You are on page 1of 85

I.

የሪፖርት ማጠቃለያ (Executive Summary)


የድርጅቱ የ 2011 በጀት ዓመት ዓመታዊ የአራት ወራት የስራ አፈጻጸም ሪፖርት የዋና እና ደጋፊ የስራ
ሂደቶች የቁልፍና የአቢይ ተግባር ዕቅድ አፈፃፀም፣ያጋጠሙ ችግሮችና ለችግሮቹ የተወሰዱ
መፍትሔዎችና አቅጣጫዎች ያመላከተ ሪፖርት እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡

1. ቁልፍ ተግባር አፈጻጸም


1.1. ደንቦችና መመሪያዎችን በተሟላና በፅናት ከማከናወን አንጻር የተሰሩ ስራዎች
የድርጅቱን የውስጥ መመሪያዎች ከማጠናቀቅ እንጻር በርካታ ሁሉም መመሪያዎች
በሚባልደረጃ በረቂቅ ደረጃ ተሰናድተው የተጠናቀቁ ቢሆነረም የስራ አፈጻጸም ምዘና
መመሪያው ከጥቅምት 15 ቀን 2011 ጀምሮ ኮሚቴ ተደራጅቶ እቅድ በማሳወቅ በተቀመጠው
ጊዜ ለማጠናቀቅ በመስራት ላይ የሚገኝ ሲሆን የደመወዝ ስኬል ጥናቱ በማኔጅመንት ደረጃ
ከጥቅምት ወር 2011 ዓ.ም ጀምሮ በጥልቀት እያያው የሚገኝ ነው ፡፡ ነገር ግን በስራ መደራረብ
ምክንያት አጠቃልሎ ማቅረብ አልተቻለም፡፡
ድርጅቱ ምንም እንኳን የውስጥ መመሪያዎችን በማሻሻል ሂደት ላይ ያለ ቢሆንም ስራዎቹን
በነባር መመሪያዎች እና በሀገሪቱ ደንቦች እና መመሪያዎች የመተግበር ጽናቱ የሚበረታታ እና
ሌሎች በመመሪያ ያልተደረገፉ ጉዳዮች በሚገጥሙ ጊዜ በማኔጅመንት ደረጃ በመነጋገር በቃለ
ጉባኤ በማስደገፍ ስራዎች እየተተገበሩ ይገኛሉ፡፡
ድርጅቱ እንደ የመንግስት የልማት ድርጅት ለመንግስት ፈሰስ ማድረግ ስልለበት የገቢ ድርሻ
ከመንግስት የልማት ድርጅት የህግ ክፍል ጋር ውይይት በማድረግ ድርጅታችን እንደ አንድ
የመንግስት ልማት ድርጅት በትርፍ ግብር ማስፈጸሚያ የሚንስትሮች ምክር ቤት ደንብ መሰረት
ከድርጅቱ የተጣራ ትርፍ እና ከሌጋል ሪዘርቭ በኋላ ያለው 60% በሙሉ ለገንዘብ ሚኒስቴር ገቢ
የሚሆን ሲሆን ቀሪው 40% በገንዘብ ሚኒሰቴር ፈንድ አካውንት ውስጥ እንዲገባ ተደርጎ ድርጅቱ
ለኢንቨስትመንት ሲፈልግ እያስፈቀደ ሊጠቀምበት እንደሚችል ከሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ
ለመረዳት ተችሏል፡፡

1.2. ያሉንን ቋሚ አሰራሮች የማጠናከርና በፅናት ለመተግበር የተደረገ እንቅስቃሴ


በደርጅቱ የስራ ሂደቶች ስራዎች ከሞላ ጎደል እየተመዘገቡ ለየሚመለከታቸው
ባለሙያዎች በማከፋፈል የክትትል ስራ እየተከናወነ ይገኛል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ የየሳምንቱ
ሪፖርትም ባለሙያዎች ለቅርብ አለቃቸው እንዲያስረክቡ ማሳሰቢያ በተሰጠው መሰረት
በአመዛኙ በየሳምንቱ መጨረሻ ላይ እየተሰበሰበ የቆየ ቢሆንም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ
በሁሉም የስራ ሂደት ቡድኖች ውስጥ የመቀዛቀዝ አዝማሚያ እየታየ ነው፡፡
የበጀት ዓመቱን እቅድ መነሻ በማድረግ ሁሉም ፈፃሚዎች እቅዱን በተደራጀ ሁኔታ
ተግባራዊ ለማድረግ ቅርብ የሆነ ክትትልና ቁጥጥር በመደረግ ላይ ነው፡፡
የዲዛይን ስራዎች በቼክ ሊስት መሰረት ለማከናወን የሙከራ ስራዎች ተጀምረዋል::
በየድርጅቱ ተሰብሳቢየሚሰበሰብ እና ያማይሰበሰብ ለመለየት በየሳምንቱ ከስራ ሂደቱ እና
ፋይናንስ ጋር ሰው ተመድቦ በየሳምንቱ ሪፖርት እንዲደረግ በእቅድ የተያዘ ከመሆኑም
በላይ ያልተሰበሰቡ ገቢዎች ዝርዝር መረጃዎች ከነምክንያታቸው ለስራ ሂደቶቹ የመላክ
ወቅታዊ አሰራር ያለ ቢሆንም ተደራጅቶ መፍትሄ ከማምጣት አንጻር በደብዳቤ ለስራ
ሂደቶች ከማሳወቅ ባላፈ ብዙም ያልተሄደበት ነው፡፡
የበጀት ዓመቱን እቅድ መነሻ በማድረግ ሁሉም ፈፃሚዎች እቅዱን በተደራጀ ሁኔታ

ተግባራዊ ለማድረግ ቅርብ የሆነክትትልና ቁጥጥር በመደረግ ላይ ነው፡፡

የሰው ሃይል ቅጥርን በተመለከተ ለትልልቅ የመንገድ ፕሮጀክቶች በጎደሉት ባለሙያዎች


ምትክ በማኔጅመንት ደረጃ በተወሰነው መሰረት በ‘recommendation’ እተከናወነ ነው፡፡
በዘርፍ ደረጃ በእቅድ ተይዞ የነበረው የፎሌን ቆጠራ ማስተግበር እንዲቻል በድርጅታችን
ለሚገኙ ሰራዊት አባላት ግንዛቤ ለመሰጠት ውይይት በማድረግ እንዲተገበር መግባበት
ላይ በመድረስ የፎሌን ቆጠራው ተግባራዊ እንዲሆን ተደርጓል፡፡

1.3. መልካም አስተዳደርን በማስፈን ዲሞክራሲያዊና ደስተኛ የአሃድ ህይወት ከማረጋገጥ አንጻር፡-
የድርጅቱ አዲስ የተጠና የመሰረታዊ የስራ ሂደት ለውጥ ጥናት (BPR) እና የደመወዝ ስኬል
እና የደረጃ ጥናት ተጠቃልሎ ካለቀ የቆየ ቢሆንም ማኔጅመንቱ አይቶ ስራ የሚጀምርበት
ሁኔታ ባለመመቻቸቱ የቅሬታ ምንጭ እየሆነ ይገኛል፡፡
የድርጅቱ ተሰብሳቢ ከመሰብሰብ አንጻር የድርጅቱ አመራሮች በ 2010 የተወሰነ ሙከራ
ያደረጉ ቢሆንም እስከ 2011 በጀት ዓመት ጥቅምት ወር ድረስ ግን በሚገባቸው ልክ
በመንቀሳቀስ ተሰብሳቢው ሊሰበሰብ አልቻለም፡፡
በድርጅቱ የተለያዩ የስራ ሂደቶች በተለይም በአስተዳደር እና ፋይናንስ ቡድን ውስጥ የተለያዩ

የመብት ጥያቄዎች በሚነሱ ወቅት እና ሌሎች ውሳኔ የሚሻቸው ጉዳዮች በሚገጥሙበት

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 2|Page
ወቅት የውሳኔ ከመተላለፉ በፊት ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ተወያይቶ እና ለባለጉዳዩ
በማሳወቅ ስራዎች እየተከናወኑ ይገኛሉ፡፡
የድርጅቱ የ 2009 በጀት አመት የመጀመሪያ ረቂቅ የኦደት ሪፖርት ዘግይቶም ቢሆን
በጥቅምት ወር መጀመሪያ ደርሶ ማኔጅመንቱ በኩል ምልከታ ተደርጎበት አስተያየት
አልተሰጠበትም በመሆኑም የ 2010 በጀት ዓመት ኦዲት ለማድረግ ድርጅቱ የ IFRS ትግበራ
መጨረሰ እንዳለበት ህጉ ስለሚያስገድድ የ IFRS ትግበራው በመከናወን ላይ ይገኛል፡፡
በኦዲት ግኝት መሰረት የተሸከርከዎች የባለቤትነት ጉዳይ በድርጅቱ አቅም መፍታት
የሚቻለውን ለማሰተካከል ጥረት እየተደረገ ነው፡፡ በዚህ መሰረትም በመከላከያ ኮንስትራክሽን
ኢንተርፕራይዝ ስም የነበረው ተሸከርካሪን ስም የማዞር ጉዳይ የተሸከርካሪ የሆነው አልቡሪጅ
የተባለ ድርጅት በገቢዎች እና ጉምሩክ ባስልጣ የብር 4.5 ሚሊየን ብር ዕዳ ያለበት በመሆኑ
ስም ማዞር እንደማይቻል የተገለጸ በመሆኑ ጉዳዩን በቅርብ በመከታተል ሂደት ላይ ይገኛል፡፡
በበ‘‘DB’የመንገድ ፕሮጀክቶች ላይ እየሰሩ የሚገኙ ሙያተኞች ለስራ የሚገለገሉበት የስልክ
ክፍያ ከጥቅምት ወር ጀምሮ ብር 200 እንዲከፈል ተደርገዋል፡፡
በበ‘‘DB’የመንገድ ፕሮጀክቶች ላይ እየሰሩ የሚገኙ የሦስት ሙያተኞች የደሞዝ ጭማሪ ጥያቄ
መልስ እንዲያገኝ ተደርገዋል፡፡

1.4. የለውጥ እንቅስቃሴ ውጤቶችንና ምርጥ ስራዎችን በማሰባሰብ በመመሪያና በአሰራር በመደገፍ
ተቋማዊ ለማድረግ የተደረገ እንቅስቃሴ
የድርጅቱ የመሰረታዊ የስራ ሂደት ለውጥ ጥናት (BPR) ትግበራው የጥቅማጥቅም
መመሪያው በማናጅመንቱ በወቅቱ ታይቶ እንዲጸድቅ ስላልተወሰነ አቀናጅቶ ለማሰተግበር
ጊዜ በመውሰዱ ምክንያት በተያዘው እቅድ መሰረት ማስተግበር አልተቻለም፡፡
ድርጅቱ እቅዱ መሰረት አስከ ታህሳስ 2011 በጀት ዓመት ድረስ የማይሰሩ ንብረቶችን ዋጋ
እንዲሞላ በፋይናንስ ጥረት የተደረገ ቢሆንም የድርጅቱ ንብረት አያያዝ ክፍተት ስላለበት
ሂሳቡ ሊገጥም ባለመቻሉ ዘግይቷል፡፡ በመሆኑም በድርጅቱ የተደረጉ ሁሉም የንበረት
ቆጠራዎች ንብረት የተገዛበት ጊዜ፤የንብረቱ ዋጋ፤በማን እጅ እንደሚገኝ በሚገልጽ መልኩ
በተሟላ እንዳላቀረቡ እንዲሁም የ 2010 ቆጠራ ኮሚቴዎች በቀላሉ አግኝቶ ማሟላት
አልተቻለም፡፡ በመሆኑም የድርጅቱ ንብረት ድርጅቱ ከተቋቋመበት ጊዜ ጀምሮ ሁሉም
ሰነዶች በማጣራት እንዲያቀርቡ በፋይናንስ ሃላፊ የሚመራ ቆጠራ ኮሚቴው ተቋቁሞ እና

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 3|Page
እቅድ ወጥቶ ለዋና ስራ አስኪጅ በማሳወቅ በንብረት ማሰውገድ ሂደት የገጠመው ችግር
ይፈታል ተብሎ እየተሰራ ይገኛል፡፡
ድርጅቱ የ IFRS ትግበራ ከሐምሌ 2010 ጀምሮ እንደሚጀምር ያሰቀመጠ ቢሆንም አሸናፊ
ከሆነው ድርጅት ጋር ውሉ ታስሮ የፖሊሲ አማራጭ አቅርቦ ማኔጅመንቱ እንዲወያይበት
ጊዜ ወስዶ መስከረም 25 ቀን ማብራርያ ከተደረገለት በኋላ ጥቅምት 8 ቀን 2011 ዓ/ም
ተወስኖ ስለተላከላቸው በትግበራ ደረጃ ሳይሆን በፖሊሲ ቀረጻ እና ቻርት ኦፍ አካውንት
ዝግጅት ላይ ይገኛል፡፡
የከፍተኛ ትምህርት መማር የሚፈልግ አባል በሚፈልገው የትምህርት መስክ ተወዳድሮ

ማለፍ እስከቻለ ድረስ የሚማርበት ዕድል የተመቻቸ መሆኑ፡፡

1.5. ያሉንን ልምዶችና ዕውቀት ማሰባሰብና ተቋማዊ ለማድረግ የተደረገ እንቅስቃሴ


ድርጅቱ በበጅት ዓመቱ እስከ አራተኛው ወራት ድረስ ከተለያዩ ፕሮጀክቶች በየጊዜው በሚለቁ
ባለሙያዎች ምትክ ቀደም ሲል በማኔጅመንት ደረጃ በተወሰነው መሰረት በ‘recommendation’
ባለሙያዎችን በመቅጠር ክፈተቱን ለመሙላት ከፍተኛ ጥረት እየተደረገና እየተከናወነ ይገኛል፡፡
በመንገድ ፕሮጀክቶች የሚገኙ መኪኖች ላጋጠማቸው ብልሽት መመርያው በሚፈቅደው መሰረት
ግዥ ተፈፅሞ እና የጥገና ስራውን ተከናውኖ በፍጥነት ወደ ስራ እንዲገቡ እየተደረገ ነው፡፡
በድርጅቱ ውስጥ በተለያዩ ፕሮጀክቶች ላይ በሚደረጉ የሳይት የመስክ ዳሰሳ ጥናት
ስራዎች ጁኒየር ባለሙያዎች ከሲየር ባለሙያዎች ጋር ደርቦ በመላክ አቅማቸውን
ለማሳደግ ጥረት ተደርገዋል፡፡

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 4|Page
2. በዓቢይ ተግባር
2.1. አደረጃጀት የማስተካከልና አስፈላጊውን የሰው ኃይልና የማቴሪያል ስታንዳርድ ማዘጋጀት ፡ ድርጅቱ
አዲስ በተጠናው የመሰረታዊ የስራ ሂደት ለውጥ ጥናት መሰረት ትግበራ ያልጀመረ ቢሆንም በርካታ
በአስቸኳይ (quick wins )መተግበር ያለባቸው የአደረጃጀት እና የሰው ሀይል ምደባዎች በተለያዩ
የድርጅቱ ዋና የስራ ሂደቶች እና በዋና ስራ አስኪያጁ ደጋፊ ያስራ ሂደት ላይ በመከናወን ላይ ይገኛሉ
፡፡
2.2. የአጭር ጊዜ ስልጠና ፡
ድርጅቱ ለሰራተኞቹ እና ለአመራሩ በበጀት አመቱ በተለያየ ሙያዎች ሊሰጥ ያቀደውን የስልጠና
ፍላጎቱ ከየክፍሎቹ በማሰባሰብ ላይ ይገኛል፡፡
ድርጅቱ በተለያየ የሙያ ዘርፍ የ ISO የብቃት ማረጋገጫ ሰርቲፊኬት ለማግኘት የሚያስችሉ
ስልጠናዎችን ለማግኘት ሰልጣኞቹን መልምሎ ስልጠናውን በመጠባበቅ ላይ ይገኛል፡፡
በመ/መ/ዲ/ኮ/አስተ የስራ ሂደት ስር በተለያዩ የሙያ መስኮች የተለያዩ ስልጠናዎች ሲሰጡ
ቆይተዋል፡፡(የሲቪል 3D ፡ በመሰረታዊ የአውቶካድ ትምህርት፤ በ ’INROADS’ ፤ በ
‘EAGLE POINT’ እና በ ‘STADPRO’ የተስጡ የተለያዩ ስልጠናዎች ተጠናቋል)
2.3. የረጀም ጊዜ ትምህርት በተመለከተ፡- ፡

ቀደም ሲል በተለያዩ ከፍተኛ ትምህር ተቋማት ትምሀርታቸውን በመከታተል ላይ ከሚገኙ

የድርጅቱ አባላት በተጨማሪ በመንገድ ዲዛይን ቡድን ውስጥ የአንድ የሰራዊት አባል በአዲስ አበባ
ዩኒቨርሲቲ በመደበኛ መርሃ ግብር በስትራክችራል ምህንድስና ለመማር ከድርጅቱ ጋር ውል አስሮ
ት/ት ጀምረዋል፡፡
2.4. የአመለካከት ግንባታ በተመለከተ በመከላከያ እንዲሰራ ከተሰጡ ስራዎች ውስጥ የታላቁ
ህዳሴ ግድብ ዋንጫ አቀባበል የድርጅቱ ሰራተኞች የቦንድ ግዢ እንዲያከናውኑ ተደርጓል፡፡
ከመከላከያ የመጣው ስለ ሰራዊት ያለው ሁኔታ የመጣው ጽሁፍ በድርጅታችን ለሚገኙ
አባላት ግንዛቤ እንዲኖራቸውና ያለውን ሁኔታ ተረድቶ ማከናወን እንዲችሉ ማብራሪያ
ተሰጥቷል፡፡
በዘርፍ ደረጃ የተዘጋጀው የጸረ ሙስና ስልጠና ከኬዝ ቲም መሪ እና ከፍተኛ መኮነኖች
ስልጠናው እንዲከታተሉ ተደርጎ ግናዛቤ እንዲያገኙ ተደርጓል፡፡
3. በቁልፍ ተግባር ዕቅድ አፈጻጸም ወቅት የነበሩ ጠንካራና ደካማ ጎኖች እና ዋና ዋና ችግሮች፣የተወሰዱ የመፍትሄ
ዕርምጃዎችና የወደፊት የአፈጻጸም አቅጣጫ

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 5|Page
3.1. በቁልፍ ተግባር ዕቅድ አፈጻጸም ወቅት የነበሩ ጠንካራና ደካማ ጎኖች እና ዋና ዋና ችግሮች፣የተወሰዱ የመፍትሄ
ዕርምጃዎችና የወደፊት የአፈጻጸም አቅጣጫ
የታዩ ጠንካራ ጎኖች፡

 የየሳምንቱ ሪፖርት የማቅረብ ሂደት በተቆራረጠ መልኩም ቢሆን አሁንም መቀጠሉ


 ባለፉት ወራቶች ወደሶስት ፕሮጀክት በመሄድ በስራ ያጋጠሙ ችግሮች ለመፍታት ተሞክሯል፡፡

 በሁሉም የመንገድ ዋና የስራ ሂደት አባላት ደረጃ በሚባል መልኩ ከፍተኛ የስራ ተነሳሽነት እና

ፍላጎት መኖሩ ከዚህ ጋር ተያይዞም የተሰጣቸውን ስራ በጊዜ ለማስረከብ ከፍተኛ ርብርብ

የሚያደርጉ መሆናቸው፡፡

 የአመቱ የስራ እቅድ ለማሳካት ገበያ የማፈላለግ እና ድርጅታችን የማስተዋወቅ ስራ ወደ ሁለት

ክልሎች በአካል መሄድ ተችሏል፡፡

የነበሩዳካማጎኖች

 ከፕሮጀክት የሚመጡ ወርሃዊ ሪፖርቶችና አቴንዳስ በተፈለገው ጊዜ ያለማድረስ ችግር አለ፡፡

 የድርጅታችን የመኪና ግዢ በመዘግየቱ ምክንያት ለመኪና ኪራይ የሚወጣው የገንዘብ መጠን

በድርጅታችን የአቅም ግንባታ እና ወጪ ቅነሳ ቀላል የማይባል አሉታዊ ተፅእኖ እያሳደረ ይገኛል፡፡
 አሁንም የየሳምንቱ ሪፖርት አስታዋሽ ሳያስፈልግ በሳምንቱ መጨረሻ የማስረከብ ባህል የሚቀረው ነገር
መኖሩና በቅርብ ጊዜም መቀዛቀዝ መታየቱ
 አዲስ የተጠናው የመንገድ የስራ ሂደት የ BPR ጥናት ሙሉ በሙሉ ወደ ትግበራ አለመግባት፤

3.2. በቁልፍ ተግባር ዕቅድ አፈጻጸም ላይ ያጋጠሙ ዋና ዋና ችግሮች፣ የችግሮች ባለቤት ፣የተወሰዱ
የመፍትሄ ዕርምጃዎችና የወደፊት የአፈጻጸም አቅጣጫ፡-

 በየጊዜው ለቡድኑ አባላት ማሳሳቢያ በመስጠት የየሳምንቱን አጠቃላይ የስራ አፈፃፀም እንዲያስረክቡ ጥረት
እየተደረገ ነው፡፡

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 6|Page
4. የህንጻ፣ የመንገድ፣ የመስኖና ግድብ ዲዛይን እና ኮንትራት አስተዳደር አፈጻጸም
4.1. የህንፃ ዲዛይን ቡድን የመሰከረም ወር እና የመጀመሪያ ሩብ አመት የስራ አፈፃፀም

ሪፖርት
1. የመከላከያመሠረተልማትግንባታዘርፍፕሮጀክቶች
1.1. በጅጅጋከተማሊገነባየታቀደውየሰራዊትየጋራመኖሪያየውስጡዲዛይንከሞላጎደልየተጠናቀቀሲሆን
ከግንባታውቦታማጣጣምናየሳይትዎርክስራንለመስራትብር 239,628.00
ተይዞለትበጥቅምትወርተጀምሮበታህሳስወርመጨረሻየሚያልቅስራሲሆን፤በዚህወር
የ 79,876.00 ብርስራለመስራትታቅዶምንምስራለመስራትአልተቻልም፡፡
ምክንያቱምለግንባታየሚሆንቦታእንዲቀርብልንበተደጋጋሚባለቤትንብንጠይቅምማቅረብባለመ
ቻሉነው፡፡
1.2. በመከላከያምድርሃይልግቢየሚሰራውየመከላከያሃወልትቀደምብሎበሌላንዑሰአማካሪየተጀመረሲ
ሆንበዚህወርየብር 28,571.00 ስራለመስራትታቅዶየብር 7,142.90 ወይም 25%
የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 7|Page
ለመስራትተችለዋል፡፡
ለአፈፃፀሙማነስዋናምክንያትሃወልቱንበተመለከተበንዑስአማካሪስርየሚሰራሌላንዑስአማካሪያ
ለውሲሆንየዉልናጨረታስራአወጣጥላይበመዘግየቱነው፡፡
1.3. በባህርዳርከተማለሚገነባውየሜ/
ጄነራልሃየሎምአርአያወታደራዊአካዳሚየዲዛይንስራበዚህወርብር 92,300.00
ስራለመስራትታቅዶ 100%ወይም 92,300.00 ብርለመስራትተችለዋል፡፡
1.4. የአየርሃይልየባንከርስራበነባሩፕሮጀክትላይያልተሟሉናአዳዲስፋላጎቶችንበማካተትሙሉዲዛይንየ
ሚሰራስራሲሆንበዚህወርየብር 60,000.00 ስራለመስራትታቅዶሙሉወይም
100%የተሰራሲሆንይህምከአዲሱየሰርቨይግዳታበማጣጣምየፍሳሽናየኤሌክትሪክስራዎችከግማሽ
በላይየተሰሩበመሆኑነው፡፡
2. የአርሚፋውንዴሽንፕሮጀክቶች
2.1. በባህርዳርሳይትለሚገነቡህንፃዎችየውስጥዲዛይንየተዘጋጀሲሆንስራውሰኔወርመጠናቀቅየነበረበት
ቢሆንምከዚህበፊትበሌሎችየግንባታቦታዎችየታዩችግሮችንለማስወገድእንዲቻልእንደገናየክልሳስ
ራእንድንሰራተገደናል፡፡ በዚሁመሰረትበዚህወርብር 64,676.60 ወይምከተያዘለትጠቅላላዋጋ 75%
የሚሆንስራለመስራትተችሏል፡፡
3. የመከላከያመሃንዲስዋናመምሪያፕሮጀክቶች
3.1. የሰላም ማስከበር ሀውልት መስከረም ተጀምሮ በጥር ወር መጨረሻ የሚያልቅ ስራ ሲሆን፤
ከዚህ በፊት ስራው በሌላ ንዑስ አማካሪ እንዲስራ ታስቦ የነበረ ቢሆንም የስራው መጠን ሲታይ
ግን በውስጥ አቅም መስራት እንደምንችል ስለወሰን በዚህ ወር የብር 25,000.00 ስራ
ለመስራት ታቅዶ የስራው ይዘትና ፅንስሃሳብ ‘’Design Concept’’የመሳሰሉት ስራዎችን
በመሰራታቸው ብር 17,500.00 ወይም 75% ስራ ለመስራት ተችለዋል፡፡
3.2. የማዕከላዊ ዕዝዋና መ/ቤት የመሰብሰቢያ አዳራሽ፣ የመዝናኛና ሌሎች ያካተተ ህንፃ ስራ
የውስጥ ዲዛይኑ ሙሉ ለሙሉ ያለቀ ሲሆን፤ ከሳይት ጋራ ተያይዞ የሚሰሩ ስራዎች የቀሩ
ቢሆንም፤ ባለቤት በዚሁ አመት የመገንባት እቅድ እንደሌላቸው በመጥቀስ ቀጣዩ ስራዎችን
ባለበት እንዲቆሙ አሳዉቀውናል፡፡ ምንም እንኳን ፕሮጀክቱ መስከረም ወር መጨረሻ
እንዲያልቅ ታስቦ በዚህ ወር የተያዘልት የብር መጠን ባይኖርም ከጠቅላላ ዋጋ 5% ወይም
7,500.00 ብር ተሰርተዋል፡፡
3.3. የማዕከላዊ ዕዝ ነባሩ ዋና መ/ቤት የጥገና ስራ የስራው መጠንና ጠቅላላ ፍላጎት ለማወቅ ወደ
ቦታው ሞያተኛ ልከን ስራውን የጀመርን ሲሆን በዚህ ወር ከታቀደው የብር 50,000.00 ስራ
25,000.00 ወይም 50% የሚሆን ስራ ለማከናወን ተቸሏል፡፡
4. ሌሎችስራዎች

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 8|Page
4.1. የጦርሃይሎችሆስፒታልስራየሙሉዲዛይንስራሲሆን፤ በዚህወርየብር 92,050.00
ስራለመስራትታቅዶ 100%ወይምየብር 92,050.00 የተሰራሲሆን፣
የመጀመያየዲዛይንደረጃበመጠናቀቁለሌሎችሞያተኞችለማከፋፈልያስችለንዘንድበዲዛይኑላይ
ግምገማወይምየማስተካከያስራበመስራትላይነን፡፡
4.2. በአየርሃይልዋናመምሪያበመቐሌእናበድሬዳዋከተማለሚገነቡየአብራሪዎችቢሮበዚህወርማለቅየ
ነበረበትስራቢሆንምበዚህወርየብር 64,579.00 ስራለመስራትቢታቀድምምንምአልተሰራም፡፡
ምክንያቱምከዚህበፊትየተዘጋጀውየመጀመሪያደረጃዲዛይንማብራሪያ “Presentation”
እንዲሰጠቸውብንጠየቅምበባለቤትየግዜመጠበብምክንያትማየትባለመቻላቸውየዘገየቢሆንም
በዚህወርበመጀመሪያሳምንትደጋግመንስንጠይቅስራውበዚህአመትየመገንባትእቅድስለሌለእንዲ
ቆምበማለትበስልክወይም “informal” ተነግሮናል፡፡

