Professional Documents
Culture Documents
አዲስ አበባ
ክፍል አንድ
መቅድም
ባለንበት የኢንፎርሜሽንና የእውቀት ዘመን ተቋማት የተወዳዳሪነት ብቃትን ሊጨምርላቸው የሚችል
አሰራር እዲኖራቸው ይጠበቃል፡፡ ከዚህ አንፃር አሸናፊ ሆነው የዘለቁት ተቋማት በቁሳዊው ሀብት ላይ
መዋዕለ ንዋይ ያፈሰሱና በአግባቡ ማስተዳደር የቻሉ ብቻ ሳይሆኑ፣ በይበልጥ በአእምሮአዊ/በዕውቀት
ሀብት ላይ መዋዕለ ንዋያቸውን በማፍሰስ በዘላቂነት ተጨማሪ እሴት/ሀብት መፍጠር የቻሉት ናቸው፡፡
ከዚህ አንፃር በትራንስፖርት ሚኒስቴርና በተጠሪ ተቋማት የዉጤት ተኮር ምዘና ስርአት የአፈፃፀም
አመራርና መለኪያ ስርዓቱ የሠራተኞች ስራ አፈፃፀም ምዘና ከስትራቴጂያዊ ዕቅድ ወይም ከዓመታዊ
ዕቅድ መነሳት እንዳለበት ቢታመንም የዉጤት ተኮር እቅድ ወጥ በሆነ መልኩ በሁሉም ስራ ክፍሎች
አለመኖር፣ እንዲሁም እቅዱን ለመተግበር የአመራር ቁርጠኝነት ከግዜ ወደ ግዜ እየተጠናከረ መምጣት
ሲገባዉ አየተቀዛቀዘ መሄዱ፤ ከውጤት ይልቅ ሠራተኛን ወይም ሠውን የመለካት ቅኝት እየቀጠለ
ይገኛል፡፡
በተጨማሪም በስራ ክፍል ደረጃ የዉጤት ተኮር አፈጻጸም ምዘናው በአሣታፊነት፣ በግልጽነትና
ተጠያቂነት መርሆዎች ላይ አለመመስረቱ እና የስራ ክፍሎች ምዘና በአመት ሁለት ጊዜ በቂና ወጥ በሆነ
መልኩ አለመካሄዱ እንደ ክፍተት የተለዩ ሲሆን፤ በመሆኑም የአመራርና አፈፃፀም ስርአት ላይ ያሉ
ችግሮች በመቀጠላቸዉ ዉሳኔ መስጠት ችግር እንደሆነ ቀጥሏል፡፡ ይህንን ጉድለት ለመሙላትና
አፈጻጸምን ከተቋም ስትራቴጂ ተነስቶ በየደረጃው አስተሳስሮ በመምራት በቀጣይነት ለማሻሻል የውጤት
ተኮር ሥርዓት ወጥ በሆነ መልኩ በቀጣይነት መተግበር አስፈላጊ መሆኑ ታምኖበታል፡፡
1.2 መግቢያ
2
ኢትዮጵያ በ 2022 ወደ መካከለኛ ገቢ ካላቸው አገሮች ረድፍ ውስጥ ለመግባት የትራንስፖርት መሠረተ
ልማት እና አገልግሎት ማደግ እና ቀድሞ መገኘት ለሌሎች የኢኮኖሚ፣ ማህበራዊና አገልግሎት ዘርፎቿ
እድገት ወሳኝ ሚና እንደሚኖረው ይታመናል፡፡ እስካሁን የተመዘገቡ ውጤቶችን በማስጠበቅ ቀሪ
ክፍተቶችን ለመሙላትና በቀጣይ 10 ዓመታት መካከለኛ ገቢ ካላቸው ሀገራት ተርታ ለመሰለፍ እና
ፈጣንና ፍትሃዊ የኢኮኖሚ ዕድገትን በማስቀጠል ልታሳካቸው የምታልማቸው የልማት ግቦችን በረዥም
ዘመን መሪ ፕላን አማካኝነት መምራት ለተተለሙት ግቦች መሳካት ወሳኝነት አለው። በመሆኑም
መካከለኛ ገቢ የዕድገት ደረጃ የሚመጥኑ ሀገራዊ የልማት አቅሞችንና ግቦችን እውን ለማድረግ
የምትመራበትን ከ 2013 እስከ 2022 በጀት ዓመት የሚዘልቅ የአሥር ዓመት መሪ የልማት ፕላን
ተዘጋጅቷል፡
ከዚሁ ፕላን የሚመነጭ የመከካለኛ ዘመን የአምስት ዓመት (2013-2017) የልማት እቅድ እና የአምስት
ዓመት ው.ተ.ሥ (BSC) የልማት ዕቅድ (2013 - 2017) የተዘጋጀ ሲሆን ይህንኑ መነሻ በማድረግ የ 2013
በጀት አመት እቅድም ተዘጋጅቷል፡፡ በዚህ መሰረት ይህንን ሀገራዊ እቅድ ለማሳካት፣የትራንስፖርት
ሚኒስቴር ለሀገራዊ ልማቱ የበኩሉን ሚና ለመወጣት፣ የተቋሙ የመፈጸምና የማስፈጸም አቅም (የሰው
ሀይል፣ የአደረጃጀትና አሰራር፣ የህጎች ተፈጻሚነት) ወደ ላቀ ደረጃ በማሻገር ደህንነቱና ምቾቱ የተጠበቀ፣
ተደራሽና አስተማማኝ፣ ቀልጣፋ፣ ኢኮኖሚያዊና የተመጣጠነ፣ ለአከባቢ ተስማሚ፣ በቴክኖሎጂ
የተደገፈና ዘመናዊ ብሄራዊና እና አህጉራዊ የትራንስፖርት አገልግሎትን በላቀ የግል ባለሀብት ተሳትፎ
ለማረጋገጥ ለታቀደዉ የ 2013 በጀት ዓመት ውጤት ተኮር ሥርአት (BSC) ዕቅድ የአመራር የምዘና
መሣሪያ ተደርጎ ተወስዷል፡፡
ይህ የተቋሙ ውጤት ተኮር ሥርዓት ግንባታ በ 2013 በጀት ዓመት የሚተገበር ሲሆን፡-
የዘርፍ ስትራቴጂክ ዕቅድ እንደ ግብዓት በመውሰድ በዕቅድ ሠነዱ የተመላከቱ የትኩረት መስኮች፣
ዓላማዎች፣ ስትራተጂክ ውጤቶችና ግቦች ወደ ተጨባጭ የአፈጻጸም ግቦች መመንዘራቸውን፣ በባላንስድ
ስኮርካርድ ሰርዓት ገብተውና ተሳስረው (allignment) መሄዳቸውን ለማረጋገጥ፣
ከዘርፉ የልማት ፍላጎት አኳያ ተቋማት ውጤታማ ሆነው እንዲንቀሳቀሱ ከመምራት፣ ከማስተባበርና
ከማብቃት አንፃር ለማጐልበት፣
3
ይህ የተቋሙ የውጤት ተኮር ስርዓት ግንባታ በውጤት ተኮር ግንባታ ስርዓት ማኑዋል መሠረት የተከናወነ
ከደረጃ አንድ እስከ ስድስት ያለውን የቅኝትና የትንተና ግኝት ያቀረበ ሲሆን፣ በዚሁም መሠረት፡-
የሎጂስቲክስ ፖሊሲ፣
የሎጂስቲክስ ስትራቴጂ
የዘርፉ ተገልጋይና ባለድርሻ አካላትን ፍላጎት እንዲሁም የዘርፉ የጥንካሬ፣ ድክመት፣ መልካም
አጋጣሚዎችና ስጋቶች (SWOT and PESTEL) የመተንተን፣ አስቻይና ፈታኝ ሁኔታዎች፣ እንዲሁም
ትኩረት የሚሹ ስትራቴጂያዊ ጉዳዮችን የመለየት፣ ከዚህም በመነሳት የዘርፉ ተልዕኮ፣ ራዕይ፣ እሴቶች
የመቃኘት፣
1.3 ዓላማ
የዚህ ውጤት ተኮር ዕቅድ ዋና ዓላማ በትራንስፖርት ዘርፍ ግልፅና የተቀናጀ አሰራር በመፍጠር፣ ውጤትን
በመለካት መርህ ላይ ተመስርቶ ተግባርን ከስትራቴጂ ጋር ያስተሳሰረ የድጋፍና ክትትል ሥርዓት እንዲዘረጋ
እንዲሁም ውጤትን ግልፅና ጥራት ባለው መረጃ በመመዘን ዘርፉ የተሰጠውን ተልዕኮ በአግባቡ ለመወጣት
የሚያስችለውን ሥርዓት ለማጠናከርና ለማስቀጠል ነው፡፡
4
1.4 ወሰን
ይህ ውጤት ተኮር ዕቅድ ወሰን ከጊዜ አንፃር የ 2013 በጀት ዓመትን የሚሸፍን ሲሆን ከተቋማዊ አደረጃጀት አንፃር
በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ያሉ ሁለት ጽ/ቤቶች፣ አስራ ሰባት ዳይሬክቶሬቶች፣ ሶስት የስራ ከፍሎች /ቡድኖች/ እና
በየደረጃው የሚገኙ ፈፃሚዎችን አካቶ ይይዛል፡፡ ከዕቅድ አንፃር የፊዚካል፣ የፋይናንስና የሰው ሀብት ዕቅድን በዝርዝር
አስቀምጦ የየዕለት ተግባርን ከስትራቴጂያዊ ውጤት ጋር አስተሳስሯል፡፡
5
ደረጃ አንድ
የፖሊሲና ስትራቴጂ ስትራቴጂውን ለማሳካት የመንገድ
የፖሊሲውና ስትራቴጂው አቅጣጫና የመንገድ ፈንድ ከፖሊሲና የመንገድ ፈንድ
ተ.ቁ ሰነድና ዋና ዋና ፈንድ ተልዕኮ አኳያ ሊከናወኑ
ትኩረት ስትራቴጂው ጋር ያለው ትስስር የሚገኝበት ነባራዊ ሁኔታ
መርሆዎች የሚገባቸው ጉዳዮች
የግብርና ዘርፍ ልማት የመንገድ መሰረተ ልማቶችን የመንገድ መሰረተ ልማቶችን የመንገድ መሰረተ ልማቱን የመንገድ መሰረተ ልማቱን
1. በመንከባከብ ምርት በተመጣጣኝ ዋጋ በመንከባከብ ምርት በፍጥነት፣ ለመጠበቅ በቂ ፋይናንስ ለመጠበቅ በቂ ፋይናንስ እንዲኖር
የመንገድ መሰረተ
እና በጥራት ወደ ገበያ እንዲያቀርብ በተመጣጣኝ ዋጋ እና በጥራት አለመኖር፤ ማስቻል
ልማትን በመንከባከብ
በማድረግ የአርሶና አርብቶ አደሩን ገቢ ወደ ገበያ የሚደርስበትን ሁኔታ
ግብርናን ምርታማና የመንገድ መሰረተ ልማት የመንገድ ትራንስፖርት መሰረተ
በማሳደግ ከድህነት ማላቀቅ፤ ማመቻቸት፣
ተወዳዳሪ ማድረግ፤ ጥገና ላይ የትኩረት ማነስ ልማቱን ከምርት መነሻ እስከ
የመንገድ መሰረተ ልማቶችን መኖሩ፤ መዳረሻ ድረስ ጠራቱን በጠበቀ
በመንከባከብ በጉዞ የሚባክነውን ሁኔታ በመነከባከብ ተደራሽ
ጊዜና ጉልበት መቆጠብ፤ ማድረግ
የአምራች ኢንዱስትሪ የመንገድ መሠረተ ልማቶች ጥገናን የመንግድ መሰረተ-ልማትን የመንገድ መሰረተ ልማትን የመንገድ መሰረተ ልማትን
2. ልማት በእድገት ማዕከላት (growth በመንከባከብ ለልማት ማእከላት ለመንከባከብ በቂ ፋይናንስ በመንከባከብ ለልማት ማእከላት
corridors) አማካኝነት በማቅረብ ተደራሽ ማድረግ፤ አለመኖር፤ መስፋፋትና ተደራሽ ማድረግ፤
የመንገድ መሰረተ
ምርታማነትንና ቅልጥፍናን ማሳደግ፤
ልማቶችን የመንገድ መሰረተ ልማቱን ምቹ በሁሉም የሀገሪቱ ከተሞች የመንገድ መሰረተ ልማቱን ምቹ
6
የፖሊሲና ስትራቴጂ ስትራቴጂውን ለማሳካት የመንገድ
የፖሊሲውና ስትራቴጂው አቅጣጫና የመንገድ ፈንድ ከፖሊሲና የመንገድ ፈንድ
ተ.ቁ ሰነድና ዋና ዋና ፈንድ ተልዕኮ አኳያ ሊከናወኑ
ትኩረት ስትራቴጂው ጋር ያለው ትስስር የሚገኝበት ነባራዊ ሁኔታ
መርሆዎች የሚገባቸው ጉዳዮች
በመንከባከብ በማድረግ የግብዓት እና ምርት የመንገድ ጥገና ፋይናንስ በማድረግ የግብአት እና ምርት
የአምራች ኢንዱስትሪ ዝውውር ቀልጣፋ እና ውጤታማ ተደራሽ አለመሆን ዝውውር ቀልጣፋ እና ውጤታማ
ልማት ምርታማነትንና ማድረግ፤ ማድረግ፤
ቅልጥፍናን በማሳደግ
የማዕድን ዘርፍ የማዕድን መዳረሻዎችን የመንገድ ለማዕድን ልማት የሚያስፈልጉ የማእድን ማውጫ የማዕድን ማውጫ ቦታዎችን
3. መሰረተ ልማት በመንከባከብ የማዕድን የመንገድ መሰረተ ልማት በበቂ ማዕከላትን እና የመንገድ ያማከለ የመንገድ መሠረተ ልማት
የመንገድ ጥገናን
ዘርፍ የሚያስገኘውን ዘላቂ ጥቅም ሁኔታ መንከባከብ፤ መሰረተ ልማት ጥገና ትስስር እንክብካቤን ማስፋፋት፤
ተደራሽነት በማስፋት
ማስጠበቅ ዝቅተኛ መሆኑ፤
ማዕድን ለኢኮኖሚው የመንገድ መሰረተ ልማቶችን
የሚያበረክተው ምቹ በማድረግ የማዕድን
አሰተዋፅኦ ማሳደግ፣ ምርቶችን ሎጂስቲክስ
በተመጣጣኝ ዋጋና በፍጥነት
ለማጓጓዝ የሚያስችል እና ከገበያ
ማዕከላት ጋር የሚያስተሳስር
7
የፖሊሲና ስትራቴጂ ስትራቴጂውን ለማሳካት የመንገድ
የፖሊሲውና ስትራቴጂው አቅጣጫና የመንገድ ፈንድ ከፖሊሲና የመንገድ ፈንድ
ተ.ቁ ሰነድና ዋና ዋና ፈንድ ተልዕኮ አኳያ ሊከናወኑ
ትኩረት ስትራቴጂው ጋር ያለው ትስስር የሚገኝበት ነባራዊ ሁኔታ
መርሆዎች የሚገባቸው ጉዳዮች
የቱሪዝም ዘርፍ ልማት የቱሪዝም መዳረሻዎችን መሠረተ የመንገድ መሰረተ-ልማትን የመንገድ መሰረተ-ልማትን የመንገድ መሰረተ ልማትን
4. ልማት መጠበቅ፣ መንከባከብ፤ ለመንከባከብ የሚያስችል ለመንከባከብ የሚያስችል በቂ
የቱሪዝም
በቂ ፋይናንስ አለመኖር እና ፋይናንስ እንዲኖር ማስቻል፣
መዳረሻዎችን ነባር የቱሪዝም መዳረሻ መንገዶችን የሃገራችን የመንገድ መሰረተ-
በሁሉም ከተሞች ተደራሽ
የመንገድ መሠረተ መንከባከብ ልማትን ምቹ በማድረግ የሠዎች
አለመሆን
ልማቶችን ዝውውር ምቹና ቀልጣፋ
መንከባከብ፣ ማድረግ፤
ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ የቴክኖሎጂን ፈጣን ተለዋዋጭነት የመንገድ ሀብት መረጃ አያያዝ በተቋሙ የቴክኖሎጂ ዘመናዊ የመንገድ ሀብት መረጃን
ዘርፍ ልማት ታሳቢ ያደረገ አሰራር መፍጠር፣ በቴክኖሎጂ የተደገፈ ማድረግ አጠቃቀም ዝቅተኛ መሆኑ፤ እንዲኖር ማድረግ
8
የፖሊሲና ስትራቴጂ ስትራቴጂውን ለማሳካት የመንገድ
የፖሊሲውና ስትራቴጂው አቅጣጫና የመንገድ ፈንድ ከፖሊሲና የመንገድ ፈንድ
ተ.ቁ ሰነድና ዋና ዋና ፈንድ ተልዕኮ አኳያ ሊከናወኑ
ትኩረት ስትራቴጂው ጋር ያለው ትስስር የሚገኝበት ነባራዊ ሁኔታ
መርሆዎች የሚገባቸው ጉዳዮች
5. የኢኖቬሽንና ለምርምርና ቴክኖሎጂ ልማት በመንገድ ጥገናው ዘርፍ ዘመናዊና በተቋሙ የቴክኖሎጂ የአሰራር ስርዓትን በኢንፎርሜሽን
ቴክኖሎጂ መረጃ አገልግሎት የሚውሉ መሰረተ ወጪ ቆጣቢ ቴክኖሎጂዎችን አጠቃቀም ትኩረት ሲሰተም መደገፍ፤
አያያዞችን ልማቶችን መገንባትና ማደራጀት፤ ማስፋፋት የተሰጠው መሆኑ፤
ተቋሙ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ
የማልማትና፤
ለኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ልማት የኢንፎርሜሽን ኮሚኒኬሽን በተቋሙ የቴክኖሎጂ የአሠራር ስርዓት መደገፍ፤
የኢንፎርሜሽን የሚውል የሰው ሀብት አቅምን ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም አጠቃቀም ጅምር አበረታች
ዘመናዊ ገቢ አሰባሰብ ስርዓት
ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ ማሳደግ፤ አሰራርን ማሻሻል መሆኑ፤
እንዲኖር ማድረግ፤
አገልግሎቶችን
አሰራር የሚያሻሽሉ ምርምሮችን የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂን
ማሳደግ፤
ማካሄድ፤ በመጠቀም የመንገድ ጥገናውን
ብቃት /efficiency/ ማሳደግ፤
ችግር ፈቺ ቴክኖሎጂዎችን ማላመድ
እና የለሙ ቴክኖሎጂዎችን ማስፋፋት
የሰው ኃይል ልማት ጤናማ፣ በዕውቀትና በክህሎት የዳበረ የተቋሙን የሰው ሀይል ብቃት ተቋሙ በበቂ የሰው ሀይል የተቋሙን በብቁ የሰው ሀይል
6. እና ርትዑ አመለካከት ያለው የሰው እና ክህሎት ማዳበር አለመደራጀተ መገንባት
የሰው ኃብት አቅም
ሀይል በመፍጠር የኢኮኖሚ መዋቅራዊ
ማሳደግ፤ የዕውቀት እና ክህሎት የመንገድ ጥገና ስራዎች በጥራት
ሽግግር ለማረጋገጥ፤
ክፍተት መኖር አንዲከናወኑ የክትትል እና ቁጥጥር
ተገቢነትና
በቂ የሙያ እና ክህሎት ያዳበረ የሰው ስራዎችን ማጠናከር፤
ፍትሐዊነትን
ኃይል ማፍራት፤
9
የፖሊሲና ስትራቴጂ ስትራቴጂውን ለማሳካት የመንገድ
የፖሊሲውና ስትራቴጂው አቅጣጫና የመንገድ ፈንድ ከፖሊሲና የመንገድ ፈንድ
ተ.ቁ ሰነድና ዋና ዋና ፈንድ ተልዕኮ አኳያ ሊከናወኑ
ትኩረት ስትራቴጂው ጋር ያለው ትስስር የሚገኝበት ነባራዊ ሁኔታ
መርሆዎች የሚገባቸው ጉዳዮች
10
የፖሊሲና ስትራቴጂ ስትራቴጂውን ለማሳካት የመንገድ
የፖሊሲውና ስትራቴጂው አቅጣጫና የመንገድ ፈንድ ከፖሊሲና የመንገድ ፈንድ
ተ.ቁ ሰነድና ዋና ዋና ፈንድ ተልዕኮ አኳያ ሊከናወኑ
