Professional Documents
Culture Documents
ማስፈጸሚያ መመሪያ
(ዜሮ ድረፍት)
ጥር 29, 2013
አዳማ
ይዘት
1. መግቢያ
4. ክፍል ሦስት
5. ክፍል አራት
የመሸጋገሪያ ጊዜ
6. ከፍል አምስት
በራሱ የሚተማመን እና ራሱን ከለውጥ ጋር የሚያስማማ ዜጋ በማፍራት ቀጣይነት ባለው መንገድ ድህነትን
ለመቀነስ በሚደረገው ትግል ተቀዳሚ ተልኮውን መወጣት የሚያስችል የአመራር ስርዓት መዘርጋት በማስፈለጉ፣
• የቴ/ሙያ/ት/ ስ/ ተቋም አመራር ምልመላ እና ምደባ በችሎታ ላይ የተመሰረተ ግልጽና አሳታፊ የውድድር
• ከዚህ በፊት የነበረው የአመራር ምልመላ፣ ምደባ እና ጥቅማጥቅም አፈጻጸም ከክልል ክልል እንዲሁም ከተቋም
• በአዋጅ ቁጥር 954/2008 አንቀጽ 43 ንዑስ ቁጥር 3 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ይህን የአመራር የምልመላ ፣
2. አንቀጽ 2፡ ትርጉም
3. አንቀጽ 3፡ ዓላማዎች
አንቀጽ 2፡ ትርጉም
• “ሚኒስቴር ወይም ሚኒስትር” ማለት እንደ ቅደም ተከተሉ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት
• “ምክትል ዲን” ማለት ብቃቱ በሙያ ምዘና የተረጋገጠ የመንግስትን ፖሊሲና እስትራቴጅ
ለመተግበር ብቃትና ተነሳሽነት ያለው የ ቢ-ደረጃ ፣ የ ኤ-ደረጃ ወይም ከዚያ በላይ ከሆኑ
ስልጠና የስራ ሂደትን ፣ ኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽንና የቴክኖሎጂ ሽግግር አገልግሎት የስራ ሂደትን
ወይም እንደ አስፈላጊነቱ በተቋም ተወዳድሮ በምክትል ዲንነት ደረጃ የሚመደብ ኃላፊ ነው፣
• “የትምህርትና ስልጠና ክፍል ተጠሪ” ማለት በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋም ውስጥ
• “የተቋም አመራር” ማለት በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋም የሚሰራ ማለትም ዲን፣
ተነሳሽነትን ለመጨመር
ተባብሮ የመስራትና የመምራት ብቃት ያለው እና በውሳኔ አሰጣጥ ሂደት ልምድ ያለው፣
ደረጃ እና ከዚያ በላይ የትምህርት ዝግጅት ያለውና 5 ዓመት እና በላይ የስራ ልምድ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፤
ተባብሮ የመስራትና የመምራት ብቃት ያለው እና በውሳኔ አሰጣጥ ሂደት ልምድ ያለው፣
• በትኩረት ዘርፎች ስልጠና ከሚሰጥባቸው ሙያዎች በአንዱ በ ቢ ደረጃ ከፍተኛ ኢንስትራክተር፤ በቴክኒክና
ሙያ አመራር (TVET Leader Ship) በኤ ደረጃ ኢንስትራክተር ወይም ከዚያ በላይ የደረሰ፣
• ተባብሮ የመስራትና የመምራት ብቃት ያለው እና በውሳኔ አሰጣጥ ሂደት ልምድ ያለው፣
ኢንስትራክተር፤ በኤ ደረጃ እና ከዚያ በላይ የትምህርት ዝግጅት ያለውና 7 ዓመትና በላይ የስራ ልምድ
ተባብሮ የመስራትና የመምራት ብቃት ያለው እና በውሳኔ አሰጣጥ ሂደት ልምድ ያለው፣