በአጠቃላይበዚህወርለመስራትዕቅድከተያዘለትየብር 556,955.40 ስራየብር 366,169.49 ወይም 65.74


%ለመስራትተችለዋል፡፡

በአመቱእቅድያልተካተቱስራዎች
o በእጃችንላይያሉስራዎች

የተገባውመተማ
ታ. ስራውባለቤት የፕሮጀክቱስም የሚሰራውስራ መኛ የውልሁኔታ ዋጋግምት

1. የመከላከያጤናዋናመም የደ/ዘይት “ Hi-tech” የልብናየኩላሊትየዲዛይንክለሳ 100,000.00
ሪያ ሆስፒታል የለም አልተዘጋጀም
2. የመከላከያጤናዋናመም የደ/ዘይት “ Hi-tech” የ “Furinture”
ሪያ ሆስፒታል የዲዛይን፤የስራዝርዝርማዘጋጀትናናሙ
ናማፀደቅ የለም በዝግጅትላይ 120,000.00
3. የመከላከያጤናዋናመም የመቀሌ “referral”
ሪያ ሆስፒታል ‹‹ የለም በዝግጅትላይ 120,000.00
4. የመከላከያጤናዋናመም የባህርዳር “referral”
ሪያ ሆስፒታል ‹‹ የለም በዝግጅትላይ 120,000.00
5. የመከላከያኢንተርፕራይ የመከላከያዋናመስሪያቤ
ዝዘርፍ ት ‹‹ የለም በዝግጅትላይ 120,000.00
6. የአየርሃይልዋናመምሪያ የፓይለቶችመኖሪያ መጠይቅቀርበዋል
ሙሉዲዛይን አልተዘጋጀም 480,000.00
7. የምዕራብዕዝዋናመምሪ የምዕራብዕዝየኮማንድ መጠይቅቀርበዋል
ያ መኖሪያ ሙሉዲዛይን 200,000.00

o በጨረታላይያሉስራዎች

አሁንያለበትደረጃ
ታ. ስራውባለቤት የስራውአይነት የጨረታውግዜ ማብራሪያ

1. ዋልያብረታብረትኢንዱሰትሪ ሙሉዲዛይን ፐሮግራምአስረክበናልየ
Apartment, high-rise B/d & አልፈዋል ተሞላሰነድበመጠባበቅ ግዜውተራዝመዋል
PVC plant Factory

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 9|Page
2. አዋሽባንክ ሙሉዲዛይንናማማከር Dec. 05/2018 አንድወርገደማአለው
B+G+4 Mixed use B/d ስራውተጀምረዋል
3. ብሔራዊባንክ Nov. 01/2018 Up to የጨረታውሰነድበመረዳ
እድሳትናማማከርስራ Nov. 28/2018 ትላይ 28 ቀናትቀርተዉታል
4. ኢንዳስተሪያልፓርክ DB ዲዛይናግንባታስራ Oct. 04/2018 up to አብሮየሚሰራፍለጋ ከሌላጋርበቅንጅትየሚሰራ
Nov. 16/2018 ስራነው

4.2. በህንጻ ኮን/አስተዳደርናኘ/ ክትትል የጥቅምት ወር 2011 በጀት አመት እቅድ የሥራ

አፈፃፀም ሪፖርት
1. የመስክጉብኝት
በጥቅምትወርድርጅቱየቁጥጥርናየኮንትራትአስተዳደርስራዎችበሚሰራባቸውየህንፃግንባታፕሮጀ

ክቶችጉብኝትከተደረገባቸውአርሚፋውንዴሽን(ደብረዘይት፣አዳማ፣አዋሳ፣መቀሌ

፣ሰሚትአንድእናሁለት፣ቃሊቲአንድናሁለትእንዲሁምመቀሌባለሶስትኮኮብ)፣መ/ዋና

መ/ቤት፣መቀሌሆስፒታል፣ባህርዳርሆስፒታል VIP

ጎፋአፓርትመንት፣ድሬዳዋአፓርትመንትናምስራቅእዝእናአዲስአበባቤቶችገላንናባሻወልዴሳይትላ

ይየመሰክጉብኝትናስብሰባተከናውኗል፡፡
2. የሳይትርክክብ
በጥቅምትወርለአንድየኢንሳፕሮጀክት(ካራመድሀኒያለም)

የተሰጠውንእርማትአስተካክሎበመጨረሱሳይትላይየመጀመሪያርክክብየተጠናቀቀሲሆንእንዲሁ

ምአዲስየሚጀመሩሁለትፕሮጀክቶች( ጃንሜዳ G+7 እናቆሬካፓሲቲ)

ለስራተቋራጩየሳይትርክክብለማድረግየተሞከረሲሆንስራተቋራጩፈቃደኛባለመሆኑሳይከናወን

ቀርቷል፡፡
 የማማከርየቁጥጥርናየኮንትራትአስ/ክፍያመጠየቂያ
ድርጅቱየቁጥጥርናየኮንትራትአስተዳደርስራዎችበሚሰራባቸውየህንፃግንባታፕሮጀክቶችበጥቅም

ትወርየቁጥጥርናየኮንትራትአስተዳደርአገልግሎትየክፍያምሥክርወረቀቶችበማዘጋጀትየአገልግሎ

ትገቢውንለመሰብሰብብር 3,699,224.01 በእቅድየተያዘሲሆንበዚሁመሰረትብር

4,980,343.69(134.6%)በማዘጋጀትለሚመለከታቸውየፕሮጀክትባለቤቶችቀርቧል፡፡
 ለስራተቋራጮችየክፍያምስክርወረቀትማዘጋጀት
በጥቅምትወርውስጥየተለያዩየህንጻፕሮጀክቶችንየግንባታስራከሚያካሂዱስራተቋራጮችለቀረቡ

17 የክፍያጥያቄዎችተገቢውንየሆነምላሽእንዲያገኙሲደረግየክፍያምስክርወረቀትከተዘጋጀላቸው

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 10 | P a g e


ፕሮጀክቶችየአርሚፋውንዴሽን(ብርሀንጦቢያው፣

ሰሚትሁለት፣ደሳለኝአስራደ)፣የመ/ዋናመ/ቤት፣የኢንሳሪሞትየተለያዩፕሮጀክቶችእናየድሬዳዋክፍ

ያዎችይጠቀሣሉ፡፡
 የለውጥእናተጨማሪሥራውለታሰነድዝግጅት
በጥቅምትወርውስጥስድስትየለውጥናተጨማሪየግንባታሥራዎችየውልሰነድበማዘጋጀትለሚመለ

ከታቸውአካላትተልኳል፡፡

ከነዚህምውስጥአይሻደወሌ፣ወራቤ፤ሆሳእና፣ኢንጂነሪንግኮሌጅይገኙበታል፡፡
 የግንባታጊዜማራዘሚያጥያቄዎችመመርመር
በጥቅምትወርውስጥከሥራተቋራጮችየቀረቡየአምስትኘሮጀክቶችየግንባታጊዜማራዘሚያጥያቄ

ዎችንበመመርመርአስፈላጊውውሣኔተሰጥቶባቸዋል፡፡

እንዲሁምተጨማሪመረጃለሚያስፈልጋቸውስራተቋራጮችማስረጃቸውንእንዲያስገቡበደብዳቤ

ተጠይቋል፡፡

ከነዚህምውስጥሰሚትአንድ፣ካራመድሀኒያለም(ኢንሳሪሞትሳይት)፣ጎፋአፓርትመንትእናየመቀሌ

አዲሀይገኙበታል፡፡
 ወርሐዊሪፖርትማዘጋጀት
በግንባታሥራላይላሉየተለያዩየህንፃግንባታኘሮጀክቶችወርሐዊሪፖርትበማዘጋጀትለየኘሮጀክትባ

ለቤቶችናለሚመለከታቸውአካላትተልኳል፡፡
 ለአማካሪየተከፈሉክፍያዎች
በጥቅምትወርለ 5 አማካሪድርጅቶችየክፍያሰነድበማዘጋጀትክፍያውተፈፅሟል፡፡

የክፍያምስክርወረቀትከተዘጋጀላቸውአማካሪዎችኦቲቲእናኤስቢኮንሰልትይጠቀሣሉ፡፡
 የማማከርውልሰነድዝግጅት
በጥቅምትወርምንምአይነትአዲስየማማከርውልያልተዘጋጀሲሆንነገርግንየአዲስአበባቤቶችየማ

ማከርውልበተፈቀደውማራዘሚያመሰረትተዘጋጅቶለባለቤትተልኳል፡፡
 የስራመርሃግብርመመርመር
በጥቅምትወርየሶስትፕሮጀክቶችየስራመርሃግብርተመርምሮመልስተሰጥቷል፡፡

አነሱምደብረዘይትፌዝአንድናሁለትእናመቀሌባለሶስትኮኮብናቸው፡፡
 የድርጅቱተሰብሳቢ

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 11 | P a g e


የድርጅቱየተሰሩነገርግንያልተሰበሰቡገቢዎችንከባለቤቶችጋርበመነጋገርለመሰበሰሰብበታቀደውመ

ሰረትበዚህወርከሰራዊትፋውንዴሽንእናከመከላከያመሀንዲስዋናመምሪያጋርውይይትየተደረገሲሆ

ንተጨማሪመረጃዎችንአንደሚፈልጉናእንደሚከፍሉንቃልገብተዋል፡፡

በዚህምመሰረትየሚፈለጉዶክመንቶችንለመላክዝግጅትእተደረገይገኛል፡፡

 የቼክሊስትናፎርማትዝግጅት
በህንፃኮንትራትአስተዳደርክፍልስርያሉፎርማትናቼክሊስቶችወጥናተመሳሳይነትእንዲኖራቸውለ

ማድረግበዋናስራአስኪያጅኮሚቴተዋቅሮስኬጁልበማዘጋጀትበስኬጁሉመሰረትየድርጅታችንንነባ

ርፎርማቶችናየሌሎችተመሳሳይድርጅቶችንእንደተሞክሮበመውሰድበዚህወርዝግጅቱሲከናወንየ

ቆየሲሆንበአሁኑሰአትየማጠናቀቂያናዶክመንቶቹንየማደራጀትስራበመከናወንላይሲሆንበቀጣዩወ

ርመጀመሪያላይተግባራዊእንደሚሆንታሳቢተደርጓል፡፡
 ስራቆጥሮመስጠትናመቀበል
ስራዎችንለሚመለከታቸውሰራተኞችከተመሩበኌላስራዎችእስከሚመለሱተከታትለንእንጠይቃለ

ንበዚህረገድበጥቅምትወርየተሻለአፈፃፀምታይቷል፡፡
 የስራሰአትማክበር
የስራሰአትማክበርንበተመለከተሰራተኛውከአሁንበፊትከነበረውበተሻለሁኔታላይይገኛል፡፡

4.3. የመንገድ ዲዛይን ቡድን


1. የሆሚቾአሙኒሽንመቃረቢያእናየውስጥለውስጥመንገድ

የሆሚቾአሙኒሽንመቃረቢያእናየውስጥለውስጥመንገድየዲዛይንስራበዚህየበጀትአመትከተያዙትየዲዛይን

ስራዎችአንዱሲሆንበእቅዱመሰረትሙሉ የዲዛይን ስራው በጥቅምት ወር ላይ ለማጠናቀቅ እቅድ ተይዞ

የነበረ ቢሆንም ቀደም ሲል በቀረቡት ሪፖርቶች ላይ በተጠቀሱት ምክንያቶች ወደ ህዳር ወር ማሸጋገር

ግድ ሆኖዋል፡፡በመሆኑምምንም እንኩዋን በጥቅምት ወር ላይ በእቅድ የተያዘው 164,780.73

(አንድመቶስልሳአራትሺሰባትመቶሰማንያከ 73/100) ቢሆንም ከነሃሴና መስከረም ወራት የተላለፉ

ስራዎች በመኖራቸውና እነዚህ ስራዎች በጥቅምት ወር በመከናወናቸው 284,780.73

(ሁለትመቶሰማንያአራትሺሰባትመቶሰማንያከ 73/100) የሚገመት የዲዛይን ስራ ማከናወን ተችለዋል፡፡


2. የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ስራዎች
2.1 የመሎዶኒ ጀንክሽን-ማንዳ-ቡሬ የመንገድ ፕሮጀክት ዲቴይል ዲዛይን ስራ

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 12 | P a g e


የመሎዶኒ ጀንክሽን-ማንዳ-ቡሬ የመንገድ ፕሮጀክት ከኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን የተገኘ የመንገድ ፕሮጀክት ሲሆን
በአጭር ጊዜ ውስጥ እንዲጠናቀቅ በተሰጠው ትእዛዝ መሰረት በአብዛኛው ከፍሪላንሰሮች በማዋቀር የዲዛይን ስራው
በተሰጠው የጊዜ ገደብ ለማጠናቀቅ ጥረት እየተደረገ ይገኛል፡፡
በዚሁ መሰረት የቅየሳ ስራ እንዲሁም የማቴሪያል ጥናት ስራ እስከ ጥቅምት ወር መጨረሻ ድረስ ሙሉ በሙሉ
የተጠናቀቀ ሲሆን የመጀመሪያ ምእራፍ ስራ አካል የሆነው የ ‘Feasibility Study’ ማጠናቀቅ ተችለዋል፡፡
የ ‘Feasibility Study’ ጥናቱ ከእቅዱ በሁለት ሳምንት ዘግይቶ ማጠናቀቅ የተቻለ ሲሆን ለዚህም ምክንያቱ
ከሚመለከታቸው አካላት ዲዛይኑን የሚመለከቱ የተለያዩ ዳታዎች በወቅቱ ማግኘት ባለመቻሉ ነው፡፡ ስለሆነም በዚህ
ምክንያት የዘገየውን ስራ ለማካካስ ሲባል የተከለስ ዲዛይን መርሃ ግብር በማዘጋጀት ለኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን
ተልከዋል፡፡ በመሆኑም እስከ ጥቅምት ወር መጨረሻ ድረስ የእቅዱን 75% ማለትም 1,975,707.50 (አንድ ሚሊዮን

ዘጠኝመቶሰባአምስትሺሰባትመቶሰባትከ 50/100) የሚገመት የዲዛይን ስራ ማከናወን ተችለዋል፡፡

2.2 የመሎዶኒ ጀንክሽን-ማንዳ-ቡሬ የመንገድ ፕሮጀክት የዲቱር ዲዛይን ስራ

ከዋናው ዲዛይን በተጨማሪ በርእሱ ላይ ለተጠቀሰው ፕሮጀክት የዲቱር ዲዛይን ስራ ከኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን
በተሰጠው ትእዛዝ መሰረት እየተከናወነ የሚገኝ ሲሆን ቀደም ሲል በአብዛኛው ተጠናቆ የነበረ ቢሆንም የዋናው
መንገድ ዲዛይን ስራ ላይ አንዳንድ ማሻሻያዎች በመደረጋቸው ከዋናው መንገድ ዲዛይን ጋር የማጣጣም ስራ ለመስራት
ሲባል የክለሳ ስራ እየተከናወነ ይገኛል፡፡
3. የመከላከያ ዋና መስሪያ ቤት የአውሮፕላን ማረፊያ ዲዛይን ስራ
የመከላከያ ዋና መስሪያ ቤት የውስጥ ለውስጥ መንገድ ዲዛይን ቀደም ሲል የክላሳ ስራው የተጀመረ ሲሆን በዚሁ
መሰረት ከአውሮፕላን ማረፊው ጋር ተያያዥነት ያላቸው ቀሪ የሃድሮሎጂ ስራዎች በጥቅምት ወር ውስጥ የተጠናቀቁ
ሲሆን ሌሎች ቀሪ የስትራክቸር፤ የድራፍቲነግ እና የካንቲቲ ስራ በመሰራት ይገኛል፡፡ በመሆኑም እስከ ጥቅምት ወር
መጨረሻ ድረስ የእቅዱን 100% ማለትም 130,809.80 (አንድመቶሰላሳሺስምንትመቶዘጠኝከ 80/100)
የሚገመት የዲዛይን ስራ ማከናወን ተችለዋል፡፡
4. የድሬዳዋ የጋራ መኖሪያ ቤቶች የውስጥ ለውስጥ መንገድ የዲዛይን ክለሳ ስራ
የድሬዳዋ የጋራ መኖሪያ ቤቶች የውስጥ ለውስጥ መንገድ ዲዛይን ቀደም ሲል ሙሉ የዲዛይን ስራው በማጠናቀቅ ለስራ
ተቋራጩ ተልኮ የነበረ ቢሆንም አስገዳጅ በሆነ ሁኔታ ሳይት ፕላኑ ላይ በተደረገ ለውጥ የክለሳ ስራ ተሰርቶ የተጠናቀቀ
ሲሆን ከህንጻ ስራዎች ጋር የመጨረሻ የማናበብ ስራ ተሰርቶ በቅርቡ ወደ ስራ ተቁዋራጩ የሚላክ ይሆናል፡፡
5. የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ስራዎች
የአዲ ሹሁ ደላ ሳምረ የመንገድ ፕሮጀክት ቀደም ሲል ድርጅታችን ለመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ለጨረታ
መወዳደሪያ የሚሆን የመጀመሪያ ደረጃ ዲዛይን መስራቱ የሚታወቅ ሲሆን በዚሁ መሰረት መከላከያ ኮንስትራክሽን
ኢንተርፕራይዝ የጨረታው አሸናፊ መሆኑ በመታወቁና ዲቴይል ዲዛይኑንም እንድናዘጋጅላቸው የስራ ትእዛዝ
በመስጠታቸው አንዳንድ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተከናወኑ ይገኛሉ፡፡
መንገድ ዲዛይን ቡድን በዕቅድ አፈፃፀም ወቅት ያጋጠሙ ዋና ዋና ችግሮች፣ የችግሩ ባለቤት የተወሰዱ
የመፍትሄ እርምጃዎች እና የቀጣይ የአፈጻጸም አቅጣጫዎች

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 13 | P a g e


ያጋጠሙ ችግሮች
 የመሎዶኒ ጀንክሽን-ማንዳ-ቡሬ የመንገድ ፕሮጀክት ላይ ከባለ ድርሻ አካለት በሚፈለገው ፍጥነት ተፈላጊ
ዳታዎች ማግኘት አለመቻሉ
የችግሩ ባለቤት
 የሚመለከታቸው የመንግስት መ/ቤቶች
የተወሰዱ የመፍትሄ አቅጣጫዎች
 የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ጣልቃ እንዲገባ በማድረግ የተፈለገው ዳታ ከዛም በላይ እንዳይዘገይ
ተደርገዋል፡፡
 በዳታ ምክንያት የተጉዋተተውን ጊዜ የሚያካክስ የተከለሰ የስራ መርሃ ግብር ተዘጋጅቶ ለኢትዮጵያ
መንገዶች ባለስልጣን ቀርበዋል፡፡

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 14 | P a g e


የ 2011 የበጀት አመት የጥቅምት ወር የመንገድ ዲዛይን ቡድን የስራ አፈፃፀም ከእቅድ ጋር የተደረገ ንፅፅር ማጠቃለያ ሰንጠረዥ

ተ/ቁ የኘሮጀክቱ ስም የጥቅምት የጥቅምት ንፅፅርበ% የእስከዚህ ወር የእስከዚህ ወር ንፅፅርበ% ማብራሪያ

ወር ዕቅድ ወርክንውን እቅድ አፈጻፀም

1 የመከላከያ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ኘሮጀክቶች


1.1 የመቀሌ ሳይት የውስጥ ለውስጥ መንገድ - - - - - -

1.2 የባህርዳር ሳይት የውስጥ ለውስጥ መንገድ - - - - - -

1.3 የቢሾፍቱ ሳይት የውስጥ ለውስጥ መንገድ - - - - - -

1.4 የጅግጅጋ ሳይት የውስጥ ለውስጥ መንገድ


2 የመከላከያ ሠራዊት ፋውንዴሽን ኘሮጀክቶች - - -

2.1 የአዳማ-1 ሳይት የው/ለው/መንገድ - - - - - -

3 የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርኘራይዝ


3.1 የበለስ-መካነብርሃን መንገድ 185,658.87 185,658.87 100 %

4 ሌሎች ስራዎች
4.1 የአምቦ ሆሚቾ አሙኒሽን እንዱስትሪ የውስጥ ለውስጥ 164,780.73 284,780.73 172.8% 822,799.47 658,269.73 80.0% ከነሃሴ እና መስከረም ወር የተላለፉ
ስራዎች በመሰራታቸው
መንገድ
5 ቀደም ሲል በእቅድ ውስጥ ያልነበሩ በእቅድ ውስጥ የተካተቱ

አዳዲስ ስራዎች
5.1 የመከላከያ ዋና መ/ቤት የአውሮፕላን ማረፊያ እና 130,809.80 130,809.80 100% 305,222.86 305,222.86 100%

የውስጥ ለውስጥ መ/ድ ስራ


5.2 የመሎዶኒ ጀንክሽን-ማነዳ-ቡሬ የመንገድ ዲዛይን ስራ 2,567,61.00 1,975,707.0 75% 3,144,130.0 2,552,227.5 81.1%

ጠቅላላ ድምር 2,863,200.53 2,391,298.03 119.73% 4,457,811.20 3,426,678.96 76.87%


 ከላይ ያለው ንጽጽር የተደረገው በቅርቡ በተከለሰውና አዳዲስ ስራዎች እንዲካተቱበት በተደረገው የዲዛይን የስራ መርሃ ግብር መሰረት ነው፡፡

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 2|Page
4.4. የመንገድ፤መስኖና ግድብ ፕሮጀክት ክትትልና ኮንትራት አስተዳደር የ 2011 ዓ.ም. የጥቅምት ወር

የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት

4.4.1. ፡-

 የተጠናቀቁ ፕሮጀክቶች የመጀመሪያእና/ወይምየማጠቃለያርክክብመፈጸም፤

 ስራየማፈላለግእናድረጅታችንየማሰተዋወቅ፤

 ስ/ተቋራጩለሚያቀርባቸውየክፍያጥያቄዎችመርምሮማጸደቅናወደአሰሪውመ/ቤትማስተላለፍ፤

 አማካሪድርጅቱለፈፀማቸውየቁጥጥርናየማማከርአገልግሎትክፍያእንዲፈፀምለትመጠየቅእናተሰ

ብሳቢዎችንመከታተል፡

 ሳይትላይየሚነሱየተለያዩጥያቄዎች (claim,material approval,work schedule,etc)

ካሉከተመደቡትተቆጣጣሪመሃንዲሶችጋርበመነጋገርመልስናማብራሪያዎችመስጠት፤

 ለተጨማሪስራዎችየውልሰነዶችን(suppl.agr,variationorder,add/omission)

እንደአስፈላጊነቱማዘጋጀት፤

 በአዲስየሚያዙፕሮጀክቶችካሉየውልስምምነቶችንማዘጋጀትና፤እንዲሁምለስራውየሚያስፈልገ

ውንሙያተኛናተሽከርካሪየማሟላትስራመስራት፤

 ሁሉምስራዎችበተያዘላቸውየስራመርሃ-ግብርመሰረትመፈፀማቸውንመከታተል፤

 ወርሃዊየስራአፈፃፀምሪፖርትበማዘጋጀትለሚመለከተውአካልማቅረብ፤

4.4.2. የኮንትራት አስተዳደር የዓቢይ ተግባራት የፕሮጀክቶች ግንባታ ዝርዝር አፈፃፀም አፈጻጸም
ጠንካራ እና ደካማ ጎኖች
የታዩ ጠንካራ ጎኖች

- በሁሉምየቡድኑአባላትደረጃበሚባልመልኩከፍተኛየስራተነሳሽነትእናፍላጎትመኖሩከዚህጋርተ
ያይዞምየተሰጣቸውንስራበጊዜለማስረከብከፍተኛርብርብየሚያደርጉመሆናቸው፡፡
- የአመቱየስራእቅድለማሳካትገበያየማፈላለግእናበሚወጡጨረታዎችላይየመሳተፍስራተሰርቷ

ል፡ለምሳሌበኢትዮጵያመንገዶችባለስልጣንድህረገጽበወጣውማስታወቅያመሰረትበስድስት

(06) ፕሮጀክትመሳተፍእነደምንፈልግበደብዳቤአሳውቀናል፡፡
ከዚህበተጨማሪበቤኒሻንጉልክልልየጠጠርመንገድየማማከርስራላይለመወዳደርየጨረታሰነድበ

መግዛትየቴክኒካልእናየፋይናንሻልሰነድበማዘጋጀትተልከዋል፡፡

የነበሩ ደካማጎኖች

የድርጅታችንየመኪናግዢበዘግየቱምክንያትለመኪናኪራይየሚወጣውየገንዘብመጠንበድርጅታችን

የአቅምግንባታእናወጪቅነሳቀላልየማይባልአሉታዊተፅእኖእያሳደረይገኛል፡፡

4.4.3. የፕሮጀክቶችግንባታዝርዝርአፈፃፀም፡-

 በመስራትላይያሉፕሮጀክቶች
1. የባህርዳርሆስፒታልየውስጥለውስጥመንገድ
 የሥራውባለቤት....................................................የመከላከያኢንተርፕራዝዘርፍ

 ሥራተቋራጭ.......................................................መከላከያኮንስትራክሽንኢንተርኘራይዝ

 አማካሪመሃንዲስ..................................................መከላከያኮንስትራክሽንዲዛይንድርጅት

 ዋናውየሥራውል..................................................ብር 71,443,056.80

 ተጨማሪ/ተቀናሽየሥራውል……………………ብር (490,557.71)

 አጠቃላይየሥራውል................................................ ብር 70,952,499.09

 የሥራውልየተፈረመበት........................................ July 13, 2016

 ስራውየተጀመረበትቀን............................... .Nov. 11, 2016

 የኘሮጀክቱየሥራጊዜ............................................. 240 ካላንደርቀናት

 በተጨማሪስራዎችምክንያትየተሰጠጊዜ……43 ካላንደርቀናት

 በጊዜይገባኛልጥያቄየተሰጡቀናት…………..303 ካላንደርቀናት

 አጠቃላይለኘሮጀክቱየተሰጠውየሥራጊዜ……586 ካላንደርቀናት

 ከውልስምምነትበላይያለፉጊዜያት …………….133 ካላንደርቀናት (22.7%)

 እስከአሁንየተከናወነሥራበብር (ቫትንጨምሮ)….66, 263,676.26 (93.39%)

1.1. የኘሮጀክቱየፋይናንስሁኔታ

ቅድመክፍያ...............................................................................……………ብር 21,432,917.04

 ለተከናወነሥራበክፍያሰርተፍኬትየተፈፀመክፍያ...............ብር 41,949,729.82

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 2|Page
 ቅድመክፍያያልተመለሰ…………………….…………ብር 0.00

 የመያዣገንዘብ (5%)…………………………………………..ብር 2,881,029.40

 ጠቅላላየተከፈለክፍያ..................................................…………….ብር 63,382,646.86

1.2 የኘሮጀክቱአፈፃፀም

 ስ/

ተቋራጩየመንገድስራውንቀሪስራዎችበማጠናቀቅየመጀመሪያደረጃርክክብእንዲጠይቅበደብዳቤአ

ሳውቀናል፡፡

 የመንገድስራውበአብዛኛውየተጠቃለለቢሆንምየግቢማስዋብስራውግንየባለቤትፍላጎትበወቅቱባለ

መታወቁምክንያትየስራክፍተትተፈጥሮቆይቷል፡፡

 ባለቤትየሰጠውንየስራትዕዛዝመነሻበማድረግለግቢማስዋብስራውአዲስየውልሰነድበማዘጋጀትላይ

እንገኛለን፡፡

1.3 ያጋጠሙችግሮች-

 የሥራአፈፃፀምከእቅዱበታችመሆን፣

 የለውጥስራውል(የአፈርቆረጣናሙሌት)

