

ያጋጠሙ ችግሮች

ለፕሮጀክቶች የተመደቡ መኪኖች በየጊዜው ብልሽት ማጋጠሙ

የአብዛኞች ፕሮጀክቶች የሥራ አፈፃፀም ከእቅዱ በታች መሆን

የድርጅታችን ተሰብሳቢ አሳሳቢ ደረጃ ላይ መሆን

የችግሩ ባለቤት

የሁሉም ባለድርሻ አካላት ተሳትፎ አለበት (የአማካሪ፤የስራ ተቋራጭ እና የባለቤት)

የተወሰዱ የመፍትሄ አቅጣጫዎች

በአማካሪው በኩል የሚታዩትን ችግሮች ለመፍታት ከፕሮጀክትና ከዋናው ቢሮ ሙያተኞች ጋር

በመነጋገር የመፈትሄ አቅጣጫ ለማስቀመጥ ጥረት ተደርገዋል ፡፡

የድርጅታችን በተሰብሳቢ ያለ የገንዘብ መጠን ለመሰብሰብ በዚህ ወር ባለድርሻ አካላት በማነጋገር

ጥረት የተደርገ ሲሆን ከፊሉ የገንዘብ መጠን ለመሰብሰብ ተችለዋል

47
9. የደርጅቱ ደጋፊ የሥራ ሂደት የ 2011 በጀት ዓመት የህዳር ወር አፈጻጸም

እስከ ህዳር ወር 2011 ዓ/ም የ 100 ቀን የአስተዳደርና ፋይናንስ ቡድን የስራ አፈጻጸም ሪፖርት

1. ቁልፍ ተግባር
የድርጅቱ ተሰብሳቢ ለመሰብሰብ በተያዘው እቅድ መሰረት በህዳር ወር ወስጥ የድርጅቱ ዋና ስራ
ሂደት የተሳተፉበት በየሳምንቱ ምን ላይ እንደደረሰ በውይይት እየታየ የመጣ ሲሆን የዚሁ ውጤት
ደግሞ ኢንስ እሰከ 6 ሚልዮን፤ከአዲስ አበባ ቤቶች 5 ሚልዮን የሚሆን ከመሃንዲስ ዋና መመሪያ,
እሰከ 5 ሚልዮን የሚሆን እንደሚከፍሉን የገለጹ ሲሆን ከኮንስትራክሽን ኢንተርፕራዝ ደግሞ 3.1
ሚልዮን ብር ተሰብስቧል፡፡
የየ IFRS ስራው እስካሁን ባለው ድርጅቱ ባስቀመጠው ፕሮግራም እየተሰራ ሲሆን ፖሊሲው
በቀረበው አማራጭ ተዘጋጅቶ መካተተት የሚገባቸው የተሰብሳቢ Doubt ful allowance; የቢሮ
ግምት ዋጋ እና ከድርጅታችን ግንኙነት ያለቸው ድርጅቶች ተለይቶ እንዲቀርብ በተጠየቀው መሰረት
ለአማካሪ ድርጅቱ ተሰጥቶት የቀጣይ ስራ በመስራት ላይ ይገኛል፡፡
የድርጅቱ የጸደቀ የግዢ ፍላጎት እስካሁን ያልቀረበልን ቢሆንም ከእቀድና ገበያ ጥናት ኬዝ ቲም እስከ
ህዳር የተገዙ እቃዎች ለማስተካከል እንዲችሉ አሳውቁን ስላሉ ዝርዝሩ ተልኮላቸዋል፡፡
የድርጅቱ ንብረት የማጣራት ስራ ኮሚቴው እየሰራ ሲሆን በተያዘው እቅድ ከመሄድ ግን የለቀቁ
ሰራተኞች ስላጋጠመ በስራ መደራረብ ትንሽ የተጓተተ ቢሆንም አሁን የቀራቸው የህንጻ እና
የፎቶኮፒ ስራ ቋሚ እቃ እንደሚቀራቸው ሪፖርታቸው ያመለክታል፡፡
የድርጅቱ ፔሮል ዝግጅት በአክሰስ የሚዘጋጅበት በተያዘው መሰረት ሞያተኛ ከውጭ በማምጣት
ፎርማቱ በማዘጋጀት የህዳር ወር ደመወዝ በሲቪል ሰራተኞች ተሞክሮ ለእያንዳንዱ ስሊፕ በሚያሳይ
መልኩ እንዲወጣ የተደረገ ሲሆን የሰራዊት አባላት ደመወዝ ደግሞ ፎርማቶ በመዘጋጀት ላይ ይገኛል፡፡
ድርጅቱ መመሪዎች እና ጥቅማ ጥቅም ማዘጋጀት ጉዳይ ከስራ ቦርዱ በሰጠው አቅጣጫ ኮሚቴ
ተቋቁሞ በአዲሱ ስራስኪያጅ ከተመደቡ በኋላ እንዲታይ በሚል ስለተያዘ እና የደመወዝ እና
የድርጅቱ መዋቅር ጉዳይ መናጅመንቱ ቅዳሜ እየገባ በማየት ላይ የረገኛል፡፡

1. ፋይናንስ አፈጻጸም

1.1. የፋይናንስ ኬዝ ቲም

48
የድርጅታችነወ የ 2011 በጀት አመት ቢፈረሠ የሂሳብ ስርአት ለማከናወን የፖሊሲ አማራጭ
የመምረጥ ስራ ማናጅመንቱ ከፋይናንስ ጋር በመሆን የመረጣ ስራ የተከናወነ ሲሆን በተጨማሪ
ፖሊሲው ተቀርጾ ስለቀረበ በፖሊሲው መሰሰረት ለ IFRS የተዘጋጁ አካውንቶች ገለጻ ተደርጎ
የምንጠቀምበት ቢሮ ዋጋ ግምት፤የ Allowance provision fer receivable rate እናተዛማጅ የሆኑ
ድርጅቶች ዝርዝርእንዲሰጥ ተደርጓል፡፡
ተሰብሳቢ በሚመለከት ከደንበኞቻችንጋር ስለአሉን ተሰብሳቢዎች እና ያልተሰበሰቡበት ምክንያት
በመነጋገር ያገኘናቸው ምላሾች ከየስራ ሂደቱ እንዲያውቁት የማድረግ ስራ እና ከስራ ሂደቶች ጋር
በመሆን ለመሰብሰብ ጥረት በማድረግ ከኢንተርፕራይዝ ወደ 3.1 ሚልዮን የተሰበሰበ ሲሆን ከአዲስ
አበባ ቤቶች፤ከመሃንዲስ ዋና መምሪያ እና ከኢንሳ ደግሞ የተወሰነ እንዲከፍሉን በሂደት ላይ እንደሆኑ
ገልጸውልናል፡፡
የድርጅቱን የህዳር ወር የስራ ማስኬጃየአበል፤የእቃ እና የአገልግሎት ግዢ) ክፍያዎች
በየተቀመጠላቸው የጊዜ ገደብ በጥራት ክፊያ ተፈጽሟል፡፡
የድርጅቱን እስከ ጥቅምት ወር 2011 የባንክ ምዝገባ ሚዛን ከፋይናንስ የመዝገብ ሚዛን ጋር
የማስታረቅ ስራ ተከናውኗል፡፡
የህዳር ወር 2011 አመት ወጪ እና ገቢ የተደረገባቸው የእቃ አገልግሎት ግዢ፤የደመወዝ፤የስራ
ማስኬጃ እንዲሁም የንብረት ወጪ እና ገቢ ሰነዶችን አረገሃግጦ በመረከብ እንዲሁም የሂሳብ
ምርመራ በማድረግ ምዝገባ በየጊዜው ተከናውኗል፡፡
የድርጅቱን የወጪ እና ገቢ እንዲሁም ሌሎች ሂሳባዊ ሰነደዶች በተገቢው ቦታ በጥንቃቄ ጥበቃ
እንዲደረግላቸው ተደርጓል፡፡
የድርጅቱ መጠቀሚያ የሆነውን ካሽ ሬጂስተር አመታዊ ምርመራ እንዲደረግ ተደርጎ በየእለቱ የ z-
ሪፖርት እንዲወጣ ተድርጓል፡፡
የ 2009 ሪፖርት ድራፍት በጥቅምት የቀረበ ሲሆን በማናጅመንቱ ተገምግሞ ኦዲት ካደረገው
ኮርፖሬሽን ጋር ውይይት በሚያስፈልጋቸው ላይ ውይይት ለማድረግ እና የመጨረሻ ኦዲት ሪፖርት
ለማውጣት ቀጠሮ ለህዳር 26 ቀን ተይዟል፡፡
በድረጅቱ ፋይናንስ የተጓደሉ ሰራተኞች ለማሟላት የውስጥ ማስታወቅያ ወጥቶ ተወዳዳሪዎች
በምዝገባ ሂደት ላይ የረገኛሉ፡፡
ከመከላከያ ኢንተርፕራይዝ ዘርፍ በመጣ የተሰብሳቢ እና ተከፋይ እዳ ዝርዝር ማሳወቅያ ቅጽ
መሰረተት ብር 83 ሚልዮን በተሰብሳቢ እና ብር 3.1 ሚልዮን በእዳ አስከ ጥቅምት 30 ቀን 2011
የሚገኘው ዝርዝር ከነምክንያቱ ተሞልቶ ለዘርፍ ተልኳል፡፡
የድርጅቱ ቋሚ ንብረት ዋጋ መሙላት፤በማን እጅ እንደሚገኝ መለየት እና መወገድ የሚገባቸውን
ንብረቶች ተገቢውን የአወጋገድ ስርአት መሰረት አድርጎ የማስተካከያ ሂሳብ መስራት እና ከሂሳብ
መዝገብ ላይ እንዲወጡ ለማድረግ በተያዘለት እቅደ በስራ መደራረብ ምክንያት ማከናወን ባይቻልም
በተቻለው አቅም ስራው እየተከናወነ የሚገኝ ሲሆን ከገቢና ከወጪ ሰነዶች ላይ በመነሳት ምዝገባ
49
ማከናወን እስከ 2004 ዓ/ም መጨረሻ ድረስ ጎን ለጎን በሰራተኞች እጅ የሚገኘው ንብረት የመቼ
አመተ ምህረት እንደሆነ የማጣራት ስራ ከፎቶ ኮፒ፤መዝገብ ቤት፤ ህንጻ ስራ አስኪያጅ እና ህንጻ
ኮንትራት አስተዳደር በስተቀር የሁሉም ክፍሎች ምዝገባበ ተከናውነዋል፡
1.2. በጥቅምት እና ህዳር ወር 2011 ከተለያይ ክፍሎች የተሰበሰበ ገንዘብ ቀጥሎ በቀረበው ዝርዝር
መሰረት ተከናወነዋል፡፡
በጥቅምት እና ህዳር ወር 2011 የተሰበሰበ ገንዘብ
S/No ገንዘቡ የከፈሉን ክፍሎች የገንዘብ መጠን

