Professional Documents
Culture Documents
በስራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዞች ልማት ዘርፍ በስትራቴጅዎች እና የድጋፍ ማዕቀፎች ላይ የተሰጠ
የአሰልጣኞች ሥልጠና ሪፖርት
አዲስ አበባ
ማውጫ
1. መግቢያ............................................................................................................................................2
0
2. የስልጠናው ዓላማ..............................................................................................................................3
3. የስልጠናው አስፈላጊነት......................................................................................................................4
8. አሰልጣኞች እና አስተባባሪዎች............................................................................................................7
9. የስልጠና ተሳታፊዎች.........................................................................................................................8
18. ማጠቃለያ...................................................................................................................................15
19. አባሪዎች.....................................................................................................................................17
1
1. መግቢያ
ሀገራችን ኢትዮጵያን መካከለኛ ገቢ ካላቸው ሀገሮች ተርታ ለማሰለፍ ዘርፈ ብዙ የልማት ፖሊሲዎችንና
ስትራቴጅዎችን በመቅረጽ መንግስት መላውን ዜጋ በማነቃነቅ ለተግባራዊነቱ ከፍተኛ ጥረት እያደረገ ይገኛል፡፡
በዚህም መሰረት በጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት ዘርፍ የተሰማራው የህዝብ ቁጥር እና ዘርፉ
በቀጣይነት እየፈጠረ ያለው የስራ እድል ከጊዜ ወደ ጊዜ በከፍተኛ ደረጃ እያደገ እና ለኢንዱስትሪው እድገት
መሰረት እየጣለ በመምጣት ላይ ይገኛል፡፡
የፌዴራል የከተሞች የስራ እድል ፈጠራና የምግብ ዋስትና ኤጀንሲም የዘርፉን ልማት በማፋጠን ተከታታይ
እና ቀጣይነት ያለው እድገት ለማስመዝገብ እና ዕቅዱን ለማሳካት ርብርብ በማድረግ ላይ መሆኑ ይታወቃል፡፡
በዚህም መሰረት እቅዱን ለማሳካት ከሚሰሩ ስራዎች መካከል አንዱ የክልሎችን አቅም የመገንባት ስራ ነው፡፡
ስለሆነም ኤጀንሲያችን በ 2013 በጀት ዓመት በዘርፉ አፈጻጸም ላይ የሚታዩ የአተገባባር ውስንነቶችንና
የክህሎት ክፍተቶችን በስልጠና ለመሙላት እና ስራውን በዕውቀት እንዲመራ ለማስቻል የተያዙ የስልጠና
ዕቅዶችን ጊዜና ወጪ ቆጣቢ በሆነ መንገድ በሥራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዞች ልማት ዘርፍ ውስጥ
የሚገኙ ስድስት ዳይሬክቶሬቶችን በማቀናጀት በዘርፉ ስትራቴጂዎች እና የድጋፍ ማዕቀፎች ላይ ከህዳር 7
እስከ 23/2013 ዓ/ም በአዳማ ከተማ የተሰጠውን የአሰልጣኞች ስልጠና ሪፖርት ተዘጋጅቶ ቀርቧል፡፡
2. የስልጠናው ዓላማ
2
1.2. ዝርዝር ዓላማዎች
በአንድ ማእከል አገልግሎት መስጫ ጣቢያ የሚሰጡ አገልግሎቶች ቀልጣፋ አገልግሎት መስጠት እንዲቻል
ስልጠና በመስጠት ወጥ የሆነ አሰራር እንዲሰፍን ለማድረግ፤
የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች የተሻለ የገበያ እድል እንዲፈጠርላቸው ለማድረግ የሚያስችሉ
የግብይት ስርዓቶችን ላይ ስልጠና በመስጠት የኢንተርፕራይዞችን ምርታማነት ለማሳደግ፤
ለስራ ፈላጊዎች እና ለኢንተርፕራይዞች የሚሰጡ መንግስታዊ ድጋፎች አሰጣጥ ላይ ስልጠና በመስጠት
ወጥና ፍትሃዊ አሰራር እንዲሰፍን ለማድረግ፤
ስራ ፈላጊዎችን ወደ ስራ ለማስገባት የሚያስችሉ የስራ እድል አማራጮችን አሟጦ ለመጠቀም
የሚያሰችል ስልጠና በመስጠት የስራ እድል ፈጠራው ወጥነት ባለው አሰራር እንዲመራ ለማድረግ፤
የሞዴል ኢንተርፕራይዞች ተሞክሮ ቅመራና ማስፋት እንዲሁም የኢንተርፕራይዞች እድገት ደረጃ ሽግግር
አሰራር ዙሪያ ስልጠና በመስጠት ግልጽና ወጥ የሆነ አሰራር እንዲሰፍን ለማድረግ፤
የእድገት ደረጃን መሰረት ያደረገ መንግስታዊ ድጋፎች እንዲመቻቹ ለማስቻል፤
በዘርፉ መረጃዎች አሰባሰብ፣ አደረጃጀት እና አያያዝ ላይ የሚታዩ ክፍተቶችን መነሻ ያደረገ ስልጠና በመስጠት ጥራቱን
የጠበቀ የመረጃ አያያዝ በሁሉም ደረጃ እንዲኖር ለማድረግ ነው፡፡
3. የስልጠናው አስፈላጊነት
በዘርፉ ስትራቴጂዎች እና የድጋፍ ማዕቀፎች ላይ ለሥራ ሂደት አስተባባሪዎችና ባለሙያዎች የአሰልጣኞች
ስልጠና በመስጠት፡-
3
4. የቅድመ ዝግጅት ስራዎች
በስራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዞች ልማት ዘርፍ በድጋፍ ማዕቀፎች ላይ በየደረጃው ለሚገኙ የስራ
ሂደት አስተባባሪዎችና ባለሙያዎች የአሰልጣኞች ሥልጠና ለመስጠት የማስፈጸሚያ ዕቅድ ለማዘጋጀት 6
አባላት ያለው ቡድን ተዋቅሯል፡፡
ሥልጠናውን ለመስጠት ለየዳይሬክቶሬቶች የበጀት ድልድል ድርሻ ተዘጋጅቷል፡፡
ሥልጠና ለመስጠት የሚያስፈልጉ ወጪዎች የማስፈጸሚያ ዕቅድ የማዘጋጀት እና የማፀደቅ ስራ
ተሰርቷል፡፡
ለስልጠናው የሚያስፈልጉ ግብዓቶች እንዲሟሉ ተደርጓል፡፡
ስልጠና የሚሰጡ አሰልጣኞች እና አስተባባሪዎች እንዲለዩና እንዲሟሉ ተደርጓል፡፡
የሰልጣኞች የተሟላ መረጃ ተሰባስቧል፡፡
ሰልጣኞችን በመለየት ጥሪ ተላልፏል፡፡
የስልጠና ሰነድ ማዘጋጀት፣ ማስተቸት፣ ለስልጠናው ዝግጁ ማድረግ፣
የማሰልጠኛ ቦታ ዝግጁ ሆኗል፡፡
በድጋፍ ማእቀፎች ላይ አቅም ለመገንባት በሀገር አቀፍ ደረጃ የተዘጋጀውን የአሰልጣኞች ስልጠና የእርካታ
ደረጃዎች ለማወቅ የሚያስችል መጠይቅ ተጋጅቷል፡፡
5. የስልጠና አሰጣጥ ዘዴ
ስልጠናው በፌዴራል የከተሞች ስራ እድል ፈጠራና ምግብ ዋስትና ኤጀንሲ በስራ ዕድል ፈጠራና
ኢንተርፕራይዞች ልማት ዘርፍ በሚገኙ ዳይሬክተሮች፣ ከፍተኛ ባለሙያዎች እና ተጋባዥ አሰልጣኞች
አማካኝነት የተሠጠ ሲሆን የስልጠና አሰጣጥ ዘዴውም በተዘጋጁ የስልጠና ሠነዶች ላይ ገለጻ በማድረግ፣
ተሳታፊዎችን በማወያየት፣ የእርስ በርስ የልምድ ልውውጥ እንዲያገኙ በማድረግ እና የማጠቃለያ አስተያየት
በመስጠት ስልጠናው የተሰጠ ሲሆን በዝርዝር ሲታይ፡-
4
በቡድን ውይይት በተነሱ ሃሳቦችና አስተያየቶች ላይ ማብራሪያ በመስጠት እንዲዳብሩ በማድረግ፣ ልምድ
እንዲለዋወጡ እና የጋራ መግባባት ላይ እንዲደርሱ ተድርጓል፡፡
ሰልጣኞች በስልጠናው ማብቂያ ያገኙትን ግንዛቤና የእርካታ ደረጃ እንዲመዘን ተደርጓል፡፡
የክልል ሰልጣኝ አስተባባሪዎች በክልሎቻቸውና ከተማ አስተዳደር በተዋረድ የሚሰጡትን የስልጠና መርሃ
ግብር /action plan/ በማዘጋጀት ስምምነት ላይ ተደርሷል፡፡
በሥልጠና ማጠቃለያ ፕሮግራም ላይ ከሰልጣኞች የተነሱና በቡድን ውይይት በቂ ምላሽ ባልተሰጠባቸው
ጉዳዮች ላይ በኤጀንሲው የበላይ አመራር ሰፋ ያለ ማብራሪያና አቅጣጫ እንዲቀመጥ ተደርጓል፡፡
5
19 የስራ ዕድል ፈጠራ አፈፃፀም ጋይድ ላይን አቶ አምሳሉ ባሼ
20 የጥሪት ማፍሪያ ጋይድ ላይን አቶ ጌታቸው ካፒቴ
21 ለተጎጂ ከስደት ተመላሽ መልሶ ማቋቋም ጋይድ ላይን አቶ አምሳሉ ባሼ
22 የሂሳብ አያያዝ ስርአትና ዝርጋታ ማሳያ ማኑዋል አቶ ሰይፉ ካሱ
23 ሂሳብ ምርመራ አገልግሎት ማኑዋል አቶ ሌንዴን ተሰማ
7. የስልጠናው ቦታና ጊዜ
ስልጠናው በአዳማ ከተማ ገዳ ሪዞርት ከህዳር 07-23/2013 ዓ.ም ለስራ ሂደት አስተባባሪዎች እና ባለሙያዎች
የአሰልጣኞች ስልጠና ተሰጥቷል፡፡
8. አሰልጣኞች እና አስተባባሪዎች
ስልጠናው በፌዴራል የከተሞች ስራ እድል ፈጠራና ምግብ ዋስትና ኤጀንሲ በስራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዞች
ልማት ዘርፍ ውስጥ ባሉ ከፍተኛ ባለሙያዎች እና ከሌላ መስሪያ ቤት በተጋበዙ አሰልጣኞች፤ እንዲሁም የስድስቱ
ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተሮችን በአስተባባሪነት በመመደብ ስልጠናው በጥብቅ ዲሲፒሊን የተመራ ሲሆን በስልጠናው
ላይ የተሳተፉ አስተባባሪዎችና አሰልጣኞች ብዛት በሚከተለው ሰንጠረዥ ቀርቧል፡፡
አሰልጣኝ
ተ. ከሌላ
የስራ ክፍል አስተባባሪ ድምር ምርመራ
ቁ ከኤጀንሲው መስሪያ
ቤት
የስራ ዕድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዞች ልማት
1 1 1 2 GTC
ዘርፍ
2 የኢንተርፕራይዞች ልማት ዳይሬክቶሬት 1 4 4 9 EDC
ድምር 6 18 7 31
* GTC = Genius Training Center
** EDC = Entrepreneurship Development Center
*** AARB = Addis Ababa Revenue Bureau
**** CSA = Central Statistical Agency
6
9. የስልጠና ተሳታፊዎች
ስልጠናው ከዘጠኙ ክልሎችና ሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች ለተውጣጡ 200 የስራ ሂደት አስተባባሪዎች እና
ባለሙያዎች የአሰልጣኞች ስልጠና ለመስጠት ታቅዶ ለ 156 ወንዶች እና ለ 38 ሴቶች በድምሩ ለ 194 ሰልጣኞች
የተሰጠ ሲሆን የተሳታፊዎች ዕቅድ አፈጻጸም ድርሻ በክልልና በከተማ አስተዳደር እንደሚከተለው በሰንጠረዥ
ቀርቧል፡፡
ማሳሰቢያ፡- ከአጠቃላይ 194 ሰልጣኞች ውስጥ ሦስት (2 ወንድና 1 ሴት) ባጋጠማቸው የግል ችግር ምክንያት ስልጠናውን
አቋርጠው ሄደዋል፡፡
7
በአንዳንድ አካባቢዎች (አዲስ አበባ) ወደ ታዳጊ መካከለኛ የተሸጋገሩ ኢንተርፕራይዞችን በመመሪያው
መሰረት ከመሥሪያ ቦታቸው ለማስለቀቅ ሲሞከር አመራር ራሱ በተለያየ መልኩ የጥቅም ትስስር
በመኖራቸው ችግር የሚፈጥርበት ሁኔታ አለ ለምንድነው ህግን/አሰራርን/ ማስከበር ያልተቻለው?
ቀደም ሲል በጥሪት ማፍሪያ ፕሮጀክቶች (የታክሲ ተራ አስከባሪዎች፣ የመናኸሪያ ውስጥ ጫኝና አውራጆች፣
የአሸዋና ማዕድን ማውጣት ሥራ ላይ) የተሰማሩ እና ሀብት ያካበቱ ዜጎች ሥራውን ለአዳዲሶች ላለመልቀቅ
ጥረት ያደርጋሉ፡፡ በምን መልኩ ማስለቀቅና ማከናወን እንችላለን?