ተዘጋጅቶለፊርማናማህተምወደአሰሪውመ/ቤትከተላከበኋላሳይፈረምተመላሽተደርጓል፡፡

 የግቢማስዋብየስራውልየባለቤትፍላጎትበተሟላመንገድባለመታወቁበስራውላይመዘግየትንአስከት

ሏል፡፡

1.4 የተወሰደእርምጃ-

 የመንገድስራውንቀሪስራዎችበማጠናቀቅየመጀመሪያደረጃርክክብእንዲጠይቁ

በደብዳቤአሳውቀናል፡፡

 የለውጥስራውል(የአፈርቆረጣናሙሌት)ከግቢማስዋብስራውጋርአዲስየውልሰነድ

አዘጋጅተንለማውጣትበመስራትላይእንገኛለን፡፡

2. የመቀሌሆስፒታልየውስጥለውስጥመንገድ

 የሥራውባለቤት....................................................የመከላከያኢንተርፕራዝዘርፍ
የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 3|Page
 ሥራተቅራጭ.......................................................መከላከያኮንስትራክሽንኢንተርኘራይዝ

 አማካሪመሃንዲስ..................................................መከላከያኮንስትራክሽንዲዛይንድርጅት

 ዋናውየሥራውል..................................................ብር 56,906,648.21

 ተጨማሪ/ተቀናሽየሥራውል……………………ብር 4,575,111.61

 አጠቃላይየሥራውል..............................................ብር 52,331,536.60

 የሥራውልየተፈረመበት........................................ August 26,2016

 ስራውየተጀመረበትቀን............................... November 13,2016

 የኘሮጀክቱየሥራጊዜ............................................. 240 ካላንደርቀናት

 በተጨማሪስራዎችምክንያትየተሰጠተጨማሪጊዜ….34 ካላንደርቀናት

 በጊዜይገባኛልጥያቄየተሰጡቀናት……………………193 ካላንደርቀናት

 አጠቃላይለኘሮጀክቱየተሰጠውየሥራጊዜ……………467 ካላንደርቀናት

 ከውልስምምነትበላይየወሰደውጊዜ………………….262 ካላንደርቀናት (56.10%)

 እስከአሁንየተከናወነሥራበብር (ቫትንጨምሮ)..........ብር 45,174,873.26 (86.32%)

2.1 የኘሮጀክቱየፋይናንስሁኔታ

ቅድመክፍያ …………………………………………………..ብር 17,071,994.47

 ለተከናወነሥራበክፍያሰርተፍኬትየተፈፀመክፍያ….. ብር 26,138,753.87

 ቅድመክፍያያልተመለሰ………………………………… ብር 0.00

 የመያዣገንዘብ (5%)………………………………………ብር 1,964,124.92

 ጠቅላላየተከፈለክፍያ..................................................……… ብር 43,210,748.34

2.2 የኘሮጀክቱአፈፃፀም

 ስ/

ተቋራጩየመንገድስራውንቀሪስራዎችበማጠናቀቅየመጀመሪያደረጃርክክብእንዲጠይቅበደብዳቤአ

ሳውቀናል፡፡

 የመንገድስራውበአብዛኛውየተጠቃለለቢሆንምየግቢማስዋብስራውግንየባለቤትፍላጎትበወቅቱባለ

መታወቁምክንያትየስራክፍተትተፈጥሮቆይቷል፡፡

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 4|Page
 ባለቤትየሰጠውንየስራትዕዛዝመነሻበማድረግለግቢማስዋብስራውአዲስየውልሰነድበማዘጋጀትላይ

እንገኛለን፡፡

2.3 ያጋጠሙችግሮች

 የሥራአፈፃፀምከእቅዱበታችመሆን፣

 የግቢማስዋብየስራውልየባለቤትፍላጎትበተሟላመንገድባለመታወቁበስራውላይመዘግየትንአስከት

ሏል፡፡

2.4 የተወሰደእርምጃ

 የመንገድስራውንቀሪስራዎችበማጠናቀቅየመጀመሪያደረጃርክክብእንዲጠይቁ

በደብዳቤአሳውቀናል፡፡

 የለውጥስራውል(የአፈርቆረጣናሙሌት)

ከግቢማስዋብስራውጋርአዲስየውልሰነድአዘጋጅተንለማውጣትበመስራትላይእንገኛለን፡፡

3 . አየርሃይልጠ/መምሪያ (phase-1)፡-

 የሥራውባለቤት..........................................የመከላከያመሃንዲስዋናመምሪያ

 ሥራተቋራጭ.............................................መከላከያኮንስትራክሽንኢንተርኘራይዝ

 አማካሪመሃንዲስ.........................................መከላከያኮንስትራክሽንዲዛይንድርጅት

 ዋናውየሥራውል.........................................ብር 36,643,574.82

 አጠቃላይየሥራውል....................................ብር 36,643,574.82

 የሥራውልየተፈረመበት............................... April 28, 2017

 ስራውየተጀመረበትቀን..........................June 06, 2017

 የኘሮጀክቱየሥራጊዜ.................................... 365 ካላንደርቀናት

 በጊዜይገባኛልጥያቄምክንያትየተሰጠጊዜ….170 ካላንደርቀናት

 አጠቃላይለኘሮጀክቱየተሰጠውየሥራጊዜ……………535 ካላንደርቀናት

 እስካሁንየወሰደውጊዜ…………………………..512 ካላንደርቀናት (95.70%)

 እስከአሁንየተከናወነሥራበብር (ቫትንጨምሮ)…ብር 18,479,810.85(50.43%)

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 5|Page
3.1 የኘሮጀክቱየፋይናንስሁኔታ

ቅድመክፍያ …………………………………………………..ብር 10,993,072.44

 ለተከናወነሥራበክፍያሰርተፍኬትየተፈፀመክፍያ….. ብር 7,132,490.18

 ቅድመክፍያያልተመለሰ…………………………………. ብር 7,733,855.07

 የመያዣገንዘብ (5%)………………………………………ብር 472,350.34

 ጠቅላላየተከፈለክፍያ..................................................……… ብር 10,391,707.55

3.2 የኘሮጀክቱአፈፃፀም

 Manhole&Curb stone የማምረትናየማስቀመጥስራእየተሰራይገኛል፡፡

 ዋናውበርላይስላብከልቭርትየማስቀመጥስራበመሰራትላይነው፡

 Base coarse የማንጠፍስራተጀምሯል፡፡

3.3 ያጋጠሙችግሮች

 የሥራአፈፃፀምከእቅዱበታችመሆን፣
 በሳይቱ
ላይየተዘረጉየስልክመስመሮችበአብዛኛውየተነሱቢሆንምአሁንምበስራውላይእንቅፋትየሚፈጥሩና
ያልተነሱመሆናቸው፡፡

3.4 የተወሰደእርምጃ

 በተከለሰውየስራመርሃግብርመሰረትእስከህዳርወርስራውንሙሉበሙሉእንደሚያጠናቅቁጸድቆላቸ
ዋል፡፡
 የስልክመስመሮችንየሚያነሳውየቴሌስራቢሆንምሳይትላይያሉሙያተኞችከሚመለከታቸውየተጠ
ቃሚአካላትጋርውይይቶችበማድረግችግሮችንለመፍታትጥረትበማድረግላይናቸው፡፡

4. ደ/ዘይትኢንጅ/ኮሌጅየማስፋፊያፕሮጀክት

 የሥራውባለቤት..........................................የመከላከያኢንተርፕራዝዘርፍ

 ሥራተቋራጭ.............................................መከላከያኮንስትራክሽንኢንተርኘራይዝ

 አማካሪመሃንዲስ.........................................መከላከያኮንስትራክሽንዲዛይንድርጅት

 የኘሮጀክቱየሥራጊዜ....................................……. 365 ካላንደርቀናት

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 6|Page
 ጠቅላላእስከአሁንየወሰደውጊዜ…………… 303 ካላንደርቀናት (83.01%)

 እስከአሁንየተከናወነሥራበብር (ቫትንጨምሮ)….ብር 2,056,707.15 (5.46%)

4.1 የኘሮጀክቱአፈፃፀም

 የውልስምምነቱከህንጻስራጋርበጋራየተዘጋጀሲሆንየመንገድስራው Feb.01/2018 ተጀምሯል፡፡


 የቁፋሮሥራበአብዛኛውየተሰራሲሆንሌሎችስራዎችግንበአብዛኛውአልተጀመሩም፡፡

a. ያጋጠሙችግሮች
 የሥራአፈፃፀምዝቅተኛመሆን፣
 ስ/ተቋራጩባቀረበውየስራመርሃግብርመሰረትስራውንማከናወንአልቻለም፡፡
 በሳይቱላይየኤሌክትሪክመስመሮችመኖርለስራውመፋጠንእንቅፋትሆነዋል፡፡
4.3 የተወሰደእርምጃ

 ስ/ተቋራጩስራውንበተያዘለትየጊዜገደብእንዲጨርስበደብዳቤአሳውቀናል፤
 የኤሌክትሪክመስመሮችእንዲነሱልንለመሓንዲስዋናመምሪያበደብዳቤአሳውቀናል፤
5. ዲቾቶ -ጋላፊ-ኤሊዳር-በልሆ፡-

5.1 የኘሮጀክቱአፈፃፀም፡-

 የዲዛይንናየኮንትራትአስ/ ስራለሰራንበትክፍያተጠይቋል፡፡

 የፕሮጀክቱስራበተያዘለትጊዜእንዲጠናቀቅበሁሉምደረጃጥረቶችእየተካሄዱናቸው

5.2 ያጋጠሙችግሮች፡-

 የመኪናመለዋወጫዎችብልሽትበየጊዜውያጋጥማል፡

5.3 የተወሰደእርምጃ

 ተሽከርካሪዎችበተሻለፍጥነትእንዲጠገኑይደረጋል፤

6. ሙስሌ-ባዳ፡-

6.1 የኘሮጀክቱአፈፃፀም፡-

 የዲዛይንናየኮንትራትአስ/ ስራለሰራንበትክፍያተጠይቋል፡፡

 የፕሮጀክቱስራበተያዘለትጊዜእንዲጠናቀቅበሁሉምደረጃጥረቶችእየተካሄዱናቸው፡፡

6.2 ያጋጠሙችግሮች፡-

-የሚፈለግሙያተኛበምንፈልገውመጠንማግኘትአልቻልንም

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 7|Page
መ.ኮ.ኢበሚያቀርበውየኳንቲቲሪፖርትባለመቅረቡበሚልያልተገባምክንያትከየካቲትጀምሮየተጠየቀወርሃዊ

ክፍያፀድቆእየመጣልንአይደለም፡፡

6.3 የተወሰደእርምጃ

- ሙያተኞችንበሪኮመንዴሽንመሰረትበማፈላለግቅጥርለመፈጸምጥረትይደረጋል፡፡

- የኳንቲቲስራተጠናቆለመኮኢሪፖርትተልኳል

7. በለስ-መካነብርሃን፡-

7.1 የኘሮጀክቱአፈፃፀም፡-

 የዲዛይንናየኮንትራትአስ/ ስራለሰራንበትክፍያተጠይቋል፡፡

 የፕሮጀክቱስራበተያዘለትጊዜእንዲጠናቀቅበሁሉምደረጃጥረቶችእየተካሄዱናቸው፡

7.2 ያጋጠሙችግሮች፡-

 በውለታችንመሰረትለፕሮጀክቱየሚያስፈልጉተሽከርካሪዎችበወቅቱአለመግዛታችንድርጅታችን

ማግኘትየሚገባውንገቢለኪራይእየከፈለነው፡፡

7.3 የተወሰደእርምጃ

 ድርጅቱለፕሮጀክቱየሚያስፈልጉተሽከርካሪዎችእንዲገዛጥረትማድረግሌላአማራጭማየትይጠይ

ቃል፡፡

8. አፍድራ-ቢዱ፡-

8.1 የኘሮጀክቱአፈፃፀም፡-

 የፕሮጀክቱስራጊዜየወሰደቢሆንምበአሁኑወቅትበመገባደድላይይገኛል፡፡

8.2 ያጋጠሙችግሮች፡-

 በአካባቢውበተፈጠረየአውሎነፋስምክንያትየሰርቬየርእቃዎችላፕቶፕጨምሮጉዳትእንደደረሰባቸ

ውከሙያተኞችሪፖርትመረዳትችለናል፡፡

8.3 የተወሰደእርምጃ

 የሰርቬየርእቃጉዳትመጠነኛበመሆኑወደስራተመልሰዋል፡፡

 የመጀመርያርክክብየተካሄደባቸውፕሮጀክቶች፤
1. ጎፋአፓር/ት፡-

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 8|Page
 የሥራውባለቤት...........................የመከላከያኢንተርፕራዝዘርፍ

 ሥራተቋራጭ..............................መከላከያኮንስትራክሽንኢንተርኘራይዝ

 አማካሪመሃንዲስ.........................መከላከያኮንስትራክሽንዲዛይንድርጅት

 ዋናውየሥራውል.........................ብር 11,294,612.60

 ተጨማሪየሥራውል(1-5).............ብር 2,825,312.68

 አጠቃላይየሥራውል.....................ብር 14,119,925.28

 ዋናውየሥራውልየተፈረመበትቀን……Feb.07,2014

 ለኘሮጀክቱየተያዘለትየሥራጊዜ…………145 ካላንደርቀናት

 በተጨማሪስራዎችምክንያትየተሰጠተጨማሪጊዜ…..76 ካላንደርቀናት

 በቀረበውየጊዜይገባኛልጥያቄመሰረትየፀደቀጊዜ…135 ካላንደርቀናት

 አጠቃላይለኘሮጀክቱየተሰጠውየሥራጊዜ…………356 ካላንደርቀናት

 ኘሮጀክቱየወሰደውየሥራጊዜ(ሳይትወርክሳይጨምር)…283 ካላንደርቀናት

 አጠቃላይየተከናወነሥራ (ቫትንጨምሮ)….11,654,027.04 (82.54%)

የኘሮጀክቱየፋይናንስሁኔታ

 ቅድመክፍያ...................................................................…….ብር 3,388,383.78

 ለተከናወነሥራበክፍያሰርተፍኬትየተፈፀመክፍያ……ብር 7,758,946.43

 ቅድመክፍያያልተመለሰ..................................................……..ብር 0.00

 የመያዣገንዘብ (5%)……………………………………..ብር 506,696.83

 ጠቅላላየተከፈለክፍያ.....................................................……...ብር 11,147,330.21

1.1 የኘሮጀክቱዝርዝርአፈፃፀም፡-

 በተፈጠረውተጨማሪየስራትዕዛዝምክንያት፡

-አዲስየስራውል (Electrical & Sanitary works) ከቫትጋር……ብር 833,775.74

-አዲስየስራውል (Electrical power supply works) ቫትንሳይጨምር… ብር 378,752.70

ተዘጋጅቶለስ/ተቋራጭተልኳል፡፡

 የመንገድስራውየማጠቃለያርክክብከተካሄደብዙጊዜያትንያስቆጠረቢሆንምየሳይትወርክስራ

ውግንእስካሁንድረስርክክብአልተፈጸመም፡፡
የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 9|Page
1.2 ያጋጠሙችግሮች

 የኤሌክትሪእቃ (ፊውዝ) ባለመገኘቱስራዎችባሉበትቁመውነበር::

1.3 የተወሰደእርምጃ

 በአሁኑጊዜፊውዝሰለቀረበየምድረግቢውየኤሌክትሪስራዎችእየተሰሩናቸው፡፡

2. ጎልፍኮርስፕሮጀክት፡-

 የሥራውባለቤት.................................................የመከላከያሰራዊትፋውንዴሽን

 ሥራተቋራጭ....................................................መከላከያኮንስትራክሽንኢንተርኘራይዝ

 አማካሪመሃንዲስ...............................................መከላከያኮንስትራክሽንዲዛይንድርጅት

 ዋናውየሥራውል...............................................ብር 201,188,906.22

 የተጨማሪ/ተቀናሽየሥራውል(1)……................ብር (91,113,935.77)

 አጠቃላይየሥራውል...........................................ብር 110,074,970.29

 የሥራውልየተፈረመበት..................................... Nov.17, 2011

 ስራውየተጀመረበትቀን............................... Feb.22, 2011

 ለኘሮጀክቱየተያዘለትየሥራጊዜ…………1335 ካላንደርቀናት

 በቀረበውየጊዜይገባኛልጥያቄመሰረትየፀደቀጊዜ…453 ካላንደርቀናት

 አጠቃላይለኘሮጀክቱየተሰጠውየሥራጊዜ…………1788 ካላንደርቀናት

 ርክክብእስከሚፈፀምድረስየወሰደውጊዜ……………2109 ካላንደርቀናት (117.95%)

 አጠቃላይየተከናወነሥራ (ቫትንጨምሮ)…………..83,630,332.79 (75.98%)

የኘሮጀክቱየፋይናንስሁኔታ

 ቅድመክፍያ................................................................……………ብር 40,237,781.24

 ለተከናወነሥራበክፍያሰርተፍኬትየተፈፀመክፍያ...............ብር 45,052,843.70

 ቅድመክፍያያልተመለሰ ……………………………….…….ብር 6,894,367.56

 የመያዣገንዘብ (5%)………………………………………….ብር 3,636,101.43

 ዋጋጭማሪ (price escalation)……………………………….ብር 1,598,691.98

 ጠቅላላየተከፈለክፍያ..................................................…………….ብር 78,395,539.38

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 10 | P a g e


2.1 የኘሮጀክቱአፈፃፀም

 የሳርተከላስራውተጠናቅቆከፊልርክክብተካሂዷል፡፡

 የኤሌክትሮመካኒካልሲስተምናየፓይፕጥገናስራእየተሰራቢሆንምየጥራትደረጃውአጥጋቢአይደለም

፡፡

 ስ/ተቋራጩየጠየቀውየጊዜይገባኛልጥያቄጸድቆየወጣቢሆንምአሁንምብዙያለፉጊዜያትአሉ፡፡

2.2 ያጋጠሙችግሮች

 ሥራተቋራጭለቀሪስራዎችባቀረበውናበፀደቀውመርሃግብርመሰረትስራዎችንማጠናቀቅአልቻለ

ም፡፡

 ከውለታስምምነቱበላይብዙቀናትንአሳልፈዋል፤

 ለሥራተቋራጭየተሰጡትየማስተካከያስራዎችበተለይምየኤሌክትሮመካኒካልስራውተጠናቅቆለር

ክክብዝግጁማድረግአልቻሉም፡፡

2.3 የተወሰደእርምጃ

 ፕሮጀክቱንሙሉጊዜያዊርክክብለማድረግቀሪየማስተካከያስራዎችንበአንድሳምንትውስጥአጠናቅ

ቀውእንደሚጨርሱቀጠሮየተያዘቢሆንምእስካሁንድረስማጠናቀቅአልተቻለም፡፡

 የፕሮጀክቱስራሙሉበሙሉየተጠናቀቀባይሆንምከሚያዚያወር 2010

ዓ.ምጀምሮየማማከርናየቁጥጥርክፍያአቋርጠናል፡፡

3. ቶጋካምፕ፡-

 የሥራውባለቤት.................................................የመከላከያመሃንዲስዋናመምሪያ

 ሥራተቋራጭ....................................................እሸቱለማመንገድስራተቋራጭ

 አማካሪመሃንዲስ...............................................መከላከያኮንስትራክሽንዲዛይንድርጅት

 ዋናውየሥራውል...............................................ብር 16,212,352.83

 ያልጸደቀተጨማሪ/ተቀናሽየስራውል....................ብር 1,258,008.90

 አጠቃላይየሥራውል...........................................ብር 16,212,352.83

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 11 | P a g e


 ዋናውየሥራውልየተፈረመበት............................ April 28, 2012

 ለኘሮጀክቱየተያዘለትየሥራጊዜ……………………180 ካላንደርቀናት

 በቀረበውየጊዜይገባኛልጥያቄመሰረትየፀደቀጊዜ…230 ካላንደርቀናት

 በአሰሪውመ/ቤትውሳኔመሰረትየፀደቀጊዜ……….120 ካላንደርቀናት

 በሦስትዮሽስብሰባውሳኔመሰረት……………………45 ካላንደርቀናት

 አጠቃላይለኘሮጀክቱየተሰጠውየሥራጊዜ…………575 ካላንደርቀናት

 አጠቃላይኘሮጀክቱየወሰደውየሥራጊዜ……………1858 ካላንደርቀናት

 አጠቃላይኘሮጀክቱየዘገየው…………………………..1283 ካላንደርቀናት (223.13%)

 አጠቃላይየተከናወነሥራ (ቫትንጨምሮ)…………15,346,932.44(94.66%)

የኘሮጀክቱየፋይናንስሁኔታ

ቅድመክፍያ...............................................................................…….ብር 3,242,470.57

 ለተከናወነሥራበክፍያሰርተፍኬትየተፈፀመክፍያ……ብር 11,437,203.93

 ቅድመክፍያያልተመለሰ..................................................……..ብር 0.00

 የመያዣገንዘብ (5%)…………………………………….ብር 667,257.94

 ጠቅላላየተከፈለክፍያ.....................................................…….ብር 14,679,674.50

3.1 የኘሮጀክቱዝርዝርአፈፃፀም

 ግንቦት 25/2009 ዓ.ምየመጀመሪያርክክብተካሂዷል፡፡

3.2 ያጋጠሙችግሮች

 ከውልስምምነቱበላይረጅምጊዜወስደዋል፡፡

 የተጨማሪስራውልለፌርማወደሥራተቋራጭከተላከብዙጊዜያትንያስቆጠረቢሆንምእስካሁንድረስ

ፈርመውሊመልሱትአልቻሉም፡፡

 የፕሮጀክቱየአንድአመትቆይታጊዜ(Defect liability period)

የተጠናቀቀቢሆንምየማጠቃለያርክክብአልተፈጸመም፡፡

3.3 የተወሰደእርምጃ

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 12 | P a g e


 የተጨማሪስራውልተፈርሞእንዲላክለሥራተቋራጭተደጋጋሚደብዳቤከመጻፋችንምበተጨማሪበ

ስልክለማነጋገርተሞክሯል፡፡

 ከተያዘለትየውልጊዜበላይላለፉትቀናትከውልስምምነቱየገንዘብመጠን 10%

የጉዳትካሳወደባለቤትገቢእንዲያደረግለስ/ተቋራጩበደብዳቤአሳውቀናል፡፡

 ለስ/

ተቋራጩየማጠቃለያርክክብእንዲፈጸምበደብዳቤከማሳወቃችንምበተጨማሪበስልክምለማነጋገር

ሞክረናል፡፡

4. ካሊብሬሽንሴንተር፡-

 የሥራውባለቤት.................................................በብ/ብ/ኢን/ኮርፖ/የካሊብሬሽንማዕከል

 ሥራተቋራጭ....................................................መከላከያኮንስትራክሽንኢንተርኘራይዝ

 አማካሪመሃንዲስ...............................................መከላከያኮንስትራክሽንዲዛይንድርጅት

 ዋናውየሥራውል...............................................ብር 11,951,405.99

 ተጨማሪየሥራውል(1-2)...................................ብር 8,126,677.51

 የተጨማሪ/ተቀናሽየሥራውል(1-4)…….............ብር (55,936.10)

 አጠቃላይየሥራውል...........................................ብር 20,022,147.40

 የሥራውልየተፈረመበት..................................... Feb.19, 2014

 ለኘሮጀክቱየተያዘለትየሥራጊዜ…………146 ካላንደርቀናት

 በተጨማሪስራዎችምክንያትየተሰጠተጨማሪጊዜ……107 ካላንደርቀናት

 በቀረበውየጊዜይገባኛልጥያቄመሰረትየፀደቀጊዜ…60 ካላንደርቀናት

 አጠቃላይለኘሮጀክቱየተሰጠውየሥራጊዜ…………313 ካላንደርቀናት

 ከውልስምምነትበላይየወሰደውጊዜ………………….803 ካላንደርቀናት (256.55%)

 አጠቃላይየተከናወነሥራ (ቫትንጨምሮ)………..19,137,710.94(95.58%)

የኘሮጀክቱየፋይናንስሁኔታ

 ቅድመክፍያ...................................................................…….ብር 0.00

 ለተከናወነሥራበክፍያሰርተፍኬትየተፈፀመክፍያ……ብር 18,305,636.55

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 13 | P a g e


 ቅድመክፍያያልተመለሰ..................................................……..ብር 0

 የመያዣገንዘብ (5%)……………………………………..ብር 832,074.39

 ጠቅላላየተከፈለክፍያ.....................................................……...ብር 18,305,636.55

4.1 የኘሮጀክቱዝርዝርአፈፃፀም

 ከውለታስምምነቱበላይላለፉትቀናትየ 10% የጉዳትካሳእንዲቀጡባለቤትውሳኔውንአሳውቆናል::

 የማጠቃለያርክክብለማድረግሃምሌ 17/2010

ዓ.ምከሁሉምባለድርሻአካላትየተውጣጡባለሙያዎችሳይቱላይየስራጉብኝትየተደረገቢሆንምአንዳ

ንድያልተስተከከሉስራዎችበመኖራቸውምክንያትበተያዘውፕሮግራምመሰረትሊከናወንአልቻለም፡

4.2 ያጋጠሙችግሮች

 በማጠቃለያርክክቡወቅትአንዳንድማስተካከያዎችበመኖራቸውምክንያትርክክቡበተያዘለትፕሮግራ

ምመሰረትሊፈጸምአልቻለም፡፡

4.3 የተወሰደእርምጃ

 የማስተካከያስራዎችበአጭርጊዜእንዲስተካከሉናርክክቡንማከናወንእንዲቻልለስ/

ተቋራጩበድጋሜበደብዳቤአሳውቀናል፡፡

1. ሰ/ማስከበርማዕከል፡-

 የሥራውባለቤት.................................................የመከላከያመሠረተልማትግንባታዘርፍ

 ሥራተቋራጭ....................................................መከላከያኮንስትራክሽንኢንተርኘራይዝ

 አማካሪመሃንዲስ...............................................መከላከያኮንስትራክሽንዲዛይንድርጅት

 ዋናውየሥራውል...............................................ብር 42,483,413.41

 ተጨማሪየሥራውል(1-3)...................................ብር 12,408,025.50

 የተጨማሪ/ተቀናሽየሥራውል………….ብር (6,436,989.25)

 አጠቃላይየሥራውል...........................................ብር (48,454,449.66)

 ዋናውየሥራውልየተፈረመበት............................ Febr. 05, 2015

 ለኘሮጀክቱየተያዘለትየሥራጊዜ…………161 ካላንደርቀናት

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 14 | P a g e


 በተጨማሪስራዎችምክንያትየተሰጠተጨማሪጊዜ….116 ካላንደርቀናት

 በቀረበውየጊዜይገባኛልጥያቄመሰረትየፀደቀጊዜ…134 ካላንደርቀናት

 አጠቃላይለኘሮጀክቱየተሰጠውየሥራጊዜ…………411 ካላንደርቀናት

 ከውልስምምነትበላይያለፉጊዜያት …………………467 ካላንደርቀናት (113.63%)

 አጠቃላይየተከናወነሥራ (ቫትንጨምሮ)…………..48,454,449.05(100%)

የኘሮጀክቱየፋይናንስሁኔታ

ቅድመክፍያ...............................................................................…….ብር 12,745,024.02

 ለተከናወነሥራበክፍያሰርተፍኬትየተፈፀመክፍያ……ብር 29,389,279.44

 ቅድመክፍያያልተመለሰ..................................................……..ብር 0.00

 የመያዣገንዘብ (5%)…………………………………ብር 2,106,715.18

 የጉዳትካሳ (10%)……………………………………..ብር 4,213,430.41

 ጠቅላላየተከፈለክፍያ.....................................................……...ብር 42,134,303.46

