You are on page 1of 97

በትራንስፖርት ሚኒስቴር

መንገድ ፈንድ ጽ/ቤት


የ 2013 በጀት ዓመት ውጤት ተኮር
ሥርአት (BSC) ዕቅድ
ህዳር 2013 ዓ.ም

አዲስ አበባ
ክፍል አንድ

መቅድም
ባለንበት የኢንፎርሜሽንና የእውቀት ዘመን ተቋማት የተወዳዳሪነት ብቃትን ሊጨምርላቸው የሚችል
አሰራር እዲኖራቸው ይጠበቃል፡፡ ከዚህ አንፃር አሸናፊ ሆነው የዘለቁት ተቋማት በቁሳዊው ሀብት ላይ
መዋዕለ ንዋይ ያፈሰሱና በአግባቡ ማስተዳደር የቻሉ ብቻ ሳይሆኑ፣ በይበልጥ በአእምሮአዊ/በዕውቀት
ሀብት ላይ መዋዕለ ንዋያቸውን በማፍሰስ በዘላቂነት ተጨማሪ እሴት/ሀብት መፍጠር የቻሉት ናቸው፡፡

በመሆኑም ከዘመኑ ፈጣን የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ጋር የሚጣጣም፣ የተቋማትን የትራንስፎርሜሽን


ፍላጎት ሊያሟላ የሚችልና በሚዛናዊና የተመጣጠነ ዕይታ የምርትም ሆነ የአገልግሎት ከባቢን መቆጣጠር
የሚያስችል የአፈጻጸም አመራርና መለኪያ ስርዓት አጠናክሮ የማስቀጠል አስፈላጊነት ጉልህ ስፍራ
አግኝቷል፡፡ ቁሳዊና አዕምሯዊ ሀብትን በአግባቡ መጠቀም ከተገልጋዮች ጋር ሊኖር የሚገባውን ግንኙነት
ያሳልጣል፣ የተገልጋዮችን/ደንበኞችን ፍላጎት የሚያረኩ ምርቶችና አገልግሎቶችን በጥራት፣ በተመጣጣኝ
ዋጋ እና በፍጥነት ለመስጠት፣ እንዲሁም የሠራተኞችን ችሎታና ተነሳሽነት ለቀጣይ መሻሻል ግብአት
በሚሆን መልኩ ለመጠቀም ያስችላል የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂን፣ የዳታ ቤዝንና የሲስተሞችን
አጠቃቀምን ያስፋፋል፡፡

ስለሆነም ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ስኬታማና ብቁ ተወዳዳሪዎች ሆነው ለመቀጠል እንዲችሉ ነባራዊ


ሁኔታዎችን ተከትለው የለውጥ ማምጫ ዘዴዎችንና መሳሪያዎችን በመጠቀም የአፈጻጸም አመራርና
የመለኪያ ስርዓታቸውን መለወጥ እንዲሁም በየደረጃው የሚኖራቸውን አፈጻጸም ከስትራቴጂያቸው ጋር
ማስተሳሰር ይኖርባቸዋል፡፡

ከዚህ አንፃር በትራንስፖርት ሚኒስቴርና በተጠሪ ተቋማት የዉጤት ተኮር ምዘና ስርአት የአፈፃፀም
አመራርና መለኪያ ስርዓቱ የሠራተኞች ስራ አፈፃፀም ምዘና ከስትራቴጂያዊ ዕቅድ ወይም ከዓመታዊ
ዕቅድ መነሳት እንዳለበት ቢታመንም የዉጤት ተኮር እቅድ ወጥ በሆነ መልኩ በሁሉም ስራ ክፍሎች
አለመኖር፣ እንዲሁም እቅዱን ለመተግበር የአመራር ቁርጠኝነት ከግዜ ወደ ግዜ እየተጠናከረ መምጣት
ሲገባዉ አየተቀዛቀዘ መሄዱ፤ ከውጤት ይልቅ ሠራተኛን ወይም ሠውን የመለካት ቅኝት እየቀጠለ
ይገኛል፡፡

በተጨማሪም በስራ ክፍል ደረጃ የዉጤት ተኮር አፈጻጸም ምዘናው በአሣታፊነት፣ በግልጽነትና
ተጠያቂነት መርሆዎች ላይ አለመመስረቱ እና የስራ ክፍሎች ምዘና በአመት ሁለት ጊዜ በቂና ወጥ በሆነ
መልኩ አለመካሄዱ እንደ ክፍተት የተለዩ ሲሆን፤ በመሆኑም የአመራርና አፈፃፀም ስርአት ላይ ያሉ
ችግሮች በመቀጠላቸዉ ዉሳኔ መስጠት ችግር እንደሆነ ቀጥሏል፡፡ ይህንን ጉድለት ለመሙላትና
አፈጻጸምን ከተቋም ስትራቴጂ ተነስቶ በየደረጃው አስተሳስሮ በመምራት በቀጣይነት ለማሻሻል የውጤት
ተኮር ሥርዓት ወጥ በሆነ መልኩ በቀጣይነት መተግበር አስፈላጊ መሆኑ ታምኖበታል፡፡

1.2 መግቢያ

2
ኢትዮጵያ በ 2022 ወደ መካከለኛ ገቢ ካላቸው አገሮች ረድፍ ውስጥ ለመግባት የትራንስፖርት መሠረተ
ልማት እና አገልግሎት ማደግ እና ቀድሞ መገኘት ለሌሎች የኢኮኖሚ፣ ማህበራዊና አገልግሎት ዘርፎቿ
እድገት ወሳኝ ሚና እንደሚኖረው ይታመናል፡፡ እስካሁን የተመዘገቡ ውጤቶችን በማስጠበቅ ቀሪ
ክፍተቶችን ለመሙላትና በቀጣይ 10 ዓመታት መካከለኛ ገቢ ካላቸው ሀገራት ተርታ ለመሰለፍ እና
ፈጣንና ፍትሃዊ የኢኮኖሚ ዕድገትን በማስቀጠል ልታሳካቸው የምታልማቸው የልማት ግቦችን በረዥም
ዘመን መሪ ፕላን አማካኝነት መምራት ለተተለሙት ግቦች መሳካት ወሳኝነት አለው። በመሆኑም
መካከለኛ ገቢ የዕድገት ደረጃ የሚመጥኑ ሀገራዊ የልማት አቅሞችንና ግቦችን እውን ለማድረግ
የምትመራበትን ከ 2013 እስከ 2022 በጀት ዓመት የሚዘልቅ የአሥር ዓመት መሪ የልማት ፕላን
ተዘጋጅቷል፡

ከዚሁ ፕላን የሚመነጭ የመከካለኛ ዘመን የአምስት ዓመት (2013-2017) የልማት እቅድ እና የአምስት
ዓመት ው.ተ.ሥ (BSC) የልማት ዕቅድ (2013 - 2017) የተዘጋጀ ሲሆን ይህንኑ መነሻ በማድረግ የ 2013
በጀት አመት እቅድም ተዘጋጅቷል፡፡ በዚህ መሰረት ይህንን ሀገራዊ እቅድ ለማሳካት፣የትራንስፖርት
ሚኒስቴር ለሀገራዊ ልማቱ የበኩሉን ሚና ለመወጣት፣ የተቋሙ የመፈጸምና የማስፈጸም አቅም (የሰው
ሀይል፣ የአደረጃጀትና አሰራር፣ የህጎች ተፈጻሚነት) ወደ ላቀ ደረጃ በማሻገር ደህንነቱና ምቾቱ የተጠበቀ፣
ተደራሽና አስተማማኝ፣ ቀልጣፋ፣ ኢኮኖሚያዊና የተመጣጠነ፣ ለአከባቢ ተስማሚ፣ በቴክኖሎጂ
የተደገፈና ዘመናዊ ብሄራዊና እና አህጉራዊ የትራንስፖርት አገልግሎትን በላቀ የግል ባለሀብት ተሳትፎ
ለማረጋገጥ ለታቀደዉ የ 2013 በጀት ዓመት ውጤት ተኮር ሥርአት (BSC) ዕቅድ የአመራር የምዘና
መሣሪያ ተደርጎ ተወስዷል፡፡

የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ አፈጻጸም ሚዛናዊ በሆነ ዕይታ በምክንያት-ውጤት አስተሳስሮ ለመምራት፣


የሚፈለገውንም ውጤት ከግብዓት ጋር አጣጥሞ ለማከናወን፣ ስትራተጂያዊ ግቦችንም በግልጽ
በተቀመጡ ተግባራት እውን ለማድረግ እንዲሁም ተፈላጊ ውጤቶች እየተመዘገቡ መሆኑን ለማረጋገጥ
የውጤት ተኮር ሥርዓትን አጠናክሮ በመቀጠል የሁለተኛዉን የዕትዕ ትግበራ ወቅት የተመዘገቡ ውጤቶች
እና ውስንነቶች በመገምገም የ 2013 በጀት አመት የውጤት ተኮር የመነሻ ሠነድ አዘጋጅቷል፡፡

ይህ የተቋሙ ውጤት ተኮር ሥርዓት ግንባታ በ 2013 በጀት ዓመት የሚተገበር ሲሆን፡-

የዘርፍ ስትራቴጂክ ዕቅድ እንደ ግብዓት በመውሰድ በዕቅድ ሠነዱ የተመላከቱ የትኩረት መስኮች፣
ዓላማዎች፣ ስትራተጂክ ውጤቶችና ግቦች ወደ ተጨባጭ የአፈጻጸም ግቦች መመንዘራቸውን፣ በባላንስድ
ስኮርካርድ ሰርዓት ገብተውና ተሳስረው (allignment) መሄዳቸውን ለማረጋገጥ፣

ከዘርፉ የልማት ፍላጎት አኳያ ተቋማት ውጤታማ ሆነው እንዲንቀሳቀሱ ከመምራት፣ ከማስተባበርና
ከማብቃት አንፃር ለማጐልበት፣

ፈጻሚዎች (ተቋማት፣ ዳይሬክቶሬቶች፣ ቡድኖችና ግለሰቦች) በበጀት አመቱ ለውጤት መገኘት


ያበረከቱት አስተዋጽኦ ለመመዘን፣ እንዲሁም በሚታለመው ውጤት ላይ ከፈጻሚዎች እና ከባለድርሻ
አካላት ጋር የጋራ መግባባት ላይ ለመድረስ የሚያስችል ስርዓት ነው፡፡

3
ይህ የተቋሙ የውጤት ተኮር ስርዓት ግንባታ በውጤት ተኮር ግንባታ ስርዓት ማኑዋል መሠረት የተከናወነ
ከደረጃ አንድ እስከ ስድስት ያለውን የቅኝትና የትንተና ግኝት ያቀረበ ሲሆን፣ በዚሁም መሠረት፡-

ሀገራዊ የመንግስት ፖሊሲዎችን መቃኘት፡- በመንግስት ፖሊሲዎችና ስትራተጂዎች የተቀመጡ


መርሆዎችና አቅጣጫዎች ከትራንስፖርት ዘርፍ ጋር ያለው ትስስር የመተንተን፣ ስትራቴጂዎቹንም
ለማሳካት ከዘርፍ ተልዕኮ አኳያ ሊከናወኑ የሚገባቸው ጉዳዮችን የመለየትና የማስቀመጥ ሲሆን፣ በዚህ
ዳሰሳ የታዩ ሠነዶች፡-

የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሽያ ሪፎርም

ብሄራዊ የትራንስፖርት ፖሊሲ፣

የሎጂስቲክስ ፖሊሲ፣

የሲቪል አቪዬሽን ማሻሻያ አዋጅ

የሞተር አልባ ትራንስፖርት ስትራቴጂ፣

የሎጂስቲክስ ስትራቴጂ

የብሉ ኢኮኖሚ ስትራቴጂ

የዘርፉ ተገልጋይና ባለድርሻ አካላትን ፍላጎት እንዲሁም የዘርፉ የጥንካሬ፣ ድክመት፣ መልካም
አጋጣሚዎችና ስጋቶች (SWOT and PESTEL) የመተንተን፣ አስቻይና ፈታኝ ሁኔታዎች፣ እንዲሁም
ትኩረት የሚሹ ስትራቴጂያዊ ጉዳዮችን የመለየት፣ ከዚህም በመነሳት የዘርፉ ተልዕኮ፣ ራዕይ፣ እሴቶች
የመቃኘት፣

ስትራተጂያዊ የትኩረት መስኮችን (Strategic Themes)፣ ውጤቶችን የማስቀመጥና ዕይታዎችን


(Perspective) የመወሰን፣

ስትራተጂያዊ ግቦችን (Objectives) ለይቶ የማስቀመጥ፣ የስራተጂያዊ ግቦች መግለጫ (Objective


Commentary) እንዲሁም ስትራተጂያዊ ማፕ የማዘጋጀት፣

5. የዘርፍ አፈጻጻም መለኪያዎችን (measures)፣ ዒላማዎችን (Targets)፣ የመለኪያ መግለጫ


(Measurement Definition) እንዲሁም ስትራተጂያዊ እርምጃዎች (Initatives) ለይቶ የማስቀመጥ
ተግባራት ተከናውነው ይህ ሠነድ ቀርቧል፡፡

1.3 ዓላማ

የዚህ ውጤት ተኮር ዕቅድ ዋና ዓላማ በትራንስፖርት ዘርፍ ግልፅና የተቀናጀ አሰራር በመፍጠር፣ ውጤትን
በመለካት መርህ ላይ ተመስርቶ ተግባርን ከስትራቴጂ ጋር ያስተሳሰረ የድጋፍና ክትትል ሥርዓት እንዲዘረጋ
እንዲሁም ውጤትን ግልፅና ጥራት ባለው መረጃ በመመዘን ዘርፉ የተሰጠውን ተልዕኮ በአግባቡ ለመወጣት
የሚያስችለውን ሥርዓት ለማጠናከርና ለማስቀጠል ነው፡፡

4
1.4 ወሰን

ይህ ውጤት ተኮር ዕቅድ ወሰን ከጊዜ አንፃር የ 2013 በጀት ዓመትን የሚሸፍን ሲሆን ከተቋማዊ አደረጃጀት አንፃር
በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ያሉ ሁለት ጽ/ቤቶች፣ አስራ ሰባት ዳይሬክቶሬቶች፣ ሶስት የስራ ከፍሎች /ቡድኖች/ እና
በየደረጃው የሚገኙ ፈፃሚዎችን አካቶ ይይዛል፡፡ ከዕቅድ አንፃር የፊዚካል፣ የፋይናንስና የሰው ሀብት ዕቅድን በዝርዝር
አስቀምጦ የየዕለት ተግባርን ከስትራቴጂያዊ ውጤት ጋር አስተሳስሯል፡፡

5
ደረጃ አንድ
የፖሊሲና ስትራቴጂ ስትራቴጂውን ለማሳካት የመንገድ
የፖሊሲውና ስትራቴጂው አቅጣጫና የመንገድ ፈንድ ከፖሊሲና የመንገድ ፈንድ
ተ.ቁ ሰነድና ዋና ዋና ፈንድ ተልዕኮ አኳያ ሊከናወኑ
ትኩረት ስትራቴጂው ጋር ያለው ትስስር የሚገኝበት ነባራዊ ሁኔታ
መርሆዎች የሚገባቸው ጉዳዮች

የግብርና ዘርፍ ልማት የመንገድ መሰረተ ልማቶችን የመንገድ መሰረተ ልማቶችን የመንገድ መሰረተ ልማቱን የመንገድ መሰረተ ልማቱን
1. በመንከባከብ ምርት በተመጣጣኝ ዋጋ በመንከባከብ ምርት በፍጥነት፣ ለመጠበቅ በቂ ፋይናንስ ለመጠበቅ በቂ ፋይናንስ እንዲኖር
የመንገድ መሰረተ
እና በጥራት ወደ ገበያ እንዲያቀርብ በተመጣጣኝ ዋጋ እና በጥራት አለመኖር፤ ማስቻል
ልማትን በመንከባከብ
በማድረግ የአርሶና አርብቶ አደሩን ገቢ ወደ ገበያ የሚደርስበትን ሁኔታ
ግብርናን ምርታማና የመንገድ መሰረተ ልማት የመንገድ ትራንስፖርት መሰረተ
በማሳደግ ከድህነት ማላቀቅ፤ ማመቻቸት፣
ተወዳዳሪ ማድረግ፤ ጥገና ላይ የትኩረት ማነስ ልማቱን ከምርት መነሻ እስከ
የመንገድ መሰረተ ልማቶችን መኖሩ፤ መዳረሻ ድረስ ጠራቱን በጠበቀ
በመንከባከብ በጉዞ የሚባክነውን ሁኔታ በመነከባከብ ተደራሽ
ጊዜና ጉልበት መቆጠብ፤ ማድረግ

የመንገድ መሠረተ ልማቱ


የግብርና ምርቶችን ልማትን
በሚደግፍ መልኩ መንከባከብ

የአምራች ኢንዱስትሪ የመንገድ መሠረተ ልማቶች ጥገናን የመንግድ መሰረተ-ልማትን የመንገድ መሰረተ ልማትን የመንገድ መሰረተ ልማትን
2. ልማት በእድገት ማዕከላት (growth በመንከባከብ ለልማት ማእከላት ለመንከባከብ በቂ ፋይናንስ በመንከባከብ ለልማት ማእከላት
corridors) አማካኝነት በማቅረብ ተደራሽ ማድረግ፤ አለመኖር፤ መስፋፋትና ተደራሽ ማድረግ፤
የመንገድ መሰረተ
ምርታማነትንና ቅልጥፍናን ማሳደግ፤
ልማቶችን የመንገድ መሰረተ ልማቱን ምቹ በሁሉም የሀገሪቱ ከተሞች የመንገድ መሰረተ ልማቱን ምቹ
6
የፖሊሲና ስትራቴጂ ስትራቴጂውን ለማሳካት የመንገድ
የፖሊሲውና ስትራቴጂው አቅጣጫና የመንገድ ፈንድ ከፖሊሲና የመንገድ ፈንድ
ተ.ቁ ሰነድና ዋና ዋና ፈንድ ተልዕኮ አኳያ ሊከናወኑ
ትኩረት ስትራቴጂው ጋር ያለው ትስስር የሚገኝበት ነባራዊ ሁኔታ
መርሆዎች የሚገባቸው ጉዳዮች

በመንከባከብ በማድረግ የግብዓት እና ምርት የመንገድ ጥገና ፋይናንስ በማድረግ የግብአት እና ምርት
የአምራች ኢንዱስትሪ ዝውውር ቀልጣፋ እና ውጤታማ ተደራሽ አለመሆን ዝውውር ቀልጣፋ እና ውጤታማ
ልማት ምርታማነትንና ማድረግ፤ ማድረግ፤
ቅልጥፍናን በማሳደግ

የስራ እድልን መፍጠር፤

የማዕድን ዘርፍ የማዕድን መዳረሻዎችን የመንገድ ለማዕድን ልማት የሚያስፈልጉ የማእድን ማውጫ የማዕድን ማውጫ ቦታዎችን
3. መሰረተ ልማት በመንከባከብ የማዕድን የመንገድ መሰረተ ልማት በበቂ ማዕከላትን እና የመንገድ ያማከለ የመንገድ መሠረተ ልማት
የመንገድ ጥገናን
ዘርፍ የሚያስገኘውን ዘላቂ ጥቅም ሁኔታ መንከባከብ፤ መሰረተ ልማት ጥገና ትስስር እንክብካቤን ማስፋፋት፤
ተደራሽነት በማስፋት
ማስጠበቅ ዝቅተኛ መሆኑ፤
ማዕድን ለኢኮኖሚው የመንገድ መሰረተ ልማቶችን
የሚያበረክተው ምቹ በማድረግ የማዕድን
አሰተዋፅኦ ማሳደግ፣ ምርቶችን ሎጂስቲክስ
በተመጣጣኝ ዋጋና በፍጥነት
ለማጓጓዝ የሚያስችል እና ከገበያ
ማዕከላት ጋር የሚያስተሳስር

7
የፖሊሲና ስትራቴጂ ስትራቴጂውን ለማሳካት የመንገድ
የፖሊሲውና ስትራቴጂው አቅጣጫና የመንገድ ፈንድ ከፖሊሲና የመንገድ ፈንድ
ተ.ቁ ሰነድና ዋና ዋና ፈንድ ተልዕኮ አኳያ ሊከናወኑ
ትኩረት ስትራቴጂው ጋር ያለው ትስስር የሚገኝበት ነባራዊ ሁኔታ
መርሆዎች የሚገባቸው ጉዳዮች

የመንገድ መሰረተ ልማት


እንዲኖር ማድረግ፣

ምርት በፍጥነትና በተመጣጣኝ


ዋጋ ወደ ገበያ የሚደርስበትን
ሁኔታ ማመቻቸት፣

በጉዞ የሚባክነውን ጊዜና ጉልበት


መቆጠብ፤

የቱሪዝም ዘርፍ ልማት የቱሪዝም መዳረሻዎችን መሠረተ የመንገድ መሰረተ-ልማትን የመንገድ መሰረተ-ልማትን የመንገድ መሰረተ ልማትን
4. ልማት መጠበቅ፣ መንከባከብ፤ ለመንከባከብ የሚያስችል ለመንከባከብ የሚያስችል በቂ
የቱሪዝም
በቂ ፋይናንስ አለመኖር እና ፋይናንስ እንዲኖር ማስቻል፣
መዳረሻዎችን ነባር የቱሪዝም መዳረሻ መንገዶችን የሃገራችን የመንገድ መሰረተ-
በሁሉም ከተሞች ተደራሽ
የመንገድ መሠረተ መንከባከብ ልማትን ምቹ በማድረግ የሠዎች
አለመሆን
ልማቶችን ዝውውር ምቹና ቀልጣፋ
መንከባከብ፣ ማድረግ፤

ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ የቴክኖሎጂን ፈጣን ተለዋዋጭነት የመንገድ ሀብት መረጃ አያያዝ በተቋሙ የቴክኖሎጂ ዘመናዊ የመንገድ ሀብት መረጃን
ዘርፍ ልማት ታሳቢ ያደረገ አሰራር መፍጠር፣ በቴክኖሎጂ የተደገፈ ማድረግ አጠቃቀም ዝቅተኛ መሆኑ፤ እንዲኖር ማድረግ
8
የፖሊሲና ስትራቴጂ ስትራቴጂውን ለማሳካት የመንገድ
የፖሊሲውና ስትራቴጂው አቅጣጫና የመንገድ ፈንድ ከፖሊሲና የመንገድ ፈንድ
ተ.ቁ ሰነድና ዋና ዋና ፈንድ ተልዕኮ አኳያ ሊከናወኑ
ትኩረት ስትራቴጂው ጋር ያለው ትስስር የሚገኝበት ነባራዊ ሁኔታ
መርሆዎች የሚገባቸው ጉዳዮች

5. የኢኖቬሽንና ለምርምርና ቴክኖሎጂ ልማት በመንገድ ጥገናው ዘርፍ ዘመናዊና በተቋሙ የቴክኖሎጂ የአሰራር ስርዓትን በኢንፎርሜሽን
ቴክኖሎጂ መረጃ አገልግሎት የሚውሉ መሰረተ ወጪ ቆጣቢ ቴክኖሎጂዎችን አጠቃቀም ትኩረት ሲሰተም መደገፍ፤
አያያዞችን ልማቶችን መገንባትና ማደራጀት፤ ማስፋፋት የተሰጠው መሆኑ፤
ተቋሙ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ
የማልማትና፤
ለኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ልማት የኢንፎርሜሽን ኮሚኒኬሽን በተቋሙ የቴክኖሎጂ የአሠራር ስርዓት መደገፍ፤
የኢንፎርሜሽን የሚውል የሰው ሀብት አቅምን ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም አጠቃቀም ጅምር አበረታች
ዘመናዊ ገቢ አሰባሰብ ስርዓት
ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ ማሳደግ፤ አሰራርን ማሻሻል መሆኑ፤
እንዲኖር ማድረግ፤
አገልግሎቶችን
አሰራር የሚያሻሽሉ ምርምሮችን የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂን
ማሳደግ፤
ማካሄድ፤ በመጠቀም የመንገድ ጥገናውን
ብቃት /efficiency/ ማሳደግ፤
ችግር ፈቺ ቴክኖሎጂዎችን ማላመድ
እና የለሙ ቴክኖሎጂዎችን ማስፋፋት

የሰው ኃይል ልማት ጤናማ፣ በዕውቀትና በክህሎት የዳበረ የተቋሙን የሰው ሀይል ብቃት ተቋሙ በበቂ የሰው ሀይል የተቋሙን በብቁ የሰው ሀይል
6. እና ርትዑ አመለካከት ያለው የሰው እና ክህሎት ማዳበር አለመደራጀተ መገንባት
የሰው ኃብት አቅም
ሀይል በመፍጠር የኢኮኖሚ መዋቅራዊ
ማሳደግ፤ የዕውቀት እና ክህሎት የመንገድ ጥገና ስራዎች በጥራት
ሽግግር ለማረጋገጥ፤
ክፍተት መኖር አንዲከናወኑ የክትትል እና ቁጥጥር
ተገቢነትና
በቂ የሙያ እና ክህሎት ያዳበረ የሰው ስራዎችን ማጠናከር፤
ፍትሐዊነትን
ኃይል ማፍራት፤
9
የፖሊሲና ስትራቴጂ ስትራቴጂውን ለማሳካት የመንገድ
የፖሊሲውና ስትራቴጂው አቅጣጫና የመንገድ ፈንድ ከፖሊሲና የመንገድ ፈንድ
ተ.ቁ ሰነድና ዋና ዋና ፈንድ ተልዕኮ አኳያ ሊከናወኑ
ትኩረት ስትራቴጂው ጋር ያለው ትስስር የሚገኝበት ነባራዊ ሁኔታ
መርሆዎች የሚገባቸው ጉዳዮች

ማረጋገጥ፤ የትምህርት አገልግሎት ተደራሽነት፣


ጥራትን እና ፍትሐዊነትን ማሳደግ፤
የአገልግሎት
ተደራሽነት ማሳደግ፤ የጤና አገልግሎት ተደራሽነት፣ ጥራትን
እና ፍትሐዊነትን ማሳደግ፤
ጥራት እና
ፍትሐዊነትን ማሳደግ፤ ምርምሮችንና ጥናቶችን በማካሄድ
የቴክኖሎጂ እና የሳይንስ ውጤቶችን
ፍትሐዊነት እና ጥራት
አጠቃቀም ማሳደግ፤
የሚያስጠብቁ
ስርዓቶችን መዘርጋት፤ የአመራር እና የአስተዳደር ብቃት
ማሳደግ፤
የሴቶች እና ወጣቶች
ተሳትፎ እና ብቃትና የሥራ ተነሳሽነት ያለው
ተጠቃሚነት የሰው ሃይል አቅርቦት ማሳደግ፤
ማረጋገጥ፤
የአገልግሎት ተደራሽነት፣ ፍትሐዊነት
እና ጥራት የሚያስጠብቁ ስርዓቶችን
መዘርጋት፤

የሴቶች እና ወጣቶች ተሳትፎ እና


ተጠቃሚነት የሚያረጋግጥ ስርዓት

10
የፖሊሲና ስትራቴጂ ስትራቴጂውን ለማሳካት የመንገድ
የፖሊሲውና ስትራቴጂው አቅጣጫና የመንገድ ፈንድ ከፖሊሲና የመንገድ ፈንድ
ተ.ቁ ሰነድና ዋና ዋና ፈንድ ተልዕኮ አኳያ ሊከናወኑ
ትኩረት ስትራቴጂው ጋር ያለው ትስስር የሚገኝበት ነባራዊ ሁኔታ
መርሆዎች የሚገባቸው ጉዳዮች