የሰፉ ተሞክሮዎች ተግባር ላይ መዋላቸውን እንዴት ማረጋገጥ ይቻላል ፤ የውጭ ተሞክሮ የቀረበ የለም
ለምንድን ነው?
የሽግግር ስራውን የሚሰራው ብዙ ጊዜ በተደራቢ ባለሞያ ሲሆን ባለሙያውም ስለ ስራው በቂ እውቀት
(ግንዛቤው) የለውም፤ ባለድርሻ አካላት ስራውን በሚፈለገው ደረጃ እየሰሩት አይደሉም ኤጀንሲው ይህን
8
በቁጠባና ብድር አገልግሎት አሠጣጥ ስርዓት በአበዳሪ ተቋሙ ውስጥ የአሰራር ክፍተቶች ይስተዋላል ይህን
ችግር በክትትል እና ድጋፍ ለመቅረፍ ምን ታስቧል?
የአነስተኛ ፋይናንስ ተቋማት ብዙውን ጊዜ በመደበኛ የተሠጠን ብድር የማስመለስ ስራ ላይ ብቻ ትኩረት
ያደርጋሉ ሆኖም ግን ተዘዋዋሪ ብድር ለማስመለስ የሚደረገው ቅንጅታዊ አሰራር ጎልቶ አይታይም ይህን
ችግር ለመቅረፍ ምን ታስቧል?
ፍራንቻይዚንግና አውትግሮዎር የግብይት ስርዓት ትስስር ለመፍጠር አማራጮች ቢኖሩም የግንዛቤ ችግር
በመኖሩ ምክንያት የአፈጻጸም ችግር እንዳለ ተገልጸል፡፡
ኤግዚቢሽንና ባዛር አመራሩ ትኩረት ስለማይሰጠው በጀት ያለመያዝ ችግሮች መኖር፣
ኢንተርፕራይዞች ምርቶቻቸውን በሸማቶች ህ/ስ/ማ ሱቆች አስገብተው እንዲሸጡ ከማድረግ አንጻር
የህ/ስራ መዋቅርና የስራ ዕድል ፈጠራ መዋቅር በቅንጅት ያለመስራት ክፍተት መኖሩ፣
9
ከመሥሪያና መሸጫ ቦታ መረጣና ዝግጅት ጋር ተያይዞ ከከተሞች መሬት ልማትና ማኔጅመንት ጋር ያለው ውጣ ውረድ
አስቸጋሪ ስለሆነ እንደ ፌዴራል ችግሩን ለመፍታት ምን የታሰበ ነገር አለ? በማምረቻና መሸጫ ሼዶች ማስተላለፍ ጉዳይ
ፖለቲካዊ ወገንተኝነትን የማሳየት አዝማሚያ በፖለቲካ አመራሩ ላይ ይታያል ይህን እንዴት ማስተካከል ይቻላል?
በደቡብ እና በሲዳማ ክልሎች አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኘው የኦሞ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም
በበርካታ ችግሮች ውስጥ ሆኖ አገልግሎቱን ሙሉ በሙሉ መስጠት ወደማይችልበት ደረጃ ላይ ይገኛል፡፡
ኤጀንሲው ከሚመለከተው አካል ጋር ክትትል በማድረግ እንዲስተካከል ለምን ድጋፍ አያደርግም?
በአነስተኛ ፋይናንስ ተቋማት ወለድ-አልባ የቁጠባና ብድር አገልግሎት አሠጣጥ ስርዓት ለምን ተግባራዊ
አይደረግም?
የስራ እድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዝ ልማት ስራዎችን ለማሳለጥ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችን
በመጋበዝና ሀብት በማፈላለግ ዘርፉን ለመደገፍ ለምን ጥረት አይደረግም?
ኢንተርፕራይዞች ወደ ታደጊ መካከለኛ የእድገት ደረጃ ለመሸጋገር ፍላጎት አለመኖር ይታያል፤
ምክንያታቸው ደግሞ ለተሸጋገሩ ኢንተርፕራይዞች የተመቻቸ ነገር የለም በሚል ነው፡፡ ይህንን ችግር
ለመፍታት ምን የታሰበ ነገር አለ?
ለዘርፉ ልማት ዘመናዊ የመረጃ ስርዓት አያያዝ ከመገንባት አኳያ ምን እየተሰራ ነው?
10
13. የሰልጠና ተሳታፊዎች የእርካታ ደረጃ
የስል ጠ ና እር ካታ ደ ረጃ በ %
አን ድ ስራ
የተ ሞ ክሮ ገበያ ማ ዕከል መ ረጃ ዕድ ል አማ ካኝ
ተ /ቁ የ ተ ሰ ጡ የ አ ገል ግ ሎ ት ዓ ይ ነ ቶ ች ቅመ ራ ና ጥናት ኢን ተ ር ፕ ራ ይ ዝ አ ገል ግ ሎ ት ማ ደራ ጃ ፈጠራ የ እር ካታ
ሽ ግ ግ ር ዳ /ት ዳ/ት ል ማ ት ዳ/ት ዳ/ት ዳ/ት ዳ/ት ደረጃ
I የ ስ ል ጠ ና ሰ ነ ዶ ች ላይ የ እር ካታ ደ ረ ጃ
1 ስል ጠናው አስፈላጊነትና ጠቀሜታ 97% 98% 98% 97% 96% 97% 97%
2 ከስል ጠናው ያገኙ ት ግ ንዛቤ 92% 92% 87% 87% 75% 88% 87%
3 ለስል ጠና ርዕሱ የተሰጠው ጊዜ 81% 82% 72% 79% 63% 74% 75%
4 ስል ጠና ለመስጠት የፈጠረው አቅም 91% 91% 87% 86% 73% 86% 86%
5 የአሰል ጣኙ የስል ጠኛ አሰጣጥ /አቀራረብ ዘዴ 92% 93% 91% 83% 83% 89% 88%
6 የአሰል ጣኙ የስል ጠና ጊዜ አጠቃቀም 91% 94% 88% 86% 86% 90% 89%
II ጠ ቅ ላላ አገ ል ግ ሎ ት የ እር ካታ ደ ረ ጃ
8 የስል ጠናው ቦታ ምቹነት 79% 82% 80% 80% 78% 80%
9 የስል ጠናው የግብዓት አቅርቦት 79% 84% 78% 82% 86% 82%
10 ለስል ጠናው የተዘጋ ጁ አዳራሾች ምቹነት 78% 81% 82% 74% 76% 78%
12 ስል ጠናው የተዘጋ ጀበት ጊዜ /ወቅታ ዊነት 80% 85% 88% 82% 83% 84%
11