10,165,328
1 Defence Construction Enterprise .26

1,766,809
2 Defence Army foundation .78

702,50
3 Defense Interprise sector 0.47

179,40
4 Urban development presidential House 0.00

12,814,038
ጠቅላላ ድምር .51

በዚህ ወር ውስጥ የብር 2,903,174.53 ስራ ለመስራት ታቅዶ የዕቅዱን 114%ማለትም የብር


3,317,490.86. ስራ ተከናውኗል፡፡ይህም አፈጻጸም በታች ባለው ሰንተረዝ ውስት እንደሚከተለው
ተገልጻል፡-

50
1.2.1. በድርጅቱ አስከ ህዳር 25 ቀን 2011 በተሰብሳቢነት የሚገኘው ብር 83,016,638.72 ሲሆን ዝርዝሩ ደግሞ ቀጥሎ በቀረበወዝ ዝርዘር
ይታያል፡፡
Customer Name 2003 2005 2006 2007 2008 2009 2010 2011 Total
Defence Infrastructure 4,177,670.8
Construction sector 1,631,592.02 1,181,983.72 1,364,095.06 0
7,267,940.7
Defence Army Foundation 627,451.50 1,989,814.21 428,185.20 649,373.85 497,033.31 2,729,855.26 346,227.40 3
Zequala steel rolling 238,924.0
Building 238,924.00 0
Gafat Industry Building 28,750.0
supervision 28,750.00 0
Defence Southern East 462,318.0
Command 88,112.63 374,205.40 3
Metal Engineering 2,096,335.8
Coroporation 761,929.74 831,196.08 503,210.07 9
Defence Construction
Enterprise 27,772.5 610,254.45 32,220.67 14,588,135.51 8,720,978.59 23,979,361.72

103,458.8
Western command HQ 25,864.72 77,594.16 8
House Adminstration
/Combat Engineering Main
department/ 384,647.40 647,592.44 162,439.53 8,053,215.08 1,160,856.24 10,408,750.69

366,399.1
Meles Zenawi Foundation 366,399.11 1
Urban development 844,233.7
presidential House 570,533.76 184,000.00 89,700.00 6
57,500.0
Air Force Head Quarter 57,500.00 0

51
Tekelebirhan Ambaye 275,374.6
Construction PLC 275,374.65 5
Ethiopian Textile Industry 817,633.8
Development Inistitute 163,526.77 654,107.08 5

INSA 133,274.79 12,402,635.64 10,120,036.92 22,655,947.35


Ethiopian Investment 116,736.5
Commission 116,736.56 6
Metal Engineering
Coroporation Bishoftu 431,250.0
Automotive 431,250.00 0
A/A Housing Constraction
Project Office (Koye 8,404,186.8
Feche Site) 6,021,627.29 2,382,559.51 0
Legendary Defence
Products S.C (SIP Plant
Design) -
Homicho Amunition Engi. 283,865.9
Industry 283,865.90 0
83,016,638.7
2,911,364.92 53,637.22 3,614,595.69 761,059.85 2,091,116.70 1,740,680.27 46,631,417.87 25,212,766.20 2

52
Defence Construction Design Enterprise
Income statement
For the Months of October,30 2011 EC
percent
Building Design revenue 284,394.32 1%
Road design revenue 2,827,642.11 12%
Building Supervision revenue 15,914,116.88 65%
Road supervision revenue 5,535,745.00 23%
Total Revenue 24,561,898.31 100%
Spare Parts Consumption 6,691.62 0%
fuel Oil &Lubricant 213955.84 1%
Supplies expenses 29189.12 0%
Salary expenses 14371113.12 73%
Employee Benefits 195793.59 1%
Operating expenses 1282194.77 7%
Repair & maintenance 414298.66 2%
Rent expenses 1523645.11 8%
Utilities expense 156254.5 1%
Insurance Expense 494 0%
professional fee 1350282.02 7%
Miscellaneous expenses 108999.88 1%
Total Expense 19,652,912.23 100%
Gross profit 4,908,986.08 20%

2. የንብረትና ግዢ
ለሰሌዳ ቁጥር ኮ 3-67007 ቶዮታ ፒካፕ ተሸከርካሪ የተለያዩ መለዋወጫዎች ፕረፐፎርማ
ተሰብስቦ እንዲገዛ ተደርጓል፡፡

53
ከገነት ወንድሙ፤ከዘርኡ በርሄ፤ከበአለም እና ሞኤንኮ ከፕሮጀክት ለመጡ ተሸከርካሪዎች
መለዋወጫ የሚሆኑ ፕሮፎርማ ተሰብስቦ አሽናፊ ከሆነው ድርጅት እንዲገዛ ተደርጓል፡፡
የተለያዩ የህንጻ እና ኤለክትሮኒክስ እቃዎች ከብራና የአውቶማቲከ ቲተር፤ለመዝገብ ቤት በረንዳ
የሚሆን እቃ፤የሰው ኃይል ቅጥር በሪፖርተር የማውጣት፤ የበር መዝጊያ ጡት የመሳሰሉ ግዢዎች
ተከናወነዋል፡፡
ከተለያዩ ድርጅቶች በጨረታ ለመሳተፍ ከተለያዩ ድርጅቶች አምስት የጨረታ ሰነድ ተገዝቶ
ለስራ ሂደቶች ተሰጥቷል፡፡
ለፕሮጅክት የሚላክ የሰባት ተሸከርካሪዎች 35 ጎማ በቀጥታ ከአቅራቢው ድርጅት አዲስ ጎማ
ተገዝቶ ገቢ ሆኗል፡፡
የ A4 ወረቀት ከመንግስት ግዢ ከተፈቀደው 50 ደስጣ ተገዝቶ ገቢ ሆኗል፡፡
የተለያዩ እቃዎች ተገዝቶ የገቡ እና በገምጃ ቤት ከነበሩ ሲገቡ ገቢ በሆኑበት መንገድ በክፍሎች
ተጠይቆ በቀረበው የማውጫ ሰነድ ተዘጋጅቶ እና በሚመለከተው ኃላፊ ሲወስን እደላው
ተከናወኗል፡፡
3. ሰው ሀብት ልማት
1. ግብ
ደስተኛ አሀድ ከመፍጠር አኳያ ሠራተኞችን በውስጥ የደረጃ ዕድገት በማውጣት ሠራተኞችን
ለተሻለ ደረጃ እና ደመወዝ ብቁ ማድረግ፣ በተለያዩ ትምህርትና ሥልጠናዎች ማብቃት፣
የሠራዊቱን የማዕረግ ዕድገት እና የሙያ የእጅ ብልጫ በወቅቱ እንዲያገኙ ክትትል ማድረግ፣ እና
ሌሎች ተዛማጅ የሆኑ ሥራዎችን በማከናወን ደመወዝና ልዩ ልዩ ጥቅማ ጥቅም ክፍያዎች
በመመሪያው እና በደንቡ መሠረት ፈጣን፣ ቀልጣፋና ተደራሽ ማድረግ፡፡

1.1. ተግባር አንድ ፡- የሰው ኃይል አስተዳደር ሥራዎች የተሟላ የሰው ኃይል እንዲኖር የክፍሎችን
ፍላጎት በቅጥር፣ በደረጃ ዕድገት እና በዝውውር/በምደባ እንዲሟላ ማድረግ፡፡
ከላይ በተገለፁት ዓላማ እና ግብ አንፃር ከውጪ በሪፓርተር ጋዜጣ እና በውስጥ ማስታወቂያ
በማውጣት በቅጥር እንዲሟላ የተደረጉ የሥራ መደቦች፡-
 ሲኒየር II ዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትል ባለሙያ (በቋሚ) …………. 01
 ጽሕፈትና ቢሮ አስተዳደር I (በቋሚ) …………………………………. 01
 የቢሮ ፅዳትና ውበት ሠራተኛ (በኮንትራት)……………………………. 01
ድምር ……………. 03

54
ማስታወቂያ ወጥቶ ቅጥራቸው ያልተፈፀመ
 ጁኒየር II ዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትል ባለሙያ ………………… 01
 ለሲኒየር I የቢዝነስ ዲኘሎኘመንት ባለሙያ ………………………. 01
ድምር ……………. 02

የቅጥር ማስታወቂያ እንዲወጣ የተደረገ


 የቅየሳ ባለሙያ ………………………………………………………01
 ሲኒየር አካውንታንት ……………………………………………….01
 ጁኒየር አካውንታንት ……………………………………………….01
ድምር …………….03

በሪኮመንዴሽን ቅጥር የተፈፀመ


 የህንፃ ኮንት/አስተ/ቡድን በድሬደዋ ደ/ምስራቅ ዕዝ ለሚገነባው የ G+5 ህንፃ ግንባታ
የኘሮጀክት ሥራ አስኪያጅ ተቀጥሯል፡፡

1.1.1. የማዕረግ ዕድገት በተመለከተ፡- በጥር ወር 2011 ዓ/ም ለ 4 አባላት የማዕረግ እድገት ለሚገባቸው
አባላቶች ዝርዝር ፎርማሊቲዎች እንዲሟሉ ለየሥራ ሂደቱ መረጃዎች የተላኩ ሲሆን ለሹመት
የቀረቡትም፡-
ከሻምበል ወደ ሻለቃ …………… 04
ሻለቃ ሻምበል መ/አ /አ ድምር
4 - - - 4

1.1.2. የማዕረግ ዕድገት አፈፃፀም መመሪያ መሠረት በማድረግ በጥር ወር 2011 ዓ/ም የማዕረግ
የመቆያ ጊዜያቸውን ለሸፈኑ 4 የሠራዊት አባላት የሥራ አፈፃፀም ተሞልቶ ወደሚመለከተው
ክፍል ተልኳል፡፡
ሌ/ኰ ሻለቃ ሻምበል ድምር
4

1.1.3. ከዚህ በፊት ወደ ሠላም ማስከበር የተላኩ የሠራዊት አባላት እና አዲስ ምልመላን በተመለከተ
ሠላም ማስከበር የተሰማሩ የሠራዊት አባላት እና ሲቪል ሠራተኞች፡-

55
ሲቪል ሠራዊት
ተ/ቁ የግዳጅ ቦታ
ኦብዘርቨር ኮንተንጀንቲ ስታፍ ድምር ኦብዘርቨር ኮንተንጀንቲ ድምር የጠቅላላ
የሠራዊት እና
የሲቪል በግዳጅ
ላይ ያለ
1 አብዬ
2 ዳርፉር
3 ሶማሊያ - - - - 04 04 08

ዝውውር/ምደባ
 አንድ/01/የሠራዊት አባል ትምህርታቸውን በማጠናቀቅ በድርጅቱ ስኬል እንዲካተቱ ተደርጓል፡፡
 ከኮንትራት ወደ ቋሚ ቅጥር በመነሻ ደመወዝ የተዛወሩ የቢሮ ፅዳት ሠራተኛ. 01

1.2. ተግባር ሁለት፡- በዲስፒሊን ግድፈት ደመወዝ የተቀጡና የፅሑፍ ማስጠንቀቂያ የተሰጣቸው፤
በዲስኘሊን ግድፈት

 በመንገድ ኘሮጀክት ሥራ በሰርቬይንግ ሥራ ያሉ የደመወዝ ዕገዳ የተደረገባቸው …01

. ቅድመ ማስጠንቀቂያ የተሰጣቸው


 የኘሮጀክቱ ሥራ በመጠናቀቁ የ 30 ቀን የቅድሚያ ማስጠንቀቂያ የተሰጣቸው
………………………………………………………………………………. 01
 ከበለስ መካነ-ብርሃን መንገድ ሥራ ኘሮጀክት በገዛ ፈቃዳቸው ሥራቸውን ለመልቀቅ የቅድመ
ማስጠንቀቂያ የሰጡ ……………………………………. 01
 ከህንፃ ዲዛይን ቡድን ሥራቸውን ለመልቀቅ የቅድመ ማስጠንቀቂያ የሰጡ … 01
ድምር ……03