ትኩረት ስትራቴጂው ጋር ያለው ትስስር የሚገኝበት ነባራዊ ሁኔታ
መርሆዎች የሚገባቸው ጉዳዮች
መዘርጋት፤
የከተማ ልማት ፖሊሲ በከተሞች የሚገኙ የመንገድ መሰረተ የመንገድ መሰረተ-ልማት ጥገና የመንገድ ጥገናና ደህንነት የመንገድ ጥገናና ደህንነት በሁሉም
7. ልማቶችን በመንከባከብ በከተሞች በሁሉም ከተሞች ተደራሽ በሁሉም ከተሞች ተደራሽ ከተሞች ተደራሽ ማድረግ፤
የከተሞች የመንገድ
በመልሶ ማልማት ሂደት ዘላቂ የከተማ ማድረግ፤ አለመሆን፤
መሠረተ ልማት ጥገና የመንገድ ጥገናና ደህንነት ስራዎች
ልማትን ማረጋገጥ፤
ሽፋን ማሳደግ የሃገራችን የመንገድ መሰረተ የመንገድ ጥገና የቁጥጥር በጥራት እና በተያዘላቸው ጊዜ
በሁሉም ከተሞች የመንገድ ጥገናና ልማቶችን በመንከባከብና ስርዓት ደካማ መሆን፤ እንዲከናወኑ የክትትል አና ቁጥጥር
በከተሞች የሥራ
ደህንነትፋይናንስ ተደራሽነትን ማሳደግ ደህንነታቸው እንዲጠበቅ ስርአት እንዲኖር ማድረግ፤
ዕድልን በስፋት ለመንገድ ጥገና እና ደሀንነት
በማድረግ የሠዎች ዝውውር
መፍጠር፤ ስራዎች ማስፈጸሚያ በቂ በከተሞች የሚገኙ መንገዶችን
ምቹና ቀልጣፋ ማድረግ፤
ፋይናንሰ አለመኖር በመንከባከብ እና ደህንነታቸው
እንዲጠበቅ በማድረግን የሠዎች
ዝውውር ምቹና ቀልጣፋ
ማድረግ፤
መሠረተ ልማት ዘርፍ የመንገድ መሰረተ ልማት ጥገና የልማት ማዕከላትን በመንገድ የመንገድ መሠረተ ልማት የመንገድ መሠረተ ልማት ጥገና
ሥራዎችን ከልማት ማዕከሎች ጋር መሠረተ ልማት ጥገና ሽፋን ግንባታው ከፍተኛ እድገት ስራዎችን ከልማት ማዕከላት ጋር
11
የፖሊሲና ስትራቴጂ ስትራቴጂውን ለማሳካት የመንገድ
የፖሊሲውና ስትራቴጂው አቅጣጫና የመንገድ ፈንድ ከፖሊሲና የመንገድ ፈንድ
ተ.ቁ ሰነድና ዋና ዋና ፈንድ ተልዕኮ አኳያ ሊከናወኑ
ትኩረት ስትራቴጂው ጋር ያለው ትስስር የሚገኝበት ነባራዊ ሁኔታ
መርሆዎች የሚገባቸው ጉዳዮች
8. የመንገድ መሠረተ በማያያዝ ምርታማነትን ማሳደግ፤ ተደራሽ ማድረግ፤ ያሳየ ቢሆንም የጥገና ሽፋን እንዲተሳሰሩ ማድረግ፤
ልማት የጥገና ሥራ በዚያው ልክ አለመሆኑ፤
የመንገድ መሠረተ ልማት ጥገና የመንገድ ጥገና ፋይናንስ
ጥራትና ቅልጥፍና
ሽፋንን በማሻሻል የትራንፖርት በዘርፉ የኮንትራት አስተዳደር አቅርቦትን ማሳደግ፤
ማረጋገጥ፤
አገልግሎቱን ማሳለጥ፤ አፈጻጸም ክፍተት መኖሩ፤
የመንገድ መሠረተ ልማት
የመንገድ መሠረተ ልማት ጥገና ለመንገድ ጥገናው ጥገናዎችን ከምርት መነሻ እስከ
ሽፋንን በማሳደግ የወጪ ገቢ በግንባታው ልክ ትኩረት መዳረሻ ተደራሽ በማድረግ
ንግዱ እንዲቀላጠፍ ማድረግ፤ አለመሰጠቱ የሎጅስቲክስ ስርዓቱን ቀልጣፋ
ማድረግ፤
ዘላቂ የልማት የፋይናንስ አቅሞችን ከጊዚያዊ ወደ አማራጭ ፋይናንስና ደጋፊ የገቢ የዘርፉ የገቢ ምንጮች አማራጭ ፋይናንስና ደጋፊ የገቢ
9. ፋይናንስን ማረጋገጥ ዘላቂ ምንጮች ማሸጋገር፤ ምንጮችን በማጎልበት የመንገድ አለመጎልበትና በራስ አቅም ምንጮችን በማጎልበት የመንገድ
መሰረተ ልማት ጥገና ሽፋንን የተሟላ የመንገድ መሰረተ መሰረተ ልማት ጥገና ሽፋንን
የፋይናንስን ጥራት በመንገድ መሰረተ ልማት ጥገና
ማሳደግ፤ ልማት ጥገናን በበቂ ሁኔታ ማሳደግ፤
በማሻሻል ብክነትን ፕሮጀክቶች ቅልጥፍናን በማስፈን እና
12
የፖሊሲና ስትራቴጂ ስትራቴጂውን ለማሳካት የመንገድ
የፖሊሲውና ስትራቴጂው አቅጣጫና የመንገድ ፈንድ ከፖሊሲና የመንገድ ፈንድ
ተ.ቁ ሰነድና ዋና ዋና ፈንድ ተልዕኮ አኳያ ሊከናወኑ
ትኩረት ስትራቴጂው ጋር ያለው ትስስር የሚገኝበት ነባራዊ ሁኔታ
መርሆዎች የሚገባቸው ጉዳዮች
መቀነስ፤ በክነትን በመቀነስ የፋይናንስ ከልማት አጋሮች እና ዓለም አቀፍ ማረጋገጥ አለመቻል፤ ከልማት አጋሮች እና ዓለም አቀፍ
ምርታማነትን ማሳደግ፤ አበዳሪ ተቋማት ጋር ያለውን አበዳሪ ተቋማት በመተባበር
የፋይናንስ ፍትሀዊነትን የመንገድ ጥገና ፕሮጀክት
የዳበረ ግንኙነት አጠናክሮ የፋይናንስ አቅርቦትን ማሳደግ፤
ማረጋገጥ፤ ዲጂታል የገቢ አስተዳደር ስርአትን አፈፃፀም አቅም ዝቅተኛ
በማስቀጠል የፋይናንስ
መገንባት፤ መሆንና ወጪ ቆጣቢ የመንገድ ጥገና ፕሮጀክት
አቅርቦትን ማሳደግ፤
አለመሆን፤ አፈፃፀም አቅምን ማሳደግ፤
ፍትሀዊ የፋይናንስ አሰራር ስርዓት
የፕሮጀክት አፈፃፀም አቅምን
ማረጋገጥ ፤ የመንግስትና የግል አጋርነት የመንገድ ጥገናን ወጪ ቆጣቢ
ማሳደግ እና አገልግሎት አሰጣጡ
ሥርዓትን አለመጠናከር፤ እንዲሆን ማድረግ፤
ወጪ ቆጣቢ እንዲሆን ማድረግ፤
የግዥ ስርዓት እና የንብረት
የግዥ ስርዓቱን እና የንብረት
አስተዳደር ማሻሻል፤
አስተዳደርን በማሻሻል ብክነትን
ማስወገድ፤ የመንግስትና የግል አጋርነት
በማጠናከር የመንገድ መሰረተ
የመንግስትና የግል አጋርነት
ልማት ጥገና ሽፋንን ማሳደግ፣
ሥርዓትን (PPP) በማጠናከርና
ተግባራዊ ማድረግ የመንገድ ጥገና
ሽፋንን ማሳደግ፤
13
የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት ተገልጋዮች ፍላጎት ትንተና
የተገልጋዮች
በጽ/ቤቱ ላይ
የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት ተገልጋዮች በመንገድ ፍንድ የሚኖረው
ተገልጋዮች ከመንገድ ፍንድ ጽ/ቤት
ተ.ቁ ተገልጋዮች ከተገልጋዮች የሚፈልጋቸው ጽ/ቤት ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ተጽዕኖ ደረጃ
የሚፈልጉት ምርት ወይም አገልግሎት
ባህሪያት የሚያሳድሩባቸው ጉዳዮች (ከፍተኛ፣
መካከለኛ፣
ዝቅተኛ)
መንገድ ኤጀንሲዎች የፈንዱን የበጀት አስተዳደርና ፍትሃዊ የበጀት ድልድል በቂ ፋይናንስ መንገዶችን በተፈለገው ጊዜና ከፍተኛ
የፋይናንስ መመሪያ ማክበር
አቅርቦት ጥራት አለመጠገን
በጀትን ለታለመለት ዓላማ ብቻ
ማዋል ግልፅና ቀልጣፋ አገልግሎት ማግኘት ወቅቱን የጠበቀ ምላሽ
አለመስጠት
ወጪ ቆጣቢ የበጀት አጠቃቀም የአቅም ግንባታ
ሥርዓት መዘርጋት የፈንዱን የአሠራር መመሪያዎች
ግብረ መልስ ማግኘት
ወቅቱን የጠበቀ የፊዚካልና አለማክበር
ፋይናንሻል የአፈፃፀም ሪፖርት ግልፅ የሆኑ መመሪያዎችን እና መረጃዎችን
ማቅረብ ወቅታዊና የተሟላ ሪፖርት
ማግኘት
አለማቅረብ
በተላለፈ በጀት ተመጣጣኝና
ጥራቱን የጠበቀ ሥራዎችን የቅርብ ክትትልና ድጋፍ
የፈንዱን በጀት ለታለመለት
ማከናወን
ዓላማ አለማዋል
ወቅቱን የጠበቀ እና በተጨባጭ
መረጃ ላይ የተመሰረቱ ዕቅዶችን
14
ማቅረብ
የትራንስፖርት ተገቢ የትምህርት፣ የዕውቀትና የሙያ ብቃት ማረጋገጫና የስራ ፈቃድ፣ የአገልግሎት መስተጓጎል፣ ከፍተኛ
አገልግሎት ሰጭ የልምድ ማስረጃ፣
የክህሎት ማበልፀጊያ ማዕቀፎች የቅሬታ መጨመር፣
ባለሙያዎች እና
15
ደጋፊ ሰራተኞች የሙያ ስነ - ምግባር ግልፅ፤ ቀልጣፋ እና ተጠያቂነት ያለው የአደጋ ተጋላጭነት
(አሽከርካሪዎች፣ አሰራር
ብቃትና ክህሎትን ማሳደግ የአገልግሎት ጥራት መጓደል
ካፒቴኖች፣
ምቹ የስራ አካባቢ
አስተናጋጆች፣ ህግና ስርዓትን ማክበር ብቃት ያላቸው ባለሙያዎች
ቴክኒሺያኖች…) እጥረት፣
ማሰልጠኛ ተቋማት ተገቢውን መስፈርት የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ብቁ ያልሆነ ባለሙያ ማፍራት፤ ከፍተኛ
ማሟላት፣
የስራና ንግድ ፈቃድ፣ የህገወጥ አገልግሎት መስፋፋት፤
ሙያዊ ስነ ምግባር፣
ክትትልና ድጋፍ የአደጋ ተጋላጭነት፤
በአጋርነት መስራት፣
የኢንቨስትመንት ድጋፍ በሀገር ኢኮኖሚ ላይ ጫና
ተጠያቂነት ያለበት መፍጠር፣
አገልግሎት፣
አላስፈላጊ የስራ ጫና እና ወጪ፤
16
ቅልጥፍና ያለው አገልግሎት፣
የአየር እና የሙያና አገልግሎት ብቃት፤ የስራና ንግድ ፈቃድ፣ የአደጋ ተጋላጭነት ከፍተኛ
የኤርፖርት
በወቅቱ ተዘጋጅቶ የቀረበ የበረራ ፈቃድ አሉታዊ ገጽታ መፍጠር፣
ኦፐሬተሮች (Air
የበረራ ዕቅድ፣
and Airport የአየር አገልግሎት ስምምነት፣ የአየር ኦፐሬተሮች ብዛት መቀነስ
Operators)
ተገቢውን መስፈርት
ኤሮኖቲካል መረጃዎች፣ የገቢ መቀነስ፣
ማሟላት፣
የኤርፖርት ፋሲሊቲዎች፣
የዘርፉን ህግና ስርዓት ማክበር፤
የሬጉሌሽን አገልግሎት፣ (regulatory
service)
የቴክኒክ ምርመራ ተገቢውን መስፈርት የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ብቁ ያልሆነ ባለሙያ ማፍራት፤ መካከለኛ
17
ተቋማት ማሟላት፣ የስራና ንግድ ፈቃድ፣ የህገወጥ አገልግሎት መስፋፋት፤
በዘርፉ የተደራጁ የዕውቀትና ልምድ ማስረጃ፣ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ብቃት ያላቸው ባለሙያዎች መካከለኛ
የሙያ ማህበራት እጥረት፣
የሙያ ስነ - ምግባር የስራ ፈቃድ፣
የቅሬታ መጨመር፣
ግልፅ፤ ቀልጣፋ እና ተጠያቂነት ያለው
አሰራር
አምራቾች፣ ተገቢውን መስፈርት የሙያ ብቃት ማረጋገጫ የሕገ-ወጥ አገልግሎት መስፋፋት፤ መካከለኛ
መገጣጠሚያ እና ማሟላት፣
የስራ ፈቃድ፣ በንብረትና በሰው ላይ ጉዳት
ጥገና ተቋማት፤
ሙያዊ ስነ ምግባር፣ ማምጣት፣
የመለዋወጫ እና የኢንቨስትመንት ድጋፍ
ግብዓት አቅራቢዎች በአጋርነት መስራት፣ በሀገር ኢኮኖሚ ላይ ጫና
መፍጠር፣
ተጠያቂነት ያለበት
አገልግሎት፣ አላስፈላጊ የስራ እና ወጪ ጫና፤
በዘርፉ ለመሰማራት በዘርፉ የሚፈለገውን የመዋዕለ ግልፅ፤ ቀልጣፋ እና ተጠያቂነት ያለው የትራንስፖርት አገልግሎትና መካከለኛ
ፍላጎት ያላቸው ንዋይ ጣሪያ ማሟላት፣ አሰራር መሰረተ-ልማት አለመስፋፋት፣
አካላት
ተገቢውን መስፈርት የማበረታቻ ስርዓት
ማሟላት፣
19
በአጋርነት መስራት፣
የህዝብ አስፈላጊ እና ወቅታዊ ህጎችና አስፈላጊ እና ወቅታዊ መረጃዎች፣ ዕቅድ እና የድጋፍና ክትትል ስራዎች በበቂ
ተወካዮች ፖሊሲዎች ሪፖርቶች፤ ሁኔታ አለመተግበር፤
ምክር ቤት
ወቅታዊ ክትትል፣ ድጋፍ እና ውጤታማ፣ ግልጽና ተጠያቂነት ያለው የውሳኔዎች መዘግየት፣
ግምገማ አሰራር፤
የአፈፃፀም ከፍተኛ
ወቅታዊ ግብረ-መልስ የህዝብ ተጠቃሚነት ክፍተት/የውጤታማነት ማነስ፤
ህጋዊ/አስተዳደራዊ ተጠያቂነት
የሚኒስትሮች አስፈላጊ እና ወቅታዊ ህጎችና አስፈላጊ እና ወቅታዊ መረጃዎች፣ ዕቅድ እና ለሚቀርቡ ሕጎችና ፖሊሲዎች ከፍተኛ
ምክር ቤት ፖሊሲዎች ሪፖርቶች፤ የውሳኔዎች መዘግየት፣
20
ወቅታዊ ክትትል፣ ድጋፍ እና የተለያዩ የቴክኒክ ድጋፎች፣ የአፈፃፀም
ግምገማ ክፍተት/የውጤታማነት ማነስ፤
ውጤታማ፣ ግልጽና ተጠያቂነት ያለው
በቂ በጀት መመደብ አሰራር፤ የመረጃዎች ፍሰት ክፍተት፤
የትራንስፖርት ወቅታዊና የተሟላ ክትትልና ድጋፍ አስፈላጊ እና ወቅታዊ መረጃዎች፣ ዕቅድ እና የአፈፃፀም
እንዲያደርጉ
ሚኒስቴር ሪፖርቶች፤ ክፍተት/የውጤታማነት ማነስ፤
ወቅታዊ ግብረ-መልስ
የተለያዩ የቴክኒክ ድጋፎች፣ ህጋዊ/አስተዳደራዊ ተጠያቂነት
21
ለጽ/ቤቱ በቂ ትኩረት መስጠት በፕሮግራም በጀት ስርዓት መሰረት ዕቅድና ለሚቀርቡ ጥያቄዎች ተገቢውን
የበጀት ጥያቄ ማቅረብ፣ ድጋፍ ማጣት፣
የገንዘብ ዕቅድን መሠረት በማድረግ
ሚኒስቴር የተዘጋጀ በቂ የመደበኛና ቁጠባን መሰረት ያደረገ የበጀት አጠቃቀም፤ የሚቀርቡ ዕቅዶችን በበቂ በጀት
የካፒታል በጀት ጥያቄ አለመደገፍ፤
ወቅታዊ የፕሮግራም በጀት አጠቃቀም ከፍተኛ
ማስተናገድ
ሪፖርት፣ ለጽ/ቤቱ የሚሰጠው ትኩረት
ቀልጣፋ አገልግሎት መቀነስ፣
ደረጃውን የጠበቀ የፕሮጀክት ዝግጅትና
የአፈጻጸም ሪፖርት፣ የአፈፃፀም
ክፍተት/የውጤታማነት ማነስ፤
ሌሎች አስፈላጊና ወቅታዊ መረጃዎች፤ ተደራሽ እና ጥራት ያለው የትራንስፖርት የአገር ሀብት ብክነት፣ መካከለኛ
የፌዴራል አገልግሎት
የቴክኖሎጂና የዕውቀት ሽግግር፤ የአፈፃፀም
አስፈጻሚ
ቅንጅታዊ አሰራር ክፍተት/የውጤታማነት ማነስ፤
አካላት፣ ቅንጅታዊ አሰራር
ድጋፍና ትብብር፣ ቅሬታና ተጠያቂነት
ድጋፍና ትብብር፣
22
ወጥነት ያለው የልማት እቅድ
ክትትልና ግምገማ ስርዓት
ወቅታዊ ግብረ-መልስ
የክልል እና የልማት ዕቅዶች እና የአፈፃፀም ውጤታማ የክትትልና ድጋፍ ስርዓት ትግበራ የወጡ ሕጎች፣ ደንቦችና
የከተማ ሪፖርቶች፣ መመሪያዎች አፈጻጸም ደካማ
ግብረ-መልስ
አስተዳደር መሆን፣
አስፈላጊና ወቅታዊ ጥናቶች እና
የዘርፍ ግልጽና አሳታፊ የአሰራር ስርዓት ፣
መረጃዎች፤ የአፈፃፀም
ተቋማት
ወቅታዊ ሕጎች፣ ደንቦችና መመሪያዎች፣ ክፍተት/የውጤታማነት ማነስ፤
ቅንጅታዊ ትስስር
አቅም ግንባታ ሥራዎችና የልምድ ልውውጥ የአሰራር ወጥ አለመሆን፤ ከፍተኛ
ሕግና ስርዓት
መድረክ፣
ማስፈጸም/መፈጸም የመረጃዎች ፍሰት ክፍተት፤
የቴክኒክና የማቴሪያል ድጋፎች ፣
ብልሹ አሠራርን እንዲከላከሉ የህገወጥ አሰራሮች መስፋፋት እና
ወጥነት ያለውና የሚናበብ የመረጃ አያያዝና የአደጋ ተጋላጭነት
ልውውጥ ሥርዓት፣
ዝቅተኛ የተገልጋይ እርካታ
ቅንጅታዊ አሠራር፣
23
መስጠት፤ ወቅታዊ መረጃዎች እና የአፈፃፀም ሪፖርቶች የሃብት ብክነት
የተቀናጀ እና ተደጋጋፊ
የአሰራር ስርዓት መፍጠርና
መምራት፤
የክልል እና ቅንጅታዊ አሰራር፣ የትራንስፖርት መሰረተ ልማት ጥገና ሽፋን የአፈፃፀም ከፍተኛ
የከተማ ተደራሽነት ክፍተት/የውጤታማነት ማነስ፤
የባለቤትነት መንፈስ፣
አስተዳደሮች
የቴክኒክና የአቅም ግንባታ ድጋፍ፣ የህዝብ እርካታ መቀነስ
ወቅታዊ መረጃ፣
አሳታፊነት የሃብት ብክነት
ድጋፍና ትብብር፣
ለትራንስፖርት የመሰረተ ልማት
ሕብረተሰቡን ለልማት
ዝርጋታዎች የባለቤትነት መንፈስ