በቂ ግንዛቤ ባላቸው እና ዝግጅት ባደረጉ የኤጀንሲው ባለሙያዎች እና ተጋባዥ አሰልጣኞች ስልጠናው
በብቃት በመሰጠቱ ሠልጣኞች ዕውቀት እንዲይዙ መደረጉ፣
ሠልጣኞች በሁሉም ሰነዶች ላይ ተቀራራቢ ግንዛቤ እንዲያገኙ መደረጉ፤
የተሰጠውን ስልጠና መነሻ በማድረግ በውይይት እንዲያዳብሩ እና ልምድ እንዲለዋወጡ መደረጉ፣
ከሰልጣኞች ጋር በቀጣይ በየክልሎቻቸውና ከተማ አስተዳደሮቻቸው በሚሰጠው የስልጠና መርሃ ግብር
/action plan/ ላይ የጋራ መግባባት መደረሱ፤
ሥልጠናው በተቀናጀ አግባብ በመመራቱ የስልጠና ጊዜ እና ወጪን መቆጠብ መቻሉ፤
የሥልጠና ሰነዶችን በሃርድ ኮፒ እና በሶፍት ኮፒ ወዲያው ለሰልጣኞች እንዲደርስ መደረጉ፣
ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ከሥልጠና አሰጣጥ ዘዴ፣ ከቅንጅትና ከሥልጠና ማስተባበር አንጻር የተሻለ ልምድ
ያገኙበት መሆኑ፣
የሥልጠናው ተሳታፊዎች ከዕቅዱ አንጻር 97 በመቶ የተሳተፉ መሆኑ፣
ለሠልጣኞች የአሰልጣኞች ሥልጠና ሰርቲፊኬት ተዘጋጅቶ መሰጠቱ፣
12
18. ማጠቃለያ
ከዘጠኙ ክልሎች እና ከሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች ለተውጣጡ የዘርፉ የሥራ ኃላፊዎች እና ባለሙያዎች በዘርፉ
ስትራቴጂዎች፣ የአሰራር መመሪያዎችና ማንዋሎች ላይ የአሰልጣኞች ስልጠና ለመስጠት በተያዘው ዕቅድ መሰረት
ስኬታማ ስልጠና ለመስጠት የዘርፉ ባለሙያዎችና ዳይሬክቶሬቶች ከፍተኛ ርብርብ አድርገዋል፡፡ በመጀመሪያ የቅድመ
ዝግጅት ሥራዎችን ለማከናው ከዝክረ ተግባር ዝግጅት ጀምሮ የማሰልጠኛ ሰነዶችን ከማዘጋጀት እና ለተሳታፊ
ባለሙያዎችና አስተባባሪዎች ጥሪ በማስተላለፍ በኩል በቅንጅት የተሰራው ሥራ ውጤታማ ነበር፡፡
በስልጠናው ወቅትም ሰልጣኞችን ተቀብሎ በስልጠናው ከማሳተፍና ክትትል ከማድረግ አንፃር የተዋጣለት ነበር ማለት
ይቻላል፡፡ በስልጠናው ላይ ስልጠና ሲሰጡ የነበሩ ባለሙያዎች የሚያቀርቡትን ሰነዶች በቂ ዝግጅት አድርገው ለማቅረብ
ጥረት አድርገዋል፡፡ ጥሪ ከተደረገላቸው ሰልጣኞች 97% የሚሆኑ ሰልጣኞች መገኘታቸው እና በስልጠናው ላይ የነበራቸው
ተሳትፎ በጣም ከፍተኛ የነበር ሲሆን የሚያነሷቸው ጥያቄዎች፣ አስተያየቶችና የልምድ ልውውጦች በስልጠናው የተሻለ
ዕውቀት እንዳገኙበትና በየክልሎቻቸው የሚስተዋለውን የአሰራር ችግሮች ለመቅረፍ ምቹ ሁኔታዎችን እንደፈጠረላቸው
የሚያሳይ ነው፡፡
የስልጠናው ሁኔታ ከቅድመ ዝግጅት ጀምሮ ስልጠናው እስከተጠናቀቀበት ጊዜ ድረስ በአጠቃላይ ሲታይ የተሻለ ሥራ
የተሰራበት መሆኑን የሚያሳይ ሲሆን የስልጠናው ተሳታፊዎች መስተካከል አለባቸው ብለው ያነሷቸውን አስተያየቶች
ከግምት በማስገባት እና በስራ ዘርፉም በክፍተት የታዩትን ጉዳዮች በማስተካከል በቀጣይ በሚዘጋጁ የስልጠና መድረኮች
ላይ የተሻለ እንዲሆኑ ከፍተኛ ጥረት ማድረግ የሚያስፈልግ ሲሆን የተሰጠው ስልጠና ክልሎች በተዋረድ እንዲያሰፉት
እቅድ በማዘጋጀት ለተግባራዊነቱ መረባረብ ያስፈልጋል፡፡
13
19. አባሪዎች
የፌደራል የከተሞች የስራ ዕድል ፈጠራና ምግብ ዋስትና ኤጀንሲ በመመሪያዎችና ማኑዋሎች ላይ ከህዳር 07-23/2013 ዓ.ም በአዳማ ከተማ የአሰልጣኞች ስልጠና የተሳተፉ የክልል ባለሙያዎችና
ኃላፊዎች ዝርዝር መረጃ
በዘርፉ ያለዉ
ተ.ቁ የሠልጣኝ/ኛ ስም ክልል የሥራ ቦታ ዞን/ክ/ከተማ የት/ትደረጃ የሥራ ድርሻ ፆታ እድሜ ሥራ ልምድ ስልክ ቁጥር ምርመራ
1 ተስፋዬ ግርማ ደቡብ ቢሮ ሀዋሳ ድግሪ የህጋዊ ማስፈንና አደረጃጀት ባለሙያ ወ 37 3 0911064207
2 ፀጋዬ ሎሃ ደቡብ ቢሮ ሀዋሳ ድግሪ የህጋዊ ማስፈንና አደረጃጀት ባለሙያ ወ 36 11 0913245233
3 ዘላለም ለገሰ ደቡብ ቢሮ ሀዋሳ ድግሪ የኢን/የደረጃ/ሽግግርና ምርጥ ተሞክሮ ባለሙያ ወ 34 14 0911093536
4 አበበ አስፋው ደቡብ ቢሮ ሀዋሳ ድግሪ የሀገር ውስጥ ገበያ ልማት ባለሙያ ወ 47 6 0916860199
5 የኔነህ መኮንን ደቡብ ቢሮ ሀዋሳ ድግሪ ብረታ ብረት ባለሙያ ወ 35 3 0916577667
6 አለልኝ አስፌ አማራ ቢሮ ባ/ዳር ማስተር የብድር ባለሙያ ወ 38 2 0918221500
7 ሁሉመናይ ጌታቸው ደቡብ ዞን አርባምንጭ ድግሪ የሥራ ዕድል ፈጠራ እና ኢንት/ልማት ቡዱን መሪ ሴ 33 14 0927836334
8 ኪዳነ ዲኖ ደቡብ ዞን ሸካ ድግሪ የሥራ ዕድል ፈጠራ እና ኢንት/ልማት ቡዱን መሪ ወ 42 2 0912484659