1.2.1. ስንብት

 የኘሮጀክት ሥራ በመጠናቀቁ የተሰናበቱ ………………………………… 01


 በገዛ ፈቃዳቸው ሥራቸውን የለቀቁ ሲኒየር አካውንታንት II …………….01
 በገዛ ፈቃድ ሥራ የለቀቁ የሞተር ፓስተኛ ……………………………….01

56
ድምር ………… 03

1.3. ተግባር ሦስት ፡- የድርጅቱን የሥራ ክንውን ውጤታማ ለማድረግ ሠራተኞችን በተለያዩ
ሥልጠናዎች ማብቃት፤ እንዲሁም የትምህርት ውል ፈፅመው የት/ት ክፍያ እየተፈፀመላቸው
በመማር እራሳቸውን እንዲያበቁ ተደርጓል፡፡

ዝርዝር ሥራዎች
 የስልጠና የዋጋ ግምት ተሞልቶ ተልኳል፡፡
 ISO ስልጠና በመራዘሙ በቀጣይ ሊሰጥ የሚችልበት ጊዜ ክትትል እየተደረገ ይገኛል፡፡
 በስነ-ፆታ እኩልነት ለመካከለኛ አመራሮችና ለሙያተኞች ለማሠልጠና ለኢትዮጵያ
ማኔጅመንት ኢንስትቲዩት ተጠይቋል፡፡

የትምህርት ውል ፈፅመው የት/ት ክፍያ የሚፈፀምላቸው ሲቪል እና የሠራዊት አባላት

ተ/ቁ የሚማሩት የትምህርት ዓይነት/ዘርፍ አጠቃላይ


ዲኘሎማ ዲግሪ ሁለተኛ ዲግሪ ድምር
ሴት ወንድ ሴት ወንድ ወንድ ሴ
01 ሠራዊት - 01 - 04 02 -
02 ሲቪል 04 - 01 01 02 -
ድምር ……… 04 01 01 05 04 - 15

ረጅም ጊዜ ትምህርት እየወሰዱ የሚገኙ ሠራተኞች 15 ትምህርታቸውን እየተከታተሉ ሲሆን


ከነዚህ ውስጥ 8 ሲቪል እንዲሁም 7 የሠራዊት አባላት ሲሆኑ ዝርዝሩም እንደሚከተለው
ቀርቧል፡፡
ተ/ የት/ተቋሙ ስም የትምህርቱ ዓይነት የትምህርት ደረጃ
ቁ ዲኘሎ ዲግሪ ማስተር ሲቪል ሠራዊ
ማ ስ ት
1 ሪፍት ቫሊ ዩኒቨርስቲ ኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ 2 2
ሲቪል ኢንጅነሪንግ 1 1

57
ማስተርስ ኦፍ ቢዝነስ 1 1
አድ/MBA
አካውንቲንግ 1 1
ማኔጅመንት 1 1
ማኔጅመንት 1 1
2 አዲስ ኮሌጅ ኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ 1 1
ሲቪል ኢንጅነሪንግ 1 1
አካውንቲንግ 1 1
3 አ/አበባ ተግባረ ዕድ አውቶመካኒክ 1 1
4 ቅድስተ ማሪያም ማስተርስ ኦፍ ቢዝነስ 1 1
አድ/MBA
5 አ/አበባ ዩኒቨርስቲ ስትራክቸራል ምህንድስና 1 1
6 አድማስ ዩኒቭርስቲ ሴክሪተሪያል ኦፊስ ማኔጅመንት 1 1
7 ኢንፎኔት ኮሌጅ አካውንቲንግ 1 1
ድምር ……………… 8 7

1.4. ተግባር አራት፡- በድርጅቱ ጥቅማ ጥቅም መመሪያ እና ህብረት ስምምነት መሠረት ልዩ ልዩ ጥቅማ
ጥቅም ክፍያዎችና የመብት ጥያቄዎች ምላሽ የተሰጠ ዝርዝር ከዚህ እንደሚከተለው በሠንጠረዥ
ቀርቧል፡፡

ተ/ቁ የክንውን ዓይነት ብዛት

1 በ 7/10 ለመውጣት ጥያቄ ተሞልቶ ለሚ/ር ዴኤታ የተላከ 01


2 የዋስትና ደብዳቤ የተፃፈላቸው ሲቪል ሠራተኛ 01
3 የሥራ ልምድ ለሚመለከተው ሁሉ የተፃፈላቸው የሲቪል ሠራተኞች እና የሠራዊት አባላት 18
4 የሙያ ፈቃድ ለማሳደስ ለኮንስትራክሽን ሚ/ር የትብብር ደብዳቤ የተፃፈላቸው አባላት 06
5 የዕለት ፈቃድ የተሰጣቸው ሲቪል ሠራተኞች 49
6 የሀኪም ፈቃድ የተሰጣቸው 07
7 የረጅም ጊዜ ፈቃድ የወሰዱ ሲቪል ሠራተኛ 06
8 በጦር ኃይሎች ሆስፒታል ለህክምና የተላኩ ሲቪል ሠራተኞች 12

58
9 በጦር ኃይሎች ህክምና እንዲያገኙ የተላኩ የሠራዊት አባላት 01
10 በ 2011 የእርከን ጭማሪ የተደረገላቸው ቋሚ ሲቪል ሠራተኞች ደብዳቤ እንዲደርሳቸው ለፊርማ 77
የቀረበ
11 ለጦር ኃይሎች የዱቤ ህክምና የተሰጣቸው ክፍያ የተፈፀመ 06
12 የት/ቤት ክፍያ የተፈፀመላቸው የሠራዊት እና ሲቪል ሠራተኞች 03
13 አዲስ የትምህርት ውል የፈፀሙ የሠራዊት እና ሲቪል ሠራተኞች 01
14 የድርጅቱ መታወቂያ እና ባጅ እንዲሰራላቸው የተላከ 09
15 የድጋፍ ደብዳቤ የተፃፈላቸው የሠራዊት እና ሲቪል ሠራተኞች 02
16 በድርጅቱ ጥቅማ ጥቅም መመሪያ መሠረት የሁለት ወር ደመወዝ የረጅም ጊዜ ብድር የተሰጣቸው ሲቪል
ሠራተኞች 03
17 ለመድሃኒት መግዣ ባቀረቡት ደረሰኝ መሠረት ሂሣቡ የተተካላቸው 04
18 የቢሮ ፅዳት ሠራተኞች የትራንስፓርት ክፍያ የተፈፀመላቸው 08
19 የሙያ የእጅ ብልጫ እንዲሰራላቸው ለዘርፍ የተላከ 01

ጠ/ድምር ………… 215

1.4.1. በድርጅታችን ያለዉ ወቅታዊ የሰዉ ኃይል፡

 ቋሚ ሲቪል ሠራተኛ ………………. 86


 ኮንትራት ሠራተኛ ………………… 138
 የሠራዊት አባላት …………………… 49
በድምሩ……. 273

59
. በድርጅቱ የሚገኝ የሰው ኃይል

የቅጥር ሁኔታ የትምህርት ደረጃ


ተ/ቁ የሠራተኛው ቋሚ ሲቪል የሠራዊት ትምህርት በሁለተኛ ጠቅላላ
ፆታ ሲቪል ኮንትራት አባል ድምር የሌላቸው የቀለም ሰርተፍኬት በዲኘሎማ ዲግሪ ዲግሪ ድምር

1 ወንድ 39 117 46 202 1 14 4 46 124 13 202

2 ሴት 47 21 3 71 3 15 2 22 28 1 71

ጠ/ድምር … 86 138 49 273 4 29 6 68 152 14 273

60
የታዩ ጠንካራ ጎኖች
ያልተከናወኑ ሥራዎች

 በእቅድ ተይዞ ያልተከናወነ ሥራ የለም


 የሠራተኞችን ዳታ በ Access እንዲያዙ ኘሮግራም የተያዘ ቢሆንም ሙሉ ዳታውን
ለማስገባት ተደራራቢ ሥራዎች በመኖራቸው ሊሰራ አልተቻለም፣

የመፍትሄ አቅጣጫ

 የሰው ሃብት ዶክመንቴሽን ባለሙያ ቢቀጠር የበለጠ ሥራን አቀላጥፎ ለመስራት


በእጅጉ ይረዳል፣፡

61
4. የጠቅላላ አገልግሎት ኬዝ ቲም
ኬዝ ቲሙ የተሰጠውን ተልዕኮ በአግባቡ ከመወጣት አንፃር በ 2011 በጀት ዓመት በህዳር ወር ከጥቅምት
22 ቀን እስከ ህዳር 21 ቀን 2011 ዓ/ም የተከናወኑ ተግባራትን አፈጻፀም ከዚህ እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡
1. ተግባር አንድ፡- ምቹና የተቀላጠፈ የተሸከርከሪ አቅርቦት እና ስምሪት የአሰራር ስርዓት እንዲኖር
ማድረግ
ዝርዝር ስራዎች፡-

ድርጅታችን በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች ለሚያከናውናቸው የመረጃ ደህንነት ኤጀንሲ


ፕሮጀክትች የመስክ ጉብኝነት ለማካሄድ ባለሙያዎችን ይዞ ወደ ፕሮጅክቶቹ የሚንቀሳቀስ
ተሽከርካሪ ተመድቦላቸዋል፡፡
ከስራ ክፍሎች የሚቀርቡ የተሽከርካሪ ስምሪት ጥያቄዎችን መሰረት በማድረግ የተቀናጀና
የተቀላጠፈና የተቀናጀ የከተማ ውስጥና የመስክ ስራ የትራንስፖርት ስምሪት አገልግሎት
ተሰጥቷል፡፡
የመከላከያ ኮንስትራክሽን ዲዛይን ድርጅት ንብረት የሆኑ በዋና መ/ቤት የሚገኙ ሁሉም
ተሽከርካሪዎች እንዲሁም በመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶች የሚገኙ የሶስት ተሽከርካሪዎች
የ 2011 በጀት ዓመት ዓመታዊ የተክኒክ ምርመራ ተካሂዶላቸዋል፡፡
የድርጅቱ ንብረት ከሆኑት መከካል የ 16 ተሸከርካሪዎችን የ 2011 ዓ/ም ሙሉ መድን ዋስትና
ውል እንዲታደስ ተደርጓል፡፡
2. ተግባር ሁለት፡- ወጪ ቆጣቢ፣ ምቹና የተቀላጠፈ የተሽከርካሪ ጥገና ስራዎች እንዲከናወኑ ማድረግ
በ 2011 በጀት ዓመት በህዳር ወር የድርጅቱ ንብረት የሆኑና በዋናው መ/ቤት እና በመንገድ ግንባታ
ፕሮጀክቶች የሚገኙ ተሽከርካሪዎች የሚያጋጥማቸውን ብልሽት የማስተካከልና እንዲሁም የኪሎ ሜትር
ንባቡን ጠብቆ ሙሉ ሰርቪስ የተደረገላቸው ሲሆን የሚያስፈልጋቸው የመለዋወጫ እቃዎች ግዥ እንዲሁም
የብልሽትና አይነት በወጪ ዝርዝር ከዚህ በታቸው ባለው ሰንጠረዥ እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡
በሙስሊ - ባዳ የመንገድ ስራ ፕሮጀክት የተመደበው የሰሌዳ ቁጥር አአ -3- 67007 የሆነው ቶዮታ ፒክ
አፕ ተሸከርካሪ ወደ አዲስ አበባ እንዲመለስ ተደርጎ በገነት ወንድማገኝ ጋራዥ ታቶ የሚያስፈልጉ ዝርዝር
በቀረበው መሰረት የመለዋወጫ እቃዎች ግዥ ተፈጽሞ የጥገና ስራው በመካሄድ ላይ ይገኛል፡፡ ሆኖም ግን
የመለዋወጫ እቃዎች የግዥ ሂደት በመዘግየቱ ምክንያት ተሽከርካሪው ከሶስት ሳምንታት በላይ ያለ ምንም
ስራ በጋራዥ እንዲቆም ተደርጓል፡፡