መዘርጋት፤

የከተማ ልማት ፖሊሲ በከተሞች የሚገኙ የመንገድ መሰረተ የመንገድ መሰረተ-ልማት ጥገና የመንገድ ጥገናና ደህንነት የመንገድ ጥገናና ደህንነት በሁሉም
7. ልማቶችን በመንከባከብ በከተሞች በሁሉም ከተሞች ተደራሽ በሁሉም ከተሞች ተደራሽ ከተሞች ተደራሽ ማድረግ፤
የከተሞች የመንገድ
በመልሶ ማልማት ሂደት ዘላቂ የከተማ ማድረግ፤ አለመሆን፤
መሠረተ ልማት ጥገና የመንገድ ጥገናና ደህንነት ስራዎች
ልማትን ማረጋገጥ፤
ሽፋን ማሳደግ የሃገራችን የመንገድ መሰረተ የመንገድ ጥገና የቁጥጥር በጥራት እና በተያዘላቸው ጊዜ
በሁሉም ከተሞች የመንገድ ጥገናና ልማቶችን በመንከባከብና ስርዓት ደካማ መሆን፤ እንዲከናወኑ የክትትል አና ቁጥጥር
በከተሞች የሥራ
ደህንነትፋይናንስ ተደራሽነትን ማሳደግ ደህንነታቸው እንዲጠበቅ ስርአት እንዲኖር ማድረግ፤
ዕድልን በስፋት ለመንገድ ጥገና እና ደሀንነት
በማድረግ የሠዎች ዝውውር
መፍጠር፤ ስራዎች ማስፈጸሚያ በቂ በከተሞች የሚገኙ መንገዶችን
ምቹና ቀልጣፋ ማድረግ፤
ፋይናንሰ አለመኖር በመንከባከብ እና ደህንነታቸው
እንዲጠበቅ በማድረግን የሠዎች
ዝውውር ምቹና ቀልጣፋ
ማድረግ፤

የትራፊክ አደጋን የሚቀንሱ


ስርቶችን ማጠናከር፣

መሠረተ ልማት ዘርፍ የመንገድ መሰረተ ልማት ጥገና የልማት ማዕከላትን በመንገድ የመንገድ መሠረተ ልማት የመንገድ መሠረተ ልማት ጥገና
ሥራዎችን ከልማት ማዕከሎች ጋር መሠረተ ልማት ጥገና ሽፋን ግንባታው ከፍተኛ እድገት ስራዎችን ከልማት ማዕከላት ጋር
11
የፖሊሲና ስትራቴጂ ስትራቴጂውን ለማሳካት የመንገድ
የፖሊሲውና ስትራቴጂው አቅጣጫና የመንገድ ፈንድ ከፖሊሲና የመንገድ ፈንድ
ተ.ቁ ሰነድና ዋና ዋና ፈንድ ተልዕኮ አኳያ ሊከናወኑ
ትኩረት ስትራቴጂው ጋር ያለው ትስስር የሚገኝበት ነባራዊ ሁኔታ
መርሆዎች የሚገባቸው ጉዳዮች

8. የመንገድ መሠረተ በማያያዝ ምርታማነትን ማሳደግ፤ ተደራሽ ማድረግ፤ ያሳየ ቢሆንም የጥገና ሽፋን እንዲተሳሰሩ ማድረግ፤
ልማት የጥገና ሥራ በዚያው ልክ አለመሆኑ፤
የመንገድ መሠረተ ልማት ጥገና የመንገድ ጥገና ፋይናንስ
ጥራትና ቅልጥፍና
ሽፋንን በማሻሻል የትራንፖርት በዘርፉ የኮንትራት አስተዳደር አቅርቦትን ማሳደግ፤
ማረጋገጥ፤
አገልግሎቱን ማሳለጥ፤ አፈጻጸም ክፍተት መኖሩ፤
የመንገድ መሠረተ ልማት
የመንገድ መሠረተ ልማት ጥገና ለመንገድ ጥገናው ጥገናዎችን ከምርት መነሻ እስከ
ሽፋንን በማሳደግ የወጪ ገቢ በግንባታው ልክ ትኩረት መዳረሻ ተደራሽ በማድረግ
ንግዱ እንዲቀላጠፍ ማድረግ፤ አለመሰጠቱ የሎጅስቲክስ ስርዓቱን ቀልጣፋ
ማድረግ፤

የሀገር ውስጥ ባለሙያዎችን


የመፈጸም አቅም ለማሳደግ
የአቅም ግንባታ ፕሮግራሞችን
ተግባራዊ ማድረግ፤

ዘላቂ የልማት የፋይናንስ አቅሞችን ከጊዚያዊ ወደ አማራጭ ፋይናንስና ደጋፊ የገቢ የዘርፉ የገቢ ምንጮች አማራጭ ፋይናንስና ደጋፊ የገቢ
9. ፋይናንስን ማረጋገጥ ዘላቂ ምንጮች ማሸጋገር፤ ምንጮችን በማጎልበት የመንገድ አለመጎልበትና በራስ አቅም ምንጮችን በማጎልበት የመንገድ
መሰረተ ልማት ጥገና ሽፋንን የተሟላ የመንገድ መሰረተ መሰረተ ልማት ጥገና ሽፋንን
የፋይናንስን ጥራት በመንገድ መሰረተ ልማት ጥገና
ማሳደግ፤ ልማት ጥገናን በበቂ ሁኔታ ማሳደግ፤
በማሻሻል ብክነትን ፕሮጀክቶች ቅልጥፍናን በማስፈን እና
12
የፖሊሲና ስትራቴጂ ስትራቴጂውን ለማሳካት የመንገድ
የፖሊሲውና ስትራቴጂው አቅጣጫና የመንገድ ፈንድ ከፖሊሲና የመንገድ ፈንድ
ተ.ቁ ሰነድና ዋና ዋና ፈንድ ተልዕኮ አኳያ ሊከናወኑ
ትኩረት ስትራቴጂው ጋር ያለው ትስስር የሚገኝበት ነባራዊ ሁኔታ
መርሆዎች የሚገባቸው ጉዳዮች

መቀነስ፤ በክነትን በመቀነስ የፋይናንስ ከልማት አጋሮች እና ዓለም አቀፍ ማረጋገጥ አለመቻል፤ ከልማት አጋሮች እና ዓለም አቀፍ
ምርታማነትን ማሳደግ፤ አበዳሪ ተቋማት ጋር ያለውን አበዳሪ ተቋማት በመተባበር
የፋይናንስ ፍትሀዊነትን የመንገድ ጥገና ፕሮጀክት
የዳበረ ግንኙነት አጠናክሮ የፋይናንስ አቅርቦትን ማሳደግ፤
ማረጋገጥ፤ ዲጂታል የገቢ አስተዳደር ስርአትን አፈፃፀም አቅም ዝቅተኛ
በማስቀጠል የፋይናንስ
መገንባት፤ መሆንና ወጪ ቆጣቢ የመንገድ ጥገና ፕሮጀክት
አቅርቦትን ማሳደግ፤
አለመሆን፤ አፈፃፀም አቅምን ማሳደግ፤
ፍትሀዊ የፋይናንስ አሰራር ስርዓት
የፕሮጀክት አፈፃፀም አቅምን
ማረጋገጥ ፤ የመንግስትና የግል አጋርነት የመንገድ ጥገናን ወጪ ቆጣቢ
ማሳደግ እና አገልግሎት አሰጣጡ
ሥርዓትን አለመጠናከር፤ እንዲሆን ማድረግ፤
ወጪ ቆጣቢ እንዲሆን ማድረግ፤
የግዥ ስርዓት እና የንብረት
የግዥ ስርዓቱን እና የንብረት
አስተዳደር ማሻሻል፤
አስተዳደርን በማሻሻል ብክነትን
ማስወገድ፤ የመንግስትና የግል አጋርነት
በማጠናከር የመንገድ መሰረተ
የመንግስትና የግል አጋርነት
ልማት ጥገና ሽፋንን ማሳደግ፣
ሥርዓትን (PPP) በማጠናከርና
ተግባራዊ ማድረግ የመንገድ ጥገና
ሽፋንን ማሳደግ፤

የአገራዊ ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች ትንተና

13
የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት ተገልጋዮች ፍላጎት ትንተና
የተገልጋዮች
በጽ/ቤቱ ላይ
የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት ተገልጋዮች በመንገድ ፍንድ የሚኖረው
ተገልጋዮች ከመንገድ ፍንድ ጽ/ቤት
ተ.ቁ ተገልጋዮች ከተገልጋዮች የሚፈልጋቸው ጽ/ቤት ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ተጽዕኖ ደረጃ
የሚፈልጉት ምርት ወይም አገልግሎት
ባህሪያት የሚያሳድሩባቸው ጉዳዮች (ከፍተኛ፣
መካከለኛ፣
ዝቅተኛ)

መንገድ ኤጀንሲዎች የፈንዱን የበጀት አስተዳደርና ፍትሃዊ የበጀት ድልድል በቂ ፋይናንስ መንገዶችን በተፈለገው ጊዜና ከፍተኛ
የፋይናንስ መመሪያ ማክበር
አቅርቦት ጥራት አለመጠገን
በጀትን ለታለመለት ዓላማ ብቻ
ማዋል ግልፅና ቀልጣፋ አገልግሎት ማግኘት ወቅቱን የጠበቀ ምላሽ
አለመስጠት
ወጪ ቆጣቢ የበጀት አጠቃቀም የአቅም ግንባታ
ሥርዓት መዘርጋት የፈንዱን የአሠራር መመሪያዎች
ግብረ መልስ ማግኘት
ወቅቱን የጠበቀ የፊዚካልና አለማክበር
ፋይናንሻል የአፈፃፀም ሪፖርት ግልፅ የሆኑ መመሪያዎችን እና መረጃዎችን
ማቅረብ ወቅታዊና የተሟላ ሪፖርት
ማግኘት
አለማቅረብ
በተላለፈ በጀት ተመጣጣኝና
ጥራቱን የጠበቀ ሥራዎችን የቅርብ ክትትልና ድጋፍ
የፈንዱን በጀት ለታለመለት
ማከናወን
ዓላማ አለማዋል
ወቅቱን የጠበቀ እና በተጨባጭ
መረጃ ላይ የተመሰረቱ ዕቅዶችን

14
ማቅረብ

አብላጫ የሠው ኃይልን


የሚጠቀሙ የመንገድ ጥገና
ስልቶችን ተግባራዊ ማድረግ

የተሟላ የማስፈፀም አቅም


ያላቸው እንዲሆኑ

በቴክኒካልና ፋይናንሻል የኦዲት


ግኝቶች መሰረት ተገቢውን
የእርምት እርምጃ እንዲወስዱ

እግረኞች የትራፊክ አደጋ ግንዛቤ የትራንስፖርት መሰረተ-ልማትና የቅሬታ መጨመር፣ መካከለኛ


እንዲያሳድግ፣ አገልግሎት ተደራሽነት
በተቋሙ ላይ መጥፎ ገጽታ
የትራፊክ ሕግና ስነ ስርዓት አመቺ የመንገድ ማቋረጫዎች፣ መፍጠር፣
ማክበር፣
አመቺ የእግረኛ መንገድ ፣ የትራፊክ ፍሰትን ማጨናነቅ እና
የትራንስፖርት መሰረተ መገደብ፣
ተነባቢ የመንገድ ትራፊክ ምልክቶች፤
ልማቶችን እንዲጠብቅና
አላስፈላጊ የስራ ጫና
እንዲከባከብ አደጋ ሲደርስበት አስቸኳይ የሕክምና
እርዳታና የጉዳት ካሳ ማግኘት፣

ንብረቱ ከትራፊክ አደጋ እንዲጠብቁ፣

የትራንስፖርት ተገቢ የትምህርት፣ የዕውቀትና የሙያ ብቃት ማረጋገጫና የስራ ፈቃድ፣ የአገልግሎት መስተጓጎል፣ ከፍተኛ
አገልግሎት ሰጭ የልምድ ማስረጃ፣
የክህሎት ማበልፀጊያ ማዕቀፎች የቅሬታ መጨመር፣
ባለሙያዎች እና

15
ደጋፊ ሰራተኞች የሙያ ስነ - ምግባር ግልፅ፤ ቀልጣፋ እና ተጠያቂነት ያለው የአደጋ ተጋላጭነት
(አሽከርካሪዎች፣ አሰራር
ብቃትና ክህሎትን ማሳደግ የአገልግሎት ጥራት መጓደል
ካፒቴኖች፣
ምቹ የስራ አካባቢ
አስተናጋጆች፣ ህግና ስርዓትን ማክበር ብቃት ያላቸው ባለሙያዎች
ቴክኒሺያኖች…) እጥረት፣

ባለንብረቶች ሕግና ስርዓትን ማክበር፣ የሥራ ፈቃድ የአገልግሎት መስተጓጎል፣ ከፍተኛ


(የተሸከርካሪ፣
ተገቢውን መስፈርት ግልፅ፤ ቀልጣፋ እና ተጠያቂነት ያለው ቅሬታ፣
አውሮፕላን፣ ጀልባ፣
ማሟላት፣ አሰራር
መርከብ፣ ባቡር…) በተቋሙ ላይ መጥፎ ገጽታ
አጋርነት እና ተሳታፊነት ደህንነት መፍጠር፣

ተመጣጣኝ የአገልግሎት ዋጋ፣ አላስፈላጊ የስራ ጫና

የሬጉሌሽን አገልግሎት፣ (regulatory


service)

ማሰልጠኛ ተቋማት ተገቢውን መስፈርት የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ብቁ ያልሆነ ባለሙያ ማፍራት፤ ከፍተኛ
ማሟላት፣
የስራና ንግድ ፈቃድ፣ የህገወጥ አገልግሎት መስፋፋት፤
ሙያዊ ስነ ምግባር፣
ክትትልና ድጋፍ የአደጋ ተጋላጭነት፤
በአጋርነት መስራት፣
የኢንቨስትመንት ድጋፍ በሀገር ኢኮኖሚ ላይ ጫና
ተጠያቂነት ያለበት መፍጠር፣
አገልግሎት፣
አላስፈላጊ የስራ ጫና እና ወጪ፤

16
ቅልጥፍና ያለው አገልግሎት፣

የትራንስፖርት ተገቢውን መስፈርት የብቃት ማረጋገጫ የአገልግሎት መስተጓጎል፣ ከፍተኛ


አገልግሎት ሰጪ ማሟላት፣
የስራና ንግድ ፈቃድ፣ ቅሬታ፣
ማህበራት
ሙያዊ ስነ ምግባር፣
ክትትልና ድጋፍ በተቋሙ ላይ መጥፎ ገጽታ
በአጋርነት መስራት፣ መፍጠር፣
የኢንቨስትመንት ድጋፍ
ተጠያቂነት ያለበት የህገወጥ አገልግሎት መስፋፋት፤
ተመጣጣኝ የአገልግሎት ዋጋ፣
አገልግሎት፣

ቅልጥፍና ያለው አገልግሎት፣

የአየር እና የሙያና አገልግሎት ብቃት፤ የስራና ንግድ ፈቃድ፣ የአደጋ ተጋላጭነት ከፍተኛ
የኤርፖርት
በወቅቱ ተዘጋጅቶ የቀረበ የበረራ ፈቃድ አሉታዊ ገጽታ መፍጠር፣
ኦፐሬተሮች (Air
የበረራ ዕቅድ፣
and Airport የአየር አገልግሎት ስምምነት፣ የአየር ኦፐሬተሮች ብዛት መቀነስ
Operators)
ተገቢውን መስፈርት
ኤሮኖቲካል መረጃዎች፣ የገቢ መቀነስ፣
ማሟላት፣
የኤርፖርት ፋሲሊቲዎች፣
የዘርፉን ህግና ስርዓት ማክበር፤
የሬጉሌሽን አገልግሎት፣ (regulatory
service)

የቴክኒክ ምርመራ ተገቢውን መስፈርት የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ብቁ ያልሆነ ባለሙያ ማፍራት፤ መካከለኛ
17
ተቋማት ማሟላት፣ የስራና ንግድ ፈቃድ፣ የህገወጥ አገልግሎት መስፋፋት፤

ሙያዊ ስነ ምግባር፣ ክትትልና ድጋፍ የአደጋ ተጋላጭነት፤

በአጋርነት መስራት፣ የኢንቨስትመንት ድጋፍ በሀገር ኢኮኖሚ ላይ ጫና


መፍጠር፣
ተጠያቂነት ያለበት
አገልግሎት፣ አላስፈላጊ የስራ እና ወጪ ጫና፤

ቅልጥፍና ያለው አገልግሎት፣

የጭነት የጭነት ትራንስፖርት የጭነት ትራንስፖርት መረጃ የቅሬታ መጨመር፣ ከፍተኛ


ትራንስፖርት አገልግሎት መስፈርቶችን
የትራንስፖርት መሰረተ-ልማት ተደራሽነት በዕቃዎች መዘግየት፣ መበላሸት፣
አገልግሎት ማሟላት፣
መሰበርና መጥፋት ለክፍተኛ ካሳ
ተጠቃሚዎች ደህንነቱ የተጠበቀ፣ አስተማማኝ ፣
የትራንስፖርት መሰረተ- ክፍያ መዳረግ፣
ቀልጣፋ፣ ምቹ፣ የተቀናጀ እና በዋጋ
ልማቶችን እና አገልግሎት
ተመጣጣኝ የትራንስፖርት አገልግሎት በተቋሙ ላይ መጥፎ ገጽታ
መስጫዎችን እንዲጠብቅና
መፍጠር፣
እንዲንከባከብ የተሟላና ህጋዊ አሰራርን የተከተለ
መስተንግዶ፣
የትራንስፖርት አገልግሎት
ህግጋትን ማክበር

የጭነትና የጉምሩክ የካፒታል ጣሪያ የሥራ ፈቃድ የተቀላጠፈ የሎጀስትክስ መካከለኛ


አስተላላፊዎች እና አገልግሎት አለመስፋፋት
ለዘርፉ የሚያስፈልጉ ግልፅ፤ ቀልጣፋ እና ተጠያቂነት ያለው
የጉዞ ወኪሎች
ግብዓቶችና ሁኔታዎችን አሰራር ተገልጋዩ ላይ ቅሬታን መፍጠር
ማሟላት
18
አስፈላጊ የትምህርት ዝግጅት የሬጉሌሽን አገልግሎት፣ (regulatory በተቋሙ ላይ መጥፎ ገጽታ
እና የስራ ልምድ service) መፍጠር፣

ውጤታማ የስራ አፈፃፀም

በዘርፉ የተደራጁ የዕውቀትና ልምድ ማስረጃ፣ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ብቃት ያላቸው ባለሙያዎች መካከለኛ
የሙያ ማህበራት እጥረት፣
የሙያ ስነ - ምግባር የስራ ፈቃድ፣
የቅሬታ መጨመር፣
ግልፅ፤ ቀልጣፋ እና ተጠያቂነት ያለው
አሰራር

አምራቾች፣ ተገቢውን መስፈርት የሙያ ብቃት ማረጋገጫ የሕገ-ወጥ አገልግሎት መስፋፋት፤ መካከለኛ
መገጣጠሚያ እና ማሟላት፣
የስራ ፈቃድ፣ በንብረትና በሰው ላይ ጉዳት
ጥገና ተቋማት፤
ሙያዊ ስነ ምግባር፣ ማምጣት፣
የመለዋወጫ እና የኢንቨስትመንት ድጋፍ
ግብዓት አቅራቢዎች በአጋርነት መስራት፣ በሀገር ኢኮኖሚ ላይ ጫና
መፍጠር፣
ተጠያቂነት ያለበት
አገልግሎት፣ አላስፈላጊ የስራ እና ወጪ ጫና፤

በዘርፉ ለመሰማራት በዘርፉ የሚፈለገውን የመዋዕለ ግልፅ፤ ቀልጣፋ እና ተጠያቂነት ያለው የትራንስፖርት አገልግሎትና መካከለኛ
ፍላጎት ያላቸው ንዋይ ጣሪያ ማሟላት፣ አሰራር መሰረተ-ልማት አለመስፋፋት፣
አካላት
ተገቢውን መስፈርት የማበረታቻ ስርዓት
ማሟላት፣

19
በአጋርነት መስራት፣

የዘርፉ ባለድርሻ አካላት ትንተና


ባለድርሻ አካላት
በጽ/ቤቱ ላይ
ባለድርሻ አካላት በጽ/ቤቱ ላይ የሚኖረው
ባለድርሻ ዘርፉ ከባለድርሻ አካላት ባለድርሻ አካላት ከጽ/ቤቱ የሚፈልጉት
ተ.ቁ አሉታዊ ተጽዕኖ ተጽዕኖ ደረጃ
አካላት የሚፈልጋቸው ባህሪያት ምርት ወይም አገልግሎት
የሚያሳድሩባቸው ጉዳዮች (ከፍተኛ፣
መካከለኛ፣
ዝቅተኛ)

የህዝብ አስፈላጊ እና ወቅታዊ ህጎችና አስፈላጊ እና ወቅታዊ መረጃዎች፣ ዕቅድ እና የድጋፍና ክትትል ስራዎች በበቂ
ተወካዮች ፖሊሲዎች ሪፖርቶች፤ ሁኔታ አለመተግበር፤
ምክር ቤት
ወቅታዊ ክትትል፣ ድጋፍ እና ውጤታማ፣ ግልጽና ተጠያቂነት ያለው የውሳኔዎች መዘግየት፣
ግምገማ አሰራር፤
የአፈፃፀም ከፍተኛ
ወቅታዊ ግብረ-መልስ የህዝብ ተጠቃሚነት ክፍተት/የውጤታማነት ማነስ፤

የተለያዩ የቴክኒክ ድጋፎች፣ የመረጃዎች ፍሰት ክፍተት፤

ህጋዊ/አስተዳደራዊ ተጠያቂነት

የሚኒስትሮች አስፈላጊ እና ወቅታዊ ህጎችና አስፈላጊ እና ወቅታዊ መረጃዎች፣ ዕቅድ እና ለሚቀርቡ ሕጎችና ፖሊሲዎች ከፍተኛ
ምክር ቤት ፖሊሲዎች ሪፖርቶች፤ የውሳኔዎች መዘግየት፣

20
ወቅታዊ ክትትል፣ ድጋፍ እና የተለያዩ የቴክኒክ ድጋፎች፣ የአፈፃፀም
ግምገማ ክፍተት/የውጤታማነት ማነስ፤
ውጤታማ፣ ግልጽና ተጠያቂነት ያለው
በቂ በጀት መመደብ አሰራር፤ የመረጃዎች ፍሰት ክፍተት፤

የአደረጃጀት እና አሰራር የህዝብ ተጠቃሚነት ህጋዊ/አስተዳደራዊ ተጠያቂነት


ማሻሻያዎች ላይ ወቅታዊ
ለዘርፉ የልማት እቅዶቸ፣
ምላሽ መስጠትና ማጽደቅ
የሚመደብ በጀት መቀነስና
በወቅቱ አለመለቀቅ፤

የድጋፍና ክትትል ስራዎች በበቂ


ሁኔታ አለመተግበር፤

የመረጃዎች ፍሰት ክፍተት፤

የትራንስፖርት ወቅታዊና የተሟላ ክትትልና ድጋፍ አስፈላጊ እና ወቅታዊ መረጃዎች፣ ዕቅድ እና የአፈፃፀም
እንዲያደርጉ
ሚኒስቴር ሪፖርቶች፤ ክፍተት/የውጤታማነት ማነስ፤
ወቅታዊ ግብረ-መልስ
የተለያዩ የቴክኒክ ድጋፎች፣ ህጋዊ/አስተዳደራዊ ተጠያቂነት

ውጤታማ፣ ግልጽና ተጠያቂነት ያለው የድጋፍና ክትትል ስራዎች በበቂ


አሰራር፤ ሁኔታ አለመተግበር፤

የህዝብ ተጠቃሚነት የመረጃዎች ፍሰት ክፍተት፤

21
ለጽ/ቤቱ በቂ ትኩረት መስጠት በፕሮግራም በጀት ስርዓት መሰረት ዕቅድና ለሚቀርቡ ጥያቄዎች ተገቢውን
የበጀት ጥያቄ ማቅረብ፣ ድጋፍ ማጣት፣
የገንዘብ ዕቅድን መሠረት በማድረግ
ሚኒስቴር የተዘጋጀ በቂ የመደበኛና ቁጠባን መሰረት ያደረገ የበጀት አጠቃቀም፤ የሚቀርቡ ዕቅዶችን በበቂ በጀት
የካፒታል በጀት ጥያቄ አለመደገፍ፤
ወቅታዊ የፕሮግራም በጀት አጠቃቀም ከፍተኛ
ማስተናገድ
ሪፖርት፣ ለጽ/ቤቱ የሚሰጠው ትኩረት
ቀልጣፋ አገልግሎት መቀነስ፣
ደረጃውን የጠበቀ የፕሮጀክት ዝግጅትና
የአፈጻጸም ሪፖርት፣ የአፈፃፀም
ክፍተት/የውጤታማነት ማነስ፤

ሌሎች አስፈላጊና ወቅታዊ መረጃዎች፤ ተደራሽ እና ጥራት ያለው የትራንስፖርት የአገር ሀብት ብክነት፣ መካከለኛ
የፌዴራል አገልግሎት
የቴክኖሎጂና የዕውቀት ሽግግር፤ የአፈፃፀም
አስፈጻሚ
ቅንጅታዊ አሰራር ክፍተት/የውጤታማነት ማነስ፤
አካላት፣ ቅንጅታዊ አሰራር
ድጋፍና ትብብር፣ ቅሬታና ተጠያቂነት
ድጋፍና ትብብር፣

የብሄራዊ አገራዊ የልማት ዕቅድ፣ የዘርፍ የልማት እቅድ የአፈፃፀም መካከለኛ


ፕላንና ልማት ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች፣ ክፍተት/የውጤታማነት ማነስ፤
ወቅታዊ የልማት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርቶች
ኮሚሽን
አስፈላጊና ወቅታዊ ጥናቶች እና የአገር ሀብት ብክነት፣
አስፈላጊና ወቅታዊ ጥናቶች እና መረጃዎች፤
መረጃዎች፤

የዕቅድ አዘገጃጀትና አፈፃፀም


መመሪያዎች

22
ወጥነት ያለው የልማት እቅድ
ክትትልና ግምገማ ስርዓት

ወቅታዊ ግብረ-መልስ

የዘርፎች ቅንጅታዊ ትስስር

የክልል እና የልማት ዕቅዶች እና የአፈፃፀም ውጤታማ የክትትልና ድጋፍ ስርዓት ትግበራ የወጡ ሕጎች፣ ደንቦችና
የከተማ ሪፖርቶች፣ መመሪያዎች አፈጻጸም ደካማ
ግብረ-መልስ
አስተዳደር መሆን፣
አስፈላጊና ወቅታዊ ጥናቶች እና
የዘርፍ ግልጽና አሳታፊ የአሰራር ስርዓት ፣
መረጃዎች፤ የአፈፃፀም
ተቋማት
ወቅታዊ ሕጎች፣ ደንቦችና መመሪያዎች፣ ክፍተት/የውጤታማነት ማነስ፤
ቅንጅታዊ ትስስር
አቅም ግንባታ ሥራዎችና የልምድ ልውውጥ የአሰራር ወጥ አለመሆን፤ ከፍተኛ
ሕግና ስርዓት
መድረክ፣
ማስፈጸም/መፈጸም የመረጃዎች ፍሰት ክፍተት፤
የቴክኒክና የማቴሪያል ድጋፎች ፣
ብልሹ አሠራርን እንዲከላከሉ የህገወጥ አሰራሮች መስፋፋት እና
ወጥነት ያለውና የሚናበብ የመረጃ አያያዝና የአደጋ ተጋላጭነት
ልውውጥ ሥርዓት፣
ዝቅተኛ የተገልጋይ እርካታ
ቅንጅታዊ አሠራር፣

የዘርፉ የበላይ ስትራቴጂያዊ አመራር ውጤታማ አፈፃፀም የአፈፃፀም ከፍተኛ


አመራር መስጠት፤ ክፍተት/የውጤታማነት ማነስ፤
የውሳኔ መነሻ ሃሳቦች
ወቅታዊና ፈጣን ውሳኔዎች የህዝብ እርካታ መቀነስ

23
መስጠት፤ ወቅታዊ መረጃዎች እና የአፈፃፀም ሪፖርቶች የሃብት ብክነት

በመንግስትና በሌሎች አካላት የህዝብ ተሳትፎ እና ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ


አስፈላጊው ድጋፍ እንዲገኝ
ማመቻቸት

የተቀናጀ እና ተደጋጋፊ
የአሰራር ስርዓት መፍጠርና
መምራት፤

ውጤታማ የሀብት አጠቃቀም


አፈፃፀም፤

የክልል እና ቅንጅታዊ አሰራር፣ የትራንስፖርት መሰረተ ልማት ጥገና ሽፋን የአፈፃፀም ከፍተኛ
የከተማ ተደራሽነት ክፍተት/የውጤታማነት ማነስ፤
የባለቤትነት መንፈስ፣
አስተዳደሮች
የቴክኒክና የአቅም ግንባታ ድጋፍ፣ የህዝብ እርካታ መቀነስ
ወቅታዊ መረጃ፣
አሳታፊነት የሃብት ብክነት
ድጋፍና ትብብር፣
ለትራንስፖርት የመሰረተ ልማት
ሕብረተሰቡን ለልማት
ዝርጋታዎች የባለቤትነት መንፈስ
ማሰለፍ፣
ማነስ፣
የካሳ ክፍያ እና ወሰን ማስከበር
ህዝቡን ለዘርፉ ልማት በሰፊው
ስራዎችን በህጉ መሰረት ከዘርፉ
አለማነቃነቅ፣
ጋር ተቀናጅቶ ማከናወን፤

24
የትራንስፖረት መሰረተ ልማት
ፕሮጀክቶች መጓተትና
መስተጓጎል፣

የዘርፉ ዕውቀትና ክህሎት ተመጣጣኝ የክፍያና ማበረታቻ ስርዓት፣ የአፈፃፀም ከፍተኛ


ሰራተኞች ክፍተት/የውጤታማነት ማነስ፤
ቀልጣፋና ውጤታማ ምቹ የስራ አካባቢ፣
አፈጻጸም፣ የቅሬታ መጨመር፣
የአቅም ግንባታ ስራዎች፤
ቁርጠኝነት፣ የህዝብ አመኔታ ማጣት፣
መልካም አስተዳደር
የሙያ ስነ-ምገባር፣ የዘርፍ ዓላማ አለመሳካት፤

አገልጋይነት፤

የመሰረተ ሙያዊ ስነ-ምግባር ግልፅ እና ተጠያቂነት ያለው አሰራር፤ የግንባታ ፕሮጀክቶች መዘግየት፤ ከፍተኛ
ልማት ግንባታ
በውል መሰረት የተሰጠ የውል አስተዳደር፤ የግንባት ጥራት ክፍተት፤
ተዋናዮች
አገልግሎት፤
(አማካሪ ወቅቱን የጠበቀ ክፍያ፤ የገፅታ መበላሸት፤
ድርጅቶች፤ ጥሩ አፈፃፀም፤
ድጋፍና ክትትል፤ አላፈላጊ ወጭ እና የገንዘብ
የሥራ
መልካም የስራ ግንኙነት ብክነት፤
ተቋራጮች፤ መልካም አስተዳደር እና ወቅታዊ ውሳኔዎች፤
የግብዓት ደረጃውን ያልጠበቀ አገልግሎት
ግልፅና ፍትሀዊ ውድድር
አቅራቢዎች)

የኢትዮጵያ ተገቢውን የፈንድ ኣሰባሰብ ስራ የፈንድ ኣሰባሰብ ስራ ማሳለጫ ችግር ፈቺ ፈንዱን ደንብና መመሪያ ተከትሎ ከፍተኛ
ፖስታ ማከናወን ዘዴዎችን መቀየስ አለመሰብሰብ
25
ኣገልግሎት

ስትራቴጅክ የፋይናንስ ድጋፍ በዘርፉ የወጡ ሕጎች፣ ደንቦችና መመሪያዎች፣ የፋይናንስ እና ቴክኒክ አቅም ከፍተኛ
የልማት ማነስ፤
የቴክኒክ እና አቅም ግንባታ በቅንጅትና ትብብር መስራት
አጋሮች
ድጋፍ ደካማ የፕሮጀክት አፈፃፀም፤
(አበዳሪዎች፤ ግልፅነት እና ተጠያቂነት ያለው አሰራር፤
እርዳታ በቅንጅትና ትብብር መስራት የተገልጋይ እርካታ መቀነስ፤
መነሻ የፕሮጀክት ሃሳቦች፤
ሰጪዎች)
የተቋማቱን የፋይናንስ መመሪያና አሰራሮች
ማክበር፤

ውጤታማ የሆነ አፈፃፀም

አህጉራዊና ደራጃዎች እና የአሰራር ደራጃዎች እና የአሰራር ስርዓቶችን ማክበር፤ የገፅታ መበላሸት፤


አለማቀፋዊ ስርዓቶች፤
በቅንጅትና ትብብር መስራት፤ የአገልግሎት ጥራት መጓደል፤ መካከለኛ
ድርጅቶች
የቴክኒክ እና አቅም ግንባታ
አስፈላጊ የዘርፍ መረጃዎች፤
ድጋፍ

በቅንጅትና ትብብር መስራት፤

የትራንስፖርት የብቃት ማጋገጨዎች፤ ግልፅ እና ተጠያቂነት ያለው አሰራር፤ የግንባታ ፕሮጀክቶች መዘግየት፤ መካከለኛ
መሰረተ ልማት
ሙያዊ ስነ-ምግባር የውል አስተዳደር፤ የግንባት ጥራት ክፍተት፤
ግንባታ
ተዋናዮች በውል መሰረት የተሰጠ ወቅቱን የጠበቀ ክፍያ፤ የገፅታ መበላሸት፤
(አማካሪ አገልግሎት፤
አላፈላጊ ወጭ እና የገንዘብ
26
ድርጅቶች፤ ጥሩ አፈፃፀም፤ ድጋፍና ክትትል፤ ብክነት፤
የሥራ
መልካም የስራ ግንኙነት መልካም አስተዳደር እና ወቅታ ውሳኔዎች፤ ደረጃውን ያልጠበቀ አገልግሎት
ተቋራጮች፤
የግብዓት ግልፅና ፍትሀዊ ውድድር
አቅራቢዎች)

የመገናኛ በግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎች አስፈላጊ የዘርፍ መረጃዎች (በዘርፉ የወጡ የግንዛቤ ክፍተት፤ መካከለኛ
ብዙሃን ላይ ንቁ ተሳታፊነት፤ ሕጎች፣ ደንቦችና መመሪያዎች)፣
የትራንስፖርት አደጋ ተጋላጭነት፤
ሙያዊ ስነ-ምግባር በቅንጅትና ትብብር መስራት፤

በቅንጅትና ትብብር መስራት፤ የአቅም ግንባታ ስልጠና፤

ሙያዊ ድጋፍ፣

27
ጥንካሬ፣ ድክመት፣ የመልካም አጋጣሚዎችና ስጋት ትንተና (SWOT)
ውስጣዊ

ጥንካሬዎች (Strengths) ድክመቶች (Weaknesses)

የጽ/ቤቱን አሰራር የሚያሻሽሉ ጥናቶች በመካሄድ ላይ በጀት በወቅቱ ማስፀደቅና ማስተላለፍ አለመቻል
መሆናቸው
በሥራ ዘርፎች መካከል ተናቦ የመስራት ባህል አለመዳበር
ቢሮውን የማዘመን ስራዎች በሂደት ላይ መሆናቸው
በአዋጅ የተሰጡ የገቢ ምንጮችን አሟጦ አለመጠቀምና አለማስፋት
መዋቅር መፈቀዱ
ወቅታዊ የመንገድ መረጃዎችን አሰባስቦ አለማደራጀት
ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር በመተባበር የዓቅም ግንባታ
ለመንገድ ኤጀንሲዎች የተሟላ ክትትልና ድጋፍ አለማድረግ
ስልጠና እና ትምህርት እየተሰጠ መሆኑ
የተላለፈ በጀት ለታለመለት ዓላማ መዋሉን በበቂ ሁኔታ የክትትል እና ቁጥጥር
ጽ/ቤቱን ለማዘመን በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ የተደገፉ
ስራ ማከናወን አለመቻል
ስራዎች መብዛታቸው፤
የሠራተኞች የተሟላ የማስፈፀም አቅም አለመኖር
የጽ/ቤቱ የህግ ማዕቀፎች እና አሰራሮች እየተሻሻሉ መሆኑ፤
እያደገ ከመጣው የመንገድ ልማት እና የጥገና ፍላጎት ጋር የሚመጣጠን የፈንድ
ገቢ አለመኖር፣

የጽ/ቤቱ የመረጃ አያያዝና አጠቃቀም ዝቅተኛ መሆኑ፤

በጽ/ቤቱ ተፈላጊ በሆኑ ሙያዎች የሰለጠነ የሰው ኃይል እጥረት፤

ብቃት ያላቸውን ባለሞያዎች ሊስብ የሚችል የክፍያ ስርአትና ማበረታቻ


አለመኖር፣

28
ቅንጅታዊ አሰራር ደካማ መሆን፤

የግብአት አለመሟላት እና ምቹ የሥራ አካባቢ አለመኖር፤

ልዩ ድጋፍ ለሚሹ የህብረተሰብ ክፍሎች በቂ ትኩረት አለመስጠት


ውጫዊ

መልካም አጋጣሚዎች (Opportunities) ስጋቶች (Threats)

የመንገድ ዘርፍ ልማት ፕሮግራም መኖሩ ለመንገድ ጥገናና ደህንነት ሥራዎች ተገቢውን ትኩረት አለመስጠት

መንግስት ለመንገድ ዘርፍ ልማት ልዩ ትኩረት የሠጠ መሆኑ ከመንገድ ኃብት ዕድገት ጋር የተመጣጠነ የጥገና የፋይናንስ አቅርቦት አለመኖር

የበላይ አመራሩ ጽ/ቤቱን በሚደግፍ መልኩ ለመምራት የመንገድ ጥገና ግበዓቶች ዋጋ መለዋወጥ/መዋዠቅ
በሚያስችል አደረጃጀት መዋቀሩ፤
መንገዶች የጥራት ደረጃቸውን ጠብቀው አለመገንባት
ለጋሽና አበዳሪ ዓለም አቀፍ አካላት ለመንገድ ዘርፍ ልማት
የመንገድ ኤጀንሲዎች የማስፈፀም አቅም ማነስ
ትኩረት መስጠታቸው
በአገር አቀፍ ደረጃ አንፃራዊ የተረጋጋ የፖለቲካ ሁኔታ አለመኖሩ፣
ከአጎራባች አገሮች ጋር የየብስ ግንኙነት መስፋፋት
ከባለድርሻ አካላት ጋር በተገቢው ደረጃ ተቀናጅቶ የመስራት ባህሉ የዳበረ
ኢኮኖሚው ሁለንተናዊና ቀጣይነት ያለው ዕድገት
አለመሆን፣
የሚያስመዘግብ መሆኑ
በዘርፉ የሚፈለገው የሰለጠነ የሰው ኃይል እጥረት መኖሩ፣
በመንገድ ዘርፍ ልማት የህብረተሰቡ ተሳትፎ መጨመር
የካሳ ክፍያ እና የወሰን ማስከበር ችግር፣
የሕብረተሰቡ እና የባለሃብቱ ተሳትፎ ከጊዜ ወደ ጊዜ
እየተጠናከረ መምጣቱ፣ የግንባታ እና የመለዋወጫ ዕቃዎች እጥረትና የዋጋ መናር

ጽ/ቤቱን ለማዘመን የሚያግዙ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎች

29
እየተስፋፉ መምጣታቸው እና የቴክኖሎጂ ውጤቶችን የኮሮና ቫይረስ በሽታ ወረርሺኝ ተፅዕኖ፤
ለመጠቀም የሚያስችል ድጋፍ መኖሩ

የከተሞች መስፋፋት እና የህብረተሰቡ እንቅስቃሴ እና


የተሸከርካሪዎች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ መምጣት፣

ሃገሪቷ በተለያዩ አህጉራዊና አለምዓቀፋዊ የትስስር ማዕቀፎች


ውስጥ አባል መሆኗ፣

በሃገራችን የተጀመረው የለውጥ እንቅስቃሴ ለአለም አቀፍ


ተቀባይነትና ኢንቨስተሮችን ለመሳብ በመጪ ጊዜያቶች
አበረታች ሁኔታ መፍጠሩ፣

30
አስቻይና ፈታኝ ሁኔታዎች
አስቻይ ሁኔታዎች (Enablers) የመንገድ ፈንድ ተልዕኮ ፈታኝ ሁኔታዎች (Pains)

የተቋሙን አሰራር በዘመናዊ አሰራር ለመደገፍ በጥናት ላይ የመንገድ ፈንድ አስተዳደር ተቋሙ በሚሰጠው አገልግሎት ላይ የሚቀርቡ ቅሬታዎች ማለትም ከመንገድ
መሆኑ ሥርዓትን በማሟላት ኃብት ዕድገት ጋር የተመጣጠነ የመንገድ ጥገና የፋይናንስ ኃብት አለመኖር'
የታቀዱ የመንገድ ጥገናና በአዋጅ የተሠጡ የገቢ ምንጮችን አሟጦ አለመጠቀምና አለማስፋት
አዲስ አደረጃጀት መጽደቅ
የመንገድ ደህንነት
በወቅታዊ የመንገድ መረብ መረጃ ላይ የተመሰረተ የመረጃ አሰባሰብ እና
ቢሮውን ዘመናዊ እና ለሰራተኛ ምቹ ለማድረግ በሂደት ላይ ሥራዎችን ለማከናወን
አደረጃጀት ላይ ክፍተት መኖር
መሆኑ የሚያስችል ከመንገድ
ተጠቃሚው የመክፈል የኮሮና ቫይረስ በሽታ ወረርሺኝ ተፅዕኖ፤
ለዘርፉ የሚሰጠው ትኩረት እየተሻሻለ መምጣቱ፣
አቅም ጋርየተመጣጠነ የመፈፀም እና ማስፈፀም አቅም ክፍተት፤

የሕብረተሰቡ እና የባለሃብቱ ተሳትፎ ከጊዜ ወደ ጊዜ የፈንድ ገቢ በማፈላለግ'

እየተጠናከረ መምጣቱ፣ በመሰብሰብና ለመንገድ ከባለድርሻ አካላት ጋር ያለ ቅንጅታዊ አሰራር ደካማ መሆኑ፣
ኤጀንሲዎች በማከፋፈል
በዘርፉ የሚፈለገው የሰለጠነ የሰው ኃይል እጥረት፣
የመንገድ መሰረተ ልማት ፍላጎት በየጊዜው እያደገ የመንገድ ተጠቃሚዎችንና
መምጣቱ፣
ባለድርሻ አካላትን ፍላጎት የግንባታ እና የመለዋወጫ ዕቃዎች እጥረትና የዋጋ መናር፣
ለጋሽና አበዳሪ ዓለም አቀፍ አካላት ለመንገድ ዘርፍ ልማት የሚያሟላ የመንገድ ጥገና
አዳዲስ የቴክኖሎጂ ግኝቶችን የመጠቀም ሁኔታ በሚፈለገው ደረጃ
ትኩረት እየሰጡ መምጣታቸው ሥራ ጥራቱን ጠብቆ
አለማደጉ፤
እንዲከናወን በማድረግ
ከጎረቤት እና ከሌሎች የአፍሪካ ሃገራት ጋር ያሉ የትብብር
አፈፃፀሙን በመከታተልና በመንገድ መሰረተ ልማት ሀብት አስተዳደር ላይ ውስንነት መኖር፤
እና የትስስር ማዕቀፎች እያደገ መሄዱ፣
በመገምገም መንገድ
ጥራት ያለው የዘርፉ የመረጃ አያያዝና አጠቃቀም ስርዓት ዝቅተኛ
የቴክኖሎጂ አማራጫች መስፋፋት እና የአጠቃቀም ማደግ ተጠቃሚው ህብረተሰብ
መሆኑ፤
ምቹና ደህንነቱ የተጠበቀ
የከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በጥገናው ዙሪያ የሰው
31
ኃይል ለማፍራት አወንታዊ ሚና መጫወት መጀመራቸው፤ መንገድ ማግኘቱን ብቃት ያላቸውን ባለሞያዎች ሊስብ የሚችል የክፍያ ስርአትና
ማረጋገጥ፡፡ ማበረታቻ አለመኖር፣
የአለም አቀፍ የልማት ተቋማት አጋርነት እየተሻሻለ
መምጣቱ፤ የግብአት አለመሟላት

የጽ/ቤቱ የመፈፀምና የማስፈፀም አቅም እየተሻሻለ ምቹ የሥራ አካባቢ አለመኖር


መምጣቱ፤

በመንገድ ትራንስፖርት ዘርፉ በአለም ዓቀፍ ደረጃ


ተቀባይነት ያገኙ ማሰልጠኛ ማዕከላት መኖራቸውና
የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ አጠቃቀም እያደገ መምጣቱ

32
የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት ተልዕኮ፣ ራዕይና እሴቶች
ተልእኮ

“የመንገድ ፈንድ አስተዳደር ሥርዓትን በማሟላት የታቀዱ የመንገድ ጥገናና የመንገድ ደህንነት
ሥራዎችን ለማከናወን የሚያስችል ከመንገድ ተጠቃሚው የመክፈል አቅም ጋር የተመጣጠነ የፈንድ ገቢ
በማፈላለግ' በመሰብሰብና ለመንገድ ኤጀንሲዎች በማከፋፈል የመንገድ ተጠቃሚዎችንና ባለድርሻ
አካላትን ፍላጎት የሚያሟላ የመንገድ ጥገና ሥራ ጥራቱን ጠብቆ እንዲከናወን በማድረግ አፈፃፀሙን
በመከታተልና በመገምገም መንገድ ተጠቃሚው ህብረተሰብ ምቹና ደህንነቱ የተጠበቀ መንገድ ማግኘቱን
ማረጋገጥ”፡፡

ራዕይ

“በ 2015 በምስራቅ አፍሪካ ተመራጭ የመንገድ ፈንድ ሆኖ ማየት”

እሴቶች

ሙስናን እንዋጋለን

ችግሮቻችንን በውይይት እንፈታለን

ስራችንን ያለ ቀስቃሽ እንሰራለን

ህብረታችን የስኬታችን መሰረት ነው

ለለውጥ ዝግጁ ነን

የመንገድ ተጠቃሚውን እርካታ ለማስገኘት እንተጋለን

ቁጠባን ባህላችን እናደርጋለን

ቁርጠኝነት

33
ደረጃ ሁለት

ስትራተጂያዊ የትኩረት መስኮችና ዕይታዎች

ስትራተጂያዊ የትኩረት መስኮች


የዘርፉ ስትራቴጂያዊ ጉዳዮች ከአገራዊ ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች ትንተና፣ ከጽ/ቤቱ ዳሰሳ ውጤቶችን፣
ከአስቻይና ፈታኝ ሁኔታዎችን፣ ከተገልጋይ እና ባለድርሻ አካላት ፍላጎቶች በመነሳትና በዘርፉ የተለዩ
ስትራቴጂያዊ የትኩረት መስኮች

ውጤታማ የመንገድ ፈንድ አስተዳደር

ተቋማዊ የመፈጸምና የማስፈጸም አቅም ግንባታ

የላቀ አገልግሎት መስጠት

34
የስትራቴጂያዊ የትኩረት መስኮችና ውጤቶች መግለጫ, /Strategic Themes & Results Commentary/
ስትራተጂያዊ የትኩረት ቀጥሎ ወደሚገኘው ከፍተኛ
ተ.ቁ መስክና ውጤት /Strategic የስኬት ማረጋገጫ /Results ውጤት (ራዕይ/ተልዕኮ) እንዴት
የሚያካትተው
Themes & Results/ Commentary/ ሊያደርስ እንደሚችል
ውጤታማ የመንገድ ፈንድ ለጽ/ቤቱ በአዋጁ የተሰጡትን፤ ገቢን የገቢ ማደግ ለጽ/ቤቱ በአዋጁ የተሰጡትን፤
አስተዳደር አሟጦ መሰብሰብ፣ ገቢን አሟጦ መሰብሰብን፣ ገቢ
የተሻሻለ የበቢ አሰባሰብ፤ ለመሰብስብ የሚያስችል የአሰራር
ገቢ ለመሰብስብ የሚያስችል የአሰራር ስርዓትን ማሻሻልን በቂ መረጃ ላይ
ስርዓትን ማሻሻል፣ የተሻሻለ ፋይናንስ አጠቃቀም የተመሰረተ የበጀት ድልድልን
ውጤት፡- ተግባራዊ በማድረግ የፋይናንስና
የፋይናንስና የንብረት አጠቃቀምን
የንብረት አጠቃቀምን ማጎልበትን፤
ማጎልበትን
ለመንገድ ጥገናና ደህንነት ሥራዎች
በጀት በመደልደል ለፈንዱ
ተጠቃሚዎች ማስተላለፍና
የክትትልና ቁጥጥር ስልቶችን
ተግባራዊ በማድረግ የተላለፈ በጀት
ለታለመለት ዓላማ እንዲውል
ማስቻልን ያካተተ ነው፡፡

35
ስትራተጂያዊ የትኩረት ቀጥሎ ወደሚገኘው ከፍተኛ
ተ.ቁ መስክና ውጤት /Strategic የስኬት ማረጋገጫ /Results ውጤት (ራዕይ/ተልዕኮ) እንዴት
የሚያካትተው
Themes & Results/ Commentary/ ሊያደርስ እንደሚችል

ተቋማዊ የመፈጸምና የጽ/ቤቱንና ፈንዱ ተጠቃሚ የመንገድ ያደገ የፈንድ አፈጻጸም በጥናት ችግሮቻችንን በመፍታት
የማስፈጸም አቅም ኤጀንሲዎችን አቅም ለማሳደግ የደንበኞችና ባለድርሻ አካላትን ፍላጎት
ግንባታ፤ ያደገ የቴክኖሎጂ አጠቃቀም
ቴክኖሎጂ አጠቃቀምና የስልጠና ታሳቢ በማድረግ የተቀናጀ የተሟላ
ስርዓቱን በመሻሻል ቀልጣፋ ወቅታዊና ጥራቱን የጠበቀ
ያደገ የክትትልና ግምገማ አቅም
የክትትልና ግምገማ አቅምን ማሳደግ አገልግሎት መስጠትን የሚዳስስ ነው፡፡
ውጤት፡- ያደገ
የማስፈጸም አቅም

የላቀ አገልግሎት መስጠት በጥናት ችግሮቻችንን በመፍታት


የደንበኞችና ባለድርሻ አካላትን ፍላጎት
ውጤት፡ የተሻሻለ
ታሳቢ በማድረግ የተቀናጀ የተሟላ
አገልግሎት
ቀልጣፋ ወቅታዊና ጥራቱን የጠበቀ
አገልግሎት መስጠትን የሚዳስስ ነው፡፡

36
የዕይታዎች ወሰን መግለጫ
የጽ/ቤቱን እቅድ ለማሳካት አራት የትኩረት መስኮችንና በስትራቴጂ ዘመኑ መጨረሻ የሚደርስባቸውን
ስትራቴጂያዊ ውጤቶች ለይቶ በማስቀመጥ የጽ/ቤቱን ዕይታዎችና ወሰን መግለጫዎችን በሚከተለው መልኩ
አዘጋጅል፡፡

የዕይታዎች አይነት
በሚዛናዊ የውጤት ተኮር አሰራር መሰረት አራት እይታዎች ያሉት ሲሆን እነሱም የተገልጋይ፣ የሀብትና
ፋይናንስ፣ የውስጥ አሰራር እና የመማማርና ዕድገት ዕይታዎች ናቸው፡፡

የተገልጋይ እይታ

ተገልጋይ የሚለው ቃል የውጭና የውስጥ ተገልጋይን የሚያመለክት ሲሆን የተቋሙ ተገልጋዮችና ባለድርሻ
አካላት እነማን ናቸው የሚለው ከላይ በሰንጠረዥ 1 እና 2 ላይ በዝርዝር ተቀምጠዋል፡፡ በመሆኑም የተገልጋዩን
ፍላጎት ከማላት አንፃር በዚህ ዕይታ ሥር ሊካተቱ ከሚገባቸው ዝርዝር አመልካቾች መካከል በዋነኛነት
ሊጠቀሱ የሚገባቸው፣

የተገልጋይ ዕርካታ ማሣደግ

ምቾትና ደህንነት ማሻሻል

ተደራሽነትና ጥራት ማሳደግ

አሣታፊነትና አጋርነት ማሣደግ ናቸው፡፡

የፋይናንስ እይታ

ይህ ዕይታ የተቋሙን የሀብት አያያዝ፣ የመደበኛና የፈንድ በጀት አጠቃቀምን ውጤታማ በማድረግ የሚቀረፁ
ግቦችን ስኬት ለመመዘን የሚያስችሉ የዕቅድ አፈፃፀም አመልካቾችን አካትቷል፡፡ ከዚህ በመነሣት በዕይታው
ሥር

የበጀት ውጤታማነት ማሻሻል

የሃብት አጠቃቀም ማሳደግ

የፋይናንስ አቅም ማጎልበት አመልካቾች አካትል፡፡

የውስጥ አሰራር እይታ

37
የውስጥ አሰራር እይታ የተቋሙን ተልእኮውን ለማሳካት የሚያከናውናቸው ዋና ዋና አሰራሮችን ያካተተ
ሲሆን የሥራ ሂደቶች እርስ በርሳቸው በመመጋገብና በጋራ ስትራቴጂያዊ ውጤቶችን ለማረጋገጥ በሚያስችል
ሁኔታ የተቀመጡ ናቸው፡-

ደህንነቱ የተጠበቀ የትራንስፖርት አገልግሎት

የትራንስፖርት አቅርቦትና አገልግሎት ሽፋን

ቅንጅታዊ አሠራር

ቀልጣፋና ወጪ ቆጣቢ አገልግሎት

ወቅታዊና አስተማማኝ መረጃ

ግልጽነትና ተጠያቂነት

የሬጉላቶሪና ስታንዳርድ ማስጠበቂያ አሠራር ለማሻሻል የሚያስችሉ አመልካቾችን ያካተተ ነው ፡፡

የመማማርና ዕድገት እይታ

ከላይ ያየናቸውን ዕይታዎች ለማሳካት የሰው ኃብት ልማት፣ተቋማዊ የአሠራር ሥርዓቶችና ባህልን በማጎልበት
እንዲሁም የቴክኖሎጂ አጠቃቀም አቅምን በማሳደግ ተቋሙን ውጤታማ ማድረግን ያካተተ ነው፡፡

የዕይታዎች የእርስ በርስ ትስስር


የሰው ሀብት ልማትን በቴክኖሎጂ፣ በክህሎትና በአመለካከት በማሳደግ ተቋሙ ሊያስፈፅማቸው/
የተቋቋመበትን አላማ ለማሳካት እንዲችል በውስጣዊ አደረጃጀቱን በማጠናከር የህብረተሰቡን ግንዛቤ
በማሳደግ፤ የህግ ተፈፃሚነትን በማሻሻል፣ ቀልጣፋና ወጪ ቆጣቢ የመረጃ ሥርአትን በመዘርጋት፣ የመንገድ
ትራፊክ ደህንነትን በማሻሻል፣ የቅንጅታዊ አሰራሩን በማጎልበት የመንገድ ትራንስፖርት አቅርቦትንና ሽፋንን
በማሳደግ የሀብትና በጀት አጠቃቀምና ውጤታማነትን በማሳድግ ተደራሽ፣ ምቾቱና ደህንነቱ የተጠበቀ፣
የትራንስፖርት አገልግሎት በመስጠት የተገልጋዮች እርካታን ማረጋገጥ ይቻላል፡፡