9 ማሙሽ ትርፌ ደቡብ ቢሮ ሀዋሳ ድግሪ የመረጃ ስርዓት አመራር ባለሙያ ወ 31 4 0978905874
10 ነጋሽ ጫኬቦ ደቡብ ዞን ሆሳዕና ማስተር የሥራ ዕድል ፈጠራ እና ኢንት/ልማት ቡዱን መሪ ወ 37 10 0911952300
11 መለሰ ዘሩ አማራ ዞን ምዕ/ጎንደር ድግሪ የብድር ባለሙያ ወ 35 2 0918516455
12 ሀብታሙ ደሴ አማራ ዞን ባ/ዳር ከ/አስተዳደር ድግሪ ምግብና ምግብነክ ንግድ አገልግሎት ባለሙያ ወ 40 3 0918801687
13 እንድሪስ አሊ አማራ ዞን ኦሮሞ ብ/ዞ ድግሪ የተሞክሮ ባለሙያ ወ 40 1 0911095709
14 በላይነሽ ተፈራ አማራ ምዕ/ጎንደር ገንደውሃ ድግሪ የማምረቻና መሸጫ ባለሙያ ሴ 38 15 0918493912
15 አጥናፍ ጎሸ አማራ ዞን ደ/ጎንደር ድግሪ የገበያ ልማት ባለሙያ ወ 42 4 0918714686
16 መንግስቱ ጌታሁን አማራ ዞን ደሴ ድግሪ አግሮፕሮሰሲንግ/ኢ/ዞች ክትትል ባለሙያ ወ 27 1 0915862207
17 ታቦቱ ይባቤ አማራ ዞን ባህር ዳር ድግሪ ግ/ፋ/ሥ/ፈ/ መረጃ ክትትል ባለሙያ ሴ 38 12 0962922210
18 ብርሃኑ አስማማው አማራ ሰሜን ጎንደር ደባርቅ ድግሪ የቴክኖሎጂ ሽግግር ባለሙያ ወ 25 1.6 0927790757
19 ሙሉጌታ ኃ/ማርያም ድሬዳዋ ድሬዳዋ ድሬዳዋ ድግሪ የኢንተርፕራይዞች ልማት ኃላፊ ወ 36 2 0915753080
20 ሙንትሃ ኢብራሂም ድሬዳዋ ድሬዳዋ ድሬዳዋ ድግሪ የኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን ባለሙያ ሴ 32 6 0915039680
21 መሀመድ አወል ድሬዳዋ ድሬዳዋ ድሬዳዋ ድግሪ የአቅምግንባታ እና የአንድ ማዕከል ባለሞያ ወ 30 4 0927911245
22 ኳኦት ማኝታፍ ጋምቤላ ቢሮ ጋምቤላ ማስተር የኢንተርፕራይዞች ል/የሥራ ሂደት ወ 36 አዲስ 0946525302
23 ድርሳን ወንድሙ ጋምቤላ ቢሮ ጋምቤላ ድግሪ የገበያ ልማት ባለሙያ ወ 42 10 0911804249
24 ሉካ ማች ጋምቤላ ቢሮ ጋምቤላ ድግሪ የሀጋዊነት ማሰፍንና አደረጃጀት ወ 33 2 0911746311
25 አደም ሁሴን አፋር ቢሮ ሰመራ ድግሪ እንጨትና ብረታ ብረት ባለሙያ ወ 32 5 0991637526
26 ኢብራሂም ሞያሌ አፋር ቢሮ ሰመራ ድግሪ የገበያ ጥናትና ትስስር ባለሙያ ወ 28 7 0912816734
27 በረከት ፀጋየ አፋር ቢሮ አሳይታ ድግሪ የብድርና ቁጠባ ባለሙያ ወ 25 3 0910936858
17
28 ተሸመ ሰይፉ ሲዳማ ሀዋሳ ሀዋሳ ድግሪ የጥ/ማ/የሥራ ሂ/አስተባባሪ ወ 40 6 0916865818
29 ትሩፋት ተመስገን ሲዳማ ሀዋሳ ሀዋሳ ድግሪ የመ/አ/ግ/ገ/ል/አስተባባሪ ሴ 34 10 0916860239
30 ጌታቸው ገነቦ ሲዳማ ሀዋሳ ሀዋሳ ድግሪ የአንድ ማዕከል እተባባሪ ወ 45 15 0912123160
ካሰች አበራ ኦሮሚያ ቢሮ አ/አ የኢን/ሽ/ባለሙያ ሴ 6
31 ድግሪ 37 0932632632
አብዱልቃድር ሰይድ ኦሮሚያ ቢሮ አ/አ የእሴት/ሰ/ባ/ሙያ ወ 2 0911638600
32 ድግሪ 41
አሰፋ እንዳለ ኦሮሚያ ቢሮ አ/አ የገ/ት/ባለ ሙያ ወ 4 0913969890
33 ድግሪ 29
ተሸለ ነገራ ኦሮሚያ ደ/ም/ሸዋ ወሊሶ የአቅም ግንባታ ቡድን መሪ ወ 13 0911318674
34 ድግሪ 41
ኢሣያስ ፉፋ ኦሮሚያ ቡራዩ ቡራዩ የመረጃ ባለሙያ ወ 7 0920283648
35 ድግሪ 28
ሁሴን አህመድ ኦሮሚያ ምስ/ሸዋ መተሐራ የመረጃ ባለሙያ ወ 6 0936229642
36 ድግሪ 32
ትግስት አሰፋ ኦሮሚያ ቡኖበደሌ ቡ/በደሌ የአ/ግ/ኢን/ሽ/ቡድን መሪ ሴ 10 0913121983
37 ድግሪ 30
ዱላ ሰንበታ ኦሮሚያ ልዩ ዞን ቢሾፍቱ ማስተር የግብርና ባለሙያ ወ
38 34 14
ፈለቀ ንጉሴ ኦሮሚያ ዞን አዳማ ድግሪ የከ/ሥ/እ/ፈ/ቡድን መሪ ወ 0913344363
39 32 5
40 አለምገና አዱላ ኦሮሚያ ም/ወላጋ ዞን ነቀምቴ ማስተር የከ/ሥ/እ/ፈ/በለ ሙያ ወ 30 10 0917095232
41 ዳዲ አምሳሉ ኦሮሚያ ኦሮ/ልዩ ዞን ሱሉልታ ድግሪ የብ/የማ/ሊዝና የኦደት አገ/ት የሥ/ ሂደት ባለቤት ወ 32 3 0913516905
42 ስዩም ረጋሣ ኦሮሚያ ምዕ/ሐረርጌ ድግሪ የማ/መሸ/ቡድን መሪ ወ 43 20 0953205817
45 ያደሣ ኡጌሳ ኦሮሚያ ቢሮ አ/አ ድግሪ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ባለሙያ ወ 28 6 0921455764
51 ጉተማ ገመቹ ቤ/ጉ ቢሮ አሶሳ ድግሪ የሀገር ውስጥ ገበያ ልማት ባለሙያ ወ 29 9 0920159364
