You are on page 1of 89

I.

የሪፖርት ማጠቃለያ (Executive Summary)


የድርጅቱ የ 2011 በጀት ዓመት ዓመታዊ እቅድ የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የዋና እና ደጋፊ የስራ ሂደቶች
የቁልፍና የአቢይ ተግባር ዕቅድ አፈፃፀም፣ያጋጠሙ ችግሮችና ለችግሮቹ የተወሰዱ መፍትሔዎችና
አቅጣጫዎች ያመላከተ ማጠቃለያ ሪፖርት እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡

1. ቁልፍ ተግባር አፈጻጸም


1.1. ደንቦችና መመሪያዎችን በተሟላና በፅናት ከማከናወን አንጻር የተሰሩ ስራዎች
 መመሪያዎች በ 2010 በጀት አመት ማለቅ የነበረባቸው በመሆኑ ድርጅቱ ይሄን ከማከናወን አንጻር
ድክመት እንዳለው በሁሉም ክፍሎች ተገምግሟል፡፡
 ላለፉት ሶስት ወራት ከተለያዩ የመንገድ ፕሮጀክቶች በየጊዜው በሚለቁ ባለሙያዎች ምትክ ቀደም ሲል
በማኔጅመንት ደረጃ በተወሰነው መሰረት በ‘recommendation’ ባለሙያዎችን በመቅጠር ክፈተቱን
ለመሙላት ከፍተኛ ጥረት እየተደረገና እየተከናወነ ይገኛል፡፡
 በመንገድ ፕሮጀክቶች የሚገኙ መኪኖች ላጋጠማቸው ብልሽት መመርያው በሚፈቅደው መሰረት ግዥ
ተፈፅሞ እና የጥገና ስራውን ተከናውኖ በፍጥነት ወደ ስራ እንዲገቡ እየተደረገ ነው፡፡
 በቅርቡ ከኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን የተሰጠው አጣዳፊ የዲዛይን ስራ የስራው አጣዳፊነት ግምት ውስጥ
በማስገባት መመሪያው በሚፈቅደው መልኩ የቅየሳ ስራውን የሚሰሩ ሶስት ድርጅቶች በውስን ጨረታ
በመጋበዝ አሸናፊው ድርጅት ተለይቶ በአጭር ጊዜ ውስጥ ወደ ስራ እንዲገቡ ተደርገዋል፡፡
 በእያንዳንዱ መመሪያዎችና አሰራሮች ላይ ክፍተቶች ያሉቢሆንም በአብዛኛው የሥራአፈፃፀም

ደንብና መመሪያዎቹን መሰረት በማድረግ የሚሰሩ ናቸው፡፡

 የግልፀኝትና የተጠያቂነት አሰራርን ከማስፈንረገድ ሁሉም ሰራተኛ በደንብና መመሪያዎች ላይ

የተሟላ ግንዛቤ አለው ማለት አይቻልም፡፡

1.2. ያሉንን ቋሚ አሰራሮች የማጠናከርና በፅናት ለመተግበር የተደረገ እንቅስቃሴ


 ከሞላ ጎደል ስራዎች እየተመዘገቡ ለሚመለከታቸው ባለሙያዎች በማከፋፈል የክትትል ስራ
እየተከናወነ ነው፡፡ ከዚህ በተጨማሪ የየሳምንቱ ሪፖርትም ባለሙያዎች ለቅርብ
አለቃቸውእንዲያስረክቡ ማሳሰቢያ በተሰጠው መሰረት በአመዛኙ በየሳምንቱ መጨረሻ ላይ
እየተሰበሰበ የቆየ ቢሆንም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በዲዛይን ቡድን ውስጥ የመቀዛቀዝ አዝማሚያ
እየታየ ነው፡፡
 የበጀትዓመቱንእቅድመነሻበማድረግሁሉምፈፃሚዎችእቅዱንበተደራጀሁኔታተግባራዊለማድረግቅ

ርብየሆነክትትልናቁጥጥርበመደረግላይነው፡፡

 የሰው ሃይል ቅጥርን በተመለከተ ለትልልቅ የመንገድ ፕሮጀክቶች በጎደሉት ባለሙያዎች ምትክ
በማኔጅመንት ደረጃ በተወሰነው መሰረት በ‘recommendation’ እተከናወነ ነው፡፡
1.3. መልካም አስተዳደርን በማስፈን ዲሞክራሲያዊና ደስተኛ የአሃድ ህይወት ከማረጋገጥ አንጻር፡-
 የቦንድ ግዢው በድርጅቱ ፋይናንስ በኩል ተጣርቶ ስላልተዘጋጀ በተያዘለት የጊዜ ሰሌዳ
ለሰራተኞች ማቅረብ አልተቻለም፡፤
 የድርጅቱ ነዓመታዊ እቅድ በሰኔ ወር የተዘጋጀ ቢሆንም በድርጅት ደረጃ ተጠቃልሎ መጠቃለል
ያለበት እና በድርጅቱ ስራ አመራር ቦርድ ዘግይቶ በመጽደቁ በድርጅቱ የስራ ክፍሎ ውይይ
የተደረገበት ቢሆንም መላው ሰራተኛ መሰከረም አጋማሽ ላይ በድርጅት ደረጃ ዘግይቶ ቢሆንም
ውይይት ተካሂዶበታል፡፡
 የሰላም ማሰከበር ኮታ የመጣውን ቀድሚያ መሄድ የሚገባቸው የሰራዊት አባላት ለመመልመል
እንዲቻል ያልሄዱ እና የሄዱ ደግሞ ቅድም ተከተል መዝግቦ በመያዝ ሁለት ሰዎች ተሰጥትቶን
የነበረው ኮታ አስፈላጊው ዳታ ለዘርፍ በማቅረብ ተጨማሪ ሁለት ሰዎች ስለተሰጠን ባጠቃላይ
አራት ሰዎች ፍትሃዊ በሆነ ምልመላ በማካሄድ ከድርጅታችን እንዲካተቱ የተደረገ ሲሆን
ምርመራቸው ጨርሶ እንዲሄዱ ተዘጋጅቶ ይገኛሉ፡፡
 በ 2010 ማጠቃለያ ግምገማ ተነስቶ ከነበሩ የብልሹ አሰራር መገለጫዎች ውስጥ የሊፋን መኪና
ጎማ ካልተቀየረ በስተቀር እንደዚህ ማርጀት አልነበረበትም ተብሎ የነበረ በመሆኑ በነሓሴ ወር
ለማጣራት እንዲቻል ኮሚቴ በማቋቋም ለማጣራት ጥረት የተደረገ ቢሆንም የኮሚቴ አባላት
እንሰራም የሚል እየቀረበ እስካሁን ኮሚቴው ሪፖርት ማቅረብ አልቻለም፡፡
 አዲሱ የተጠናወ BPR እና የደመወዝ ጥናት ተጠቃልሎ ካለቀ የቆየ ቢሆንም ማናጅመንቱ
አይቶ ስራ የሚጀምርበት ሁኔታ አልተከናወነም ተብሎ የተነሳ ሲሆን ማናጅመንቱም ትክክል
መሆኑ የተቀበለው ስለሆነ በ 2011 በጀት አመት እንዲጠቃለል በእቅድ ተይዟል፡፡
 የድርጅቱ ተሰብሳቢ ከመሰብሰብ አንጻር የድርጅቱ አመራሮች በ 2010 የተወሰነ የተሞከረ
ቢኖርም ክፍተኛው ገንዘብ መሰብሰብ አልቻለም በሚል በግምገማው ተነስቷል
 የድርጅቱ ንብረት የሚቀመጥበት ስቶር እጥረት እያጋጠመ ስለሆነ ለዚሁ መፍትሄ
እንዲሰጥበተ በሚል ተገምግሟል፡፡

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት


2|Page
 የድርጅቱ ተሽክርካሪ ጎማ ሲቀየር እና ጥገና ሲደረግ ከፍተኛ ቁጥጥር እንደሚያስፈልገው
አላስፈላጊ ወጪ እየታየ ስለሆ በሚል በዝርዝር በግምገማው ታይቷል፡፡
 በድርጅቱ የማይሰሩ እቃዎች ተለይቶ የሚወገድበት የተነሳ ሲሆን ትክክለኛው ዋጋ በፋይናንስ
የተሞላው በቆጠራ ኮሚቴ ከሚቀርበው በማናበብ ለውሳኔ መቅረብ እንዳለበት ከፋይናንስ
ኬዝ ቲም መግባባት ላይ ተደርሷል፡፡
 በስራ ክፍሎች ደረጃ ውሳኔ የሚሻቸው ጉዳዮች በሚገጥሙበት ወቅት የውሳኔ ሃሳብ
ከመተላለፉ በፊት በጋራ አንዲታዩ በማድረግ ስራዎች እየተከናወኑ ይገኛሉ፡፡
 መልካምአስተዳደርለማስፈንሁሉንምስራዎችበመመሪያብቻእንዲከናወኑጥረትያደረጋልሆኖ

ምየተሟላነው ለማለት ያስቸግራል፡፡ ለምሳሌ DB የመንገድ ፕሮጀክቶች ላይ እየሰሩ የሚገኙ

ሙያተኞች ለስራ የሚገለገሉበት የስልክ ክፍያ እየተፈጸመ አይደለም፡፡

 የሙያተኛውንየስራተነሳሸነትናየሞራልአቅምለማሳደግመ/
የሙያተኛውንየስራተነሳሸነትናየሞራልአቅምለማሳደግመ/
ቤቱበዓመትየሚያገኘውንየትርፍመጠንበማየትየአንድወርደሞዝቦነስእናየአንድደረጃእርከንእን

ዲሰጣቸውተደርጓል፡፡
1.4. የለውጥ እንቅስቃሴ ውጤቶችንና ምርጥ ስራዎችን በማሰባሰብ በመመሪያና በአሰራር በመደገፍ ተቋማዊ
ለማድረግ የተደረገ እንቅስቃሴ
 የ IFRS ትግበራው በወቅቱ ውሳኔ ስላልተሰጠው የዘገየ ቢሆንም በመጨረሻው የመጀመሪያው
ሩብ አመት አሸናፊ ከሆነው ድርጅት ጋር ውል ታስሮ አሰከ ጋፕ አናላይሲስ እና የፖሊሲ ምርጫ
ተዘጋጅቶ የቀረበ ሲሆን በማናጅመንቱ ውሳኔ የሚያስፈልጋቸው ተሰብሳቢ፤የቢሮ ጉዳይ እና
ተከፋይ ሂሳቦች በየስራ ክፍሉ ተዘጋጅቶ እንዲቀርብ የስራ ትእዛዝ ተላልፏል፡፡
 የ BPR ትግበራው የጥቅማጥቅም መመሪያው በማናጅመንቱ በወቅቱ ታይቶ እንዲጸድቅ
ስላልተወሰነ አቀናጅቶ ለማሰተግበር ጊዜ በመውሰዱ ምክንያት በተያዘው እቅድ መሰረት
ማስተግበር አልተቻለም፡፡
 በመስሪያቤታችን ያሉ የሠራዊት አባላት የማዕረግ መቆያ ጊዜያቸውን እንደሸፈኑ ወደ ማ/ ማ/ማዕከል
በመላክ ስልጠና እንዲያገኙና ወደ ሚቀጥለው ማዕረግ እንዲሸጋገሩ ተደርጓል፡፡ በስራ ሂደቱ ውስጥ
ሶስት አባላት ከመ/
ከመ/አ ወደ ሻ/
ሻ/ል የመቆያ ጊዜያቸውን ሸፍነው የተሸጋገሩ ሲሆን፡ አንድ አባል ደግሞ
ከሃ/
ከሃ/አለቃ ወደ ም/
ም/መ/አ እንዲሁም አንድ ሰው ከ
ከ አለቃ ወደም/
ወደም/መ/አለቃ ስልጠናቸውን ጨርሰው
ተሹሟል፡፡
 ከመከላከያ ኢንጅነሪንግ ኮሌጅ ተመርቀው የሚመጡ የሠራዊት አባላት ወደ ስራ የሚያስገባቸው
አጫጭር ስልጠናዎች ይሰጣቸዋል፡፡
 የሰላም ማስከበር ተሳትፎ ሙያን መሰረት ባደረገ መልኩ በሚመጣልን ኮታ መሰረት ያለ አድልዎ
እና በአሰራር በመልመል ወደ ተለያዩ አገሮች ይላካል፡፡
የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት
3|Page
1.5. ያሉንን ልምዶችና ዕውቀት ማሰባሰብና ተቋማዊ ለማድረግ የተደረገ እንቅስቃሴ