ማሰለፍ፣
ማነስ፣
የካሳ ክፍያ እና ወሰን ማስከበር
ህዝቡን ለዘርፉ ልማት በሰፊው
ስራዎችን በህጉ መሰረት ከዘርፉ
አለማነቃነቅ፣
ጋር ተቀናጅቶ ማከናወን፤
24
የትራንስፖረት መሰረተ ልማት
ፕሮጀክቶች መጓተትና
መስተጓጎል፣
አገልጋይነት፤
የመሰረተ ሙያዊ ስነ-ምግባር ግልፅ እና ተጠያቂነት ያለው አሰራር፤ የግንባታ ፕሮጀክቶች መዘግየት፤ ከፍተኛ
ልማት ግንባታ
በውል መሰረት የተሰጠ የውል አስተዳደር፤ የግንባት ጥራት ክፍተት፤
ተዋናዮች
አገልግሎት፤
(አማካሪ ወቅቱን የጠበቀ ክፍያ፤ የገፅታ መበላሸት፤
ድርጅቶች፤ ጥሩ አፈፃፀም፤
ድጋፍና ክትትል፤ አላፈላጊ ወጭ እና የገንዘብ
የሥራ
መልካም የስራ ግንኙነት ብክነት፤
ተቋራጮች፤ መልካም አስተዳደር እና ወቅታዊ ውሳኔዎች፤
የግብዓት ደረጃውን ያልጠበቀ አገልግሎት
ግልፅና ፍትሀዊ ውድድር
አቅራቢዎች)
የኢትዮጵያ ተገቢውን የፈንድ ኣሰባሰብ ስራ የፈንድ ኣሰባሰብ ስራ ማሳለጫ ችግር ፈቺ ፈንዱን ደንብና መመሪያ ተከትሎ ከፍተኛ
ፖስታ ማከናወን ዘዴዎችን መቀየስ አለመሰብሰብ
25
ኣገልግሎት
ስትራቴጅክ የፋይናንስ ድጋፍ በዘርፉ የወጡ ሕጎች፣ ደንቦችና መመሪያዎች፣ የፋይናንስ እና ቴክኒክ አቅም ከፍተኛ
የልማት ማነስ፤
የቴክኒክ እና አቅም ግንባታ በቅንጅትና ትብብር መስራት
አጋሮች
ድጋፍ ደካማ የፕሮጀክት አፈፃፀም፤
(አበዳሪዎች፤ ግልፅነት እና ተጠያቂነት ያለው አሰራር፤
እርዳታ በቅንጅትና ትብብር መስራት የተገልጋይ እርካታ መቀነስ፤
መነሻ የፕሮጀክት ሃሳቦች፤
ሰጪዎች)
የተቋማቱን የፋይናንስ መመሪያና አሰራሮች
ማክበር፤
የትራንስፖርት የብቃት ማጋገጨዎች፤ ግልፅ እና ተጠያቂነት ያለው አሰራር፤ የግንባታ ፕሮጀክቶች መዘግየት፤ መካከለኛ
መሰረተ ልማት
ሙያዊ ስነ-ምግባር የውል አስተዳደር፤ የግንባት ጥራት ክፍተት፤
ግንባታ
ተዋናዮች በውል መሰረት የተሰጠ ወቅቱን የጠበቀ ክፍያ፤ የገፅታ መበላሸት፤
(አማካሪ አገልግሎት፤
አላፈላጊ ወጭ እና የገንዘብ
26
ድርጅቶች፤ ጥሩ አፈፃፀም፤ ድጋፍና ክትትል፤ ብክነት፤
የሥራ
መልካም የስራ ግንኙነት መልካም አስተዳደር እና ወቅታ ውሳኔዎች፤ ደረጃውን ያልጠበቀ አገልግሎት
ተቋራጮች፤
የግብዓት ግልፅና ፍትሀዊ ውድድር
አቅራቢዎች)
የመገናኛ በግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎች አስፈላጊ የዘርፍ መረጃዎች (በዘርፉ የወጡ የግንዛቤ ክፍተት፤ መካከለኛ
ብዙሃን ላይ ንቁ ተሳታፊነት፤ ሕጎች፣ ደንቦችና መመሪያዎች)፣
የትራንስፖርት አደጋ ተጋላጭነት፤
ሙያዊ ስነ-ምግባር በቅንጅትና ትብብር መስራት፤
ሙያዊ ድጋፍ፣
27
ጥንካሬ፣ ድክመት፣ የመልካም አጋጣሚዎችና ስጋት ትንተና (SWOT)
ውስጣዊ
የጽ/ቤቱን አሰራር የሚያሻሽሉ ጥናቶች በመካሄድ ላይ በጀት በወቅቱ ማስፀደቅና ማስተላለፍ አለመቻል
መሆናቸው
በሥራ ዘርፎች መካከል ተናቦ የመስራት ባህል አለመዳበር
ቢሮውን የማዘመን ስራዎች በሂደት ላይ መሆናቸው
በአዋጅ የተሰጡ የገቢ ምንጮችን አሟጦ አለመጠቀምና አለማስፋት
መዋቅር መፈቀዱ
ወቅታዊ የመንገድ መረጃዎችን አሰባስቦ አለማደራጀት
ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር በመተባበር የዓቅም ግንባታ
ለመንገድ ኤጀንሲዎች የተሟላ ክትትልና ድጋፍ አለማድረግ
ስልጠና እና ትምህርት እየተሰጠ መሆኑ
የተላለፈ በጀት ለታለመለት ዓላማ መዋሉን በበቂ ሁኔታ የክትትል እና ቁጥጥር
ጽ/ቤቱን ለማዘመን በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ የተደገፉ
ስራ ማከናወን አለመቻል
ስራዎች መብዛታቸው፤
የሠራተኞች የተሟላ የማስፈፀም አቅም አለመኖር
የጽ/ቤቱ የህግ ማዕቀፎች እና አሰራሮች እየተሻሻሉ መሆኑ፤
እያደገ ከመጣው የመንገድ ልማት እና የጥገና ፍላጎት ጋር የሚመጣጠን የፈንድ
ገቢ አለመኖር፣
28
ቅንጅታዊ አሰራር ደካማ መሆን፤
የመንገድ ዘርፍ ልማት ፕሮግራም መኖሩ ለመንገድ ጥገናና ደህንነት ሥራዎች ተገቢውን ትኩረት አለመስጠት
መንግስት ለመንገድ ዘርፍ ልማት ልዩ ትኩረት የሠጠ መሆኑ ከመንገድ ኃብት ዕድገት ጋር የተመጣጠነ የጥገና የፋይናንስ አቅርቦት አለመኖር
የበላይ አመራሩ ጽ/ቤቱን በሚደግፍ መልኩ ለመምራት የመንገድ ጥገና ግበዓቶች ዋጋ መለዋወጥ/መዋዠቅ
በሚያስችል አደረጃጀት መዋቀሩ፤
መንገዶች የጥራት ደረጃቸውን ጠብቀው አለመገንባት
ለጋሽና አበዳሪ ዓለም አቀፍ አካላት ለመንገድ ዘርፍ ልማት
የመንገድ ኤጀንሲዎች የማስፈፀም አቅም ማነስ
ትኩረት መስጠታቸው
በአገር አቀፍ ደረጃ አንፃራዊ የተረጋጋ የፖለቲካ ሁኔታ አለመኖሩ፣
ከአጎራባች አገሮች ጋር የየብስ ግንኙነት መስፋፋት
ከባለድርሻ አካላት ጋር በተገቢው ደረጃ ተቀናጅቶ የመስራት ባህሉ የዳበረ
ኢኮኖሚው ሁለንተናዊና ቀጣይነት ያለው ዕድገት
አለመሆን፣
የሚያስመዘግብ መሆኑ
በዘርፉ የሚፈለገው የሰለጠነ የሰው ኃይል እጥረት መኖሩ፣
በመንገድ ዘርፍ ልማት የህብረተሰቡ ተሳትፎ መጨመር
የካሳ ክፍያ እና የወሰን ማስከበር ችግር፣
የሕብረተሰቡ እና የባለሃብቱ ተሳትፎ ከጊዜ ወደ ጊዜ
እየተጠናከረ መምጣቱ፣ የግንባታ እና የመለዋወጫ ዕቃዎች እጥረትና የዋጋ መናር
29
እየተስፋፉ መምጣታቸው እና የቴክኖሎጂ ውጤቶችን የኮሮና ቫይረስ በሽታ ወረርሺኝ ተፅዕኖ፤
ለመጠቀም የሚያስችል ድጋፍ መኖሩ
30
አስቻይና ፈታኝ ሁኔታዎች
አስቻይ ሁኔታዎች (Enablers) የመንገድ ፈንድ ተልዕኮ ፈታኝ ሁኔታዎች (Pains)
የተቋሙን አሰራር በዘመናዊ አሰራር ለመደገፍ በጥናት ላይ የመንገድ ፈንድ አስተዳደር ተቋሙ በሚሰጠው አገልግሎት ላይ የሚቀርቡ ቅሬታዎች ማለትም ከመንገድ
መሆኑ ሥርዓትን በማሟላት ኃብት ዕድገት ጋር የተመጣጠነ የመንገድ ጥገና የፋይናንስ ኃብት አለመኖር'
የታቀዱ የመንገድ ጥገናና በአዋጅ የተሠጡ የገቢ ምንጮችን አሟጦ አለመጠቀምና አለማስፋት
አዲስ አደረጃጀት መጽደቅ
የመንገድ ደህንነት
በወቅታዊ የመንገድ መረብ መረጃ ላይ የተመሰረተ የመረጃ አሰባሰብ እና
ቢሮውን ዘመናዊ እና ለሰራተኛ ምቹ ለማድረግ በሂደት ላይ ሥራዎችን ለማከናወን
አደረጃጀት ላይ ክፍተት መኖር
መሆኑ የሚያስችል ከመንገድ
ተጠቃሚው የመክፈል የኮሮና ቫይረስ በሽታ ወረርሺኝ ተፅዕኖ፤
ለዘርፉ የሚሰጠው ትኩረት እየተሻሻለ መምጣቱ፣
አቅም ጋርየተመጣጠነ የመፈፀም እና ማስፈፀም አቅም ክፍተት፤
እየተጠናከረ መምጣቱ፣ በመሰብሰብና ለመንገድ ከባለድርሻ አካላት ጋር ያለ ቅንጅታዊ አሰራር ደካማ መሆኑ፣
ኤጀንሲዎች በማከፋፈል
በዘርፉ የሚፈለገው የሰለጠነ የሰው ኃይል እጥረት፣
የመንገድ መሰረተ ልማት ፍላጎት በየጊዜው እያደገ የመንገድ ተጠቃሚዎችንና
መምጣቱ፣
ባለድርሻ አካላትን ፍላጎት የግንባታ እና የመለዋወጫ ዕቃዎች እጥረትና የዋጋ መናር፣
ለጋሽና አበዳሪ ዓለም አቀፍ አካላት ለመንገድ ዘርፍ ልማት የሚያሟላ የመንገድ ጥገና
አዳዲስ የቴክኖሎጂ ግኝቶችን የመጠቀም ሁኔታ በሚፈለገው ደረጃ
ትኩረት እየሰጡ መምጣታቸው ሥራ ጥራቱን ጠብቆ
አለማደጉ፤
እንዲከናወን በማድረግ
ከጎረቤት እና ከሌሎች የአፍሪካ ሃገራት ጋር ያሉ የትብብር
አፈፃፀሙን በመከታተልና በመንገድ መሰረተ ልማት ሀብት አስተዳደር ላይ ውስንነት መኖር፤
እና የትስስር ማዕቀፎች እያደገ መሄዱ፣
በመገምገም መንገድ
ጥራት ያለው የዘርፉ የመረጃ አያያዝና አጠቃቀም ስርዓት ዝቅተኛ
የቴክኖሎጂ አማራጫች መስፋፋት እና የአጠቃቀም ማደግ ተጠቃሚው ህብረተሰብ
መሆኑ፤
ምቹና ደህንነቱ የተጠበቀ
የከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በጥገናው ዙሪያ የሰው
31
ኃይል ለማፍራት አወንታዊ ሚና መጫወት መጀመራቸው፤ መንገድ ማግኘቱን ብቃት ያላቸውን ባለሞያዎች ሊስብ የሚችል የክፍያ ስርአትና
ማረጋገጥ፡፡ ማበረታቻ አለመኖር፣
የአለም አቀፍ የልማት ተቋማት አጋርነት እየተሻሻለ
መምጣቱ፤ የግብአት አለመሟላት
32
የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት ተልዕኮ፣ ራዕይና እሴቶች
ተልእኮ
“የመንገድ ፈንድ አስተዳደር ሥርዓትን በማሟላት የታቀዱ የመንገድ ጥገናና የመንገድ ደህንነት
ሥራዎችን ለማከናወን የሚያስችል ከመንገድ ተጠቃሚው የመክፈል አቅም ጋር የተመጣጠነ የፈንድ ገቢ
በማፈላለግ' በመሰብሰብና ለመንገድ ኤጀንሲዎች በማከፋፈል የመንገድ ተጠቃሚዎችንና ባለድርሻ
አካላትን ፍላጎት የሚያሟላ የመንገድ ጥገና ሥራ ጥራቱን ጠብቆ እንዲከናወን በማድረግ አፈፃፀሙን
በመከታተልና በመገምገም መንገድ ተጠቃሚው ህብረተሰብ ምቹና ደህንነቱ የተጠበቀ መንገድ ማግኘቱን
ማረጋገጥ”፡፡
ራዕይ
እሴቶች
ሙስናን እንዋጋለን
ለለውጥ ዝግጁ ነን
ቁርጠኝነት
33
ደረጃ ሁለት
34
የስትራቴጂያዊ የትኩረት መስኮችና ውጤቶች መግለጫ, /Strategic Themes & Results Commentary/
ስትራተጂያዊ የትኩረት ቀጥሎ ወደሚገኘው ከፍተኛ
ተ.ቁ መስክና ውጤት /Strategic የስኬት ማረጋገጫ /Results ውጤት (ራዕይ/ተልዕኮ) እንዴት
የሚያካትተው
Themes & Results/ Commentary/ ሊያደርስ እንደሚችል
ውጤታማ የመንገድ ፈንድ ለጽ/ቤቱ በአዋጁ የተሰጡትን፤ ገቢን የገቢ ማደግ ለጽ/ቤቱ በአዋጁ የተሰጡትን፤
አስተዳደር አሟጦ መሰብሰብ፣ ገቢን አሟጦ መሰብሰብን፣ ገቢ
የተሻሻለ የበቢ አሰባሰብ፤ ለመሰብስብ የሚያስችል የአሰራር
ገቢ ለመሰብስብ የሚያስችል የአሰራር ስርዓትን ማሻሻልን በቂ መረጃ ላይ
ስርዓትን ማሻሻል፣ የተሻሻለ ፋይናንስ አጠቃቀም የተመሰረተ የበጀት ድልድልን
ውጤት፡- ተግባራዊ በማድረግ የፋይናንስና
የፋይናንስና የንብረት አጠቃቀምን
የንብረት አጠቃቀምን ማጎልበትን፤
ማጎልበትን
ለመንገድ ጥገናና ደህንነት ሥራዎች
በጀት በመደልደል ለፈንዱ
ተጠቃሚዎች ማስተላለፍና
የክትትልና ቁጥጥር ስልቶችን
ተግባራዊ በማድረግ የተላለፈ በጀት
ለታለመለት ዓላማ እንዲውል
ማስቻልን ያካተተ ነው፡፡
35
ስትራተጂያዊ የትኩረት ቀጥሎ ወደሚገኘው ከፍተኛ
ተ.ቁ መስክና ውጤት /Strategic የስኬት ማረጋገጫ /Results ውጤት (ራዕይ/ተልዕኮ) እንዴት
የሚያካትተው
Themes & Results/ Commentary/ ሊያደርስ እንደሚችል
ተቋማዊ የመፈጸምና የጽ/ቤቱንና ፈንዱ ተጠቃሚ የመንገድ ያደገ የፈንድ አፈጻጸም በጥናት ችግሮቻችንን በመፍታት
የማስፈጸም አቅም ኤጀንሲዎችን አቅም ለማሳደግ የደንበኞችና ባለድርሻ አካላትን ፍላጎት
ግንባታ፤ ያደገ የቴክኖሎጂ አጠቃቀም
ቴክኖሎጂ አጠቃቀምና የስልጠና ታሳቢ በማድረግ የተቀናጀ የተሟላ
ስርዓቱን በመሻሻል ቀልጣፋ ወቅታዊና ጥራቱን የጠበቀ
ያደገ የክትትልና ግምገማ አቅም
የክትትልና ግምገማ አቅምን ማሳደግ አገልግሎት መስጠትን የሚዳስስ ነው፡፡
ውጤት፡- ያደገ
የማስፈጸም አቅም
36
የዕይታዎች ወሰን መግለጫ
የጽ/ቤቱን እቅድ ለማሳካት አራት የትኩረት መስኮችንና በስትራቴጂ ዘመኑ መጨረሻ የሚደርስባቸውን
ስትራቴጂያዊ ውጤቶች ለይቶ በማስቀመጥ የጽ/ቤቱን ዕይታዎችና ወሰን መግለጫዎችን በሚከተለው መልኩ
አዘጋጅል፡፡
የዕይታዎች አይነት
በሚዛናዊ የውጤት ተኮር አሰራር መሰረት አራት እይታዎች ያሉት ሲሆን እነሱም የተገልጋይ፣ የሀብትና
ፋይናንስ፣ የውስጥ አሰራር እና የመማማርና ዕድገት ዕይታዎች ናቸው፡፡
የተገልጋይ እይታ
ተገልጋይ የሚለው ቃል የውጭና የውስጥ ተገልጋይን የሚያመለክት ሲሆን የተቋሙ ተገልጋዮችና ባለድርሻ
አካላት እነማን ናቸው የሚለው ከላይ በሰንጠረዥ 1 እና 2 ላይ በዝርዝር ተቀምጠዋል፡፡ በመሆኑም የተገልጋዩን
ፍላጎት ከማላት አንፃር በዚህ ዕይታ ሥር ሊካተቱ ከሚገባቸው ዝርዝር አመልካቾች መካከል በዋነኛነት
ሊጠቀሱ የሚገባቸው፣
የፋይናንስ እይታ
ይህ ዕይታ የተቋሙን የሀብት አያያዝ፣ የመደበኛና የፈንድ በጀት አጠቃቀምን ውጤታማ በማድረግ የሚቀረፁ
ግቦችን ስኬት ለመመዘን የሚያስችሉ የዕቅድ አፈፃፀም አመልካቾችን አካትቷል፡፡ ከዚህ በመነሣት በዕይታው
ሥር
37
የውስጥ አሰራር እይታ የተቋሙን ተልእኮውን ለማሳካት የሚያከናውናቸው ዋና ዋና አሰራሮችን ያካተተ
ሲሆን የሥራ ሂደቶች እርስ በርሳቸው በመመጋገብና በጋራ ስትራቴጂያዊ ውጤቶችን ለማረጋገጥ በሚያስችል
ሁኔታ የተቀመጡ ናቸው፡-
ቅንጅታዊ አሠራር
ግልጽነትና ተጠያቂነት
ከላይ ያየናቸውን ዕይታዎች ለማሳካት የሰው ኃብት ልማት፣ተቋማዊ የአሠራር ሥርዓቶችና ባህልን በማጎልበት
እንዲሁም የቴክኖሎጂ አጠቃቀም አቅምን በማሳደግ ተቋሙን ውጤታማ ማድረግን ያካተተ ነው፡፡
38
የዕይታዎች አጠቃቀም መግለጫና የትኩረት አቅጣጫ
ሠንጠረዥ 8
ተደራሽነትና አስተማማኝነት
አሳታፊነትና አመኔታ
ተመጣጣኝ ዋጋ
ግልጽነትና ተጠያቂነት
39
የሬጉላቶሪና ስታንዳርድ ማስጠበቂያ አሠራር
ደረጃ ሶስት
40
ግብ 10፡- የሰው ሀብት ልማትን ማጎልበት፤
42
የተጠቃለሉ ስትራቴጂያዊ ግቦች መግለጫ (Corporate Objective Commentary)
የፋይናንስ አቅምንና አጠቃቀምን የበጀትና የሃብት አጠቃቀም ውጤታማነትን በማሳደግ፣ ያደገ የአገልግሎት ገቢ፤
ማሳደግ
የአገልግሎት ዋጋ ከወጪ ጋር እንዲጣጣም በማድረግ፣
ያደገ የፈንድ ገቢ፤
ፋይናንስ የገቢ አሰባሰብ ስርዓት በማሻሻል፤
ያደገ የውጪ ምንዛሬ፤