53 አብዲፈተህ ሹግሪ ሱማሌ ዞን ጅግጅጋ ማስተር የአንድ ማዕከል አገልግልት ኃላፊ ወ 30 10 0915055520
54 ሙሃምድ ሁሴን ሱማሌ ዞን ደጋሓቡር ድግሪ የሥራ ፈጠራ ባለሙ ወ 30 10 0915117056
55 ወርቁ ተጋፋው አ\አ ቢሮ አ\አ ድግሪ የገበያ ልማት ባለሙያ ወ 35 8 0921249939
56 ከማል ሀጂ አ\አ ቢሮ አ\አ ድግሪ የተሞክሮ ቅመራና ማስፋት ባለሙያ ወ 6 0911680460
57 ዮናስ መኩሪያ አ\አ ቢሮ አ\አ ድግሪ የአንድ መዕከል መረጃ ቡድን መሪ ወ 32 6 0966869519
58 ስዩም ታፈሰ አ\አ ቢሮ አ\አ ማስተር የአ/ማ/ አገልግሎትና መረጃ ትንተና አስተዳደር ወ 54 35 0913097375
59 ፎዚ ኡስማን ሐረሪ ቢሮ ሐረር ድግሪ የአንድ ማዕከል አስተባባሪ ወ 29 7 0973834049
18
60 ሸጊቱ ተስፋዬ ሐረሪ ቢሮ ሐረር ድግሪ የአንድ ማዕከል አስተባባሪ ሴ 25 3 0933322437
61 ሸመልስ ሞቱማ ሐረሪ ከተማ ሐረር ድግሪ የአንድ ማዕከል አስተባባሪ ወ 32 1 0915423815
62 ኮይሻወርቅ ጥበቡ ደቡብ ቢሮ ሀዋሳ ድግሪ የህጋዊ ማስፈንና አደረጃጀት ባለሙያ ሴ 38 5 0917801190
63 ፀሐይነሽ ጌታቸዉ ደቡብ ቢሮ ሀዋሳ ድግሪ የሂሳብና መዝገብ አያያዝና ኦዲት ድጋፍ ባለሙያ ሴ 44 3 0913744769
64 ቡናዬ ቡቼ ደቡብ ቢሮ ሀዋሳ ድግሪ የሀገር ዉስጥ ገበያ ልማት ባለሙያ ወ 32 4 0916056676
67 አማኑዔል አንሼቦ ደቡብ ዞን ጂንካ ድግሪ የኦዲት ባለሙያና ሒሳብ መዝገብ አያያዝ ወ 30 7 0916725804
68 አዲሱ ሃይሌ ደቡብ ዞን ቦንጋ ድግሪ የሥራ ዕድል ፈጠራ እና ኢንት/ልማት ቡዱን መሪ ወ 30 5 0910501895
69 አለምነሽ እጅጉ ደቡብ ዞን ቤ/ሸኮ ድግሪ የሥራ ዕድል ፈጠራና ኢንት/ልማት ቡዱን መሪ ተወካይ ሴ 29 2 0917154225
70 ወጋየሁ ለማ ደቡብ ዞን ወላይታ-ሶዶ ማስተር የሥራ ዕድል ፈጠራ እና ኢንት/ልማት ቡዱን መሪ ወ 37 4 0941880813
71 አበራ ሽፈራዉ ደቡብ ቢሮ ሀዋሳ ድግሪ የሀገር ዉስጥ ገበያ ልማት ባለሙያ ወ 59 13 0916830257
72 አብዱረዛቅ ሱልጣን ደቡብ ዞን ወረቤ ማስተር የስራ ዕድል ፈጠራ ቡዱን መሪ ወ 31 3 0912080794
75 አሞኘ ጤና አማራ ዞን ምዕ/ጎጃም ድግሪ የማ/መሸ/ማዕከላት አቅርቦትና ክትት ድጋ/ ባለሙያ ወ 26 3.7 0924514469
77 ከበደ ገ/ማሪያም አማራ ዞን ደሴ ድግሪ አገልግሎትና ንግድ ኢ/ዞች ክትትል ባለሙያ ወ 56 5 0936911979
85 በየነ በጀቶ ሲዳማ ሀዋሳ ሀዋሳ ድግሪ የአግሮ ፕሮሰሲን ባለሙያ ወ 40 9 0920163132
86 አሰለፈች ተፈራ ሲዳማ ሀዋሳ ሀዋሳ ድግሪ የኢን/ ሽግ/ ተሞ/ቅ/ ባለሙያ ሴ 36 8 0912072114
19
92 አድማሱ ጉታ ኦሮሚያ ገላን ገላን ድግሪ የአቅም ግንባታ ቡድን መሪ ወ 30 8 0911001856
95 አሸናፊ ቸኮል ኦሮሚያ ጅማ/ዞን ጅማ ድግሪ የከተማ የሥራ ዕድል ፈጠራ ወ 30 8 0917833271
98 ሸምሲ ማማ ኦሮሚያ ባሌ ሮቤ ማስተር የብ/የማ/ሊዝና የኦደት አገ/ት የሥ/ ሂደት ባለቤት ወ 41 4 0912060627
101 ጌታቸው አበራ ኦሮሚያ ሰ/ሸዋ ፍቼ ድግሪ የአቅም ግንባታ ቡድን መሪ ወ 40 7 0911774158
102 አብዲ ሃጂ ኦሮሚያ አሰላ አሰላ ድግሪ የአቅም ግንባታ ባለሙያ ወ 35 10 0910954533
103 ሳምሶን ከፍያለው ኦሮሚያ አዳማ አዳማ ድግሪ የመረጃ ባለሙያ ወ 24 18 0912788618
107 ሙስጠፋ መሀመድ ቤ/ጉ ቢሮ አሶሳ ድግሪ የከተማ ግ/ኢን/ክትትል ባለሙያ ወ 54 1 0917710811
108 ደጊቱ ወርቁ ቤ/ጉ ቢሮ አሶሳ ድግሪ የኦዲት እና ሂሳብ ዝርጋታ ባለሙያ ሴ 48 6 0979618641
109 ከደራ አህመድ ሱማሌ ክልል ጅግጅጋ ድግሪ የዕቅድ ባለሙያ ሴ 22 2 0915436803
110 ኢብራሂም ዑመር ሱማሌ ዞን ጅግጅጋ ድግሪ የኢንተርፕራይዞች የሥራ ሂደት ሃላፊ ወ 26 5 0915211686
111 ታደሉ መኮንን አ\አ ቢሮ አ\አ ድግሪ የገበያ ልማት ባለሙያ ሴ 30 2 0913131373
113 ሞገስ ወርቁ አ\አ ቢሮ አ\አ ድግሪ የአገ/ዘ/ስ/ዕ/ፈ/ ባለሙያ ወ 34 4.5 0913944059
114 በላቸው ለአ አ\አ ቢሮ አ\አ ማስተር የመሥሪያ ቦታ ልማትና አስተዳደር ባለሙያ ወ 33 10 0911051055