ተ. የተሸከርካሪው የተሸከርካሪው የብልሽቱ ዓይነት ጥገና የጥገና ክፍያ ጥገና


ቁ ሰሌዳ ዓይነት የተደረገበት የተደረገበት

62
ድርጅት ቀን
ማስጫኛ 900.00 22/02/2011
1 አአ -3- 64946 ሊፋን 520 የተለያዩ የጥገና ስራዎች ሊፋን ሞተር 273.70 22/02/2011
የተለያዩ የጥገና ስራዎች ሊፋን ሞተር 960.48 29/02/2011
2 አአ -3- 75873 ሊፋን 520 የተለያዩ የጥገና ስራዎች ሊፋን ሞተር 7,238.62 30/02/2011
3 አአ -3- 1488 ሞተር ሳይክል የተለያዩ የጥገና ስራዎች ቲቪኤስ 1,564.00 04/03/2011
4 አአ -3- 60217 ሊፋን 520 የተለያዩ የጥገና ስራዎች ሊፋን ሞተር 279.42 13/02/2011
Oil and fuel filter, air cleaner,
Injection nozzle, turbo sensor,
pressure plate, rear leaf ገነት 103,374.9
14/03/2011
spring, rear break pad and ወንድማገኝ 7
shoe, front suspension, front
ቶዮታ ፒክ
5 አአ -3- 67007 transmission, halo joint, bulb
አፕ
Upper ball joint, rear shock ቢኤልኤም 14/03/2011
11,100.00
absorber,
Wheal nut and stead ሞኢንኮ 232.53 14/03/2011
Rear leaf spring bushi, lower 14/03/2011
ዘርኡ በርሄ 6,599.96
ball joint
ቶዮታ ፒክ የፊትና የኋላ እግር አሞርዛተር 18/03/2011
6 ኢት -3- 47408 ሞኢንኮ 18,995.64
አፕ
7 ኢት -3- 62708 ቶዮታ ሚኒባስ ሙሉ ሰርቪስ ሞኢንኮ 5,381.13 19/03/2011
8 አአ -3- 64905 ሊፋን 620 ጎማ የተስተካከለበት 70.00 19/03/2011
በመንገድ ስራ ፕሮጀክት 28 የሞ/ዘይት ፊልትሮ ሞኢንኮ 12,398.68 13/03/2011
9 ለተመደቡ ቶዮታ ፒክአፕ 28 የናፍጣ ፊልትሮ ሞኢንኮ 13/03/2011
29,218.00
ተሽከርካሪዎች የሚሆን ግዥ
10 የሞተር፣ የፍሬን እና የመሪ ዘይት 900.00 04/03/2011
3. ተግባር ሶስት፡- መመሪያን መሰረት ያደረገ ወጪ ቆጣቢና የተቀላጠፈ ለተሽርካሪዎች የነዳጅ
አጠቃቀም ስርዓት እንዲኖር ማድረግ
ዝርዝር ስራዎች፡-

63
ድርጅታችን ከመከላከያ ኮን/ኢንተርፕራይዝ ጋር በገባው ውል መሰረት በህዳር ወር 2011 ዓ/ም
ለተሞላው 2298 ለትር ናፍጣና እና 2602 ሊትር ቤንዚን እተሞልቶላቸዋል፡፡
4. ተግባራ አራት፡- የድርጅቱን ስራዎች ለማቀላጠፍ የሚያግዙ ኢንተርኔት የስልክና ሌሎች
የቴሌኮሙኒኬሽን አገልግሎቶችን የተሟሉ እንዲሆኑ ማድረግ
ዝርዝር ስራዎች፡-
በድርጅታችን አገልግሎት እየሰጡ ለሚገኙት አስራ ሰባት (17) የገመድ አልባ የጥቅምት ወር
እንዲሁም የብሮድ ባንድ ኢንተርኔት አገልግሎት የነሐሴ 2010 ዓ/ም እና የጥቅምት 2011 ዓ/ም
የአገልግሎት ክፍያ እንዲፈጸም ተደርጓል፡፡ ዝርዝሩሩ ከዚህ በታች ቀርቧል፡፡
ተ. የሚገኝበት የስራ የአገልግሎት ተ. የሚገኝበት የስራ የአገልግሎት
የስልክ ቁጥር የስልክ ቁጥር
ቁ ክፍል ክፍያ ቁ ክፍል ክፍያ
መ/ዲዛይንና
1 118960623 218.95 10 118960632 አስ/ፋይናንስ ቡድን 73.30
ኮን/አስ/
2 118960624 ህ/ፕሮ/ክት/ኮን/አስ 577.24 11 118960633 ህ/ዲዛይንና ኮን/አስ 115.44
3 118960625 መ/ዲዛይን ቡድን 65.00 12 118721069 216.14
4 118960626 ፋይ/አስ/ኬዝ ቲም 65.00 13 118712384 124.10
5 118960627 መ/ፕሮ/ክት/ኮን/አስ 74.43 14 118721070 101.79
6 118960628 ዋና ስራ አስኪያጅ 229.49 15 118721754 68.03
7 118960629 ሰው ኃብት አስ/ 263.24 16 118720761 51.81
8 118960630 ውስጥ ኦዲት አገ/ 65.00 17 118867031 እ/በጀትና ገ/ልማት 38.11
9 118960631 ህንፃ ዲዛይን ቡድን 162.87 18 ብሮድ ባንድ ኢንተ. 29,025.45
ጠቅላላ ድምርድምር 31,535.38
5. ተግባራ አምስት፡- የድርጅቱን ስራዎች ለማቀላጠፍ የሃገር ውስጥና ውጪ የአውሮፕላን ጉዞዎችን
በማመቻቸት የአገልግሎት ክፍያዎች እንዲፈጸሙ ማድረግ
31.1.11. ዝርዝር ስራዎች፡-

ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር በተፈረመው የዱቤ ሽያጭ ውል መሰረት ለድርጅቱ የስራ


አመራር አባላትና ሰራተኞች የቅድመ አገልግሎት ሽያጭ ውል መሰረት በጥቅምት ወር 33
የመሄጃና የመመላሻ እንዲሁም 2 የመሄጃ ወይም የመመለሻ ብቻ በአጠቃላይ 35 የሀገር
ውስጥ በረራዎች ተደርገዋል፡፡ ዝርዝሩም ከዚህ በታች በቀረበው ሰንጠረዥ ቀርቧል፡፡

ተ.ቁ የጉዞ ቦታ የበረራ ዓይነትና ብዛት

64
የመሄጃና የመመለሻ የመሄጃ/የመመለሻ ድምር
1 ከአዲስ አበባ መቀሌ 13 - 13
2 // ድሬዳዋ 2 2 4
3 // ባህር ዳር 13 - 13
5 // ጎንደር 4 - 4
6 // ሐዋሳ 1 - 1
7 // አሶሳ 1 - 1
ድምር 34 2 36

 ከዚህ ተጨማሪ እስከ ከነሐሴ 2010 ዓ/ም ህዳር 2011 ዓ/ም መጨረሻ ድረስ ከተደረጉ
በረራዎች መካከል ክፍያ ለተጠየቀባቸው በረራዎች ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ብር
208,120.00 ክፍያ እንዲፈጸም ሰነዶችን በማጣራት ደብዳቤ ተዘጋጅቶ ለፋይናንስ ክፍል
ተላልፏል፡፡ ዝርዝሩም ከዚህ በታች በቀረበው ሰንጠረዥ መሰረት ክፍያ ተፈጽሟል፡፡

የመሄጃና የመሄጃ/
ተ.ቁ መነሻ ቦታ መድረሻ ቦታ ድምር ጠቅላላ ዋጋ
የመመለሻ የመመለሻ
1 አዲስ አበባ ድሬዳዋ 6 2 8 24,606.00
2 // መቀሌ 20 7 27 100,742.00
3 // አሶሳ 2 - 2 8,562.00
4 // ባህር ዳር 2 1 3 5,255.00
5 // አርባ ምንጭ 5 5 8,535.00
6 // ሰመራ 12 5 17 57,243.00
7 // ሐዋሳ 1 - 1 3,177.00
ጠቅላላ ድምር 208,120.00

6. ተግባር ስድስት፡- የውል ስምምነቶችን በማዘጋጀት ተግባራዊነታቸውን በመከታተል የድርጅቱን


ጥቅም ማስከበር

ዝርዝር ስራዎች፡-

ድርጅትታችን በጌጃና ረጲ የህንጻ ግንባታ ፕሮጀክት ለተመደቡ ተቆጣጣሪዎች የትራንስፖርት


አገልግሎት የሚሰጡ ተሽከርካሪዎችን የግንባታ ስራው በመቋረጡ ምክንያት የኪራይ ውሉ
እንዲቋረጥ የማስጠንቀቂያ ጊዜ ለአካራይ ድርጅቱ ደብዳቤ ተዘጋጅቶ ተልኳል፡፡ ከአከራዩ ጋር
በተደረሰ ስምምነት የኪራይ ውሉ ከተጠቀሰው ቀን ቀደም ብሎ እንዲቋረጥ ተደርጓል፡፡

65
ድርጅታችን በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች እያካሄደ ለሚገኛቸው የህንጻ ፕሮጀክተ ክትትል፣
ቁጥጥርና ኮንትራት አስተዳደር ስራዎች የመጀመሪያ ደረጃ ርክክብ ለማከሄድ ለሚንቀሳቀሱ
ባለሙያዎች የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጥ ተሽከርካሪ በኪራይ ለማቅረብ በመጣው
ማስታወቂያ መሰረት አሸናፊ ከሆነው ድርጅት ጋር የኪራይ ውል ተይዞ ወደ ስራ የተገባ
ቢሆንም የተሰጠውን ስራ አቋርጦ ተመልሷል፡ በምትኩም የድርጅታችን ተሸከርካሪ ተተክቷል፡፡
የድርጅቱን የቶዮታ ሞዴል የሆኑ ተሸከርካሪዎችን በሞኢንኮ ለማስጠገን የዱቤ አገልግሎት
ውል ስምምነት ታይቶ ለፊርማ ቀርቧል፡፡
በድርጅታችን ዋና መ/ቤትና በመንገድና ህንጻ ፕሮጀክቶች ያጋጠሙ የተሸከርካሪ እጥረት ለማቃለቀል
በኪራይ ለምንጠቀምባቸው ተሽከርካሪዎች በበጀት ዓመቱ በጥቅምት ወር 2011 ዓ/ም የተሰጡ የኪራይ
አገልግሎቶች ከዚህ በታች በቀረበው ሰንጠረዥ በዝርዝር ቀርበዋል፡፡