የውስጥ አሰራር የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት በመንገድ፣ በባቡር ፣ በአየር፣ በውሃ የመንገደኛ ያደገ የትራንስፖርት አገልግሎት አማራጭ፤
ማሳደግ፣
ትራንስፖርት አማራጮች ተደራሽ አገልግሎት
የቀነሰ ትራንስፖርት የመጠበቂያ ጊዜ፤
በመስጠት እና የብዙሃን ትራንስፖርት በማስፋፋት
መንገደኛ የማጓጓዝ አቅምን ማሳደግ፤ ያደገ ስምሪትና የጉዞ መስመር፤
የጭነት ትራንስፖርት አገልግሎት በመንገድ፣ በባቡር ፣ በአየር፣ በማሪታይም የጭነት ያደገ ጭነት የማጓጓዥ አቅም፤
ማሳደግ፣
ትራንስፖርት አማራጮች በማስፋት፣ የአገልግሎት
43
እይታ የስትራቴጂያዊ ግቡ ስያሜ የግቡ ይዘትና ወሰን ከግቡ የሚጠበቅ ውጤት
የትራንስፖርት ደህንነት ማሻሻል፣ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎች በማከናወን፣ የህግ ያደገ የህግ ማስከበር አቅም፤
የማስከበር እና የስታንዳርድ ስራዎችን በመተግበር፣
የስታንዳርዶች ትግበራ መሻሻል፤
በቴክኖሎጂ የተደገፈ የአሠራር ስርዓት በመዘርጋት፣
የተሽከርካሪ አደጋ አስቸኳይ ህክምናና የካሳ ክፍያ የቀነሰ የትራንስፖርት አደጋ፤
አገልግሎት በመተግበር፣ መንገዶች ተነባቢ እንዲሆን
በማድረግ እና ቅንጅታዊ አሠራርን በማሳደግ
የትራንስፖርት ትራፊክ አደጋን መቀነስ፤
የትራንስፖርት መሰረተ ልማት የመንገድ፣ ባቡር፣ አየር፣ ውሃ እና የሎጂስቲክስ መሰረተ- ያደገ የትራንስፖርት መሰረተ ልማት ሽፋን፤
ማስፋፋት፣ ልማቶችን በማስፋፋት እና ተገቢውን አገልግሎት
44
እይታ የስትራቴጂያዊ ግቡ ስያሜ የግቡ ይዘትና ወሰን ከግቡ የሚጠበቅ ውጤት
መሥጠት እንዲችሉ ወቅቱን የጠበቀ እንክብካቤና ደረጃ የቀነሰ የጉዞ ጊዜና ወጭ፤
የማሳደግ ስራ በማከናወን የትራንስፖርት መሰረተ
ልማቶችን ማስፋፋት ፤ የተሻሻለ የመሰረተ ልማት ጥራት፤
የቴክኖሎጂና የመረጃ ስርዓትን በዘርፉ የአገልግሎት አሰጣጥ፣ የመረጃ አያያዝ፣ የመረጃ ተደራሽነት፤
ማሻሻል
የግንኙነትና የተግባቦት ስራዎችን በማዘመን እንዲሁም
በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ የተደገፈ የመረጃ ስርዓት
ችግር ፈቺና ተስማሚ የቴክኖሎጂ አማራጮችን
በመጠቀም የመረጃ ተደራሽነትን ማሳደግ፤ በቴክኖሎጂ ተደግፈው የሚሰጡ አገልግሎቶች መሻሻል
የትራንስፖርት ስርዓት ለአካባቢና ለአካባቢ ተስማሚ የሆኑ የትራንስፖርት መሠረተ ለአካባቢ ተስማሚ የሆነ የትራንስፖርት አገልግሎት፤
ስነ-ምህዳር ተስማሚነትን ማሳዳግ፣
ልማቶችን በመገንባት፣ የሞተር አልባ፣ በታዳሽ ኃይል የአካባቢና ማሀበረሰብ ተፅዕኖ ግምገማዎች ትግበራ
የሚሠሩ እና የብዙሃን ትራንስፖርት አማራጮችን መሻሻል፤
በማስፋት፤ አለም አቀፍ ግዴታዎችን በማሟላት፣
እንዲሁም የአረንጓዴ ልማት ስራዎችን በመስራት የቀነሰ የካርቦን ተመጣጣኝ (Equivalent) ጋዝ ልቀት፤
ለአካባቢ ተስማሚ የሆነ የትራንስፖርት ስርዓት
ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር የትራንስፖርት
መገንባት፤
መሠረተ ልማት፤
የሴቶች፣ ወጣቶችና ልዩ ድጋፍ የሚሹ የሴቶች፣ ወጣቶች እና ልዩ ድጋፍ የሚሹ የህብረተሰብ ያደገ ፍትሃዊና እኩል ተጠቃሚነት፤
የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፎና
ክፍሎችን ተሳትፎና ተጠቃሚነት በማሳደግ፤ በዘርፉ
ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ፤ ያደገ የሴቶች አመራርና ውሳኔ ሰጪነት፤
45
እይታ የስትራቴጂያዊ ግቡ ስያሜ የግቡ ይዘትና ወሰን ከግቡ የሚጠበቅ ውጤት
የሬጉላቶና ኢንፎርስመንት አቅም የዘርፉን አፈፃፀም ለማሳደግ የሚያስችሉ የህግ የህጎች ተፈፃሚነት መሻሻል
ማሻሻል፣ ማዕቀፎችን በማዘጋጀት እና አፈጻጸማአቸውን
በመከታተል፣ ጠንካራ የቁጥጥርና ክትትል ስርዓትን ጠንካራ የክትትልና ግምገማ ስርዓት
በመዘርጋት የሬጉላቶና ኢንፎርስመንት አቅምን ማሻሻል፣
የፖሊሲ፣ ጥናትና ስታንደርድ በዘርፉ ፖሊሲዎችን፣ ስታንዳርዶችን እና ጥናቶችን የተዘጋጁ ፖሊሲዎች፣ ስታንዳርዶችና ጥናቶች
ስራዎችን ውጤታማነት ማሳደግ፣ በማዘጋጀት፣ በማሻሻል እና ተፈፀሚነታቸውን ተግባራዊነት
በማሳደግ ውጤታማነትን ማሳደግ፤
የጥናቶች ትግበራ ውጤታማነት
ቀልጣፋ አመራርና ድጋፍ በመስጠት የሕዝብ ግንኙነት፣የሕግ ድጋፍ ፣ስነምግባርና ጸረ-ሙስና፣የሰው ያደገ የመረጃ ተደራሽነት
የትራንስፖርት ሴክተሩ ኃይል አስተዳደር እና ልማት ፣የፋይናንስ፣ የአቅርቦትና
ውጤታማ ማድረግ፡ ኦዲት፣የዘርፍ ዕቅድና በጀት፣ዝግጅት፣ የክትትልና የቀነሰ ብልሹ የአሰራር ስርዓት
ግምገማ ስርአት፣ለውጥና መልካም አስተዳደር
በማስፈንና ቀልጣፋ አገልግሎት በመስጠት የዘርፉን ያደገ የመፈጸም አቅም፤
ውጤታማነት ማሳደግ
ውጤታማ የፋይናንስ አጠቃቀም
46
እይታ የስትራቴጂያዊ ግቡ ስያሜ የግቡ ይዘትና ወሰን ከግቡ የሚጠበቅ ውጤት
መማማር እና እድገት የሰው ሀብት ልማትን ማጎልበት፤ በዘርፉ የተሰማራውን የሰው ኃይል እንዲሁም ያደገ የመፈጸም አቅም፤
በትራንስፖርት መሠረተ ልማት ግንባታ እና አገልግሎት
የቀነሰ የውጪ ሃገር ባለሙያዎች ጥገኝነት፤
ላይ የተሰማሩ የዘርፉ ተዋንያን /ተቋራጮች፣ አማካሪ
ድርጅቶች፣ ትራንስፖርት ማህበራት፣ ማሰልጠኛ የውጪ ምንዛሬ ወጪ መቀነስና ገቢ ማደግ፤
ተቋማት እና ባለሙያዎች/ በስልጠና፣ በእውቀት
የእውቀት እና የቴክኖሎጂ ሽግግር፤
ሽግግር፣ በሽርክና አቅምን የማሳደግ ስራ ማከናወን፤
የተቋማዊ የማስፈፀም አቅም ማሻሻል የዘርፉን ፈፃሚና አስፈጻሚዎች የማስፈጸም አቅም የተሻሻለ አደረጃጀት
በማሳደግ፣ የተሻለ አደረጃጀት በመፍጠር እና ምቹ
የስራ አካባቢን በመፍጠር ተቋማዊ የማስፈፀም አቅምን የመፈጸም አቅማቸው ያደጉ ተቋማትና ፈፃሚዎች
ማሻሻል
የተሰጠ ማበረታቻ
የቴክኖሎጂ አጠቃቀም ማሻሻል፤ በዘርፉ የአገልግሎት አሰጣጥ፣ የህግ ማስከበር ያደገ የመፈጸም አቅም፤
ስራዎች፣ የመረጃ አያያዝ፣ የግንኙነትና የተግባቦት
የአገልግሎት ጥራትና ቅልጥፍና፤
47
እይታ የስትራቴጂያዊ ግቡ ስያሜ የግቡ ይዘትና ወሰን ከግቡ የሚጠበቅ ውጤት
ስራዎችን በማዘመን እንዲሁም ችግር ፈቺና ተስማሚ የዳበረ የመረጃ ሃብትና ተደራሽነት፤
የቴክኖሎጂ አማራጮችን በመጠቀም የዘርፉን
የመፈጸም አቅምን ማሳደግ፤
48
ደረጃ አራት
የስትራቴጂ ማፕ
የስትራቴጂ ማፕ በተለያዩ ዕይታዎች ስር የሚቀመጡ ስትራቴጂያዊ ግቦች በምክንያትና ውጤት ተሳስረው እንዴት ተጨማሪ እሴት በመፍጠር ስትራቴጂያዊ
ውጤቱን እንደሚያስገኙ የሚቃኝበት፣ የግቦች ተመጋጋቢነት የሚታይበትና ስትራቴጂው በአጭሩ የሚተረክበት ስእላዊ መግለጫ ነው፡፡ በዚህም መሰረት
የትራንስፖርት ዘርፍ የተለያዩ ዕይታዎች ስር የተቀመጡ ግቦችን ትስስር የሚያሳየው ስትራቴጂ ማፕ እንደሚከተለው ቀርቧል፡-
ግብ 2፡-ገቢን ማሳደግ
ውጤት፡-
49
ግብ 6፡- የቴክኖሎጂ አጠቃቀምን ማሻሻል
ውጤት፡
50
ደረጃ አራት
የስትራቴጂ ማፕ
የስትራቴጂ ማፕ በተለያዩ ዕይታዎች ስር የሚቀመጡ ስትራቴጂያዊ ግቦች በምክንያትና ውጤት ተሳስረው እንዴት ተጨማሪ እሴት በመፍጠር ስትራቴጂያዊ
ውጤቱን እንደሚያስገኙ የሚቃኝበት፣ የግቦች ተመጋጋቢነት የሚታይበትና ስትራቴጂው በአጭሩ የሚተረክበት ስእላዊ መግለጫ ነው፡፡ በዚህም መሰረት
የትራንስፖርት ዘርፍ የተለያዩ ዕይታዎች ስር የተቀመጡ ግቦችን ትስስር የሚያሳየው ስትራቴጂ ማፕ እንደሚከተለው ቀርቧል፡-
51
ውጤት፡-
የተገልጋይ
ዕይታ
የፋይናንስ
የፋይናንስ አጠቃቀምን
ዕይታ ማሳደግ
የውስጥ
ገቢን ማሳደግ
አሰራር
የገቢ አሰባሰብ
ዕይታ ስርዓትን ማሻሻል
መማማርና
ዕድገት
ዕይታ
52
የትኩረት መስክ ሁለት፡- ተቋማዊ የመፈጸም እና የማስፈፀም አቅም ግንባታ
ውጤት፡-
የተገልጋ
ዕይታ
53
የፋይናንስ
ዕይታ
የሴቶች፣ ወጣቶችና
ልዩ ድጋፍ የሚሹ የክትትልና
የህብረተሰብ
የውስጥ ክፍሎች ግምገማ አቅምን
ተሳትፎና
አሰራር ማሻሻል
ተጠቃሚነትን ቀልጣፋ አመራርና ድጋፍ በመስጠት
ዕይታማረጋገጥ የጽ/ቤቱን አገልግሎት ውጤታማ ማድረግ፡
መማማርና
ዕድገት
ተቋማዊ የቴክኖሎጂ
ዕይታ የማስፈጸም አጠቃቀም
አቅም ማሳደግ፣ ማሻሻል፤
ውጤት፡
54
የፋይናንስ
ዕይታ
የውስጥ
የደንበኞችንና የቴክኖሎጂ እና
አሰራር የባለድርሻ አካላትን የመረጃ ስርዓትን
ተሳትፎ ማሳደግ፤ ማሻሻል
ዕይታ
መማማርና
ዕድገት
ዕይታ
የተገልጋይ
የደንበኞችን እርካታ ማሳደግ፤
ዕይታ
የፋይናንስ
የፋይናንስ አጠቃቀምን
ዕይታ ማሳደግ፤
55
የገቢ
የውስጥ
የቴክኖሎጂና
የመረጃ ስርዓትን
ማሻሻል
መማማርና የተቋማዊ
የቴክኖሎጂ
ዕድገት የማስፈፀም አቅም
አጠቃቀም ማሻሻል፤
ዕይታ ማሻሻል፣
56
ደረጃ አምስት
መለኪያዎችና ዒላማዎች
መለኪያዎች
እይታ ስትራቴጂያዊ ግብ መለኪያ
የተገልጋይ እርካታ (በመቶኛ)
የተገልጋይ እርካታ
ተገልጋይ/ባለድርሻ የተፈታ ቅሬታ (በመቶኛ)
ማሳደግ፤
በስታንዳርዱ መሰረት የተሰጠ አገልግሎት (በመቶኛ)
የፋይናንስ አጠቃቀምን ማሳደግ የበጀት አጠቃቀም ውጤታማነት በመቶኛ
የንብረት አጠቃቀም ውጤታማነት በመቶኛ
ፋይናንስ
የቀነሰ የሀብት ብክነት በመቶኛ
በስታንዳርዱ መሰረት የተፈጸመ ክፍያ በቁጥር
የውስጥ አሰራር ገቢን ማሳደግ ያደገ ገቢ በብር
ገቢን ለማሳደግ የተሻሻሉ ህጎች በቁጥር
የገቢ አሰባሰብ ስርዓትን የተሻሻሉ አሠራሮች በቁጥር
ማሻሻል በቴክኖሎጂ የታገዘ የገቢ አሰባሰብ ስርዓት በቁጥር
ቀልጣፋ አመራርና ድጋፍ በመስጠት የጽ/ቤቱን የእቅድ አፈጻጸም ስኬታማ ለማድረግ የተሰጠ ፈጣንና
አገልግሎት ውጤታማ ማድረግ፡ ቀልጣፋ አመራር በመቶኛ
የስራ ክልሎች በማስተባበርና በመምራት የተደረገ
ድጋፍ ብዛት
የተሰጠ የሕግ ድጋፍ አገልግሎት ብዛት
የተሰጠ ስነምግባርና ጸረ-ሙስና አገልግሎት ብዛት
የተጠናከረ የለውጥ አደረጃጀት እና ያደገ የዘርፉ
ካውንስል ተሳትፎ ብዛት
ተለይተው የተፈቱ የመልካም አስተዳደር ጉዳዮች እና
ምላሽ ያገኙ ቅሬታዎች ብዛት
የውጤት ተኮር ምዘና ሥርዓት (BSC) የተገበሩ የስራ
ክፍሎች ብዛት
የቴክኖሎጂና የመረጃ ስርዓትን በቴክኖሎጂ ተደግፈው የሚሰጡ አገልግሎቶች ብዛት
ማሻሻል ጥቅም የዋለ ነባርና አዲስ የቴክኖሎጂ ሲስተም በቁጥር
57
እይታ ስትራቴጂያዊ ግብ መለኪያ
የተሰራጨ መረጃ ብዛት
የሴቶች፣ ወጣቶችና ልዩ ድጋፍ የሚሹ የተፈጠረ የስራ ዕድል በቁጥር
የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፎና ያደገ የሴቶችን የአመራርነት ድርሻ በመቶኛ
ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ የኤች አይቪ ኤድስ የመከላከልና የመቆጣጠር ስራ
በቁጥር
58
ዒላማዎች
መነሻ
ክብደ የመለኪያ መድረሻ
ስትራቴጂያዊ
ክብደት ስትራቴጂያዊ ግቦች ት አመላካች መለኪያ መለኪያ ክብደት( ስትራቴጂያዊ እርምጃዎች
ዕይታ
(%) %)
2012 2013
የሕዝብ ትራንስፖርት
አገልግሎት አሰጣጥ
በተቀመጠው ስታንዳርድ ቁጥር 1 12.2 17
መሰረት የተካሄደ
ኢንስፔክሽን በቁጥር
የጭነት ትራንስፖርት 4 ለጭነት ትራንስፖርት በቁጥር 4 15.5 16.22
አገልግሎት ማሳደግ፣ አገልግሎት በሚሰጡ
65
መነሻ
ክብደ የመለኪያ መድረሻ
ስትራቴጂያዊ
ክብደት ስትራቴጂያዊ ግቦች ት አመላካች መለኪያ መለኪያ ክብደት( ስትራቴጂያዊ እርምጃዎች
ዕይታ
(%) %)
2012 2013
ተቋማት በተቀመጠው
ስታንዳርድ መሰረት
መሆኑን በክትትልና ድጋፍ
በቁጥር
የሎጀስቲክስ የአሰራር 4 የሎጅስቲክስ ስርዓቱን የተቀናጀ
ሥርዓትን ማሻሻል እና ቀልጣፋ ለማድረግ የተደረገ በቁጥር 3 126 118
ክትትልና ድጋፍ ብዛት
በመሰረተ ልማትና
በፋሲሊቲ የተደራጁ በመቶኛ 1 61 59
የሎጀስቲክስ መዳራሻዎች
በመቶኛ
የትራንስፖርት ደህንነት ክትትል የተደረባቸው የመንገድ በመቶኛ 2 37 43.6
ማሻሻል፣ ደህንነት ኘሮግራሞች
የፍጥነት መገደቢያ መሳሪያ በመቶኛ 1 23 43
የገጠሙ ተሽከርካሪዎች ፣
የደህንነት ቀበቶ አጠቃቀም ፣ በመቶኛ 1 52 100
8 ስታንዳርዱን ያሟሉ የአሽከርካሪ
ማሰልጠኛ ተቋማት በመቶኛ፣
በመቶኛ 1 18 21
67
መነሻ
ክብደ የመለኪያ መድረሻ
ስትራቴጂያዊ
ክብደት ስትራቴጂያዊ ግቦች ት አመላካች መለኪያ መለኪያ ክብደት( ስትራቴጂያዊ እርምጃዎች
ዕይታ
(%) %)
2012 2013
የተዘጋጁ ጥናቶች ብዛት በቁጥር 0.25 7 11
የተዘጋጁ ጥናቶች ተግባራዊነት በመቶኛ 0.25 - 70
የቴክኖሎጂና የመረጃ 2 በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ በመቶኛ 0.5 - 90
ስርዓትን ማሻሻል የተደገፈ የመረጃ ስርዓት
የ TTTFP የተቀናጀ በመቶኛ 0.5 47 50
የትራንስፖርት መረጃ ስርዓት
የማህበራዊ ድረ-ገጾች በመቶኛ 0.5 40 ሺ 70 ሺ
ተደራሽነት
የለማና የተሰራጨ መረጃ ሽፋን በመቶኛ 0.5 75 100
በመቶኛ
የትራንስፖርት ስርዓት 1 የተሰሩ ለአየር ንብረት ለዉጥ
ለአካባቢና ስነ-ምህዳር የማይበገሩ የመንገድ በቁጥር 0.15 2 1
ተስማሚነትን ማሳዳግ፣ ፕሮጀክቶች፣
የተተገበረ የአካባቢና
በመቶኛ 0.2 - 100
ማሀበረሰብ ተፅዕኖ ትግበራ፤
ከመንገድ ተሽከርካሪዎች
በሚሊዮን
የሚወጣ የካርቦን ተመጣጣኝ 0.15
ቶን
የቀነሰ ጋዝ ልቀት