116 ረመዳን አህመድ ሐረሪ ከተማ ሐረር ድግሪ የአንድ ማዕከል አስተባባሪ ወ 27 2 0982921521
20
124 አበበ ገበየሁ አማራ ቢሮ ባ/ዳር ድግሪ ምግብና ምግብና ነክ አገልግሎት ዘርፍ ወ 56 10 0918717094
125 መኮንን ሙሉዓዳም አማራ ዞን ምስራ/ጎጃም ድግሪ የማ/መሸ/ማእከላት ባለሙያ ወ 38 13 0913698556
126 አለማየሁ በቀለ አማራ ዞን ደ/ብርሃን ድግሪ የከተማ ግን/ፈ/ እና የሥራ ፈላጊዎች ክ/ል ባለሙያ ወ 33 7.4 0969839827
127 ተሰማ ብዙነህ አማራ ዞን ደ/ማርቆስ ድግሪ የስራ እድል ፈጠራና ኢ/ዞች ልማት ቡድን መሪ ወ 48 12 0935830404
128 መሀመድ መሀሙድ ድሬዳዋ ቢሮ ድሬደዋ ድግሪ ኦዲት እና ኢንስፔክሽን ወ 45 7 0915735646
129 አብዱረህማን መሀሙድ ድሬዳዋ ከተማ ድሬደዋ ድግሪ የስራ ዕድል ፈጠራ የአንድ ማዕከል ኃላፊ ወ 26 4 0935673273
130 አሰግደ አሰፋ ጋምቤላ ቢሮ ጋምቤላ ድግሪ የህብረት ሥራ ማህበራት አደራጅ ባለሙያ ወ 30 6 0912100911
131 ኤርሚያስ ሀጄና ጋምቤላ ቢሮ ጋምቤላ ድግሪ የገበያ ትሥሥር ባለሙያ ወ 40 22 0918982461
132 አሊ አሪፍ መሀመድ አፋር ሰመራ ድግሪ የብድርና ቁጠባ ባለሙያ ወ 28 6 0952981992
133 አህመድ ዋሬ አፋር ሰመራ ሰመራ ድግሪ የአንድ ማዕከል አገ/ አስተባባሪ ወ 32 9 0908339940
134 ተሸመ ላሚሶ ሲዳማ ሀዋሳ ሀዋሳ ድግሪ የኢንተርፕራይ ል/ባለሙያ ወ 42 3 0964032370
135 ጌጤነሽ ኪዳን ሲዳማ ሀዋሳ ሀዋሳ ማስተር የሕጋዊነት ማስፈን ባለሙያ ሴ 36 2.5 0912134566
136 ኑሪያ ጀማል ኦሮሚያ ቢሮ አ/አ ድግሪ የክ/ክ/ድ/ቡድን መሪ ሴ 31 2 0913766379
137 ራቢያ ሀሰን ኦሮሚያ ቢሮ አ/አ ድግሪ የገ/ት/ባለ ሙያ ሴ 27 0901182166
138 አደም ገነሞ ኦሮሚያ ሻሸመኔ ሻሸመኔ ድግሪ የአንድ ማዕከል አ/ግ/ ቡድን መሪ ወ 34 9 0916005095
139 አምሳሉ ባንቲ ኦሮሚያ ምዕ/ዋላጋ ግምቢ ድግሪ የዞን የአንድ ማዕከል የሥራ ሂደት መሪ ወ 42 11 0923844057
140 ሐምቢሳ ተረፈ ኦሮሚያ ም/ወላጋ ዞን ግምቢ ድግሪ የከተማ የሥራ ዕድል ፈጠራ ባለሙያ ወ 34 10 0917078457
141 ፍሬህይወት በየነ ኦሮሚያ ም/ወላጋ ዞን ነቀምቴ ድግሪ የብ/የማ/ሊዝና የኦድት አገ/ት ቡድን መሪ ሴ 30 5 0910616086
142 ታምሩ ሂሊና ኦሮሚያ ደ/ምዕ/ሸዋ ወሊሶ ድግሪ የብ/የማ/ሊዝና የኦደት አገ/ት የሥ/ ሂደት ባለቤት ወ 32 2 0913648980
143 አምሣሉ ረጋሣ ኦሮሚያ ም/ሸዋ አዳማ ድግሪ የማ/መሸ/ቡድን መሪ ወ 40 15 0917841850
144 መኮንን ካሳሁን ቤ/ጉ ቢሮ አሶሳ ድግሪ የኮን/ማኑ/ኢን/ክትትል ባለሙያ ወ 49 8 0917857378
145 ፍቅርተ ያደሳ ቤ/ጉ አሶሳ ከተማ አሶሳ ድግሪ የኢን/ሽግግር ባለሙያ ሴ 27 2 0962013322
146 ሙስጠፋ ሙሃምድ ሱማሌ ክልል ጅግጅጋ ማስተር የሥራ ዕድል ፈጠራ ባለሙያ ወ 35 12 0953554424
147 ሙሃምድ ሁሴን ሱማሌ ዞን ቀብሪዳህር ማስተር የጥ/አ/ኢንት ድጋፍ አስተባባሪ ወ 32 10 0913999151
148 መብርሂት ፀጋይ አ\አ ቢሮ አ\አ ድግሪ የገበያ ልማት ባለሙያ ሴ 27 6 0935976361
149 ኑርሽ እንዳለ አ\አ ቢሮ አ\አ ማስተር የጨ/ጨርቅ፣ ቆዳና የቆዳ ውጤቶች ባለሙያ ወ 54 11 0911903493
150 አሸናፊ ሃይሌ አ\አ ቢሮ አ\አ ድግሪ ሞቢላይዜሽንና ሥልጠና ባለሙያ ወ 31 1.3 0913921509
151 ሲሳይ በላቸው አ\አ ቢሮ አ\አ ማስተር የመሥሪያ ቦታ ልማትና አስተዳደር ባለሙያ ወ 51 5 0912240897
152 ሬድዋን አህመድ ሐረሪ ቢሮ ሐረር ድግሪ የንግድ ዕቅድ ባለሙ ወ 26 2 0978209942
153 አባስ የሱፍ ሐረሪ ከተማ ሐረር ድግሪ የአንድ ማዕከል አስተባባሪ ወ 30 1 0923967341
154 ጌታቸዉ ገ/ህይወት ደቡብ ቢሮ ሀዋሳ ድግሪ የፍይናንስ አቅርቦት ክትትል ባለሙያ ወ 42 5 0911804521
155 አብረሃም አንግኖ ደቡብ ቢሮ ሀዋሳ ድግሪ የህጋዊ ማስፈንና አደረጃጀት ባለሙያ ወ 33 7 0911558740
21
156 የትምወርቅ ታደለ ደቡብ ቢሮ ሀዋሳ ማስተር የእንጨት ስራ ባለሙያ ሴ 30 2 0913036841
157 እያሱ ታደሰ ደቡብ ጎፋ ሳዉላ ድግሪ የሥራ ዕድል ፈጠራ እና ኢንት/ልማት ቡዱን መሪ ወ 48 1 0916877472