ተሽከርካሪው የአገልግሎት ክፍያ


የአከራይ የተሽከርካሪው
ተ.ቁ የተመደበበት የሰራ ቀናት
ድርጅቱ ስም ዓይነት የቀን ጠቅላላ
ቦታ
30 1,322.5 39,675.00
1 ቲን ካፕ ዋና መ/ቤት 1 – 30/2/2011
ቀናት
1 ራሔል ገ/ጻድቅ
1 – 30/2/2011 30 586.50 17,595.00
1 ቪትዝ ዋና መ/ቤት
ቀናት
1 – 30/2/2011 44 645.00 28,380.00
2 ኦን ላይን 2 ሚኒ ባስ ዋና መ/ቤት
ቀናት
1 – 30/2/2011 24 600.00 16,560.00
3 አስራት መስፍን 1 ቪትዝ ዋና መ/ቤት
ቀናት
አባይነህ 1 – 30/2/2011 30 690.00 20,700.00
4 1 ኮሮላ ዋና መ/ቤት
አይቸው ቀናት
ጠቅላላ ድምር 122,910.0

7. ተግባር ስምንት ፡- የመዝገብ ቤት፣ የፎቶ ኮፒና የትረዛ አገልግሎችን በጥራትና በተቀላጠፈ ሁኔታ

ማቅረብ

ዝርዝር ስራዎች፡-

በመዝገብ ቤት የፀሐይና የዝናብ መከላከያውን በተዘጋጀው ዲዛይን መሰረት ለማሰራት


የሚያስፈልጉ ግብዓቶች በቀጥታ ግዥ ተፈጽሞ ከብረታ ብረት ባለሙያዎች ጋር በመነጋገር
በብር 3,500.00 ስራ ተከናውኗል፡፡

66
በህዳር ወር የተለያዩ ጉዳዮችን የያዙ ልዩ ልዩ 472 ገቢ እና 874 ወጪ ደብዳቤዎችና ሰነዶችን

አስፈላጊውን ተከታታይ መለያ ቁጥር በመስጠት ለሚመለከታቸው የስራ ክፍሎች እና ተቋማት

እንዲደርሱ ተደርጓል፡፡

በበጀት ዓመቱ በህዳር ወር ገቢና ወጪ የተደረጉ ደብዳቤዎችንና ሰነዶችን በሚመለከታቸው

ፋይል አቃፊ ተደራጅተው እንዲቀመጡ ተደርጓል፡፡

85 ጥራዞችን እና የብሉፕሪንት ሰነዶች ፈራሚዎችን በማረጋገጥ በድርጅቱ ማህተም

የማረጋገጥ ስራ ተከናውኗል፡፡

በበጀት ዓመቱ ህዳር ወር ከስራ ክፍሎች በሚቀርቡ ጥያቄዎችን መሰረት በማድረግ በ A4 መጠን

8976 ገጽ እና በ A3 መጠን 1889 ገጽ በተፈለገው ጊዜ የማባዛት ስራ ተከናወኗል፡፡


ከስራ ክፍሎች በሚቀርቡ ጥያቄዎችን መሰረት በማድረግ በ A4 መጠን 281 እና በ A3 መጠን 15
የተለያዩ ሰነዶች የጥረዛ አገልግሎት ተሰጥቷል፡፡

ተግባር ዘጠኝ፡- የድርጅቱን ቢሮና የአካባቢ ጽዳትና ውበት በመጠበቅ ምቹ የስራ አካባቢ እንዲኖር
ማድረግ

በድርጅቱ ዋና መ/ቤት ጽዱና ምቹ የስራ አካባቢ ከመፍጠር አኳያ በየዕለቱ አስፈላጊው የቢሮ
ጽዳት ስራዎች በአግባቡ እየተከናወኑ ይገኛሉ፡፡
የድርጅቱን የቢሮ አካባቢ አረንጓዴያማ የማድረግና ችግኞችን የመንከባከብ ስራዎች በመከናወን
ላይ ይገኛሉ፡፡

ጠንካራ ጎኖች
በድርጅታችን ዋና መ/ቤት ያሉ ሁሉም ተሸከርካሪዎች ከመንገድ ፕሮጀክቶች ለተመደቡ
ሁለት ተሽከርካሪዎች የ 2011 በጀት ዓመት ቴክኒክ ምርመራ እንዲደረግላቸው መደረጉ
ድርጅታችን የዲዛይን ቁጥጥርና ኮንትራት አስተዳደር አገልግሎቶችን በሚሰጥባቸው የመንገድ
ግንባታ ፕሮጀክቶች የተመደቡ የመስክ ተሽከርካሪዎች በወቅቱ የሚያስፈልጋቸው የጥገና
ስራዎችና ሙሉ ሰርቪስ ተደርጎላቸው ወደ ስራ እንዲሰማሩ ማደረጉ እንዲሁም የዋና መ/ቤት
የሚገኙ ተሽከርካሪዎች ወቅቱን የጠበቀ የሙሉ ሰርቪስና የጥናገና ስራዎች
እንዲከናወንላቸው መደረጉ

67
መልካም የስራ ግንኙነት ያለ መሆኑ

ደካማ ጎኖች

ህጋዊ የሆኑና በሌሎችን ምክንያት እየፈጠሩ ከስራ መቅረት እንዲሁም አርፍዶ ወደ ስራ


መግባት ቀድሞ መውጣት በአንዳንድ ሰራተኞች ላይ መታየት
ባጋጠማቸው ብልሽት ምክንያት አገልግሎት የማይሰጡ የቢሮ መገልገያ/ፈርኒቸሮችን ጥገና
አለማካሄድ
የተሽከርካሪ ስም የማዛወር ሂደት እንደገና ለመጀመር ለመከላከያ ኮንስትራክሽን
ኢንተርፕራዝ የተሽከርካሪውን ጉዳዩን የሚያወቅ ባለሙያ እንዲመደብ ደብዳቤ ተዘጋጅቶ

የተላከ ቢሆንም በተፈለገው መጠን አለመሄድ

ያጋጠሙ ችግሮች

በ 2011 በጀት ዓመት እርከን ያገኙ ኮንትራት ሠራተኞች የደመወዝ ጭማሪ ማረጋገጫ
ደብዳቤ እንዲደርሳቸው ተደርጓል፡፡
ከመልካም አስተዳደር አንፃር በሠራተኞች የሚቀርቡ ጥያቄዎች በአብዛኛው የሥራ ልምድ
እና የሙያ ፈቃድ ለማሳደስ ለኮንስትራክሽን ሚ/ር በአስቸኳይ እየተስተናገደ ይገኛል፡፡
መረጃዎችን በሚገባ በማህደር አደራጅቶ በወቅቱ እንዲያዝ የማድረግ ስራው እየተከናወነ
ይገኛል፣

የመቆያ ጊዜያቸውን የሸፈኑ የሠራዊት አባላት ወደ ሚቀጥለው ማዕረግ እንዲያድጉ የሥራ


አፈፃፀማቸው በወቅቱ ተሞልቶ ወደ ዘርፍ ተልኳል፡
ህጋዊ የሆኑና በሌሎችን ምክንያት እየፈጠሩ ከስራ መቅረት እንዲሁም አርፍዶ ወደ ስራ
መግባት ቀድሞ መውጣት በአንዳንድ ሰራተኞች ላይ መታየት
ባጋጠማቸው ብልሽት ምክንያት አገልግሎት የማይሰጡ የቢሮ መገልገያ/ፈርኒቸሮችን
ጥገና አለማካሄድ
የተሽከርካሪ ስም የማዛወር ሂደት እንደገና ለመጀመር ለመከላከያ ኮንስትራክሽን
ኢንተርፕራዝ የተሽከርካሪውን ጉዳዩን የሚያወቅ ባለሙያ እንዲመደብ ደብዳቤ ተዘጋጅቶ

የተላከ ቢሆንም በተፈለገው መጠን አለመሄድ


የተሽከርካሪ አከራይ ድርጅቶች ግዴታቸውን በአግባቡ አለመወጣት፡- ከአዲስ አባባ ወደ
ተለያዩ ፕሮጀክቶች ለመስክ ስራ ከተንቀሳቀሱ በኋላ አቋርጦ መመለስ፡፡

68
በዋጋ ማቅረቢያ የሚፈጸሙ ግዥዎች መዘግየት፡- ለአብነትም ለሰሌዳ ቁጥር ኢት -3-
43254 እና የአአ -3- 67007 የመስክ ስራ ተሽከርካሪ የሚያስፈልጉ መለዋወጫ እቃዎች
ግዥ
የፎቶ ኮፒ ማሽኖች የቀለም ጥራት ችግር ያለበት እና እንደገና የተሞላ በመሆኑ

በማሽኖቹ ላይ ከፍተና ጉዳት እያስከተለ መሆኑ

የአስቸኳይ ስራዎች በተደጋጋሚ መምጣት፡- ለአብነትም የአውሮፕላን በረራ ትኬት ግዥ

በድርጅታችን ንብረት የሆኑ የሊፋን 520 እና 620 ሞዴል ተሽከርካሪዎች ተደጋጋሚ ጥገና
የሚያስፈልጋቸው በመሆኑ ለተጨማሪ የጥገና ወጪ በየጊዜው እየጨመረ መምጣቱ፡፡
የሰው ሃይል በተፈለገው ፍጥነት አለመሟላት፡- የመዝገብ ቤት ሰራተኛ እና የሞተር
ፖስተኛ
የኮሚቴ ስራዎች መብዛት

የተወሰደ መፍትሄ

በእቅድ ተይዞ ያልተከናወነ ሥራ የለም


የሠራተኞችን ዳታ በ Access እንዲያዙ ኘሮግራም የተያዘ ቢሆንም ሙሉ ዳታውን ለማስገባት
ተደራራቢ ሥራዎች በመኖራቸው ሊሰራ አልተቻለም፣
የመስክ ስራው አቋርጦ የተመለሰውን ተሽከርካሪ በድርጅታችን የተሸከርካሪ የተተካ ሲሆን
በአከራይ ድርጅቱ ላይ በኪራይ ውሉ መሰረት አስፈላጊው እርምጃ የሚወሰድ ይሆናል፡፡
የሚመጡ አስቸኳይ ስራዎችን ከመደበኛ ስራ ሰዓት ውጪ በትርፍ ሰዓት እንዲከናወኑ
ተደርጓል፡፡
የኪራይ አገልግት ክፍያዎች በወቅቱ እንዲፈጸሙ ከሚመለከታቸው የስራ ክፍሎች ጋር
በመነጋገር እንዲፈታ ተደርጓል፡፡