38
የዕይታዎች አጠቃቀም መግለጫና የትኩረት አቅጣጫ
ሠንጠረዥ 8

ዕይታዎች የዕይታው አጠቃቀም መግለጫ የዕይታው ትኩረት

ተገልጋዮች/ደንበኞች ከትራንስፖርት አገልግሎት ማግኘት


የሚፈልጉትን እሴት ምንነት የሚያሳይ ነው፡፡ ከእነዚህ ዋና ዋና ዕሴቶች
ተገልጋይ/ደ
መካከል የትራንስፖርት አገልግሎት፡-
ንበኛ
የተገልጋይ/ ደንበኛ
ምቾትና ደህንነት፣ እርካታ

ተደራሽነትና አስተማማኝነት

አሳታፊነትና አመኔታ

ተመጣጣኝ ዋጋ

የአገልግሎት ማግኛ ጊዜ ማጠር

ተገልጋዩ/ ባለድርሻ አካላት ከትራንስፖርት አገልግሎት ሊያገኙ


የሚፈልጉትን እሴት ለመስጠት የተፈቀደውን በጀት/ሃብት ውጤታማ
በሆነ ሁኔታ መጠቀምና የሚያስፈልገውን የፋይናንስ አቅም ማጎልበት
ፋይናንስ/በ የሚጠቁም ሲሆን እነሱም፡- የበጀትና ሃብት
ጀት/ሃብት ውጤታማ
የበጀት ውጤታማነት ማሻሻል አጠቃቀም

የሃብት አጠቃቀም ማሳደግ

ተገልጋዮች ከትራንስፖርት አገልግሎት የሚያገኙት እሴት ለማቅረብና


የበጀትና ሃብት አጠቃቀም ለማሳደግ ውስጣዊ አሠራራችን ምን
መሆን እንዳለበት የሚጠቁም ነው፡፡ ይኸውም፡-
የውስጥ ቀልጣፋና
አሠራር ደህንነቱ የተጠበቀ የትራንስፖርት አገልግሎት ውጤታማ

የትራንስፖርት አቅርቦትና አገልግሎት ሽፋን ውስጣዊ አሠራርና


አገልግሎት
ቅንጅታዊ አሠራር አሰጣጥ

ቀልጣፋና ወጪ ቆጣቢ አገልግሎት

ወቅታዊና አስተማማኝ መረጃ

ግልጽነትና ተጠያቂነት

39
የሬጉላቶሪና ስታንዳርድ ማስጠበቂያ አሠራር

ውጤታማና ቀልጣፋ ውስጣዊ አሠራርና አገልግሎት አሰጣጥን


ተግባራዊ ለማድረግ፣ የፋይናንስ አጠቃቀማችንን በማሻሻል ተገልጋዮች
ከትራንስፖርት አገልግሎት የሚፈልጉትን እሴት ለማቅረብ
መማማርና የሚያስፈልገውን ዕውቀትና ክህሎት እንዲሁም የመረጃ ሥርዓትና ዕውቀት፣ የመረጃና
ዕድገት የቴክኖሎጂ አጠቃቀምን ማሳደግ የተመለከተ ሲሆን ይህም የግንኙነት ሥርዓት
የሚያተኩረው፡-

የሰው ኃይል የመፈጸም አቅም

የቴክኖሎጂ አጠቃቀም ዕውቀትና ክህሎት

የመረጃ አጠቃቀም አቅም ማሳደግ ላይ ነው፡፡

ደረጃ ሶስት

ስትራቴጂያዊ ግቦች በየትኩረት መስኩ


የትኩረት መስክ 1፡ ጥራት ያለው የትራንስፖርት መሠረተ ልማት ማስፋፋትና ማስተዳደር

ግብ 1፡- የትራንስፖርት መሰረተ ልማት ማስፋፋት፣

የትኩረት መስክ ሁለት፡ ውጤታማ እና የተቀናጀ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት

ግብ 2፡- የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ማሳደግ፣

ግብ 3፡- የጭነት ትራንስፖርት አገልግሎት ማሳደግ፣

ግብ 4፡- የሎጀስቲክስ የአሰራር ሥርዓትን ማሻሻል

ግብ 5፡- የቴክኖሎጂና የመረጃ ስርዓትን ማሻሻል

የትኩረት መስክ 3፡ ደህንነቱ የተጠበቀ የትራንስፖርት አገልግሎት

ግብ 6፡ የትራንስፖርት ደህንነት ማሻሻል

ግብ 7፡- የትራንስፖርት ስርዓት ለአካባቢና ስነ-ምህዳር ተስማሚነትን ማሳዳግ፣

የትኩረት መስክ አራት፡ ተቋማዊ የመፈጸም እና የማስፈፀም አቅም ግንባታ

ግብ 8፡- የተቋማዊ የማስፈፀም አቅም ማሻሻል

ግብ 9፡- የፋይናንስ አቅምን ማሳደግ፤

40
ግብ 10፡- የሰው ሀብት ልማትን ማጎልበት፤

ግብ 11፡- የቴክኖሎጂ አጠቃቀም ማሻሻል፤

ግብ 12፡- የሴቶች፣ ወጣቶችና ልዩ ድጋፍ የሚሹ የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፎና ተጠቃሚነትን


ማረጋገጥ፤

ግብ 13፡- የሬጉላቶና ኢንፎርስመንት አቅም ማሻሻል፣

ግብ 14፡- የተገልጋይ እርካታና አመኔታ ማሳደግ፤

ግብ 15፡- የፖሊሲ፣ ጥናትና ስታንደርድ ስራዎችን ውጤታማነት ማሳደግ፣

ግብ 16፡- ቀልጣፋ አመራርና ድጋፍ በመስጠት የትራንስፖርት ሴክተሩ ውጤታማ ማድረግ፡

3.1. ግቦችን በእይታ ማስቀመጥ

እይታ የስትራቴጂያዊ ግቡ ስያሜ

ተገልጋይ/ባለድርሻ የተገልጋይ እርካታ ማሳደግ፤

ፋይናንስ የፋይናንስ አቅምንና አጠቃቀምን ማሳደግ


የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ማሳደግ፣
የጭነት ትራንስፖርት አገልግሎት ማሳደግ፣
የሎጀስቲክስ የአሰራር ሥርዓትን ማሻሻል
የትራንስፖርት ደህንነት ማሻሻል፣
የትራንስፖርት መሰረተ ልማት ማስፋፋት፣
የቴክኖሎጂና የመረጃ ስርዓትን ማሻሻል
የውስጥ አሰራር
የትራንስፖርት ስርዓት ለአካባቢና ስነ-ምህዳር ተስማሚነትን ማሳዳግ፣
የሴቶች፣ ወጣቶችና ልዩ ድጋፍ የሚሹ የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፎና
ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ፤
የሬጉላቶና ኢንፎርስመንት አቅም ማሻሻል፣
የፖሊሲ፣ ጥናትና ስታንደርድ ስራዎችን ውጤታማነት ማሳደግ፣
ቀልጣፋ አመራርና ድጋፍ በመስጠት የትራንስፖርት ሴክተሩ ውጤታማ
ማድረግ፡
መማማር እና እድገት የሰው ሀብት ልማትን ማጎልበት፤
41
እይታ የስትራቴጂያዊ ግቡ ስያሜ

የተቋማዊ የማስፈፀም አቅም ማሻሻል

የቴክኖሎጂ አጠቃቀም ማሻሻል፤

42
የተጠቃለሉ ስትራቴጂያዊ ግቦች መግለጫ (Corporate Objective Commentary)

እይታ የስትራቴጂያዊ ግቡ ስያሜ የግቡ ይዘትና ወሰን ከግቡ የሚጠበቅ ውጤት

የትራንስፖርት መሠረተ ልማት እና አገልግሎት የቀነሰ የጉዞ ጊዜ እና ወጪ፤


በማስፋፋትና ተደራሽነትን በማሳደግ የጉዞ ጊዜ፣ ወጪ
የቀነሰ የትራንስፖርት መጠበቂያ ጊዜ፤
ተገልጋይ/ባለድርሻ የተገልጋይ እርካታ ማሳደግ፤ እና የትራንስፖርት መጠበቂያ ጊዜ በመቀነስ
የተገልጋይን እርካታ ማሳደግ፤ ያደገ የተገልጋይ እርካታ፤

የተፈጠረ የተገልጋይ አመኔታ፤

የፋይናንስ አቅምንና አጠቃቀምን የበጀትና የሃብት አጠቃቀም ውጤታማነትን በማሳደግ፣ ያደገ የአገልግሎት ገቢ፤
ማሳደግ
የአገልግሎት ዋጋ ከወጪ ጋር እንዲጣጣም በማድረግ፣
ያደገ የፈንድ ገቢ፤
ፋይናንስ የገቢ አሰባሰብ ስርዓት በማሻሻል፤
ያደገ የውጪ ምንዛሬ፤

የቀነሰ የሃብት ብክነት፤

የውስጥ አሰራር የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት በመንገድ፣ በባቡር ፣ በአየር፣ በውሃ የመንገደኛ ያደገ የትራንስፖርት አገልግሎት አማራጭ፤
ማሳደግ፣
ትራንስፖርት አማራጮች ተደራሽ አገልግሎት
የቀነሰ ትራንስፖርት የመጠበቂያ ጊዜ፤
በመስጠት እና የብዙሃን ትራንስፖርት በማስፋፋት
መንገደኛ የማጓጓዝ አቅምን ማሳደግ፤ ያደገ ስምሪትና የጉዞ መስመር፤

የተቀላጠፈ የትራፊክ ፍሰት፤

የጭነት ትራንስፖርት አገልግሎት በመንገድ፣ በባቡር ፣ በአየር፣ በማሪታይም የጭነት ያደገ ጭነት የማጓጓዥ አቅም፤
ማሳደግ፣
ትራንስፖርት አማራጮች በማስፋት፣ የአገልግሎት

43
እይታ የስትራቴጂያዊ ግቡ ስያሜ የግቡ ይዘትና ወሰን ከግቡ የሚጠበቅ ውጤት

ተደራሽነት በማሳደግ እና የሎጅስቲክስ ስርዓቱን ያደገ የጭነት አገልግሎት አማራጭ፤


በማሻሻል ጭነት የማጓጓዝ አቅምን ማሳደግ፤
የቀነሰ የጭነት ትራንስፖርት ወጪ፤

የሎጀስቲክስ የአሰራር ሥርዓትን የተሻሻለ የሎጂስቲክስ (LPI) ደረጃ


ማሻሻል የሎጅስቲክስ መሠረተ ልማትና ፋሲሊቲዎችን
በማስፋፋት፣ የጉምሩክ አሠራርን በማሻሻል፣ የቀነስ የሎጅስቲክስ ጊዜ፤
የኢንፎርሽን ቴክኖሎጂ አጠቃቀምን በማሳደግ፣ ጭነት
የቀነስ የሎጅስቲክስ ወጪ፤
የማንሳት አቅምን በማሻሻል፣ ቅንጅታዊ አሠራርና
ክትትልን በማጠናከር የሎጂስቲክስ አፈፃፀም ደረጃ የቀነሰ የዲመሬጅ ወጪ፤
በማሻሻል ለተገልጋዮች ተመራጭ መሆን፤
የተሻሻለ የሎጅስቲክስ ስርዓት፤

የትራንስፖርት ደህንነት ማሻሻል፣ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎች በማከናወን፣ የህግ ያደገ የህግ ማስከበር አቅም፤
የማስከበር እና የስታንዳርድ ስራዎችን በመተግበር፣
የስታንዳርዶች ትግበራ መሻሻል፤
በቴክኖሎጂ የተደገፈ የአሠራር ስርዓት በመዘርጋት፣
የተሽከርካሪ አደጋ አስቸኳይ ህክምናና የካሳ ክፍያ የቀነሰ የትራንስፖርት አደጋ፤
አገልግሎት በመተግበር፣ መንገዶች ተነባቢ እንዲሆን
በማድረግ እና ቅንጅታዊ አሠራርን በማሳደግ
የትራንስፖርት ትራፊክ አደጋን መቀነስ፤

የትራንስፖርት መሰረተ ልማት የመንገድ፣ ባቡር፣ አየር፣ ውሃ እና የሎጂስቲክስ መሰረተ- ያደገ የትራንስፖርት መሰረተ ልማት ሽፋን፤
ማስፋፋት፣ ልማቶችን በማስፋፋት እና ተገቢውን አገልግሎት
44
እይታ የስትራቴጂያዊ ግቡ ስያሜ የግቡ ይዘትና ወሰን ከግቡ የሚጠበቅ ውጤት

መሥጠት እንዲችሉ ወቅቱን የጠበቀ እንክብካቤና ደረጃ የቀነሰ የጉዞ ጊዜና ወጭ፤
የማሳደግ ስራ በማከናወን የትራንስፖርት መሰረተ
ልማቶችን ማስፋፋት ፤ የተሻሻለ የመሰረተ ልማት ጥራት፤

የተቀላጠፈ የትራፊክ ፍሰት፤

የቴክኖሎጂና የመረጃ ስርዓትን በዘርፉ የአገልግሎት አሰጣጥ፣ የመረጃ አያያዝ፣ የመረጃ ተደራሽነት፤
ማሻሻል
የግንኙነትና የተግባቦት ስራዎችን በማዘመን እንዲሁም
በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ የተደገፈ የመረጃ ስርዓት
ችግር ፈቺና ተስማሚ የቴክኖሎጂ አማራጮችን
በመጠቀም የመረጃ ተደራሽነትን ማሳደግ፤ በቴክኖሎጂ ተደግፈው የሚሰጡ አገልግሎቶች መሻሻል

የአገልግሎት ጥራትና ቅልጥፍና፤

የትራንስፖርት ስርዓት ለአካባቢና ለአካባቢ ተስማሚ የሆኑ የትራንስፖርት መሠረተ ለአካባቢ ተስማሚ የሆነ የትራንስፖርት አገልግሎት፤
ስነ-ምህዳር ተስማሚነትን ማሳዳግ፣
ልማቶችን በመገንባት፣ የሞተር አልባ፣ በታዳሽ ኃይል የአካባቢና ማሀበረሰብ ተፅዕኖ ግምገማዎች ትግበራ
የሚሠሩ እና የብዙሃን ትራንስፖርት አማራጮችን መሻሻል፤
በማስፋት፤ አለም አቀፍ ግዴታዎችን በማሟላት፣
እንዲሁም የአረንጓዴ ልማት ስራዎችን በመስራት የቀነሰ የካርቦን ተመጣጣኝ (Equivalent) ጋዝ ልቀት፤
ለአካባቢ ተስማሚ የሆነ የትራንስፖርት ስርዓት
ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር የትራንስፖርት
መገንባት፤
መሠረተ ልማት፤

የሴቶች፣ ወጣቶችና ልዩ ድጋፍ የሚሹ የሴቶች፣ ወጣቶች እና ልዩ ድጋፍ የሚሹ የህብረተሰብ ያደገ ፍትሃዊና እኩል ተጠቃሚነት፤
የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፎና
ክፍሎችን ተሳትፎና ተጠቃሚነት በማሳደግ፤ በዘርፉ
ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ፤ ያደገ የሴቶች አመራርና ውሳኔ ሰጪነት፤
45
እይታ የስትራቴጂያዊ ግቡ ስያሜ የግቡ ይዘትና ወሰን ከግቡ የሚጠበቅ ውጤት

የኤች. አይ.ቪ ኤድስ ተጋላጭነትን የመቀነስ ስራዎችን የተፈጠረ የስራ እድል፤


በመስራት እና በበሽታው ለተጎዱ የህብረተሰብ
የቀነሰ የኤች. አይ.ቪ ኤድስ ተጋላጭነት፤
ክፍሎችን ድጋፍ በማድረግ፣ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ
በዘርፉ የሚያሳድረውን ተጽእኖ የመቀነስ ስራዎችን የቀነሰ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ተጽእኖ፤
በመስራት የሴቶች፣ ወጣቶችና ልዩ ድጋፍ የሚሹ
የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፎና ተጠቃሚነትን
ማረጋገጥ፤

የሬጉላቶና ኢንፎርስመንት አቅም የዘርፉን አፈፃፀም ለማሳደግ የሚያስችሉ የህግ የህጎች ተፈፃሚነት መሻሻል
ማሻሻል፣ ማዕቀፎችን በማዘጋጀት እና አፈጻጸማአቸውን
በመከታተል፣ ጠንካራ የቁጥጥርና ክትትል ስርዓትን ጠንካራ የክትትልና ግምገማ ስርዓት
በመዘርጋት የሬጉላቶና ኢንፎርስመንት አቅምን ማሻሻል፣
የፖሊሲ፣ ጥናትና ስታንደርድ በዘርፉ ፖሊሲዎችን፣ ስታንዳርዶችን እና ጥናቶችን የተዘጋጁ ፖሊሲዎች፣ ስታንዳርዶችና ጥናቶች
ስራዎችን ውጤታማነት ማሳደግ፣ በማዘጋጀት፣ በማሻሻል እና ተፈፀሚነታቸውን ተግባራዊነት
በማሳደግ ውጤታማነትን ማሳደግ፤
የጥናቶች ትግበራ ውጤታማነት

ቀልጣፋ አመራርና ድጋፍ በመስጠት የሕዝብ ግንኙነት፣የሕግ ድጋፍ ፣ስነምግባርና ጸረ-ሙስና፣የሰው ያደገ የመረጃ ተደራሽነት
የትራንስፖርት ሴክተሩ ኃይል አስተዳደር እና ልማት ፣የፋይናንስ፣ የአቅርቦትና
ውጤታማ ማድረግ፡ ኦዲት፣የዘርፍ ዕቅድና በጀት፣ዝግጅት፣ የክትትልና የቀነሰ ብልሹ የአሰራር ስርዓት
ግምገማ ስርአት፣ለውጥና መልካም አስተዳደር
በማስፈንና ቀልጣፋ አገልግሎት በመስጠት የዘርፉን ያደገ የመፈጸም አቅም፤
ውጤታማነት ማሳደግ
ውጤታማ የፋይናንስ አጠቃቀም

46
እይታ የስትራቴጂያዊ ግቡ ስያሜ የግቡ ይዘትና ወሰን ከግቡ የሚጠበቅ ውጤት

ውጤታማ የእቅድ አፈፃፀም

ያደገ ቅንጅታዊ አሰራር

የቀነሰ የመልካም አስተዳደር ችግር

መማማር እና እድገት የሰው ሀብት ልማትን ማጎልበት፤ በዘርፉ የተሰማራውን የሰው ኃይል እንዲሁም ያደገ የመፈጸም አቅም፤
በትራንስፖርት መሠረተ ልማት ግንባታ እና አገልግሎት
የቀነሰ የውጪ ሃገር ባለሙያዎች ጥገኝነት፤
ላይ የተሰማሩ የዘርፉ ተዋንያን /ተቋራጮች፣ አማካሪ
ድርጅቶች፣ ትራንስፖርት ማህበራት፣ ማሰልጠኛ የውጪ ምንዛሬ ወጪ መቀነስና ገቢ ማደግ፤
ተቋማት እና ባለሙያዎች/ በስልጠና፣ በእውቀት
የእውቀት እና የቴክኖሎጂ ሽግግር፤
ሽግግር፣ በሽርክና አቅምን የማሳደግ ስራ ማከናወን፤

የተቋማዊ የማስፈፀም አቅም ማሻሻል የዘርፉን ፈፃሚና አስፈጻሚዎች የማስፈጸም አቅም የተሻሻለ አደረጃጀት
በማሳደግ፣ የተሻለ አደረጃጀት በመፍጠር እና ምቹ
የስራ አካባቢን በመፍጠር ተቋማዊ የማስፈፀም አቅምን የመፈጸም አቅማቸው ያደጉ ተቋማትና ፈፃሚዎች
ማሻሻል
የተሰጠ ማበረታቻ

የተፈቱ የአሰራር ክፍተቶች

ምቹ የስራ አካባቢ የፈጠሩ ተቋማት

የቴክኖሎጂ አጠቃቀም ማሻሻል፤ በዘርፉ የአገልግሎት አሰጣጥ፣ የህግ ማስከበር ያደገ የመፈጸም አቅም፤
ስራዎች፣ የመረጃ አያያዝ፣ የግንኙነትና የተግባቦት
የአገልግሎት ጥራትና ቅልጥፍና፤
47
እይታ የስትራቴጂያዊ ግቡ ስያሜ የግቡ ይዘትና ወሰን ከግቡ የሚጠበቅ ውጤት

ስራዎችን በማዘመን እንዲሁም ችግር ፈቺና ተስማሚ የዳበረ የመረጃ ሃብትና ተደራሽነት፤
የቴክኖሎጂ አማራጮችን በመጠቀም የዘርፉን
የመፈጸም አቅምን ማሳደግ፤

48
ደረጃ አራት

የስትራቴጂ ማፕ
የስትራቴጂ ማፕ በተለያዩ ዕይታዎች ስር የሚቀመጡ ስትራቴጂያዊ ግቦች በምክንያትና ውጤት ተሳስረው እንዴት ተጨማሪ እሴት በመፍጠር ስትራቴጂያዊ
ውጤቱን እንደሚያስገኙ የሚቃኝበት፣ የግቦች ተመጋጋቢነት የሚታይበትና ስትራቴጂው በአጭሩ የሚተረክበት ስእላዊ መግለጫ ነው፡፡ በዚህም መሰረት
የትራንስፖርት ዘርፍ የተለያዩ ዕይታዎች ስር የተቀመጡ ግቦችን ትስስር የሚያሳየው ስትራቴጂ ማፕ እንደሚከተለው ቀርቧል፡-

ስትራቴጂያዊ ማፕ በየትኩረት መስኩ


የትኩረት መስክ አንድ፡ውጤታማ የመንገድ ፈንድ አስተዳደር፤
ውጤት፡-

ግብ 1፡-የገቢ አሰባሰብ ሥርዓትን ማሻሻል

ግብ 2፡-ገቢን ማሳደግ

ግብ 3፡-የበጀት ድልድል ማሻሻል /በኢኒሼቲቭ ላይ ተጠቃሏል/

ግብ 4፡-የፋይናንስ አጠቃቀምን ማሳደግ

የትኩረት መስክ ሁለት፡ ተቋማዊ የመፈጸም እና የማስፈፀም አቅም ግንባታ

ውጤት፡-

ግብ 5፡- ተቋማዊ የማስፈጸም አቅምን ማሳደግ

49
ግብ 6፡- የቴክኖሎጂ አጠቃቀምን ማሻሻል

ግብ 7፡- የክትትልና ግምገማ አቅምን ማሻሻል

ግብ 8፡- ቀልጣፋ አመራርና ድጋፍ በመስጠት የጽ/ቤቱን አገልግሎትን ውጤታማ ማድረግ፡


ግብ 9፡- የሴቶች፣ ወጣቶችና ልዩ ድጋፍ የሚሹ የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፎና ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ፤

የትኩረት መስክ 3፡ የላቀ አገልግሎት መስጠት

ውጤት፡

ግብ 10፡- የደንበኞችን እርካታ ማሳደግ

ግብ 11፡- የተገልጋዮችንና ባለድርሻ አካላትን ተሳትፎ ማሳደግ

ግብ 12፡- የቴክኖሎጂና የመረጃ ስርዓትን ማሻሻል

50
ደረጃ አራት

የስትራቴጂ ማፕ
የስትራቴጂ ማፕ በተለያዩ ዕይታዎች ስር የሚቀመጡ ስትራቴጂያዊ ግቦች በምክንያትና ውጤት ተሳስረው እንዴት ተጨማሪ እሴት በመፍጠር ስትራቴጂያዊ
ውጤቱን እንደሚያስገኙ የሚቃኝበት፣ የግቦች ተመጋጋቢነት የሚታይበትና ስትራቴጂው በአጭሩ የሚተረክበት ስእላዊ መግለጫ ነው፡፡ በዚህም መሰረት
የትራንስፖርት ዘርፍ የተለያዩ ዕይታዎች ስር የተቀመጡ ግቦችን ትስስር የሚያሳየው ስትራቴጂ ማፕ እንደሚከተለው ቀርቧል፡-

ስትራቴጂያዊ ማፕ በየትኩረት መስኩ

የትኩረት መስክ አንድ፡ መስክ አንድ፡ውጤታማ የመንገድ ፈንድ አስተዳደር

51
ውጤት፡-

የተገልጋይ

ዕይታ

የፋይናንስ
የፋይናንስ አጠቃቀምን
ዕይታ ማሳደግ

የውስጥ
ገቢን ማሳደግ
አሰራር
የገቢ አሰባሰብ
ዕይታ ስርዓትን ማሻሻል

መማማርና

ዕድገት

ዕይታ

52
የትኩረት መስክ ሁለት፡- ተቋማዊ የመፈጸም እና የማስፈፀም አቅም ግንባታ

ውጤት፡-

የተገልጋ

ዕይታ

53
የፋይናንስ

ዕይታ
የሴቶች፣ ወጣቶችና
ልዩ ድጋፍ የሚሹ የክትትልና
የህብረተሰብ
የውስጥ ክፍሎች ግምገማ አቅምን
ተሳትፎና
አሰራር ማሻሻል
ተጠቃሚነትን ቀልጣፋ አመራርና ድጋፍ በመስጠት
ዕይታማረጋገጥ የጽ/ቤቱን አገልግሎት ውጤታማ ማድረግ፡

መማማርና

ዕድገት
ተቋማዊ የቴክኖሎጂ
ዕይታ የማስፈጸም አጠቃቀም
አቅም ማሳደግ፣ ማሻሻል፤

የትኩረት መስክ ሶስት›- የላቀ አገልግሎት መስጠት

ውጤት፡

የተገልጋይ የደንበኞችን እርካታ


ማሳደግ፤
ዕይታ

54
የፋይናንስ

ዕይታ

የውስጥ
የደንበኞችንና የቴክኖሎጂ እና
አሰራር የባለድርሻ አካላትን የመረጃ ስርዓትን
ተሳትፎ ማሳደግ፤ ማሻሻል
ዕይታ

መማማርና

ዕድገት

ዕይታ

የጽ/ቤቱ የተጠቃለለ ስትራቴጅካዊ ማፕ

የተገልጋይ
የደንበኞችን እርካታ ማሳደግ፤
ዕይታ

የፋይናንስ
የፋይናንስ አጠቃቀምን
ዕይታ ማሳደግ፤

55
የገቢ
የውስጥ

አሰራር የሴቶች፣ ወጣቶችና ልዩ አሰባሰብ


የክትትልና የተገልጋዮችንና
ድጋፍ የሚሹ ግምገማ አቅምን
ዕይታ የህብረተሰብ ክፍሎች ሥርዓትን ገቢን ማሳደግ፤
የባለድርሻ አካላትን
ማሳደግ
ተሳትፎና ተጠቃሚነትን ተሳትፎ ማሳደግ
ማረጋገጥ ማሳደግ፤
ማሻሻል
ቀልጣፋ አመራርና ድጋፍ
በመስጠት የጽ/ቤቱን አገልግሎት
ውጤታማ ማድረግ፡

የቴክኖሎጂና
የመረጃ ስርዓትን
ማሻሻል

መማማርና የተቋማዊ
የቴክኖሎጂ
ዕድገት የማስፈፀም አቅም
አጠቃቀም ማሻሻል፤

ዕይታ ማሻሻል፣

56
ደረጃ አምስት

መለኪያዎችና ዒላማዎች

መለኪያዎች
እይታ ስትራቴጂያዊ ግብ መለኪያ
የተገልጋይ እርካታ (በመቶኛ)
የተገልጋይ እርካታ
ተገልጋይ/ባለድርሻ የተፈታ ቅሬታ (በመቶኛ)
ማሳደግ፤
በስታንዳርዱ መሰረት የተሰጠ አገልግሎት (በመቶኛ)
የፋይናንስ አጠቃቀምን ማሳደግ የበጀት አጠቃቀም ውጤታማነት በመቶኛ
የንብረት አጠቃቀም ውጤታማነት በመቶኛ
ፋይናንስ
የቀነሰ የሀብት ብክነት በመቶኛ
በስታንዳርዱ መሰረት የተፈጸመ ክፍያ በቁጥር
የውስጥ አሰራር ገቢን ማሳደግ ያደገ ገቢ በብር
ገቢን ለማሳደግ የተሻሻሉ ህጎች በቁጥር
የገቢ አሰባሰብ ስርዓትን የተሻሻሉ አሠራሮች በቁጥር
ማሻሻል በቴክኖሎጂ የታገዘ የገቢ አሰባሰብ ስርዓት በቁጥር