በባቡር ትራንስፖርትን የተቀነሰ
ሺህ ቶን 0.15 42.2 60.6
ካርቦን ተመጣጣኝ ጋዝ ልቀት
የቀነሰ የአውሮፕላን ነዳጅ በሚሊዮን 0.2 5.2 5.2
ፍጆታ ሊትር
68
መነሻ
ክብደ የመለኪያ መድረሻ
ስትራቴጂያዊ
ክብደት ስትራቴጂያዊ ግቦች ት አመላካች መለኪያ መለኪያ ክብደት( ስትራቴጂያዊ እርምጃዎች
ዕይታ
(%) %)
2012 2013
የተተከለ ችግኝ ብዛት በቁጥር 0.15 2.17 3
የሴቶች፣ ወጣቶችና ልዩ 1 በቁጥር
የተፈጠረ የስራ እድል 0.2 58.7 79.8
ድጋፍ የሚሹ የህብረተሰብ በሺህ
ክፍሎች ተሳትፎና
ያደገ የሴቶችን የአመራርነት
ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ፤ በመቶኛ 0.1 26.6 30
ድርሻ
ያደገ የሴቶች የጋራ አመራር ተሳትፎ
በመቶኛ
0.1 - 100
ልዩ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው
የተመቻቸ መሰረተ ልማት እና በመቶኛ 0.2 10 15
አገልግሎት
የኤች አይቪ ኤድስ
በመቶኛ 0.2 25 30
የመከላከልና የመቆጣጠር ስራ
ተሰርተው አገልግሎት መስጠት
በቁጥር 0.2 5 11
የጀመሩ የህፃናት ማቆያዎች
ቀልጣፋ አመራርና ድጋፍ የእቅድ አፈጻጸም ስኬታማ
በመስጠት የትራንስፖርት ለማድረግ የተሰጠ ፈጣንና በቁጥር 0.4 - 100
ሴክተሩ ውጤታማ ማድረግ ቀልጣፋ አመራር በመቶኛ
የዘርፍና ክልሎች በቁጥር 0.3 5 10
በማስተባበርና በመምራት
የተደረገ ድጋፍ ብዛት
69
መነሻ
ክብደ የመለኪያ መድረሻ
ስትራቴጂያዊ
ክብደት ስትራቴጂያዊ ግቦች ት አመላካች መለኪያ መለኪያ ክብደት( ስትራቴጂያዊ እርምጃዎች
ዕይታ
(%) %)
2012 2013
የተሰጠ የሕዝብ ግንኙነት
በቁጥር 0.3 75 100
ስራዎች ብዛት
የተሰጠ የሕግ ድጋፍ
በቁጥር 0.2 - 3
አገልግሎት ብዛት
የተሰጠ ስነምግባርና ጸረ-
በቁጥር 0.2 50 75
ሙስና አገልግሎት ብዛት
የተሰጠ የሰው ኃይል
አስተዳደር እና ልማት በቁጥር 0.3 8 8
አገልግሎት ብዛት
የተሰጠ የፋይናንስና ግዥ
በመቶኛ 0.4 90 95
አገልግሎት በመቶኛ
የተሰጠ የኦዲት አገልግሎት
በመቶኛ 0.3 92.83 100
በመቶኛ
የተሰጠ የንብረትና ጠቅላላ
በቁጥር 0.3 90.7 95
አገልግሎት ብዛት
ዕቅድና በጀት
ዝግጅት፣የክትትልና ግምገማ በቁጥር 0.4
ብዛት
የተጠናከረ የለውጥ በቁጥር 0.3 3 6 በ 20 የስራ ክፍሎች
አደረጃጀት እና ያደገ የዘርፉ
ካውንስል ተሳትፎ ብዛት 69 የካውንስል አባላት
70
መነሻ
ክብደ የመለኪያ መድረሻ
ስትራቴጂያዊ
ክብደት ስትራቴጂያዊ ግቦች ት አመላካች መለኪያ መለኪያ ክብደት( ስትራቴጂያዊ እርምጃዎች
ዕይታ
(%) %)
2012 2013
ተለይተው የተፈቱ የመልካም በ 11 ተቋማት
አስተዳደር ጉዳዮች እና ምላሽ በቁጥር 0.4 49 40
ያገኙ ቅሬታዎች ብዛት
የውጤት ተኮር ምዘና ሥርዓት በ 10 ተጠሪ ተቋማት
(BSC) የተገበሩ በቁጥር 0.3 24 30
ተቋማት/የስራ ክፍሎች ብዛት 21 የስራ ክፍሎች
71
መነሻ
ክብደ የመለኪያ መድረሻ
ስትራቴጂያዊ
ክብደት ስትራቴጂያዊ ግቦች ት አመላካች መለኪያ መለኪያ ክብደት( ስትራቴጂያዊ እርምጃዎች
ዕይታ
(%) %)
2012 2013
የመፈጸም ክፍተታቸው
የተለየና የሰለጠኑ ሰራተኞች በቁጥር 2 87 150
በቁጥር
72
ደረጃ ስድስት
73
ዕይታዎች ስትራቴጂያዊ ግብ ስትራቴጂያዊ እርምጃዎች
መዘርጋት፣
የሃገር ውስጥ ዩኒቨርሲቲዎች እና ስልጠና አካዳሚዎችን ማስፋፋት፤
ኦቶሜሽን
ደህንነቱ የተጠበቀና ዕቅድንና የእቅድ አፈፃፀምን ቢቻል ከተቋም እስከ ግለሰብ ካልሆነም ተቋማዊ አፈፀፀምን ሊለካ
የሚችል ለጊዜው በኤክሴል ሽት ተጀምሮ በቀጣይ የተመረጠ አውቶሜት የሚደረግበት ሶፍትዌር ለምቶ ተግባራዊ
ይደረጋል፡፡
ደረጃ ስምንት የዘርፉ
ባቡር/መ/ል/አ/ደ/ክ/ሬ/ዳ
መንገድ ትራ/አገ/ክ/ሬ/ ዳ
አቪዬሽ/ መ/ ል/ አ/ ክ/ ሬ/ ዳ
ማሪታይም/ ሎጂ/ አ/ማ/ዳ
የት/ፖሊስ /ጥ/ስ/ዝ/ዳ
ህዝብ ግንኙነት ዳ
ህግ አገልግሎት ዳ
የዕቅድና በ/ዝ/ክ/ግ/ዳ
ኢንፎርሜሽን /ኮ/ቴ/ዳ
ንብረትና ጠ/አ/ዳ
የግዥ /ፋ/ዳ
ክልልና ዘ/ጉ/ማ/ቡ
የለውጥ /መ/አ/ቡ
ስነ ምግባርና /ፀ/ሙ/ቡ
ሚኒስትር ጽ/ቤት
የብሔራዊ መ/ደ/ጽ/ቤት
ስትራ የመለ
ቴጂያ ኪያ
አመላካች መለኪያ
ዊ ክብደ
ግቦች ት (%)
የተገል 1 1 1 1
ተገልጋይ/ ባለድርሻ
የተገልጋይ እርካታ 12 12 12 12 12 12 12 12 12 12 12 12 12 12 12 12 12 12 12
ጋይ 2 2 2 2
እርካ የተፈታ ቅሬታ 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5
ታ በስታንዳርዱ
ማሳደ መሰረት የተሰጠ 8 8 8 8 8 8 8 8 8 8 8 8 8 8 8 8 8 8 8 8 8 8 8
ግ፤ አገልግሎት
የፋይ የበጀት አጠቃቀም
1 1 1 1
ናንስ ውጤታማነት 10 10 10 10 10 10 10 10 10 10 10 10 10 10 10 10 10 10 10
0 0 0 0
የፋይናንስ እይታ
አቅም በመቶኛ
ንና የንብረት አጠቃቀም
አጠቃ ውጤታማነት
ቀምን
5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5
ማሳደ
ግ
የህዝ የሕዝብ 3 3 3 3 3
የውስጥ አሰራር
ብ ትራንስፖርት
ትራን አገልግሎት
ስፖር አሰጣጥ
ት
በተቀመጠው
እይታ ስትራቴጂያዊ ዕይታ
ር
ት
ት
ግ፣
ግ፣
ትን
ዊ
ሎት
ሎት
ስቲክ
የጭነ
ትራን
የሎጀ
ስፖር
ማሻሻ
ማሳደ
ማሳደ
ግቦች
ሥርዓ
ቴጂያ
ስትራ
የአሰራ
አገልግ
አገልግ
ሽፋን
ብዛት
ለጭነት
ተቋማት
በቁጥር
በፋሲሊቲ
እና ቀልጣፋ
በክትትልና
የሎጅስቲክስ
ስታንዳርድ
በተቀመጠው
ትራንስፖርት
ድጋፍ በቁጥር
ኢኒስፔክሽን
ክትትልና ድጋፍ
ስርዓቱን የተቀናጀ
ተሽከርካሪ የኪ.ሜ
ለማድረግ የተደረገ
አመላካች መለኪያ
በመሰረተ ልማትና
የህዝብ ትራንስፖርት
መሆኑን በክትትልና
ስታንዳርድ መሰረት
መሰረት መሆኑን
አገልግሎት በሚሰጡ
1
3
4
1
ኪያ
የመለ
ክብደ
ት (%)
ሚኒስትር ጽ/ቤት
የብሔራዊ መ/ደ/ጽ/ቤት
4 ባቡር/መ/ል/አ/ደ/ክ/ሬ/ዳ
1
መንገድ ትራ/አገ/ክ/ሬ/ ዳ
4
አቪዬሽ/ መ/ ል/ አ/ ክ/ ሬ/ ዳ
ማሪታይም/ ሎጂ/ አ/ማ/ዳ
1
3
4
የት/ፖሊስ /ጥ/ስ/ዝ/ዳ
ህዝብ ግንኙነት ዳ
ህግ አገልግሎት ዳ
የዕቅድና በ/ዝ/ክ/ግ/ዳ
ኢንፎርሜሽን /ኮ/ቴ/ዳ
ንብረትና ጠ/አ/ዳ
የግዥ /ፋ/ዳ
ኦዲት ዳ
ክልልና ዘ/ጉ/ማ/ቡ
የለውጥ /መ/አ/ቡ
ስነ ምግባርና /ፀ/ሙ/ቡ
የአውሮፕላን አ/ስ/ ምር/
ስትራቴጂያዊ ዕይታ
ተ
ት
ል፣
ርት
ርት
ዊ
ፋት፣
የትራ
የትራ
ንስፖ
ንስፖ
ማሻሻ
መሰረ
ግቦች
ደህንነ
ማስፋ
ቴጂያ
ስትራ
ልማት
ደረጃ
ብዛት
ክትትል
በመቶኛ
የተደራጁ
ለማረጋገጥ
ኘሮግራሞች
አጠቃቀም ፣
የተደረባቸው
በተቀመጠው
የሎጀስቲክስ
መዳራሻዎች
የደህንነት ቀበቶ
የትራንስፖርት
ተሽከርካሪዎች ፣
መሳሪያ የገጠሙ
ልማት ችግሮችን
መሠረተልማት
ያገኙ ፕሮጀክቶች
የመንገድ መሰረተ
የመንገድ ደህንነት
የፍጥነት መገደቢያ
በመለየት መፍትሔ
ያደገ የሴፍቲ ኦዲት
አመላካች መለኪያ
የተካሄደ ክትትልና
ስታንዳርድ መሰረት
2
4
6
2
1
3
ኪያ
የመለ
ክብደ
ት (%)
ሚኒስትር ጽ/ቤት
2
2
1
3
የብሔራዊ መ/ደ/ጽ/ቤት
4
6
መንገድ መ/ ልማት ክ/ ሬ/ዳ
4
2
ባቡር/መ/ል/አ/ደ/ክ/ሬ/ዳ
4
2
1
መንገድ ትራ/አገ/ክ/ሬ/ ዳ
4
አቪዬሽ/ መ/ ል/ አ/ ክ/ ሬ/ ዳ
ማሪታይም/ ሎጂ/ አ/ማ/ዳ
4
የት/ፖሊስ /ጥ/ስ/ዝ/ዳ
ህዝብ ግንኙነት ዳ
ህግ አገልግሎት ዳ
የዕቅድና በ/ዝ/ክ/ግ/ዳ
ኢንፎርሜሽን /ኮ/ቴ/ዳ
ንብረትና ጠ/አ/ዳ
የግዥ /ፋ/ዳ
ኦዲት ዳ
ክልልና ዘ/ጉ/ማ/ቡ
የለውጥ /መ/አ/ቡ
ስነ ምግባርና /ፀ/ሙ/ቡ
የአውሮፕላን አ/ስ/ ምር/
መንገድ መ/ ልማት ክ/ ሬ/ዳ
ባቡር/መ/ል/አ/ደ/ክ/ሬ/ዳ
መንገድ ትራ/አገ/ክ/ሬ/ ዳ
አቪዬሽ/ መ/ ል/ አ/ ክ/ ሬ/ ዳ
ማሪታይም/ ሎጂ/ አ/ማ/ዳ
የት/ፖሊስ /ጥ/ስ/ዝ/ዳ
ህዝብ ግንኙነት ዳ
ህግ አገልግሎት ዳ
የዕቅድና በ/ዝ/ክ/ግ/ዳ
ኢንፎርሜሽን /ኮ/ቴ/ዳ
ንብረትና ጠ/አ/ዳ
የግዥ /ፋ/ዳ
ክልልና ዘ/ጉ/ማ/ቡ
የለውጥ /መ/አ/ቡ
ስነ ምግባርና /ፀ/ሙ/ቡ
ሚኒስትር ጽ/ቤት
የብሔራዊ መ/ደ/ጽ/ቤት
ስትራ የመለ
ቴጂያ ኪያ
አመላካች መለኪያ
ዊ ክብደ
ግቦች ት (%)
ኢንስፔክሽን ብዛት
የሬጉላ የተዘጋጁ አዲስ የህግ
1 1 1 1
ቶና ማዕቀፎች ብዛት
ኢንፎ የተሻሻሉ የህግ
0.5 0.5 0.5
ርስመ ማዕቀፎች ብዛት
ንት የክትትልና ግምገማ
0.5 0.5 0.5 0.5 0.5 0.5 0.5 0.5 0.5 0.5 0.5 0.5
አቅም ሽፋን
ማሻሻ የክትትልና ግምገማ
ል፣ ግብረ-መልስ 0.5 0.5 0.5 0.5 0.5 0.5 0.5 0.5 0.5 0.5 0.5
ውጤታማነት
የተሰጠ ሰርትፍኬሽን 1
1
እና ላይሰንሲግ ብዛት
የተደረገ 0.5 0.5 0.5 0.5 0.5 0.5 0.5 0.5 0.5 0.5
0.5
የኢንስፔክሽን ሽፋን
የፖሊ የተዘጋጁ/ የተሻሻሉ 0.5 0.5 0.5 0.5
ሲ፣ ፖሊሲዎችና 0.5
ጥናት ስትራቴጂዎች ብዛት
ና የተዘጋጁ/የተሻሻሉ
0.5 0.5 0.5 0.5 0.5
ስታን ስታንዳርዶች ብዛት
ደርድ የተዘጋጁ ጥናቶች
0.5 0.5 0.5 0.5 0.5
ስራዎ ብዛት
ችን ተግባራዊ የተደረጉ 0.5 0.5 0.5 0.5
ውጤ ጥናቶች
ታማነ
ት
ማሳደ
መንገድ መ/ ልማት ክ/ ሬ/ዳ
ባቡር/መ/ል/አ/ደ/ክ/ሬ/ዳ
መንገድ ትራ/አገ/ክ/ሬ/ ዳ
አቪዬሽ/ መ/ ል/ አ/ ክ/ ሬ/ ዳ
ማሪታይም/ ሎጂ/ አ/ማ/ዳ
የት/ፖሊስ /ጥ/ስ/ዝ/ዳ
ህዝብ ግንኙነት ዳ
ህግ አገልግሎት ዳ
የዕቅድና በ/ዝ/ክ/ግ/ዳ
ኢንፎርሜሽን /ኮ/ቴ/ዳ
ንብረትና ጠ/አ/ዳ
የግዥ /ፋ/ዳ
ክልልና ዘ/ጉ/ማ/ቡ
የለውጥ /መ/አ/ቡ
ስነ ምግባርና /ፀ/ሙ/ቡ
ሚኒስትር ጽ/ቤት
የብሔራዊ መ/ደ/ጽ/ቤት
ስትራ የመለ
ቴጂያ ኪያ
አመላካች መለኪያ
ዊ ክብደ
ግቦች ት (%)
ግ፣
የቴክ በኢንፎርሜሽን
ኖሎጂ ቴክኖሎጂ የተደገፈ 0.5 0.5 0.5
ና የመረጃ ስርዓት
የመረ የ TTTFP የተቀናጀ
ጃ የትራንስፖርት 0.5 0.5 0.5
ስርዓ መረጃ ስርዓት
ትን የማህበራዊ ድረ- 0.5 0.5
0.5
ማሻሻ ገጾች ተደራሽነት
ል የመረጃ ስርጭትና 0.5 0.5
0.5
ሽፋን
የትራ የተሰሩ ለአየር 0.1 0.1
ንስፖ ንብረት ለዉጥ 5 5
0.15
ርት የማይበገሩ የመንገድ
ስርዓ ፕሮጀክቶች፣
ት የተተገበረ የአካባቢና 0.4
ለአካባ ማሀበረሰብ ተፅዕኖ 0.4
ቢና ትግበራ፤
ስነ- ከመንገድ 0.1
ምህዳ ተሽከርካሪዎች 5
ር የሚወጣ የካርቦን 0.15
ተስማ ተመጣጣኝ የቀነሰ
ሚነት ጋዝ ልቀት
ን በባቡር 0.15 0.1
ማሳዳ ትራንስፖርትን 5
ግ፣ የተቀነሰ ካርቦን
ተመጣጣኝ ጋዝ
መንገድ መ/ ልማት ክ/ ሬ/ዳ
ባቡር/መ/ል/አ/ደ/ክ/ሬ/ዳ
መንገድ ትራ/አገ/ክ/ሬ/ ዳ
አቪዬሽ/ መ/ ል/ አ/ ክ/ ሬ/ ዳ
ማሪታይም/ ሎጂ/ አ/ማ/ዳ
የት/ፖሊስ /ጥ/ስ/ዝ/ዳ
ህዝብ ግንኙነት ዳ
ህግ አገልግሎት ዳ
የዕቅድና በ/ዝ/ክ/ግ/ዳ
ኢንፎርሜሽን /ኮ/ቴ/ዳ
ንብረትና ጠ/አ/ዳ
የግዥ /ፋ/ዳ
ክልልና ዘ/ጉ/ማ/ቡ
የለውጥ /መ/አ/ቡ
ስነ ምግባርና /ፀ/ሙ/ቡ
ሚኒስትር ጽ/ቤት
የብሔራዊ መ/ደ/ጽ/ቤት
ስትራ የመለ
ቴጂያ ኪያ
አመላካች መለኪያ
ዊ ክብደ
ግቦች ት (%)
ልቀት
የተተከለ ችግኝ 0.1 0.1 0.1 0.1 0.1 0.1 0.1 0.1 0.1 0.1 0.1 0.1 0.1 0. 0.1 0. 0. 0. 0.1 0.1 0. 0.15
ብዛት 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 1 5 15 1 1 5 5 1
0.15
5 5 5 5
የሴቶ የተፈጠረ የስራ 0.2 0.2 0.2 0.2 0.2 0.2
0.2
ች፣ እድል
ወጣቶ ያደገ የሴቶችን
ችና የአመራርነት ድርሻ 0.1 0.1 0.1
ልዩ
ያደገ የሴቶች የጋራ 0.2 0.2 0.2 0.2 0.2 0.2 0.2 0.2 0.2 0.2 0.2 0.2 0.2 0. 0.2 0. 0. 0. 0.2 0.2 0. 0.2
ድጋፍ
አመራር ተሳትፎ 0.2 2 2 2 2 2
የሚሹ
የህብረ ልዩ ድጋፍ
ተሰብ ለሚያስፈልጋቸው
ክፍሎ የተመቻቸ መሰረተ 0.2 0.2 0.2 0.2 0.2 0.2 0.2
ች ልማት እና
ተሳት አገልግሎት
ፎና የኤች አይቪ ኤድስ 0.2
ተጠቃ የመከላከልና 0.2
ሚነት የመቆጣጠር ስራ
ን ተሰርተው 0.1
ማረጋ አገልግሎት መስጠት
ገጥ፤ 0.1
የጀመሩ የህፃናት
ማቆያዎች
ቀል የእቅድ አፈጻጸም 0.4 0.4
ስኬታማ ለማድረግ
ስትራቴጂያዊ ዕይታ
ረግ
ርት
ዊ
አመ
ጣፋ
ጠት
ማድ
ታማ
ግቦች
ራርና
ቴጂያ
ስትራ
ንስፖ
የትራ
ውጤ
ሴክተ
ድጋፍ
በመስ
ብዛት
ብዛት
ብዛት
ድጋፍ
ጸረ-ሙስና
በማስተባበርና
አስተዳደር እና
የተሰጠ ፈጣንና
ግዥ አገልግሎት
የተሰጠ የሕዝብ
የዘርፍና ክልሎች
ቀልጣፋ አመራር
ግንኙነት ስራዎች
አገልግሎት ብዛት
አገልግሎት ብዛት
ልማት አገልግሎት
በመምራት የተደረገ
የተሰጠ የፋይናንስና
አመላካች መለኪያ
የተሰጠ ስነምግባርና
0.4
0.3
0.2
0.2
0.3
0.3
ኪያ
የመለ
ክብደ
ት (%)
ሚኒስትር ጽ/ቤት
የብሔራዊ መ/ደ/ጽ/ቤት
ባቡር/መ/ል/አ/ደ/ክ/ሬ/ዳ
መንገድ ትራ/አገ/ክ/ሬ/ ዳ
አቪዬሽ/ መ/ ል/ አ/ ክ/ ሬ/ ዳ
ማሪታይም/ ሎጂ/ አ/ማ/ዳ
የት/ፖሊስ /ጥ/ስ/ዝ/ዳ
0.3
ህዝብ ግንኙነት ዳ
0.3
ህግ አገልግሎት ዳ
የዕቅድና በ/ዝ/ክ/ግ/ዳ
ኢንፎርሜሽን /ኮ/ቴ/ዳ
ንብረትና ጠ/አ/ዳ
4
0.