 ህዳሴ ዋንጫ አቀባበል መሰረት በማድረግ የድርጅቱ ሰራተኞች የቦንድ ግዢ እና ወርሃዊ መዋጮ
ፈቃደኛ የሆኑ ሰራተኞች እንዲሳተፉ ተደርጎ የተወሰኑ ሰራተኞች እና ሁሉም የማናጅመንት
አባላት በቦንድ ግዢው ተሳትፈዋል፡፡
 የህዳሴ ዋንጫ ምክንያት በማድረግ ሁሉም የድርጅቱ ሰራተኞች እና ማናጅመንት አባላት የጽዳት
ስራ እንዲያከናውኑ ተደርጓል፡፡

2. በዓቢይ ተግባር
2.1. አደረጃጀት የማስተካከልና አስፈላጊውን የሰው ኃይልና የማቴሪያል ስታንዳርድ ማዘጋጀት ፡ አዲስ
በተጠናው የመንገድ የስራ ሂደት የ BPR ጥናት መሰረት የቅየሳ ባለሙያዎች በአንድ ኬዝ ቲም ስር
መደራጀት ያለባቸው ሲሆን በዚሁ መሰረት የውስጥ ማሰታወቂያ ወጥቶ የኬዝ ቲም መሪ ተመድቦ በአንድ
አደረጃጀት ስር እንዲሆኑ በሃምሌ ወር ላይ የተከናወነ ቢሆንም በነሃሴ እና በመስከረም ወር ላይ ግን
ከአደረጃጀት ጋር ተያይዞ የተከናወነ ስራ የለም፡፡
2.2. የአጭር ጊዜ ስልጠና በመ/መ/ዲ/ኮ/አስተ የስራ ሂደት ስር በተለያዩ የሙያ መስኮች የተለያዩ ስልጠናዎች

ሲሰጡ ቆይተዋል፡፡(የሲቪል 3D ፡ በመሰረታዊ የአውቶካድ ትምህርት፤ በ ’INROADS’ ፤ በ


‘EAGLE POINT’ እና በ ‘STADPRO’ የተስጡ የተለያዩ ስልጠናዎች ተጠናቋል)
2.3. የአመለካከት ግንባታ በተመለከተ በመከላከያ እንዲሰራ ከተሰጡ ስራዎች ውስጥ የታላቁ
ህዳሴ ግድብ ዋንጫ አቀባበል የድርጅቱ ሰራተኞች የቦንድ ግዢ እንዲያከናውኑ ተደርጓል፡፡
 በዘርፍ ደረጃ የተዘጋጀው የጸረ ሙስና ስልጠና ከኬዝ ቲም መሪ እና ከፍተኛ መኮነኖች
ስልጠናው እንዲከታተሉ ተደርጎ ግናዛቤ እንዲያገኙ ተደርጓል፡፡
3. በቁልፍ ተግባር ዕቅድ አፈጻጸም ወቅት የነበሩ ጠንካራና ደካማ ጎኖች እና ዋና ዋና ችግሮች፣የተወሰዱ የመፍትሄ
ዕርምጃዎችና የወደፊት የአፈጻጸም አቅጣጫ
የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት
4|Page
3.1. በቁልፍ ተግባር ዕቅድ አፈጻጸም ወቅት የነበሩ ጠንካራና ደካማ ጎኖች እና ዋና ዋና ችግሮች፣የተወሰዱ የመፍትሄ
ዕርምጃዎችና የወደፊት የአፈጻጸም አቅጣጫ
የታዩ ጠንካራ ጎኖች፡

 የየሳምንቱ ሪፖርት የማቅረብ ሂደት በተቆራረጠ መልኩም ቢሆን አሁንም መቀ ጠሉ


 ባለፉትወራቶችወደሶስትፕሮጀክትበመሄድበስራያጋጠሙችግሮችለመፍታትተሞክሯል፡፡

 በሁሉም የመንገድ ዋና የስራ ሂደት አባላት ደረጃ በሚባል መልኩ ከፍተኛ የስራ ተነሳሽነት እና
ፍላጎት መኖሩ ከዚህ ጋር ተያይዞም የተሰጣቸውን ስራ በጊዜ ለማስረከብ ከፍተኛ ርብርብ
የሚያደርጉ መሆናቸው፡፡
 የአመቱ የስራ እቅድ ለማሳካት ገበያ የማፈላለግ እና ድርጅታችን የማስተዋወቅ ስራ ወደ ሁለት

ክልሎች በአካል መሄድ ተችሏል፡፡

የነበሩዳካማጎኖች

 ከፕሮጀክትየሚመጡወርሃዊሪፖርቶችናአቴንዳስበተፈለገውጊዜያለማድረስችግርአለ፡፡

 የድርጅታችን የመኪና ግዢ በመዘግየቱ ምክንያት ለመኪና ኪራይ የሚወጣው የገንዘብ መጠን

በድርጅታችን የአቅም ግንባታ እና ወጪ ቅነሳ ቀላል የማይባል አሉታዊ ተፅእኖ እያሳደረ ይገኛል፡፡
 አሁንም የየሳምንቱ ሪፖርት አስታዋሽ ሳያስፈልግ በሳምንቱ መጨረሻ የማስረከብ ባህል የሚቀረው ነገር
መኖሩና በቅርብ ጊዜም መቀዛቀዝ መታየቱ
 አዲስ የተጠናው የመንገድ የስራ ሂደት የ BPR ጥናት ሙሉ በሙሉ ወደ ትግበራ አለመግባት፤
3.2. በቁልፍ ተግባር ዕቅድ አፈጻጸም ላይ ያጋጠሙ ዋና ዋና ችግሮች፣ የችግሮች ባለቤት ፣የተወሰዱ
የመፍትሄ ዕርምጃዎችና የወደፊት የአፈጻጸም አቅጣጫ፡-

 በየጊዜው ለቡድኑ አባላት ማሳሳቢያ በመስጠት የየሳምንቱን አጠቃላይ የስራ አፈፃፀም እንዲያስረክቡ ጥረት
እየተደረገ ነው፡፡

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት


5|Page
ዝርዝር ሪፖርት

4. የህንጻ፣ የመንገድ፣ የመስኖና ግድብ ዲዛይን እና ኮንትራት አስተዳደር አፈጻጸም


4.1. የህንፃ ዲዛይን ቡድን የመሰከረም ወር እና የመጀመሪያ ሩብ አመት የስራ አፈፃፀም ሪፖርት
1. የመከላከያመሠረተልማትግንባታዘርፍፕሮጀክቶች
1.1. በባህርዳር ከተማ ለሚገነባው በሜ/ጄነራል ሃየሎም አርአያ ወታደራዊ አካዳሚ የነበረውን የባለቤት
ፍላጎት(Design Program) በማጥራት እና እስከ አሁን የተሰሩትን
ስራዎችበጋራበመሆንየተመለከትንሲሆን፤ በዚህወርየብር 92,300.00 ስራለመስራትታቅዶብር
69,225.00 ወይም 75%ለመስራትተችሏል፡፡በአጠቃላይፕሮጀክቱበነሀሴወርየተጀመረስራሲሆን፣
በሩብበዓመቱየብር 184,600.00 ለመስራትታቅዶየብር 178,450.00 ወይም 75% ተከናውነዋል፡፡
1.2. የአየርሃይልየባንከርስራበነባሩፕሮጀክትላይያልተሟሉናአዳዲስፋለጎቶችንበማካተትሙሉዲዛይንየሚ
ሰራስራሲሆንበመስከረምወርተጀምሮበህዳርወርመጨረሻእንዲያልቅብር 180,000.00
የተያዘለትሲሆን፣ በዚህወርየብር 60,000.00 ስራለመስራትታቅዶየብር 45,000.00 ወይም 75%
የተከናወነሲሆን፣
ስራውበመስከረምወርእንዲጀምርስለታቀደበዚሁመሠረትየሩብዓመቱአፈፃፀምከወሩአፈፃፀምጋርእኩ
ልነው፡፡

2. የአርሚፋውንዴሽንፕሮጀክቶች
2.1. በባህርዳርሳይትየውስጥዲዛይንየተዘጋጀሲሆንየሚቀረውንየስትራክቸራልስራከቦታውማጣጣምናየሳይ
ትወርክስራነው፡፡
ምንምእንኳንስራውንበሐምሌወርተጀምሮማለቅየነበረበትበነሃሴወርቢሆንምበዚሁወርየብር
21,558.90 ወይምከተያዘለትጠቅላላዋጋ 20% የሚሆንስራተሰርተዋለ፡፡በአጠቃላይበሩብዓመቱየብር
86,235.60 ለመስራትታቅዶየብር 38,806.00 ወይም 45% ለመስራትተችሏል፡፡