5.1 የኘሮጀክቱዝርዝርአፈፃፀም

 የማጠቃለያርክክብለማድረግሃምሌ 19/2010

ዓ.ምከሁሉምባለድርሻአካላትየተውጣጡባለሙያዎችሳይቱላይየስራጉብኝትየተደረገቢሆንምአንዳ

ንድያልተስተከከሉስራዎችበመኖራቸውምክንያትበተያዘውፕሮግራምመሰረትሊከናወንአልቻለም፡

 ከ 5%የመያዣገንዘብበስተቀርሁሉምክፍያተፈጽሟል፡፡

 የሥራአፈፃፀሙበተያዘለትየጊዜገደብአልተጠናቀቀም፣

 በማጠቃለያርክክቡወቅትየመብረቅመከላከያአልተገጠመም፡፡

 ለስ/

ተቋራጩየመጀመሪያርክክብሰነድፈርመውእንዲመልሱየላክንላቸውቢሆንምእስካሁንሊመለስልንአ

ልቻለም፡፡

5.3 የተወሰደእርምጃ

 ሥ/ተቋራጩከውልስምምነትገንዘብ 10% የጉዳትካሳእንዲቀጣተደርጓል፡፡

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 15 | P a g e


 የመብረቅመከላከያበአስቸኳይእንዲገጠምናየመጀመሪያርክክብሰነድፈርመውእንዲመልሱለስ/

ተቋራጩበድጋሜበደብዳቤጠይቀናል፡፡

2. ጃንሜዳስታፍኮሌጅ፡-

 የሥራውባለቤት.................................................የመከላከያኢንተርፕራዝዘርፍ

 ሥራተቋራጭ....................................................መከላከያኮንስትራክሽንኢንተርኘራይዝ

 አማካሪመሃንዲስ...............................................መከላከያኮንስትራክሽንዲዛይንድርጅት

 ዋናውየሥራውል...............................................ብር 40,405,241.12

 ተጨማሪየሥራውል(1-3)...................................ብር 14,008,513.46

 የተጨማሪ/ተቀናሽየሥራውል(1-3)…….............ብር (5,701,869.37)

 አጠቃላይየሥራውል...........................................ብር 48,706,885.21

 ዋናውየሥራውልየተፈረመበት............................ Nov.05, 2013

 ለኘሮጀክቱየተያዘለትየሥራጊዜ…………150 ካላንደርቀናት

 በተጨማሪስራዎችምክንያትየተሰጠተጨማሪጊዜ….212 ካላንደርቀናት

 በቀረበውየጊዜይገባኛልጥያቄመሰረትየፀደቀጊዜ…229 ካላንደርቀናት

 አጠቃላይለኘሮጀክቱየተሰጠውየሥራጊዜ…………591 ካላንደርቀናት

 ከውልስምምነትበላይያለፉጊዜያት …………………641 ካላንደርቀናት (108.46%)

 አጠቃላይየተከናወነሥራ (ቫትንጨምሮ)…………..48,706,883.94(100%)

የኘሮጀክቱየፋይናንስሁኔታ

ቅድመክፍያ...............................................................................…….ብር 12,121,572.34

 ለተከናወነሥራበክፍያሰርተፍኬትየተፈፀመክፍያ……ብር 34,467,620.99

 ቅድመክፍያያልተመለሰ..................................................……..ብር 0

 የመያዣገንዘብ (5%)…………………………………ብር 2,117,690.61

 የጉዳትካሳ (10%)……………………………………..ብር 4,235,381.32

 ጠቅላላየተከፈለክፍያ.....................................................……...ብር 46,589,193.33

6.1 የኘሮጀክቱዝርዝርአፈፃፀም

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 16 | P a g e


 የማጠቃለያርክክብለማድረግሃምሌ 17/2010

ዓ.ምከሁሉምባለድርሻአካላትየተውጣጡባለሙያዎችሳይቱላይየስራጉብኝትየተደረገቢሆንምአንዳ

ንድያልተስተከከሉስራዎችበመኖራቸውምክንያትበተያዘውፕሮግራምመሰረትሊከናወንአልቻለም፡

6.2 ያጋጠሙችግሮች

 የሥራአፈፃፀሙበተያዘለትየጊዜገደብአልተጠናቀቀም፣

 በማጠቃለያርክክቡወቅትአንዳንድማስተካከያዎችበመኖራቸውምክንያትርክክቡበተያዘለትፕሮግራ

ምመሰረትሊፈጸምአልቻለም፡፡

 ለስ/

ተቋራጩየመጀመሪያርክክብሰነድፈርመውእንዲመልሱየላክንላቸውቢሆንምእስካሁንሊመለስልንአ

ልቻለም፡፡

6.3 የተወሰደእርምጃ

 ከውለታስምምነቱበላይላለፉትቀናትከውልስምምነትገንዘብ 10%

የጉዳትካሳእንዲከፍልወደባለቤትተልከዋል፡፡

 ቀሪየማስተካከያስራዎችበአጭርጊዜእንዲጠናቀቁናየመጀመሪያርክክብሰነድፈርመውእንዲመልሱ

ለስ/ተቋራጩበድጋሜበደብዳቤጠይቀናል፡፡

7. ቢሾፍቱአውቶሞቲቭኢንዱስትሪ፡-

 የሥራውባለቤት …………………....በብ/ብ/ኢንጅ/ኮርፖ/ቢሾፍቱአውቶሞቲቭኢንዱስትሪ

 ሥራተቋራጭ.......................................................አሰርኮንስትራክሽንሃ/የተ/የግ/ማ

 አማካሪመሃንዲስ..................................................መከላከያኮንስትራክሽንዲዛይንድርጅት

 ዋናውየሥራውል..................................................ብር 47,904,887.60

 የለውጥስራውል……………………………. ብር (13,389,045.13)

 አጠቃላይየሥራውል..............................................ብር 34,515,842.47

 የሥራውልየተፈረመበት........................................June 29,2016

 ስራውየተጀመረበትቀን……………………..Nov. 30,2016

 የኘሮጀክቱየሥራጊዜ............................................. 40 ካላንደርቀናት
የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 17 | P a g e
 የተከለሰየስራማጠናቀቂያጊዜ………………Dec.5,2018

 የጸደቀየጊዜይገባኛልጥያቄ......................................212 ካላንደርቀናት

 የተከናወነሥራበብር (ቫትንጨምሮ)........................ 29,538,587.43(85.58%)

የኘሮጀክቱየፋይናንስሁኔታ

ቅድመክፍያ...............................................................................…….ብር 14,371,466.28

 ለተከናወነሥራበክፍያሰርተፍኬትየተፈፀመክፍያ….ብር 14,524,977.94

 ቅድመክፍያያልተመለሰ...............................................……..ብር 0.00

 የመያዣገንዘብ (2.5%)…………………………………ብር 642,143.21

 ጠቅላላየተከፈለክፍያ..................................................……...ብር 28,896,444.22

7.1 የኘሮጀክቱአፈፃፀም፤

 ከ 2.5%የመያዣገንዘብበስተቀርሁሉምክፍያተፈጽሟል፡፡

 ስ/ተቋራጩባቀረበውየማጠቃለያክፍያመሰረትተመርምሮናጸድቆወቷል፡፡

7.2 ያጋጠሙችግሮች

 የለም፡፡

7.3 የተወሰደእርምጃ

 የለም፡፡

 ማጠቃለያ፡-
የለውጥናተጨማሪስራየውልሰነድማዘጋጀት

-1 add/omission የውልሰነድተዘጋጅቷል (ባ/ዳርሆ/ል)

ከንኡስሥራተቃራጭጋርየስራውልሰነድማዘጋጀት

-የ 1 ፕሮጀክትየሰርቬይንግስራየውልሰነድከኮርኮንሳልቲንግጋርተዘጋጅቷል (ማንዳ-ቡሬ)

ለፍሪላንሰሮችናንኡስሥራተቃራጭየክፍያምስክርወረቀትማዘጋጀት

-ለ core consulting (በለስመካነብርሃን)

-ለ 12 የመኪናኪራይየክፍያምስክርወረቀትተዘጋጅተዋል

የማማከር፤የቁጥጥርናኮንትራትአስተዳደርክፍያዎችንመጠየቅ

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 18 | P a g e


-8 ክፍያዎችንአዘጋጅተንለባለቤትጠይቀናል (ባ/ዳርሆ/ል፤መቀሌሆ/ል፤-

ደ/ዘይትአየርሃይል፤ደ/ዘይትኢንጅነሪንግኮሌጅኤክስፓንሽን፤ዲቾቶጋላፊ፤ሙስሊባዳ፤በለስመካነብርሃንናአፍ

ዴራ)

ወርሃዊሪፖርቶችንማዘጋጀት

- የ4 ፕሮጀክቶችወርሃዊሪፖርቶችተሰርቷል፡፡ (ባ/ዳርሆ/ል፤መቀሌሆ/ል፤-

ደ/ዘይትአየርሃይል፤ደ/ዘይትኢንጅነሪንግኮሌጅኤክስፓንሽን)

በዕቅድ አፈፃፀም ወቅት በኮንትራት አስተዳደር ቡድን ያጋጠሙ ዋና ዋና ችግሮችና የተወሰዱ የመፍትሄ

እርምጃዎች

ያጋጠሙችግሮች

 ለ DB ፕሮጀክቶችየተመደቡመኪኖችብልሽትማጋጠሙ

 የአብዛኞችፕሮጀክቶችየሥራአፈፃፀምከእቅዱበታችመሆን፣

የችግሩባለቤት

 የሁሉምባለድርሻአካላትተሳትፎአለበት

የተወሰዱየመፍትሄአቅጣጫዎች

 ሙያተኞችበማፈላለግቅጥርእንዲፈጸምጥረትተደርገዋል፤ሆኖምመደበኛየቅጥርስራመስራትየሚ

ያስችለውንየአሰራርስርዓትመዘርጋትይጠበቃል፡፡

 በአማካሪውበኩልየሚታዩትንችግሮችለመፍታትከፕሮጀክትናከዋናውቢሮሙያተኞችጋርግምገማ

ዎችበማድረግየመፍትሄአቅጣጫለማስቀመጥጥረትተደርገዋል፡፡

እስከ ጥቅምትወርውስጥየብር 13,456,690.77 ስራለመስራትታቅዶየዕቅዱን 99.5%

ማለትምየብር 13,384,257.65 ስራተከናውኗል፡፡

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 19 | P a g e


የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 20 | P a g e
የ 2011 የበጀት አመት የጥቅምት ወርየመንገድኮንትራት አስተዳደርቡድንየስራአፈፃፀምከእቅድጋርየተደረገንፅፅርማጠቃለያሰንጠረዥ

OCTOBER,2018 TO DATE
CONTRACT
NO. PROJECT CLIENT
AMOUNT
Plan Executed % plan Executed %

Bahirdar Hospital Defence Infrastructure &


1 141,416.34 127,113.79 133,872.34 105.3 508,455.16 535,489.36 105.3
Compound Road Construction Sector

Mekelle Hospital Defence Infrastructure &


2 141,416.34 127,113.79 133,872.34 105.3 508,455.16 521,186.81 102.5
Compound Road Construction Sector

Defence Engineering
3 Debrezeyit Air Force 135,143.03 135,143.03 135,143.03 100.0 540,572.12 540,572.12 100.0
Main Department

Ditchoto Galafi
Defence Construction
4 Junction-Elidar-Belho 721,835.27 721,835.27 715,908.12 99.18 2,887,341.08 2,566,861.69 88.9
Enterprise
Road DB Project

Defence Construction
5 Musli-Bada DB Project 721,835.27 721,835.27 720,284.97 99.79 2,887,341.08 2,811,008.63 97.4
Enterprise

Beles-Mekane Birhan Defence Construction


6 1,234,093.75 1,234,093.75 1,234,093.75 100.00 4,936,375.00 5,006,793.42 101.4
DB Project Enterprise

Afdera-bidu DB road Defence Engineering


7 275,694.11 237,539.45 100.00 827,082.33 1,041,276.78 125.9
project Main Department

Eng/college expansion Defence Construction


8 90,267.21 90,267.21 90,267.21 100.00 361,068.84 361,068.84 100.0
project Enterprise

TOTAL 3,461,701.32 3,157,402.11 3,400,981.21 107.71 13,456,690.77 13,384,257.65 99.5


Building Design Report for Octeber and Up to this Month of 2011 FEY Plan
Design work plan & executed in Executed up to date vs to
Design work plan in this month executed in this month
Up to this Month the year revenue 2010EFY
estimated design Remark
executed
plan in executed in revenue
SN Project Activities in birr in birr in%
birr
in
%
in Birr In %
birr
1 Infrustracture                    
 
1. design proposal is
Mekelle Appartment Site Work 0.0 0.0 0.0% 0 0 0.0% 0 0.00% 239,628.00 done
1
1. design proposal is
Bahirdar Appartement Site Work 0.0 0.0 0.0% 0 0 0.0% 0 0.00% 189,732.00 done
2
1, design proposal is
Bisheftu Appartement Site Work 0.0 0.0 0.0% 0 0 0.0% 0 0.00% 239,628.00 done
3
1. design proposal is
Jigjiga Appartment site work 79,876.0 0.0 0.0% 79,876.0 0 0.0% 0 0.00% 239,628.00 done
4
1. All design Monument part is
MOND Monument 28,571.4 7,142.9 25.0% 28,571.4 7,142.9 25.0% 7,142.9 8.33% 85,714.20 almost done
5 works
1. 27 230 230,750.0
Bahirdar staff college design work 92,300.0 92,300.0 100.0% 83.3% 27.78% 830,700.00  
6 6,900.00 ,750.00 0

12 105 105,000.0
1.7 Air force banker design revision 60,000.0 60,000.0 100.0% 87.5% 58.33% 180,000.00 Site visit done
0,000.00 ,000.00 0

Infrasturcture & army


1.8 design program 0.0 0.0 0.0% 0 0 0.0% 0 0.00% 0.00 Proposal sent
foundation office
505, 342,8
  Sub Total 1   260,747.4 159,443 225.0%
347.40 92.90
195.8% 342,893 94.44% 2,005,030.20  

Army
2                    
Foundation  
8 on design revision
21 Bahidar Site Work back log 64,676.6 75.0%
6,235.60
66,647.6 77.3% 66,647.6 77.3% 86,235.52

1.
Adama 1 Site Work 0.0 0.0 0.0% 0 0 0.0% 0 0.00% 199,804.96
2  
86, 66,6
  Sub Total 2   0.00 64,677 75.0%
235.60 47.60
77.3% 66,648 77.29% 286,040.48  
MoND
3 Engneering Main                    
Department  
የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 2|Page
3. All design  
PSO Monument 25,000.0 17,500.0 70.0% 50,000 17,500.0 35.0% 17,500.0 14.00% 125,000.00
1 works
3. Centeral Command All design 15 127 127,500.0 AR, EL, ST & BOQ
back log 7,500.0 5.0% 85.0% 85.00% 150,000.00
2 Head Office works 0,000.00 ,500.00 0 done
3. Western Command Design 12 27 27,500.0
50,000.0 25,000.0 50.0% 22.0% 18.33% 150,000.00
3 Head Office Maintenance 5,000.00 ,500.00 0  
325, 17
  Sub Total 3   75,000 50,000 125.0% 142.0% 172,500 117.33% 425,000.00  
000.00 2,500.00
                         
4 Others                      
4. All design 36 234 234,727.5 design proposal is
Toorhaylochi Hospital 92,050.00 92,050.0 100.0% 63.8% 31.88% 736,400.00 done
1 works 8,200.00 ,727.50 0
4. Air Force Mekele All design 12 design proposal is
64,579.00 0.0 0.0% 0 0.0% 0.00 0.00% 129,158.00 done
2 Office works 9,158.00
4. Air Force Diredawa All design 12 design proposal is
64,579.00 0.0 0.0% 0 0.0% 0.00 0.00% 129,158.00 done
3 Office works 9,158.00
                         
626, 234,7
  Sub Total 4   221,208 92,050 100%
516.00 27.50
63.8% 234,728 31.88% 994,716.00  

 
                       
                         
                         
Work Executed Vs 556,955.4
  Schedule   0 366,169.49 65.74% 1,543,099 816,768 53% 816,768.00 22.01% 3,710,786.68  
                         

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 3|Page
የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 4|Page
በህንፃ ኮንትራት አስተዳደርና ኘሮጀክት ክትትል ቡድን ከመስከረም 1 ቀን እስከ መስከረም 30 ቀን
2010 ዓ.ም ድረስ የተከናወኑ ተግባራት አፈፃፀም
ወደ ህንፃ
ኮንትራት ለሥራው ታርሞ በጠቅላላው
አስተዳደር የተመራበት የዘገየበት
ተመሮቶ
የሥራው ዓይነት የተሰጠው የወጣበት የወሰድው
ቀን ሁኔታ
የመጣበት ጊዜ ቀን ጊዜ
ተ/ቁ ቀን

    ለሥራ ተቋራጭ የተከፈለ ክፍያ          


1   ተፈሪ በር ክፍያ ቁጥር 3 1/9/2011 7 ቀን 1/11/2011 3 ቀን  

2   ቴክሮም ኮንስትራክሽን 1/24/2011 7 ቀን 1/25/2011 1 ቀን  


3   ማን ጠ/ሥ/ተቋራጭ 1/10/2011 7 ቀን 1/11/2011 1 ቀን  

4   ደሣለኝ አስረዳ ህ/ሥራ ተቋራጭ 1/11/2011 7 ቀን     ተስተካክሎ ከተቋራጩ ያልተመለ


5   ጳውሎስ ዘለቀ ሕ/ሥ/ተቋራጭ 1/11/2011 7 ቀን 1/15/2011 7 ቀን  

6   ተመስገን ዓለሙ ጠ/ሥ/ተቋራጭ 1/22/2011 7 ቀን     እየታየ ነው


7   መከላከያ ዋናው መ/ቤት ቁጥር 47         እየታየ ነው
8   ድሬደዋ አፓርትመንት          
9   ሰሚት አንድ          
10   ቃሊቲ አንድ          
11   ሰሚት ሁለት ክፍያ ቁጥር 16 1/4/2011 7 ቀን 1/9/2011 5 ቀን  
12   ካራ መድኃኒዓለም 1/4/2011 7 ቀን     አልተጠናቀቀም
13   ድሬደዋ አፓርትመንት 1/23/2011 7 ቀን     በሂደት ላይ ያለ
14   መ/ኢን/ኮሌጅ ክፍያ ቁጥር 9 1/23/2011 7 ቀን     በሂደት ላይ ያለ
15              
    ለአማካሪ ክፍያ          
16   ባህርዳር ሆስፒታል ቁጥር 45 1/6/2011 7 ቀን 1/7/2011 1 ቀን  
17   መቀሌ ሆስፒታል ክፍያ ቁጥር 1/6/2011 7 ቀን 1/7/2011 1 ቀን  
18   SB የአማካሪ ክፍያ 1/2/2011 7 ቀን 1/8/2011 4 ቀን  
               
    ቅድመ ክፍያ          
    ቴክሮም ኮንስትራክሽን          
    ለድርጅቱ የቁጥጥር ክፍያ መጠየቂያ          
24   የኘሮጀክቶች የቁጥጥር ክፍያ የመስከረም ወር 2011 ተስብሳቢ          

በህንፃ ኮንትራት አስተዳደርና ኘሮጀክት ክትትል ቡድን ከመስከረም 1 ቀን እስከ መስከረም 30 ቀን


2010 ዓ.ም ድረስ የተከናወኑ ተግባራት አፈፃፀም

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 5|Page
ወደ ህንፃ
ኮንትራት ለሥራው ታርሞ በጠቅላላው
አስተዳደር የተመራበት የዘገየበት
ተመሮቶ
የሥራው ዓይነት የተሰጠው የወጣበት የወሰድው
ቀን ሁኔታ
የመጣበት ጊዜ ቀን ጊዜ
ተ/ቁ ቀን

    ሣይት ማስረከብ          
25              
               
    የኘሮጀክት ርክክብ          
26   አጣዬ፣ ባልጪ፣ ሆሳዕና፣ ወራቤ፣ ከማሺ፣ ህዳሴ ግድብ፣ አይሻ          
    ደወሌ፣ ተፈሪ በር፣ አፍዴራ፣ በርሃሌ፣መተማ፣ ኢንጀባራ          
    ቻግኒና አዲስ አበባ ካራ መድሀኒያለም          

 
    የጊዜ ማራዘሚያ        
27   ድሬደዋ አፓርትመንት          
28   ቢስቲማ          
29   ኦሮሚያ          
30   ሰሚት ፌዝ አነድ ቁጥር 6          
31   WWTP የመቀሌ አፓርትመንት          
32   መከላከያ ዋና መ/ቤት ለቁጥጥር ለአልሙኒየም          
33   መከላከያ ዋና መ/ቤት ለቁጥጥር ለስቲል          
34   VIP          
    የአማካሪ የውለታ ሰነድ ማዘጋጀት          
35              
36              
    የዋጋ ማስተካከያ          
               
    የለውጥ ሥራ እና ተጨማሪ ሥራ          
37   ከማሼ የለውጥ ሥራ ቁጥር 2          
38   እንጅባራ የለውጥ ሥራ ቁጥር 1          
39   ደውሃን የለውጥ ሥራ ቁጥር 1          

40   መተማ የለውጥ ሥራ ቁጥር 2          

41   ተፈሪ በር የለውጥ ሥራ ቁጥር 1          

42   አዶላ ዋዩ የለውጥ ሥራ ቁጥር 1          


43   የደንቢ ዶሎ፣ የባኮ የለውጥ ሥራ ቁጥር 1          

በህንፃ ኮንትራት አስተዳደርና ኘሮጀክት ክትትል ቡድን ከመስከረም 1 ቀን እስከ መስከረም 30 ቀን


2010 ዓ.ም ድረስ የተከናወኑ ተግባራት አፈፃፀም
ወደ ህንፃ ለሥራው ታርሞ በጠቅላላው
የተመራበት የዘገየበት
ኮንትራት የሥራው ዓይነት የተሰጠው የወጣበት የወሰድው
አስተዳደር ቀን ሁኔታ
ተ/ቁ ጊዜ ቀን ጊዜ

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 6|Page
ተመሮቶ
የመጣበት
ቀን

    ሪፖርት          

44   ጎፋ          

45   ጨርቃ ጨርቅ          

46   ደ/ኢንጂ/ኮሌጅ Phase 1&2          

47   2B+G+12 ኘሮጀክት          
48   VIP ኘሮጀክት          
49   መ/ዋና መ/ቤት          
50   ደ/ዘይት ሆስፒታል          
51   መቀሌ ሆስፒታል          
52   መቀሌ ባለ ሶስት ሆቴል          
53   ድሬደዋ አፓርትመንት          
54   ጃንሜዳ ስታፍ ኮሌጅ          
55   ባህርዳር ሆስፒታል          
56   ጨርቃ ጨርቅ          
57   ሆሣዕና          
58   አዶላዋዩ          
59   ባልጪ          
60   አይሻ ደወሌ          
61   ባኮ          
62   ህዳሴ ግድብ          
63   ከማሼ          
64   ወራቤ          
65   አጣዬ ሌሉችም የሚቆጣጠራቸው ኘጀክቶች ሪፖርት ቀርቧል          
66   ሰሚት አንድና ሁለት የሠራዊት ፋውንደሽን ኘሮጀክቶች          
67   ጳውሎስ ዘለቀ፣ ብርሃን ጦቢያው፣ማን ኢንጀነሪንግ፣ ደሣለኝ አስረዳ          
68   ቴክሮም ኮንስትራክሽን ቃሊቲ አንድ እና ሁለት          
69   አጣዬ ሌሉችም የሚቆጣጠራቸው ኘጀክቶች ሪፖርት ቀርቧል          
70   ሰሚት አንድና ሁለት የሠራዊት ፋውንደሽን ኘሮጀክቶች          
71   ጳውሎስ ዘለቀ፣ ብርሃን ጦቢያው፣ማን ኢንጀነሪንግ፣ ደሣለኝ አስረዳ          
72   ቴክሮም ኮንስትራክሽን ቃሊቲ አንድ እና ሁለት          
               

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 7|Page
መንገድ ዲዛይን የመጀምሪያው ሩብ ዓመት አፈጻጸም የሚያሳይ ሰንጠረዥ
ተ/ የኘሮጀክቱ ስም የመስከረም የመስከረም ንፅፅርበ% የ 1 ኛ ሩብ የ 1 ኛ ሩብ አመትአፈጻፀም ንፅፅርበ%

ቁ ወር ዕቅድ ወርክንውን አመትእቅድ

1 የመከላከያ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ኘሮጀክቶች


1.1 የመቀሌ ሳይት የውስጥ ለውስጥ መንገድ - - - - - -

1.2 የባህርዳር ሳይት የውስጥ ለውስጥ መንገድ - - - - - -

1.3 የቢሾፍቱ ሳይት የውስጥ ለውስጥ መንገድ - - - - - -

1.4 የጅግጅጋ ሳይት የውስጥ ለውስጥ መንገድ


2 የመከላከያ ሠራዊት ፋውንዴሽን ኘሮጀክቶች - - -

2.1 የአዳማ-1 ሳይት የው/ለው/መንገድ - - - - - -

3 የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርኘራይዝ


3.1 የበለስ-መካነብርሃን መንገድ 61,886.29 61,886.29 100% 185,658.87 185,658.87 100 %

4 ሌሎች ስራዎች
4.1 የአምቦ ሆሚቾ አሙኒሽን እንዱስትሪ የውስጥ ለውስጥ 231,635.79 115,817.89 50% 658,018.74 373,489.00 56.76%

መንገድ
5 በእቅድ ውስጥ ያልነበሩ ስራዎች
5.1 የሁለት የመንገድ ፕሮጀክቶች ለጨረታ - - - - 500,000.00

የሚያገለግልየመጀመሪያ ደረጃ ዲዛይን ስራ


5.2 የመሎዶኒ ጀንክሽን-ማንዳ-ቡሬ የመንገድ ዲዛይን ስራ - 576,520.00 - - 576,520.00

ጠቅላላ ድምር 293,522.08 754,224.18 256.95% 843,677.61 1,635,667.87 193.87%

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 8|Page
መንገድ ኮንትራት አስተዳደር የመጀመሪያው ሩብ ዓመት አፈጻጸም የሚያሳይ ሰንጠረዥ
SEPTEMBER,2018 TO DATE
CONTRACT
NO. PROJECT CLIENT
AMOUNT
Plan Executed % plan Executed %

1 Bahirdar Hospital Compound Road Defence Infrastructure & Construction Sector 141,416.34 127,113.79 133,872.34 105.3 381,341.37 401,617.02

2 Mekelle Hospital Compound Road Defence Infrastructure & Construction Sector 141,416.34 127,113.79 133,872.34 105.3 381,341.37 387,314.47

3 Debrezeyit Air Force Defence Engineering Main Department 135,143.03 135,143.03 135,143.03 100.0 405,429.09 405,429.09

Ditchoto Galafi Junction-Elidar-Belho Road DB


4 Defence Construction Enterprise 721,835.27 721,835.27 575,356.00 79.71 2,165,505.81 1,959,849.33
Project

5 Musli-Bada DB Project Defence Construction Enterprise 721,835.27 721,835.27 595,284.97 82.47 2,165,505.81 2,090,723.66

6 Beles-Mekane Birhan DB Project Defence Construction Enterprise 1,234,093.75 1,110,221.50 1,020,203.00 91.89 3,330,664.50 3,585,460.39

7 Afdera-bidu DB road project Defence Engineering Main Department 275,694.11 275,694.11 252,349.11 91.53 827,082.33 803,737.33

8 Eng/college expansion project Defence Construction Enterprise 90,267.21 90,267.21 90,267.21 100.00 270,801.63 270,801.63

TOTAL 3,461,701.32 3,309,223.97 2,936,348.00 88.73 9,927,671.91 9,904,932.92

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 9|Page
የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 10 | P a g e
4.5. የደርጅቱ ደጋፊ የሥራ ሂደትየ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት አፈጻጸም
4.5.1. አብይ ተግባር
1. የሰው ሃበት ልማት አስተዳደርና