የከትትልና ግምገማ የክትትልና ግምገማ ሽፋን በመቶኛ


አቅምን ማሳደግ የተደረገ የኢንስፔክሽን ሽፋን በመቶኛ

የክትትልና ግምገማ ግብረ-መልስ ውጤታማነት በቁጥር

ማሻሻያ የተደረገባቸው የህግ ማዕቀፎች በቁጥር

ቀልጣፋ አመራርና ድጋፍ በመስጠት የጽ/ቤቱን የእቅድ አፈጻጸም ስኬታማ ለማድረግ የተሰጠ ፈጣንና
አገልግሎት ውጤታማ ማድረግ፡ ቀልጣፋ አመራር በመቶኛ
የስራ ክልሎች በማስተባበርና በመምራት የተደረገ
ድጋፍ ብዛት
የተሰጠ የሕግ ድጋፍ አገልግሎት ብዛት
የተሰጠ ስነምግባርና ጸረ-ሙስና አገልግሎት ብዛት
የተጠናከረ የለውጥ አደረጃጀት እና ያደገ የዘርፉ
ካውንስል ተሳትፎ ብዛት
ተለይተው የተፈቱ የመልካም አስተዳደር ጉዳዮች እና
ምላሽ ያገኙ ቅሬታዎች ብዛት
የውጤት ተኮር ምዘና ሥርዓት (BSC) የተገበሩ የስራ
ክፍሎች ብዛት
የቴክኖሎጂና የመረጃ ስርዓትን በቴክኖሎጂ ተደግፈው የሚሰጡ አገልግሎቶች ብዛት
ማሻሻል ጥቅም የዋለ ነባርና አዲስ የቴክኖሎጂ ሲስተም በቁጥር

የተገልጋዮችንና የባለድርሻ አካላትን ለመንገድ ኤጀንሲዎች የተሰጠ ግብረመልስ ብዛት


ተሳትፎ ማሳደግ፤ የተፈጠረ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኮች በቁጥር

57
እይታ ስትራቴጂያዊ ግብ መለኪያ
የተሰራጨ መረጃ ብዛት
የሴቶች፣ ወጣቶችና ልዩ ድጋፍ የሚሹ የተፈጠረ የስራ ዕድል በቁጥር
የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፎና ያደገ የሴቶችን የአመራርነት ድርሻ በመቶኛ
ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ የኤች አይቪ ኤድስ የመከላከልና የመቆጣጠር ስራ
በቁጥር

መማማር እና እድገት የተቋማዊ የማስፈፀም አቅም አዲስ የተቀረጸ አሰራር(በቁጥር)(ለምሳሌ፡-


አደረጃጀት፣ኤርጎኖሚክስ)

የተሰጠ ማበረታቻ ብዛት

የመፈጸም ክፍተታቸው የተለየና የሰለጠኑ ሰራተኞች


በቁጥር

በአፈፃፀም ምዘና የተገመገመ የሠራተኛ ብዛት

በጽ/ቤቱ የተከናወነ የግንዛቤ ማስጨበጫ በቁጥር

የተሰጠ የትምህርት እና ስልጠና እድል በቁጥር


የተከናወነ የልምድ ልውውጥ እና የተሞክሮ ቅመራ
ስራዎች ብዛት፣
የቴክኖሎጂ አጠቃቀም ማሻሻል፤ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ተደግፈው ተግባራዊ
የተደረጉ የውስጥ አሰራሮች
በቴክኖሎጂ አጠቃቀሙ ያደገ ሰራተኛ በዘርፉ
የተከናወነ የግንዛቤ ማስጨበጫ በመቶኛ

58
ዒላማዎች

መነሻ
ክብደ የመለኪያ መድረሻ
ስትራቴጂያዊ
ክብደት ስትራቴጂያዊ ግቦች ት አመላካች መለኪያ መለኪያ ክብደት( ስትራቴጂያዊ እርምጃዎች
ዕይታ
(%) %)
2012 2013

የተገልጋይ እርካታ ደረጃ በመቶኛ 12 78 82


ተገልጋይ/ የተፈታ ቅሬታ በመቶኛ 5 82.6 86
25 የተገልጋይ እርካታ ማሳደግ፤ 25
ባለድርሻ በስታንዳርዱ መሰረት የተሰጠ
በመቶኛ 8 89 92
አገልግሎት
የፋይናንስ አቅምንና የበጀት አጠቃቀም በመቶኛ 10 2.7 3.2
የፋይናንስ አጠቃቀምን ውጤታማነት በመቶኛ
15 ማሳደግ የንብረት አጠቃቀም
እይታ በመቶኛ 5 3 6
ውጤታማነት

የውስጥ 40 የህዝብ ትራንስፖርት 4 የሕዝብ ትራንስፖርት


አሰራር እይታ አገልግሎት ማሳደግ፣ አገልግሎት አሰጣጥ
በተቀመጠው ስታንዳርድ ቁጥር 3 722 623
መሰረት የተሰጠ ክትትልና
ድጋፍ በቁጥር

የሕዝብ ትራንስፖርት
አገልግሎት አሰጣጥ
በተቀመጠው ስታንዳርድ ቁጥር 1 12.2 17
መሰረት የተካሄደ
ኢንስፔክሽን በቁጥር
የጭነት ትራንስፖርት 4 ለጭነት ትራንስፖርት በቁጥር 4 15.5 16.22
አገልግሎት ማሳደግ፣ አገልግሎት በሚሰጡ
65
መነሻ
ክብደ የመለኪያ መድረሻ
ስትራቴጂያዊ
ክብደት ስትራቴጂያዊ ግቦች ት አመላካች መለኪያ መለኪያ ክብደት( ስትራቴጂያዊ እርምጃዎች
ዕይታ
(%) %)
2012 2013

ተቋማት በተቀመጠው
ስታንዳርድ መሰረት
መሆኑን በክትትልና ድጋፍ
በቁጥር
የሎጀስቲክስ የአሰራር 4 የሎጅስቲክስ ስርዓቱን የተቀናጀ
ሥርዓትን ማሻሻል እና ቀልጣፋ ለማድረግ የተደረገ በቁጥር 3 126 118
ክትትልና ድጋፍ ብዛት
በመሰረተ ልማትና
በፋሲሊቲ የተደራጁ በመቶኛ 1 61 59
የሎጀስቲክስ መዳራሻዎች
በመቶኛ
የትራንስፖርት ደህንነት ክትትል የተደረባቸው የመንገድ በመቶኛ 2 37 43.6
ማሻሻል፣ ደህንነት ኘሮግራሞች
የፍጥነት መገደቢያ መሳሪያ በመቶኛ 1 23 43
የገጠሙ ተሽከርካሪዎች ፣
የደህንነት ቀበቶ አጠቃቀም ፣ በመቶኛ 1 52 100
8 ስታንዳርዱን ያሟሉ የአሽከርካሪ
ማሰልጠኛ ተቋማት በመቶኛ፣
በመቶኛ 1 18 21

ስታንዳርዱን ያሟሉ የተሽከርካሪ


ምርመራ ተቋማት በመቶኛ፣
በመቶኛ 1 8 12

ያደገ የሴፍቲ ኦዲት ደረጃ በመቶኛ 2 1 10


የትራንስፖርት መሰረተ 10 የመንገድ መሰረተ ልማት በቁጥር 6 121.1 130.7
ልማት ማስፋፋት፣ ችግሮችን በመለየት መፍትሔ
ያገኙ ፕሮጀክቶች ብዛት
66
መነሻ
ክብደ የመለኪያ መድረሻ
ስትራቴጂያዊ
ክብደት ስትራቴጂያዊ ግቦች ት አመላካች መለኪያ መለኪያ ክብደት( ስትራቴጂያዊ እርምጃዎች
ዕይታ
(%) %)
2012 2013

የትራንስፖርት መሠረተ በቁጥር


ልማት በተቀመጠው
ስታንዳርድ መሰረት 4 73 73
ለማረጋገጥ የተካሄደ
ክትትልና ኢንስፔክሽን ብዛት
የሬጉላቶና ኢንፎርስመንት 4 የተዘጋጁ አዲስ የህግ ማዕቀፎች
በቁጥር 1 - 9
አቅም ማሻሻል፣ ብዛት
የተሻሻሉ የህግ ማዕቀፎች ብዛት በቁጥር 0.5 - 3
የክትትልና ግምገማ ሽፋን በመቶኛ 0.5 75 100

የክትትልና ግምገማ ግብረ-


በመቶኛ 0.5 - 75
መልስ ውጤታማነት
የተሰጠ ሰርትፍኬሽን እና
በቁጥር 1 1,600 1,840
ላይሰንሲግ ብዛት
የተደረገ የኢንስፔክሽን ሽፋን በመቶኛ 0.5 100 100
የፖሊሲ፣ ጥናትና ስታንደርድ 2 የተዘጋጁ/ የተሻሻሉ
ስራዎችን ውጤታማነት ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች በቁጥር 0.5 2 8
ማሳደግ፣ ብዛት
የተዘጋጁ ስታንዳርዶች ብዛት በቁጥር 0.5 - 5
የተዘጋጁና ተግባራዊ የተደረጉ ቁጥር 0.5
ማኑዋሎች ብዛት

67
መነሻ
ክብደ የመለኪያ መድረሻ
ስትራቴጂያዊ
ክብደት ስትራቴጂያዊ ግቦች ት አመላካች መለኪያ መለኪያ ክብደት( ስትራቴጂያዊ እርምጃዎች
ዕይታ
(%) %)
2012 2013
የተዘጋጁ ጥናቶች ብዛት በቁጥር 0.25 7 11
የተዘጋጁ ጥናቶች ተግባራዊነት በመቶኛ 0.25 - 70
የቴክኖሎጂና የመረጃ 2 በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ በመቶኛ 0.5 - 90
ስርዓትን ማሻሻል የተደገፈ የመረጃ ስርዓት
የ TTTFP የተቀናጀ በመቶኛ 0.5 47 50
የትራንስፖርት መረጃ ስርዓት
የማህበራዊ ድረ-ገጾች በመቶኛ 0.5 40 ሺ 70 ሺ
ተደራሽነት
የለማና የተሰራጨ መረጃ ሽፋን በመቶኛ 0.5 75 100
በመቶኛ
የትራንስፖርት ስርዓት 1 የተሰሩ ለአየር ንብረት ለዉጥ
ለአካባቢና ስነ-ምህዳር የማይበገሩ የመንገድ በቁጥር 0.15 2 1
ተስማሚነትን ማሳዳግ፣ ፕሮጀክቶች፣
የተተገበረ የአካባቢና
በመቶኛ 0.2 - 100
ማሀበረሰብ ተፅዕኖ ትግበራ፤
ከመንገድ ተሽከርካሪዎች
በሚሊዮን
የሚወጣ የካርቦን ተመጣጣኝ 0.15
ቶን
የቀነሰ ጋዝ ልቀት
በባቡር ትራንስፖርትን የተቀነሰ
ሺህ ቶን 0.15 42.2 60.6
ካርቦን ተመጣጣኝ ጋዝ ልቀት
የቀነሰ የአውሮፕላን ነዳጅ በሚሊዮን 0.2 5.2 5.2
ፍጆታ ሊትር

68
መነሻ
ክብደ የመለኪያ መድረሻ
ስትራቴጂያዊ
ክብደት ስትራቴጂያዊ ግቦች ት አመላካች መለኪያ መለኪያ ክብደት( ስትራቴጂያዊ እርምጃዎች
ዕይታ
(%) %)
2012 2013
የተተከለ ችግኝ ብዛት በቁጥር 0.15 2.17 3
የሴቶች፣ ወጣቶችና ልዩ 1 በቁጥር
የተፈጠረ የስራ እድል 0.2 58.7 79.8
ድጋፍ የሚሹ የህብረተሰብ በሺህ
ክፍሎች ተሳትፎና
ያደገ የሴቶችን የአመራርነት
ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ፤ በመቶኛ 0.1 26.6 30
ድርሻ
ያደገ የሴቶች የጋራ አመራር ተሳትፎ
በመቶኛ
0.1 - 100

ልዩ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው
የተመቻቸ መሰረተ ልማት እና በመቶኛ 0.2 10 15
አገልግሎት
የኤች አይቪ ኤድስ
በመቶኛ 0.2 25 30
የመከላከልና የመቆጣጠር ስራ
ተሰርተው አገልግሎት መስጠት
በቁጥር 0.2 5 11
የጀመሩ የህፃናት ማቆያዎች
ቀልጣፋ አመራርና ድጋፍ የእቅድ አፈጻጸም ስኬታማ
በመስጠት የትራንስፖርት ለማድረግ የተሰጠ ፈጣንና በቁጥር 0.4 - 100
ሴክተሩ ውጤታማ ማድረግ ቀልጣፋ አመራር በመቶኛ
የዘርፍና ክልሎች በቁጥር 0.3 5 10
በማስተባበርና በመምራት
የተደረገ ድጋፍ ብዛት

69
መነሻ
ክብደ የመለኪያ መድረሻ
ስትራቴጂያዊ
ክብደት ስትራቴጂያዊ ግቦች ት አመላካች መለኪያ መለኪያ ክብደት( ስትራቴጂያዊ እርምጃዎች
ዕይታ
(%) %)
2012 2013
የተሰጠ የሕዝብ ግንኙነት
በቁጥር 0.3 75 100
ስራዎች ብዛት
የተሰጠ የሕግ ድጋፍ
በቁጥር 0.2 - 3
አገልግሎት ብዛት
የተሰጠ ስነምግባርና ጸረ-
በቁጥር 0.2 50 75
ሙስና አገልግሎት ብዛት
የተሰጠ የሰው ኃይል
አስተዳደር እና ልማት በቁጥር 0.3 8 8
አገልግሎት ብዛት
የተሰጠ የፋይናንስና ግዥ
በመቶኛ 0.4 90 95
አገልግሎት በመቶኛ
የተሰጠ የኦዲት አገልግሎት
በመቶኛ 0.3 92.83 100
በመቶኛ
የተሰጠ የንብረትና ጠቅላላ
በቁጥር 0.3 90.7 95
አገልግሎት ብዛት
ዕቅድና በጀት
ዝግጅት፣የክትትልና ግምገማ በቁጥር 0.4
ብዛት
የተጠናከረ የለውጥ በቁጥር 0.3 3 6 በ 20 የስራ ክፍሎች
አደረጃጀት እና ያደገ የዘርፉ
ካውንስል ተሳትፎ ብዛት 69 የካውንስል አባላት

70
መነሻ
ክብደ የመለኪያ መድረሻ
ስትራቴጂያዊ
ክብደት ስትራቴጂያዊ ግቦች ት አመላካች መለኪያ መለኪያ ክብደት( ስትራቴጂያዊ እርምጃዎች
ዕይታ
(%) %)
2012 2013
ተለይተው የተፈቱ የመልካም በ 11 ተቋማት
አስተዳደር ጉዳዮች እና ምላሽ በቁጥር 0.4 49 40
ያገኙ ቅሬታዎች ብዛት
የውጤት ተኮር ምዘና ሥርዓት በ 10 ተጠሪ ተቋማት
(BSC) የተገበሩ በቁጥር 0.3 24 30
ተቋማት/የስራ ክፍሎች ብዛት 21 የስራ ክፍሎች

የመማማርና 20 የሰው ሀብት ልማትን 8 የተሰጠ የትምህርት እና ስልጠና በቁጥር


4 7.9 5.86
እድገት እይታ ማጎልበት፤ እድል በሺህ
የሙያ ብቃት (COC)
በመቶኛ 2 - 5
የተመዘኑ ባለሙያዎች
የተከናወነ የልምድ ልውውጥ
እና የተሞክሮ ቅመራ ስራዎች በቁጥር 2 3 4
ብዛት፣
የተቋማዊ የማስፈፀም አቅም 8 የተሻሻለ አደረጃጀት ብዛት በቁጥር 2 - 8
ማሻሻል
የመፈጸም አቅማቸው ያደጉ
በመቶኛ 2 88 90
የስራ ክፍሎች በመቶኛ
የተሰጠ ማበረታቻ ብዛት በቁጥር 1 - 2

ምቹ የስራ አካባቢ/ በቁጥር 1 2 9


Ergonomics/ የፈጠሩ
ተቋማት ብዛት

71
መነሻ
ክብደ የመለኪያ መድረሻ
ስትራቴጂያዊ
ክብደት ስትራቴጂያዊ ግቦች ት አመላካች መለኪያ መለኪያ ክብደት( ስትራቴጂያዊ እርምጃዎች
ዕይታ
(%) %)
2012 2013
የመፈጸም ክፍተታቸው
የተለየና የሰለጠኑ ሰራተኞች በቁጥር 2 87 150
በቁጥር

የተከናወነ የስልጠና ውጤት በመቶኛ


1 65 75
የፋይዳ ግምገማ በመቶኛ

በአፈፃፀም ምዘና በቁጥር


የተገመገመ የሠራተኛ 2 133 161
ብዛት

በዘርፉ የተከናወነ የግንዛቤ


በቁጥር 2 87 150
ማስጨበጫ በቁጥር
የቴክኖሎጂ አጠቃቀም 4 በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ
ማሻሻል ተደግፈው ተግባራዊ የተደረጉ በመቶኛ 2 30 40
የውስጥ አሰራሮች
በቴክኖሎጂ አጠቃቀሙ ያደገ
በመቶኛ 1 65 85
ሰራተኛ

72
ደረጃ ስድስት

ስትራቴጂያዊ እርምጃዎች (Strategic Initiatives)


ከላይ የተለዩ ግቦችን ለማሳካት የተለዩ ስትራቴጂያዊ እርምጃዎች የሚከተሉት ናቸው ፡-

የትራንስፖርት ማስተር ፕላን ትግበራ የዲጂታል ኢትዮጵያ ስትራቴጂ ትግበራ


የትራንስፖርት ፖሊሲ ትግበራ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶች
የመንገድ ዘርፍ ልማት ፕሮግራም የባቡር መስመር ግንባታ ፕሮጀክቶች
የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ማሻሻያ ፕሮግራም የመንገድ ትራንስፖርት መሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች
የጭነት ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ማሻሻያ ፕሮግራም የአቪዬሽን መሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች
የከተማና ገጠር ትራንስፖርት አገልግሎት ማስፋፊያ ፕሮግራም የማሪታይምና ሎጂስቲክስ መሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች
የመንገድ ትራንስፖርት ደህንነት ማሻሻያ ፕሮግራም የትራንስፖርት ስርዓት ማሻሻያ ፕሮጀክት TRANSIP
ብሄራዊ የትራንስፖርት መረጃ ስርዓት ግንባታ ፕሮግራም (Transport System Improvement Project)
የትራንስፖርት ዘርፍ አጋርነትና ሽርክና ማጠናከሪያ ፕሮግራም የቴክኖሎጂ ሽግግር፤
ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር የትራንስፖርት ዘርፍ የ Intelligent Transportation Systems (ITS) ፕሮጀክት
ስትራቴጂ ትግበራ የለውጥና የመልካም አስተዳደር ማሻሻያ ፕሮግራም
የአቪዮሽን ደህንነት ማሻሻያ ፕሮግራም የዘርፈ-ብዙ ጉዳዮች ማሻሻያ ፕሮግራም
የኤርናቪጌሽን አገልግሎት ማሻሻያ
የአቪዬሽን ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ ማሳደጊያ
የትራንዚት ኮሪደር ማኔጅመንት ፕሮግራም
የትራንስፖርት ፋሲሊቲዎች ልማት ፕሮግራም
የመልቲ-ሞዳል ትራንስፖርት ስርዓት
የማስፈፀም አቅም ግንባታ ፕሮግራም
የባቡር ዘርፍ ፍኖተ ካርታ
የሎጂስቲክስ ማዕከላት ኮንሶሊዴሽን ስርዓት ማስፋፊያ
ፕሮግራም
የባህር ትራንስፖርት አገልግሎት ማስፋፊያ ፕሮግራም

73
ዕይታዎች ስትራቴጂያዊ ግብ ስትራቴጂያዊ እርምጃዎች

የለውጥና የመልካም አስተዳደር ማሻሻያ ፕሮግራም


ተገልጋይ የተገልጋይ እርካታ ማሳደግ
የማስፈፀም አቅም ግንባታ ፕሮግራም

የአቪዬሽን ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ ማሳደጊያ


ወቅታዊ የታሪፍ ክለሳ
ፋይናንስ የፋይናንስ አቅምንና አጠቃቀምን ማሳደግ
አማራጭ የፋይናንስ ምንጭ ማፈላለጊያ ስርዓት፤
የኃብት አያያዝና አስተዳደር ስርዓት፤
የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ማሳደግ የትራንስፖርት ማስተር ፕላን ትግበራ
የመንገድ ዘርፍ ልማት ፕሮግራም
የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ማሻሻያ ፕሮግራም
የከተማና ገጠር ትራንስፖርት አገልግሎት ማስፋፊያ
የኤርናቪጌሽን አገልግሎት ማሻሻያ
የውስጥ
የተሳለጠና አስተማማኝ የጉምሩክና የትራንዚት ሥርዓት
አሰራር የጭነት ትራንስፖርት አገልግሎት ማሳደግ፣
የጭነት ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ማሻሻያ ፕሮግራም

የትራንዚት ኮሪደር ማኔጅመንት ፕሮግራም


የትራንስፖርት ፋሲሊቲዎች ልማት ፕሮግራም
የሎጀስቲክስ የአሰራር ሥርዓትን ማሻሻል የመልቲ-ሞዳል ትራንስፖርት ስርዓት
የትራንስፖርት ፖሊሲ ትግበራ
የሎጂስቲክስ ማዕከላት ኮንሶሊዴሽን ስርዓት ማስፋፊያ ፕሮግራም
የባህር ትራንስፖርት አገልግሎት ማስፋፊያ ፕሮግራም
የማሪታይምና ሎጂስቲክስ መሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች
የትራንስፖርት ደህንነት ማሻሻል፣ የመንገድ ትራንስፖርት ደህንነት ማሻሻያ ፕሮግራም
የአቪዮሽን ደህንነት ማሻሻያ ፕሮግራም
ብሄራዊ የትራንስፖርት መረጃ ግንባታ ፕሮግራም
ዕይታዎች ስትራቴጂያዊ ግብ ስትራቴጂያዊ እርምጃዎች

የዲጂታል ኢትዮጵያ ስትራቴጂ ትግበራ

የትራንስፖርት ማስተር ፕላን ትግበራ


የመንገድ ዘርፍ ልማት ፕሮግራም
የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶች
የትራንስፖርት መሰረተ ልማት ማስፋፋት፣ የባቡር መስመር ግንባታ ፕሮጀክቶች
የመንገድ ትራንስፖርት መሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች
የአቪዬሽን መሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች
የማሪታይምና ሎጂስቲክስ መሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች
የባቡር ዘርፍ ፍኖተ ካርታ

ብሄራዊ የትራንስፖርት መረጃ ግንባታ ፕሮግራም


የዲጂታል ኢትዮጵያ ስትራቴጂ ትግበራ
የትራንስፖርት ስርዓት ማሻሻያ ፕሮጀክት TRANSIP (Transport
የቴክኖሎጂና የመረጃ ስርዓትን ማሻሻል
System Improvement Project)
የቴክኖሎጂ ሽግግር፤
የ Intelligent Transportation Systems (ITS) ፕሮጀክት

ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር የትራንስፖርት ዘርፍ ስትራቴጂ


የትራንስፖርት ስርዓት ለአካባቢና ስነ-ምህዳር
ትግበራ
ተስማሚነትን ማሳዳግ፣
የህብረተሰብ ተሳትፎ ማሻሻያ

የሴቶች፣ ወጣቶችና ልዩ ድጋፍ የሚሹ የህብረተሰብ የዘርፈ-ብዙ ጉዳዮች ማሻሻያ ፕሮግራም


ክፍሎች ተሳትፎና ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ፤

የሬጉላቶና ኢንፎርስመንት አቅም ማሻሻል፣ የትራንስፖርት ፖሊሲ ትግበራ


የፖሊሲ፣ጥናትና ስታንዳርድ ስራዎችን ውጤታማነት የትራንስፖርት ፖሊሲ ትግበራ
ማሳደግ
መማማርና የሰው ሀብት ልማትን ማጎልበት የማበረታቻ ስርዓት መዘርጋት እና ተግባራዊ ማድረግ፣
ወጥ ሀገር አቀፍ የባህረኞች የሥልጠና ሥርዓት (Curriculum) ደረጃ
ዕይታዎች ስትራቴጂያዊ ግብ ስትራቴጂያዊ እርምጃዎች

መዘርጋት፣
የሃገር ውስጥ ዩኒቨርሲቲዎች እና ስልጠና አካዳሚዎችን ማስፋፋት፤

የማስፈፀም አቅም ግንባታ ፕሮግራም


የለውጥና የመልካም አስተዳደር ማሻሻያ ፕሮግራም
የተቋማዊ የማስፈፀም አቅም ማሻሻል
የትራንስፖርት ዘርፍ አጋርነትና ሽርክና ማጠናከሪያ ፕሮግራም
ዕድገት
የመንግስት እና የግል ባለሃብት አጋርነት /PPP/ ስርዓት

የዲጂታል ኢትዮጵያ ስትራቴጂ ትግበራ


ብሄራዊ የትራንስፖርት መረጃ ስርዓት ግንባታ ፕሮግራም
የቴክኖሎጂ አጠቃቀም ማሻሻል
የዘርፍ የመረጃ ክምችት እና የተቀናጀ የአጠቃቀም ስርዓት
የቴክኖሎጂ ሽግግር፤
ደረጃ ሰባት

ኦቶሜሽን

 ደህንነቱ የተጠበቀና ዕቅድንና የእቅድ አፈፃፀምን ቢቻል ከተቋም እስከ ግለሰብ ካልሆነም ተቋማዊ አፈፀፀምን ሊለካ
የሚችል ለጊዜው በኤክሴል ሽት ተጀምሮ በቀጣይ የተመረጠ አውቶሜት የሚደረግበት ሶፍትዌር ለምቶ ተግባራዊ
ይደረጋል፡፡
ደረጃ ስምንት የዘርፉ

የሚኒስትሪው ደረጃ ስምንት

ስትራቴጂን ወደ ፈጻሚ አካላት ማውረድ (Cascading)

መንገድ መ/ ልማት ክ/ ሬ/ዳ

ባቡር/መ/ል/አ/ደ/ክ/ሬ/ዳ

መንገድ ትራ/አገ/ክ/ሬ/ ዳ

አቪዬሽ/ መ/ ል/ አ/ ክ/ ሬ/ ዳ
ማሪታይም/ ሎጂ/ አ/ማ/ዳ

የት/ፖሊስ /ጥ/ስ/ዝ/ዳ

ህዝብ ግንኙነት ዳ

የሰው ሀብት አ/ል/ዳ


ሴቶች፣ ህጻናት ወ/ዳ

የአየር ንብረት ለ/ዳ

ህግ አገልግሎት ዳ

የዕቅድና በ/ዝ/ክ/ግ/ዳ
ኢንፎርሜሽን /ኮ/ቴ/ዳ

ንብረትና ጠ/አ/ዳ
የግዥ /ፋ/ዳ

ክልልና ዘ/ጉ/ማ/ቡ
የለውጥ /መ/አ/ቡ

ስነ ምግባርና /ፀ/ሙ/ቡ
ሚኒስትር ጽ/ቤት

የብሔራዊ መ/ደ/ጽ/ቤት

የአውሮፕላን አ/ስ/ ምር/


ኦዲት ዳ
ስትራቴጂያዊ ዕይታ

ስትራ የመለ
ቴጂያ ኪያ
አመላካች መለኪያ
ዊ ክብደ
ግቦች ት (%)