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት


6|Page
3. የመከላከያመሃንዲስዋናመምሪያፕሮጀክቶች
3.1. የሰላምማስከበርሀወልትመስከረምተጀምሮበጥርወርእንዲያልቅብር 125,000.00
ተይዞለትበሌላንዑስስራተ Ì ራጭየሚሰራሲሆን፣ ምንምእንኳንበዚህወርብር 25,000.00
ለመስራትየታቀደቢሆንምለጨረታውየሚያስፈልጉቅድመሁኔታዎችንከማዘጋጀትበስተቀርበብርየሚ
ለካስራለመስራትአልተቻለም፡፡
ስለሆነምስራውከመስከረምእንደመጀመሩየሩብዓመቱአፈፃፀሙከወሩአፈፃፀምእኩልነው፡፡
3.2. የማዕከላዊዕዝዋና መ/ቤትየመሰብሰቢያአዳራሽ፣ የመዝናኛናሌሎችያካከተህንፃስራብር 150,000.00
የተያዘለትሲሆንበሐምሌወርተጀምሮመስከረምወርለመጨረስበታቀደውመሠረትበዚህወር የ
50,000.00 ብርስራለመስራትታቅዶ 65%ወይምብር 32,500.00 ለመስራትተችሏል፡፡
በዚህመሠረትስራውበሩብዓመቱመጨረሻማለቅየነበረበትቢሆንምየጠቅላላውስራ 80% ወይምየብር
120,000.00 ብቻለማከናወንተችሏል፡፡
3.3. የማዕከላዊዕዝየነባሩዋናመ/ቤትየጥገናስራብር 150,000.00
ተይዞለትበነሃሴወርስራየሚጀምርሲሆንበባለፈውወርየሚሰሩትንስራዎችበዝርዝርከመለየትስራውጭ
በዚህወርየተሰራስራየለም፤ምክንያቱምዋናውንስራለመጀመርከባለቤትያደረግነውየግንኝነትጥረትአና
ሳበመሆኑነው፡፡ስለዚህበሩብዓመቱየብር 50,000.00 ስራለመስራትታቅዶ 5% ወይምየብር 2,500.00
ስራብቻለማከናወንተቸሏል፡፡
4. ሌሎችስራዎች
4.1. የጦርሃይሎችሆስፒታልስራየሙሉዲዛይንስራሲሆን፤ ብር 736,400.00
ተይዞለትበሐምሌወርተጀምሮበየካቲትወርመጨረሻየሚያልቅሲሆን፤ በዚህወርየብር 92,050.00
ለመስራትታቅዶ 85%ወይምየብር 78,242.50 የተሰራሲሆን፣ በዚህምመሠረትበሩብዓመቱየብር
276,150.00 ስራለመስራትታቅዶየብር 142,677.50 ወይም 51% ስራለመስራትተችሏል፡፡
4.2. በአየርሃይልዋናመምሪያበመቐሌእናበድሬዳዋከተማለሚገነቡየአብራሪዎችቢሮበመስከረምወርተጀም
ሮበጥቅምትወርመጨረሻእንዲያልቅታስቦለእያንዳዳቸውብር 129,158.00 የተያዘላቸውቢሆንም፣
በዚህወርብር 64,579.00 ለየፕሮጀክቱለመስራትታስቦምንምስራአልተሰራም፡፡
ምክንያቱምባለቤትየተዘጋጀውንየመጀመሪያዲዛይንበፕሮግራምመጣበብምክንያትለማየትአለመቻሉ
ነው፡፡
በዚሁመሠረትስራውመስከረምወርእንደመጀመሩየሩብዓመቱአፈፃፀምከወሩአፈፃፀምጋርአንድዓይነት
ነው፡፡

በአጠቃላይ በመስከረም ወር ለመስራት ዕቅድ ከተያዘለት የብር 498,508.00 ስራ የብር 246,526.38


ወይም 49.45% ለመስራትሲቻልበዚህወርበዕቅድያልተካተቱስራዎችእንደነ ደ/ዘይት፣

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት


7|Page
የመቀሌናየድሬዳዋሆስፒታሎችእንዲሁምየመከላከያዋናመስራቤትየፍረኒቸርዲዛይንናየስራዝርዝርየማዘጋ
ጀትስራተሰርተዋል፡፡ስለዚህበሩብዓመቱሊሰራከታቀደውብር 961,145.60 ስራየብር 512,453.50 ወይም
53% ለመስራትተችሏል፡፡

4.2. በህንጻ ኮን/አስተዳደርናኘ/ ክትትል የመስከረም ወር እና የመጀመሪያ ሩብ አመት 2011

በጀት አመት እቅድ የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት


1. የፕሮጀክት ክትትልና ኮንትራት አስተዳደር ስራዎች
 የመስክጉብኝት
በመስከረምወርድርጅቱየቁጥጥርናየኮንትራትአስተዳደርስራዎችበሚሰራባቸውየህንፃግንባታፕሮጀክቶችጉብኝት
ከተደረገባቸውአርሚፋውንዴሽን(ደብረዘይት፣አዳማ፣አዋሳ፣መቀሌ
፣ሰሚትአንድእናሁለትእንዲሁምመቀሌባለሶስትኮኮብ)፣መ/ዋና መ/ቤትእናአዲስአበባቤቶችገላንሳይትናቸው፡፡
እንዲሁምየኢንሳሪሞትሳይትፐሮጀክትውስጥ ለ 14
ፕሮጀክቶችየመጀመሪያርክክብተከናውኗልከነዚህምውስጥአጣዬ፣ በርሀሌ፣ አፍዴራ፣ መተማ፣ ቻግኒ፣
እንጂባራናሆስአናይገኙበታል፡፡
በመጀመሪያውሩብአመትበእያንዳንዱፕሮጀክትቢያንስአንድጊዜእናከዚያበላይየመሰክጉብኝትናስብሰባተከናውኗ
ል፡፡
 የማማከርየቁጥጥርናየኮንትራትአስ/ክፍያመጠየቂያ
ድርጅቱየቁጥጥርናየኮንትራትአስተዳደርስራዎችበሚሰራባቸውየህንፃግንባታፕሮጀክቶችበመስከረምወርየቁጥጥር
ናየኮንትራትአስተዳደርአገልግሎትየክፍያምሥክርወረቀቶችበማዘጋጀትየአገልግሎትገቢውንለመሰብሰብብር
3,352,163.19 በእቅድየያዘሲሆንበዚሁመሰረትብር 7,534,085.37 በማዘጋጀትለሚመለከታቸውየፕሮጀክት
ባለቤቶችቀርቧል፡፡
በዚህወርየንፋስስልክላፍቶተጠይቆየነበረውንየተጠናቀቀውልማራዘምውሳኔበመስጠትየውልማራዘምሂደትላይበ
መሆኑያልተጠየቀባቸውንየሀምሌናነሀሴንወርጨምሮወርሀዊየክፍያጥያቄየተዘጋጀበመሆኑየዚህወርተሰብሳቢካለ
ፉትሁለትወራትከፍተኛብልጫሊያሳይችሏል፡፡በአጠቃላይበመጀመሪያውሩብአመት 10,246,447.31
ለመሰብሰብእቅድየተያዘሲሆን 16,684,862.95 ለመሰብሰብተችሏል፡፡
ይህምበፐርሰንትሲገለፅ 163%ነውተሰብሳቢውከእቅድበላይሊሆንየቻለውበእቅድወቅትይጠናቀቃሉተብሎታስ
በውየነበሩፕሮጀክቶችባለመጠናቀቃቸውምክንያትነው፡፡
 ለስራተቋራጮችየክፍያምስክርወረቀትማዘጋጀት
በመስከረምወርውስጥየተለያዩየህንጻፕሮጀክቶችንየግንባታስራከሚያካሂዱስራተቋራጮችለቀረቡ 1
4 የክፍያጥያቄዎችተገቢውንየሆነምላሽእንዲያገኙሲደረግየክፍያምስክርወረቀትከተዘጋጀላቸውፕሮጀክ
ቶችየሀዋሳአርሚፋውንዴሽን(ቴክሮም፣ጳውሎስ፣ደሳለኝአስራደናማንኮንስትራክሽን)፣የመ/ዋናመ/
ቤት፣የኢንሳሪሞትየተለያዩፕሮጀክቶችእናየድሬዳዋክፍያዎችይጠቀሣሉ፡፡
የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት
8|Page
በአጠቃላይበመጀመሪያውሩብአመት 48 የስራተቋራጭክፍያዎችበህንፃኮንትራትአስተዳደርባሉባለሙያዎችተስተ
ናግዷል፡፡
 ቅድመክፍያ
በመስከረምወርውስጥከአንድስራተቋራጭ(ቴክሮምኮንስትራክሽን)የቀረበየቅድመክፍያጥያቄተስተናግዷል፡፡
በአጠቃላይበዚህሩብአመትሶሥትየቅድመክፍያሰርትፍኬትተዘጋጅቷል፡፡
 የለውጥእናተጨማሪሥራውለታሰነድዝግጅት
በመስከረምወርውስጥስምንትየለውጥናተጨማሪየግንባታሥራዎችየውልሰነድበማዘጋጀትለሚመለከታቸውአካላ
ትተልኳል፡፡ከነዚህምውስጥአዶላዋዩ፣መተማ፤ባኮ፣እንጂባራይገኙበታል፡፡
በመጀመሪያውሩብአመትበአጠቃላይሀያሁለትየለውጥናተጨማሪስራዎችውለታተዘጋጅቷል፡፡
 የግንባታጊዜማራዘሚያጥያቄዎችመመርመር
በመስከረምወርውስጥከሥራተቋራጮችየቀረቡየስምንትኘሮጀክቶችየግንባታጊዜማራዘሚያጥያቄዎችንበመመር
መርአስፈላጊውውሣኔተሰጥቶባቸዋል፡፡
እንዲሁምተጨማሪመረጃለሚያስፈልጋቸውስራተቋራጮቹማስረጃቸውንእንዲያስገቡበደብዳቤተጠይቋል፡፡
ከነዚህምውስጥሰሚትአንድ፣ኦሮሚያ(ኢንሳሪሞትሳይት)፣መከላከያዋና
መ/ቤትእናየመቀሌዌስትወተርትሪትመንትይገኙበታል፡፡
በአጠቃላይበአንደኛውሩብአመትሀያአራትፕሮጀክቶችየጊዜይገባኛልጥያቄአቅርበውበባለሙያተመርምሮመልስተ
ሰጥቶባቸዋል፡፡
 ወርሐዊሪፖርትማዘጋጀት
በግንባታሥራላይላሉየተለያዩየህንፃግንባታኘሮጀክቶችወርሐዊሪፖርትበማዘጋጀትለየኘሮጀክትባለቤቶችናለሚመ
ለከታቸውአካላትተልኳል፡፡
እንዲሁምየሁሉምፐሮጀክቶችየመጀመሪያሩብአመትየስራአፈፃፀምዝርዝርሪፖርትተዘጋጅቷል፡፡
 ለአማካሪየተከፈሉክፍያዎች
ለ 3 አማካሪድርጅቶችየክፍያሰነድበማዘጋጀትክፍያውተፈፅሟል፡፡
የክፍያምስክርወረቀትከተዘጋጀላቸውአማካሪዎችኦቲቲእናኤስቢኮንሰልትይጠቀሣሉ፡፡
በአጠቃላይበአንደኛውሩብአመት 11 የአማካሪድርጅትክፍያዎችበማዘጋጀትለሚመለከታቸውተልኴል፡፡
 የማማከርውልሰነድዝግጅት
በመስከረምወርምንምአይነትአዲስየማማከርውልያልተዘጋጀሲሆንበአጠቃላይበአንደኛውሩብአመትሁለትየማማ
ከርውልሰነድዝግጅትተከናውኗል፡፡