የሰው ሃብት አስተዳደር ሥራዎች የድርጅቱን እቅድ ለማሳካት የሰው ኃይል በቅጥር፣ በዝውውር ፣ በምደባ
እንዲሟላ ያደርጋል፡፡ የተለያዩ ስልጠናዎችን በመስጠት ሠራተኞች የማብቃት ሥራ ይሰራል፣ በልዩ ልዩ
ምክንያት ከድርጅቱ ለሚሰናበቱ አስፈላጊው መብታቸው እንዲሟላ በማድረግ በወቅቱ እንዲሰናበቱ
ያደርጋል፡፡ በደረጃ እድገት ያሉትን ክፍተቶች ያሟላል ፣ የሠራዊቱን የማዕረግ እድገት አስፈላጊውን ፎርማሊቲ
በማሟላት በወቅቱ የማዕረግ እድገት እንዲሰጥ ያደርጋል፡፡ የሠራተኞችን የህክምና አገልግሎት እና የመድን
ሽፋን እንዲያገኙ ክትትል ያደርጋል፣ የሠላም ማስከበር ምልመላና መረጣ ያደርጋል፣ የደመወዝና ልዩ ልዩ ጥቅማ
ጥቅም ክፍያዎች በመመሪያው እና በደንቡ መሠረት እንዲፈፀም ያደርጋል፡፡

1.1. ግብ
ደስተኛ አሀድ ከመፍጠር አኳያ ሠራተኞችን በውስጥ የደረጃ ዕድገት በማውጣት ሠራተኞችን ለተሻለ
ደረጃ እና ደመወዝ ብቁ ማድረግ፣ በተለያዩ ትምህርትና ሥልጠናዎች ማብቃት፣ የሠራዊቱን የማዕረግ
ዕድገት እና የሙያ የእጅ ብልጫ በወቅቱ እንዲያገኙ ክትትል ማድረግ፣ እና ሌሎች ተዛማጅ የሆኑ
ሥራዎችን በማከናወን ደመወዝና ልዩ ልዩ ጥቅማ ጥቅም ክፍያዎች በመመሪያው እና በደንቡ መሠረት
ፈጣን፣ ቀልጣፋና ተደራሽ ማድረግ፡፡

ተግባር አንድ ፡- የሰው ኃይል አስተዳደር ሥራዎች የተሟላ የሰው ኃይል እንዲኖር የክፍሎችን ፍላጎት
በቅጥር፣ በደረጃ ዕድገት እና በዝውውር/በምደባ እንዲሟላ ማድረግ፡፡
1.1.1. በውጭ ቀጠራ ፡ ከላይ በተገለፁት ዓላማ እና ግብ አንፃር የተከናወኑ ሥራዎች ከሥራ ሂደቶች
ከውጪ በቅጥር እንዲሟላ በቀረበው ጥያቄ መሠረት በአራት (04)የሥራ መደቦች በሪፓርተር
ጋዜጣ ማስታወቂያ በማውጣት የሥራ ልምድ እና የት/ት ዝግጅታቸው ተገምግሞ የቃል ፈተና
የተሰጣቸው የሥራ መደቦች፡-
 ሲኒየር II ዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትል ባለሙያ
 ጁኒየር II ዕቅድና በጀት ዝግጅት ክትትል ባለሙያ
 ሲኒየር I የቢዝነስ ዴኘሎኘመንት ባለሙያ
 ጽሕፈትና ቢሮ አስተዳደር

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 11 | P a g e


1.1.2. በውስጥ የደረጃ ዕድገት እንዲሟላ የቀረበ ጥያቄ የህንፃ ዲዛይን ቡድን መሪ የውስጥ ማስታወቂያ
ማውጣትና የተመዘገቡትን አባላት ያላቸው የሥራ ልምድ እና የት/ት ዝግጅት ማጠቃለያ ተሰርቶ
ለውሳኔ ቀርቧል፡፡
የመንገድ መስኖ ግድብ ዲዛይንና ኮንትራት አስተዳደር ሥራ አስኪያጅ የውስጥ የደረጃ ዕድገት ወጥቶ
የተወዳደሩ አንድ የሠራዊት አባል የወጣውን መስፈርት አሟልተው ስለተገኙ የደረጃ እድገትን
እንዲያገኙ ተወስኖ መጥቷል፡፡
የመዝገብ ቤት ሠራተኛ የውስጥ የደረጃ ዕድገት ወጥቶ ምዝገባው ተጠናቋል፡፡

1.1.3. የማዕረግ ዕድገት በተመለከተ፡- በጥር ወር 2011 ዓ/ም ለ 4 አባላት የማዕረግ እድገት ለሚገባቸው
አባላቶች ዝርዝር ፎርማሊቲዎች እንዲሟሉ ለየሥራ ሂደቱ መረጃዎች የተላኩ ሲሆን ለሹመት
የቀረቡትም፡-
ከሻምበል ወደ ሻለቃ …………… 04

ሻለቃ ሻምበል መ/አ /አ ድምር


4 - - - 4

የማዕረግ ዕድገት አፈፃፀም መመሪያ መሠረት በማድረግ በጥር ወር 2011 ዓ/ም የማዕረግ የመቆያ
ጊዜያቸውን ለሸፈኑ 4 የሠራዊት አባላት የሥራ አፈፃፀም ተሞልቶ ወደሚመለከተው ክፍል እንዲላክ
የተደረገ ሲሆን ዝርዝሩ እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡

ሌ/ኰ ሻለቃ ሻምበል ድምር


4

1.1.4. ሰላም ማስከበር ፡ከዚህ በፊት ወደ ሠላም ማስከበር የተላኩ የሠራዊት አባላት እና አዲስ ምልመላን
በተመለከተ ሠላም ማስከበር የተሰማሩ የሠራዊት አባላት እና ሲቪል ሠራተኞች፡-

ሲቪል ሠራዊት
ተ/ቁ የግዳጅ ቦታ
ኦብዘርቨር ኮንተንጀንቲ ስታፍ ድምር በኦብዘርቨር/ስታፈ ኮንተንጀንቲ ድምር የጠቅላላ
የሠራዊት እና

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 12 | P a g e


የሲቪል በግዳጅ
ላይ ያለ
1 አብዬ
2 ዳርፉር
3 ሶማሊያ - - - - 04 04 08

1.1.5. ዝውውር/ምደባ
 ከሠላም ማስከበር ግዳጅ ተመልሰው ወደ ድሬደዋ ኘሮጀክት የተመደቡ ………….01

2. ተግባር ሁለት፡- በዲስፒሊን ግድፈት ደመወዝ የተቀጡና የፅሑፍ ማስጠንቀቂያ የተሰጣቸው፤


2.1. በዲስኘሊን ግድፈት
 በህንፃ ኘሮጀክት ሥራ ላይ ባለመገኘቱ ደመወዝ እንዳይከፈል የተደረገ ……………………… .
….. 01
 ከህንፃ ዲዛይን ቡድን የ 3 ቀን ደመወዝ እና የፅሑፍ ማስጠንቀቂያ የተሰጣቸው …………….... 01
 በመንገድ ኘሮጀክት ሥራ በሰርቬይንግ ሥራ ያሉ የደመወዝ ዕገዳ የተደረገባቸው ………….…. 01
ድምር ………………
03
2.2. ቅድመ ማስጠንቀቂያ የተሰጣቸው
 የኘሮጀክቱ ሥራ በመጠናቀቁ የ 30 ቀን የቅድሚያ ማስጠንቀቂያ የተሰጣቸው ……………….. 10

2.3. ስንብት
 በጡረታ የተሰናበቱ ሲቪል ሠራተኛ …………………………………………….. 01
 በጡረታ የተሰናበቱ የሠራዊት አባል ……………………………………………. 01
ድምር …………………..
…… 02

3. ተግባር ሦስት ፡- የድርጅቱን የሥራ ክንውን ውጤታማ ለማድረግ ሠራተኞችን በተለያዩ ሥልጠናዎች
ማብቃት፤ እንዲሁም የትምህርት ውል ፈፅመው የት/ት ክፍያ እየተፈፀመላቸው በመማር እራሳቸውን
እንዲያበቁ ተደርጓል፡፡

ዝርዝር ሥራዎች
 ስልጠና ላጠናቀቁ 31 ሠልጣኞች የምስክር ወረቀት እንዲሰጣቸው ተደርጓል፡፡

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 13 | P a g e


 ለኢትዮጵያ ሥራ አመራር ኢንስቲትዩት ስልጠና ሳይወስዱ ክፍያ የተፈፀመላቸው ሁለት/02
አባላት ገንዘቡ ተመላሽ እንዲደረግ ደብዳቤ ተፅፏል፡፡
 ክፍያ ተፈፅሞ ስልጠና ያልወሰዱ አንድ/01/ አባል በ 2011 በጀት ዓመት ሥልጠናው እንዲሰጣቸው
በደብዳቤ እንዲያውቁት ተደርጓል፡፡
 የስልጠና ዳሰሳ ጥናት ለማካሄድ ይረዳ ዘንድ ጥያቄ ተዘጋጅቶ ለሰልጣኞች እንዲደርስ ተደርጓል፡፡
 የ 2011 የስልጠና ፍላጎት ከክፍሎች በማሰባሰብ ለዋና ሥራ አስኪያጅ ቀርቧል፡፡

የትምህርት ውል ፈፅመው የት/ት ክፍያ የሚፈፀምላቸው ሲቪል እና የሠራዊት አባላት

ተ/ ቁ የሚማሩት የትምህርት ዓይነት/ዘርፍ አጠቃላይ ድምር


ዲኘሎማ ዲግሪ ሁለተኛ ዲግሪ
ሴት ወንድ ሴት ወንድ ወንድ ሴ

01 ሠራዊት - 01 - 04 02 -
02 ሲቪል 04 - 01 01 02 -
ድምር ……… 04 01 01 05 04 - 15

ረጅም ጊዜ ትምህርት እየወሰዱ የሚገኙ ሠራተኞች 15 ትምህርታቸውን እየተከታተሉ ሲሆን ከነዚህ ውስጥ 8
ሲቪል እንዲሁም 7 የሠራዊት አባላት ሲሆኑ ዝርዝሩም እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡

ተ/ የት/ተቋሙ ስም የትምህርቱ ዓይነት የትምህርት ደረጃ


ቁ ዲኘሎማ ዲግሪ ማስተርስ ሲቪል ሠራዊት
1 ሪፍት ቫሊ ዩኒቨርስቲ ኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ 2 2
ሲቪል ኢንጅነሪንግ 1 1
ማስተርስ ኦፍ ቢዝነስ አድ/MBA 1 1
አካውንቲንግ 1 1
ማኔጅመንት 1 1
ማኔጅመንት 1 1
2 አዲስ ኮሌጅ ኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ 1 1
ሲቪል ኢንጅነሪንግ 1 1
አካውንቲንግ 1 1
3 አ/አበባ ተግባረ ዕድ አውቶመካኒክ 1 1
4 ቅድስተ ማሪያም ማስተርስ ኦፍ ቢዝነስ አድ/MBA 1 1
5 አ/አበባ ዩኒቨርስቲ ስትራክቸራል ምህንድስና 1 1
6 አድማስ ዩኒቭርስቲ ሴክሪተሪያል ኦፊስ ማኔጅመንት 1 1
7 ኢንፎኔት ኮሌጅ አካውንቲንግ 1 1

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 14 | P a g e


ድምር ……………… 8 7

4. ተግባር አራት፡- በድርጅቱ ጥቅማ ጥቅም መመሪያ እና ህብረት ስምምነት መሠረት ልዩ ልዩ ጥቅማ
ጥቅም ክፍያዎችና የመብት ጥያቄዎች ምላሽ የተሰጠ ዝርዝር ከዚህ እንደሚከተለው በሠንጠረዥ
ቀርቧል፡፡
ተ/ቁ የክንውን ዓይነት ብዛት

1 በበለስ መካነ-ብርሃን እና በሙስሊ ባዳ መንገድ ሥራ ኘሮጀክት የሚገኙ አባላት የደመወዝ 03

ማስተካከያ የተደረገላቸው
2 የዋስትና ደብዳቤ የተፃፈላቸው ሲቪል ሠራተኞች እና የሰራዊት አባላት 03
3 የሥራ ልምድ ለሚመለከተው ሁሉ የተፃፈላቸው የሲቪል ሠራተኞች እና የሠራዊት አባላት 11
4 የሙያ ፈቃድ ለማሳደስ ለኮንስትራክሽን ሚ/ር የትብብር ደብዳቤ የተፃፈላቸው አባላት 16
5 በማዕረግ ለውጥ ምክንያት መታወቂያ እንዲሰራላቸው ለዘርፍ የተፃፈላቸው የሠራዊት አባላት 3
6 የዕለት ፈቃድ የተሰጣቸው ሲቪል ሠራተኞች 26
7 የሀኪም ፈቃድ የተሰጣቸው 06
8 የረጅም ጊዜ ፈቃድ የወሰዱ ሲቪል ሠራተኛ 3
9 ያለደመወዝ ፍቃድ የወሰዱ ከህንፃ ዲዛይን ቡድን 01
10 በጡረታ የተሰናበቱ ሲቪል ሠራተኛ 01
11 በጡረታ የተሰናበቱ የሠራዊት አባል 01
12 በጦር ኃይሎች ሆስፒታል ለህክምና የተላኩ ሲቪል ሠራተኞች 10
13 በጦር ኃይሎች ህክምና እንዲያገኙ የተላኩ የሠራዊት አባላት 02
14 የት/ቤት ክፍያ የተፈፀመላቸው የሠራዊት እና ሲቪል ሠራተኞች 06
15 አዲስ የትምህርት ውል የፈፀሙ የሠራዊት እና ሲቪል ሠራተኞች 03
16 የድጋፍ ደብዳቤ የተፃፈላቸው የሠራዊት እና ሲቪል ሠራተኞች 06
17 በድርጅቱ ጥቅማ ጥቅም መመሪያ መሠረት የሁለት ወር ደመወዝ የረጅም ጊዜ ብድር የተሰጣቸው ሲቪል
ሠራተኞች 09
18 ለመድሃኒት መግዣ ባቀረቡት ደረሰኝ መሠረት ሂሣቡ የተተካላቸው 05
19 ከከፍተኛ የትምህርት ተቋም የተማሩ የወጪ መጋራት/Cost Sharing ከጥቅምት ወር 2011 ጀምሮ 16

እንዲቆረጥባቸው የተደረጉ አባላት

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 15 | P a g e


20 የቢሮ ፅዳት ሠራተኞች የትራንስፓርት ክፍያ የተፈፀመላቸው 07
21 የሙያ የእጅ ብልጫ እርከንና የሙያ የእጅ ብልጫ እንዲሰራላቸው ለዘርፍ የተላከ 06
22 የቤት አበል እንዳይከፈል የተደረገ የሠራዊት አባል 01
23 መኖሪያ ቤት ለሌላቸው የሠራዊት አባላት ለሚመለከተው አካል እንዲጠየቅላቸው ለዘርፍ ደብዳቤ 09

የተፃፈላቸው
24 የወታደራዊ መደብር ካርድ እንዲያገኙ ለመምሪያው የተፃፈላቸው የሠራዊት አባላት 02
25 በኘሮጀክት የተመደቡ የሠራዊት አባላት የሞባይል ካርድ ግዥ እንዲፈፀምላቸው ለግዥ 02

የተፃፈላቸው
26 የ 1 ኛ ዙር የቦንድ ሽያጭ ገንዘቡ ገቢ እንዲደረግ ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በውክልና የተላከላቸው 01

የሠራዊት አባል
ጠ/ድምር ………… 159

5. በድርጅታችን ያለዉ ወቅታዊ የሰዉ ኃይል፡

 ቋሚ ሲቪል ሠራተኛ ………………. 84


 ኮንትራት ሠራተኛ ………………… 137
 የሠራዊት አባላት …………………… 49

በድምሩ…….. 270

5.1. ቋሚ ሲቪል ሠራተኞች ያላቸው የት/ት ዝግጅት

የትምህርት ዝግጅት
ተ/ቁ ዓይነት ወንድ ሴት አጠቃላይ ድምር
1 MSc/Degree 2 1 3
2 Degree 17 14 31
3 Diploma 9 15 24
4 Certificate .. 2 2
5 የቀለም ከ 6 - 12 ኛ ያሉ 10 11 21

6 ትምህርት የሌለው .. 3 3

  ድምር……….. 38 46 84

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 16 | P a g e


5.2. ኮንትራት ሠራተኞች

የትምህርት ዝግጅት
ተ/ቁ ዓይነት ወንድ ሴት አጠቃላይ ድምር
1 MSc/Degree 7 - 7
2 Degree 75 11 86
3 Diploma 29 6 35
4 Certificate 1 … 1
5 የቀለም ከ 6 - 12 ኛ ያሉ 4 3 7

6 ትምህርት የሌለው 1 .. 1
  ድምር……….. 117 20 137

5.3. የሠራዊት አባላት


የትምህርት ዝግጅት
ተ/ቁ ዓይነት ወንድ ሴት አጠቃላይ ድምር
1 MSc/Degree 4 .. 4
2 Degree 31 3 34
3 Diploma 8 .. 8
4 Certificate 3 .. 3
  ድምር……….. 46 3 49

5.4. በድርጅቱ የሚገኝ የሰው ኃይል

የቅጥር ሁኔታ የትምህርት ደረጃ


ተ/ቁ

የሠራተኛው ቋሚ ሲቪል የሠራዊት ትምህርት በሁለተኛ ጠቅላላ


ፆታ ሲቪል ኮንትራት አባል ድምር የሌላቸው የቀለም ሰርተፍኬት በዲኘሎማ ዲግሪ ዲግሪ ድምር

1 ወንድ 38 117 46 202 1 14 4 46 123 13 201

2 ሴት 46 20 3 71 3 14 2 21 28 1 69

ጠ/ድምር … 84 137 49 270 4 28 6 67 151 14 270

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 17 | P a g e


6. በአብይ ተግባራት ዕቅድ አፈፃፀም ወቅት የነበሩ ጠንካራና ደካማ ጎኖች፣ የተወሰዱ የመፍትሄ አቅጣጫ ፤

6.1. የታዩ ጠንካራ ጎኖች

 በአ/አበባ ዙሪያ እና በኘሮጀክት የሚገኙትን ኮንትራት ሠራተኞች በሙሉ ያላቸው የዓመት ፈቃድ

አቀናንሶ በ Excel ማዘጋጀት

 ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተማሩ ሠራተኞች ከመንግሥት ጋር የተዋዋሉትን የወጪ


መጋራት/Cost Sharing ከደመወዛቸው ተቆርጦ ለመንግሥት ገቢ እንዲደረግ ተደርጓል፡፡

 ከመልካም አስተዳደር አንፃር በሠራተኞች የሚቀርቡ ጥያቄዎች በአብዛኛው የሥራ ልምድ እና


የሙያ ፈቃድ ለማሳደስ ለኮንስትራክሽን ሚ/ር በአስቸኳይ እየተስተናገደ ይገኛል፡፡

 የቋሚ ሠራተኞች የአመት ፈቃድ በ Acess የመቀየር ሥራ በመሠራት ላይ ይገኛል፡፡

 የቋሚ ሠራተኞች ፈቃድ መመዝገቢያ በተደራጀ መንገድ ለመያዝና ሥራን ለማቀላጠፍ የሚሰራ
Advance Excel ሶፍት ዌር ከዘመን መቁጠሪያ በማገኛኘት የመስራት ሙከራ በማካሄድ ላይ
ይገኛል፡፡፡

 መረጃዎችን በሚገባ በማህደር አደራጅቶ በወቅቱ እንዲያዝ የማድረግ ስራው እየተከናወነ


ይገኛል፣

 የመቆያ ጊዜያቸውን የሸፈኑ የሠራዊት አባላት ወደ ሚቀጥለው ማዕረግ እንዲያድጉ የሥራ


አፈፃፀማቸው በወቅቱ ተሞልቶ እንዲላክ ክትትል እየተደረገ መሆኑ፣

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 18 | P a g e


6.2. ያልተከናወኑ ሥራዎች

 በ 2011 በጀት ዓመት እርከን ያገኙ ሠራተኞች የደመወዝ ጭማሪ ማረጋገጫ ደብዳቤ
የተዘጋጀ ቢሆንም በበላይ ኃላፊ የተወሰነበት ደብዳቤ ባለመድረሱ በወቅቱ ወጪ ተደርጎ
አልተሰጠም፡፡
 ሠራተኞች የጡረታ ቅፅ እንዲሞሉ ግፊት አለማድረግ፣

6.3. የመፍትሄ አቅጣጫ

 ከላይ በቀረቡት ያልተከናወኑ ሥራዎች እንዲከናወኑ ለማድረግ ግፊት ማድረግ፣


 የሰው ሃብት ዶክመንቴሽን ባለሙያ ቢቀጠር የበለጠ ሥራን አቀላጥፎ ለመስራት በእጅጉ
ይረዳል

የድርጅቱን የሥራ ክንውን ውጤታማ ለማድረግ ሠራተኞችን በተለያዩ ሥልጠናዎች ማብቃት፣ የደረጃ
ዕድገት፣ የማዕረግ ዕድገት፣ የሠላም ማስከበር ምልመላና መረጣ ፣ ዝውውርና ምደባ፣ የመድህን ዋስትና ሽፋን ፣
የህክምና ፣ የጡረታ እና ስንብት፣ ዲስኘሊን ግድፈት፣ የዋስትና እና የሥራ ልምድ ማስረጃዎችንና ልዩ ልዩ
አስተዳደራዊ ጉዳዮችን ቀልጣፋና ወጪ ቆጣቢ በሆነ መልኩ በማከናወን የድርጅቱን የሥራ ክንውን ውጤታማ
በማድረግ በድርጅቱ የደመወዝና የጥቅማ ጥቅም መመሪያ እና በህብረት ስምምነቱ መሠረት ሠራተኞቹ
በተሻለ የሥራ ክንውን ለውጤት ማብቃት፣

3. የፋይናንስ አስተዳደር
በፋይናንስ ኬዝ ቲም በጥቅምት ወር አስከ ጥቅምት 23 ቀን 2011 ዓ/ም የተለያዩ ስራዎች የተከናወኑ
ሲሆኑ ዋና ዋናዎች ቀጥሎ በቀረበው ዝርዝር መሰረት ቀርባል፡፡

 የድርጅታችን የ 2011 በጀት ዓመት በ IFRS የሂሳብ ስርአት ለማከናወን የፖሊሲ አማራጭ
ለድርጅታችን በቀረበው መሰረት ለድርጅቱ ማናጅመንት ገለጻ ከተደረገለት በኋላ ማናጅመንቱ
ከተወያየበት በኋላ ማሻሽያ በመጨመር አጽድቆት ለአማካሪ ድርጅቱ ከተላከ በኋላ በድርጅቱ ቻርት
አካውንት መካተት የሚገባቸው አዘጋጅቶ ስላቀረበ በፋናንስ እየታየ ስለሚገኝ ከጸደቀለት በኃላ
ቀጣይ ስራውን የሚሰራ ይሆናል፡፡
 የ 2010 ትርፍ ግብር ለመክፈል የድርጅቱ ሪፖርት በ IFRS እንዲቀርብ ገቢዎች የጠየቁን ቢሆንም
ይህን ጉዳይ በበላይነት ከሚቆጣጠረው ABE ከተባለው የመንግስት መስሪያ ቤት ጋር በመነጋገር

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 19 | P a g e


ክፊያውን በ IFRS ተሰርቶ እስከሚቀርብ ድረስ ድሮ ሲሰራበት በነበረው አሰራር መሰረት ክፊያው
እንድንፈጽም በሪፖርቱ ላ ማህተም እንደሚያደርጉልን የመግባባት ስራ ተከናውኗል፡፡
 ተሰብሳቢን በተመለከተ ከደንበኞቻችን ጋር ያሉን ተሰብሳቢዎች እና የተጠየቁ ተሰብሳቢዎች
ያልተሰበሰቡበትን ምክንያት በመነጋገር ያገኘናቸውን ምላሾች የስራ ሂደቶቹ እንዲያውቁት
የማድረግ ስራ ተከናውኗል፡፡
 ለመከላከያ መሃንዲስ ዋና መመሪያ እና ለሰራዊት ፋውንዴሽን የመንገድ ስራዎች በድርጅታችን
ያልተሰበሰቡ የተባሉ ደንበኞቻችን ከፍለናል ያሉዋቸውን አጣርተው ካልተከፈለ እንዲከፍሉን
ከተከፈለ ደግሞ ማሰረጃ እንዲሰጡን ድብዳቤ ተጽፎላቸው ተደርጎ ክትትል በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡
 በጥቅምት ወር 2011 ከባለፈው 2010 በጀት አመት እና የ 2011 በጀት አመት ለተሰሩ ስራዎች
ተጨማሪ እሴት ታክስ ጨምሮ ብር 6,776,384.54 የግንባታ ቁጥጥር ስራዎች ተስብስበ 㕲 ል፡፡
 የድርጅቱ የባንክ ምዝገባ ሂሳብ እና የፋይናንስ መዝገብ ሚዛን ስራ ጋር የማስታረቅ ስራ
ተከናውነዋል፡፡
 የድርጅቱ ግዴታ የሆኑ የገቢ ግብር፤የተ.እ.ታ፤የተከፋይ ተቀናሽ ግብር እና የቱረታ መዋጮ እንዲሁም
ሌሎች ተቀናናሾችን በማዘጋጀት ለሚመለከታቸው የመንግስት ተቋማት እስከ መስከረም 2011
ያለወን በወቅቱ መክፈልና የማሳወቅ ስራ ተከናውኗል፡፡
 የድርጅቱ የባንክ ሂሳብ አዳሪ ለሚመለከታቸው ስራ ኃላፊዎች በወቅቱ እንዲያውቁት ተድረጓል፡፡
 የድርጅቱ የ 2009 ኦዲት ሪፖርት ረቂቅ ትቅምት 5 ቀን 2011 ዓ/ም የተላከልን ሲሆን ውይይት
እንዲደረግበት ለድርጅቱ ኃላፊዎች ቀርቦ በመጠባበቅ ላይ ይገኛል፡፡
 የድርጅቱ ቋሚ ንብረት ዋጋ መሙላት፤በማን እጅ እንደሚገኝ መለየት፤መወገድ የሚገባቸው
ንብረቶች ተቢውን የአወጋገድ ስርአት መሰረት ተደርጎ የማስተካከያ ሂሳብ ለመስራት እና ከሂሳብ
መዝገብ እንዲወጡ ለማድረግ አዲስ ኮሚቴ ተቋቁሞ ከጥቅምት 15 ቀን 211 ጀምሮ እቅድ
በማውጣት ስራ ተጀምሮ እየተሰራ ይገኛል፡፡
 በደርጅቱ ከተሰሩ ስራዎች በገቢ ከተመዘገበው ሂሳብ በ 2011 በጀት ዓመት አስከ ጥቅምት 23 ቀን
2011 በጀት አመት የተሰበሰበው ገንዘብ ቀጥሎ በቀረበው ዝርዝር መሰረት የ 63 ክፊያ ጥያቄዎች
ተሰብሰቧል፡፡

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 20 | P a g e


የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 21 | P a g e
በመከላከያ ኮንስትራክሽን ዲዛይን ድርጅት በተሰብሳቢ የተያዘ እና አዲስ ከተጠየቀው ክፍያ
በ 2011 በጀት አመት የተሰበሰበ ዝርዝር
ተ/ቁ የተሰበሰበበት ፕሮጀክት የፕሮጀክቱ የተሰበሰበው ቀን የተሰበሰበበት
ቀን ስም ባለቤት/ከፋይ/ ገንዘቡ መጠን የተሰበሰበ ገንዘቡ ቁጥር
ከቫት በፊት መጠን ከቫቱ