የተገል 1 1 1 1
ተገልጋይ/ ባለድርሻ

የተገልጋይ እርካታ 12 12 12 12 12 12 12 12 12 12 12 12 12 12 12 12 12 12 12
ጋይ 2 2 2 2
እርካ የተፈታ ቅሬታ 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5
ታ በስታንዳርዱ
ማሳደ መሰረት የተሰጠ 8 8 8 8 8 8 8 8 8 8 8 8 8 8 8 8 8 8 8 8 8 8 8
ግ፤ አገልግሎት
የፋይ የበጀት አጠቃቀም
1 1 1 1
ናንስ ውጤታማነት 10 10 10 10 10 10 10 10 10 10 10 10 10 10 10 10 10 10 10
0 0 0 0
የፋይናንስ እይታ

አቅም በመቶኛ
ንና የንብረት አጠቃቀም
አጠቃ ውጤታማነት
ቀምን
5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5
ማሳደ

የህዝ የሕዝብ 3 3 3 3 3
የውስጥ አሰራር

ብ ትራንስፖርት
ትራን አገልግሎት
ስፖር አሰጣጥ

በተቀመጠው
እይታ ስትራቴጂያዊ ዕይታ



ግ፣
ግ፣

ትን

ሎት
ሎት

ስቲክ
የጭነ

ትራን

የሎጀ
ስፖር

ማሻሻ
ማሳደ

ማሳደ
ግቦች

ሥርዓ
ቴጂያ
ስትራ

የአሰራ
አገልግ
አገልግ

ሽፋን

ብዛት
ለጭነት

ተቋማት
በቁጥር

በፋሲሊቲ
እና ቀልጣፋ
በክትትልና

የሎጅስቲክስ
ስታንዳርድ

በተቀመጠው
ትራንስፖርት

ድጋፍ በቁጥር
ኢኒስፔክሽን

ክትትልና ድጋፍ
ስርዓቱን የተቀናጀ
ተሽከርካሪ የኪ.ሜ

ለማድረግ የተደረገ
አመላካች መለኪያ

በመሰረተ ልማትና
የህዝብ ትራንስፖርት

መሆኑን በክትትልና
ስታንዳርድ መሰረት
መሰረት መሆኑን

አገልግሎት በሚሰጡ

1
3
4
1
ኪያ
የመለ

ክብደ
ት (%)

ሚኒስትር ጽ/ቤት

የብሔራዊ መ/ደ/ጽ/ቤት

መንገድ መ/ ልማት ክ/ ሬ/ዳ

4 ባቡር/መ/ል/አ/ደ/ክ/ሬ/ዳ
1

መንገድ ትራ/አገ/ክ/ሬ/ ዳ
4

አቪዬሽ/ መ/ ል/ አ/ ክ/ ሬ/ ዳ
ማሪታይም/ ሎጂ/ አ/ማ/ዳ

1
3
4

የት/ፖሊስ /ጥ/ስ/ዝ/ዳ

ህዝብ ግንኙነት ዳ

የሰው ሀብት አ/ል/ዳ


ሴቶች፣ ህጻናት ወ/ዳ

የአየር ንብረት ለ/ዳ

ህግ አገልግሎት ዳ

የዕቅድና በ/ዝ/ክ/ግ/ዳ
ኢንፎርሜሽን /ኮ/ቴ/ዳ

ንብረትና ጠ/አ/ዳ
የግዥ /ፋ/ዳ
ኦዲት ዳ
ክልልና ዘ/ጉ/ማ/ቡ
የለውጥ /መ/አ/ቡ

ስነ ምግባርና /ፀ/ሙ/ቡ
የአውሮፕላን አ/ስ/ ምር/
ስትራቴጂያዊ ዕይታ


ል፣

ርት
ርት

ፋት፣
የትራ
የትራ

ንስፖ
ንስፖ

ማሻሻ

መሰረ
ግቦች

ደህንነ

ማስፋ
ቴጂያ
ስትራ

ልማት
ደረጃ

ብዛት
ክትትል
በመቶኛ
የተደራጁ

ለማረጋገጥ
ኘሮግራሞች

አጠቃቀም ፣
የተደረባቸው

በተቀመጠው
የሎጀስቲክስ
መዳራሻዎች

የደህንነት ቀበቶ

የትራንስፖርት
ተሽከርካሪዎች ፣
መሳሪያ የገጠሙ

ልማት ችግሮችን

መሠረተልማት
ያገኙ ፕሮጀክቶች
የመንገድ መሰረተ
የመንገድ ደህንነት

የፍጥነት መገደቢያ

በመለየት መፍትሔ
ያደገ የሴፍቲ ኦዲት
አመላካች መለኪያ

የተካሄደ ክትትልና
ስታንዳርድ መሰረት
2

4
6
2
1
3
ኪያ
የመለ

ክብደ
ት (%)

ሚኒስትር ጽ/ቤት

2
2
1
3
የብሔራዊ መ/ደ/ጽ/ቤት

4
6
መንገድ መ/ ልማት ክ/ ሬ/ዳ

4
2
ባቡር/መ/ል/አ/ደ/ክ/ሬ/ዳ

4
2
1

መንገድ ትራ/አገ/ክ/ሬ/ ዳ

4
አቪዬሽ/ መ/ ል/ አ/ ክ/ ሬ/ ዳ
ማሪታይም/ ሎጂ/ አ/ማ/ዳ

4
የት/ፖሊስ /ጥ/ስ/ዝ/ዳ

ህዝብ ግንኙነት ዳ

የሰው ሀብት አ/ል/ዳ


ሴቶች፣ ህጻናት ወ/ዳ

የአየር ንብረት ለ/ዳ

ህግ አገልግሎት ዳ

የዕቅድና በ/ዝ/ክ/ግ/ዳ
ኢንፎርሜሽን /ኮ/ቴ/ዳ

ንብረትና ጠ/አ/ዳ
የግዥ /ፋ/ዳ
ኦዲት ዳ
ክልልና ዘ/ጉ/ማ/ቡ
የለውጥ /መ/አ/ቡ

ስነ ምግባርና /ፀ/ሙ/ቡ
የአውሮፕላን አ/ስ/ ምር/
መንገድ መ/ ልማት ክ/ ሬ/ዳ

ባቡር/መ/ል/አ/ደ/ክ/ሬ/ዳ

መንገድ ትራ/አገ/ክ/ሬ/ ዳ

አቪዬሽ/ መ/ ል/ አ/ ክ/ ሬ/ ዳ
ማሪታይም/ ሎጂ/ አ/ማ/ዳ

የት/ፖሊስ /ጥ/ስ/ዝ/ዳ

ህዝብ ግንኙነት ዳ

የሰው ሀብት አ/ል/ዳ


ሴቶች፣ ህጻናት ወ/ዳ

የአየር ንብረት ለ/ዳ

ህግ አገልግሎት ዳ

የዕቅድና በ/ዝ/ክ/ግ/ዳ
ኢንፎርሜሽን /ኮ/ቴ/ዳ

ንብረትና ጠ/አ/ዳ
የግዥ /ፋ/ዳ

ክልልና ዘ/ጉ/ማ/ቡ
የለውጥ /መ/አ/ቡ

ስነ ምግባርና /ፀ/ሙ/ቡ
ሚኒስትር ጽ/ቤት

የብሔራዊ መ/ደ/ጽ/ቤት

የአውሮፕላን አ/ስ/ ምር/


ኦዲት ዳ
ስትራቴጂያዊ ዕይታ

ስትራ የመለ
ቴጂያ ኪያ
አመላካች መለኪያ
ዊ ክብደ
ግቦች ት (%)

ኢንስፔክሽን ብዛት
የሬጉላ የተዘጋጁ አዲስ የህግ
1 1 1 1
ቶና ማዕቀፎች ብዛት
ኢንፎ የተሻሻሉ የህግ
0.5 0.5 0.5
ርስመ ማዕቀፎች ብዛት
ንት የክትትልና ግምገማ
0.5 0.5 0.5 0.5 0.5 0.5 0.5 0.5 0.5 0.5 0.5 0.5
አቅም ሽፋን
ማሻሻ የክትትልና ግምገማ
ል፣ ግብረ-መልስ 0.5 0.5 0.5 0.5 0.5 0.5 0.5 0.5 0.5 0.5 0.5
ውጤታማነት
የተሰጠ ሰርትፍኬሽን 1
1
እና ላይሰንሲግ ብዛት
የተደረገ 0.5 0.5 0.5 0.5 0.5 0.5 0.5 0.5 0.5 0.5
0.5
የኢንስፔክሽን ሽፋን
የፖሊ የተዘጋጁ/ የተሻሻሉ 0.5 0.5 0.5 0.5
ሲ፣ ፖሊሲዎችና 0.5
ጥናት ስትራቴጂዎች ብዛት
ና የተዘጋጁ/የተሻሻሉ
0.5 0.5 0.5 0.5 0.5
ስታን ስታንዳርዶች ብዛት
ደርድ የተዘጋጁ ጥናቶች
0.5 0.5 0.5 0.5 0.5
ስራዎ ብዛት
ችን ተግባራዊ የተደረጉ 0.5 0.5 0.5 0.5
ውጤ ጥናቶች
ታማነ

ማሳደ
መንገድ መ/ ልማት ክ/ ሬ/ዳ

ባቡር/መ/ል/አ/ደ/ክ/ሬ/ዳ

መንገድ ትራ/አገ/ክ/ሬ/ ዳ

አቪዬሽ/ መ/ ል/ አ/ ክ/ ሬ/ ዳ
ማሪታይም/ ሎጂ/ አ/ማ/ዳ

የት/ፖሊስ /ጥ/ስ/ዝ/ዳ

ህዝብ ግንኙነት ዳ

የሰው ሀብት አ/ል/ዳ


ሴቶች፣ ህጻናት ወ/ዳ

የአየር ንብረት ለ/ዳ

ህግ አገልግሎት ዳ

የዕቅድና በ/ዝ/ክ/ግ/ዳ
ኢንፎርሜሽን /ኮ/ቴ/ዳ

ንብረትና ጠ/አ/ዳ
የግዥ /ፋ/ዳ

ክልልና ዘ/ጉ/ማ/ቡ
የለውጥ /መ/አ/ቡ

ስነ ምግባርና /ፀ/ሙ/ቡ
ሚኒስትር ጽ/ቤት

የብሔራዊ መ/ደ/ጽ/ቤት

የአውሮፕላን አ/ስ/ ምር/


ኦዲት ዳ
ስትራቴጂያዊ ዕይታ

ስትራ የመለ
ቴጂያ ኪያ
አመላካች መለኪያ
ዊ ክብደ
ግቦች ት (%)

ግ፣
የቴክ በኢንፎርሜሽን
ኖሎጂ ቴክኖሎጂ የተደገፈ 0.5 0.5 0.5
ና የመረጃ ስርዓት
የመረ የ TTTFP የተቀናጀ
ጃ የትራንስፖርት 0.5 0.5 0.5
ስርዓ መረጃ ስርዓት
ትን የማህበራዊ ድረ- 0.5 0.5
0.5
ማሻሻ ገጾች ተደራሽነት
ል የመረጃ ስርጭትና 0.5 0.5
0.5
ሽፋን
የትራ የተሰሩ ለአየር 0.1 0.1
ንስፖ ንብረት ለዉጥ 5 5
0.15
ርት የማይበገሩ የመንገድ
ስርዓ ፕሮጀክቶች፣
ት የተተገበረ የአካባቢና 0.4
ለአካባ ማሀበረሰብ ተፅዕኖ 0.4
ቢና ትግበራ፤
ስነ- ከመንገድ 0.1
ምህዳ ተሽከርካሪዎች 5
ር የሚወጣ የካርቦን 0.15
ተስማ ተመጣጣኝ የቀነሰ
ሚነት ጋዝ ልቀት
ን በባቡር 0.15 0.1
ማሳዳ ትራንስፖርትን 5
ግ፣ የተቀነሰ ካርቦን
ተመጣጣኝ ጋዝ
መንገድ መ/ ልማት ክ/ ሬ/ዳ

ባቡር/መ/ል/አ/ደ/ክ/ሬ/ዳ

መንገድ ትራ/አገ/ክ/ሬ/ ዳ

አቪዬሽ/ መ/ ል/ አ/ ክ/ ሬ/ ዳ
ማሪታይም/ ሎጂ/ አ/ማ/ዳ

የት/ፖሊስ /ጥ/ስ/ዝ/ዳ

ህዝብ ግንኙነት ዳ

የሰው ሀብት አ/ል/ዳ


ሴቶች፣ ህጻናት ወ/ዳ

የአየር ንብረት ለ/ዳ

ህግ አገልግሎት ዳ

የዕቅድና በ/ዝ/ክ/ግ/ዳ
ኢንፎርሜሽን /ኮ/ቴ/ዳ

ንብረትና ጠ/አ/ዳ
የግዥ /ፋ/ዳ

ክልልና ዘ/ጉ/ማ/ቡ
የለውጥ /መ/አ/ቡ

ስነ ምግባርና /ፀ/ሙ/ቡ
ሚኒስትር ጽ/ቤት

የብሔራዊ መ/ደ/ጽ/ቤት

የአውሮፕላን አ/ስ/ ምር/


ኦዲት ዳ
ስትራቴጂያዊ ዕይታ

ስትራ የመለ
ቴጂያ ኪያ
አመላካች መለኪያ
ዊ ክብደ
ግቦች ት (%)

ልቀት
የተተከለ ችግኝ 0.1 0.1 0.1 0.1 0.1 0.1 0.1 0.1 0.1 0.1 0.1 0.1 0.1 0. 0.1 0. 0. 0. 0.1 0.1 0. 0.15
ብዛት 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 1 5 15 1 1 5 5 1
0.15
5 5 5 5
የሴቶ የተፈጠረ የስራ 0.2 0.2 0.2 0.2 0.2 0.2
0.2
ች፣ እድል
ወጣቶ ያደገ የሴቶችን
ችና የአመራርነት ድርሻ 0.1 0.1 0.1
ልዩ
ያደገ የሴቶች የጋራ 0.2 0.2 0.2 0.2 0.2 0.2 0.2 0.2 0.2 0.2 0.2 0.2 0.2 0. 0.2 0. 0. 0. 0.2 0.2 0. 0.2
ድጋፍ
አመራር ተሳትፎ 0.2 2 2 2 2 2
የሚሹ
የህብረ ልዩ ድጋፍ
ተሰብ ለሚያስፈልጋቸው
ክፍሎ የተመቻቸ መሰረተ 0.2 0.2 0.2 0.2 0.2 0.2 0.2
ች ልማት እና
ተሳት አገልግሎት
ፎና የኤች አይቪ ኤድስ 0.2
ተጠቃ የመከላከልና 0.2
ሚነት የመቆጣጠር ስራ
ን ተሰርተው 0.1
ማረጋ አገልግሎት መስጠት
ገጥ፤ 0.1
የጀመሩ የህፃናት
ማቆያዎች
ቀል የእቅድ አፈጻጸም 0.4 0.4
ስኬታማ ለማድረግ
ስትራቴጂያዊ ዕይታ

ረግ
ርት

አመ
ጣፋ

ጠት

ማድ
ታማ
ግቦች

ራርና
ቴጂያ
ስትራ

ንስፖ
የትራ

ውጤ
ሴክተ
ድጋፍ
በመስ

ብዛት
ብዛት
ብዛት
ድጋፍ

ጸረ-ሙስና
በማስተባበርና

አስተዳደር እና
የተሰጠ ፈጣንና

ግዥ አገልግሎት
የተሰጠ የሕዝብ
የዘርፍና ክልሎች
ቀልጣፋ አመራር

ግንኙነት ስራዎች

አገልግሎት ብዛት
አገልግሎት ብዛት

ልማት አገልግሎት
በመምራት የተደረገ

የተሰጠ የፋይናንስና
አመላካች መለኪያ

የተሰጠ ስነምግባርና

የተሰጠ የሰው ኃይል


የተሰጠ የሕግ ድጋፍ

0.4
0.3
0.2
0.2
0.3
0.3
ኪያ
የመለ

ክብደ
ት (%)

ሚኒስትር ጽ/ቤት

የብሔራዊ መ/ደ/ጽ/ቤት

መንገድ መ/ ልማት ክ/ ሬ/ዳ

ባቡር/መ/ል/አ/ደ/ክ/ሬ/ዳ

መንገድ ትራ/አገ/ክ/ሬ/ ዳ

አቪዬሽ/ መ/ ል/ አ/ ክ/ ሬ/ ዳ
ማሪታይም/ ሎጂ/ አ/ማ/ዳ

የት/ፖሊስ /ጥ/ስ/ዝ/ዳ
0.3

ህዝብ ግንኙነት ዳ
0.3

የሰው ሀብት አ/ል/ዳ


ሴቶች፣ ህጻናት ወ/ዳ

የአየር ንብረት ለ/ዳ


0.2

ህግ አገልግሎት ዳ

የዕቅድና በ/ዝ/ክ/ግ/ዳ
ኢንፎርሜሽን /ኮ/ቴ/ዳ

ንብረትና ጠ/አ/ዳ
4
0.

የግዥ /ፋ/ዳ
ኦዲት ዳ
0.3

ክልልና ዘ/ጉ/ማ/ቡ
የለውጥ /መ/አ/ቡ
2
0.

ስነ ምግባርና /ፀ/ሙ/ቡ
የአውሮፕላን አ/ስ/ ምር/
መንገድ መ/ ልማት ክ/ ሬ/ዳ

ባቡር/መ/ል/አ/ደ/ክ/ሬ/ዳ

መንገድ ትራ/አገ/ክ/ሬ/ ዳ

አቪዬሽ/ መ/ ል/ አ/ ክ/ ሬ/ ዳ
ማሪታይም/ ሎጂ/ አ/ማ/ዳ

የት/ፖሊስ /ጥ/ስ/ዝ/ዳ

ህዝብ ግንኙነት ዳ

የሰው ሀብት አ/ል/ዳ


ሴቶች፣ ህጻናት ወ/ዳ

የአየር ንብረት ለ/ዳ

ህግ አገልግሎት ዳ

የዕቅድና በ/ዝ/ክ/ግ/ዳ
ኢንፎርሜሽን /ኮ/ቴ/ዳ

ንብረትና ጠ/አ/ዳ
የግዥ /ፋ/ዳ

ክልልና ዘ/ጉ/ማ/ቡ
የለውጥ /መ/አ/ቡ

ስነ ምግባርና /ፀ/ሙ/ቡ
ሚኒስትር ጽ/ቤት

የብሔራዊ መ/ደ/ጽ/ቤት

የአውሮፕላን አ/ስ/ ምር/


ኦዲት ዳ
ስትራቴጂያዊ ዕይታ

ስትራ የመለ
ቴጂያ ኪያ
አመላካች መለኪያ
ዊ ክብደ
ግቦች ት (%)

የተሰጠ የኦዲት 0.
0.3
አገልግሎት ብዛት 3
የተሰጠ የንብረትና 0.
ጠቅላላ አገልግሎት 0.3 3
ብዛት
ዕቅድና በጀት 0.4 0.4 0.4 0.4 0.4 0.4 0.4 0.4 0.4 0.4 0.4 0.4 0. 0.4 0. 0. 0. 0.4 0.4 0. 0.4
ዝግጅት፣የክትትልና 0.4 0.4 4 4 4 4 4
ግምገማ ብዛት
የተጠናከረ የለውጥ 0.3 0.3 0.3 0.3 0.3 0.3 0.3 0.3 0.3 0.3 0.3 0.3 0. 0.3 0. 0. 0. 0.3 0.3 0. 0.3
አደረጃጀት እና ያደገ 3 3 3 3 3
0.3
የዘርፉ ካውንስል
ተሳትፎ ብዛት
ተለይተው የተፈቱ 0.4
የመልካም
አስተዳደር ጉዳዮች 0.4
እና ምላሽ ያገኙ
ቅሬታዎች ብዛት
የውጤት ተኮር 0.3 0.3 0.3 0.3 0.3 0.3 0.3 0.3 0.3 0.3 0.3 0.3 0.3 0. 0.3 0. 0. 0. 0.3 0.3 0. 0.3
ምዘና ሥርዓት 3 3 3 3 3
(BSC) የተገበሩ 0.3
ተቋማት/የስራ
ክፍሎች ብዛት
መንገድ መ/ ልማት ክ/ ሬ/ዳ

ባቡር/መ/ል/አ/ደ/ክ/ሬ/ዳ

መንገድ ትራ/አገ/ክ/ሬ/ ዳ

አቪዬሽ/ መ/ ል/ አ/ ክ/ ሬ/ ዳ
ማሪታይም/ ሎጂ/ አ/ማ/ዳ

የት/ፖሊስ /ጥ/ስ/ዝ/ዳ

ህዝብ ግንኙነት ዳ

የሰው ሀብት አ/ል/ዳ


ሴቶች፣ ህጻናት ወ/ዳ

የአየር ንብረት ለ/ዳ

ህግ አገልግሎት ዳ

የዕቅድና በ/ዝ/ክ/ግ/ዳ
ኢንፎርሜሽን /ኮ/ቴ/ዳ

ንብረትና ጠ/አ/ዳ
የግዥ /ፋ/ዳ

ክልልና ዘ/ጉ/ማ/ቡ
የለውጥ /መ/አ/ቡ

ስነ ምግባርና /ፀ/ሙ/ቡ
ሚኒስትር ጽ/ቤት

የብሔራዊ መ/ደ/ጽ/ቤት

የአውሮፕላን አ/ስ/ ምር/


ኦዲት ዳ
ስትራቴጂያዊ ዕይታ

ስትራ የመለ
ቴጂያ ኪያ
አመላካች መለኪያ
ዊ ክብደ
ግቦች ት (%)

የሰው የተሰጠ የትምህርት


2 2
ሀብት እና ስልጠና እድል
ልማት የሙያ ብቃት
ን (COC) የተመዘኑ 2 2
ማጎል ባለሙያዎች
በት፤ የተከናወነ የልምድ
ልውውጥ እና
2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2
የተሞክሮ ቅመራ
ስራዎች ብዛት፣
የመማማርና እድገት እይታ

የተቋ የመፈጸም
ማዊ አቅማቸው ያደጉ 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2
የማስ የስራ ክፍሎች ብዛት
ፈፀም የተሰጠ ማበረታቻ
1 1 1 1
አቅም ብዛት
ማሻሻ የመፈጸም 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2
ል ክፍተታቸው የተለየና
የሰለጠኑ ሰራተኞች 2
በመቶኛ
የተከናወነ
የስልጠና ውጤት
የፋይዳ ግምገማ 1 1
ብዛት

በአፈፃፀም ምዘና 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2
የተገመገመ
ስትራቴጂያዊ ዕይታ


ቀም

የቴክ

ማሻሻ
ግቦች
ቴጂያ
ስትራ

አጠቃ
ኖሎጂ

ሰራተኛ
በመቶኛ

በቴክኖሎጂ
ማስጨበጫ

በኢንፎርሜሽን

አጠቃቀሙ ያደገ
የውስጥ አሰራሮች
የሠራተኛ ብዛት

ተግባራዊ የተደረጉ
አመላካች መለኪያ

የተከናወነ የግንዛቤ
በዘርፉ/በስራ ክፍል

ቴክኖሎጂ ተደግፈው

2
2
2
ኪያ
የመለ

ክብደ
ት (%)

2
2
ሚኒስትር ጽ/ቤት

2
2

2
የብሔራዊ መ/ደ/ጽ/ቤት

2
2

2
መንገድ መ/ ልማት ክ/ ሬ/ዳ

2
2

2
ባቡር/መ/ል/አ/ደ/ክ/ሬ/ዳ
2
2

መንገድ ትራ/አገ/ክ/ሬ/ ዳ
2
2

አቪዬሽ/ መ/ ል/ አ/ ክ/ ሬ/ ዳ
2
2

ማሪታይም/ ሎጂ/ አ/ማ/ዳ


2

2
2

የት/ፖሊስ /ጥ/ስ/ዝ/ዳ
2
2

ህዝብ ግንኙነት ዳ
2
2

የሰው ሀብት አ/ል/ዳ


2
2

ሴቶች፣ ህጻናት ወ/ዳ


2
2

የአየር ንብረት ለ/ዳ


2
2

ህግ አገልግሎት ዳ
2
2

የዕቅድና በ/ዝ/ክ/ግ/ዳ
2
2

ኢንፎርሜሽን /ኮ/ቴ/ዳ
2
2

ንብረትና ጠ/አ/ዳ
2
2

የግዥ /ፋ/ዳ
2
2

ኦዲት ዳ
2
2

ክልልና ዘ/ጉ/ማ/ቡ
የለውጥ /መ/አ/ቡ
2
2

2
2

ስነ ምግባርና /ፀ/ሙ/ቡ
2
2

የአውሮፕላን አ/ስ/ ምር/


ደረጃ ዘጠኝ
የአፈጻጸም ክትትልና ግምገማ ስርዓት
የታቀዱ ስራዎች በተያዘላቸው መርሃ ግብር መሠረት እየተከናወኑ መሆኑን ለመከታተል እና በትግበራ ሂደት
የሚያጋጥሙ ችግሮችን በመለየት ወቅታዊ ድጋፍና ማስተካከያ ለማድረግ ይህ የክትትልና ግምገማ ሥርዓት
ተቀምጧል፡፡

የክትትልና ግምገማ ስራውን ለማከናወን በየደረጃው የተለያዩ ዘዴዎች ተግባራዊ የሚደረጉ ሲሆን፤ ከእነዚህም ዋና ዋ
ናዎቹ መንገዶች በየጊዜው የሚቀርቡ የአፈጻጸም ሪፖርቶች ግምገማ፣ በተለያየ ደረጃ የሚከናወኑ የግምገማ መድረኮ
ች እና የመስክ ክትትልና ቁጥጥር ስራዎች ይገኙበታል፡፡ የክትትልና ግምገማ ሥራዎች የልማት ዕቅዱን ውጤታማነት
ለማረጋገጥ እንዲችሉ የክትትልና ግምገማ ስራው አካሄድ እንደሚከተለው ለማከናወን ታቅዷል፡፡

በተጨማሪም በሚኒስቴር መ/ቤቱ ተደራጅተው በሚገኙ የኳሊቲ ሰርክል እና የለውጥ አደረጃጀቶች አማካኝነት የስራ
ክፍሎች ወቅታዊና ተከታታይ የእቅድ አፈፃፀም የሚታይ ሲሆን በሂደቱን ወደ ኋላ የቀሩ ተግባራት እና ያጋጠሙ ችግ
ሮችን በመለየት እንዲፈቱ ሰፊ ጥረት ይደረጋል፡፡

ሀ. የዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት

የተጠሪ ተቋማት እና የዘርፉ የተጠቃለለ የዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት በየሩብ ዓመቱ ለህዝብ ተወካዮች የዘርፉ ቋሚ ኮ
ሚቴ ቀርቦ ይገመገማል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ የዘርፉ ዕቅድ አፈፃፀም በየሩብ ዓመቱ በሚኒስትሮች ምክር ቤት እና ለ
ህዝብ ተወካች ምክር ቤት ሪፖርት ቀርቦ ይገመገማል፡፡

ለ. የግምገማ መድረኮች

በትራንስፖርት ዘርፍ ስር የሚገኙ ተቋማት በጋራ በየሩብ ዓመቱ በሚዘጋጅ መድረክ የሚገመገሙ ሲሆን፤ የክልል የት
ራንስፖርት ዘርፍ ተቋማትን ባካተተ መልኩ የዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ ይከናወናል፡፡