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት


9|Page
4.3. የመንገድ ዲዛይን ቡድን

1. የሆሚቾ አሙኒሽን መቃረቢያ እና የውስጥ ለውስጥ መንገድ


የሆሚቾ አሙኒሽን መቃረቢያ እና የውስጥ ለውስጥ መንገድ የዲዛይን ስራ በዚህ የበጀት አመት ከተያዙት የዲዛይን
ስራዎች አንዱ ሲሆን በእቅዱ መሰረት የቅየሳ ስራውን እስከ ሃምሌ ወር መጨረሻ ድረስ መጠናቀቅ ተችላል፡፡
በመሆኑም በእቅዱ መሰረት በሃምሌ ወር ውስጥ የ 201,433.83 (ሁለት መቶ አንድ ሺ አራት መቶ ሰላሳ ሶስት ከ
83/100) የሚገመት የዲዛይን ስራ ማለትም የእቅዱን 100% ተከናውነዋል፡፡ምንም እንኩዋን የቅየሳ ስራው ቀደም
ብሎ መጨረስ ይቻል የነበረ ቢሆንም አካባቢው ጫካ የበዛበት ከመሆኑ ጋር ተያይዞ በባለቤት በኩል ሚከናወነው
የምንጠራ ስራ በሚፈለገው ፍጥነት ባለመሄዱ እስከ ሃምሌ ወር መጨረሻ ድረስ ሊገፋ ችለዋል፡፡
ምንም እንኩዋን ከፊሉን የዲቴይል ጥናት እስከ ነሃሴ መጨረሻ ድረስ ለማከናወን እቅድ ይዘን የነበረ ቢሆንም በመሃል
ከመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ በመጡ የጨረታ ስራዎች ምክንያት በተወሰነ ደረጃ መግፋት አስፍላጊ ሆኖ
ተገኝተዋል፡፡ በመሆኑም ከላይ በተገለጸው ምክንያት በነሃሴ ወር ውስጥ መስራት የተቻለው በመስክ ደረጃ የማቴርያል፤
የሃይድሮሎጂ እና የ ‘minor’ ስትራክቸር ዲቴይል ጥናት በመሆኑ ለማከናወን ከታቀደው 224,949.12 (ሁለት መቶ
ሃያ አራት ሺ ዘጠኝ መቶ አርባ ዘጠኝ ከ 12/100) ውስጥ መስራት የተቻለው የእቅዱን 25% ማለትም 56,237.28
(ሃምሳ ስድስት ሺ ሁለት መቶ ሰላሳ ሰባት ከ 28/100) የሚገመት ስራ ብቻ ነው፡፡
በእቅዱ መሰረት አብዛኛው የዲቴይል ዲዛይን ስራ አስከ መስከረም ወር መጨረሻ ድረስ መጠናቀቅ የነበረበት ቢሆንም
የዲችኦቶ ጋላፊ ፕሮጀክት አንዲሁም በቅርቡ ከኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን በኩል የተገኘው የመሎዶኒ-ማንዳ-ቡሬ
የመንገድ ፕሮጀከቶች የዲቱር ዲዛይን ለመስራት ሲባል ማከናወን የተቻለው የማቴርያል እና የፔቭመንት ዲዛይን ብቻ
ነው፡፡ በመሆኑም በመስከረም ወር ውስጥ ለመስራት ከታቀደው ውስጥ ማከናወን የተቻለው 50% ወይም
115,817.89 (አንድ መቶ አስራ አምስት ሺ ስምንት መቶ አስራ ሰባት ከ 89/100) የሚገመት ስራ ብቻ ነው፡፡
በአጠቃላይ በአንደኛው ሩብ አመት ውስጥ ለማከናወን ከታቀደው 658,018.74 (ስድስት መቶ ሃምሳ ስምንት ሺ
አስራ ስምንት ከ 74/100) ውስጥ ብር 373,489.00 (ሶስት መቶ ሰባ ሶስት ሺ አራት መቶ ሰማንያ ዘጠኝ ከ 00/100)
ማለትም የእቅዱን 56.76% ማከናወን ተችለዋል፡፡

2. የበለስ መካነብርሃን ቀሪ የዲዛይን ስራዎች


የበለስ መካነብርሃን የዲዛይን ስራ በአብዛኛው የተጠናቀቀ ቢሆንም ቀሪ የድልድዮች ስትራክቸራል ዲዛይን
ስራዎች በመጀመሪያዎቹ ሶስት ወራት ለማጠናቀቅ አቅድ በተያዘው መሰረት የቀሪ ድልድዮች ስትራክችራል
ዲዛይን በማጠናቀቅ ለመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ገቢ ማድረግ የተቻለ በመሆኑ በእቅዱ መሰረት

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት


10 | P a g e
የ 185,658.87 (አንድ መቶ ሰማንያ አምስት ሺ ስድስት መቶ ሃምሳ ስምንት ከ 87/100) የሚገመት ስራ
ማለትም የእቅዱን 100% ማከናወን ተችላል፡፡
ለመከላከያ ኮንስትራክሽን ገቢ ከተደረጉት ዲዛይኖች ውስጥ የአምስቱ በኮንሳልታንቱ በኩል አስተያየት
ተሰጥቶበት ተስተካክሎ ለ ‘approval’ የተላከ ሲሆን የቀሪ አምስቱም በቅርቡ ከኮንሳልታንቱ በኩል በመጣ
መጠነኛ ’comment’ መሰረት ለ‘approval’ በሚሆን መልኩ እየተዘጋጀ ይገኛል፡፡
3. ከእቅድ ውጪ የተከናወኑ ስራዎች
3.1.የጨረታ ስራዎች
ከመከላከያ ኮንሰትራክሽን ኢንተርፕራይዝ በቀረበልን ጥያቄ መሰረት የሁለት ፕሮጀክቶች ለጨረታ
መወዳደሪያ የሚያገለግል የመጀመሪያ ደረጃ ዲዛይን በማከናወን ማስረከብ ተችለዋል፡፡ ምንም እንኩዋን
ስራዎቹ በእቅድ ላይ ያልነበሩ ቢሆንም ቀደም ሲል ለጨረታ ማስገቢያ የተሰጠው ጊዜ አጭር ከመሆኑ የተነሳ
በእቅድ ላይ የነበሩትን ስራዎች ለጊዜው እንዲቆዩ በማድረግ ስራዉን ማጠናቀቅ በመቻሉ ከሁለቱም
ፕሮጀክቶች በድምሩየ 500,000.00 (አምስት መቶ ሺ ብር) የሚገመት ስራ እስከ ነሃሴ ወር መጨረሻ ድረስ
ማከናወን ተችለዋል፡፡
3.2.የመሎዶኒ ጀንክሽን-ማንዳ-ቡሬ የመንገድ ፕሮጀክት ዲቴይል ዲዛይን ስራ
የመሎዶኒ ጀንክሽን-ማንዳ-ቡሬ የመንገድ ፕሮጀክት ከኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን የተገኘ የመንገድ
ፕሮጀክት ሲሆን በአጭር ጊዜ ውስጥ እንዲጠናቀቅ በተሰጠው ትእዛዝ መሰረት በአብዛኛው ከፍሪላንሰሮች
የተዋቀረ አንድ የዲዛይን ቡድን በማቋቋም ወደ እንቅስቃሴ ተገብተዋል፡፡
በዚሁ መሰረት ሁለት ጊዜ የመስክ ዳሰሳ ጥናት የተከናወነ ሲሆን የቅየሳ ስራ እንዲሁም የማቴሪያል ጥናት ስራ
ተጀምሮ በሂደት ላይ ይገኛል፡፡ በመሆኑም የመጀመሪያ ደረጃ የመስክ ዳሰሳ ጥናት መሰረት ያደረገ
‘Inception Report’ በማጠናቀቅ ለኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ገቢ በመደረጉ እስከ መስከረም ወር
መጨረሸ ድረስ የብር 576,520.00 (አምስት መቶ ሰባ ስድስት ሺ አምስት መቶ ሃያ ብር) የሚገመት ስራ
ማከናወን ተችለዋል፡፡
3.3 የመሎዶኒ ጀንክሽን-ማንዳ-ቡሬ የመንገድ ፕሮጀክት እና የዲቺኦቶ ጋላፊ የዲቱር ዲዛይን ስራ
ከዋናው ዲዛይን በተጨማሪ በርእሱ ላይ የተጠቀሱት ሁለት ፕሮጀክቶች የዲቱር ዲዛይን ስራ ከኢትዮጵያ
መንገዶች ባለስልጣን እንዲሁም ከመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ በተሰጠ የስራ ትእዛዝ መሰረት
እየተከናወነ የሚገኝ ሲሆን የዲቺኦቶ ጋላፊ ፕሮጀክት የዲቱር ዲዛይን ስራ ተጠናቆ ለአስተያየት ወደ
ኮንሳልታንቱ በቅርቡ ተልከዋል፡፡
3.4.የመከላከያ ዋና መስሪያ ቤት የአውሮፕላን ማረፊያ ዲዛይን ስራ
የመከላከያ ዋና መስሪያ ቤት የውስጥ ለውስጥ መንገድ ዲዛይን ቀደም ብሎ ተጠናቆ የነበረ ቢሆንም የባለቤት
ፍላጎት ወደ አውሮፕላን ማረፊያ በመቀየሩ የክላሳ ስራው እየተከናወነ ይገኛል፡፡ የጂኦሜትሪክ ዲዛይን ስራው
ቀደም ሲል የተጠናቀቀ ሲሆን ቀሪ የሃይድሮሊክ ዲዛይን ደግሞ በመከናወን ላይ ይገኛል፡፡ በመሆኑም ቀሪ
ዲዛይኖች በሁለት ሳምንት ጊዜ ውስጥ ለማጠናቀቅ እቅድ ተይዘዋል፡፡
3.5.የድሬዳዋ የጋራ መኖሪያ ቤቶች የውስጥ ለውስጥ መንገድ የዲዛይን ክለሳ ስራ
የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት
11 | P a g e
የድሬዳዋ የጋራ መኖሪያ ቤቶች የውስጥ ለውስጥ መንገድ ዲዛይን ቀደም ሲል ሙሉ የዲዛይን ስራው
በማጠናቀቅ ለስራ ተቋራጩ ተልኮ የነበረ ቢሆንም አስገዳጅ በሆነ ሁኔታ ሳይት ፕላኑ ላይ በተደረገ ለውጥ
ከህንጻ ዲዛይን ጋር በመናበብ ሙሉ የክለሳ ስራ በመስራት ማጠናቀቅ ተችለዋል፡፡

5.3.2. መንገድ ዲዛይን ቡድን በዕቅድ አፈፃፀም ወቅት ያጋጠሙ ዋና ዋና ችግሮች፣ የችግሩ ባለቤት
የተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎች እና የቀጣይ የአፈጻጸም አቅጣጫዎች
ያጋጠሙ ችግሮች
 ለቅየሳ ስራ ወደ ሆሚቾ አሙኒሽን ፕሮጀክት ተጉዞ የነበረው ቡድን ውስጥ መጠነኛ አለመግባባት
መፈጠሩ
 ምንም እንኩዋን የዲዛይን ስራው ቀደም ብሎ የተከናወነ ቢሆንም የአየር ሃይል የውስጥ ለውስጥ
መ/ድ ፕሮጀክት ላይ የዲዛይን ችግር መከሰቱና ከዚህ ጋር ተያይዞም መጉዋተት በመፈጠሩ የስራ
ተቀራጩ ተጨማሪ የጊዜ ማካካሻ መጠየቅ ችለዋል፡፡
 ምንም እንኩዋን በጣም የተጋነነ መጉዋተት ባይሆንም የበለስ መካነ ብርሃን ፕሮጀክት ላይ
በጂኦቴክኒካል ሪፖርቱ ላይ በነበሩ አንዳንድ ግልፅ ያልሆኑ ጉዳዮች ምክንያት የቀሪ ድልድዮች
ዲዛይን ለማጠናቀቅ ከታሰበው ጊዜ በላይ በጥቂት ቀናት መዘግየቱ
የችግሩ ባለቤት
 በዲዛይን ስራውና በቅየሳ ስራው የተሳተፉ የቡድኑ አባላት
 የጂኦቴክኒካል ጥናቱን ያከናወነው ንኡስ ስራ ተቁዋራጭ
የተወሰዱ የመፍትሄ አቅጣጫዎች
 ከዋናው መ/ቤት ወደ ፕሮጀክቱ ሰው በመላክ በተደረገ ስብሰባ ችግሩን መፍታት ተችለዋል፡፡
ምንም እንኩዋን ጊዜ ወስዶም ቢሆን የዲዛይን ችግሩ የተስተካከለ ቢሆንም ፕሮጀክቱ ላይ ካስከተለው
ተፅእኖ አንፃር ለችግሩ ምክንያት ለሆነው ሰው የቃል ማስጠንቀቂያ ተሰጥተዋል፡፡