በድርጅቱ ትኩረት ሊሰጣቸው የሚገባ ስራዎች

የድርጅቱ የ 2011 በጀት ዓመት ግዢ በወቅቱ እንዲገዛ የድርጅቱ የጸደቀ የግዢ ፍላጎት በወቅቱ
ቢደርሰን እና ግዢው ቀድሞ የሚፈጸምበት ሁኔታ ከወዲሁ ቢመቻች፤
ደርጅቱ የተፈቀደለትን ካፒታል ገደብ በ 2002 ዓ/ም ሲቋቋም የተፈቀደለት የተከፈለ የብር 11
ሚልዮን እና ያልተፈቀደ ብር 30 ሚልዮን ገደብን ቀደም ብሎ ማለፉ እና አሁን ደግሞ በድርጅቱ

69
2010 በጀት አመታዊ የሃብት ማሳወቅያ ቅጽ ላይ ከብር 90 ሚልን በላይ መሆኑ ጊዝያዊ የሂሳብ ሪፖርቱ
ስለሚያመላክት የህግ አግባብነት የሌለው ከመሆኑም በላይ ተጠያቂነት ሊያስከትል ስለሚችል
በተስብሳቢ፤ ተከፋይ እና የተሸከርካዎች የሚታየው ችግር ተፈትቶ የድርጅቱ ካፒታል የሚስተካከልበት
ሁኔታ ቢታሰብበት፡፡
ለረጅም ጊዜ ያልተሰበሰቡ ተሰብሳቢዎች ለስራ ሂደቶች በተሰጠው ዝርዝር መሰረት ሊሰበሰቡ የሚገባቸው
በበርካታ ሚልዮን የሚቆጠር ገቢ ሳይሰበሰብ መቅረቱ እና በምክንያትነት ከሚነሱት ውስጥ አልሰራችሁም
ወይም ሰነድ አልተሟላም የሚል ስለሆነ በስራሂደቶች በኩል አስፈላጊው ማሰረጃ በማቅረብ ገቢ
የሚሆንበት እንዲመቻች፡፡
የተንቀሳቃሽ ገንዘብ እጥረት በዋነኛነት ድርጅቱ ከተቋቋመበት የኮንስትራክሽን ዲዛይን እና ማማከር
ስራዎች ማግኘት የነበረበትን ገቢ በወቅቱ እና በሚፈለገው መጠን ካለማግኘቱም በላይ በገቢው
ግብአቶችን በሚፈለገው መጠን እና ጊዜ በሟሟላት ተልእኮውን ከጊዜ ከጥራት እና ከወጪ ቆጣቢነት
አንጻር ለማሳካት ከፍተኛ ተግዳሮት ስለሆነ ቢስተካከል፡፡
በድርጅቱ ስም ያልተመዘገቡ ተሸከርካሪዎች ድርጅቱ ሲቋቋም ከእህት ድርጅት በተቆጣጣሪ
ባለስልጣኑ ለማቋቋሚያነት የተሰጡ ስድስት ተሸከርካሪዎች ጉዳይ ከግብአት የመጡ አምስት
ተሸከርካሪዎች በተለየ መልኩ ከኢንተርፕራይዝ ዘርፍ እና ከክፍሉ በመነጋገር መፍትሄ ሊሰጠው
እንደሚገባ፡፡
የድርጅቱን የገቢ እና የወጪ ሰነዶችን ወደ ፋይናንስ ኬዝ ቲም በጊዜው ከዋና ስራ ሂደቶች
የተሰሩ ገቢዎች እና ወጪዎች በየወሩ ተጠቃለው ስለማይደርስ ወርሃዊ የድርጅቱ ፋይናንስ
አቋም ለሚመለከታቸው የውስጥ እና የወጪ አካላት ማሳወቅ ባለመቻሉ በሚመለከታቸው
የስራ ክፍል በሰኔ ወር ቀድሞ ሊስተካከል እንደሚገባ፡፡
ሂሳብ በጊዜው አለመወራረድ እየታየ ስለሆነ ሰራተኞች ከመስክ እንደተመለሱ እንዲያወራርዱ
ቢደረግ፡፡
ድርጅቱ የደመወዝ ስኬልና ጥቅማ ጥቅም ፓኬጅ የሚቀርብለትን በጊዜው መልስ ስለማይሰጥ
ስራው እየተጓተተ ይገኛል ስለሆነም ማናጅምንቱ በተለይ ዋና ስራአስኪያጁ በስራ ምክንያት
የማይመቻቸው ከሆነ ሃላፍነቱ ለሌላ በመስጠት ሰራው የሚሰራበት ሁኔታ ትኩረት ሰጥቶ
ቢሰራበት፡፡
አዲስ ተጠንቶ የቀረበው መሰረታዊ የስራ ሂደት ለውጥ ጥናት ከጥቅማ ጥቅም ፓኬጁ ጋር
በማዋሀድ ስራው እንዲሰራ አስፈላጊው የሰው ኃይል ተመድቦ የሚዘጋጅበት ሁኔታ ትኩረት
ቢሰጠው፡፡
የተጠናው የድርጅቱ መዋቅር መሰረት ተደርጎ ለድርጅቱ ሰራተኞች የደረጃ ምደባ ፤የደረጃ
እድገት እና አገልግሎት አያያዝ ፍትሃዊ እንዲሆን የማስፈጸሚያ ማንዋል የሚያዘጋጅ ኮሚቴ
ቢደራጅ እና እንዲዘጋጅ ትኩረት ቢሰጠው የተሻለ ይሆናል፡፡

70
በአጠቃላይ የድርጅቱ ማናጅመንት በስራ ምክንያት ተዘጋጅቶ የቀረቡ ማንዋሎች እና ሌሎች
ስራዎች በጊዜው እየታዩ ስላልሆነ ማናጅመንቱ ቅዳሜ እና እሁድ እንዱሁም አምሽቶ
የሚሰራበት ፕሮግራም በማመቻቸት ስራው የሚሰራበት ሁኔታ እንዲመቻች ትኩረት ተሰጥቶ
ቢሰራበት፡፡
ከሰው ኃይል የሚመጡ ከደመወዝ ጋር የተያያዙ ደብዳቤዎች በተደጋጋሚ ስህተት መኖር
መፍታት እንዲቻል ድርጅቱ የሰው ኃይል በስርአት የሚደራጅበት ሁኔታ ቢፈጠር፡፡
በድርጅቱ ነባር መዋቅር ያልተካተቱ ሰራተኞች እድገት እና ምደባ ሲደረግ አዲስ በተጠናው
ቢደረግ የተሻለ መፍትሄ ይሆናል ተብሎ የሚታሰብ ቢሆንም በድሮው መዋቅር የተካተተው ግን
በአዲሱ ማስተናገድ ተገቢ ባለመሆኑ እና ጥያቄ የሚያስነሳ ስለሆነ ባልጸደቀ ምደባ ወይም
እድገት ባይደረግ የተሻለ ስለሆነ ቢታሰብበት፡፡

71
10. የማኔጅመንት ደጋፊ የስራ ሂደቶች በ 2011 በጀት ዓመት እስከ ህዳር ያለው የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት
1. የዕቅድ፣ጥናትና ቢዝነስ ዴቨሎመንት አፈጻጸም
1.1. ንዑስ ፕሮግራም ፤ የእቅድና በጀት ዝግጅትና አፈጻጸም
የፕሮግራሙ ግብ
በበጀት ዓመቱ ስትራቴጂያዊ እቅዱን መሰረት ያደረገ ዓመታዊ እቅድ ማዘጋጀትና ከስራ እቅድ ጋር
የተቀናጀ የበጀት ዝግጅት እና የሪፖርት አሰራር መዘርጋት፤

ዋና ዋና ተግባራት

የስራ ክፍሉን በበቂ የሰው ሃብት እና በበቂ የቢሮ ቁሳቁስ ማደራጀት ፤


የስራ ክፍሉን በአንድ የቢዝነስ ዴቨሎፕመንት እና በአንድ የፕላን እና ፕሮግራም ኦፊሰር እንዲሁም ለስራ
በቂ በሆነ የቢሮ ቁሳቁስ ተደራጅቶ ስራ የጀመረ እና የስራ ክፍሉ በወቅቱ በሚያሳፈልገው የስው ሀብት
መጠን ለማደራጀት የተጓደለ የየዕቅድ ዝግጅት ዝግጅት እና ክትትል ሲኒየር ባለሙያ እና አዳዲስ የእቅድ
ዝግጅት እና ክትትል ኦፊሰር እና የቢዝነስ ዲፕሎፕመንት ጆኒየር ባለሙያ በቀጠራ ሂደት ላይ የነበረ
ቢሆንም በድርጅቱ ዋና ስራ አስኪያጅ ተወካይ ቀጠራው እንዲቆም ተደርጓል፡፡

የዓመታዊ የበጀት ዝግጀት የበጀት ክለሳ


የድርጅቱን የ 2011 በጀት ዓመት አጠቃለይ ዓመታዊ እቅድ መሰረት ያደረገ በጀት የተዘጋጀ ሲሆን የስራ
ክፍሎች እስከ በጀት ዓመቱ አጋማሽ ድረስ ያለውን የበጀት አጠቃቀም ክለሳ ለማድረግ ያመች ዘንድ እስከ
በጀት ዓመቱ አምስተኛ ወራት ድረስ ያለውን ወጪ ከሚመለከተው አካል በመረከብ በየሂሳብ መደቡ
የማቀናነስ ስራ ተሰርቶ ቀሪ በጀት ተዘጋጅቷል ፡፡

ወርሃዊ እና ዓመታዊ የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ዝግጀት


የድርጅቱን ወርሃዊ የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ወጥ የሆነ የአዘገጃጀት ስልት ይኖረው ዘንድ ለየዋና
የስራ ሂደቶች እና ሌሎች ክፍሎች የሪፖርት ማዘጋጃት ቅጾች እና የሪፖርት ናሙና እንዲደርሳቸው
ተደርኳል፡፡
የድርጅቱ የስራ ክፍሎች ወርሃዊ የሪፖርት መቀበያ ፎርማት (ቼክ ሊስት) የተዘጋጀ ሲሆን
ክፍሎች በተቀመጠላቸው የማስረከቢያ ቀን እና በተዘጋጀው ናሙና ወጥ ስለመሆኑ በማረጋገጥ
ሪፖርቶችን ተቀብለናል፡፡
ከየስራ ሂደቶቹ የተሰባሰበውን አጠቃለይ የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ወጥ በሆነ መልኩ
ለማኔጅመንቱ የተዘጋጀ ሲሆን ለተቆጣጣሪ ባለስልጣኑ እና ለስራ አመራር ቦርዱ በሚሆን መልኩ
ሪፖርቱ በመዘጋጀት ላይ ይገኛል፡፡