ሐ. የመስክ ክትትልና ቁጥጥር ስራዎች

የመስክ ክትትልና ቁጥጥር ሥራዎች በየደረጃው በሚገኙ ተቆጣጣሪ አካላት እና የተቋም ኃላፊዎች እንደአስፈላጊነቱ
ይከናወናሉ፡፡ እንደ አጠቃላይ በትራንስፖርት ዘርፍ የሚሰበሰቡ መረጃዎች በቴክኖሎጂ እንዲደገፍ በማድረግ የተቀናጀ
እና ወጥ የሆነ የመረጃ ልውውጥ እንዲሆን በማድረግ የክትትል እና ግምገማ ስርዓቱን ተአማኒነት ለማሳደግ ጥረት ይ
ደረጋል፡፡ የዘርፉ አፈጻጸም ከፊዚካል ስራዎች ዕቅድ አፈጻጸም፣ ከፋይናንስ ሃብት አጠቀቃቀም፣ ከአቅም ግንባታ ስራ
ዎች አንጻር እና ከተቆጣጣሪ አካላት የሚሰጡ አቅጣጫዎች ትግበራ አንጻር የሚገመገሙ ሲሆን፤ በዚህም ሂደት ውስ
ጥ ከታችኛው ፈጻሚ ጀምሮ እስከ ላይኛው አስፈጻሚ አካላት፣ ተጠቃሚውን ህብረተሰብ እና ባለድርሻ አካላትን ባሳ
ተፈ መልኩ የሚከናወን ይሆናል፡፡ በአጠቃላይ የአፈጻጸም ክትትል፣ ድጋፍ እና ግምገማ ሂደት ውስጥ የሚሳተፉ አካላ
ት እና ተግባራቶቻቸው እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡

በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የዘርፉ ቋሚ ኮሚቴ


በየሩብ ዓመቱ የዘርፉን የፊዚካል ዕቅድ አፈፃፀም ይገመግማል፤ አስፈላጊውን ግብረ-መልስ ይሰጣል፡፡
እንዳስፈላጊነቱ የመስክ ምልከታ ያደርጋል፡፡
የትራንስፖርት ሚኒስቴር
በየሩብ ዓመቱ የተጠሪ ተቋማትን እና አጠቃላይ የዘርፉን ዕቅድ አፈፃፀም (የፊዚካልና ፋይናንስ) ይገመግማል፤ ግብረ-መልስ
ይሰጣል፡፡
እንዳስፈላጊነቱ የመስክ ጉብኝትም ያደርጋል፡፡
የዘርፉ ከፍተኛ አመራሮች፣
የዘርፉ እቅድ በአስፈጻሚ ተቋማት በተገቢ ሁኔታ ተሸንሽኖ ወደ ትግበራ የገባ መሆኑን ያረጋግጣሉ፤ አቅጣጫ ያስቀምጣሉ፤
የዘርፍ እና የአስፈጻሚ ተቋማት የአፈጻጸም ሪፖርት እንዳስፈላጊነቱ በቃል እና በመደበኛነት በጽሁፍ እንዲያቀርቡ ያደርጋሉ፤
ይገመግማሉ፣ አቅጣጫ ያስቀምጣሉ፤
የፕሮጀክቶች አፈጻጸም ሪፖርቶች በመርሃ-ግብር መሰረት በጽሁፍ እንዲያቀርቡ ያደርጋሉ፤ ይገመግማሉ፣ አቅጣጫ
ያስቀምጣሉ፤
በአፈጻጸም ሂደት ያጋጠሙ ችግሮችን በመለየት/እንዲለይ በማድረግ ወቅታዊና ትክክለኛ ድጋፍ ያደርጋሉ፤
የተጠቃለለ የዘርፍ ዕቅድ አፈፃፀም በሩብ ዓመት፣ በስድስት ወራት፣ በዘጠኝ ወራት እና በዓመት በመገምገም/እንዲገመገም
በማድረግ የተዘጋጀውን ሪፖርት ለሚመለከታቸው አካላት ተደራሽ እንዲሆን ያደርጋሉ፤
እንዳስፈላጊነቱ ወቅታዊ የመስክ ጉብኝት ያደርጋሉ፡፡
የትራንስፖርት ዘርፍ የአገልግሎት አሰጣጥ ማሻሻያ ካውንስል፣
በየሩብ አመቱ የዘርፉን የፊዚካል ዕቅድ አፈፃፀም ይገመግማል፤ አስፈላጊውን ግብረ-መልስ ይሰጣል፡፡
እንዳስፈላጊነቱ የመስክ ምልከታ ያደርጋል፡፡

የስትራቴጂክ ሥራ አመራር፣
በየወሩ የሚቀርቡ የኦፕሬሽን እና የዋና ዋና ተግባራት አፈጻጸም በቃል እና በጽሁፍ የሚቀርቡ ሪፖርቶችን በመስማት
ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል፤
በወር፣ በሩብ ዓመት፣ በስድሰት ወራት፣ በዘጠኝ ወራት እና በዓመት የዘርፉን ዕቅድ አፈፃፀም ይገመግማል፤
እንዳስፈላጊነቱ የመስክ ጉብኝት ያደርጋሉ፡፡
የስራ ክፍል ዳይሬክተሮች
በየወሩ የሚቀርቡ የኦፕሬሽን እና የዋና ዋና ተግባራት አፈጻጸም በቃል እና በጽሁፍ የሚቀርቡ ሪፖርቶችን በመስማት
ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል፤
በወር፣ በሩብ ዓመት፣ በስድሰት ወራት፣ በዘጠኝ ወራት እና በዓመት የዘርፉን ዕቅድ አፈፃፀም ይገመግማል፤
እንዳስፈላጊነቱ የመስክ ጉብኝት ያደርጋሉ፡፡
የዕቅድ፣ በጀት፣ ክትትል፣ ግምገማ ዳይሬክቶሬት / የለውጥና መልካም አስተዳደር ዳይሬክቶሬት
ወቅታዊ የእቅድ ዝግጅት እና ሽንሸና ተግባራትን ይመራሉ፤
ተግባራት በተቀመጠ መርሃ-ግብር መሰረት ስለመፈጸማቸው በየወቅቱ ክትትልና ድጋፍ ያደርጋሉ፤ ግብረ-መልስ ይሰጣሉ፤
ወርሃዊ፣ የሩብ ዓመት፣ የግማሽ ዓመት፤ የዘጠኝ ወራት እና ዓመታዊ አፈጻጸም ሪፖርት ያሰባስባሉ፤
ከአስፈጻሚ ተቋማት የአፈጻጸም ሪፖርቶችን በማጠቃለል የዘርፍ የአፈጻጸም ሪፖርት ያዘጋጃሉ፤ ለስራ አመራር ቡድን
ያቀርባሉ፤
የመስክ/የአካል ጉብኝት ፕሮግራም ያዘጋጃሉ፣ ያስተባብራሉ፤
የግምገማና ምዘና ሂደትን ያስተባብራሉ፣ የተሰጡ ግብረ-መልሶችንም በማጠቃለል ለስራ አመራር ቡድን ያቀርባሉ፡፡
የኮሙኒኬሽንና ህዝብ ግንኙነት የስራ ክፍል
የለውጥ እንቅስቃሴዎችን እየተከታተለ ይዘግባል፣ ያስተዋውቃል፣ ያበረታታል፣ ለውጡ እንዲቀጣጠል አመቺ ሁኔታዎች
እንዲፈጠሩ ያደርጋል፣
የተቀመሩ መልካም ተሞክሮዎችን ማሕበረሰብ እንዲያውቃቸው ልዩ ልዩ መንገዶችን በመጠቀም ያስተዋውቃል፣
እንዲስፋፉም አመቺ ሁኔታ ይፈጥራል፣
የመስክ /የአካል ጉብኝት ፕሮግራሞች በሚዘጋጁበት ወቅት የእቅድ፣ በጀት፣ ክትትል፣ ግምገማ ዳይሬክቶሬት / የለውጥና
መልካም አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ጋር በመተባበር አብሮ ይሰራል፤
የዕቅድ-አፈጻጸም ግምገማ መድረኮችን ያስተባብራል፡፡

የአፈፃፀም ምዘና
የዘርፍ አፈፃፀም ምዘና

የዘርፍ አፈፃፀም ምዘና በዓመት ሁለት ጊዜ አንደቅደም ተከተሉ በጥር ወር እና በሀምሌ ወር ውስጥ ይካሄዳል፡፡ ይህ
እንደተጠበቀ ሆኖ ተቋማት በየሩብ ዓመቱ የአፈፃፀም አዝማሚያቸውን እየገመገሙና እያመላከቱ መሄድ ይገባቸዋል፡፡

የስራ ክፍሎች አፈፃፀም ምዘና

የስራ ክፍሉ የውጤት ተኮር አፈፃፀም ምዘና የሚካሄደው በየስድስት ወሩ ሲሆን ወቅታዊነታቸውን ጠብቀው
በተከታታይ በተያዙ መረጃዎች ላይ ተመስርቶ መሆን አለበት

የስራ ክፍሉ ምዘና ከመካሄዱ በፊት መጠናቀቅ ይኖርበታል

የስራ ክፍሉ መሪ የሚመዘነው በግማሽ ዓመቱ መጨረሻ ላይ ይሆናል

የሰራተኛ አፈፃፀም ምዘና

የሰራተኛው የውጤት ተኮር አፈፃፀም አዝማሚያ ክትትልና ግምገማ የሚካሄደው በጥራት ማረጋገጫ (Quality
Circle) አደረጃጀት አግባብ በየሳምንቱ ይሆናል

የሰራተኛ የግማሽ አመት የውጤት ተኮር አፈፃፀም ምዘና የሚከናወነው የየሳምንቱንና የወሩን አፈፃፀም መረጃ ላይ
መሠረት ያደረገ ነው፡፡

የውጤት ተኮር ምዘና ነጥቦች

የዘርፍ አፈጻጸም በመቶኛ በተጠቃለለ የነጥብ ስሌት መሠረት ወደ 5 ነጥብ እየተመነዘረ በሚከተለው ሁኔታ ይቀመጣል፡፡

ከ 95% እስከ 100% ---------- (አምስት ነጥብ) --------- በጣም ከፍተኛ አፈጻጸም፣

ከ 80% እስከ 94.99% ---------- (አራት ነጥብ) --------- ከፍተኛ አፈጻጸም፣

ከ 65% እስከ 79.99% ---------- (ሶስት ነጥብ) --------- መካከለኛ አፈጻጸም፣

ከ 55% እስከ 64.99% ---------- (ሁለት ነጥብ) --------- ዝቅተኛ አፈጻጸም፣

ከ 55% በታች -------------- (አንድ ነጥብ) ----- በጣም ዝቅተኛ አፈጻጸም፣

ለግቦቹ በተሰጠው ክብደት መሠረት ተሰልቶ የግቦቹ አፈጻጸም ይቀመጣል፡፡


አባሪዎች

የመለኪያዎች ቀመር

የዘርፉ ስትራተጂያዊ መረጃው መረጃው


ግቦች መለኪያ የቀመር መግለጫ መሥፈ የመረጃ ምንጭ የሚሰበ የተነተነው/ያረጋገ
ቀመር (Formula) ሪያ ሰብበት ጠው
(Unit) ድግግሞሽ

የተገልጋይ እርካታና የተገልጋይ እርካታ የረኩ ተገልጋዮች x100 ጥሩና ከዚያ በላይ የእርካታ ደረጃ በመቶኛ ትራንስፖርት ሚኒስትር በየ 6 ወሩ ትራንስፖርት
አመኔታ ማሳደግ፤ (በመቶኛ) ያላቸው ተገልጋዮች ከአጠቃላይ የእርካታ ሚኒስትር
አስተያየት የሰጡ ተገልጋዮች ደረጃ ግምገማ ከተደረገበት የህብረተሰብ
ክፍል አንጻር ተሰልቶ የሚገኝ ውጤትን
ይይዛል

የተፈታ ቅሬታ በመቶኛ በበጀት ዓመቱ የተፈቱ በዘርፉ የአገልግሎት አሰጣጥ ላይ በመቶኛ ትራንስፖርት ሚኒስትር በየሩብ አመቱ ትራንስፖርት
ቅሬታዎች x100/በበጀት ዓመቱ የሚቀርቡ ቅሬታዎች አግባብነታቸው ሚኒስትር
የቀረቡ ቅሬታዎች በማጣራት በተገቢ ወቅት የተፈቱ
ቅሬታዎችን ይይዛል

በስታንዳርዱ መሰረት (ከስታንዳርድ በላይ የተሰጠ በዘርፉ የሚሰጡ ስታንዳርድ ከወጣላቸው በመቶኛ ትራንስፖርት ሚኒስትር በየሩብ ዓመቱ ትራንስፖርት
የተሰጠ አገልግሎት አገልግሎት ብዛት + አገልግሎቶች ምን ያህሉበስታንዳርድ ሚኒስትር
በመቶኛ በስታንዳርድ ልክ የተሰጠ መሰረት እንደተሰጡ ያመለክታል
አገልግሎት ብዛት)
x100/አጠቃላይ ስታንዳርድ
ያላቸው አገልግሎቶች ብዛት

የበጀት አጠቃቀም [(የተመደበ በጀቱ- ለስራ ክፍሎቹ የተመደበ በጀት በብር እቅድና በጀት በየሩብ ዓመቱ እቅድና በጀት
ውጤታማነት በመቶኛ የተጠቀምነው)/የተመደበ
በጀት)]*100

የፋይናንስ አቅምን የንብረት አጠቃቀም [(የተገዙ ንብረቶቸ-ጥቅም ላይ ለስራ ክፍሎች የተገዙ ንብረቶች በመቶኛ የንብረት አስተዳደርና በየዓመቱ የንብረት
ማሳደግ፤ ውጤታማነት የዋሉ)/የተገዙ ንብረቶች)]*100 ጠቅላላ አገልግሎት አስተዳደርና
በመቶኛ ዳይሬክቶሬት ጠቅላላ
አገልግሎት/
ዳይሬክቶሬት
የዘርፉ ስትራተጂያዊ መረጃው መረጃው
ግቦች መለኪያ የቀመር መግለጫ መሥፈ የመረጃ ምንጭ የሚሰበ የተነተነው/ያረጋገ
ቀመር (Formula) ሪያ ሰብበት ጠው
(Unit) ድግግሞሽ

የህዝብ ትራንስፖርት የሕዘብ ከልዩ ልዩ ክፍሎች በሕዘብ ትራንስፖርት አገልግሎት በቁጥር ተጠሪ ተቋማት/ልዩ ልዩ በየሩብ አመት ተጠሪ
አገልግሎት ትራንስፖርት ተጠቃለለ/የተደመረ አሰጣጥ ስታንዳርድ ላይ የተደረገ ክትትል ዳይሬክቶሬቶች ተቋማት/ልዩ ልዩ
ማሳደግ፣ አገልግሎት አሰጣጥ በመስክ የተደረገ ዳይሬክቶሬቶች
በተቀመጠው ክትትልና (ኢንስፔክሽን)
ስታንዳርድ መሰረት
መሆኑን በክትትልና
ኢንስፔክሽን
በቁጥር

ለጭነት ከልዩ ልዩ ክፍሎች በጭነት ትራንስፖርት አገልግሎት በቁጥር ተጠሪ ተቋማት/ልዩ ልዩ በየሩብ አመት ተጠሪ
ትራንስፖርት ተጠቃለለ/የተደመረ በመስክ አሰጣጥ ስታንዳርድ ላይ የተደረገ ክትትል ዳይሬክቶሬቶች ተቋማት/ልዩ ልዩ
አገልግሎት በሚሰጡ የተደረገ ክትትልና ድጋፍ ዳይሬክቶሬቶች
የጭነት ትራንስፖርት ተቋማት
አገልግሎት ማሳደግ፣ በተቀመጠው
ስታንዳርድ መሰረት
መሆኑን በክትትልና
ድጋፍ በቁጥር

የሎጅስቲክስ የተጠቃለለ/የተደመረ በመስክ በሎጀስቲክ አሰራር ስርዓት ላይ የተደረገ በቁጥር ማሪታይምና ሎጅስቲክስ በየሩብ አመት ማሪታይምና
ስርዓቱን የተቀናጀ የተደረገ ክትትልና ድጋፍ ክትትል ዳሬክቶሬት ጅስቲክ
የሎጀስቲክስ የአሰራር
እና ቀልጣፋ ሎሬክቶሬቶች
ሥርዓትን ማሻሻል
ለማድረግ የተደረገ
ክትትልና ድጋፍ
ብዛት

በመሰረተ ልማትና የተጠቃለለ/የተደመረ በመስክ በመሰረተ ልማትና የሎጀስቲክስ በቁጥር ማሪታይምና ሎጅስቲክስ በየሩብ አመት ማሪታይምና
በፋሲሊቲ የተደራጁ የተደረገ ክትትልና ድጋፍ መዳረሻዎች ላይ የተደረገ ድጋፍና ዳሬክቶሬት ጅስቲክ
የሎጀስቲክስ ክትትል ሎሬክቶሬቶች
መዳረሻዎች ላይ
የተደረገ ድጋፍና
ክትትል በቁጥር

የትራንስፖርት ደህንነት ክትትል የተደረባቸው የተጠቃለለ/የተደመረ ክትትልና የመንገድ ደህንነት ስርዓቱን ለማሻሻል በቁጥር ብሔራዊ የመንገድ ደህንነት በሩብ አመት ብሔራዊ የመንገድ
የመንገድ ደህንነት ድጋፍ የተደረገባቸው ፕሮግራሞች ተግባራዊ የሚደረጉ ፕሮግራሞች ምክር ቤት ጽ/ቤት ደህንነት ምክር
የዘርፉ ስትራተጂያዊ መረጃው መረጃው
ግቦች መለኪያ የቀመር መግለጫ መሥፈ የመረጃ ምንጭ የሚሰበ የተነተነው/ያረጋገ
ቀመር (Formula) ሪያ ሰብበት ጠው
(Unit) ድግግሞሽ

ማሻሻል፣ ኘሮግራሞች በቁጥር ቤት ጽ/ቤት

የፍጥነት መገደቢያ የተጠቃለለ/የተደመረ የፍጥነት የፍጥነት መገደቢያ መሳሪያ የገጠሙ የንግድ በቁጥር ብሔራዊ የመንገድ ደህንነት በሩብ አመት ብሔራዊ የመንገድ
መሳሪያ የገጠሙ መገደቢያ መሳሪያ የገጠሙ ተሽከርካሪዎች ምክር ቤት ጽ/ቤት እና ደህንነት ምክር
ተሽከርካሪዎች በቁጥር ተሽከርካሪዎች የመንገድ ትራ/ት አገል/ክ/ዳ ቤት ጽ/ቤት እና
የመንገድ ትራ/ት
አገል/ክ/ዳ

የደህንነት ቀበቶ የተጠቃለለ/የተደመረ የደህንነት የደህንነት ቀበቶ ተጠቃሚ አሽከርካሪዎች በቁጥር ብሔራዊ የመንገድ ደህንነት በስድስት ወር ብሔራዊ የመንገድ
አጠቃቀም በቁር ቀበቶ ተጠቃሚ አሽከርካሪዎች ምክር ቤት ጽ/ቤት እና ደህንነት ምክር
የመንገድ ትራ/ት አገል/ክ/ዳ ቤት ጽ/ቤት እና
የመንገድ ትራ/ት
አገል/ክ/ዳ

ያደገ የሴፍቲ ኦዲት (ማስተካከያ የተደረገበት በመንገድ፣በባቡርና በአቪዬሽን ዘርፎች በመቶኛ ተጠሪ ተቋማትና ብሔራዊ በአመት ተጠሪ ተቋማትና
ደረጃ ግኝት)/አጠቃላይ ግኝት)*100 የተከናወኑ የሴፍቲ ኦዲት አፈጻጸም የመንገድ ደህንነት ምክር ብሔራዊ የመንገድ
ቤት ጽ/ቤት፣ባቡር/ደ/አ/ሬ ደህንነት ምክር
እና አቪዬሽን ቤት
/መ/አ/ክ/ሬ/ዳይሬክቶሬት ጽ/ቤት፣ባቡር/ደ/አ/
ሬ እና አቪዬሽን
/መ/አ/ክ/ሬ/ዳይሬክ
ቶሬት

የመንገድ መሰረተ የተጠቃለለ/የተደመረ ፕሮጀክት መንገድ መሰረተ ልማት ችግሮችን በቁጥር ተጠሪ ተቋማትና በአመት ሶስት መንገድ/መ/ል/ክ/ሬ
የትራንስፖርት መሰረተ ልማት ችግሮችን በመለየት መፍትሔ ያገኙ ፕሮጀክቶች መ/መ/ል/ክ/ሬ/ ጊዜ /ዳይሬክቶሬት
ልማት ማስፋፋት፣ በመለየት መፍትሔ ብዛት
ያገኙ ፕሮጀክቶች ብዛት

የትራንስፖርት የተጠቃለለ/የተደመረ በመስክ በመንገድ፣በባቡርና በአቪዬሽንና በማሪታይም በቁጥር ተጠሪ ተቋማትና በአመት 2 ጊዜ ተጠሪ
መሠረተልማት የተደረገ ክትትልና ኢንስፔክሽን ዘርፎች የመሠረተ-ልማት ፕሮጄክቶች ባቡር/ደ/አ/ሬ፣አቪዬሽን / ተቋማትናባቡር/ደ/
በተቀመጠው የበተቀመጠው ስታንዳርድ መሰረት መ/አ/ክ/ሬ/ዳ/መንገድ/መ/ል/ አ/ሬ፣አቪዬሽን /
ስታንዳርድ መሰረት ለማረጋገጥ የተካሄደ ክትትልና ክ/ሬ/፣መንገድ/ት/አ/ክ/ሬ እና መ/አ/ክ/ሬ/ዳ/መንገ
ለማረጋገጥ የተካሄደ
ኢንስፔክሽን ማሪታይም/ሎ/ማ/ዳይሬክቶ ድ/መ/ል/ክ/ሬ/፣መ/
ክትትልና ኢንስፔክሽን
ሬት ት/አ/ክ/ሬ እና
ብዛት
የዘርፉ ስትራተጂያዊ መረጃው መረጃው
ግቦች መለኪያ የቀመር መግለጫ መሥፈ የመረጃ ምንጭ የሚሰበ የተነተነው/ያረጋገ
ቀመር (Formula) ሪያ ሰብበት ጠው
(Unit) ድግግሞሽ

ማሪታይም/ሎ/ማ/
ዳይሬክቶሬት

የተዘጋጁ አዲስ የህግ የተጠቃለለ/የተደመረ የህግ የትራንስፖርት ዘርፉን በቀጥታም ሆነ በቁጥር የትራንስፖርት ሚ/ር፣ህግ በዓመቱ የትራንስፖርት
ማዕቀፎች ብዛት (የተዘጋጁ) ሰነድ በተዘዋዋሪ የሚደግፉ የህግ ሰነዶች አ/ዳይሬክቶሬት ሚ/ር፣ህግ
ያጠቃልላል፤ አ/ዳይሬክቶሬት

የተሻሻሉ የህግ የተጠቃለለ/የተደመረ የህግ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ የትራንስፖርት በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ርና ተጠሪ በዓመቱ ትራንስፖርት
ማዕቀፎች ብዛት (የተሻሻሉ) ሰነድ ዘርፉን እየደገፉ ያሉ የህግ ሰነዶችን ተቋማትና ህግ ሚ/ርና ተጠሪ
ያጠቃልላል፤ አ/ዳይሬክቶሬት ተቋማትና ህግ
አ/ዳይሬክቶሬት

የክትትልና ግምገማ (የተፈጸመ ክትትልና የትራንስፖርት ዘርፉን የሚያግዙ የህግ በመቶኛ ትራንስፖርት ሚ/ርና ልዩ በየስድስት ትራንስፖርት
ሽፋን በመቶኛ ግምገማ)/የታቀደ ክትትልና)*100 ማዕቀፎች የአፈጻጸም ሁኔታ በመስክ ልዩ ዳይሬክቶሬቶች እና ወሩ ሚ/ርና ልዩ ልዩ
የሬጉላቶሪና የተደረገ ምልከታ፤ ተጠሪ ተቋማት ዳይሬክቶሬቶች
ኢንፎርስመንት አቅም እና ተጠሪ
ማሻሻል፣ ተቋማት

የክትትልና ግምገማ (በክትትልና ግምገማ ግብረ- በተከታታይ በሚደረጉ የክትትልና ግምገማ በመቶኛ ትራንስፖርት ሚ/ርና ተጠሪ በየስድስት ትራንስፖርት
ግብረ-መልስ መልስ መሰረት የተወሰደ ግብረ-መልስ የተገኙ ውጤቶችን በመደበኛነት ተቋማት/ልዩ ልዩ ወሩ ሚ/ርና ተጠሪ
ውጤታማነት በመቶኛ ማስተካያ/በክትትልና ግምገማ መሽፈን ያጠቃልላል፤ ዳይሬክቶሬቶች ተቋማት/ልዩ ልዩ
ዳይሬክቶሬቶች
የተሰጠ ግብረ-መልስ) *100

የተሰጠ ሰርትፍኬሽን የተጠቃለለ/የተደመረ በባቡር አሽከርካሪነት ስልጠና ወስደው በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ር፣ ተጠሪ በዓመቱ ትራንስፖርት
እና ላይሰንሲግ ብዛት ሰርትፍኬሽን እና ላይሰንሲግ የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት ተቋማትና ሚ/ር፣ ተጠሪ
የተሰጣቸው፤ የባ/መ/ል/አ/ደ/ክ/ሬ ተቋማትና
ያገኙ ሰልጣኞች
ዳይሬክቶሬት የባ/መ/ል/አ/ደ/ክ/ሬ
ዳይሬክቶሬት
የዘርፉ ስትራተጂያዊ መረጃው መረጃው
ግቦች መለኪያ የቀመር መግለጫ መሥፈ የመረጃ ምንጭ የሚሰበ የተነተነው/ያረጋገ
ቀመር (Formula) ሪያ ሰብበት ጠው
(Unit) ድግግሞሽ

የኢንስፔክሽን ከልዩ ልዩ ክፍሎች በልዩ ልዩ ክፍሎች የተዘጋጁና ለክለሳ በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ር፣ ተጠሪ በዓመቱ ትራንስፖርት
ብዛት
የተጠቃለለ/የተደመረ በመስክ የተዘጋጁ የህግ ሰነዶች አካላዊ የመስክ ተቋማት/ልዩ ልዩ ሚ/ርና ተጠሪ
የተደረገ ቁጥጥር (ኢንስፔክሽን) ክትትልን የሚያጠቃልል ነው፤ ዳይሬክቶሬቶች ተቋማት/ልዩ ልዩ
ዳይሬክቶሬቶች

የተዘጋጁ እና የተሻሻሉ የተጠቃለለ/የተደመሩ ፖሊሲዎችና የትራንስፖርት ዘርፉን በቀጥታም ሆነ በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ርና ተጠሪ በዓመቱ ትራንስፖርት
ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች በተዘዋዋሪ የሚደግፉ ፖሊሲዎችና ተቋማት/ልዩ ልዩ ሚ/ርና ተጠሪ
ስትራቴጂዎች ብዛት ስትራቴጂዎች፤ ዳይሬክቶሬቶች ተቋማት/ልዩ ልዩ
ዳይሬክቶሬቶች

የተዘጋጁ ስታንዳርዶች የተጠቃለለ/የተደመሩ ስታንዳርዶች የትራንስፖርት ዘርፉን በቀጥታም ሆነ በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ርና ተጠሪ በዓመቱ ትራንስፖርት
ብዛት በተዘዋዋሪ የሚደግፉ ስታንዳርዶች ፤ ተቋማት/ልዩ ልዩ ሚ/ርና ተጠሪ
ዳይሬክቶሬቶች ተቋማት/ልዩ ልዩ
የፖሊሲ፣ ጥናትና ዳይሬክቶሬቶች
ስታንደርድ ስራዎችን
ውጤታማነት ማሳደግ፣ የተዘጋጁ ጥናቶች ብዛት የተጠቃለለ/የተደመሩ ጥናቶች የትራንስፖርት ዘርፉን በቀጥታም ሆነ በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ርና ተጠሪ በዓመቱ ትራንስፖርት
በተዘዋዋሪ የሚደግፉ ጥናቶች ፤ ተቋማት/ልዩ ልዩ ሚ/ርና ተጠሪ
ዳይሬክቶሬቶች ተቋማት/ልዩ ልዩ
ዳይሬክቶሬቶች