4.4. የመንገድ፤መስኖናግድብፕሮጀክትክትትልናኮንትራትአስተዳደር

4.4.1. የፕሮጀክቶችግንባታዝርዝርአፈፃፀም፡-

 በመስራትላይያሉፕሮጀክቶች

1. የባህርዳርሆስፒታልየውስጥለውስጥመንገድ
 የሥራውባለቤት....................................................የመከላከያመሠረተልማትግንባታዘርፍ

 ሥራተቋራጭ.......................................................መከላከያኮንስትራክሽንኢንተርኘራይዝ

 አማካሪመሃንዲስ..................................................መከላከያኮንስትራክሽንዲዛይንድርጅት

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት


12 | P a g e
 ዋናውየሥራውል..................................................ብር 71,443,056.80

 ተጨማሪ/ተቀናሽየሥራውል……………………ብር 8,972,475.14

 አጠቃላይየሥራውል................................................ ብር 80,415,531.94

 የሥራውልየተፈረመበት........................................ July 13, 2016

 ስራውየተጀመረበትቀን............................... .Nov. 11, 2016

 የኘሮጀክቱየሥራጊዜ............................................. 240 ካላንደርቀናት

 በተጨማሪስራዎችምክንያትየተሰጠጊዜ……23 ካላንደርቀናት

 በጊዜይገባኛልጥያቄየተሰጡቀናት…………..303 ካላንደርቀናት

 አጠቃላይለኘሮጀክቱየተሰጠውየሥራጊዜ……566 ካላንደርቀናት

 ከውልስምምነትበላይያለፉጊዜያት …………….122 ካላንደርቀናት (21.55%)

 እስከአሁንየተከናወነሥራበብር (ቫትንጨምሮ)….66, 263,676.26 (96.82%)

1.1. የኘሮጀክቱየፋይናንስሁኔታ

ቅድመክፍያ...............................................................................……………ብር 21,432,917.04

 ለተከናወነሥራበክፍያሰርተፍኬትየተፈፀመክፍያ...............ብር 41,949,729.82

 ቅድመክፍያያልተመለሰ............................................... ……………ብር 0.00

 ጠቅላላየተከፈለክፍያ..................................................…………….ብር 63,382,646.86

1.2 የኘሮጀክቱአፈፃፀም

 ስ/ተቋራጩቀደም ሲልየመጀመሪያደረጃርክክብእንዲደረግለትጥያቄአቅርቧል፡፡

 የአስፋልትስራውየተጠቃለለቢሆንምበለውጥስራየተሰጡትየአፈርቆረጣናሙሌትስራእየተከናወነነ

ው፡፡

 የለውጥስራውል(የአፈርቆረጣናሙሌት)

ተዘጋጅቶለፊርማናማህተምወደአሰሪውመ/ቤትከተላከበኋላሳይፈረምተመላሽተደርጓል፡፡

 የሳይትላይጉብኝቶችንበማድረግተጨማሪየተሰጡትንየለውጥስራዎችንበማካተትየውልሰነድተዘጋ

ጅተዋል፡፡

1.3 ያጋጠሙችግሮች-

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት


13 | P a g e
 የሥራአፈፃፀምከእቅዱበታችመሆን፣

 የለውጥስራዎችየስራውልበወቅቱበባለቤትውሳኔባለመሰጠቱበስራውላይመዘግየትንአስከትሏ

 ሌሎችተጨማሪየለውጥስራዎችበመኖራቸውምክንያትየተዘጋጀውየለውጥስራውልከባለቤቱተመ

ላሽተደርጓል፡

 ስ/ተቋራጩየተከለሰየስራመርሃ-ግብርማቅረብአልቻለም፤

 የባለቤትፍላጎትበተማላመንገድአለመታወቁ፡፡

1.4 የተወሰደእርምጃ-

 አንዳንድየቀሩስራዎችእስከሚጠናቀቁድረስርክክብማድረግእንደማንችልለቀረበውየርክክብጥያቄ

መልስተሰጥቷል፡፡

 የለውጥስራውል(የአፈርቆረጣናሙሌት)

ከሌሎችተጨማሪየለውጥስራዎችጋርበአንድሰነድአዘጋጅቶለማውጣትበመስራትላይእንገኛለን፡፡

 ስ/ተቋራጩየተከለሰየስራመርሃ-ግብርእንዲያቀርብበደብዳቤጠይቀናል፡፡

2. የመቀሌሆስፒታልየውስጥለውስጥመንገድ

 የሥራውባለቤት....................................................የመከላከያመሠረተልማትግንባታዘርፍ

 ሥራተቅራጭ.......................................................መከላከያኮንስትራክሽንኢንተርኘራይዝ

 አማካሪመሃንዲስ..................................................መከላከያኮንስትራክሽንዲዛይንድርጅት

 ዋናውየሥራውል..................................................ብር 56,906,648.21

 ተጨማሪ/ተቀናሽየሥራውል……………………ብር 589,306.94

 አጠቃላይየሥራውል..............................................ብር 57,495,955.15

 የሥራውልየተፈረመበት........................................ August 26,2016

 ስራውየተጀመረበትቀን............................... November 13,2016

 የኘሮጀክቱየሥራጊዜ............................................. 240 ካላንደርቀናት

 በተጨማሪስራዎችምክንያትየተሰጠተጨማሪጊዜ….34 ካላንደርቀናት

 በጊዜይገባኛልጥያቄየተሰጡቀናት……………………193 ካላንደርቀናት

 አጠቃላይለኘሮጀክቱየተሰጠውየሥራጊዜ……………467 ካላንደርቀናት
የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት
14 | P a g e
 ከውልስምምነትበላይየወሰደውጊዜ………………….231 ካላንደርቀናት (49.46%)

 እስከአሁንየተከናወነሥራበብር (ቫትንጨምሮ)..........ብር 45,174,873.26(86.32%)

2.1 የኘሮጀክቱየፋይናንስሁኔታ

ቅድመክፍያ …………………………………………………..ብር 17,071,994.47

 ለተከናወነሥራበክፍያሰርተፍኬትየተፈፀመክፍያ….. ብር 26,138,753.87

 ቅድመክፍያያልተመለሰ………………………………… ብር 0.00

 ጠቅላላየተከፈለክፍያ..................................................……… ብር 43,209,562.96

2.2 የኘሮጀክቱአፈፃፀም

 ስ/ተቋራጩቀደም ሲልየመጀመሪያደረጃርክክብእንዲደረግለትጥያቄአቅርቧል፡፡

 የአስፋልትስራውየተጠቃለለቢሆንምበለውጥስራየተሰጡትየአፈርቆረጣናሙሌትበመስራትላይነ

ው፡፡

 የለውጥስራውል(የአፈርቆረጣናሙሌት) ተዘጋጅቶለሁሉምወገኖችእንዲደርስተደርጓል፡፡

 የሳይትላይጉብኝቶችንበማድረግበቦታውላይበሚሰጡየስራትዕዛዞችመሰረትተጨማሪየለውጥስራ

ዎችእንዲሰሩለስ/ተቋራጩበደብዳቤአሳውቀናል፡፡

2.3 ያጋጠሙችግሮች

 የሥራአፈፃፀምከእቅዱበታችመሆን፣

 ስ/ተቋራጩየተከለሰየስራመርሃ-ግብርማቅረብአልቻለም፡፡

 የባለቤትፍላጎትበተማላመንገድአለመታወቁ፡፡

2.4 የተወሰደእርምጃ

 አንዳንድየቀሩስራዎችእስከሚጠናቀቁድረስርክክብማድረግእንደማንችልለቀረበውየርክክብጥያቄ

መልስተሰጥቷል፡፡

 የለውጥስራውል(የአፈርቆረጣናሙሌት) ተዘጋጅቶለሁሉምባለድርሻአካላትእንዲደርስተደርጓል፡፡

 ስ/ተቋራጩየተከለሰየስራመርሃ-ግብርእንዲያቀርብበደብዳቤጠይቀናል፡፡

3 . አየርሃይልጠ/መምሪያ (phase-1)፡-
የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት
15 | P a g e
 የሥራውባለቤት..........................................የመከላከያመሃንዲስዋናመምሪያ

 ሥራተቋራጭ.............................................መከላከያኮንስትራክሽንኢንተርኘራይዝ

 አማካሪመሃንዲስ.........................................መከላከያኮንስትራክሽንዲዛይንድርጅት

 ዋናውየሥራውል.........................................ብር 36,643,574.82

 አጠቃላይየሥራውል....................................ብር 36,643,574.82

 የሥራውልየተፈረመበት............................... April 28, 2017

 ስራውየተጀመረበትቀን..........................June 06, 2017

 የኘሮጀክቱየሥራጊዜ.................................... 365 ካላንደርቀናት

 በጊዜይገባኛልጥያቄምክንያትየተሰጠጊዜ….170 ካላንደርቀናት

 አጠቃላይለኘሮጀክቱየተሰጠውየሥራጊዜ……………535 ካላንደርቀናት

 እስካሁንየወሰደውጊዜ….481 ካላንደርቀናት (89.91%)

 እስከአሁንየተከናወነሥራበብር (ቫትንጨምሮ)…ብር 18,479,810.85(50.43%)

3.1 የኘሮጀክቱየፋይናንስሁኔታ

ቅድመክፍያ …………………………………………………..ብር 10,993,072.44

 ለተከናወነሥራበክፍያሰርተፍኬትየተፈፀመክፍያ….. ብር 7,132,490.18

 ቅድመክፍያያልተመለሰ…………………………………. ብር 7,733,855.07

 ጠቅላላየተከፈለክፍያ..................................................……… ብር 18,125,562.62

3.2 የኘሮጀክቱአፈፃፀም

 Concrete pipe & Curb stone የማምረትናየማስቀመጥስራእየተሰራይገኛል፡፡

 የተጨማሪየፓርክቦታናየስላብከልቭርትስራበመሰራትላይነው፡

 ስ/ተቋራጩያቀረበውየጊዜይገባኛልጥያቄጸድቆወቷል፡፡

 ስ/ተቋራጩያቀረበውየአስፋልትናሙናእናየጠጠርላቦራቶሪውጤትአጽድቀናል፡፡

 ስ/ተቋራጩያቀረበውየተከለሰየስራመርሃግብርእስከ Nov.2018

ስራእንደሚያጠናቅቅጸድቆወቷል፡፡

3.3. ያጋጠሙችግሮች

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት


16 | P a g e
 የሥራአፈፃፀምከእቅዱበታችመሆን፣
 በሳይቱላይየስልክ፤የኤሌክትሪክናየውሃመስመሮችበአብዛኛውየተነሱቢሆንምበስራውላይእንቅፋት
ፈጥረውቆይተዋል፡፡
3.4 የተወሰደእርምጃ