የግዥ /ፋ/ዳ
ኦዲት ዳ
0.3
ክልልና ዘ/ጉ/ማ/ቡ
የለውጥ /መ/አ/ቡ
2
0.
ስነ ምግባርና /ፀ/ሙ/ቡ
የአውሮፕላን አ/ስ/ ምር/
መንገድ መ/ ልማት ክ/ ሬ/ዳ
ባቡር/መ/ል/አ/ደ/ክ/ሬ/ዳ
መንገድ ትራ/አገ/ክ/ሬ/ ዳ
አቪዬሽ/ መ/ ል/ አ/ ክ/ ሬ/ ዳ
ማሪታይም/ ሎጂ/ አ/ማ/ዳ
የት/ፖሊስ /ጥ/ስ/ዝ/ዳ
ህዝብ ግንኙነት ዳ
ህግ አገልግሎት ዳ
የዕቅድና በ/ዝ/ክ/ግ/ዳ
ኢንፎርሜሽን /ኮ/ቴ/ዳ
ንብረትና ጠ/አ/ዳ
የግዥ /ፋ/ዳ
ክልልና ዘ/ጉ/ማ/ቡ
የለውጥ /መ/አ/ቡ
ስነ ምግባርና /ፀ/ሙ/ቡ
ሚኒስትር ጽ/ቤት
የብሔራዊ መ/ደ/ጽ/ቤት
ስትራ የመለ
ቴጂያ ኪያ
አመላካች መለኪያ
ዊ ክብደ
ግቦች ት (%)
የተሰጠ የኦዲት 0.
0.3
አገልግሎት ብዛት 3
የተሰጠ የንብረትና 0.
ጠቅላላ አገልግሎት 0.3 3
ብዛት
ዕቅድና በጀት 0.4 0.4 0.4 0.4 0.4 0.4 0.4 0.4 0.4 0.4 0.4 0.4 0. 0.4 0. 0. 0. 0.4 0.4 0. 0.4
ዝግጅት፣የክትትልና 0.4 0.4 4 4 4 4 4
ግምገማ ብዛት
የተጠናከረ የለውጥ 0.3 0.3 0.3 0.3 0.3 0.3 0.3 0.3 0.3 0.3 0.3 0.3 0. 0.3 0. 0. 0. 0.3 0.3 0. 0.3
አደረጃጀት እና ያደገ 3 3 3 3 3
0.3
የዘርፉ ካውንስል
ተሳትፎ ብዛት
ተለይተው የተፈቱ 0.4
የመልካም
አስተዳደር ጉዳዮች 0.4
እና ምላሽ ያገኙ
ቅሬታዎች ብዛት
የውጤት ተኮር 0.3 0.3 0.3 0.3 0.3 0.3 0.3 0.3 0.3 0.3 0.3 0.3 0.3 0. 0.3 0. 0. 0. 0.3 0.3 0. 0.3
ምዘና ሥርዓት 3 3 3 3 3
(BSC) የተገበሩ 0.3
ተቋማት/የስራ
ክፍሎች ብዛት
መንገድ መ/ ልማት ክ/ ሬ/ዳ
ባቡር/መ/ል/አ/ደ/ክ/ሬ/ዳ
መንገድ ትራ/አገ/ክ/ሬ/ ዳ
አቪዬሽ/ መ/ ል/ አ/ ክ/ ሬ/ ዳ
ማሪታይም/ ሎጂ/ አ/ማ/ዳ
የት/ፖሊስ /ጥ/ስ/ዝ/ዳ
ህዝብ ግንኙነት ዳ
ህግ አገልግሎት ዳ
የዕቅድና በ/ዝ/ክ/ግ/ዳ
ኢንፎርሜሽን /ኮ/ቴ/ዳ
ንብረትና ጠ/አ/ዳ
የግዥ /ፋ/ዳ
ክልልና ዘ/ጉ/ማ/ቡ
የለውጥ /መ/አ/ቡ
ስነ ምግባርና /ፀ/ሙ/ቡ
ሚኒስትር ጽ/ቤት
የብሔራዊ መ/ደ/ጽ/ቤት
ስትራ የመለ
ቴጂያ ኪያ
አመላካች መለኪያ
ዊ ክብደ
ግቦች ት (%)
የተቋ የመፈጸም
ማዊ አቅማቸው ያደጉ 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2
የማስ የስራ ክፍሎች ብዛት
ፈፀም የተሰጠ ማበረታቻ
1 1 1 1
አቅም ብዛት
ማሻሻ የመፈጸም 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2
ል ክፍተታቸው የተለየና
የሰለጠኑ ሰራተኞች 2
በመቶኛ
የተከናወነ
የስልጠና ውጤት
የፋይዳ ግምገማ 1 1
ብዛት
በአፈፃፀም ምዘና 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2
የተገመገመ
ስትራቴጂያዊ ዕይታ
ል
ቀም
ዊ
የቴክ
ማሻሻ
ግቦች
ቴጂያ
ስትራ
አጠቃ
ኖሎጂ
ሰራተኛ
በመቶኛ
በቴክኖሎጂ
ማስጨበጫ
በኢንፎርሜሽን
አጠቃቀሙ ያደገ
የውስጥ አሰራሮች
የሠራተኛ ብዛት
ተግባራዊ የተደረጉ
አመላካች መለኪያ
የተከናወነ የግንዛቤ
በዘርፉ/በስራ ክፍል
ቴክኖሎጂ ተደግፈው
2
2
2
ኪያ
የመለ
ክብደ
ት (%)
2
2
ሚኒስትር ጽ/ቤት
2
2
2
የብሔራዊ መ/ደ/ጽ/ቤት
2
2
2
መንገድ መ/ ልማት ክ/ ሬ/ዳ
2
2
2
ባቡር/መ/ል/አ/ደ/ክ/ሬ/ዳ
2
2
መንገድ ትራ/አገ/ክ/ሬ/ ዳ
2
2
አቪዬሽ/ መ/ ል/ አ/ ክ/ ሬ/ ዳ
2
2
2
2
የት/ፖሊስ /ጥ/ስ/ዝ/ዳ
2
2
ህዝብ ግንኙነት ዳ
2
2
ህግ አገልግሎት ዳ
2
2
የዕቅድና በ/ዝ/ክ/ግ/ዳ
2
2
ኢንፎርሜሽን /ኮ/ቴ/ዳ
2
2
ንብረትና ጠ/አ/ዳ
2
2
የግዥ /ፋ/ዳ
2
2
ኦዲት ዳ
2
2
ክልልና ዘ/ጉ/ማ/ቡ
የለውጥ /መ/አ/ቡ
2
2
2
2
ስነ ምግባርና /ፀ/ሙ/ቡ
2
2
የክትትልና ግምገማ ስራውን ለማከናወን በየደረጃው የተለያዩ ዘዴዎች ተግባራዊ የሚደረጉ ሲሆን፤ ከእነዚህም ዋና ዋ
ናዎቹ መንገዶች በየጊዜው የሚቀርቡ የአፈጻጸም ሪፖርቶች ግምገማ፣ በተለያየ ደረጃ የሚከናወኑ የግምገማ መድረኮ
ች እና የመስክ ክትትልና ቁጥጥር ስራዎች ይገኙበታል፡፡ የክትትልና ግምገማ ሥራዎች የልማት ዕቅዱን ውጤታማነት
ለማረጋገጥ እንዲችሉ የክትትልና ግምገማ ስራው አካሄድ እንደሚከተለው ለማከናወን ታቅዷል፡፡
በተጨማሪም በሚኒስቴር መ/ቤቱ ተደራጅተው በሚገኙ የኳሊቲ ሰርክል እና የለውጥ አደረጃጀቶች አማካኝነት የስራ
ክፍሎች ወቅታዊና ተከታታይ የእቅድ አፈፃፀም የሚታይ ሲሆን በሂደቱን ወደ ኋላ የቀሩ ተግባራት እና ያጋጠሙ ችግ
ሮችን በመለየት እንዲፈቱ ሰፊ ጥረት ይደረጋል፡፡
የተጠሪ ተቋማት እና የዘርፉ የተጠቃለለ የዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት በየሩብ ዓመቱ ለህዝብ ተወካዮች የዘርፉ ቋሚ ኮ
ሚቴ ቀርቦ ይገመገማል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ የዘርፉ ዕቅድ አፈፃፀም በየሩብ ዓመቱ በሚኒስትሮች ምክር ቤት እና ለ
ህዝብ ተወካች ምክር ቤት ሪፖርት ቀርቦ ይገመገማል፡፡
ለ. የግምገማ መድረኮች
በትራንስፖርት ዘርፍ ስር የሚገኙ ተቋማት በጋራ በየሩብ ዓመቱ በሚዘጋጅ መድረክ የሚገመገሙ ሲሆን፤ የክልል የት
ራንስፖርት ዘርፍ ተቋማትን ባካተተ መልኩ የዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ ይከናወናል፡፡
የመስክ ክትትልና ቁጥጥር ሥራዎች በየደረጃው በሚገኙ ተቆጣጣሪ አካላት እና የተቋም ኃላፊዎች እንደአስፈላጊነቱ
ይከናወናሉ፡፡ እንደ አጠቃላይ በትራንስፖርት ዘርፍ የሚሰበሰቡ መረጃዎች በቴክኖሎጂ እንዲደገፍ በማድረግ የተቀናጀ
እና ወጥ የሆነ የመረጃ ልውውጥ እንዲሆን በማድረግ የክትትል እና ግምገማ ስርዓቱን ተአማኒነት ለማሳደግ ጥረት ይ
ደረጋል፡፡ የዘርፉ አፈጻጸም ከፊዚካል ስራዎች ዕቅድ አፈጻጸም፣ ከፋይናንስ ሃብት አጠቀቃቀም፣ ከአቅም ግንባታ ስራ
ዎች አንጻር እና ከተቆጣጣሪ አካላት የሚሰጡ አቅጣጫዎች ትግበራ አንጻር የሚገመገሙ ሲሆን፤ በዚህም ሂደት ውስ
ጥ ከታችኛው ፈጻሚ ጀምሮ እስከ ላይኛው አስፈጻሚ አካላት፣ ተጠቃሚውን ህብረተሰብ እና ባለድርሻ አካላትን ባሳ
ተፈ መልኩ የሚከናወን ይሆናል፡፡ በአጠቃላይ የአፈጻጸም ክትትል፣ ድጋፍ እና ግምገማ ሂደት ውስጥ የሚሳተፉ አካላ
ት እና ተግባራቶቻቸው እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡
የስትራቴጂክ ሥራ አመራር፣
በየወሩ የሚቀርቡ የኦፕሬሽን እና የዋና ዋና ተግባራት አፈጻጸም በቃል እና በጽሁፍ የሚቀርቡ ሪፖርቶችን በመስማት
ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል፤
በወር፣ በሩብ ዓመት፣ በስድሰት ወራት፣ በዘጠኝ ወራት እና በዓመት የዘርፉን ዕቅድ አፈፃፀም ይገመግማል፤
እንዳስፈላጊነቱ የመስክ ጉብኝት ያደርጋሉ፡፡
የስራ ክፍል ዳይሬክተሮች
በየወሩ የሚቀርቡ የኦፕሬሽን እና የዋና ዋና ተግባራት አፈጻጸም በቃል እና በጽሁፍ የሚቀርቡ ሪፖርቶችን በመስማት
ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል፤
በወር፣ በሩብ ዓመት፣ በስድሰት ወራት፣ በዘጠኝ ወራት እና በዓመት የዘርፉን ዕቅድ አፈፃፀም ይገመግማል፤
እንዳስፈላጊነቱ የመስክ ጉብኝት ያደርጋሉ፡፡
የዕቅድ፣ በጀት፣ ክትትል፣ ግምገማ ዳይሬክቶሬት / የለውጥና መልካም አስተዳደር ዳይሬክቶሬት
ወቅታዊ የእቅድ ዝግጅት እና ሽንሸና ተግባራትን ይመራሉ፤
ተግባራት በተቀመጠ መርሃ-ግብር መሰረት ስለመፈጸማቸው በየወቅቱ ክትትልና ድጋፍ ያደርጋሉ፤ ግብረ-መልስ ይሰጣሉ፤
ወርሃዊ፣ የሩብ ዓመት፣ የግማሽ ዓመት፤ የዘጠኝ ወራት እና ዓመታዊ አፈጻጸም ሪፖርት ያሰባስባሉ፤
ከአስፈጻሚ ተቋማት የአፈጻጸም ሪፖርቶችን በማጠቃለል የዘርፍ የአፈጻጸም ሪፖርት ያዘጋጃሉ፤ ለስራ አመራር ቡድን
ያቀርባሉ፤
የመስክ/የአካል ጉብኝት ፕሮግራም ያዘጋጃሉ፣ ያስተባብራሉ፤
የግምገማና ምዘና ሂደትን ያስተባብራሉ፣ የተሰጡ ግብረ-መልሶችንም በማጠቃለል ለስራ አመራር ቡድን ያቀርባሉ፡፡
የኮሙኒኬሽንና ህዝብ ግንኙነት የስራ ክፍል
የለውጥ እንቅስቃሴዎችን እየተከታተለ ይዘግባል፣ ያስተዋውቃል፣ ያበረታታል፣ ለውጡ እንዲቀጣጠል አመቺ ሁኔታዎች
እንዲፈጠሩ ያደርጋል፣
የተቀመሩ መልካም ተሞክሮዎችን ማሕበረሰብ እንዲያውቃቸው ልዩ ልዩ መንገዶችን በመጠቀም ያስተዋውቃል፣
እንዲስፋፉም አመቺ ሁኔታ ይፈጥራል፣
የመስክ /የአካል ጉብኝት ፕሮግራሞች በሚዘጋጁበት ወቅት የእቅድ፣ በጀት፣ ክትትል፣ ግምገማ ዳይሬክቶሬት / የለውጥና
መልካም አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ጋር በመተባበር አብሮ ይሰራል፤
የዕቅድ-አፈጻጸም ግምገማ መድረኮችን ያስተባብራል፡፡
የአፈፃፀም ምዘና
የዘርፍ አፈፃፀም ምዘና
የዘርፍ አፈፃፀም ምዘና በዓመት ሁለት ጊዜ አንደቅደም ተከተሉ በጥር ወር እና በሀምሌ ወር ውስጥ ይካሄዳል፡፡ ይህ
እንደተጠበቀ ሆኖ ተቋማት በየሩብ ዓመቱ የአፈፃፀም አዝማሚያቸውን እየገመገሙና እያመላከቱ መሄድ ይገባቸዋል፡፡
የስራ ክፍሉ የውጤት ተኮር አፈፃፀም ምዘና የሚካሄደው በየስድስት ወሩ ሲሆን ወቅታዊነታቸውን ጠብቀው
በተከታታይ በተያዙ መረጃዎች ላይ ተመስርቶ መሆን አለበት
የሰራተኛው የውጤት ተኮር አፈፃፀም አዝማሚያ ክትትልና ግምገማ የሚካሄደው በጥራት ማረጋገጫ (Quality
Circle) አደረጃጀት አግባብ በየሳምንቱ ይሆናል
የሰራተኛ የግማሽ አመት የውጤት ተኮር አፈፃፀም ምዘና የሚከናወነው የየሳምንቱንና የወሩን አፈፃፀም መረጃ ላይ
መሠረት ያደረገ ነው፡፡
የዘርፍ አፈጻጸም በመቶኛ በተጠቃለለ የነጥብ ስሌት መሠረት ወደ 5 ነጥብ እየተመነዘረ በሚከተለው ሁኔታ ይቀመጣል፡፡
ከ 95% እስከ 100% ---------- (አምስት ነጥብ) --------- በጣም ከፍተኛ አፈጻጸም፣
የመለኪያዎች ቀመር
የተገልጋይ እርካታና የተገልጋይ እርካታ የረኩ ተገልጋዮች x100 ጥሩና ከዚያ በላይ የእርካታ ደረጃ በመቶኛ ትራንስፖርት ሚኒስትር በየ 6 ወሩ ትራንስፖርት
አመኔታ ማሳደግ፤ (በመቶኛ) ያላቸው ተገልጋዮች ከአጠቃላይ የእርካታ ሚኒስትር
አስተያየት የሰጡ ተገልጋዮች ደረጃ ግምገማ ከተደረገበት የህብረተሰብ
ክፍል አንጻር ተሰልቶ የሚገኝ ውጤትን
ይይዛል
የተፈታ ቅሬታ በመቶኛ በበጀት ዓመቱ የተፈቱ በዘርፉ የአገልግሎት አሰጣጥ ላይ በመቶኛ ትራንስፖርት ሚኒስትር በየሩብ አመቱ ትራንስፖርት
ቅሬታዎች x100/በበጀት ዓመቱ የሚቀርቡ ቅሬታዎች አግባብነታቸው ሚኒስትር
የቀረቡ ቅሬታዎች በማጣራት በተገቢ ወቅት የተፈቱ
ቅሬታዎችን ይይዛል
በስታንዳርዱ መሰረት (ከስታንዳርድ በላይ የተሰጠ በዘርፉ የሚሰጡ ስታንዳርድ ከወጣላቸው በመቶኛ ትራንስፖርት ሚኒስትር በየሩብ ዓመቱ ትራንስፖርት
የተሰጠ አገልግሎት አገልግሎት ብዛት + አገልግሎቶች ምን ያህሉበስታንዳርድ ሚኒስትር
በመቶኛ በስታንዳርድ ልክ የተሰጠ መሰረት እንደተሰጡ ያመለክታል
አገልግሎት ብዛት)
x100/አጠቃላይ ስታንዳርድ
ያላቸው አገልግሎቶች ብዛት
የበጀት አጠቃቀም [(የተመደበ በጀቱ- ለስራ ክፍሎቹ የተመደበ በጀት በብር እቅድና በጀት በየሩብ ዓመቱ እቅድና በጀት
ውጤታማነት በመቶኛ የተጠቀምነው)/የተመደበ
በጀት)]*100
የፋይናንስ አቅምን የንብረት አጠቃቀም [(የተገዙ ንብረቶቸ-ጥቅም ላይ ለስራ ክፍሎች የተገዙ ንብረቶች በመቶኛ የንብረት አስተዳደርና በየዓመቱ የንብረት
ማሳደግ፤ ውጤታማነት የዋሉ)/የተገዙ ንብረቶች)]*100 ጠቅላላ አገልግሎት አስተዳደርና
በመቶኛ ዳይሬክቶሬት ጠቅላላ
አገልግሎት/
ዳይሬክቶሬት
የዘርፉ ስትራተጂያዊ መረጃው መረጃው
ግቦች መለኪያ የቀመር መግለጫ መሥፈ የመረጃ ምንጭ የሚሰበ የተነተነው/ያረጋገ
ቀመር (Formula) ሪያ ሰብበት ጠው
(Unit) ድግግሞሽ
የህዝብ ትራንስፖርት የሕዘብ ከልዩ ልዩ ክፍሎች በሕዘብ ትራንስፖርት አገልግሎት በቁጥር ተጠሪ ተቋማት/ልዩ ልዩ በየሩብ አመት ተጠሪ
አገልግሎት ትራንስፖርት ተጠቃለለ/የተደመረ አሰጣጥ ስታንዳርድ ላይ የተደረገ ክትትል ዳይሬክቶሬቶች ተቋማት/ልዩ ልዩ
ማሳደግ፣ አገልግሎት አሰጣጥ በመስክ የተደረገ ዳይሬክቶሬቶች
በተቀመጠው ክትትልና (ኢንስፔክሽን)
ስታንዳርድ መሰረት
መሆኑን በክትትልና
ኢንስፔክሽን
በቁጥር
ለጭነት ከልዩ ልዩ ክፍሎች በጭነት ትራንስፖርት አገልግሎት በቁጥር ተጠሪ ተቋማት/ልዩ ልዩ በየሩብ አመት ተጠሪ
ትራንስፖርት ተጠቃለለ/የተደመረ በመስክ አሰጣጥ ስታንዳርድ ላይ የተደረገ ክትትል ዳይሬክቶሬቶች ተቋማት/ልዩ ልዩ
አገልግሎት በሚሰጡ የተደረገ ክትትልና ድጋፍ ዳይሬክቶሬቶች
የጭነት ትራንስፖርት ተቋማት
አገልግሎት ማሳደግ፣ በተቀመጠው
ስታንዳርድ መሰረት
መሆኑን በክትትልና
ድጋፍ በቁጥር
የሎጅስቲክስ የተጠቃለለ/የተደመረ በመስክ በሎጀስቲክ አሰራር ስርዓት ላይ የተደረገ በቁጥር ማሪታይምና ሎጅስቲክስ በየሩብ አመት ማሪታይምና
ስርዓቱን የተቀናጀ የተደረገ ክትትልና ድጋፍ ክትትል ዳሬክቶሬት ጅስቲክ
የሎጀስቲክስ የአሰራር
እና ቀልጣፋ ሎሬክቶሬቶች
ሥርዓትን ማሻሻል
ለማድረግ የተደረገ
ክትትልና ድጋፍ
ብዛት
በመሰረተ ልማትና የተጠቃለለ/የተደመረ በመስክ በመሰረተ ልማትና የሎጀስቲክስ በቁጥር ማሪታይምና ሎጅስቲክስ በየሩብ አመት ማሪታይምና