• በተቋሙ ውስጥ ስልጠና በሚሰጥበት የሙያ መስክ በቢ ወይም በኤ ደረጃ ኢንስትራክተር ወይም ከዚያ
በላይ ፣
• የትምህርት ክፍሉን ወደ ላቀ ደረጃ ማድረስ የሚያስችል መሪ የልማት እቅድ አዘጋጅቶ ማቅረብ የሚችል፣
• በኢንስትራክተርነት ቆይታው ከፍተኛ የስራ አፈጻጸም ያለው እና በመልካም ስነ ምግባሩ ምስጉን የሆነ፣
• በቡድን የመስራትና የመምራት ብቃት ያለው እና በውሳኔ አሰጣጥ ሂደት ልምድ ያለው፣
– ለሁለተኛ ዲግሪ 9% እና
ለሁለተኛ ዲግሪ 9% እና
2-5 ዓመት ሆኖ ለያንዳንዱ ተወዳዳሪ የሚሰጠው የስራ ልምድ ውጤት እንደ አገልግሎቱ መጠን ከ 2
ዓመት እስከ 10 ዓመት አገልግሎት ያለው 2-10% የሚያገኝ ይሆናል፣ ከ 10 ዓመትና በላይ የስራ
ዳይሬክተር፣
ውጤት ማስሞላት፣
ተ.ቁ
ቴ/ሙ/ት/ ስልጠና ቴ/ሙ/ት/ ስልጠና
ኃላፊነት ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ
ኮሌጅ ተቋም
1 ዋና ዲን
1500.00 ብር 1100.00 ብር 850.00 ብር
2 ምክትል ዲን 1200.00 ብር 900.00 ብር 500.00 ብር
ተ.
ቁ
ቴ/ሙ/ት/ ስልጠና ቴ/ሙ/ት/
ኃላፊነት ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ
ኮሌጅ ስልጠና ተቋም
1 ዋና ዲን
1500.00 ብር 1000.00 ብር 650.00 ብር
ተ.
ቁ ፖሊ ቴክኒክ ቴ/ሙ/ት/ ቴ/ሙ/ት/
ኃላፊነት
ኮሌጅ ስልጠና ኮሌጅ ስልጠና ተቋም
1 ዋና ዲን
800.00 ብር 500.00 ብር 300.00 ብር
• በ አንቀጽ 13 ንኡስ አንቀጽ 13.1 የተጠቀሰው እንደ ተጠበቀ ሆኖ በቆይታ ጊዜው ተገቢውን
አገልግሎት ካልሰጠ ወይም ዝቅተኛ አፈጻጸም ካስመዘገበ ተገምግሞ ከኃላፊነት የሚነሳ ይሆናል፣
• አንቀጽ 13.2 የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ በስራ ድክመት ወይም በራስ ፍላጎት ወይም በጤና
ችግር ምክንያት ከኃላፊነት የተነሳ ዲን ወይም ምክትል ዲን በውድድር እስኪተካ የክልሉ/ከተማ
አስተዳደሩ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ቢሮ/ኤጀንሲ ወይም ውክልና በሚሰጠው አካል
ቦታው በውክልና ተሸፍኖ ይቆያል፣
• የዲኖችና ምክትል ዲኖች መልማይ ኮሚቴ የአገልግሎት ዘመን 2 ዓመት ሆኖ እንደ አስፈላጊነቱ
የሚራዘም ይሆናል፣
• የዲኖች እና ምክትል ዲኖች መልማይ ኮሚቴ ተጠሪነቱ ለተቋሙ ትምህርትና ስልጠና ቦርድ
ይሆናል፣
• በአንድ የስራ ኃላፊነት ላይ ያለ አመራር ከአንድ በላይ በሆነ መንግድ የጥቅማጥቅም ተከፋይ
አይሆንም፡፡
• ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች የራሳቸውን ነባራዊ ሁኔታ መነሻ በማድረግ ይህን መመሪያ
መሰረት አድርገው የራሳቸውን መመሪያ ማውጣት ይችላሉ
ክፍል አራት
አንቀጽ 14፡ የመሸጋገሪያ ጊዜ