1 23/07/18 D/Z & Nathret Real State Defence Army foundation 205,566. 236,401. Jun-18 CRV1345-1346
17 10
2 23/07/18 Kality Real State Site Two Sup. Defence Army foundation 191,002. 219,652. March & CRV1342-1343
26 60 June 2018
3 23/07/18 Summi Apartment Site One Defence Army foundation 95,501. 109,826. Jun-18 CRV1341
13 30
4 23/07/18 Summi Apartment Site Two Defence Army foundation 149,867. 172,347. Jun-18 CRV1344
46 58
5 23/07/18 Mekelle Adiha Defence Army foundation 116,082. 133,494. Mar-18 CRV1349
21 54
6 23/07/18 Hawasa Real Estate Defence Army foundation 110,554. 127,137. Jun-18 CRV1348
49 66
7 13/08/18 Nathret Real State Sup. Defence Army foundation 105,289. 121,083. Mar-18 CRV1355
99 49
8 13/08/18 Hawasa Real State Sup. Defence Army foundation 110,554. 127,137. Mar-18 CRV1359
49 66
9 13/08/18 D/Z Real State Sup. Defence Army foundation 100,276. 115,317. Mar-18 CRV1354
18 61
10 13/08/18 Kality Site Two Real State Sup. Defence Army foundation 191,002. 219,652. Jan & Feb CRV1358
26 60 2018
11 13/08/18 Summit Site One Apartment Defence Army Foundation 95,501. 109,826. Mar-18 CRV1356
13 30
12 13/08/18 Summit Site Two Apartment Defence Army Foundation 149,867. 172,347. Mar-18 CRV1357
46 58
13 13/08/18 Mekelle Adiha Apartment Defence Army Foundation 116,082. 133,494. Jun-18 CRV1353
21 54
14 13/08/18 SIP Plant Design Legendary Defence Products S.C 400,000. 460,000. Design CRV1360
00 00 30%
15 30/08/18 Musli-Bada Road Sup. Defence Construction Enterprise 647,623. 744,766.45 Dec-17 CRV1365
00
16 30/08/18 Musli-Bada Road Sup. Defence Construction Enterprise 427,543. 491,675.17 Sep-17 CRV1366
63
17 30/08/18 Ditchato-Galafi Road Sup. Defence Construction Enterprise 600,703. 690,809.36 Oct-17 CRV1367

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 22 | P a g e


79
18 30/08/18 Beles - Mekane Birhan Road Sup. Defence Construction Enterprise 2,609,372.60 3,000,778.49 NovAugust1 CRV1368
7
19 3/9/2018 Mekelle-adiha Apartment Defence Army Foundation 116,082. 133,494. Jul-18 CSI-00001277
21 54
20 3/9/2018 Kality Real Estate Site One Sup. Defence Army Foundation 95,501. 109,826. Jul-18 CSI-00001278
13 30
21 3/9/2018 Kality Real Estate Site Two Sup. Defence Army Foundation 95,501. 109,826. Jul-18 CSI-00001280
13 30
22 3/9/2018 Summi Apartment Site One Sup. Defence Army Foundation 95,501. 109,826. Jul-18 CSI-00001279
13 30
23 3/9/2018 Summi Apartment Site Two Sup. Defence Army Foundation 149,867. 172,347. Jul-18 CSI-00001276
46 58
24 3/9/2018 Kality Real Estate Sup. Defence Army Foundation 105,289. 121,083. Jul-18 CSI-00001281
98 48
25 3/9/2018 Hawasa Real Estate Sup. Defence Army Foundation 110,554. 127,137. Jul-18 CSI-00001275
49 66
26 3/9/2018 D/Z Real Estate Sup. Defence Army Foundation 100,276. 115,317. Jul-18 CSI-00001274
19 62
27 8/9/2018 D/Z Resident Sup. Defence Infrastructure Construction 117,357. 134,960. Jul-18 CSI-00001282
Sector 16 73
27   VIP Urban development presidential 78,000. 89,700. May-18 CRV
House 00 00
28   VIP Urban development presidential 78,000. 89,700. Jun-18 CSI-00001284
House 00 00
29 25/09/2018 Kality Site One Real State Sup. Defence Army Foundation 95,501. 109,826. Aug-18 CSI-00001285
13 30
30 25/09/2018 D/Z Real State Sup. Defence Army Foundation 100,276. 115,317. Aug-18 CSI-00001286
19 62
31 25/09/2018 Nathret Real State Sup. Defence Army Foundation 105,289. 121,083. Aug-18 CSI-00001287
98 48
32 25/09/2018 Mekelle Adiha Apartment Defence Army Foundation 116,082. 133,494. Aug-18 CSI-00001288
21 54
33 25/09/2018 Summit Apartment Site One Defence Army Foundation 95,501. 109,826. Aug-18 CSI-00001289
13 30
34 25/09/2018 Summit Apartment Two One Defence Army Foundation 149,867. 172,347. Aug-18 CSI-00001290
46 58
35 2/10/2018 D/Z Engineering college Road Defense Enterprise Sector 78,493. 90,267. Aug-18 CSI-00001291
23 21
36 5/10/2018 VIP Urban development presidential 78,000. 89,700. Aug-18 CSI-00001292
House 00 00
37 5/10/2018 D/Z Resident supervision Defense Enterprise Sector 117,357.16 134,960.73 Aug-18 CSI-00001293
38 5/10/2018 Ditchato-Galafi Road Sup. Defense construction enterprise 74,761. 85,975. Jul-18 CSI-00001294

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 23 | P a g e


56 79
39 5/10/2018 Ditchato-Galafi Road Sup. Defense construction enterprise 74,761. 85,975. Aug-18 CSI-00001295
56 79
40 8/10/2010 Ditchato-Galafi Road Sup. Defense construction enterprise 539,879. 620,861. Feb-18 CRV&CSI-
85 83 00001296
41 8/10/2018 Ditchato-Galafi Road Sup. Defense construction enterprise 560,797. 644,917. Apr-18 CRV&CSI-
57 21 00001297
42 8/10/2018 Ditchato-Galafi Road Sup. Defense construction enterprise 722,320. 830,668. May-18 CRV&CSI-
27 31 00001299
43 8/10/2018 Ditchato-Galafi Road Sup. Defense construction enterprise 623,460. 716,979. Mar-18 CRV&CSI-
49 56 00001300
    Hawasa Real Estate Sup Defence Army foundation 110,554. 127,137.66 Aug-18 CSI-00001300
49
    Kality Real Estate Site Two Defence Army foundation 95,501. 109,826.30 Aug-18 CSI-00001301
13
    Kality Real Estate Site One Defence Army foundation 95,501. 109,826.30 Aug-18 CSI-00001302
13
44 15/10/2018 D/D G+5 Office Building Defence Suthern Estern Command 71,533. 82,263. Jun-18 CSI-00001303
35 35
45 15/10/2018 D/D G+5 Office Building Defence Suthern Estern Command 81,349. 93,551. Jul-18 CSI-00001304
00 35
46 15/10/2018 D/D G+5 Office Building Defence Suthern Estern Command 81,349. 93,551. Aug-18 CSI-00001305
00 35
  16/10/2018 D/Z Referal Hospital sup. Defence Enterprise Sector 107,436. 123,552.07 Jul-18 CSI-00001306
58
  16/10/2018 D/Z Referal Hospital sup. Defence Enterprise Sector 107,436. 123,552.07 Aug-18 CSI-00001307
58
  26/10/2018 Mekelle Hospital Road Sup Defence Enterprise Sector 116,410. 133,872.34 Jul-18 CSI-00001308
73
  26/10/2018 Mekelle Hospital Road Sup Defence Enterprise Sector 103,973. 119,569.78 Aug-18 CSI-00001309
72
  26/10/2018 Mekelle Hospital Road Sup Defence Enterprise Sector 116,410. 133,872.34 Sep-18 CSI-00001310
73
  26/10/2018 B/D Hospital Road Sup Defence Enterprise Sector 116,410. 133,872.34 Jul-18 CSI-00001311
73
  26/10/2018 B/D Hospital Road Sup Defence Enterprise Sector 116,410. 133,872.33 Aug-18 CSI-00001312
72
  26/10/2018 B/D Hospital Road Sup Defence Enterprise Sector 116,410. 133,872.34 Sep-18 CSI-00001313
73
  26/10/2018 D/Z Engineerimg College Road Defence Enterprise Sector 78,493. 90,267.21 Sep-18 CSI-00001314
Expansion 23
  26/10/2018 D/Z Engineerimg College Road Defence Enterprise Sector 117,357. 134,960.73 Sep-18 CSI-00001315
Expansion 16

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 24 | P a g e


  26/10/2018 D/D Apartment Sup. Defence Enterprise Sector 74,761. 85,975.79 Sep-18 CSI-00001316
56
  27/10/2018 Ditchato-Galafi Road Sup. Defence Construction Enterprise 580,896. 668,031.06 Jun-18 CSI-1298 & 1317
57
  27/10/2018 Ditchato-Galafi Road Sup. Defence Construction Enterprise 627,042. 721,099.32 Jul-18 CSI-00001318
89
  30/10/2018 D/Z Referal Hospital sup. Defence Construction Enterprise 107,436. 123,552.07 Sep-18 CSI-00001319
58
66 11/2/2018 Summit Apart. Site Two Defence Army foundation 149,867. 172,347. Sep-18 CSI-00001320
46 58
67 11/2/2018 Mekelle Adiha Apartment Defence Army foundation 116,082. 133,494. Sep-18 CSI-00001321
21 54
68 11/2/2018 Nazret Real Estate Defence Army foundation 105,289. 121,083. Sep-18 CSI-00001322
98 48
69 11/2/2018 Kality Real Estate Site Two Defence Army foundation 95,501. 109,826. Sep-18 CSI-00001323
13 30
70 11/2/2018 Hawasa Real Estate Defence Army foundation 110,554. 127,137. Sep-18 CSI-00001324
49 66
71 11/2/2018 D/Z Real Estate Defence Army foundation 100,276. 115,317. Sep-18 CSI-00001325
19 62
72 11/2/2018 Kality Real Estate Site One Defence Army foundation 95,501. 109,826. Sep-18 CSI-00001326
13 30
73 11/2/2018 Resident for Higher Officers Urban development presidential 78,000. 89,700. Sep-18 CSI-00001327
House 00 00
               
               
ጠቅላላ ድምር    
14,970,420.33 17,215,983.38

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 25 | P a g e


 በድርጅተ በተሰብሳቢነት ተመዝግቦ የሚገኘው ገንዘብ አስከ ጥቅምት 23 ቀን 2011 ዓ/ም የሚታየው
ቀጥሎ በቀረበው ዝርዝር ቀርቧል

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 26 | P a g e


በፋይናንስ በጥቅምት ወር ሳይከናወኑ የቀሩ ስራዎች፤

 ለረጅም ጊዜ በተስብሳቢነት እና በእዳ ተከፋነት የተያዙ ሂሳቦች የህግን አግባብ ጠብቆ ከመዝገብ
እንዲወጡ አለማደርግ ለአፈጻጸም ምቹ ሁኔታ በድርጅቱ መወሰን የሚገባው ስላልተከናወነ፡፡
 የድርጅቱ ሰነድ እና የመረጃ አያያዝ የተደራጀ እንዲሆን ከማድረግ አኝጻር አልተሰራበትም፡፡

በፋይናንስ ያጋጠሙ ችግሮች

 ወርሃዊ የፋይናንስ ሪፖርት የተሟላ ሆኖ እንዲወጣ ከስራ ሂደቶቹ የሚመጡ ክፊያዎች እና


ተሰብሳቢዎች በወቅቱ አለመምጣት ስለሚዘጋዩ የድርጅቱ ሂሳብ በሚያሳይ መልኩ ማቅረብ
አልተቻለም፡፡
 በ IFRS ትግበራ እና በኦዲት ድራፍታ ጉዳይ ላይ በወቅቱ ታይቶ መወሰን የሚገባቸው
ስለማይወሱ ወደሚቀጥለው ስራ ለመሄድ እንቅፋት በመሆን ላይ ይገኛሉ፡፡
 የውሎ አበል አና የስራ ማስኬጃ ወጪዎች በጊዜው እንደማይወራረዱ ባለፉ ሪ‹ፖርቶችም
የቀረቡ ቢሆንም እስካሁን ምንም ማሻሽያ እየታየ አይደለም፡፡
 የትርፍ ስአት ክፊያዎች ከደመወዝ ጋር በወቅቱ ተሰርተው እናዳይከፈሉ ዘግይቶ ስለሚመጡ ህጉ
ከሚለው ውጪ ለብቻው ለመሰራት እየተገደድን እንገኛለን፡፡

ላጋጠሙ ችግሮች የተሰጡ መፍትሄዎች

 ያልተሰበሰቡ ተሰብሳቢዎችን ከስራ ሂደቶች ጋር በመነጋገር የተላኩ የክፊያ መጠየቅያዎች በምን


ምክንያት እንዳልተከፈሉ በፋይናንስ ደራጃ ያለውን መረጃ ለስራ ሂደቶች በድበዳቤ ያሳወቅን
ቢሆንም ከስራ ሂደቱ ጋር በመሆን በሳምንት አንድ ጊዜ ስለተሰብሳቢ ማጣራት ለመስራት
እንዲቻል ስራ ሂደቶች እነሱ በፈለጉት ጊዜ ፕሮጋራማቸው እንዲያሳወቁን ለስራ ሂደቶች
ተጽፏል፡፡
 የ IFRS ትግበራ ጉዳይ ለማናጅመንቱ በተደጋጋሚ በመንገር ፕሮግራም እንዲሚቻች በማድረግ
ገለጻ ከተደረገ በኋላ ዘግይቶ ቢሆንም የቀረበው የፖሊሲ አማራጭ ጽድቋል፡፡ሌሎች

3.1. ግዢ እና ንብረት አሰተዳደር


 በፕሮጅክት ተመድቦ ለሚሰሩ የድርጅቱ ተሸከርካሪዎች ጥገና መለዋወጫ የሚሆን በቀረቡ
መጠየቅያዎች መሰረት የኤሲ ኮመፕሬሰር እና ሌሎች መለዋወቻዎች ከሶስት ድርጅቶች
በጨረታ አሸናፊ ከሆኑ እና በቀጥታ ከአቅራቢ ተግዝቶ ጥገና እንዲከናወን ተድርጓል፡፡

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 27 | P a g e


 የፎቶ ኮፒ መለዋወጫ ግዢ፤ኮምፒተርናፈርኒቸር ለመግዛት ፕሮፎርማ የተስበሰበ በሂደት ላይያለ
እንዲሁም የዋና ስራአስኪያጅ ፕሪንተር ጥገና በሂደት ላይ የተከናወነ ሲሆን ሌሎች ስራዎችም
ተከናወነዋል፡፡
 ለድርጅቱ ስራ በኪራይ የሚቀርቡ ተሸከርካሪዎች የፕሮፎርማ መሰብሰብ ሂደት ላይ የሚገኝ
ሲሆን በብራና የሚሰሩ እና የቸረታ ሰነድ ግዢ ለዋና ስራሂደት ተፈጽሞ ተረክበዋል፡፡
 የኤ 4 ወረቀት ግዢ፤ የሞባይል ካርድ ግዢ፤የመስተንግዶ ግዢ፤የአዲስ ጎማ 35 ጎማ ግዢዎች
ተከናወኖ ገቢ አድረገዋል፡፡
 ለፕሮጅክት ተሸከርካሪዎች የሚሆኑ የመለዋወጫ ንብረቶች ተግዝቶ ገቢ በመስራት አስፈላጊው
የወጪ ማድረግያ ሰነድ ተሞልቶ እንዲወጣ ጠደርጓል፡፡
 በኦደት ግኝት የተነሱ በፋይናንስ፤በእቅድ እና ገበያ ልማት ኬዝ ቲም ዝውውር ያልተደረገላቸው
ንብረተቶች የማስተካከያ ስራ ተሰርቶ በየራሳቸው እንዲሆን በማድረግ ተስተካክሏል፡፡
 ድርጅቱ የ A4 ወረቀት ግዢ በወቅቱ ስለማይቀርብ የቀረበውን በተገቢው መጠቀም እንዲቻል
ክፍሎች ያለችው ትንሽ ወረቀት እየጠየቁ እንዳይሰበስቡት ለሁሉም የሚዳረስበት የእደላ
ስረአት በማድረግ ያለወን እጥረት ለመፍታት ጥረት ተደርጓል፡፡

ያጋጠሙ ችግሮች

 የተሸከርካሪ ኪራይ አቅርቦት ጥያቄ ቀድሞ ከመጠየቅ ይልቅ ያለ ፕሮግራም አስቸኳይ በሚል
ስለሚቀርቡ ለአፈጻጸም መቸገር ታይቷል፡፡

3.2. ጠቅላላ አገልግሎት


የጠቅላላ አገልግሎት ኬዝ ቲሙ መነሻ ከድርጅቱ ከስራ ክፍሎች የሚቀርቡ የትራንስፖርት ስምሪት፣
የቢሮና ተዛማጅ የኤሌክትሮኒክስ እቃዎችና መሳሪያዎች ጥገና፣ የሪከርድና ማህደር፣ ፎቶ ኮፒ፣ የብሎ
ፕሪንትና የሰነዶች ጥረዛ አገልግሎቶች በተፈለገው ጊዜ፣ መጠንና በጥራት አገልግሎት በመስጠት
እንዲሁም የቴሌኮሚዩኒኬሽን አገልግሎቶች በተሟላ ሁኔታ ማቅረብ እና የተለያዩ የውል ስምምነቶችን
በማዘጋጀትና ተፈጻሚነታቸውን በመከታተል ለድርጅቱ ስኬታማነት የበኩሉን ሚና የመጫዎት ኃላፊነት
ተጥሎበታል፡፡
ስለሆነም ኬዝ ቲሙ የተሰጠውን ተልዕኮ በአግባቡ ከመወጣት አንፃር በ 2011 በጀት ዓመት በበጥቅምት
ወር ከመስከረም 26/2011 ዓ/ም እስከ ጠቅምት 22/2011 ዓ/ም የተከናወኑ ተግባራትን አፈጻፀም ከዚህ
እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 28 | P a g e


1. የበጀት ዓመቱ ዓላማ
የጠቅላላ አገልግሎት ኬዝ ቲም የድርጅቱ ዋናዋና የስራ ሂደቶች እና ሌሎች የስራ ክፍሎች ያቀዷቸው
ሥራዎች በአግባቡ ለማስፈፀም የሚስችሉ ልዩ ልዩ አገልግሎችን በተሟላ ሁኔታ እንዲቀርቡ በማድረግ
ድርጅቱ የሚሰጣቸውን የህንፃ፣ መንገድ፣ መስኖና ግድብ ዲዛይን የቁጥጥር፣ ማማከርና የኮንትራት
አስተዳደር አገልግሎቶችን ጥራትና ቅልጥፍና ለማሳደግ የሚስችሉ የድፍ ስራዎችን ለመካነወን የታቀደ
ሲሆን ይህንንም ለማሳካት በበጀት ዓመቱ የተያዙ ዋና ዋና ግቦችም የሚከተሉት ናቸው፡፡

2. የበጀት ዓመቱ ግብ
ለስራ ክፍሎች የሚሰጡ አገልግሎቶችን ጥራትና ቅልጥፍና በማሻሻል የድርጅቱን ውጤታማነት አጠናክሮ
ለመቀጠል የሚያስችሉ አገልግሎቶችን ማቅረብ

ተግባር አንድ፡- ምቹና የተቀላጠፈ የተሸከርከሪ አቅርቦት እና ስምሪት የአሰራር ስርዓት እንዲኖር ማድረግ

ዝርዝር ስራዎች፡-

 ድርጅታችን በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች ለሚያከናውናቸው የመረጃ ደህንነት ኤጀንሲ ፕሮጀክትች


የመስክ ጉብኝነት ለማካሄድ ባለሙያዎችን ይዞ ወደ ፕሮጅክቶቹ የሚንቀሳቀስ ተሽከርካሪ
ተመድቦላቸዋል፡፡
 ከስራ ክፍሎች የሚቀርቡ የተሽከርካሪ ስምሪት ጥያቄዎችን መሰረት በማድረግ የተቀናጀና
የተቀላጠፈና የተቀናጀ የከተማ ውስጥና የመስክ ስራ የትራንስፖርት ስምሪት አገልግሎት ተሰጥቷል፡፡
 የመከላከያ ኮንስትራክሽን ዲዛይን ድርጅት ንብረት የሆኑ በዋና መ/ቤት የሚገኙ ሁሉም
ተሽከርካሪዎች እንዲሁም በመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶች የሚገኙ ሁለት ተሽከርካሪዎች የ 2011
በጀት ዓመት ዓመታዊ የተክኒክ ምርመራ ተካሂዶላቸዋል፡፡
 ዲቸቶ - ጋላፊ የመንገድ ስራ ፕሮጀክት ተመድቦ ለነበረው የስሌዳ ቁጥር ለአአ -3- 67007 ቶዮታ
ፒክአፕ ተሸከርካሪ ከኒያላ ሞተር በ 30/11/2010 ዓ/ም ተገዝቶ የነበረው ባትሪ በመበላሸቱ ምክንያት
ወደ አዲስ አበባ እንዲመለስ ተደርጎ በአቅራቢው ድርጅት እንዲታይ ተልኮ የተገጠመለት ተሸከርካሪ
እንስኪመለስ እየጠበቅን እንገኛለን፡፡
ተግባር ሁለት፡- ወጪ ቆጣቢ፣ ምቹና የተቀላጠፈ የተሽከርካሪ ጥገና ስራዎች እንዲከናወኑ ማድረግ
 በ 2011 በጀት ዓመት በጥቅምት የድርጅቱ ንብረት የሆኑና በዋናው መ/ቤት እና በመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶች
የሚገኙ ተሽከርካሪዎች የሚያጋጥማቸውን ብልሽት የማስተካከልና እንዲሁም የኪሎ ሜትር ንባቡን ጠብቆ ሙሉ
ሰርቪስ የተደረገላቸው ሲሆን የሚያስፈልጋቸው የመለዋወጫ እቃዎች ግዥ እንዲሁም የብልሽትና አይነት በወጪ
ዝርዝር ከዚህ በታቸው እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 29 | P a g e


የብልሽቱ ዓይነት ጥገና የተደረገበት የጥገና ክፍያ ጥገና
ተ. የተሸከርካሪው የተሸከርካሪው
ድርጅት የተደረገበት
ቁ ሰሌዳ ዓይነት
ቀን

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 30 | P a g e


የተለያዩ የጥገና ስራዎች ሊፋን ሞተር 3,313.20 28/01/2011
1 አአ -3- 65947 ሊፋን 520
የተለያዩ የጥገና ስራዎች ሊፋን ሞተር 871.19 05/02/2011
ጎማ ጥገና 60.50 30/01/2011
2 አአ -3- 60217 ሊፋን 520 የተለያዩ የጥገና ስራዎች ሊፋን ሞተር 6,519.33 09/02/2011
የተለያዩ የጥገና ስራዎች ሊፋን ሞተር 947.34 12/02/2011
3 አአ -3- 1488 ሞተር ሳይክል የተለያዩ የጥገና ስራዎች ጌቱ ተፈራ 200.07 01/02/2011
4 ኢት -3- 62708 ሚኒ ባስ አጠቃላይ ሰርቪስ ሞኢንኮ 20,933.54 02/02/2011
የሞተርና የፍሬን ዘይት 950.00 02/02/2011
ራክ ኢንድ ናይስ አ/ስ/ፓርት 5,750.00 02/02/2011
የአየር
ኪዎ
ማጠሪያ(ደብራተር)፣ፊት 6,860.01 07/02/2011
ቶዮታ ፒክ ኃ/የተ/የግ/ማ
5 ኢት -3- 47408 እግር ፍሬን ሸራ
አፕ
ሙሉ እጥበት፣ ጎማ ቅያሬ፣
ባላንስና አላይመንት 1,147.98 19/02/2011
የተሰራበት
የተለያዩ የጥገና ስራዎች ገነት ወንድማገኝ 10,925.00 25/01/2011
የተለያዩ የጥገና ስራዎች ሊፋን ሞተር 1,845.09 02/02/2011
የተለያዩ የጥገና ስራዎች ሊፋን ሞተር 5,598.76 12/02/2011
6 አአ -3- 64946 ሊፋን 520
ማስጫኛ 700.00 13/02/2011
የተለያዩ የጥገና ስራዎች ሊፋን ሞተር 809.40 12/02/2011
75 AH ባትሪ ኪዎ
ቶዮታ ፒክ 6,691.62 05/02/2011
7 ኢት -3- 44133 ኃ/የተ/የግ/ማ
አፕ
ሙሉ እጥበት 169.99 19/02/2011
8 ኢት -3- 88161 ሃርድ ቶፕ አጠቃላይ ሰርቪስ ሞኢንኮ 8,338.03 07/02/2011
ማስጫኛ 800.00 14/02/2011
የጎማ አላይመትና ባላንስ 1,149.99 16/02/2011
በ 4 ቱም በር የንፋስ መከላከያ 690.00 19/02/2011
ቶዮታ ፒክ የኤሲ ኮምፕሬሰር ሞኢንኮ 26,631.16 20/02/2011
9 ኢት -3- 43254
አፕ የዘይት ፊልትሮ እና ዳብራተር ቢኤልኤም 2,300.00 07/02/2011
ካንዲሊት ሞኢንኮ 3,593.61 07/02/2011
ብሬክ ፓድ፣ ብሬክ ሹ፣ ቡስተር ገነት ወንድማገኝ 07/02/2011
18,118.25
ኢነር፣ የነዳጅ ፊልትሮ
ቶዮታ ፒክ
10 አአ -3- 67007 75 AH ባትሪ አ/ንግድ (ሎግያ) 6,691.62 16/02/2011
አፕ
ቶዮታ ፒክ ራዲያተር የተበየደበት 1,300.00 16/02/2011
11 ኢት -3- 43255
አፕ የኤሲ ጋዝ የተሞላበት 1,734.00 16/02/2011
ድምር 145,639.68
ለመንገድ ስራ ፕሮጀክቶች ለተመደቡ የመስክ ስራ ተሽከርካሪዎች ሆ/አዲስ ጎማ
115,517.50 21/02/2011
35 ጎማ
ሰንጠረዥ 1፡- በ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የተሸከርካሪዎች የጥገና ወጪ
ተግባር ሶስት፡- መመሪያን መሰረት ያደረገ ወጪ ቆጣቢና የተቀላጠፈ ለተሽርካሪዎች የነዳጅ አጠቃቀም
ስርዓት እንዲኖር ማድረግ
ዝርዝር ስራዎች፡-

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 31 | P a g e


 ድርጅታችን ከመከላከያ ኮን/ኢንተርፕራይዝ ጋር በገባው ውል መሰረት በበጀት ዓመቱ በነሐሴ ወር
ለተሞላው 2618 ሊትር ናፍጣ እና 1786 ሊትር ቤንዚን ብር 76,261.46 ክፍያ እንዲፈጸም ተጠርቶ
ለፋይናንስ ደብዳቤ ተዘጋጅቶ ተልኳል፡፡
 በመስከረም ወር 2011 ዓ/ም ለተሞላው 2501 ለትር ናፍጣና እና 1657 ሊትር ቤንዚን ብር 71,930.87 ክፍያ

እንዲፈጸም ደብዳቤ ተዘጋጅቶ የተላከ ሲሆን ዝርዝሩ ከዚህ በታች በሰንጠረዥ ቀርቧል፡፡

ሰሌዳ ቁጥር
የተሽከርካሪው የነዳጅ የመስከረ
ተ.ቁ መለኪያ ያንዱ ዋጋ ጠቅላላ ድምር
ዓይነት ዓይነት ም ወር
1 አአ -3-A00647 ሚኒ ባስ ናፍጣ በሊትር 190 16.335 3,103.65
2 ኢት -3- 62708 // // // 180 16.335 2,940.30