ተግባራዊ የተደረጉ (ተግባራዊ የተደረጉ ጥናቶች/የተጠኑ ከትራንስፖርት ጋር በተያያዘ የተዘጋጁና ወደ በመቶኛ ትራንስፖርት ሚ/ርና ተጠሪ በዓመቱ ትራንስፖርት
ጥናቶች በመቶኛ ጥናቶች)*100 ትግበራ የገቡ ጥናቶች፤ ተቋማት/ልዩ ልዩ ሚ/ርና ተጠሪ
ዳይሬክቶሬቶች ተቋማት/ልዩ ልዩ
ዳይሬክቶሬቶች

የቴክኖሎጂና የመረጃ በቴክኖሎጂ ተደግፈው (በቴክኖሎጂ ተደግፎ የተሰጡ በሚኒስትሪው ልዩ ልዩ ክፍሎች በቴክኖሎጂ በመቶኛ ትራንስፖርት ሚ/ርና ልዩ በየሩብ አመት ትራንስፖርት
ስርዓትን ማሻሻል የሚሰጡ አገልግሎቶች አገልግሎት /አገልግሎታቸው ተደግፈው ተግባራዊ የተደረጉ አገልግሎቶች ልዩ ዳይሬክቶሬቶች ሚ/ርና ልዩ ልዩ
በመቶኛ ዳይሬክቶሬቶች
በቴክኖሎጂ ለመከወን
የተለዩ)*100

የ TTTFP የተቀናጀ (የ “TTTFP” የተቀናጀ በመቶኛ ትራንስፖርት ሚ/ርና ተጠሪ በየሩብ አመት ትራንስፖርት
የትራንስፖርት መረጃ የትራንስፖርት መረጃ ስርዓት ተቋማትእና ሚ/ርና ተጠሪ
መንገድ/ት/አ/ክ/ሬ/ ተቋማትእና
የዘርፉ ስትራተጂያዊ መረጃው መረጃው
ግቦች መለኪያ የቀመር መግለጫ መሥፈ የመረጃ ምንጭ የሚሰበ የተነተነው/ያረጋገ
ቀመር (Formula) ሪያ ሰብበት ጠው
(Unit) ድግግሞሽ

ስርዓት በመቶኛ ፕሮጄክት አፈጻጸም/እቅድ)*100 ዳይሬክቶሬት መንገድ/ት/አ/ክ/ሬ/


ዳይሬክቶሬት

የማህበራዊ ድረ-ገጾች ጥቅም ላይ የዋሉ የማህበራዊ ድረ- አጠቃላይ የትራንስፖርት ዘርፉን እንቅስቃሴ (በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ርና በየሩብ አመት ትራንስፖርት
ተደራሽነት (በቁጥር) ገጾች ተደራሽ ለማድረግ ጥቅም ላይ የዋሉ ማህበራዊ ) የህዝብ አገልግሎት ሚ/ርና የህዝብ
ድረ-ገጾች (media) ያካትታሉ፤ ዳይሬክቶሬት አገልግሎት
ዳይሬክቶሬት

የተሰሩ ለአየር ንብረት ለአየር ንብረት ለውጥ ተጋላጭ በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት ለአደጋ በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ርና ተጠሪ በዓመቱ ትራንስፖርት ሚ/ርና
ለዉጥ የማይበገሩ እንዳይሆኑ ቅድመ-ጥንቃቄ እንዳይጋለጥ ቅድመ-ጥናቃቄ የተደረገለት ተቋማት/የአየር ንብረት ለውጥ ተጠሪ ተቋማት/የአየር
የመንገድ ፕሮጀክቶች፣ የተደረገበት መንገድ የመንገድ መሰረተ-ልማት ፕሮጄክት ዳይሬክቶሬት ንብረት ለውጥ
ዳይሬክቶሬት

የተተገበረ የአካባቢና በመንገድ መሰረተ-ልማት ወደ ትግበራ የገቡ የአካባቢና ማሀበረሰብ በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ርና ተጠሪ በየስድስት ትራንስፖርት ሚ/ርና
ማሀበረሰብ ተፅዕኖ ፕሮጄክቶች ወደ ትግበራ የገቡ ተፅዕኖ ትግበራ የመንገድ መሰረተ-ልማት ተቋማት/የአየር ንብረት ለውጥ ወራት ተጠሪ ተቋማት/የአየር
ትግበራ፤ የተጠቃለለ/ የተደመረ የአካባቢና ፕሮጄክቶችን የሚያጠቃልል ነው፤ ዳይሬክቶሬት ንብረት ለውጥ
ማሀበረሰብ ተፅዕኖ ትግበራ፤ ዳይሬክቶሬት

ከመንገድ በ 2013 በጀት አመት ከመንገድ ከመንገድ ተሽከርካሪዎች ወደ ከባቢ አየር በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ርና ተጠሪ በአመት ትራንስፖርት ሚ/ርና
የትራንስፖርት ስርዓት ተሽከርካሪዎች የሚወጣ ተሽከርካሪዎች የተለቀቀ-በ 2013 የሚለቀቅ የካርቦን ተመጣጣኝ (የጋዝ ልቀት) ተቋማት/የአየር ንብረት ለውጥ ተጠሪ ተቋማት/የአየር
ለአካባቢና ስነ-ምህዳር የካርቦን ተመጣጣኝ በጀት አመት የሚለቀቅ የካርቦን ዳይሬክቶሬት ንብረት ለውጥ
ተስማሚነትን ማሳዳግ፣ የቀነሰ ጋዝ ልቀት ተመጣጣኝ (ጋዝ ልቀት) ዳይሬክቶሬት

በባቡር ትራንስፖርትን በ 2013 በጀት አመት ከባቡር ከባቡር ትራንስፖርት ወደ ከባቢ አየር በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ርና ተጠሪ በአመት ትራንስፖርት ሚ/ርና
የተቀነሰ ካርቦን ትራንስፖርት የተለቀቀ-በ 2013 የሚለቀቅ የካርቦን ተመጣጣኝ (የጋዝ ልቀት) ተቋማት/የአየር ንብረት ለውጥ ተጠሪ ተቋማት/የአየር
ተመጣጣኝ ጋዝ ልቀት በጀት አመት የሚለቀቅ የካርቦን ዳይሬክቶሬት ንብረት ለውጥ
ተመጣጣኝ (ጋዝ ልቀት) ዳይሬክቶሬት

የተተከለ ችግኝ ብዛት የተጠቃለለ (የተደመረ) በልዩ ልዩ በልዩ ልዩ ክፍሎች በሚገኙ ሠራተኞች በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ርና ተጠሪ በአመት ትራንስፖርት ሚ/ርና
ክፍሎች የተተከሉ ችግኞች አማካኝነት በተለያዩ ጊዜያት የየድተተከሉ ተቋማት/የአየር ንብረት ለውጥ ተጠሪ ተቋማት/የአየር
ችግኞች፤ ዳይሬክቶሬት ንብረት ለውጥ
ዳይሬክቶሬት
የዘርፉ ስትራተጂያዊ መረጃው መረጃው
ግቦች መለኪያ የቀመር መግለጫ መሥፈ የመረጃ ምንጭ የሚሰበ የተነተነው/ያረጋገ
ቀመር (Formula) ሪያ ሰብበት ጠው
(Unit) ድግግሞሽ

የሴቶች፣ ወጣቶችና ልዩ የተፈጠረ የስራ የቀነሰ ስራ አጥነት በቁጥር በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ርና በየ 6 ወሩ የዘርፉ የሴቶች፣
የተፈጠረው የስራ እድል ×100
ድጋፍ የሚሹ የህብረተሰብ እድል በቁጥር ተጠሪ ተቋማት ህፃናትና ወጣቶች
ክፍሎች ተሳትፎና በእቅድ የተያዘው የስራ እድል ከፌደራል የስራ ጉዳይ
ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ፤ ፈጠራ እድል ፈጠራ ኤጀንሲ ዳይሬክቶሬቶች

ያደገ የሴቶችን በቡድን መሪነት፣ በዳይሬክተርነት፣በቢሮ በመቶኛ ትራንስፖርት ሚ/ርና ተጠሪ በየ 6 ወሩ የሴቶች፣ ህፃናትና
በዘርፉ ካሉ ሴቶች ሲነጻጸር
የአመራርነት ድርሻ የአመራር ውሳኔ ሰጪነት ኃላፊነት/በኮርፕሬት ማስተባበሪያነት ተቋማት ወጣቶች ጉዳይ
በመቶኛ ሚናቸው ያደገ ሴቶች በመቶኛ የሚገኙ ሴቶች የአመራር ውሳኔ ሰጪነት ዳይሬክቶሬት
በመቶኛ

ያደገ የሴቶች የጋራ በተቋሙ/በስራ ክፍሉ ያሉ ሴት የሴቶች የአመራር ውሳኔ ሰጪነት በመቶኛ ትራንስፖርት ሚ/ርና ተጠሪ በየ 6 ወሩ በተቋሙ የሚገኙ
አመራር ተሳትፎ ሰራተኞች በመቶኛ ተቋማት የስራ ክፍሎች
በመቶኛ
የሴቶች፣ ህፃናትና
ወጣቶች ጉዳይ
ዳይሬክቶሬት

ልዩ ድጋፍ ልዩ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ቀደም ብለው የተሰሩ የመሠረተ በመቶኛ ትራንስፖርት ሚ/ርና በየሩብ በተቋሙ የሚገኙ
ለሚያስፈልጋቸው የተመቻቸ መሰረተ ልማት እና ልማቶችና የአገልግሎት መሰጫ ተቋማት ተጠሪ ተቋማት ዓመቱ የስራ ክፍሎች
የተመቻቸ መሰረተ አገልግሎት በመቶኛ አሁን ላይ ካለው በንጽጽር ሲቀመጥ የአካል ጉዳተኞችና
አረጋውያን የሴቶች፣ ህፃናትና
ልማት እና ወጣቶች ጉዳይ
ማህበራት/
አገልግሎት ዳይሬክቶሬት
በመቶኛ ፌዴሬሽን

ያደገ የኤች አይቪ ያደገ የኤች አይቪ ኤድስ በመቶኛ ትራንስፖርት ሚ/ርና በየ 6 ወሩ የሴቶች፣ ህፃናትና
በትራንስፖርት ዘርፍ ካለፈው ዓመት
ኤድስ የመከላከልና የመከላከልና የመቆጣጠር ስራ የኤች አይቪ ኤድስ ስርጭት ሲነጻጸር ተጠሪ ተቋማት ወጣቶች ጉዳይ
የመቆጣጠር ስራ በመቶኛ ግንዛቤ በመፍጠር የቀነሰ ተጋላጭነት ዳይሬክቶሬት
የኤች አይቪኤድስ
በመቶኛ የመከላከልና የመቆጣጠር
ማስተባበሪያ ቢሮ

ተሰርተው
አገልግሎት
የዘርፉ ስትራተጂያዊ መረጃው መረጃው
ግቦች መለኪያ የቀመር መግለጫ መሥፈ የመረጃ ምንጭ የሚሰበ የተነተነው/ያረጋገ
ቀመር (Formula) ሪያ ሰብበት ጠው
(Unit) ድግግሞሽ

መስጠት የጀመሩ
የህፃናት ማቆያዎች
በቁጥር
ቀልጣፋ አመራርና የእቅድ አፈጻጸም (ምላሽ የተሰጠባቸው የድጋፍ ከልዩ ልዩ ክፍሎች የትራንስፖርት ዘርፍ በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ር በየሩብ አመቱ ትራንስፖርት ሚ/ር
ድጋፍ በመስጠት ስኬታማ ለማድረግ ጥያቄ/የቀረበ የድጋፍ ጥያቄ)*100 እቅድን ለማሳካት የሚቀርቡ የድጋፍ
የትራንስፖርት የተሰጠ ፈጣንና ጥያቂዎችና ምላሽ ምላሽ
ሴክተሩ ውጤታማ ቀልጣፋ አመራር የተሰጠባቸውን ያጠቃልላል፤
ማድረግ በመቶኛ
ዘርፍና ክልሎች ዘርፍና ክልሎችን በማስተባበር ዘርፍና ክልሎችን በማስተባበር ከእቅድ በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ር፣ተጠሪ በየሩብ አመቱ ትራንስፖርት
በማስተባበርና የተሰጠ የተጠቃለለ (የተደመረ) ዝግጅት ጀምሮ በአፈጻጸም ሂደት ተቋማት፣ክልሎች እና ሚ/ር፣ተጠሪ
በመምራት የተደረገ ድጋፍ የሚሰጥ ድጋፍ የክልል/ዘ/ቡ/ማ/ቡድን ተቋማት፣ክልሎች እና
የክልል/ዘ/ቡ/ማ/ቡድ
ድጋፍ ብዛት ን

የተሰጠ የሕዝብ በተለያዩ የሚዲያ አማራጮች በትራንስፖርት ዘርፉ አጠቃላይ የስራ በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ርና የህዝብ በየሩብ አመቱ ትራንስፖርት ሚ/ርና
ግንኙነት ስራዎች አማካኝነት የተከናወነ የተጠቃለለ እንቅስቃሴዎች ላይ በተለያዩ የሚዲያ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት የህዝብ ግንኙነት
ብዛት (የተደመረየሕዝብ ግንኙነት አማራጮች (Media Outlets) የተሰሩ ዳይሬክቶሬት
ስራዎች ስራወዎች/የተሰራጩ መረጃዎች

የተሰጠ የሕግ የተጠቃለለ /የተደመረ) የህግ ድጋፍ ከሚኒስትሪውና ከተለያዩ የስራ ክፍሎች በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ርና የህግ በየሩብ አመቱ ትራንስፖርት ሚ/ርና
ድጋፍ አገልግሎት የተሰጠባቸው ሰነዶች የሚመጡትን የህግ ሰነዶችንና ልዩ ልዩ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት የህግ አገልግሎት
ብዛት ህግ-ነክ አገልግሎቶችን መስጠን ዳይሬክቶሬት
የሚያጠቃልል ነው፤

የተሰጠ ስነምግባርና ከስነ-ምግባር ጋር በተያየዘ የተሰጠ መስናን ለመከላከል የሚያስችሉ በተለያዩ በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ርና ጸረ በየሩብ አመቱ ትራንስፖርት
ጸረ-ሙስና የግንዛቤ ማስጨበጥ መድረኮችና መንገዶች የተሰጡ የግንዛቤ ሙስናና ስነ-ምግባር ቡድን ሚ/ርና
አገልግሎት ብዛት ክትትል ተደርጎ የውሳኔ ሀሳብ ማስጨበጫዎችና ምርመራ ትራንስፖርት
የቀረበባቸው የሙስና ጥቆማዎች ተደርጎባቸው ለውሳኔ ሀሳብ የቀረቡ ሚ/ርና ጸረ
የሙስና ጥቆማዎችን ያካትታል፤ ሙስናና ስነ-
የዘርፉ ስትራተጂያዊ መረጃው መረጃው
ግቦች መለኪያ የቀመር መግለጫ መሥፈ የመረጃ ምንጭ የሚሰበ የተነተነው/ያረጋገ
ቀመር (Formula) ሪያ ሰብበት ጠው
(Unit) ድግግሞሽ

ምግባር ቡድን

የተሰጠ የሰው የተጠቃለለ /የተደመረ) ሰው በሰው ኃይል አስተዳደር እና ልማት በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ርና የሠው በየሩብ አመቱ ትራንስፖርት
ኃይል አስተዳደር ሀብታዊ አገልግሎቶች የተሰጠባቸው አገልግሎት የስራ ሂደት የሚኒስሪውን ሀብት አገ/ዳይሬክቶሬት ሚ/ርና የሠው
እና ልማት ሰነዶች የተጓደለውን የሰው ሀይል ሀብት
አገልግሎት ብዛት ማሟላት፣የአቅም ግንባታ አገ/ዳይሬክቶሬት
ስራዎች፣ዶክሜንቴሽንና የመሳሰሉት
ሰው ሀብታዊ አገልግሎታችን
የሚያጠቃልል ነው፤
የተሰጠ የፋይናንስና ጠቅላላ የተፈጸሙ ክፍያዎችና እንደ ሚኒስትሪና ከልዩ ልዩ ክፍሎች በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ርና ግዥና በየሩብ አመቱ ትራንስፖርት
ግዥ አገልግሎት ግዥዎች የቀረቡ የግዥና ፋይናንስ ጥያቄዎች እና ፋይናንስ ዳይሬክቶሬት ሚ/ርና ግዥና
ብዛት አፈጻጸም ፋይናንስ
ዳይሬክቶሬት

የተሰጠ የኦዲት ጠቅላላ የተከናወኑ የፋይናንስና ክዋኔ በሚኒስትሪና ተጠሪ ተቋማት ላይ በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ርና ኦዲት በየሩብ አመቱ ትራንስፖርት
አገልግሎት ብዛት ኦዲት የተከናወኑ የፋይናንስና ክዋኔ ኦዲት ዳይሬክቶሬት ሚ/ርና ኦዲት
ዳይሬክቶሬት

የተሰጠ የንብረትና ጠቅላላ የተከናወኑ የንብረትና ለልዩ ልዩ ክፍሎች ለሚኒስትሪው ተልዕኮ በቁጥር ንብረትና ጠቅላላ አገልግሎት በየሩብ አመቱ ንብረትና ጠቅላላ
ጠቅላላ አገልግሎት ጠቅላላ አገልግሎት ማሳኪያ በቀረቡት ጥያቄዎች መሰረት ዳይሬክቶሬት አገልግሎት
ብዛት የተሰጠ የንብረትና ጠቅላላ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት

ዕቅድና በጀት ጠቅላላ የተከናወኑ የፊዚካልና በጀት ለዘርፉና እና በልዩ ልዩ ክፍሎች በበጀት በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ር፣ ተጠሪ በአመት/በየሩ ትራንስፖርት ሚ/ር፣
ዝግጅት፣ክትትልና እቅዶችና የተከናወኑ የክትትልና አመቱ የሚዘጋጁ የፊዚካልና በጅት ተቋማት እና ልዩ ልዩ ክፍሎች ብ አመቱ ተጠሪ ተቋማት እና
ግምገማ ስራዎች እንዲሁም የተከናወኑ የክትትልና ልዩ ልዩ ክፍሎች
ግምገማ ብዛት
ግምገማ ስራዎችን ያጠቃልላል

የተጠናከረ የለውጥ የተደራጀ የለውጥ አደረጃጀት የተጠናከረ የለውጥ አደረጃጀት ተሳትፎ ቁጥር በተቋሙ ያሉ የስራ ክፍሎች በየሩብ ዓመቱ የለውጥና መልካም
አደረጃጀት እና
የዘርፉ ስትራተጂያዊ መረጃው መረጃው
ግቦች መለኪያ የቀመር መግለጫ መሥፈ የመረጃ ምንጭ የሚሰበ የተነተነው/ያረጋገ
ቀመር (Formula) ሪያ ሰብበት ጠው
(Unit) ድግግሞሽ

ያደገ የዘርፉ የተደራጀ የካውንስል አደረጃጀት የተጠናከረ የካውንስል አደረጃጀት ተሳትፎ ትራንስፖርት ሚ/ርና ተጠሪ አስተዳደር ቡድን
ካውንስል ተሳትፎ ተቋማት/የለውጥና መልካም
አስተዳደር ቡድን በየ 6 ወሩ
ብዛት
ተለይተው የተፈቱ በበጀት ዓመቱ የተፈቱ የመልካም በዘርፉ ተለይተው የተፈቱ የመልካም በመቶኛ ትራንስፖርት ሚ/ርና ተጠሪ በየሩብ ዓመቱ የለውጥና መልካም
የመልካም አስተዳደር ችግሮች*100/በበጀት አስተዳደር ችግሮች ተቋማት፣ቅሬታ አቅራቢ አስተዳደር ቡድን
ዓመቱ የተለዩ ችግሮች አካላት/የለውጥና መልካም
አስተዳደር ጉዳዮች
በዘርፉ የአገልግሎት አሰጣጥ ላይ አስተዳደር ቡድን
እና ምላሽ ያገኙ የሚቀርቡ ቅሬታዎች አግባብነታቸው
ቅሬታዎች ብዛት በማጣራት በተገቢ ወቅት የተፈቱ
ቅሬታዎች

የውጤት ተኮር የተመዘኑ ሰራተኞች*100/አጠቃላይ የተተገበረ የውጤት ተኮር ስርዓት ቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ርና ተጠሪ በየ 6 ወሩ የሰው ሀብት
ምዘና ሥርዓት ሰራተኞች ተቋማት አስተዳደር
ዳይሬክቶሬት
(BSC) የተገበሩ የለውጥና መልካም
ተቋማት/የስራ አስተዳደር ቡድን
ክፍሎች ብዛት
ተሰርተው የተጠቃለለ/የተደመረ ድጋፍና በተጠሪ ተቋማትና በሚኒስትሪው እንደ በቁጥር ተጠሪ ተቋማና በየሩብ አመት የሴቶች/ህ/ወ/ጉ/ዳይ
አገልግሎት ክትትል አዲስ የሚገነቡና ስራ ላይ ያሉትን የሴቶች/ህ/ወ/ጉ/ዳይሬክቶሬት ሬክቶሬት
መስጠት የጀመሩ የህፃናት ማቆያዎች ላይ የሚደረግ
የህፃናት ማቆያዎች የድጋፍና ክትትል ስራዎችን
የሚያጠቃልል ነው፤
ላይ የተደረገ
ድጋፍና ክትትል
በቁጥር
የሰው ሀብት ልማትን የተሰጠ የትምህርት የተጠቃለለ/የተደመረ በበጀት አመቱ ለሰራተኛው የተሰጠ
ማጎልበት፤ እና ስልጠና እድል የትምህርት እና ስልጠና እድል የትምህርት እና ትምህር እድል የሰው ሀብት
በቁጥር በቁጥር ቁጥር የሰው ሀብት ዳይሬክተር በየዓመቱ ዳይሬክተር፣ትራን
ስፖርት ሚ/ር

የሙያ ብቃት (የሙያ ብቃት (COC) የተሰጠ የሙያ ምዘና በመቶኛ የሰው ሀብት ዳይሬክተር በየዓመቱ የሰው ሀብት
የዘርፉ ስትራተጂያዊ መረጃው መረጃው
ግቦች መለኪያ የቀመር መግለጫ መሥፈ የመረጃ ምንጭ የሚሰበ የተነተነው/ያረጋገ
ቀመር (Formula) ሪያ ሰብበት ጠው
(Unit) ድግግሞሽ

(COC) የተመዘኑ የተመዘኑ ከባለሙያዎችአጠቃላይ የሙያ ብቃት


ዳይሬክተር፣ትራን
ባለሙያዎች ባለሙያዎች/አጠቃላይ የሙያ (COC) ሊመዘኑ የሚባቸው ባለሙያዎች ስፖርት ሚ/ር
በመቶኛ ብቃት (COC) ሊመዘኑ ንጽጽር፤
የሚባቸው ባለሙያዎች)*100

የተከናወነ የልምድ የተጠቃለለ/የተደመረ የልምድ በልዩ ልዩ ክፍሎች የተከናወነ የልምድ


ልውውጥ እና የተሞክሮ ቅመራ ትራንስፖርት
ልውውጥ እና ልውውጥ እና የተሞክሮ ቅመራ ስራዎች ትራንስፖርት ሚ/ርና ልዩ
ስራዎች ብዛት፣ ቁጥር በ 6 ወር ሚ/ርና ልዩ ልዩ
የተሞክሮ ቅመራ ልዩ ዳይሬክቶሬቶች
ዳይሬክቶሬቶች
ስራዎች ብዛት፣

የመፈጸም የተጠቃለለ/የተደመረ የመፈጸም አቅማቸውን ያሰደጉ የስራ በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ር በየዓመቱ ትራንስፖርት
አቅማቸው ያደጉ የመፈጸም አቅማቸውን ክፍሎች ሚ/ር
የስራ ክፍሎች ያሰደጉ የስራ ክፍሎች
የተሰጠ ማበረታቻ የተጠቃለለ/የተደመረ ማበረታቻ የተሰጠቸዉ ሠራተኞች በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ርና ልዩ በየዓመቱ ትራንስፖርት
ብዛት ማበረታቻ የተሰጠቸዉ ልዩ ዳይሬክቶሬቶች ሚ/ር
የመፈጸም (የመፈጸም ክፍተታቸው የመፈጸም ክፍተት ለሰዩት ሰራተኞች በመቶ ትራንስፖርት ሚ/ርና ልዩ በየዓመቱ ትራንስፖርት
የተቋማዊ ክፍተታቸው ተለይቶ የሰለጠኑ የተዘጋጀ ስልጠና ኛ ልዩ ዳይሬክቶሬቶች ሚ/ርና ልዩ ልዩ
የማስፈፀም አቅም የተከናወነ የስልጠና የተጠቃለለ/የተደመረ የፋይዳ የተከናወነዉ ስልጠና ውጤነት በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ርና ልዩ በየዓመቱ ትራንስፖርት
ማሻሻል ውጤት የፋይዳ ግምገማ መገምም ልዩ ዳይሬክቶሬቶች ሚ/ርና ልዩ ልዩ
በአፈፃፀም ምዘና የተጠቃለለ/የተደመረ በአፈፃፀም ምዘና የተገመገመ በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ርና ልዩ በሩብ አመት ትራንስፖርት
የተገመገመ በአፈፃፀም ምዘና የሠራተኛ ልዩ ዳይሬክቶሬቶች ሚ/ርና ልዩ ልዩ
የሠራተኛ ብዛት የተገመገሙ የሠራተኞች ዳይሬክቶሬቶች
በዘርፉ የተከናወነ የተጠቃለለ/የተደመረ በተለያዩ ክፍሎች በዘርፍና ከስራ በመቶ ትራንስፖርት ሚ/ርና ልዩ በሩብ አመት ትራንስፖርት
የግንዛቤ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሂደቶቹ ጋር በተያያዘ የሚሰጡ ኛ ልዩ ዳይሬክቶሬቶች ሚ/ርና ልዩ ልዩ
ማስጨበጫ መድረኮች ግንዛቤ የማስጨበጥ ስራዎችን ዳይሬክቶሬቶች
በመቶኛ የሚያጠቃልል ነው፤
የዘርፉ ስትራተጂያዊ መረጃው መረጃው
ግቦች መለኪያ የቀመር መግለጫ መሥፈ የመረጃ ምንጭ የሚሰበ የተነተነው/ያረጋገ
ቀመር (Formula) ሪያ ሰብበት ጠው
(Unit) ድግግሞሽ

በኢንፎርሜሽን የተጠቃለለ/የተደመረ በልዩ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ዘርፍ አገልግሎት በቁጥር ኢንፎርሜሽን ኮሚዩኒኬሽን በሩብ አመት ኢንፎርሜሽን
ቴክኖሎጂ ተደግፈው አሰጣጥ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ተደግፈው ቴክኖሎጅ ዳይሬክቶሬት ኮሚዩኒኬሽን
ተግባራዊ የተደረጉ ልዩ ክፍሎች በኢንፎርሜሽን
የውስጥ አሰራሮች ተግባራዊ የተደረጉ አሰራሮች ብዛት ቴክኖሎጅ
ብዛት ቴክኖሎጂ ተደግፎ ተግባራዊ ዳይሬክቶሬት
የተደረገ የውስጥ አሰራር
የቴክኖሎጂ
አጠቃቀም ማሻሻል በቴክኖሎጂ አጠቃቀሙ አጠቃቀሙ ያደገሰራተኛ— በፊት በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ አገልግሎት በመቶኛ ኢንፎርሜሽን ኮሚዩኒኬሽን በሩብ አመት ኢንፎርሜሽን
ያደገ ሰራተኛ በመቶኛ የነበረ የቴክኖሎጂ አጠቃቀም x100 አሰጣጥ ላይ አጠቃቀማቸውን ያሳደጉ ቴክኖሎጅ ዳይሬክቶሬት ኮሚዩኒኬሽን
ባለሙያዋች ቴክኖሎጅ
በፊት የነበረ የቴክኖሎጂ አጠቃቀም ዳይሬክቶሬት

You might also like