 የኤሌክትሪክናየውሃመስመሮችከሚመለከታቸውባለድርሻአካላትየጋራውይይቶችበማድረግናችግሮ
ችንለመፍታትተችሏል፡፡

4. ደ/ዘይትኢንጅ/ኮሌጅየማስፋፊያፕሮጀክት

 የሥራውባለቤት..........................................የመከላከያመሠረተልማትግንባታዘርፍ

 ሥራተቋራጭ.............................................መከላከያኮንስትራክሽንኢንተርኘራይዝ

 አማካሪመሃንዲስ.........................................መከላከያኮንስትራክሽንዲዛይንድርጅት

 የኘሮጀክቱየሥራጊዜ.................................... 365 ካላንደርቀናት

 ጠቅላላእስከአሁንየወሰደውጊዜ…………… 272 ካላንደርቀናት (74.52%)

 እስከአሁንየተከናወነሥራበብር (ቫትንጨምሮ)….ብር 2,056,707.15 (5.46%)

4.1 የኘሮጀክቱአፈፃፀም

 የውልስምምነቱከህንጻስራጋርበጋራየተዘጋጀሲሆንየመንገድስራው Feb.01/2018 ተጀምሯል፡፡

 የቁፋሮሥራበአብዛኛውየተሰራሲሆንሌሎችስራዎችግንበአብዛኛውአልተጀመሩም፡

a. ያጋጠሙችግሮች

 የሥራአፈፃፀምዝቅተኛመሆን፣

 ስ/ተቋራጩባቀረበውየስራመርሃግብርመሰረትስራውንማከናወንአልቻለም፡፡

 በሳይቱላይየኤሌክትሪክመስመሮችመኖርለስራውመፋጠንእንቅፋትሆነዋል፡፡

4.3 የተወሰደእርምጃ

 ስ/ተቋራጩስራውንበተያዘለትየጊዜገደብእንዲጨርስበደብዳቤአሳውቀናል፤

 የኤሌክትሪክመስመሮችእንዲነሱልንለመሓንዲስዋናመምሪያበደብዳቤአሳውቀናል፤

5. ዲቾቶ -ጋላፊ-ኤሊዳር-በልሆ፡-

5.1 የኘሮጀክቱአፈፃፀም፡-

 የዲዛይንናየኮንትራትአስ/ ስራለሰራንበትክፍያተጠይቋል፡፡
የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት
17 | P a g e
 የፕሮጀክቱስራበተያዘለትጊዜእንዲጠናቀቅበሁሉምደረጃጥረቶችእየተካሄዱናቸው

 ሙያተኞችከዋናውመ/ቤትሳይቱላይበተፈለገውጊዜበመገኘትጉብኝትአድርገዋል፡፡

5.2 ያጋጠሙችግሮች፡-

 የመኪናመለዋወጫዎችብልሽትበየጊዜውያጋጥማል፡

 ለዘመንመለወጫበአልለእረፍትየመጡባለሙያዎችወደፕሮጀክቱሲመለሱመጠባጠብታየተዋ

5.3 የተወሰደእርምጃ

 ተሽከርካሪዎችበተሻለፍጥነትእንዲጠገኑተደረጋል፤

 የቃልመስጠንቀቅያተሰጠዋል

6. ሙስሊ-ባዳ፡-

6.1 የኘሮጀክቱአፈፃፀም፡-

 የዲዛይንናየኮንትራትአስ/ ስራለሰራንበትክፍያተጠይቋል፡፡

 የፕሮጀክቱስራበተያዘለትጊዜእንዲጠናቀቅበሁሉምደረጃጥረቶችእየተካሄዱናቸው፡፡

 ሙያተኞችከዋናውመ/ቤትሳይቱላይበተፈለገውጊዜበመገኘትጉብኝትአድርገዋል፡፡

6.2 ያጋጠሙችግሮች፡-

-የንድፍስራሙያተኛማግኘትአልቻልንም

- በቅርብግዜየተገኘየድራፍቲንግ ባለሙያም ለመቀጠር ከተስማማ

በኃላበመጨረሻሃሳቡቀይሮለመሄድፍቃደኛአልሆነም::

መ.ኮ.ኢበሚቀያርበውየካንቲቲሪፖርትባለመቅረቡበሚልያልተገባምክንያትከየካቲትጀምሮየተጠየቀ

ወርሃዊክፍያፀድቆእየመጣልንአይደለም፡፡

6.3 የተወሰደእርምጃ

- የካንቲቲስራተጠናቆሪፖርትተልከዋል

7. በለስ-መካነብርሃን፡-

7.1 የኘሮጀክቱአፈፃፀም፡-

 የዲዛይንናየኮንትራትአስ/ ስራለሰራንበትክፍያተጠይቋል፡፡

 የፕሮጀክቱስራበተያዘለትጊዜእንዲጠናቀቅበሁሉምደረጃጥረቶችእየተካሄዱናቸው፡
የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት
18 | P a g e
 የቶፖግራፊሰርቬይንግስራለሰራድርጅትክፍያተፈጽሟል፡፡

7.2 ያጋጠሙችግሮች፡-

 በውለታችንመሰረትለፕሮጀክቱየሚያስፈልጉተሽከርካሪዎችበወቅቱአለመግዛታችንድርጅታችን

ማግኘትየሚገባውንገቢለኪራይእየከፈለነው፡፡

7.3 የተወሰደእርምጃ

 ድርጅቱለፕሮጀክቱየሚያስፈልጉተሽከርካሪዎችእንዲገዛጥረትማድረግሌላአማራጭማየትይጠይ

ቃል፡፡

8. አፍዴራ-ቢዱ፡-

8.1 የኘሮጀክቱአፈፃፀም፡-

 ከመኮኢጋርየዲዛይንናኮንትራትአስተዳደርየስራውልስምምነትተዘጋጅቷል፡፡

 የፕሮጀክቱስራእየተገባደደነው፡፡

8.2 ያጋጠሙችግሮች፡-

 በአካባቢውበተፈጠረየአውሎነፋስምክንያትየሰርቬየርእቃዎችላፕቶፕጨምሮጉዳትእንደደረሰባቸ

ውከሙያተኞችሪፖርትመረዳትችለናል፡፡

8.3 የተወሰደእርምጃ

 የሰርቬየርእቃጉዳትመጠነኛበመሆኑወደስራተመልሰዋል፡፡

 የመጀመርያርክክብየተካሄደባቸውፕሮጀክቶች፤
1. ጎፋአፓር/ት፡-

 የሥራውባለቤት...........................የመከላከያመሠረተልማትግንባታዘርፍ

 ሥራተቋራጭ..............................መከላከያኮንስትራክሽንኢንተርኘራይዝ

 አማካሪመሃንዲስ.........................መከላከያኮንስትራክሽንዲዛይንድርጅት

 ዋናውየሥራውል.........................ብር 11,294,612.60

 ተጨማሪየሥራውል(1-5).............ብር 2,825,312.68

 አጠቃላይየሥራውል.....................ብር 14,119,925.28

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት


19 | P a g e
 ዋናውየሥራውልየተፈረመበትቀን……Feb.07,2014

 ለኘሮጀክቱየተያዘለትየሥራጊዜ…………145 ካላንደርቀናት

 በተጨማሪስራዎችምክንያትየተሰጠተጨማሪጊዜ…..76 ካላንደርቀናት

 በቀረበውየጊዜይገባኛልጥያቄመሰረትየፀደቀጊዜ…135 ካላንደርቀናት

 አጠቃላይለኘሮጀክቱየተሰጠውየሥራጊዜ…………356 ካላንደርቀናት

 አጠቃላይኘሮጀክቱየወሰደውየሥራጊዜ……………356 ካላንደርቀናት

 አጠቃላይየተከናወነሥራ (ቫትንጨምሮ) …….11, 654,027.04 (90.76%)

1.1 የኘሮጀክቱዝርዝርአፈፃፀም፡-

 በተፈጠረውተጨማሪየስራትዕዛዝምክንያት፡

-አዲስየስራውል (Electrical & Sanitary works) ከቫትጋር ……ብር 833,775.74

-አዲስየስራውል (Electrical power supply works) ቫትንሳይጨምር… ብር

378,752.70 ተዘጋጅቶለስ/ተቋራጭተልኳል፡፡

 የመንገድስራውየማጠቃለያርክክብከተካሄደብዙጊዜያትንያስቆጠረቢሆንምየሳይትወርክስራ

ውግንእስካሁንድረስርክክብአልተፈጸመም፡፡

1.2 ያጋጠሙችግሮች

 የኤሌክትሪእቃ (ፊውዝ) ባለመገኘቱስራዎችባሉበትቆመውነበር::

1.3 የተወሰደእርምጃ

 በአሁኑጊዜፊውዝስለቀረበየምድረግቢውየኤሌክትሪስራዎችእየተሰሩናቸው፡፡

2. ጎልፍኮርስፕሮጀክት፡-

 የሥራውባለቤት.................................................የመከላከያሰራዊትፋውንዴሽን

 ሥራተቋራጭ....................................................መከላከያኮንስትራክሽንኢንተርኘራይዝ

 አማካሪመሃንዲስ...............................................መከላከያኮንስትራክሽንዲዛይንድርጅት

 ዋናውየሥራውል...............................................ብር 201,188,906.22

 የተጨማሪ/ተቀናሽየሥራውል(1)……................ብር -91,113,935.77

 አጠቃላይየሥራውል...........................................ብር 110,074,970.45

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት


20 | P a g e
 የሥራውልየተፈረመበት..................................... Nov.17, 2011

 ስራውየተጀመረበትቀን............................... Feb.22, 2011

 ለኘሮጀክቱየተያዘለትየሥራጊዜ…………1335 ካላንደርቀናት

 በቀረበውየጊዜይገባኛልጥያቄመሰረትየፀደቀጊዜ…453 ካላንደርቀናት

 አጠቃላይለኘሮጀክቱየተሰጠውየሥራጊዜ…………1788 ካላንደርቀናት

 ጠቅላላእስከአሁንየወሰደውጊዜ……………………2109 ካላንደርቀናት (117.95%)

 አጠቃላይእስካሁንየተከናወነሥራ (ቫትንጨምሮ)………86,372,623.95 (78.47%)

የኘሮጀክቱየፋይናንስሁኔታ

 ቅድመክፍያ................................................................……………ብር 40,237,781.24

 ለተከናወነሥራበክፍያሰርተፍኬትየተፈፀመክፍያ...............ብር 45,052,843.70

 ቅድመክፍያያልተመለሰ............................................... ……………ብር 6,894,367.56

 ጠቅላላየተከፈለክፍያ..................................................…………….ብር 85,289,906.94