3 ኢት -3- 65435 ኮስተር // // 60 16.335 980.10


4 አአ -3- 36766 ቲን ካፕ // // 230 16.335 3,757.05
5 ኢት -3- 43254 ፒክአፕ // // 70 16.335 1,143.45
6. ኢት -3- 10778 ፒክአፕ // // 140 16.335 2,286.90
7 አአ -3- 25688 ሚኒ ባስ // // 240 16.335 3,920.40
8 አአ -3- 85123 ሚኒ ባስ // // 320 16.335 5,227.20
9 ኢት -3- 88161 ሃርድቶፕ // // 217 16.335 3,544.70
10 አአ -3- 37219 ፒክአፕ // // 154 16.335 2,515.59
11 አአ -3- 52485 ሚኒባስ // // 240 16.355 3,925.20
12 አአ -3- 05433 // // // 250 16.335 4,083.75
13 ኢት -3- 47474 ፒክአፕ // // 70 16.335 1,143.45
14 ኢት -3- 44133 ፒክአፕ // // 70 16.335 1,143.45
15 ኢት -3- 47466 ፒክአፕ // // 70 16.335 1,143.45
// // 16.335 40,853.84

ድምር

የተሽከርካሪው የነዳጅ የመስከረ


ተ.ቁ ሰሌዳ ቁጥር መለኪያ ያንዱ ዋጋ ጠቅላላ ድምር
ዓይነት ዓይነት ም ወር
ቤንዚን በሊትር
18 አአ -3- 64905 ሊፋን 620 134 18.755
2,513.17
19 አአ -3- 64945 // // // 140 18.755 2,625.70
20 አአ -3- 60217 ሊፋን 520// // // 90 18.755 1,687.95
21 አአ -3- 75873 // // // 90 18.755 1,687.95
22 አአ -3- 64946 // // // 105 18.755 1,969.28
23 አአ -3- 65947 // // // 130 18.755 2,438.15
24 አአ -3- 42257 ኮሮላ 105 18.755 1,969.28
25 ኢት -3- 86219 ኒሳን // // 150 18.755 2,813.25

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 32 | P a g e


26 ኢት -3- 86220 // // // 100 18.755
1,875.50
27 ኢት -3- 86218 // // // 150 18.755
2,813.25
28 አአ -3- 48661 ቪትዝ// // // 60 18.755
1,125.30
29 አአ -3- 48935 // // // 105 18.755
1,969.28
30 አአ -3- 18632 // // // 100 18.755
1,875.50
31 አአ -3- 1488 28 18.755
525.14
32 አአ -3- 61272 170 18.755
3,000.80
ድምር 30,889.49
ሰንጠረዥ 2፡- በ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የተሸከርካሪዎች የነዳጅ አጠቃቀም

ተግባራ አራት፡- የድርጅቱን ስራዎች ለማቀላጠፍ የሚያግዙ ኢንተርኔት የስልክና ሌሎች


የቴሌኮሙኒኬሽን አገልግሎቶችን የተሟሉ እንዲሆኑ ማድረግ
ዝርዝር ስራዎች፡-
 በድርጅታችን አገልግሎት እየሰጡ ለሚገኙት አስራ ሰባት (17) የገመድ አልባ እና የብሮድ ባንድ
ኢንተርኔት አገልግሎት የመስከረም ወር የአገልግሎት ክፍያ እንዲፈጸም ተደርጓል፡፡ ዝርዝሩሩ
ከዚህ በታች ቀርቧል፡፡
ወርሃዊ
ተ. ተ. የሚገኝበት የስራ ወርሃዊ
የስልክ ቁጥር የሚገኝበት የስራ ክፍል የአገልገሎት የስልክ ቁጥር
ቁ ቁ ክፍል የአገልገሎት ክፍያ
ክፍያ
1 9990088619 ብ/ባ/ኢንተርኔት 14,307.75 10 118960631 ህንፃ ዲ/ ቡድን 200.87
2 118960623 መ/ዲ/ኮን/አስ/ 131.16 11 118960632 ህንፃ ዲ/ቡድን 98.39
3 118960624 ህ/ፕሮ/ክት/ኮን/አስ 523.18 12 118960633 አስ/ፋይ/ቡድን 140.91
4 118960625 መ/ዲዛይን ቡድን 65.00 13 118721069 ህ/ዲ/ ኮን/አስ 303.83
5 118960626 ፋይ/አስ/ኬዝ ቲም 65.00 14 118712384 134.94
6 118960627 መ/ፕሮ/ክት/ኮን/አስ 98.61 15 118721070 110.63
7 118960628 ዋና ስራ አስኪያጅ 158.31 16 118721754 85.81
8 118960629 ሰው ኃብት አስ/ 102.57 17 118720761 32.58
9 118960630 ውስጥ ኦዲት አገ/ 65.00 18 118867031 እ/በ/ገ/ልማት 52.04
ጠቅላላ ድምር 16,676.58
ተግባራ አምስት፡- የድርጅቱን ስራዎች ለማቀላጠፍ የሃገር ውስጥና ውጪ የአውሮፕላን ጉዞዎችን
በማመቻቸት የአገልግሎት ክፍያዎች እንዲፈጸሙ ማድረግ
ዝርዝር ስራዎች፡-

 ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር በተፈረመው የዱቤ ሽያጭ ውል መሰረት ለድርጅቱ የስራ አመራር
አባላትና ሰራተኞች የቅድመ አገልግሎት ሽያጭ ውል መሰረት በጥቅምት ወር 17 የመሄጃና

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 33 | P a g e


የመመላሻ እንዲሁም 2 የመሄጃ ወይም የመመለሻ ብቻ በአጠቃላይ 19 የሀገር ውስጥ
በረራዎች ተደርገዋል፡፡ ዝርዝሩም ከዚህ በታች በቀረበው ሰንጠረዥ ቀርቧል፡፡

የበረራ ዓይነትና ብዛት


ተ.ቁ የጉዞ ቦታ
የመሄጃና የመመለሻ የመሄጃ/የመመለሻ ድምር
1 ከአዲስ አበባ መቀሌ 8 2 10
2 // ድሬዳዋ 2 - 2
3 // ባህር ዳር 2 - 2
5 // ጎንደር 1 - 1
6 // ሰመራ 2 - 2
7 // ሐዋሳ 1 - 1
8 // አሶሳ 1 - 1
ድምር 17 2 19
o ከዚህ ተጨማሪ እስከ ጥቅምት ወር መጨረሻ ድረስ ከተደረጉ በረራዎች መካከል ክፍያ
ለተጠየቀባቸው በረራዎች ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ብር 29,079.00 ክፍያ እንዲፈጸም
ሰነዶችን በማጣራት ደብዳቤ ተዘጋጅቶ ለፋይናንስ ክፍል ተላልፏል፡፡ ዝርዝሩም ከዚህ በታች
በቀረበው ሰንጠረዥ መሰረት ክፍያ ተፈጽሟል፡፡

መነሻ
ተ.ቁ መድረሻ ቦታ የመመለሻ ቀን ትኬት ቁጥር ጠቅላላ ዋጋ
ቦታ ቀን
1 አዲስ አበባ 01/13/2010 መቀሌ 01/13/2010 0712121364605 300.00
2 ሰመራ 23/01/2011 አዲስ - 0712121627292 6,358.00
3 // 23/01/2011 // - 0712121627289 6,358.00
4 // 23/01/2011 // - 0712121627290 6,358.00
5 // 23/01/2011 // - 0712121627291 6,358.00
6 // 23/01/2011 // - 0712121627287 3,347.00
ጠቅላላ ድምር 29,079.00
ተግባር ስድስት፡- የውል ስምምነቶችን በማዘጋጀት ተግባራዊነታቸውን በመከታተል የድርጅቱን ጥቅም ማስከበር

ዝርዝር ስራዎች፡-

 ድርጅታችን በጌጃና ረጲ ለሚያካሂዳቸው የህንጻ ፕሮጀክት ክትትልና ኮንትራት አስተዳደር ስራዎች ለፕሮጀክት
ተቆጣጣሪዎች በኪራይ ሲቀርቡላቸው የነበሩ ሁለት ቶዮታ ቪትዝ ተሸከርካሪዎች የግንባታ ስራው የተቋረጠ
መሆኑ ጥቅምት 16 ቀን ህንጻ ኮንትራት አስተዳደር ያሳወቁን ቢሆኑም የኪራይ ውሉ እንዲቋረጥ የ 15 ቀናት
የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 34 | P a g e
የማስጠንቀቂያ ጊዜ ደብዳቤ ለአካራይ ድርጅቱ ሆሳእና የመኪና ኪራይ ኮሚሽን ኤጀንት በመስጠት ተሸርካሪው
ግን ለሰባት ቀን አገልግሎት ለቢሮ እንዲሰጥ በማድረግ ከድርጅቱ ጋር በማስማመት ከውሉ በፊት እንዲወጡ
ተሰጥቷል፡፡
 በድርጅታችን ዋና መ/ቤትና በመንገድና ህንጻ ፕሮጀክቶች ያጋጠሙ የተሸከርካሪ እጥረት ለማቃለቀል በኪራይ
ለምንጠቀምባቸው ተሽከርካሪዎች በበጀት ዓመቱ የጳጌሜ 2010 ዓ/ም እና የመስከረም 2011 ዓ/ም የተሰጡ
የኪራይ አገልግሎቶች ከዚህ በታች በቀረበው ሰንጠረዥ ክፊያው በዝርዝር ቀርበዋል፡፡

የአከራይ ድርጅቱ የተሽከርካሪው ተሽከርካሪው የአገልግሎት ክፍያ


ተ.ቁ የሰራ ቀናት
ስም ዓይነት የተመደበበት ቦታ የቀን ጠቅላላ
1 ቲን ካፕ ዋና መ/ቤት 35 ቀናት 1,322.50 46,287.50
1 ራሔል ገ/ጻድቅ 1/13/10 – 30/1/11
1 ቪትዝ ዋና መ/ቤት 35 ቀናት 586.50 20,827.50
2 ኦን ላይን 2 ሚኒ ባስ ዋና መ/ቤት 1/13/10 – 30/1/11 59.5 ቀናት 645.00 38,377.50
1 ቪትዝ ዋና መ/ቤት 1/13/10 – 30/1/11 29 ቀናት 600.00 20,010.00
3 አስራት መስፍን
1 ፒክአፕ ለህንጻ ፕሮጀክት ከ 04/01/11 ጀምሮ 27 ቀናት 2,705.00 67,689.00
4 አባይነህ አይቸው 1 ኮሮላ ዋና መ/ቤት 1/13/10 – 30/1/11 35 ቀናት 690.00 24,150.00
ጠቅላላ ድምር 217,341.50
ተግባር ስምንት ፡- የመዝገብ ቤት፣ የፎቶ ኮፒና የትረዛ አገልግሎችን በጥራትና በተቀላጠፈ ሁኔታ ማቅረብ

ዝርዝር ስራዎች፡-

 በጥቅምት ወር የተለያዩ ጉዳዮችን የያዙ ልዩ ልዩ 340 ገቢ እና 560 ወጪ ደብዳቤዎችና ሰነዶችን

አስፈላጊውን ተከታታይ መለያ ቁጥር በመስጠት ለሚመለከታቸው የስራ ክፍሎች እና ተቋማት

እንዲደርሱ ተደርጓል፡፡

 በበጀት ዓመቱ በጥቅምት ወር ገቢና ወጪ የተደረጉ ደብዳቤዎችንና ሰነዶችን በሚመለከታቸው

ፋይል አቃፊ ተደራጅተው እንዲቀመጡ ተደርጓል፡፡

 80 ጥራዞችን እና የብሉፕሪት ሰነዶች ፈራሚዎችን በማረጋገጥ በድርጅቱ ማህተም የማረጋገጥ

ስራ ተከናውኗል፡፡

 በበጀት ዓመቱ ጥቅምት ወር ከስራ ክፍሎች በሚቀርቡ ጥያቄዎችን መሰረት በማድረግ በ A4

መጠን 1633 ገጽ እና በ A3 መጠን 196 ገጽ በተፈለገው ጊዜ የማባዛት ስራ ተከናወኗል፡፡


 ከስራ ክፍሎች በሚቀርቡ ጥያቄዎችን መሰረት በማድረግ በ A4 መጠን 141 እና በ A3 መጠን 7
የተለያዩ ሰነዶች የጥረዛ አገልግሎት ተሰጥቷል፡፡

ተግባር ዘጠኝ፡- የድርጅቱን ቢሮና የአካባቢ ጽዳትና ውበት በመጠበቅ ምቹ የስራ አካባቢ እንዲኖር ማድረግ

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 35 | P a g e


 በድርጅቱ ዋና መ/ቤት ጽዱና ምቹ የስራ አካባቢ ከመፍጠር አኳያ በየዕለቱ አስፈላጊው የቢሮ ጽዳት
ስራዎች ከማከናወኑ በተጨማሪ አረንጓያማ የማድረግና ችግኞችን የመንከባከብ ስራዎች በመከናወን
ላይ ይገኛሉ፡፡
3. ያጋጠሙ ችግሮችና የተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎች
3.1 ያጋጠሙ ችግሮች
 በዋጋ ማቅረቢያ የሚፈጸሙ ግዥዎች መዘግየት፡- ለአብነትም ለሰሌዳ ቁጥር ኢት -3-
43254 ተሽከርካሪ የሚያስፈልጉ መለዋወጫ እቃዎች እንዲሁም የፎቶ ኮፒ የመለዋወጭ
እቃዎች
 የፎቶ ኮፒ ማሽኖች የቀለም ጥራት ችግር ያለበት እና እንደገና የተሞላ በመሆኑ በማሽኖቹ

ላይ ከፍተና ጉዳት እያስከተለ መሆኑ

 የአስቸኳይ ስራዎች በተደጋጋሚ መምጣት፡- ለአብነትም የአውሮፕላን በረራ ትኬት ግዥ

 በድርጅታችን ንብረት የሆኑ የሊፋን 520 እና 620 ሞዴል ተሽከርካሪዎች ተደጋጋሚ ጥገና
የሚያስፈልጋቸው በመሆኑ ለተጨማሪ የጥገና ወጪ በየጊዜው እየጨመረ መምጣቱ፡፡
 የሰው ሃይል በተፈለገው ፍጥነት አለመሟላት፡- የመዝገብ ቤት ሰራተኛ እና የቢሮ ጽዳትና
ውበት
 የተሽከርካሪ ኪራይ ክፍያዎችን በወቅቱ አለመፈጸም
3.2 የተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎች
 ከሚመለከታቸው የስራ ክፍሎች ጋር በመነጋገር ግዥዎች በተለይም የተሸከርካሪና
የአሌሌክትሮኒክስ እቃዎች መለዋወጫ እቃዎች በተቻለ ፍጥነት እንዲገዙ ለማድረግ
ተሞክሯል፡፡
 የሚመጡ አስቸኳይ ስራዎችን ከመደበኛ ስራ ሰዓት ውጪ በትርፍ ሰዓት እንዲከናወኑ
ተደርጓል፡፡
 የኪራይ አገልግት ክፍያዎች በወቅቱ እንዲፈጸሙ ከሚመለከታቸው የስራ ክፍሎች ጋር
በመነጋገር እንዲፈታ ተደርጓል፡፡
4. ጠንካራና ደካማ ጎኖች

4.1 ጠንካራ ጎኖች


 በድርጅታችን ዋና መ/ቤት ያሉ ሁሉም ተሸከርካሪዎች ከመንገድ ፕሮጀክቶች ለተመደቡ
ሁለት ተሽከርካሪዎች የ 2011 በጀት ዓመት ቴክኒክ ምርመራ እንዲደረግላቸው መደረጉ

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 36 | P a g e


 ድርጅታችን የዲዛይን ቁጥጥርና ኮንትራት አስተዳደር አገልግሎቶችን በሚሰጥባቸው
የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶች የተመደቡ የመስክ ተሽከርካሪዎች በወቅቱ የሚያስፈልጋቸው
የጥገና ስራዎችና ሙሉ ሰርቪስ ተደርጎላቸው ወደ ስራ እንዲሰማሩ ማደረጉ እንዲሁም የዋና
መ/ቤት የሚገኙ ተሽከርካሪዎች ወቅቱን የጠበቀ የሙሉ ሰርቪስና የጥናገና ስራዎች
እንዲከናወንላቸው መደረጉ
 መልካም የስራ ግንኙነት ያለ መሆኑ

4.2 ደካማ ጎኖች


 ህጋዊ የሆኑና በሌሎችን ምክንያት እየፈጠሩ ከስራ መቅረት እንዲሁም አርፍዶ ወደ ስራ
መግባት ቀድሞ መውጣት በአንዳንድ ሰራተኞች ላይ መታየት
 ባጋጠማቸው ብልሽት ምክንያት አገልግሎት የማይሰጡ የቢሮ መገልገያ/ፈርኒቸሮችን ጥገና
አለማካሄድ
 አንድ ቶዮታ ፒክአፕ ተሽከርካሪ የባለቤትነት ስም ማዛወር ሂደት በተፈለገው መጠን
አለመሄድ ፡
4. ትኩረት ሊሰጣቸው የሚገባ ስራዎች
 የድርጅቱ የ 2011 በጀት ዓመት ግዢ በወቅቱ እንዲገዛ የድርጅቱ የጸደቀ የግዢ ፍላጎት በወቅቱ
ቢደርሰን እና ግዢው ቀድሞ የሚፈጸምበት ሁኔታ ከወዲሁ ቢመቻች፤
 የድርጅቱ የትረፍ ገቢ ግብር የሚከፈልበት ወቅት ጥቅምት 30 ቀን 2011 በመሆኑ የድርጅቱ
ተሰብሳቢ በአጭር ጊዜ ከ 15 ሚልዮን አካባቢ የሚሆን ገቢ እንዲሆንልን ጥረት ቢደርግ የተሸለ
ይሆናል፡፡
 ደርጅቱ የተፈቀደለትን ካፒታል ገደብ በ 2002 ዓ/ም ሲቋቋም የተፈቀደለት የተከፈለ የብር 11
ሚልዮን እና ያልተፈቀደ ብር 30 ሚልዮን ገደብን ቀደም ብሎ ማለፉ እና አሁን ደግሞ በድርጅቱ
2010 በጀት አመታዊ የሃብት ማሳወቅያ ቅጽ ላይ ከብር 90 ሚልን በላይ መሆኑ ጊዝያዊ የሂሳብ ሪፖርቱ
ስለሚያመላክት የህግ አግባብነት የሌለው ከመሆኑም በላይ ተጠያቂነት ሊያስከትል ስለሚችል በተስብሳቢ፤
ተከፋይ እና የተሸከርካዎች የሚታየው ችግር ተፈትቶ የድርጅቱ ካፒታል የሚስተካከልበት ሁኔታ
ቢታሰብበት፡፡
 ለረጅም ጊዜ ያልተሰበሰቡ ተሰብሳቢዎች ለስራ ሂደቶች በተሰጠው ዝርዝር መሰረት ሊሰበሰቡ የሚገባቸው
በበርካታ ሚልዮን የሚቆጠር ገቢ ሳይሰበሰብ መቅረቱ እና በምክንያትነት ከሚነሱት ውስጥ አልሰራችሁም
የሚል ስለሆነ በስራሂደቶች በኩል አስፈላጊው ማሰረጃ በማቅረብ ገቢ የሚሆንበት እንዲመቻች፡፡
 የተንቀሳቃሽ ገንዘብ እጥረት በዋነኛነት ድርጅቱ ከተቋቋመበት የኮንስትራክሽን ዲዛይን እና ማማከር ስራዎች
ማግኘት የነበረበትን ገቢ በወቅቱ እና በሚፈለገው መጠን ካለማግኘቱም በላይ በገቢው ግብአቶችን

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 37 | P a g e


በሚፈለገው መጠን እና ጊዜ በሟሟላት ተልእኮውን ከጊዜ ከጥራት እና ከወጪ ቆጣቢነት አንጻር ለማሳካት
ከፍተኛ ተግዳሮት ስለሆነ ቢስተካከል፡፡
 በድርጅቱ ስም ያልተመዘገቡ ተሸከርካሪዎች ድርጅቱ ሲቋቋም ከእህት ድርጅት በተቆጣጣሪ
ባለስልጣኑ ለማቋቋሚያነት የተሰጡ ስድስት ተሸከርካሪዎች ጉዳይ መፍትሄ ሊሰጠው
እንደሚገባ፡፡
 የድርጅቱን የገቢ እና የወጪ ሰነዶችን ወደ ፋይናንስ ኬዝ ቲም በጊዜው ከዋና ስራ ሂደቶች የተሰሩ
ገቢዎች እና ወጪዎች በየወሩ ተጠቃለው ስለማይደርስ ወርሃዊ የድርጅቱ ፋይናንስ አቋም
ለሚመለከታቸው የውስጥ እና የወጪ አካላት ማሳወቅ ባለመቻሉ በሚመለከታቸው የስራ ክፍል
በሰኔ ወር ቀድሞ ሊስተካከል እንደሚገባ፡፡
 ሂሳብ በጊዜው አለመወራረድ እየታየ ስለሆነ ሰራተኞች ከመስክ እንደተመለሱ እንዲያወራርዱ
ቢደረግ፡፡
 የኢንተርናሽናል ፋይናንስ ምዝገባ ስታንዳርድ (IFRS) መንግስት ከ 2010 በጀት ዓመት ጀምሮ በ
IFRS ሪፖርት በማቅረብ ተግባራዊ እንደሚሆን ስለሚያስገድድ የድርጅቱን ሂሳብ የ 2008
የተዘጋው ሂሳብ በ 2009 መጀመሪያ በ IFRS ተቀይሮ መዘጋጀት እና የ 2010 ሪፖርት ሁለንተናዊ
የሂሳብ ትንተና እንዲያዘጋጁ የ 2009 በጀት ዓመት ሂሳብ መዝጊያ ለ ለ 2010 በጀት ዓመት መነሻ
የሚሆን የንጽጽር ሪፖርት የሚያዘጋጁ እና ለሂሳብ ስርአቱ መገልገያ ማንዋል እንዲያዘጋጁ በሰኔ
መጨረሻ የድርጅቱ ሰራተኞች ስልጠና ስለወሰዱ ይሄን ስራ ሊሰራ የሚችል ድርጅት ለመለየት
አራት ድርጅቶች ተጋብዞ ሁለት ድርጅቶች ብቻ ቴክኒካልና ፋይናንሻል አቅርቦ አሸናፊው
ድርጅት ተለይቶ ውሳኔ አግኝቶ ውል ታስሮ ወደ ስራ የገባ ስለሆነ ውሳኔ የሚያስፈልጋቸው
በአማካሪው ድርጅት የሚቀርቡ ሃሳቦች የድርጅቱ ማናጅመንት እና የድርጅቱ ዋና ስራ አስኪያጅ
አስፈላጊው ውሳኔ በመስጠት ሰራው በተገቢ እንዲከናወን አስፈላጊው እገዛ ቢደረግለት፡፡
 የትርፍ ግብርን በተመለከተ በ 2011 በጀት አመት ከተለያዩ የዋና ስራ ሂደት የገቢ ርእሶች እና
እነዚህ ገቢዎች ለማስገባት የተደረጉ ወጪዎች ድርጅቱ በሚከተለው የሂሳብ አያዝ ስርአት
መሰረት በበጀት አመቱ የተደረጉ ወጪዎች ቀደም ብሎ ለድርጅቱ ፋይናንስ ኬዝ ቲም በቅድመ
ወጪ ስለማይደርስ ትክክለኛውን የወጪ መጠን ለማወቅ እያስቸገረ ስለሆነ የዚሁ ውጤትም
የገቢ ወጪ እና የትርፍ እና ኪሳራ መጠን በስተመጨረሻም የትርፍ ግብር መጠን መፋለስ ችግር
ሊያስከትል ሰለሚችል ሀሉም ነገር ከ በወቅቱ ለፋይናንስ የሚላክበት ሁኔታ መመቻቸት አለበት፡፡
 ድርጅቱ የደመወዝ ስኬልና ጥቅማ ጥቅም ፓኬጅ የሚቀርብለትን በጊዜው መልስ ስለማይሰጥ
ስራው እየተጓተተ ይገኛል ስለሆነም ማናጅምንቱ በተለይ ዋና ስራአስኪያጁ በስራ ምክንያት
የማይመቻቸው ከሆነ ሃላፍነቱ ለሌላ በመስጠት ሰራው የሚሰራበት ሁኔታ ትኩረት ሰጥቶ
ቢሰራበት፡፡

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 38 | P a g e


 አዲስ ተጠንቶ የቀረበው መሰረታዊ የስራ ሂደት ለውጥ ጥናት ከጥቅማ ጥቅም ፓኬጁ ጋር
በማዋሀድ ስራው እንዲሰራ አስፈላጊው የሰው ኃይል ተመድቦ የሚዘጋጅበት ሁኔታ ትኩረት
ቢሰጠው፡፡
 ለድርጅቱ ሰራተኞች የደረጃ ምደባ ፤የደረጃ እድገት እና አገልግሎት አያያዝ ፍትሃዊ እንዲሆን
የማስፈጸሚያ ማንዋል የሚያዘጋጅ ኮሚቴ ቢደራጅ እና እንዲዘጋጅ ትኩረት ቢሰጠው የተሻለ
ይሆናል፡፡
 በአጠቃላይ የድርጅቱ ማናጅመንት በስራ ምክንያት ተዘጋጅቶ የቀረቡ ማንዋሎች እና
ሌሎች ስራዎች በጊዜው እየታዩ ስላልሆነ ማናጅመንቱ ቅዳሜ እና እሁድ እንዱሁም
አምሽቶ የሚሰራበት ፕሮግራም በማመቻቸት ስራው የሚሰራበት ሁኔታ እንዲመቻች
ትኩረት ተሰጥቶ ቢሰራበት፡፡
 ከሰው ኃይል የሚመጡ ከደመወዝ ጋር የተያያዙ ደብዳቤዎች በተደጋጋሚ ስህተት መኖር
መፍታት እንዲቻል ድርጅቱ የሰው ኃይል በስርአት የሚደራጅበት ሁኔታ ቢፈጠር፡፡
 በድርጅቱ ነባር መዋቅር ያልተካተቱ ሰራተኞች እድገት እና ምደባ ሲደረግ አዲስ በተጠናው
ቢደረግ የተሻለ መፍትሄ ይሆናል ተብሎ የሚታሰብ ቢሆንም በድሮው መዋቅር የተካተተው
ግን በአዲሱ ማስተናገድ ተገቢ ባለመሆኑ እና ጥያቄ የሚያስነሳ ስለሆነ ባልጸደቀ ምደባ
ወይም እድገት ባይደረግ የተሻለ ስለሆነ ቢታሰብበት፡፡

4.1. የማኔጅመንት ደጋፊ የስራ ሂደቶች በ 2011 በጀት ዓመት በመጀመሪው ሩብ ዓመት

4.1.1. የዕቅድ፣ጥናትና ቢዝነስ ዴቨሎመንት አፈጻጸም


ንዑስ ፕሮግራም ፤ የእቅድና በጀት ዝግጅትና አፈጻጸም
የፕሮግራሙ ግብ
በበጀት ዓመቱ ስትራቴጂያዊ እቅዱን መሰረት ያደረገ ዓመታዊ እቅድ ማዘጋጀትና ከስራ እቅድ ጋር
የተቀናጀ የበጀት ዝግጅት እና የሪፖርት አሰራር መዘርጋት፤

4.1.1.1. የእቅድ ዝግጅት


ዋና ዋና ተግባራት

የስራ ክፍሉን በበቂ የሰው ሃብት እና በበቂ የቢሮ ቁሳቁስ ማደራጀት ፤


የስራ ክፍሉን በአንድ የቢዝነስ ዴቨሎፕመንት እና በአንድ የፕላን እና ፕሮግራም ኦፊሰር እንዲሁም ለስራ በቂ በሆነ
የቢሮ ቁሳቁስ ተደራጅቶ ስራ የጀመረ እና የስራ ክፍሉ በወቅቱ በሚያሳፈልገው የስው ሀብት መጠን ለማደራጀት
የተጓደለ የየዕቅድ ዝግጅት ዝግጅት እና ክትትል ሲኒየር ባለሙያ እና አዳዲስ የእቅድ ዝግጅት እና ክትትል ኦፊሰር
እና የቢዝነስ ዲፕሎፕመንት ጆኒየር ባለሙያ በቀጠራ ሂደት ላይ ይገኛል፡፡