በፋሲሊቲ የተደራጁ የተደረገ ክትትልና ድጋፍ መዳረሻዎች ላይ የተደረገ ድጋፍና ዳሬክቶሬት ጅስቲክ
የሎጀስቲክስ ክትትል ሎሬክቶሬቶች
መዳረሻዎች ላይ
የተደረገ ድጋፍና
ክትትል በቁጥር
የትራንስፖርት ደህንነት ክትትል የተደረባቸው የተጠቃለለ/የተደመረ ክትትልና የመንገድ ደህንነት ስርዓቱን ለማሻሻል በቁጥር ብሔራዊ የመንገድ ደህንነት በሩብ አመት ብሔራዊ የመንገድ
የመንገድ ደህንነት ድጋፍ የተደረገባቸው ፕሮግራሞች ተግባራዊ የሚደረጉ ፕሮግራሞች ምክር ቤት ጽ/ቤት ደህንነት ምክር
የዘርፉ ስትራተጂያዊ መረጃው መረጃው
ግቦች መለኪያ የቀመር መግለጫ መሥፈ የመረጃ ምንጭ የሚሰበ የተነተነው/ያረጋገ
ቀመር (Formula) ሪያ ሰብበት ጠው
(Unit) ድግግሞሽ
የፍጥነት መገደቢያ የተጠቃለለ/የተደመረ የፍጥነት የፍጥነት መገደቢያ መሳሪያ የገጠሙ የንግድ በቁጥር ብሔራዊ የመንገድ ደህንነት በሩብ አመት ብሔራዊ የመንገድ
መሳሪያ የገጠሙ መገደቢያ መሳሪያ የገጠሙ ተሽከርካሪዎች ምክር ቤት ጽ/ቤት እና ደህንነት ምክር
ተሽከርካሪዎች በቁጥር ተሽከርካሪዎች የመንገድ ትራ/ት አገል/ክ/ዳ ቤት ጽ/ቤት እና
የመንገድ ትራ/ት
አገል/ክ/ዳ
የደህንነት ቀበቶ የተጠቃለለ/የተደመረ የደህንነት የደህንነት ቀበቶ ተጠቃሚ አሽከርካሪዎች በቁጥር ብሔራዊ የመንገድ ደህንነት በስድስት ወር ብሔራዊ የመንገድ
አጠቃቀም በቁር ቀበቶ ተጠቃሚ አሽከርካሪዎች ምክር ቤት ጽ/ቤት እና ደህንነት ምክር
የመንገድ ትራ/ት አገል/ክ/ዳ ቤት ጽ/ቤት እና
የመንገድ ትራ/ት
አገል/ክ/ዳ
ያደገ የሴፍቲ ኦዲት (ማስተካከያ የተደረገበት በመንገድ፣በባቡርና በአቪዬሽን ዘርፎች በመቶኛ ተጠሪ ተቋማትና ብሔራዊ በአመት ተጠሪ ተቋማትና
ደረጃ ግኝት)/አጠቃላይ ግኝት)*100 የተከናወኑ የሴፍቲ ኦዲት አፈጻጸም የመንገድ ደህንነት ምክር ብሔራዊ የመንገድ
ቤት ጽ/ቤት፣ባቡር/ደ/አ/ሬ ደህንነት ምክር
እና አቪዬሽን ቤት
/መ/አ/ክ/ሬ/ዳይሬክቶሬት ጽ/ቤት፣ባቡር/ደ/አ/
ሬ እና አቪዬሽን
/መ/አ/ክ/ሬ/ዳይሬክ
ቶሬት
የመንገድ መሰረተ የተጠቃለለ/የተደመረ ፕሮጀክት መንገድ መሰረተ ልማት ችግሮችን በቁጥር ተጠሪ ተቋማትና በአመት ሶስት መንገድ/መ/ል/ክ/ሬ
የትራንስፖርት መሰረተ ልማት ችግሮችን በመለየት መፍትሔ ያገኙ ፕሮጀክቶች መ/መ/ል/ክ/ሬ/ ጊዜ /ዳይሬክቶሬት
ልማት ማስፋፋት፣ በመለየት መፍትሔ ብዛት
ያገኙ ፕሮጀክቶች ብዛት
የትራንስፖርት የተጠቃለለ/የተደመረ በመስክ በመንገድ፣በባቡርና በአቪዬሽንና በማሪታይም በቁጥር ተጠሪ ተቋማትና በአመት 2 ጊዜ ተጠሪ
መሠረተልማት የተደረገ ክትትልና ኢንስፔክሽን ዘርፎች የመሠረተ-ልማት ፕሮጄክቶች ባቡር/ደ/አ/ሬ፣አቪዬሽን / ተቋማትናባቡር/ደ/
በተቀመጠው የበተቀመጠው ስታንዳርድ መሰረት መ/አ/ክ/ሬ/ዳ/መንገድ/መ/ል/ አ/ሬ፣አቪዬሽን /
ስታንዳርድ መሰረት ለማረጋገጥ የተካሄደ ክትትልና ክ/ሬ/፣መንገድ/ት/አ/ክ/ሬ እና መ/አ/ክ/ሬ/ዳ/መንገ
ለማረጋገጥ የተካሄደ
ኢንስፔክሽን ማሪታይም/ሎ/ማ/ዳይሬክቶ ድ/መ/ል/ክ/ሬ/፣መ/
ክትትልና ኢንስፔክሽን
ሬት ት/አ/ክ/ሬ እና
ብዛት
የዘርፉ ስትራተጂያዊ መረጃው መረጃው
ግቦች መለኪያ የቀመር መግለጫ መሥፈ የመረጃ ምንጭ የሚሰበ የተነተነው/ያረጋገ
ቀመር (Formula) ሪያ ሰብበት ጠው
(Unit) ድግግሞሽ
ማሪታይም/ሎ/ማ/
ዳይሬክቶሬት
የተዘጋጁ አዲስ የህግ የተጠቃለለ/የተደመረ የህግ የትራንስፖርት ዘርፉን በቀጥታም ሆነ በቁጥር የትራንስፖርት ሚ/ር፣ህግ በዓመቱ የትራንስፖርት
ማዕቀፎች ብዛት (የተዘጋጁ) ሰነድ በተዘዋዋሪ የሚደግፉ የህግ ሰነዶች አ/ዳይሬክቶሬት ሚ/ር፣ህግ
ያጠቃልላል፤ አ/ዳይሬክቶሬት
የተሻሻሉ የህግ የተጠቃለለ/የተደመረ የህግ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ የትራንስፖርት በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ርና ተጠሪ በዓመቱ ትራንስፖርት
ማዕቀፎች ብዛት (የተሻሻሉ) ሰነድ ዘርፉን እየደገፉ ያሉ የህግ ሰነዶችን ተቋማትና ህግ ሚ/ርና ተጠሪ
ያጠቃልላል፤ አ/ዳይሬክቶሬት ተቋማትና ህግ
አ/ዳይሬክቶሬት
የክትትልና ግምገማ (የተፈጸመ ክትትልና የትራንስፖርት ዘርፉን የሚያግዙ የህግ በመቶኛ ትራንስፖርት ሚ/ርና ልዩ በየስድስት ትራንስፖርት
ሽፋን በመቶኛ ግምገማ)/የታቀደ ክትትልና)*100 ማዕቀፎች የአፈጻጸም ሁኔታ በመስክ ልዩ ዳይሬክቶሬቶች እና ወሩ ሚ/ርና ልዩ ልዩ
የሬጉላቶሪና የተደረገ ምልከታ፤ ተጠሪ ተቋማት ዳይሬክቶሬቶች
ኢንፎርስመንት አቅም እና ተጠሪ
ማሻሻል፣ ተቋማት
የክትትልና ግምገማ (በክትትልና ግምገማ ግብረ- በተከታታይ በሚደረጉ የክትትልና ግምገማ በመቶኛ ትራንስፖርት ሚ/ርና ተጠሪ በየስድስት ትራንስፖርት
ግብረ-መልስ መልስ መሰረት የተወሰደ ግብረ-መልስ የተገኙ ውጤቶችን በመደበኛነት ተቋማት/ልዩ ልዩ ወሩ ሚ/ርና ተጠሪ
ውጤታማነት በመቶኛ ማስተካያ/በክትትልና ግምገማ መሽፈን ያጠቃልላል፤ ዳይሬክቶሬቶች ተቋማት/ልዩ ልዩ
ዳይሬክቶሬቶች
የተሰጠ ግብረ-መልስ) *100
የተሰጠ ሰርትፍኬሽን የተጠቃለለ/የተደመረ በባቡር አሽከርካሪነት ስልጠና ወስደው በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ር፣ ተጠሪ በዓመቱ ትራንስፖርት
እና ላይሰንሲግ ብዛት ሰርትፍኬሽን እና ላይሰንሲግ የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት ተቋማትና ሚ/ር፣ ተጠሪ
የተሰጣቸው፤ የባ/መ/ል/አ/ደ/ክ/ሬ ተቋማትና
ያገኙ ሰልጣኞች
ዳይሬክቶሬት የባ/መ/ል/አ/ደ/ክ/ሬ
ዳይሬክቶሬት
የዘርፉ ስትራተጂያዊ መረጃው መረጃው
ግቦች መለኪያ የቀመር መግለጫ መሥፈ የመረጃ ምንጭ የሚሰበ የተነተነው/ያረጋገ
ቀመር (Formula) ሪያ ሰብበት ጠው
(Unit) ድግግሞሽ
የኢንስፔክሽን ከልዩ ልዩ ክፍሎች በልዩ ልዩ ክፍሎች የተዘጋጁና ለክለሳ በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ር፣ ተጠሪ በዓመቱ ትራንስፖርት
ብዛት
የተጠቃለለ/የተደመረ በመስክ የተዘጋጁ የህግ ሰነዶች አካላዊ የመስክ ተቋማት/ልዩ ልዩ ሚ/ርና ተጠሪ
የተደረገ ቁጥጥር (ኢንስፔክሽን) ክትትልን የሚያጠቃልል ነው፤ ዳይሬክቶሬቶች ተቋማት/ልዩ ልዩ
ዳይሬክቶሬቶች
የተዘጋጁ እና የተሻሻሉ የተጠቃለለ/የተደመሩ ፖሊሲዎችና የትራንስፖርት ዘርፉን በቀጥታም ሆነ በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ርና ተጠሪ በዓመቱ ትራንስፖርት
ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች በተዘዋዋሪ የሚደግፉ ፖሊሲዎችና ተቋማት/ልዩ ልዩ ሚ/ርና ተጠሪ
ስትራቴጂዎች ብዛት ስትራቴጂዎች፤ ዳይሬክቶሬቶች ተቋማት/ልዩ ልዩ
ዳይሬክቶሬቶች
የተዘጋጁ ስታንዳርዶች የተጠቃለለ/የተደመሩ ስታንዳርዶች የትራንስፖርት ዘርፉን በቀጥታም ሆነ በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ርና ተጠሪ በዓመቱ ትራንስፖርት
ብዛት በተዘዋዋሪ የሚደግፉ ስታንዳርዶች ፤ ተቋማት/ልዩ ልዩ ሚ/ርና ተጠሪ
ዳይሬክቶሬቶች ተቋማት/ልዩ ልዩ
የፖሊሲ፣ ጥናትና ዳይሬክቶሬቶች
ስታንደርድ ስራዎችን
ውጤታማነት ማሳደግ፣ የተዘጋጁ ጥናቶች ብዛት የተጠቃለለ/የተደመሩ ጥናቶች የትራንስፖርት ዘርፉን በቀጥታም ሆነ በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ርና ተጠሪ በዓመቱ ትራንስፖርት
በተዘዋዋሪ የሚደግፉ ጥናቶች ፤ ተቋማት/ልዩ ልዩ ሚ/ርና ተጠሪ
ዳይሬክቶሬቶች ተቋማት/ልዩ ልዩ
ዳይሬክቶሬቶች
ተግባራዊ የተደረጉ (ተግባራዊ የተደረጉ ጥናቶች/የተጠኑ ከትራንስፖርት ጋር በተያያዘ የተዘጋጁና ወደ በመቶኛ ትራንስፖርት ሚ/ርና ተጠሪ በዓመቱ ትራንስፖርት
ጥናቶች በመቶኛ ጥናቶች)*100 ትግበራ የገቡ ጥናቶች፤ ተቋማት/ልዩ ልዩ ሚ/ርና ተጠሪ
ዳይሬክቶሬቶች ተቋማት/ልዩ ልዩ
ዳይሬክቶሬቶች
የቴክኖሎጂና የመረጃ በቴክኖሎጂ ተደግፈው (በቴክኖሎጂ ተደግፎ የተሰጡ በሚኒስትሪው ልዩ ልዩ ክፍሎች በቴክኖሎጂ በመቶኛ ትራንስፖርት ሚ/ርና ልዩ በየሩብ አመት ትራንስፖርት
ስርዓትን ማሻሻል የሚሰጡ አገልግሎቶች አገልግሎት /አገልግሎታቸው ተደግፈው ተግባራዊ የተደረጉ አገልግሎቶች ልዩ ዳይሬክቶሬቶች ሚ/ርና ልዩ ልዩ
በመቶኛ ዳይሬክቶሬቶች
በቴክኖሎጂ ለመከወን
የተለዩ)*100
የ TTTFP የተቀናጀ (የ “TTTFP” የተቀናጀ በመቶኛ ትራንስፖርት ሚ/ርና ተጠሪ በየሩብ አመት ትራንስፖርት
የትራንስፖርት መረጃ የትራንስፖርት መረጃ ስርዓት ተቋማትእና ሚ/ርና ተጠሪ
መንገድ/ት/አ/ክ/ሬ/ ተቋማትእና
የዘርፉ ስትራተጂያዊ መረጃው መረጃው
ግቦች መለኪያ የቀመር መግለጫ መሥፈ የመረጃ ምንጭ የሚሰበ የተነተነው/ያረጋገ
ቀመር (Formula) ሪያ ሰብበት ጠው
(Unit) ድግግሞሽ
የማህበራዊ ድረ-ገጾች ጥቅም ላይ የዋሉ የማህበራዊ ድረ- አጠቃላይ የትራንስፖርት ዘርፉን እንቅስቃሴ (በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ርና በየሩብ አመት ትራንስፖርት
ተደራሽነት (በቁጥር) ገጾች ተደራሽ ለማድረግ ጥቅም ላይ የዋሉ ማህበራዊ ) የህዝብ አገልግሎት ሚ/ርና የህዝብ
ድረ-ገጾች (media) ያካትታሉ፤ ዳይሬክቶሬት አገልግሎት
ዳይሬክቶሬት
የተሰሩ ለአየር ንብረት ለአየር ንብረት ለውጥ ተጋላጭ በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት ለአደጋ በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ርና ተጠሪ በዓመቱ ትራንስፖርት ሚ/ርና
ለዉጥ የማይበገሩ እንዳይሆኑ ቅድመ-ጥንቃቄ እንዳይጋለጥ ቅድመ-ጥናቃቄ የተደረገለት ተቋማት/የአየር ንብረት ለውጥ ተጠሪ ተቋማት/የአየር
የመንገድ ፕሮጀክቶች፣ የተደረገበት መንገድ የመንገድ መሰረተ-ልማት ፕሮጄክት ዳይሬክቶሬት ንብረት ለውጥ
ዳይሬክቶሬት
የተተገበረ የአካባቢና በመንገድ መሰረተ-ልማት ወደ ትግበራ የገቡ የአካባቢና ማሀበረሰብ በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ርና ተጠሪ በየስድስት ትራንስፖርት ሚ/ርና
ማሀበረሰብ ተፅዕኖ ፕሮጄክቶች ወደ ትግበራ የገቡ ተፅዕኖ ትግበራ የመንገድ መሰረተ-ልማት ተቋማት/የአየር ንብረት ለውጥ ወራት ተጠሪ ተቋማት/የአየር
ትግበራ፤ የተጠቃለለ/ የተደመረ የአካባቢና ፕሮጄክቶችን የሚያጠቃልል ነው፤ ዳይሬክቶሬት ንብረት ለውጥ
ማሀበረሰብ ተፅዕኖ ትግበራ፤ ዳይሬክቶሬት
ከመንገድ በ 2013 በጀት አመት ከመንገድ ከመንገድ ተሽከርካሪዎች ወደ ከባቢ አየር በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ርና ተጠሪ በአመት ትራንስፖርት ሚ/ርና
የትራንስፖርት ስርዓት ተሽከርካሪዎች የሚወጣ ተሽከርካሪዎች የተለቀቀ-በ 2013 የሚለቀቅ የካርቦን ተመጣጣኝ (የጋዝ ልቀት) ተቋማት/የአየር ንብረት ለውጥ ተጠሪ ተቋማት/የአየር
ለአካባቢና ስነ-ምህዳር የካርቦን ተመጣጣኝ በጀት አመት የሚለቀቅ የካርቦን ዳይሬክቶሬት ንብረት ለውጥ
ተስማሚነትን ማሳዳግ፣ የቀነሰ ጋዝ ልቀት ተመጣጣኝ (ጋዝ ልቀት) ዳይሬክቶሬት
በባቡር ትራንስፖርትን በ 2013 በጀት አመት ከባቡር ከባቡር ትራንስፖርት ወደ ከባቢ አየር በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ርና ተጠሪ በአመት ትራንስፖርት ሚ/ርና
የተቀነሰ ካርቦን ትራንስፖርት የተለቀቀ-በ 2013 የሚለቀቅ የካርቦን ተመጣጣኝ (የጋዝ ልቀት) ተቋማት/የአየር ንብረት ለውጥ ተጠሪ ተቋማት/የአየር
ተመጣጣኝ ጋዝ ልቀት በጀት አመት የሚለቀቅ የካርቦን ዳይሬክቶሬት ንብረት ለውጥ
ተመጣጣኝ (ጋዝ ልቀት) ዳይሬክቶሬት
የተተከለ ችግኝ ብዛት የተጠቃለለ (የተደመረ) በልዩ ልዩ በልዩ ልዩ ክፍሎች በሚገኙ ሠራተኞች በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ርና ተጠሪ በአመት ትራንስፖርት ሚ/ርና
ክፍሎች የተተከሉ ችግኞች አማካኝነት በተለያዩ ጊዜያት የየድተተከሉ ተቋማት/የአየር ንብረት ለውጥ ተጠሪ ተቋማት/የአየር
ችግኞች፤ ዳይሬክቶሬት ንብረት ለውጥ
ዳይሬክቶሬት
የዘርፉ ስትራተጂያዊ መረጃው መረጃው
ግቦች መለኪያ የቀመር መግለጫ መሥፈ የመረጃ ምንጭ የሚሰበ የተነተነው/ያረጋገ
ቀመር (Formula) ሪያ ሰብበት ጠው
(Unit) ድግግሞሽ
የሴቶች፣ ወጣቶችና ልዩ የተፈጠረ የስራ የቀነሰ ስራ አጥነት በቁጥር በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ርና በየ 6 ወሩ የዘርፉ የሴቶች፣
የተፈጠረው የስራ እድል ×100
ድጋፍ የሚሹ የህብረተሰብ እድል በቁጥር ተጠሪ ተቋማት ህፃናትና ወጣቶች
ክፍሎች ተሳትፎና በእቅድ የተያዘው የስራ እድል ከፌደራል የስራ ጉዳይ
ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ፤ ፈጠራ እድል ፈጠራ ኤጀንሲ ዳይሬክቶሬቶች
ያደገ የሴቶችን በቡድን መሪነት፣ በዳይሬክተርነት፣በቢሮ በመቶኛ ትራንስፖርት ሚ/ርና ተጠሪ በየ 6 ወሩ የሴቶች፣ ህፃናትና
በዘርፉ ካሉ ሴቶች ሲነጻጸር