2.1 የኘሮጀክቱአፈፃፀም

 የሳርተከላስራውተጠናቅቆከፊልርክክብተካሂዷል፡፡

 የኤሌክትሮመካኒካልሲስተምናየፓይፕጥገናስራእየተሰራቢሆንምየጥራትደረጃውአጥጋቢአይደለም

፡፡

 ስ/ተቋራጩየጠየቀውየጊዜይገባኛልጥያቄጸድቆየወጣቢሆንምአሁንምብዙያለፉጊዜያትአሉ፡፡

2.2 ያጋጠሙችግሮች

 ሥራተቋራጭለቀሪስራዎችባቀረበውናበፀደቀውመርሃግብርመሰረትስራዎችንማጠናቀቅአልቻለ

ም፡፡

 ከውለታስምምነቱበላይብዙቀናትንአሳልፈዋል፤

 ለሥራተቋራጭየተሰጡትየማስተካከያስራዎችበተለይምየኤሌክትሮመካኒካልስራውተጠናቅቆለር

ክክብዝግጁማድረግአልቻሉም፡፡

2.3 የተወሰደእርምጃ

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት


21 | P a g e
 ፕሮጀክቱንሙሉጊዜያዊርክክብለማድረግቀሪየማስተካከያስራዎችንቀደም ሲል

በአንድሳምንትውስጥአጠናቅቀውእንደሚጨርሱቀጠሮየተያዘቢሆንምእስካሁንድረስማጠናቀቅአ

ልተቻለም፡፡

 የፕሮጀክቱስራሙሉበሙሉየተጠናቀቀባይሆንምከሚያዚያወር 2010

ዓ.ምጀምሮየማማከርናየቁጥጥርክፍያ አቋርጠናል፡፡

3. ቶጋካምፕ፡-

 የሥራውባለቤት.................................................የመከላከያመሃንዲስዋናመምሪያ

 ሥራተቋራጭ....................................................እሸቱለማመንገድስራተቋራጭ

 አማካሪመሃንዲስ...............................................መከላከያኮንስትራክሽንዲዛይንድርጅት

 ዋናውየሥራውል...............................................ብር 16,212,352.83

 ያልጸደቀተጨማሪ/ተቀናሽየስራውል....................ብር 1,258,008.90

 አጠቃላይየሥራውል...........................................ብር 16,212,352.83

 ዋናውየሥራውልየተፈረመበት............................ April 28, 2012

 ለኘሮጀክቱየተያዘለትየሥራጊዜ……………………180 ካላንደርቀናት

 በቀረበውየጊዜይገባኛልጥያቄመሰረትየፀደቀጊዜ…230 ካላንደርቀናት

 በአሰሪውመ/ቤትውሳኔመሰረትየፀደቀጊዜ……….120 ካላንደርቀናት

 በሦስትዮሽስብሰባውሳኔመሰረት……………………45 ካላንደርቀናት

 አጠቃላይለኘሮጀክቱየተሰጠውየሥራጊዜ…………575 ካላንደርቀናት

 አጠቃላይኘሮጀክቱየወሰደውየሥራጊዜ……………1858 ካላንደርቀናት

 አጠቃላይኘሮጀክቱየዘገየው…………………………..1283 ካላንደርቀናት (323.13%)

 አጠቃላይየተከናወነሥራ (ቫትንጨምሮ)…………15,346,932.44(94.66%)

የኘሮጀክቱየፋይናንስሁኔታ

ቅድመክፍያ...............................................................................…….ብር 3,242,470.57

 ለተከናወነሥራበክፍያሰርተፍኬትየተፈፀመክፍያ……ብር 11,437,203.93

 ቅድመክፍያያልተመለሰ..................................................……..ብር 0

 ርቴንሽን……………………………………………………667,257.94
የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት
22 | P a g e
 ጠቅላላየተከፈለክፍያ.....................................................……...ብር 14,012,416.57

3.1 የኘሮጀክቱዝርዝርአፈፃፀም

 ግንቦት 25/2009 ዓ.ምየመጀመሪያርክክብተካሂዷል፡፡

3.2 ያጋጠሙችግሮች

 ከውልስምምነቱበላይረጅምጊዜወስደዋል፡፡

 የተጨማሪስራውልለፊርማወደሥራተቋራጭከተላከብዙጊዜያትንያስቆጠረቢሆንምእስካሁንድረስ

ፈርመውሊመልሱትአልቻሉም፡፡

 የፕሮጀክቱየአንድአመትቆይታጊዜ(Defect liability period)

የተጠናቀቀቢሆንምየማጠቃለያርክክብአልተፈጸመም፡፡

3.3 የተወሰደእርምጃ

 የተጨማሪስራውልተፈርሞእንዲላክለሥራተቋራጭተደጋጋሚደብዳቤከመጻፋችንምበተጨማሪበ

ስልክለማነጋገርተሞክሯል፡፡

 ከተያዘለትየውልጊዜበላይላለፉትቀናትከውልስምምነቱየገንዘብመጠን 10%

የጉዳትካሳወደባለቤትገቢእንዲያደረግለስ/ተቋራጩበደብዳቤአሳውቀናል፡፡

 ለስ/

ተቋራጩየማጠቃለያርክክብእንዲፈጸምበደብዳቤከማሳወቃችንምበተጨማሪበስልክምለማነጋገር

ሞክረናል፡፡

4. ካሊብሬሽንሴንተር፡-

 የሥራውባለቤት.................................................በብ/ብ/ኢን/ኮርፖ/የካሊብሬሽንማዕከል

 ሥራተቋራጭ....................................................መከላከያኮንስትራክሽንኢንተርኘራይዝ

 አማካሪመሃንዲስ...............................................መከላከያኮንስትራክሽንዲዛይንድርጅት

 ዋናውየሥራውል...............................................ብር 11,951,405.99

 ተጨማሪየሥራውል(1-2)...................................ብር 8,126,677.51

 የተጨማሪ/ተቀናሽየሥራውል(1-4)…….............ብር (55,936.10)

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት


23 | P a g e
 አጠቃላይየሥራውል...........................................ብር 20,022,147.40

 የሥራውልየተፈረመበት..................................... Feb.19, 2014

 ለኘሮጀክቱየተያዘለትየሥራጊዜ…………146 ካላንደርቀናት

 በተጨማሪስራዎችምክንያትየተሰጠተጨማሪጊዜ……107 ካላንደርቀናት

 በቀረበውየጊዜይገባኛልጥያቄመሰረትየፀደቀጊዜ…60 ካላንደርቀናት

 አጠቃላይለኘሮጀክቱየተሰጠውየሥራጊዜ…………313 ካላንደርቀናት

 ከውልስምምነትበላይየወሰደውጊዜ………………….803 ካላንደርቀናት (256.55%)

 አጠቃላይየተከናወነሥራ (ቫትንጨምሮ)………..19,137,710.94(95.58%)

የኘሮጀክቱየፋይናንስሁኔታ

 ቅድመክፍያ...................................................................…….ብር 0.00

 ለተከናወነሥራበክፍያሰርተፍኬትየተፈፀመክፍያ……ብር 18,305,636.55

 ቅድመክፍያያልተመለሰ..................................................……..ብር 0

 ጠቅላላየተከፈለክፍያ.....................................................……...ብር 18,305,636.55

4.1 የኘሮጀክቱዝርዝርአፈፃፀም

 የማጠቃለያ Addition omission የውልሰነድተዘጋጅቶለሁሉምባለድርሻተልኳል፡፡

 ከውለታስምምነቱበላይላለፉትቀናትየ 10% የጉዳትካሳለውሳኔወደባለቤት

ተልከዋል::

 የማጠቃለያርክክብለማድረግሃምሌ 17/2010

ዓ.ምከሁሉምባለድርሻአካላትየተውጣጡባለሙያዎችሳይቱላይየስራጉብኝትአድርገናል፡፡

4.2 ያጋጠሙችግሮች

 ስራተቋራጩከውለታስምምነቱበላይላለፉትቀናትበቂማስረጃያለውየጊዜማራዘሚያጥያቄአላቀረ

በም::

 ወደባለቤትየላክነውየጉዳትካሳውሳኔእስካሁንድረስመልስአላገኘንም፡፡

 በማጠቃለያርክክቡወቅትአንዳንድማስተካከያዎችበመኖራቸውምክንያትርክክቡበተያዘለትፕሮግራ

ምመሰረትሊፈጸምአልቻለም፡፡
የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት
24 | P a g e
4.3 የተወሰደእርምጃ

 ስራተቋራጩየሚያቀርበውየጊዜማራዘሚያጥያቄካለውእንዲያቀርብሳይትላይእንዲሁምበዋናው

ቢሮደረጃበደብዳቤተጠይቋል፡፡

 ከውለታስምምነቱበላይላለፉትቀናት 10%

የጉዳትካሳእንደሚያስቀጣበመግለጽባለቤትውሳኔእንዲሰጥበትበድጋሜደብዳቤከመጻፋችንምበላይ

በስልክለማነጋገርተሞክሯል፡፡

 የማስተካከያስራዎችበአጭርጊዜእንዲስተካከሉናርክክቡንማከናወንእንዲቻልለስ/

ተቋራጩበድጋሜበደብዳቤአሳውቀናል፡፡

5. ሰ/ማስከበርማዕከል፡-

 የሥራውባለቤት.................................................የመከላከያመሠረተልማትግንባታዘርፍ

 ሥራተቋራጭ....................................................መከላከያኮንስትራክሽንኢንተርኘራይዝ

 አማካሪመሃንዲስ...............................................መከላከያኮንስትራክሽንዲዛይንድርጅት

 ዋናውየሥራውል...............................................ብር 42,483,413.41

 ተጨማሪየሥራውል(1-3)...................................ብር 12,408,025.50

 የተጨማሪ/ተቀናሽየሥራውል………….ብር (6,436,989.25)

 አጠቃላይየሥራውል...........................................ብር (48,454,449.66)

 ዋናውየሥራውልየተፈረመበት............................ Febr. 05, 2015

 ለኘሮጀክቱየተያዘለትየሥራጊዜ…………161 ካላንደርቀናት

 በተጨማሪስራዎችምክንያትየተሰጠተጨማሪጊዜ….116 ካላንደርቀናት

 በቀረበውየጊዜይገባኛልጥያቄመሰረትየፀደቀጊዜ…134 ካላንደርቀናት

 አጠቃላይለኘሮጀክቱየተሰጠውየሥራጊዜ…………411 ካላንደርቀናት

 ከውልስምምነትበላይያለፉጊዜያት …………………467 ካላንደርቀናት (113.63%)

 አጠቃላይየተከናወነሥራ (ቫትንጨምሮ)…………..48,454,449.05(100%)

የኘሮጀክቱየፋይናንስሁኔታ

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት


25 | P a g e
ቅድመክፍያ...............................................................................…….ብር 12,745,024.02

 ለተከናወነሥራበክፍያሰርተፍኬትየተፈፀመክፍያ……ብር 29,389,279.44

 ቅድመክፍያያልተመለሰ..................................................……..ብር 0.00

 ጠቅላላየተከፈለክፍያ.....................................................……...ብር 42,134,303.46