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 39 | P a g e


የድርጅቱን ዓመታዊ እቅድ በስራ አመራር ቦርዱ ማስተቸት፣ ተጨማሪ አስተያየት መቀበል በግብአቱ
መሰረት ማፀደቅ፡፡
I. የድርጅቱን ዓመታዊ እቅድ በስራ አመራር ቦርዱ በማስተቸት እና ተጨማሪ
አስተያየት እና ጥቆማ በመቀበል እንዲጸድቅ ተደርጓል፡፡
II. የድርጅቱ የ 2011 በጀት ዓመት የድርጅት ዓመታዊ እቅድ መላው የድርጅቱ
ሰራተኞች እንዲወያዩበት ተደርጓል፡፡
III. ከመንግስት በተቀመጠ አቅጣጫ በሚቀጥሉት 100 ቀናት በየድርጅቱ ውስጥ
ሊከናወኑ ስለሚገባቸው የተግባራ አፈጻጸም የእቅድ ዝግጅት ስልት ከዘርፉ ሃላፊ
ገለጻ ተደርጓል፡፡
4.1.1.2. የዓመታዊ የበጀት ዝግጀት
የድርጅቱን የ 2011 በጀት ዓመት አጠቃለይ ዓመታዊ እቅድ መሰረት ያደረገ በጀት ማዘጋጀት ፡፡

የስራ ሂደቶቹ ዓመታዊ ረቂቅ እቅዶቻቸው ማስፈፀሚያ ይሆን ዘንድ ያዘጋጁትን ረቂቅ በጀት ከተሰጠው አቅጣጫ
አንፃር ስለመሆኑ ማረጋገጥ፤
IV. የስራ ሂደቶቹ ዓመታዊ ረቂቅ እቅዶቻቸው ማስፈፀሚያ ይሆን ዘንድ ያዘጋጁትን ረቂቅ በጀት
ከተሰጠው አቅጣጫ አንፃር ስለመሆኑ በማረጋገጥ ረቂቅ ጥቅል የድርጅቱ በጀት እንዲዘጋጅ
ተደርጎ እና በስራ አመራር ቦርድ ተተዝቶ ጸድቋል፡፡
4.1.1.3. ወርሃዊ እና ዓመታዊ የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ዝግጀት
የድርጅቱን ወርሃዊ የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ወጥ የሆነ የአዘገጃጀት አካሄድ፣ስልቶች ፣ቅጾች እና ቼክ
ሊስት አዘጋጅቶ ለየስራ ሂደቶቹ መስጠት
 የድርጅቱን ወርሃዊ የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ወጥ የሆነ የአዘገጃጀት አካሄድ እና ስልቶች
ይኖሩ ዘንድ ለክፍሎች የሪፖርት ማዘጋጃት ቅጾች እና የሪፖርት ናሙና ለሁሉም የስራ
ክፍሎች እንዲደርሳቸው በማድረግ እስከ ጥቅምት ወር 2011 ዓ.ም ያለውን የድርጅቱን
ሪፖርት ከየክፍሎቹ በማሰባሰብ ወጥ ለማድረግ ተሞክሯል፡፡
 ከየስራ ሂደቶቹ የተሰባሰበውን አጠቃለይ የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ወጥ በሆነ መልኩ
ለተቆጣጣሪ ባለስልጣኑ እና ለስራ አመራር ቦርዱ በ 2011 በጀት ዓመት እስከ የመጀመሪያው
ሩብ ዓመት ድረስ ተልኳል፡፡
4.1.2. የገበያ ልማትና የደንበኞች ግንኙነት ፕሮግራም
4.1.2.1. ንዑስ ፕሮግራም አንድ የገበያ ማስፋፊያ ጥናትና ትግበራ
የፕሮግራሙ ግብ

ድርጅቱ በመከላከያ ሰራዊት የመሰረተ ልማት ግንባታ 100% የገበያ ድርሻ ይኖረዋል፤

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 40 | P a g e


በገበያ ውስጥ በመሳተፍ የተገኘ ተጨማሪ የገቢ መጠን ከአጠቃላይ ገቢ አንጻር ከ 70 በመቶ በላይ
ይደርሳል፤

ዋና ዋና ተግባራት

የድርጅቱን ተጨባጭ እና እምቅ የመተግበር አቅም( actual or potential capacity ) ለማጥናት


የሚያስችል የድርጅቱን ሰራተኞችን በየሙያቸው ፣በትምህርት ዝግጅታቸው፣ አሁን በተጨባጭ
(በእጃቸው ላይ ያለ) የሰራ መጠን እና የባለሙያዎችን እምቅ አቅም ማጥናት፡፡
ስለ አገልግሎት የገበያ ስብጥር (Marketing mix) እና ስለ ድርጅቱ የገበያ ስብጥር ሁኔታ ጽሁፍ
ማዘጋጀት
 የድርጅቱን የህንጻ ዲዛይን ቡድን የስራ ክፍል የሰው ሃብት በቁጥር እና በትምህርት ዝግጅት
በመለየት በበጀት አመቱ በስራ ክፍል ውስጥ እንደ ስራ ዓይነት እና እንደ ቡድን (crew) ተጨባጭ
በዓመቱ ውስጥ ሊያከናውኑ የሚችሉትን እምቅ የመተግበር አቅም( actual or potential
capacity ) የመጀመሪያ ደረጃ የዳሰሳ ጥናት በማከናውን መረጃውን ለዋና ስራ አስኪያጅ ተልኳል፡፡
 ለድርጅቱ ውሳኔ ሰጪ አካላት እና የማኔጅመንት አባላት የግንዛቤ ግብአት እና ውሳኔዎችን
ለማስተላለፍ ይረዳ ዘንድ ስለ አጠቃለይ የገበያ ስብጥር ይዘት (Marketing mix Concept ) እና ስለ
ድርጅቱ የገበያ ስብጥር ተጨባጭ ሁኔታ ሰነድ ተዘጋጅቶ ለዋና ስራ አስኪያጅ ቀርቧል ፡፡
 ድርጅቱ በመቐለ ከተማ በቤቶች ግንባታ የዲዛይን ስራ ላይ ለመሳተፍ እንዲያስችለው እና ለመሬት
አቅርቦት ጥያቄ ይረዳው ዘንድ ዝርዝር የአስፈላጊነት የዳሰሳ ጥናት አድርጎ አቅርቧል ፡፡
የድርጅቱን የቢዝነስ ፕሮፋይል ማዘጋጀትና ለቁልፍ ደንበኞች ማሰራጨት፤
 ቀደም ሲል ተዘጋጅቶ የነበረው የድርጅቱ የቢዝነስ ፕሮፋይል የመከለስ እና የማሻሻል ስራ አጠናቆ
እና ተጨማሪ ግብአቶችን ከዋና የስራ ሂደቶች ጭምር አሰባስቦ ለህትመት ዝግጁ አድርጓል ፡፡
 የድርጅቱን የስራ ሃላፊዎች እና የሌሎች ሲኒየር ሙያተኞችን መረጃ ያካተተ እና ለስራ ግንኙነት
ጠቃሚ የሆነ ቢዝነስ ካርድ አሳትሞ ለማሰራጨት መረጃዎችን በማሰባሰብ ሂደት ላይ የሚገኝ
ሲሆን ድርጅቱ በቅርቡ የሚያከናውነው የማኔጅመንት ምደባ እንደተጠናቀቀ ተግባራዊ ይሆናል፡፡
ድርጅቱን እና የሚሰጣቸውን አገልግሎቶች ለተጨባጭ ደንበኞቹ እና ለእምቅ ደንበኞቹ በተለያዩ
የመገናኛ ብዙሃን የማስተዋወቅ ስራ ይከናወናል፡፡
 ድርጅቱን የሚሰጣቸውን አገልግሎቶች በህትመት መገናኛ ብዙሃን ለማስተዋወቅ
በሶስት ወቅታዊ የኮንስትራክሽን መጽሄቶች ማስታወቂያ ያሰራ ሲሆን በሪፖርተር ጋዜጣ
ድርጅቱ ስለሚሰጣቸው አገልግሎቶች እና የ 2011 የመልካም አዲስ ዓመት ምኞት
መግለጫ እንዲተዋወቅ ተደርጓል፡፡

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 41 | P a g e


ድርጅቱ በተሰማራባቸው የስራ መስኮች የሚወጡ የስራ ማስታወቂያውች ላይ ወቅታዊ ክትትል
ለማድረግ የተለያዩ መገናኛ ብዙሃን ደንበኛ ይሆናል ስራዎችንም ይከታተላል፡፡
 ድርጅቱ በሀገሪቱ ትላልቅ የግንባታ ዘርፎች ላይ በተለይም በመንገድ፣ በመስኖ እና በኢንዱስትሪ
ፓርኮች የዲዛይን ስራዎች ላይ ለመሳተፍ በቀጥተኛ የገበያ ግንኙነት ስልት ከየተቋማቱ የስራ
ሃላፊዎች ጋር ግንኙነት በማድረግ ስራዎች የተገኙ እና በቅርቡ በሚጀመሩ አዳዲስ የኢንዱስትሪ
ፖርኮች የግንባታ ዲዛይን ስራዎች ላይ እንድንሳተፍ በቃል ደረጃ በመግባባት ተስፋ ሰጪ ስራዎች
ተከናውነዋል፡፡
 ድርጅቱ ለስራ ማፈላለጊያ ይረዳው ዘንድ በሳምንት ሁለት ጊዜ የሪፖርተር ጋዜጣ የዓመት
ደንበንኘት ውል ተገብቶ በመረከብ ከማስታወቂያዎች ላይ ስራ የማፈላለግ ተግባር ተጀምሯል፡፡
 በሌላ በኩል ድርጅቱ ስራ የማፈላለግ አድማሱን ለማስፋት ከጋዜጣ በተጨማሪ በኢንተርኔት
2merkato.com ከተባለ የድረ ገጽ ተቋም ጋር ውል አስሮ ስራ የማፈላለግ ተግባር ጀምሯል ፡፡

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 42 | P a g e


የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 43 | P a g e
ተ.ቁ የድርጅቱ ስም ጨረታው የወጣበት የስራው ዓይንት ጨረታው የሚዘጋበት ቀን
ቀን
1. ናይል ኢንሹራንሽ የጥቅምት 11 2011 warehouse building and site work December 1 2018
2. አዋሽ ባንክ የጥቅምት 11 2011 የቅርንጫፍ መስሪያ ቤት B+G+4 mixed use ህንጻ የዲዛይን ስራ በማወዳደር November,08, 2018
ለአሸናፊው ድርጅት የቁጥጥር ፣እና የኮንትራ አስተዳደር ስራውንም ለመስጠት
3. የኢትዮጵያ October 4 2018 ለደብረብርሃን ፣ባህር ዳር፣ኮምቦልቻ እና ጂማ የኢንዱስትሪ ፓርክ ( levele-1 November 20,2018
ኢንዱስትሪ ልማት contractors for the design and build of common effluent treatment
ኮርፖሬሽን plant(CETP)
4. የኢትዮጵያ October 06 2018 Ethiopian herald ጋዜጣ በተለያዩ የሀገሪቱ የመንገድ ፕሮጀክቶች (Design Before ,November
መንገዶች and build of brige replacement projects ) 29,2018
ባለስልጣን
5. የቤንሻንጉል ጉሙዝ October 7 2018 Ethiopian herald ጋዜጣ ( Consultancy service for contract Before November 7,2018
ክልላዊ መንግስት Administration and supervision of Manbuk-Belaya-Chemech DS6
የመንገድ እና High level Gravel Road construction project which is located in
ትራንስፖርት ቢሮ metekel zone dangur wereda.)
6. የኢትዮጵያ October 10 2018 Ethiopian herald ጋዜጣለቦንጋ አመያ ጭዳ እና ለፈለግ ስላም መያ ጭዳ Before October 26,2018
መንገዶች መንገዶች( geothechnical investigation, Detail design of slide
ባለስልጣን mitigation measure and supervision service )

7. የብሔራዊ ባንክ ጥቅምት 4 2011 ዓ.ም. በሪፖርተር ጋዜጣ ለአቃቂ ካምፓስ የማማር አገልግሎት (Consultancy Before ,November
services for Akaki campus renovation) 28,2018

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 44 | P a g e


4.1.3. ንዑስ ፕሮግራም ሶስት፤ የደንበኞችና ባለድርሻ አካላት ግንኙነት

የአንድ ድርጅትን ትርፋማነትና ህልውና ከሚወስኑት ጉዳዮች የመጀመሪያው ውጤታማ ግንኙነት


ከደንበኞችና ባለድርሻ አካላት ጋር መፍጠር ነው፡፡ ደንበኞችና ባለድርሻ አካላት በድርጅቱ አገልግሎት
አሰጣጥ ዙሪያ ያላቸውን አስተያየት በወቅቱ በማሰባሰብ የማሻሻያና የማስተካከያ እርምጃዎችን
በዘላቂነት መውሰድ የደንበኞችን እርካታ(Customer satisfaction) ከመፍጠሩም በላይ ድርጅቱ በዚህ
በኩል የሚገነባው መልካም ስም የደንበኞች ታማኝነት (Customer Loyalty) እና ያደገ የገበያ ድርሻ
እንዲኖር ያደርጋል፡፡ በመሆኑም ድርጅቱ እስከ አሁን የሰራው ይህ ነው የሚባል ስራ ባይኖርም ድርጅቱ
በዚህ የ 2011 በጀት ዓመት የደንበኞችና ባለድርሻ አካላት ተሳትፎን የላቀ ለማድረግ የሚሰራ ይሆናል፡፡

የፕሮግራሙ ግብ

በዓመት 2 ጊዜ የደንበኞችና ባለድርሻ አካላት የምክክር መድረክ፣ በዓመት 1 ጊዜ የደንበኞች ቀን፣


እንዲሁም ከተመረጡ ደንበኞች ጋር ስላለው የገበያ ግንኙነት ጥናት ይከናወናል፡

ዋና ዋና ተግባራት

ለተመረጡ ሁለት ደንበኞች (ድርጅቶች) ለገበያ ግንኙነት( marketing relationship) ከአገልግሎት


እርካታ መጠን አንጻር የዳሰሰ ጥናት ማከናወን
 ድርጅቱ በበጀት ዓመቱ ለማከናውን ካቀዳቸው የገበያ ግንኙነት ጥናቶች ውስጥ የመጀመሪያውን
ጥናት በሀገሪቱ ከሚገኙ የሰራዊት ፋውንዴሽ የመኖሪያ አፓርትመንት ፕሮጀክቶች ውስጥ
በተመረጡ ፕሮጀክቶች ላይ ዲዛይን ድርጅቱ የሚሰጣቸውን የዲዛይን እና የኮንትራት አስተዳደር
ስራዎች በተቋራጩ እይታ የአገልግሎት እርካታውን ሳይንሳዊ በሆነ ዘዴ ለማጥናት
1. ጥናት ቅድመ ጥናት (proposal) በመቅረጽ
2. በአራት ፕሮጀክቶቹ እና በዋና መስሪያ ቤት(D.C.E.) ጥሬ ሃቅ ( data) በአካል በመገኘት
በማሰባሰብ
3. የተገኘውን መረጃ የመተንተን(analysize it ) እና የመተርጎም (interprete it ) ስራ አጠናቆ
የመጀመሪያ ረቂቅ ጥናት አጠናቋል፡፡
4. የማስፈፀሚያ ስልቶችና ስትራቴጅዎች

ይህ የስራ ክፍል በዋንኛነት የድርጅቱን ዓመታዊ እቅድ፣ በጀት ፣ የእቅድ አፈፃፀም ክትትል እና ግምገማ፣
በሌላ በኩል የድርጅቱን የቢዝነስ ዴቨሎፕመንት ስራ ከተጨባጭ ደንበኞች ጋር ያለውን የገበያ ግንኙነት
የማጥናት እንዲሁም ወደ ገበያ በመውጣት አዳዲስ ገበያ የማፈላለግ የዳሰሳ ጥናት በማካሄድ

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 45 | P a g e


አቅጣጫዎችን የሚቀየስ እና ስለተፈፃሚነቱ ወቅታዊ ክትትል እና ግምገማ በማድረግ ሪፖርት
የሚያደርግ ነው በመሆኑም ይህን ለመተግባር የሚከተሉትን ስልቶች ተከትሏል፡፡

የድርጅቱን የገበያ እና እቅድ የስራ ክፍል በሰው ሃብት እና በቁሳቁስ እንዲደራጅ በማደረግ ስራ
ጀምሯል፡፡

ድርጅቱ በ 2011 በጀት ዓመት ለሚኖረው የእቅድ እና የበጀት ፍላጎት ዝግጅት ሁሉም የስራ
ሂደቶች ወጥ የሆኑ የዝግጅት ቅፆችን አዘጋጅቶ አሰራጭቷል፣ ከዋና ስራ አስኪያጅ በተሰጠው
አቅጣጫ እና በተቀመጠለት ቀነ ገደብ ስለመሆኑ በመከታተል አፈፃፀሙም የስራ ክፍሎች ወደ
ወጥ የሪፖርት ዝግጅት እና በተቀመጠላቸው ጊዜ ለመከናወን አለመከናወኑ ለዋና ስራ አስኪያጅ
ሪፖርት አድርጓል በማከናወንም ላይ ይገኛል፡፡

የድርጅቱ ማንኛውም የእቅድ እና በጀት ዝግጅት እንዲሁም ወርሃዊ ሪፖርት ላይ የድርጅቱ


ማኔጅመንት ጥልቅ ግንዛቤ እና የጋራ አረዳድ ይዞ ወደ ስራ እንዲገባ እቅዱንም ሆነ ሪፖርቶችን
አሰራጭቷል፡፡

የድርጅቱ የስራ ክፍሎች በተዘጋጀው ወጥ የሪፖርት አዘገጃጀት ፎርማት መሰረት ሪፖርታቸውን


ስለመዘጋጀት አለመዘጋጀቱ ወቅታዊ ክትትል በማኔጅመንት ደረጃ በሚደረግ ውይይት ወቅታዊ
አቅጣጫ ይከናውንበታል የማስተካከያ አቅጣጫዎች ይቀርባሉ

በእቅድ እና በገበያ ልማት የስራ ክፍል ውስጥ የሚከናወኑ ማንኛውም ስራዎችን መደበኛ እና ኢ-
መደበኛ ግነኙነቶች የጋራ ምልከታ በየወቅቱ በማድረግ

በዕቅድ አፈፃፀም ወቅት ያጋጠሙ ዋና ዋና ችግሮች፣ የችግሩ ባለቤት የተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎች
እና የቀጣይ የአፈጻጸም አቅጣጫዎች
ያጋጠሙ ችግሮች

የስራ ክፍሉ በበጀት ዓመቱ የተለያዩ የእቅድ እና የገበያ ልማት ስራዎች ለመተግበር ሲቋቋም
ሊይዝ በሚገባው ሙሉ የሰው ሀብት ባለመጀመሩ እና እስከአሁንም በበቂ የሰው ሃብት
ያልተደራጀ በመሆኑ እቅዱን በሚፈለገው መጠን የመተግበር ችግር ገጥሞታል፡፡

የድርጅቱ የእቅድ እና የገበያ ልማት የስራ ክፍል አሁን ያለበት ቢሮ ወደ ጣሪያ የቀረበ እና በወበቅ
ምክንያት ከሰዓት በኋላ ስራ መስራት የሚያስችግር በመሆኑ አሁን በቀጠራ ሂደት ላይ
የሚገኙ ሰዎችን ከግምት በማስገባት ተጨማሪ ቢሮ የሚያስፈልግ መሆኑ፡፡

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 46 | P a g e


የድርጅቱ የስራ ክፍሎች ወጥ የሆነ የእቅድ ፣ የበጀት እና የሪፖርት አዘገጃጀት ፎርማት
ያለመከተል በተለይም በአንዳንድ የስራ ክፍል አመራሮች ገለጭ የሆነ ሪፖርት የማቅረብ አቅም
አለማዳበር፡፡

የስራ ክፍሉ በተለያየ ጊዜ ያዘጋጃቸው የገበያ ልማት የዳሰሳ ጥናቶች እና ጽሑፎች በማኔጅመንት
ደረጃ ለማየት እና ለመረዳት ያለመቻል፡፡

የችግሩ ባለቤት
የድርጅቱ የስራ ክፍል በበቂ የሰው ሀብት ለመደራጀት መዘግየት በድርጅቱ ያለው ረጅም
የቀጠራ ሂደት የሚወስደው ጊዜ እና ይህን ለማስተካከል እርምጃ ያልወሰደው
ማኔጅመንቱ ፡፡
ወጥ የሆነ የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ያለመኖሩ ጉዳይ ከመንገድ መስኖ እና ግድብ ዋና
ስራ ሂደት እና ከአስተዳደር እና ፋይናንስ ቡድን ውጪ ያሉ የስራ ክፍሎች በሙሉ
በእቅድ እና የገበያ ልማት አገልግሎት የሚቀርቡ ጥናቶች እና ጽሁፎች ላለመቅረባቸው
(present) የድርጅቱ ማኔጅመንት ፡፡

የተወሰዱ የመፍትሄ አቅጣጫዎች


በተቻለ መጠን የቀጠራ ሂደቱን እንዲፈጥን ለየሚመለከታቸው የሰው ህብት አስተዳደር እና ዋና ስራ
አስኪያጅ በማሳወቅ ለማቀላጠፍ ጥረት ተደርጓል፡፡
በስራ ክፍሎች ዘንድ ወጥ የሆነ የሪፖርት አቀራረብ እንዲኖር የሪፖርት አዘገጃጀት ፎርማት ( ቅጽ)
ከማቅረብ ጀምሮ በማኔጅመንት ደረጃ ተጨማሪ ማሳሰቢያዎች እንዲሰጡ ተደርጓል፡፡
5.10. የኢንፎርሜሽን ኮምኒኬሽን ቴክኖሎጂ አፈጻጸም

 ከኢትዮ ቴሌኮም የምናገኘው የብሮድ ባንድ ኢንተርኔት ፍጥነት በእጥፍ እንዲሻሻል ቢደረግም አገልግሎቱ
እንደተፈለገው ተደራሽ ያለመሆን ችግር ለመቅረፍ አንድ ኮምፒዩተር አንደ ፕሮክሲ ሰርቨር በመጠቀም
የኢንተርኔት ፍሰቱ የተሻለ አገልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ ሆኖም ግን ይህ የተደረገው ጊዜያዊና መጠነኛ
መፍትሄ በዘላቂነት ችግሩን አይቀርፈውም፡፡
 በተለያየ ምክንያት ንብረት ክፍል ተመልሰው የነበሩ ኮምፒዩተሮች እና ተዛማጅ እቃዎቻቸውን
በማደራጀት፣ የማይሰራውን አካል ከሌላ በመተካት፣ ኦፕሬቲንግ ሲሰተም እና አፕልኬሽን ሶፍትዌሮችን
በመጫን ሙሉ አገልግሎት እንዲሰጡ ተደርጓል፡፡
 በተለያዩ የስራ ክፍሎች ችግር የገጠማቸውን ኮምፒዩተሮች፣ ፕሪንተሮች፣ የኔትወርክ መስመር እና
የኢንተርኔት አገልግሎት ብልሽቶችን በመለየት ለችግሮቹም የሶፍትዌር እና የሲስተም ማስተካከያ
መፍትሔ በመስጠት መደበኛ አገልግሎታቸው እንዲያከናውኑ ሲደረግ በተጨማሪም ደግሞ የፎቶኮፒ

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 47 | P a g e


ማሽን እና ፕሪንተር በውጪ ባለሙያ ጥገና ሲደረግላቸው የተቀየሩትን የውስጥ አካላት ጥራት እና
የጥገናውን ሂደት ክትትል ተደርጓል፡፡
 በልዩ ልዩ ምክንያት አገልግሎት መስጠት ያልቻሉ ዴስክቶፕ እና ላፕቶፕ ኮምፒዩተሮችን ኦፕሬቲንግ
ሲስተም፣ የተለያዩ አፕልኬሽን ሶፍትዌሮች እና አንቲቫይረስ ፕሮግራም በመጫን ሠራተኞች በአግባቡ
ሥራቸውን ማከናወን እንዲችሉ ተደርጓል፡፡
 ህጋዊ ፈቃድ የሌላቸው አንቲቫይረስ ፕሮግራም የተጫነባቸውን ኮምፒዩተሮች አንቲቫይረስ ዴፍኔሽኖችን
ከኢንተርኔት ተከታትሎ በማውረድ እንዲሻሻሉ በማድረግ የቫይረስ ጥቃት እንዳይኖር እየተደረገ ነው፡፡
 የብሮድ ባንድ ኢንተርኔት ግንኙነት ከማሰራጫ ጣቢያው በተለያየ ምክንያት የስርጭት መቋረጥ
ሲያጋጥመው ችግሩን በወቅቱ ለሚመለከተው ክፍል በስልክ በማስመዝገብ እና ረጅም ጊዜ እንዳይወስድ
የቅርብ ክትትል በማድረግ በአጭር ጊዜ ውስጥ አገልግሎቱ ወደ መደበኛ የስርጭት አገልግሎት እንዲመለስ
ተደርጓል፡፡

ያጋጠሙ ችግሮች እና የመፍትሄ አቅጣጫዎች፤

ምንም እንኳን የኢንተርኔት አገልግሎት ተጠቃሚ ሠራተኛ ቁጥር በየጊዜው እየጨመረ መሆኑ እና ይህንኑም
ክፍተት ለመሙላት ከኢትዮ ቴሌኮም የምናገኘውን የብሮድ ባንድ ፍጥነት መጠን በእጥፍ ብናሳድግም
እየተገለገልንበት የሚገኘው የኔትወርክ መስመር መስፈርቱን ያልጠበቀ ዝርጋታ በመሆኑ፤

 ከኤሌክትሪክ መስመር ገመዶች ጎን ለጎን በቅርበት መገኘት የኔትወርክ መስመሩ በውስጡ የሚያልፉት
መረጃዎች እንዲረበሹና ፍሰቱን ማስተጓጎል፣
 የኔትወርክ ገመዱ ሙሉ በሙሉ ለአደጋ የተጋለጠ መሆን ጉዳት የደረሰበት ገመድ በውስጡ ያሉት የተለያዩ
ክሮች እርስ በእርሳቸው በሚገናኙበት ጊዜ በሚፈጠረው አላስፈላጊ ንክኪ ምክንያት የስርጭት መረበሽና
መቆራረጥ የኢንተርኔት ፍጥነት አቅም በማዳከም አገልግሎቱ ለተጠቃሚው በአግባቡ እንዳይደረስ
ከፍተኛ ተፅእኖ መፍጠሩ፣
 በተጨማሪ ደግሞ በተለያየ ምክንያት የኔትወርክ ግንኙነት ብልሽት ሲከሰት በቀላሉ ለጥገና አመቺ

አለመሆን እና አዳዲስ ተጠቃሚዎችን ወደ ግንኙነት መስመር ለማስገባት ቀደም ተብሎ ታሳቢ ያልተደረገ
አደረጃጀት በመሆኑ ችግሩን ውስብስብ አድርጎታል፡፡

በመሆኑም እያጋጠመ ያለውን ችግር ከግምት ውስጥ በማስገባት እንዲሁም ፈጣን የኢንተርኔት ግንኙነት ያለውን
ጠቀሜታ በመገንዘብ ዘላቂና አስተማማኝ፣ ስርዓት እና ደንቡን የጠበቀ እንዲሁም ትክክለኛ መስፈርቱን
የሚያሟላ አዲስ የኔትወርክ መስመር ዝርጋታ የላቀ ጠቀሜታ እንደሚሰጥ በመገንዘብ ትኩረት እንዲሰጥበት እና
ተግባራዊ የሚደረግበት ሁኔታ እንዲመቻች ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡

የመ.ኮ.ዲ.ድ . የ 2011 በጀት ዓመት የአራት ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 48 | P a g e

You might also like