158 ሸምሱ መሀመድ ደቡብ ዞን ወልቂጤ ድግሪ የሥራ ዕድል ፈጠራ እና ኢንት/ልማት ቡዱን መሪ ወ 38 10 0910027194
159 ጋሻው ጌታቸው ደቡብ ዞን ጌዲኦ (ዲላ) ድግሪ የሥራ ዕድል ፈጠራ እና ኢንት/ልማት ቡዱን መሪ ወ 28 1 0910837507
160 መሠረት ሆነልኝ አማራ ቢሮ ባ/ዳር ድግሪ የኢን/የደ/ሽ/ ተሞክሮ ቅመራ ባለሙያ ወ 40 4 0918161872
161 ወንድምአገኝ ተ/ዮሐንስ አማራ ዞን ደብረብርሃን ድግሪ የማ/መሸ/ግ/ ባለሙያ ወ 55 34 0911777988
162 ንጉሤ ይገዙ አማራ ቢሮ ባ/ዳር ድግሪ የግንባታና ግብይት አቅርቦት ዳይሬክት ዳይሬክተር ወ 57 14 0918705957
163 ወሰን ጌታሁን አማራ ዞን ጎንደር ድግሪ እን/ብርታ/ኢ/ዞች ክትትል ባለሙያ ወ 29 2 0969839827
164 እሱባለው ፈጠነ አማራ ዞን ባህር ዳር ድግሪ የከተማ ግን/ፈ/ እና የሥራ ፈላጊዎች ክ/ል ባለሙያ ወ 50 7 0935830404
165 ነፃነት ደመቀ ድሬዳዋ ድሬ ደዋ ድግሪ ሞዴል ቅመራ ሴ 38 4 0910382902
166 ቤተልሄም እሸቱ ድሬዳዋ ድሬ ደዋ ድግሪ ገበያ ትስስር ሴ 35 4 0921162006
167 አጅሉ ቶማስ ጋምቤላ ቢሮ ጋምቤላ ዲፕሎማ የሂ/አያያዝና ኦዲት ክ/ድ/ ባለሙያ ሴ 34 6 0965824866
168 ቧይ ጋትኮት ጋምቤላ ቢሮ ጋምቤላ ድግሪ የኢንተርፕራይዞች ልማት ባለሙያ ወ 35 4 0936725302
169 መሐመድ ዳራሶ አፋር ሰመራ ሰመራ ድግሪ የኢ/ል/ ደረጃ ከፍተኛ ባለሙያ ወ 28 7 0920101404
170 አህመድ ሉባክ አፋር ሰመራ ድግሪ የማምረቻና መሸጫ ማዕከል ባለሙያ ወ 33 5 0926139194
171 አበራ ዴቢሶ ሲዳማ ሀዋሳ ሀዋሳ ድግሪ የጥ/አነ/ኢን/ አቅም ግ/ ባለሙያ ወ 45 3 0916833617
172 ሉሌ ክፍሉ ኦሮሚያ ቢሮ አ/አ ድግሪ የግብ/ባሰሙያ ሴ 26 4 0962489295
173 አሰፋ ተሾመ ኦሮሚያ ቢሮ አ/አ ድግሪ የሥራ ዕድል ፈጠራ ባለሙያ ወ 28 3 0910759550
174 አብዱልጀዋድ አህመድ ኦሮሚያ አዳማ አዳማ ማስተር የአ/ግ/ኢን/ሽ/ቡድን መሪ ወ 38 2 0911381918
175 ከተማ ማሙዬ ኦሮሚያ ልዩ ዞን ሱሉልታ ድግሪ የአ/ግ/ኢን/ሽ/ቡድን መሪ ወ 30 7 0938013186
176 ዝናሽ ሚሊዮን ኦሮሚያ ም/ሐረርጌ ጭሮ ድግሪ መልካም ተሞክሮ ቅመራ ሴ 38 6 0955031036
177 ኬነሣ ሰፉ ኦሮሚያ ልዩ ዞን ገላን ማስተር የከ/ሥ/እ/ፈ/ቡድን መሪ ወ 38 4 0911767287
178 ነስሪያ ጀማል ኦሮሚያ ልዩ ዞን ሰበታ ዲፕሎማ የመረጃ ባለሙያ ሴ 39 6 0911914474
179 ሀጫሉ ተሸማ ኦሮሚያ ቦረና ያቤሎ ማስተር አገ/ትቡድን መሪ ወ 28 3 0911092996
180 መስፍን ሙሉጌታ ኦሮሚያ ደ/ም/ሸዋ ወሊሶ ድግሪ የፋይናነስ እና ማሽነሪ ሊዝ አስተባባሪ ወ 38 12 0910654865
181 ደመቀች ተፈራ ኦሮሚያ ዞን ቢሻንጉራቻ ድግሪ የማ/መሸ/ቡድን መሪ ወ 40 1 0921507268
182 ጫልቱ ደምሴ ኦሮሚያ ልዩ ዞን ሱሉልታ ድግሪ የገ/ት/ባለ ሙያ ሴ 29 4 0910418575
183 አሰገደች ወርቅነህ ኦሮሚያ ኢ/አባበር መቱ ድግሪ የፋይናነስ እና ማሽነሪ ሊዝ ቡድን አስተባባሪ ሴ 43 3 0912194309
184 ከተማ በቀለ ቤ/ጉ አሶሳ አሶሳ ማስተር የኢን/ኤክስ/ቴክ/ ሽግግር ዳይ/ዳይሬክተር ወ 43 5 0913376921
185 ቢያድግ ፈቃዱ ቤ/ጉ አሶሳ አሶሳ ድግሪ የማ/መሸ/ ማዕከላት ቅርቦት/ክት/ እና ድ/ ባለሙያ ወ 33 4 0912907097
186 አብዲናስር አህመድ ሱማሌ ክልል ጅግጅጋ ድግሪ የአንድ ማዕከል የሥራ ዕድል ፈ/ሥ/ሂ/ሃላፊ ወ 25 25 0915782299
187 ሙሃምድ ሁሴን አህመድ ሱማሌ ዞን ጎዴ ድግሪ የሥራ ፈጠራ ዳይ/ዳይሬክተር ወ 32 32 0915230910
22
188 አህመድ አሰን አ\አ ቢሮ አ\አ ድግሪ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ባለሙያ ወ 30 8 0944078162
189 ማረፊያ ታዬ አ\አ ቢሮ አ\አ ማስተር የግንባታ ግብዓት ምርት ባለሙያ ወ 30 6 0982001909
190 አብርሃም ዘሪሁን አ\አ ቢሮ አ\አ ማስተር ህጋዊነት ማስፈን ባለሙያ ወ 30 6 0920717241
191 ዲኔ አደም ሐረሪ ከተማ ሐረር ድግሪ የአንድ ማዕከል አስተባባሪ ወ 22 1 0947380600
192 ሙራድ ኢብራሂም ሐረሪ ከተማ ሐረር ድግሪ የአንድ ማዕከል አስተባባሪ ወ 28 3 0920686128
23