የአመራርነት ድርሻ የአመራር ውሳኔ ሰጪነት ኃላፊነት/በኮርፕሬት ማስተባበሪያነት ተቋማት ወጣቶች ጉዳይ
በመቶኛ ሚናቸው ያደገ ሴቶች በመቶኛ የሚገኙ ሴቶች የአመራር ውሳኔ ሰጪነት ዳይሬክቶሬት
በመቶኛ
ያደገ የሴቶች የጋራ በተቋሙ/በስራ ክፍሉ ያሉ ሴት የሴቶች የአመራር ውሳኔ ሰጪነት በመቶኛ ትራንስፖርት ሚ/ርና ተጠሪ በየ 6 ወሩ በተቋሙ የሚገኙ
አመራር ተሳትፎ ሰራተኞች በመቶኛ ተቋማት የስራ ክፍሎች
በመቶኛ
የሴቶች፣ ህፃናትና
ወጣቶች ጉዳይ
ዳይሬክቶሬት
ልዩ ድጋፍ ልዩ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ቀደም ብለው የተሰሩ የመሠረተ በመቶኛ ትራንስፖርት ሚ/ርና በየሩብ በተቋሙ የሚገኙ
ለሚያስፈልጋቸው የተመቻቸ መሰረተ ልማት እና ልማቶችና የአገልግሎት መሰጫ ተቋማት ተጠሪ ተቋማት ዓመቱ የስራ ክፍሎች
የተመቻቸ መሰረተ አገልግሎት በመቶኛ አሁን ላይ ካለው በንጽጽር ሲቀመጥ የአካል ጉዳተኞችና
አረጋውያን የሴቶች፣ ህፃናትና
ልማት እና ወጣቶች ጉዳይ
ማህበራት/
አገልግሎት ዳይሬክቶሬት
በመቶኛ ፌዴሬሽን
ያደገ የኤች አይቪ ያደገ የኤች አይቪ ኤድስ በመቶኛ ትራንስፖርት ሚ/ርና በየ 6 ወሩ የሴቶች፣ ህፃናትና
በትራንስፖርት ዘርፍ ካለፈው ዓመት
ኤድስ የመከላከልና የመከላከልና የመቆጣጠር ስራ የኤች አይቪ ኤድስ ስርጭት ሲነጻጸር ተጠሪ ተቋማት ወጣቶች ጉዳይ
የመቆጣጠር ስራ በመቶኛ ግንዛቤ በመፍጠር የቀነሰ ተጋላጭነት ዳይሬክቶሬት
የኤች አይቪኤድስ
በመቶኛ የመከላከልና የመቆጣጠር
ማስተባበሪያ ቢሮ
ተሰርተው
አገልግሎት
የዘርፉ ስትራተጂያዊ መረጃው መረጃው
ግቦች መለኪያ የቀመር መግለጫ መሥፈ የመረጃ ምንጭ የሚሰበ የተነተነው/ያረጋገ
ቀመር (Formula) ሪያ ሰብበት ጠው
(Unit) ድግግሞሽ
መስጠት የጀመሩ
የህፃናት ማቆያዎች
በቁጥር
ቀልጣፋ አመራርና የእቅድ አፈጻጸም (ምላሽ የተሰጠባቸው የድጋፍ ከልዩ ልዩ ክፍሎች የትራንስፖርት ዘርፍ በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ር በየሩብ አመቱ ትራንስፖርት ሚ/ር
ድጋፍ በመስጠት ስኬታማ ለማድረግ ጥያቄ/የቀረበ የድጋፍ ጥያቄ)*100 እቅድን ለማሳካት የሚቀርቡ የድጋፍ
የትራንስፖርት የተሰጠ ፈጣንና ጥያቂዎችና ምላሽ ምላሽ
ሴክተሩ ውጤታማ ቀልጣፋ አመራር የተሰጠባቸውን ያጠቃልላል፤
ማድረግ በመቶኛ
ዘርፍና ክልሎች ዘርፍና ክልሎችን በማስተባበር ዘርፍና ክልሎችን በማስተባበር ከእቅድ በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ር፣ተጠሪ በየሩብ አመቱ ትራንስፖርት
በማስተባበርና የተሰጠ የተጠቃለለ (የተደመረ) ዝግጅት ጀምሮ በአፈጻጸም ሂደት ተቋማት፣ክልሎች እና ሚ/ር፣ተጠሪ
በመምራት የተደረገ ድጋፍ የሚሰጥ ድጋፍ የክልል/ዘ/ቡ/ማ/ቡድን ተቋማት፣ክልሎች እና
የክልል/ዘ/ቡ/ማ/ቡድ
ድጋፍ ብዛት ን
የተሰጠ የሕዝብ በተለያዩ የሚዲያ አማራጮች በትራንስፖርት ዘርፉ አጠቃላይ የስራ በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ርና የህዝብ በየሩብ አመቱ ትራንስፖርት ሚ/ርና
ግንኙነት ስራዎች አማካኝነት የተከናወነ የተጠቃለለ እንቅስቃሴዎች ላይ በተለያዩ የሚዲያ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት የህዝብ ግንኙነት
ብዛት (የተደመረየሕዝብ ግንኙነት አማራጮች (Media Outlets) የተሰሩ ዳይሬክቶሬት
ስራዎች ስራወዎች/የተሰራጩ መረጃዎች
የተሰጠ የሕግ የተጠቃለለ /የተደመረ) የህግ ድጋፍ ከሚኒስትሪውና ከተለያዩ የስራ ክፍሎች በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ርና የህግ በየሩብ አመቱ ትራንስፖርት ሚ/ርና
ድጋፍ አገልግሎት የተሰጠባቸው ሰነዶች የሚመጡትን የህግ ሰነዶችንና ልዩ ልዩ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት የህግ አገልግሎት
ብዛት ህግ-ነክ አገልግሎቶችን መስጠን ዳይሬክቶሬት
የሚያጠቃልል ነው፤
የተሰጠ ስነምግባርና ከስነ-ምግባር ጋር በተያየዘ የተሰጠ መስናን ለመከላከል የሚያስችሉ በተለያዩ በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ርና ጸረ በየሩብ አመቱ ትራንስፖርት
ጸረ-ሙስና የግንዛቤ ማስጨበጥ መድረኮችና መንገዶች የተሰጡ የግንዛቤ ሙስናና ስነ-ምግባር ቡድን ሚ/ርና
አገልግሎት ብዛት ክትትል ተደርጎ የውሳኔ ሀሳብ ማስጨበጫዎችና ምርመራ ትራንስፖርት
የቀረበባቸው የሙስና ጥቆማዎች ተደርጎባቸው ለውሳኔ ሀሳብ የቀረቡ ሚ/ርና ጸረ
የሙስና ጥቆማዎችን ያካትታል፤ ሙስናና ስነ-
የዘርፉ ስትራተጂያዊ መረጃው መረጃው
ግቦች መለኪያ የቀመር መግለጫ መሥፈ የመረጃ ምንጭ የሚሰበ የተነተነው/ያረጋገ
ቀመር (Formula) ሪያ ሰብበት ጠው
(Unit) ድግግሞሽ
ምግባር ቡድን
የተሰጠ የሰው የተጠቃለለ /የተደመረ) ሰው በሰው ኃይል አስተዳደር እና ልማት በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ርና የሠው በየሩብ አመቱ ትራንስፖርት
ኃይል አስተዳደር ሀብታዊ አገልግሎቶች የተሰጠባቸው አገልግሎት የስራ ሂደት የሚኒስሪውን ሀብት አገ/ዳይሬክቶሬት ሚ/ርና የሠው
እና ልማት ሰነዶች የተጓደለውን የሰው ሀይል ሀብት
አገልግሎት ብዛት ማሟላት፣የአቅም ግንባታ አገ/ዳይሬክቶሬት
ስራዎች፣ዶክሜንቴሽንና የመሳሰሉት
ሰው ሀብታዊ አገልግሎታችን
የሚያጠቃልል ነው፤
የተሰጠ የፋይናንስና ጠቅላላ የተፈጸሙ ክፍያዎችና እንደ ሚኒስትሪና ከልዩ ልዩ ክፍሎች በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ርና ግዥና በየሩብ አመቱ ትራንስፖርት
ግዥ አገልግሎት ግዥዎች የቀረቡ የግዥና ፋይናንስ ጥያቄዎች እና ፋይናንስ ዳይሬክቶሬት ሚ/ርና ግዥና
ብዛት አፈጻጸም ፋይናንስ
ዳይሬክቶሬት
የተሰጠ የኦዲት ጠቅላላ የተከናወኑ የፋይናንስና ክዋኔ በሚኒስትሪና ተጠሪ ተቋማት ላይ በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ርና ኦዲት በየሩብ አመቱ ትራንስፖርት
አገልግሎት ብዛት ኦዲት የተከናወኑ የፋይናንስና ክዋኔ ኦዲት ዳይሬክቶሬት ሚ/ርና ኦዲት
ዳይሬክቶሬት
የተሰጠ የንብረትና ጠቅላላ የተከናወኑ የንብረትና ለልዩ ልዩ ክፍሎች ለሚኒስትሪው ተልዕኮ በቁጥር ንብረትና ጠቅላላ አገልግሎት በየሩብ አመቱ ንብረትና ጠቅላላ
ጠቅላላ አገልግሎት ጠቅላላ አገልግሎት ማሳኪያ በቀረቡት ጥያቄዎች መሰረት ዳይሬክቶሬት አገልግሎት
ብዛት የተሰጠ የንብረትና ጠቅላላ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት
ዕቅድና በጀት ጠቅላላ የተከናወኑ የፊዚካልና በጀት ለዘርፉና እና በልዩ ልዩ ክፍሎች በበጀት በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ር፣ ተጠሪ በአመት/በየሩ ትራንስፖርት ሚ/ር፣
ዝግጅት፣ክትትልና እቅዶችና የተከናወኑ የክትትልና አመቱ የሚዘጋጁ የፊዚካልና በጅት ተቋማት እና ልዩ ልዩ ክፍሎች ብ አመቱ ተጠሪ ተቋማት እና
ግምገማ ስራዎች እንዲሁም የተከናወኑ የክትትልና ልዩ ልዩ ክፍሎች
ግምገማ ብዛት
ግምገማ ስራዎችን ያጠቃልላል
የተጠናከረ የለውጥ የተደራጀ የለውጥ አደረጃጀት የተጠናከረ የለውጥ አደረጃጀት ተሳትፎ ቁጥር በተቋሙ ያሉ የስራ ክፍሎች በየሩብ ዓመቱ የለውጥና መልካም
አደረጃጀት እና
የዘርፉ ስትራተጂያዊ መረጃው መረጃው
ግቦች መለኪያ የቀመር መግለጫ መሥፈ የመረጃ ምንጭ የሚሰበ የተነተነው/ያረጋገ
ቀመር (Formula) ሪያ ሰብበት ጠው
(Unit) ድግግሞሽ
ያደገ የዘርፉ የተደራጀ የካውንስል አደረጃጀት የተጠናከረ የካውንስል አደረጃጀት ተሳትፎ ትራንስፖርት ሚ/ርና ተጠሪ አስተዳደር ቡድን
ካውንስል ተሳትፎ ተቋማት/የለውጥና መልካም
አስተዳደር ቡድን በየ 6 ወሩ
ብዛት
ተለይተው የተፈቱ በበጀት ዓመቱ የተፈቱ የመልካም በዘርፉ ተለይተው የተፈቱ የመልካም በመቶኛ ትራንስፖርት ሚ/ርና ተጠሪ በየሩብ ዓመቱ የለውጥና መልካም
የመልካም አስተዳደር ችግሮች*100/በበጀት አስተዳደር ችግሮች ተቋማት፣ቅሬታ አቅራቢ አስተዳደር ቡድን
ዓመቱ የተለዩ ችግሮች አካላት/የለውጥና መልካም
አስተዳደር ጉዳዮች
በዘርፉ የአገልግሎት አሰጣጥ ላይ አስተዳደር ቡድን
እና ምላሽ ያገኙ የሚቀርቡ ቅሬታዎች አግባብነታቸው
ቅሬታዎች ብዛት በማጣራት በተገቢ ወቅት የተፈቱ
ቅሬታዎች
የውጤት ተኮር የተመዘኑ ሰራተኞች*100/አጠቃላይ የተተገበረ የውጤት ተኮር ስርዓት ቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ርና ተጠሪ በየ 6 ወሩ የሰው ሀብት
ምዘና ሥርዓት ሰራተኞች ተቋማት አስተዳደር
ዳይሬክቶሬት
(BSC) የተገበሩ የለውጥና መልካም
ተቋማት/የስራ አስተዳደር ቡድን
ክፍሎች ብዛት
ተሰርተው የተጠቃለለ/የተደመረ ድጋፍና በተጠሪ ተቋማትና በሚኒስትሪው እንደ በቁጥር ተጠሪ ተቋማና በየሩብ አመት የሴቶች/ህ/ወ/ጉ/ዳይ
አገልግሎት ክትትል አዲስ የሚገነቡና ስራ ላይ ያሉትን የሴቶች/ህ/ወ/ጉ/ዳይሬክቶሬት ሬክቶሬት
መስጠት የጀመሩ የህፃናት ማቆያዎች ላይ የሚደረግ
የህፃናት ማቆያዎች የድጋፍና ክትትል ስራዎችን
የሚያጠቃልል ነው፤
ላይ የተደረገ
ድጋፍና ክትትል
በቁጥር
የሰው ሀብት ልማትን የተሰጠ የትምህርት የተጠቃለለ/የተደመረ በበጀት አመቱ ለሰራተኛው የተሰጠ
ማጎልበት፤ እና ስልጠና እድል የትምህርት እና ስልጠና እድል የትምህርት እና ትምህር እድል የሰው ሀብት
በቁጥር በቁጥር ቁጥር የሰው ሀብት ዳይሬክተር በየዓመቱ ዳይሬክተር፣ትራን
ስፖርት ሚ/ር
የሙያ ብቃት (የሙያ ብቃት (COC) የተሰጠ የሙያ ምዘና በመቶኛ የሰው ሀብት ዳይሬክተር በየዓመቱ የሰው ሀብት
የዘርፉ ስትራተጂያዊ መረጃው መረጃው
ግቦች መለኪያ የቀመር መግለጫ መሥፈ የመረጃ ምንጭ የሚሰበ የተነተነው/ያረጋገ
ቀመር (Formula) ሪያ ሰብበት ጠው
(Unit) ድግግሞሽ
የመፈጸም የተጠቃለለ/የተደመረ የመፈጸም አቅማቸውን ያሰደጉ የስራ በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ር በየዓመቱ ትራንስፖርት
አቅማቸው ያደጉ የመፈጸም አቅማቸውን ክፍሎች ሚ/ር
የስራ ክፍሎች ያሰደጉ የስራ ክፍሎች
የተሰጠ ማበረታቻ የተጠቃለለ/የተደመረ ማበረታቻ የተሰጠቸዉ ሠራተኞች በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ርና ልዩ በየዓመቱ ትራንስፖርት
ብዛት ማበረታቻ የተሰጠቸዉ ልዩ ዳይሬክቶሬቶች ሚ/ር
የመፈጸም (የመፈጸም ክፍተታቸው የመፈጸም ክፍተት ለሰዩት ሰራተኞች በመቶ ትራንስፖርት ሚ/ርና ልዩ በየዓመቱ ትራንስፖርት
የተቋማዊ ክፍተታቸው ተለይቶ የሰለጠኑ የተዘጋጀ ስልጠና ኛ ልዩ ዳይሬክቶሬቶች ሚ/ርና ልዩ ልዩ
የማስፈፀም አቅም የተከናወነ የስልጠና የተጠቃለለ/የተደመረ የፋይዳ የተከናወነዉ ስልጠና ውጤነት በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ርና ልዩ በየዓመቱ ትራንስፖርት
ማሻሻል ውጤት የፋይዳ ግምገማ መገምም ልዩ ዳይሬክቶሬቶች ሚ/ርና ልዩ ልዩ
በአፈፃፀም ምዘና የተጠቃለለ/የተደመረ በአፈፃፀም ምዘና የተገመገመ በቁጥር ትራንስፖርት ሚ/ርና ልዩ በሩብ አመት ትራንስፖርት
የተገመገመ በአፈፃፀም ምዘና የሠራተኛ ልዩ ዳይሬክቶሬቶች ሚ/ርና ልዩ ልዩ
የሠራተኛ ብዛት የተገመገሙ የሠራተኞች ዳይሬክቶሬቶች
በዘርፉ የተከናወነ የተጠቃለለ/የተደመረ በተለያዩ ክፍሎች በዘርፍና ከስራ በመቶ ትራንስፖርት ሚ/ርና ልዩ በሩብ አመት ትራንስፖርት
የግንዛቤ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሂደቶቹ ጋር በተያያዘ የሚሰጡ ኛ ልዩ ዳይሬክቶሬቶች ሚ/ርና ልዩ ልዩ
ማስጨበጫ መድረኮች ግንዛቤ የማስጨበጥ ስራዎችን ዳይሬክቶሬቶች
በመቶኛ የሚያጠቃልል ነው፤
የዘርፉ ስትራተጂያዊ መረጃው መረጃው
ግቦች መለኪያ የቀመር መግለጫ መሥፈ የመረጃ ምንጭ የሚሰበ የተነተነው/ያረጋገ
ቀመር (Formula) ሪያ ሰብበት ጠው
(Unit) ድግግሞሽ
በኢንፎርሜሽን የተጠቃለለ/የተደመረ በልዩ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ዘርፍ አገልግሎት በቁጥር ኢንፎርሜሽን ኮሚዩኒኬሽን በሩብ አመት ኢንፎርሜሽን
ቴክኖሎጂ ተደግፈው አሰጣጥ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ተደግፈው ቴክኖሎጅ ዳይሬክቶሬት ኮሚዩኒኬሽን
ተግባራዊ የተደረጉ ልዩ ክፍሎች በኢንፎርሜሽን
የውስጥ አሰራሮች ተግባራዊ የተደረጉ አሰራሮች ብዛት ቴክኖሎጅ
ብዛት ቴክኖሎጂ ተደግፎ ተግባራዊ ዳይሬክቶሬት
የተደረገ የውስጥ አሰራር
የቴክኖሎጂ
አጠቃቀም ማሻሻል በቴክኖሎጂ አጠቃቀሙ አጠቃቀሙ ያደገሰራተኛ— በፊት በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ አገልግሎት በመቶኛ ኢንፎርሜሽን ኮሚዩኒኬሽን በሩብ አመት ኢንፎርሜሽን
ያደገ ሰራተኛ በመቶኛ የነበረ የቴክኖሎጂ አጠቃቀም x100 አሰጣጥ ላይ አጠቃቀማቸውን ያሳደጉ ቴክኖሎጅ ዳይሬክቶሬት ኮሚዩኒኬሽን
ባለሙያዋች ቴክኖሎጅ
በፊት የነበረ የቴክኖሎጂ አጠቃቀም ዳይሬክቶሬት