2. የገበያ ልማትና የደንበኞች ግንኙነት ፕሮግራም


2.1. ንዑስ ፕሮግራም አንድ የገበያ ማስፋፊያ ጥናትና ትግበራ
ዋና ዋና ተግባራት

72
የድርጅቱን የቢዝነስ ፕሮፋይል በማዘጋጀትና ለቁልፍ ደንበኞች ለማሰራጨት ያመች ዘንድ ቀደም
ሲል ተዘጋጅቶ የነበረው የድርጅቱ የቢዝነስ ፕሮፋይል የመከለስ እና የማሻሻል ስራ አጠናቆ እና
ተጨማሪ ግብአቶችን ከዋና የስራ ሂደቶች ጭምር አሰባስቦ ለህትመት ዝግጁ አድርጓ
እንዲታተም ለዋና ስራ አስኪያጅ ተወካይ ያቀረበ ቢሆንም እስከ አሁን ድረስ ሊታተም
አልቻለም ፡፡
ድርጅቱ በሀገሪቱ ትላልቅ የግንባታ ዘርፎች ላይ በተለይም በመንገድ፣ በመስኖ እና ግድብ
እንዲሁም በህንጻ ዲዛይን እና የኮንትራ አስተዳደር ስራዎች ፡፡
በሌላ በኩል ድርጅቱ ስራ የማፈላለግ አድማሱን ለማስፋት ከጋዜጣ በተጨማሪ በኢንተርኔት
2merkato.com ከተባለ የድረ ገጽ ተቋም ጋር ውል አስሮ ስራ የማፈላለግ ተግባር ጀምሮ አባሪ
ተደርገው መልኩ ጨረታዎች ላይ ድርጅቱ እንዲሳተፍ ለየዋና የስራ ሂደቶቹ ተልኳል፡፡
ድርጅቱ በሳምንት ሁለት ጊዜ የሪፖርተር ጋዜጣ የዓመት ደንበንኘት ውል ተገብቶ በመረከብ
ከማስታወቂያዎች ላይ ስራ የማፈላለግ ተግባር ተጀምሮ አባሪ ተደርጎ በተቀመጠው መልኩ
እስከ ህዳር ወር 2011 በጀት ዓመት ለጨረታ ተሳትፎ ለየዋና የስራ ሂደቶች በመላክ
አፈጻጸማቸውን ክትትል በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡
ድርጅቱ በሰራዊት ፋውንዴሽን የአፓርትመንት ግንባታ በአራት ፕሮጀክቶች እና ግንባታውን
እያከናወነ በሚገኘው በመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ዋና መስሪያ ቤት ድርጅቱ
እየሰጠ ባለው የተለያዩ የዲዛይን እና የኮንትራት አስተዳደር የአገልግሎት ስራዎች ላይ
የደንበኝነት እርካታ ጥናት ተደርጎ የተጠናቀቀ እና ለድርጅቱ ዋና ስራ አስኪያጅ ተወካይ
የመጨረሻው ቅጂ ተልኳል፡፡ በተያያዘም ለመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ
ለሚመለከታቸው የስራ ሃላፊዎች ለአስተያየት ተልኳል፡፡

73
ያጋጠሙ ችግሮ

በእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ወቅት

ድርጅቱ በበጀት ዓመቱ የእቅድ ዘመን የዕቅድ እና የገበያ ልማት አገልግሎትን ሲያቋቁም በእቅዱ
ላይ የተጠቀሱ በርካታ ስራዎችን ለማከናውን ቆርጦ የተነሳ ቢሆንም እነዚህ ስራዎች ለማስፈጸም
ይረዱ የነበሩ ባለሙያዎች ባለመቀጠራቸው ወይም በማኔጅመንቱ አስፈላጊነታቸውን
ካለመረዳት ስራዎች ተስተጓጉለዋል ከነዚህ ውስጥም የድርጅቱ የእቅድ አፈፃፀም የመስክ ጉብኝት
ውጤት ሪፖርት ፣ የድርጅቱ ወርሃዊ የበጀት አጠቃቀም ክትትል እና ሪፖርት ፣የእቅድ አፈጻጸም
ሪፖርት ወጥ እና በ BSC ለመለካት ከምንም በላይ የድርጅቱ ዓመታዊ እቅድ እና አፈጻጸማቸው
ስትራቴጂያዊ ተኮር ይሆን ዘንድ እቅዶች ከድርጅቱ አጠቃለያ ስትራቴጂያዊ እቅድ እና ከገበያ
ስትራቴጂያዊ እቅድ አንጻር ይሆን ዘንድ ለመከታተል የተደረገው ጥረት የተሟላ አላደረገውም፡፡
የድርጅቱ የስራ ክፍሎች ከመንገድ መስኖ እና ግድብ ዋና ስራ ሂደት ውጪ እቅዶቻቸውን
በተቀመጠላቸው ጊዜ ያለመላክ በተያያዘም አሁንም ከላይ ከተጠቀሰው እና ከአስተዳደር እና
ፋይናንስ ቡድን ውጪ ወጥ ያልሆነ እቅድን ከስራ አፈጻጸም ጋር ያለመሳከረ መሆን ይስተዋላል፡፡
በገበያ ልማት አገልግሎት

ድርጅቱ በበጀት ዓመቱ የእቅድ ዘመን የዕቅድ እና የገበያ ልማት አገልግሎትን ሲያቋቁም በገበያ
ልማት ለማከናወን ካቀዳቸው እና በእቅዱ ላይ የተጠቀሱ በርካታ ስራዎችን ለማከናውን ያቀደ
ቢሆንመ ሙያተኞች በበቂ ባለመቀጠራቸው ወይም በማኔጅመንቱ አስፈላጊነታቸውን
ካለመረዳት ስራዎች ተስተጓጉለዋል ከነዚህ ውስጥም የድርጅቱ የአፈር ምርመራ ላቦራቶሪ
ለማቋቋም የአዋጭነት ጥናት ፣ ድርጅቱ ካሉት ተጨባጭ ደንበኞች ጋር የታማኝ ደንበኝነት ጥናት
እና የአገልግሎት እርካታ ጥናት በእቅድ አፈጻጸም የጊዜ ሰሌዳ መሰረት ሊከናውኑ ይገባ እንደነበር
የድርጅቱን የህንጻ ዲዛይን ቡድን የስራ ክፍል የሰው ሃብት በቁጥር እና በትምህርት ዝግጅት
በመለየት በበጀት አመቱ በስራ ክፍል ውስጥ እንደ ስራ ዓይነት እና እንደ ቡድን (crew) ተጨባጭ
በዓመቱ ውስጥ ሊያከናውኑ የሚችሉትን እምቅ የመተግበር አቅም (actual or potential
capacity) የዳሰሳ ጥናት የተጠና ቢሆንም ማኔጅመንቱ ሊጠቀምበት አለመቻሉ
ለድርጅቱ ውሳኔ ሰጪ አካላት እና የማኔጅመንት አባላት የግንዛቤ ግብአት እና ውሳኔዎችን
ለማስተላለፍ ይረዳ ዘንድ እንዲሁም ስለ አጠቃለይ የገበያ ስብጥር ይዘት (Marketing mix
Concept) እና ስለ ድርጅቱ የገበያ ስብጥር ተጨባጭ ሁኔታ ሰነድ ተዘጋጅቶ ለዋና ስራ አስኪያጅ
የቀረበ ቢሆንም ትኩረት ባለመስጠት present እንዲደረግ አልተቻለም ፡፡
ድርጅቱ በሰራዊት ፋውንዴሽን የአፓርትመንት ግንባታ በአራት ፕሮጀክቶች እና ግንባታውን
እያከናወነ በሚገኘው በመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ዋና መስሪያ ቤት ድርጅቱ

74
እየሰጠ ባለው የተለያዩ የዲዛይን እና የኮንትራት አስተዳደር የአገልግሎት ስራዎች ላይ
የደንበኝነት እርካታ ጥናት ተደርጎ የተጠናቀቀ ቢሆንም በየረቂቅ ደረጃው አስተያየት
እንዲሰጥበት ለማኔጅመንት ቢቀርብም አንድም አስተያየት ሳይሰጥበት ጥናቱ ተጠናቋል፡፡
ድርጅቱ አገልግሎቱን የሚያስተዋውቅበት company profile ክለሳ እና በአዲስ መልክ ዝግጅት
የተደረገ ቢሆንም ህትመቱ በእጅጉ ተጓቷል፡፡
ድርጅቱ አሁን እየተጠቀመበት ያለው የንግድ ምልክት logo እንዲቀየር ሙያዊ ሃሳብ ቢቀርብም
በማኔጅመንቱ ተቀባይነት አላገኘም

75
ጨረታው ጨረታው የሚዘጋበት ቀን
ተ.ቁ የድርጅቱ ስም የወጣበት ቀን የስራው ዓይነት

1 ናይል ኢንሹራንስ ጥቅምት 11፣ December 1, 2018 GC


2011 ዓ.ም

በሪፖርተር ጋዜጣ Ware House Building and


site work
2 አዋሽ ባንክ
ጥቅምት 11፣ የቅርንጫፍ መስሪያ ቤት B+G+4 mixed use
2011 ዓ.ም ህንፃ የዲዛይን ስራ በማወዳደር ለአሸናፊው November 20, 2018 GC
ድርጅት የቁጥጥርና ኮንትራት አስተዳደር ስራ
3 የኢትዮጵያ ኢንደስትሪ ልማት
ኮርፖሬሽን ለደብረ - ብርሃን፣ ባህር ዳር፣ ኮምቦልቻ እና
October 04, ጅማ የኢንደስትሪ ፓርክ (Level 1 contractor Before November 20, 2018 GC
2018 GC for the design and build of common
effluent treatment plant)
4 የኢትዮጵያ መንገዶች
ባለስልጣን October 06, በኢትዮጵያ ሄራልድ ጋዜጣ በተለያዩ የአገሪቱ Before November 29, 2018 GC
2018 GC የመንገድ ፕሮጀክቶች (Design and Build of

76
bridge replacement projects)
5 የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ ,
መንግስት የመንገድና Ethiopian Herald Magazine, Consultancy
ትራንስፖርት ቢሮ service for contract Administration and
October 07, Before November 07, 2018 GC
Supervision of Manbuk-Belaya-chemech
2018 GC
Ds6 high level gravel road construction
project which is located in metekel zone
dangur wereda
6 የኢትዮጵያ መንገዶች
ባለስልጣን ኢትዮጵያ ሄራልድ ጋዜጣ ለቦንጋ አመያ ጭዳ እና
October 10, ለፈለገ ሰላም መያ ጭዳ መንገዶች Before October 26, 2018 GC
2018 GC Geotechnical investigation, detail design
of slide mitigation measure and
supervision service
7 ብሔራዊ ባንክ
ጥቅምት 4፣ በሪፖርተር ጋዜጣ ለአቃቂ ካምፓስ የማማከር Before November 28, 2018 GC
2011 ዓ.ም አገልግሎት (Consultancy services for Akaki
campus Renovation)

8 የፌደራል ጠቅላይ አቃቢ ህግ Ethiopian Herald Magazine, Building


November 02, Renovation and other new construction Before November 17, 2018 GC
2018 GC

77
design work consultancy service
9 የድሬድዋ መንገዶች ባለስልጣን Ethiopian Herald Magazine, maintenance
October 30, supervision of roads under the jurisdiction Before November 17, 2018 GC
2018 GC of Dire Dawa, Harari and Somali region
road agencies
10 የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ Ethiopian Herald Magazine, Consultancy
መንግስት ኮንስትራክሽን services for geotechnical investigation,
November 03, Before December 21, 2018 GC
ስራዎች ኢንተርፕራይዝ Analysis, Detail structural foundation
2018 GC
design and revising and checking of super
structural elements of VIP G+6 dormitory
to oromiya police commission
11 የአዲስ አበባ ዉሃና ፍሳሽ Ethiopian Herald Magazine, building and
ባለስልጣን November 03, operation of decentralized waste water Before December 25, 2018 GC
2018 GC treatment plant for bole Arabsa
condominium houses
12 የኢትዮጵያ መንገዶች Before November 26, 2018 GC
ባለስልጣን November 11, በኢትዮጵያ ሄራልድ ጋዜጣ፣ የአውራ ጎዳና ጥገና
2018 GC ላይ የማማከር ስራ
13 የኢ.ፌ.ድ.ሪ መንግስት የግል በኢትዮጵያ ሄራልድ ጋዜጣ፣በአዳማ፣ ባህር ዳር፣
ድርጅቶች የማህበራዊ ዋስትና ሃዋሳና መቀሌ ከተሞች ለሚገነቡት 2B+G+6
ኤጀንሲ ቅርንጫፍ ፅ/ቤቶች የህንፃ ዲዛይን፣ የአፈር
November 13, Before December 14, 2018 GC

78
2018 GC ምርምር ጥናት፣ የአዋጭነት ጥናት፣ የከባቢያዊ
ምህዳር ጥናት፣ የማማከርና ኮንትራት
አስተዳደር ስራ
14 በአ/ብ/ክ/መ ምዕራብ ጎጃም
ዞን በፍኖተ ሰላም ከተማ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ የቤተ-መፅሃፍት ዲዛይንና Before December 06, 2018 GC
November 20, የላህ ወንዝ ድልድይ የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ
አስተዳድር ከተማ ልማት
2018 GC ስራ
ቤቶችና ኮንስትራክሽን
አገልግሎት ጽ/ቤት
15 የአዲስ አበባ የወንዝና የወንዝ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ consultancy service of
ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት ጽ/ቤት November 18, 16 river and river side development Before December 03, 2018 GC
2018 GC projects የአዋጭነት ጥናት፣ዲዛይን ጥናት፣
የኮንስትራክሽን ማማከርና ኮንትራት አስተዳደር
ስራ
16 የአዲስ አበባ ዉሃና ፍሳሽ
ባለስልጣን November 18, Ethiopian Herald Magazine, consultancy Before December 06, 2018 GC
2018 GC service for detail design tender document
preparation and construction supervision
of kality catchment sewer line (phase 11)
17 የጎንደር ከተማ አስተዳደር November 24, Before December 21, 2018 GC
ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን 2018 GC በአዲስ ዘመን ጋዜጣ የተለያዩ የዲዛይንና
የማማከር ስራዎች
18 የወላይታ ዞን ፋይናንስና November 24,

79
ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ 2018 GC Ethiopian Herald Magazine, Detailed Before December 25, 2018 GC
Architectural and engineering design
service of the wolita zone higher court and
justice department
19 የቢሾፍቱ ከተማ አስተዳደር December 01, Before December 18, 2018 GC
2018 GC በአዲስ ዘመን ጋዜጣ Consultancy service for
Bishoftu city asphalt Road

80
10. የኢንፎርሜሽን ኮምኒኬሽን ቴክኖሎጂ ደጋፊ ስራ ሂደት የ 2011 ዓ.ም አፈጻጸም

10.1. በማኔጅመንትኢንፎርሜሽን ሲስተም ክፍል የኮምፒዩተር ሀርድዌርና ሶፍትዌር፣የኔትወርክ


መስመር፣የኢንተርኔት አገልግሎት እና ሌሎች ተዛማጅ ሙያዊ እገዛዎችን በተመለከተ የተከናወኑ
ተግባራት፤

የቀጥታ ግዥ ለማከናወን የኮምፒዩተር እና ፕሪንተር መስፈርቶችን በማዘጋጀት ለጠየቀው


ክፍል በወቅቱ አቅርበናል፡፡
ከተገልጋዮች በቀረበ ጥያቄ መሰረት ኮምፒዩተራቸውን በተሻሻለ (Upgrade) ኦፕሬቲንግ
ሲስተምና አፕልኬሽን ሶፍትዌር እንደ አዲስ በመጫን ደረጃው ከፍ እንዲል አድርገናል፡፡
በተለያዩ የስራ ክፍሎች ችግር የገጠማቸውን ኮምፒዩተሮች፣ ፕሪንተሮች፣ የኔትወርክ መስመር
እና የኢንተርኔት አገልግሎት ብልሽቶችን በመለየት የሶፍትዌር እና የሲስተም ማስተካከያ
ተደርጎላቸው አገልግሎት እየሰጡ ነው፡፡
በልዩ ልዩ ምክንያት አገልግሎት መስጠት ያልቻሉ ዴስክቶፕ እና ላፕቶፕ ኮምፒዩተሮችን
የተለያዩ አፕልኬሽን ሶፍትዌሮች እና አንቲቫይረስ ፕሮግራም በመጫን ሥራቸውን በአግባቡ
ማከናወን እንዲችሉ ተደርጓል፡፡
ህጋዊ ፈቃድ የሌላቸው አንቲቫይረስ ፕሮግራም የተጫነባቸውን ኮምፒዩተሮች አንቲቫይረስ
ዴፍኔሽኖችን ከኢንተርኔት ተከታትሎ በማውረድ እንዲሻሻሉ በማድረግ የቫይረስ ጥቃት
እንዳይኖር ተደርጓል፡፡
የብሮድ ባንድ ኢንተርኔት ግንኙነት ከማሰራጫ ጣቢያው አገልግሎቱ መቋረጥ ሲያጋጥመው
ችግሩን በወቅቱ ለኢትዮ ቴሌኮም በስልክ በማስመዝገብ እና ረጅም ጊዜ እንዳይወስድ የቅርብ
ክትትል በማድረግ የስርጭት አገልግሎት እንዲመለስ ተደርጓል፡፡

11. የሴቶች ጉዳይ ኬዝ ቲም


11.1. በ 2011 ዓ/ም በሀዳር ወር በሴቶች ጉዳይ የተሰሩ ሰራዎችን ይመለከታል

81
የድርጅታችን ሴቶች የት/ት ደረጃቸዉ ሃላፍነታቸዉ የሚያሳይ ስታቲክስ ዳታና ኑዑስ ኦርኔል
መሙላት
በማዕርግ ደረጃ
 ም/ም/አ = 2
 )/አ =1
በኃላፊነት
 በቡደን ተወካይ መሪ = 1
 በኬዝ ቲም መሪ =4
በት/ት ደረጃ
 በማስተር = 1 በድግር = 27 ድፕሎማ = 21 12 ኛ = 5 11 ኛ = 1 10 ኛ= 5 8 ኛ = 1 7 ኛ
= 1 6 ኛ= 5 አጠቃላይ 67 ሴቶች አሉን
በየ 3 ቱ ወር የድርጅታችን ሴት ሰራተኞች የእርስ በእርስ ግንኙነት እና ራሳችን እንዴት
እያበቃን ነዉ በት/ት ይሁን በስራችን እንዴት እየሰራን ነዉ በሚል ዉይይት አድርገናል ፡፡
በዚህ ዉይይት የ 2011 የተሰሩ ስራዎች አይተናል በዚህ ዉይይት ላይ በዕቅድ የተያዙት ስራዎች
ከመላጎደል በጡሩ ሁኔታ እየተሰሩ ናቸዉ ፡፡
በዉይይት ላይ የተነሱ ሀሳቦች

1. ህገ-መግስታችን ያስቀመጠልን Affirmative action / ልዩ ድጋፍ ለሴቶች / የሚለዉን አስከ


አሁን በድርጅታችን አይተገበርም ስለዚህ በድርጅታችን ሴት ሰራቶኞች መስፈርቱን አማልቶ
ለዉድድር በቀረቡበት በማንኛዉም የዕድገት ዉድድር ሴት በምትኖርበት ወቅት በአጠቃላይ
የመወዳደሪያ ነጥቦች ላይ ሴቶችን ከመበራታታት አንፃር ተጨማሪ ከአጠቃላይ ነጥብ የሞያ
ዕድገት ፣ለሐላፊነት ዕድገት ፣ለቅጥር 3% በድርጅቱ መመሪያ አንዲካተትልን ጥያቄ አቅርበናል ፡
2. የሴቶች የወልድ ፊቃድ በአሰርና ሰራተኛ አዋጅ የተቀመጠዉ ፤በመንግስት ሠራተኞች አዋጅና
በመከላከያ በተቀመጠዉ መሰረት እንዲሻሻል ጥያቄ እንድመለስልን ሲሆን ይሄ ማለትም: _
ሲቪል 1 ወር ቅድም ወልድ 3 ወር ድሕረ ወልድ ፀዲቃል የመከላከያ ቅድመ ወልድ 1 ወር ድሕረ
ወልድ 3 ወር ከ 4 ወር ዕርፍት በኃላ 2 ወር ግማሽ ቀን ፀድቆዋል ፡፡
የልማት ድርጅቶች የራሳቸዉ መተዳደርያ ደንብ ስለ አለቸዉ አስከ ሚሻሻል መጠበቅ አንደአለብን
ተነጋግረናል በዚህ ጉዳይ ግን ሴት ስለሆንን አሁንም ግፊት ዕንዲደረግልን የሚል ሀሳብ ተነሰተዋል
እየጠየቅን ነዉ ፡፡
ድርጅቱ ከፍሎ ያስተማራቸዉ በተላላኪ ሥራ ያሉ ሴት ሠራተኞች " በፋናንስ የሚሰሩ ሰራቶኞች
የስራ መሻሻል ቢደረግላቸዉ ለራሳቸዉም ለድርጁቱም ትልቅ ጥቅም አለዉ ፡፡

82
በ 2011 ዓ/ም መግስታዊና መግስታዊ ያልሆኑት ድርጅቶች በነጻ ስልጠና አንዲሰጡልን በዕቅድ
ተይዞ ነበር በአካል ሄደን ስንጠይቃቸዉ የለንም ድሮ ነበር በህግ ማማከር ስራ ዙሪያ በነጻ ለሴቶች
ጉዳይ አገልግሎት የምንሰጠው አሉን እንዲሁም በሜክሲኮ ያሉትም በነፃ እንድያሰለጡነሉን
ጠይቀን ነበር ነገር ግን ስልጠና ሊሰጡን እንደማይችሉ ገልጸውልናል፡፡ ስለዚህ በጀት እጠረት
ምክንያት ስልጠና ልናገኝ ስላልቻልን መፍትሄ ቢታሰብበት፡፡
በመከላከያ ኮንስትራክሽን ዲዛይን ድርጅት በሚገኙ የስራ ክፍሎች የክፍሉ ዕቅድ ሲያቅዱ ስርዓተ
-ጾታ ታካትታላቹሁ የሚል ጥያቄ በመዘጋጀት ያሉን ክፍተት ለመስተካከል ትልቅ ጥቅም አለዉ ፡፡

83

You might also like