5.1 የኘሮጀክቱዝርዝርአፈፃፀም

 ስራተቋራጩያቀረበውየጊዜማራዘሚያጥያቄተገቢየሆኑትንበመለየትናበማፅደቅመልስተሰጥቷል፡፡

 የማጠቃለያ Addition/omission የውልሰነድተዘጋጅቶለባለድርሻአካላትተልኳል፡፡

 ከመያዣገንዘብበስተቀርየማጠቃለያክፍያእንዲከፈላቸውወደአሰሪውመ/ቤት

ተልኳል፡

 የማጠቃለያርክክብለማድረግሃምሌ 19/2010

ዓ.ምከሁሉምባለድርሻአካላትየተውጣጡባለሙያዎችሳይቱላይየስራጉብኝትተደርጓል፡፡

5.2 ያጋጠሙችግሮች

 ሥ/

ተቋራጩከውለታስምምነቱበላይያሳለፉትጊዜበመኖሩየጊዜይገባኛልጥያቄውንያለማብራርያአቅር

በዋል፡፡

 የሥራአፈፃፀሙበተያዘለትየጊዜገደብአልተጠናቀቀም፣

 በማጠቃለያርክክቡወቅትየመብረቅመከላከያአልተገጠመም፡፡

 ለስ/

ተቋራጩየመጀመሪያርክክብሰነድፈርመውእንዲመልሱየላክንላቸውቢሆንምእስካሁንሊመለስልንአ

ልቻለም፡፡

5.3 የተወሰደእርምጃ

 የጊዜይገባኛልጥያቄውተገቢየሆኑትንበመለየትመልስተሰጥቷል፡፡

 ሥ/ተቋራጩከውልስምምነትገንዘብ 10% የጉዳትካሳእንዲቀጣተደርጓል፡፡

 የመብረቅመከላከያበአስቸኳይእንዲገጠምናየመጀመሪያርክክብሰነድፈርመውእንዲመልሱለስ/

ተቋራጩበድጋሜበደብዳቤጠይቀናል፡፡
የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት
26 | P a g e
6. ጃንሜዳስታፍኮሌጅ፡-

 የሥራውባለቤት.................................................የመከላከያመሠረተልማትግንባታዘርፍ

 ሥራተቋራጭ....................................................መከላከያኮንስትራክሽንኢንተርኘራይዝ

 አማካሪመሃንዲስ...............................................መከላከያኮንስትራክሽንዲዛይንድርጅት

 ዋናውየሥራውል...............................................ብር 40,405,241.12

 ተጨማሪየሥራውል(1-3)...................................ብር 14,008,513.46

 የተጨማሪ/ተቀናሽየሥራውል(1-3)…….............ብር (5,701,869.37)

 አጠቃላይየሥራውል...........................................ብር 48,706,885.21

 ዋናውየሥራውልየተፈረመበት............................ Nov.05, 2013

 ለኘሮጀክቱየተያዘለትየሥራጊዜ…………150 ካላንደርቀናት

 በተጨማሪስራዎችምክንያትየተሰጠተጨማሪጊዜ….212 ካላንደርቀናት

 በቀረበውየጊዜይገባኛልጥያቄመሰረትየፀደቀጊዜ…229 ካላንደርቀናት

 አጠቃላይለኘሮጀክቱየተሰጠውየሥራጊዜ…………591 ካላንደርቀናት

 ከውልስምምነትበላይያለፉጊዜያት …………………641 ካላንደርቀናት (108.46%)

 አጠቃላይየተከናወነሥራ (ቫትንጨምሮ)…………..48,706,883.94(100%)

የኘሮጀክቱየፋይናንስሁኔታ

ቅድመክፍያ...............................................................................…….ብር 12,121,572.34

 ለተከናወነሥራበክፍያሰርተፍኬትየተፈፀመክፍያ……ብር 34,467,620.99

 ቅድመክፍያያልተመለሰ..................................................……..ብር 0

 ጠቅላላየተከፈለክፍያ.....................................................……...ብር 46,589,193.33

6.1 የኘሮጀክቱዝርዝርአፈፃፀም

 የማጠቃለያ Addition omission No.3

የውልሰነድተዘጋጅቶናፀድቆለሁሉምወገኖችእንዲደርስተደርጓል፡፡

 ከመያዣገንዘብበስተቀርየማጠቃለያክፍያእንዲከፈላቸውወደአሰሪውመ/ቤት

ተልኳል፡

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት


27 | P a g e
 የማጠቃለያርክክብለማድረግሃምሌ 17/2010

ዓ.ምከሁሉምባለድርሻአካላትየተውጣጡባለሙያዎችሳይቱላይየስራጉብኝትአድርገናል፡፡

6.2 ያጋጠሙችግሮች

 ሥ/

ተቋራጩከውለታስምምነቱበላይያሳለፉትጊዜበመኖሩያቀረቡትየጊዜይገባኛልጥያቄማብራርያየለ

ውም፡፡

 የሥራአፈፃፀሙበተያዘለትየጊዜገደብአልተጠናቀቀም፣

 በማጠቃለያርክክቡወቅትአንዳንድማስተካከያዎችበመኖራቸውምክንያትርክክቡበተያዘለትፕሮግራ

ምመሰረትሊፈጸምአልቻለም፡፡

 ለስ/

ተቋራጩየመጀመሪያርክክብሰነድፈርመውእንዲመልሱየላክንላቸውቢሆንምእስካሁንሊመለስልንአ

ልቻለም፡፡

6.3 የተወሰደእርምጃ

 ከውለታስምምነቱበላይላለፉትቀናትከውልስምምነትገንዘብ 10%

የጉዳትካሳእንዲከፍልወደባለቤትተልከዋል፡፡

 ቀሪየማስተካከያስራዎችበአጭርጊዜእንዲጠናቀቁናየመጀመሪያርክክብሰነድፈርመውእንዲመልሱ

ለስ/ተቋራጩበድጋሜበደብዳቤጠይቀናል፡፡

7. ቢሾፍቱአውቶሞቲቭኢንዱስትሪ፡-

 የሥራውባለቤት …………………....በብ/ብ/ኢንጅ/ኮርፖ/ቢሾፍቱአውቶሞቲቭኢንዱስትሪ

 ሥራተቋራጭ.......................................................አሰርኮንስትራክሽንሃ/የተ/የግ/ማ

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት


28 | P a g e
 አማካሪመሃንዲስ..................................................መከላከያኮንስትራክሽንዲዛይንድርጅት

 ዋናውየሥራውል..................................................ብር 47,904,887.60

 የለውጥስራውል……………………………. ብር (13,389,045.13)

 አጠቃላይየሥራውል..............................................ብር 34,515,842.47

 የሥራውልየተፈረመበት........................................June 29,2016

 ስራውየተጀመረበትቀን……………………..Nov. 30,2016

 የኘሮጀክቱየሥራጊዜ............................................. 40 ካላንደርቀናት

 የተከለሰየስራማጠናቀቂያጊዜ………………Dec.5,2018

 የጸደቀየጊዜይገባኛልጥያቄ......................................212 ካላንደርቀናት

 እስከአሁንየተከናወነሥራበብር (ቫትንጨምሮ).......... 29,538,587.43(85.58%)

የኘሮጀክቱየፋይናንስሁኔታ

ቅድመክፍያ...............................................................................…….ብር 14,371,466.28

 ለተከናወነሥራበክፍያሰርተፍኬትየተፈፀመክፍያ….ብር 14,524,977.94

 ቅድመክፍያያልተመለሰ...............................................……..ብር 0.00

 ጠቅላላየተከፈለክፍያ..................................................……...ብር 28,896,444.22

7.1 የኘሮጀክቱአፈፃፀም፤

 የፕሮጀክትግንባታስራውበመጠናቀቁ Feb.15/2018 የመጀመሪያርክክብተደርጓል፤

 ሥራተቋራጩያሳለፈውንየጊዜይገባኛልጥያቄአቅርቦአጸድቋል፡፡

 ስ/ተቋራጩባቀረበውየማጠቃለያክፍያመሰረትተመርምሮናጸድቆወቷል፡፡

7.2 ያጋጠሙችግሮች

 ሥራተቋራጭተጨማሪስራዎችንለማጠናቀቅረጅምግዜወስደዋል፡፡

7.3 የተወሰደእርምጃ

 ሥራተቋራጩያቀረበውየጊዜይገባኛልጥያቄበአሰሪውመ/ቤትፀድቆወደስ/ተቋራጩተልኳል፡፡

ማጠቃለያ፡-

የለውጥናተጨማሪስራየውልሰነድማዘጋጀት
የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት
29 | P a g e
-2 የለውጥስራየውልሰነድተዘጋጅቷል (ባ/ዳርሆ/ል፤መቀሌሆ/ል)

ከመኮኢጋርየስራውልሰነድማዘጋጀት

-የ 6 DB ፕሮጀክቶችየውልሰነድተዘጋጅቷል

ከፍሪላንሰርባለሙያዎችጋርየውልሰነድማዘጋጀት

-21 የውልስምምነቶች (ለ 7 የመንገድስራፕሮጀክቶች)

የክፍያም/ወረቀትመመርመርናማስተላለፍ

-03 ፕሮጀክትቢሾፍቱአውቶሞቲቭ፤ባ/ዳር፤መቐለሆስፒታል

ለፍሪላንሰሮችናንኡስሥራተቃራጭየክፍያምስክርወረቀትማዘጋጀት

- ERA ያወጣቸው DB ፕሮጀክቶች (ለ 9 ሙያተኞች)

-ለ core consulting (በለስመካነብርሃን)

-ለ 36 የመኪናኪራይየክፍያምስክርወረቀትተዘጋጅተዋል

የማማከር፤የቁጥጥርናኮንትራትአስተዳደርክፍያዎችንመጠየቅ

-24 ክፍያዎችንተዘጋጅተውለባለቤትተጠይቋል (ባ/ዳርሆ/ል፤መቐለሆ/ል፤-

ደ/ዘይትአየርሃይል፤ደ/ዘይትኢንጅነሪንግኮሌጅኤክስፓንሽን፤ዲቾቶጋላፊ፤ሙስሊባዳ፤በለስመካነብርሃንናአፍ

ዴራ)

የተከለሰየስራመርሃግብርጥያቄዎችንመመርመርናማጽደቅ

-1 ፕሮጀክት (አየርሃይል)

ወርሃዊሪፖርቶችንማዘጋጀት

- 12 ወርሃዊሪፖርቶችተሰርቷል፡፡ (ባ/ዳርሆ/ል፤መቐለሆ/ል፤-

ደ/ዘይትአየርሃይል፤ደ/ዘይትኢንጅነሪንግኮሌጅኤክስፓንሽን፤ወርሃዊሪፖርቶችተሰርቷል፡፡

ከኢትዮጵያመንገዶችባለስልጣንበግብዣየተሰጠንንየሜሌዶኒ-ማንዳ-

ቡሬየመንገድስራፕሮጀክትዋጋበመሙላትናየሚያስፈልጉሙያተኞችሲቪአዘጋጅተንወደመ/

ቤታቸውልከናል፡፡
4.4.2. በመንገድ ኮ/አስ/ ቡድን ስር በ 1 ኛ ሩብ አመት ውስጥ በዕቅድ አፈፃፀም ወቅት ያጋጠሙ ዋና
ዋና ችግሮች፣ የችግሩ ባለቤት የተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎች እና የቀጣይ የአፈጻጸም
አቅጣጫዎች
ያጋጠሙ ችግሮች
የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት
30 | P a g e
 በአየር ሃይል የውስጥ ለውሰጥ መ/ድ ግንባታ ላይ ከአፈር ምርመራ ውጤት ጋር ተያይዞ ከስራ
ተቀራጩ በኩል ለቀረበው ጥያቄ በወቅቱ አፋጣኝ ምላሽ አለመሰጠቱና ከዚህ ጋር ተያይዞመ የስራ
ተቀራጩ የጊዜ ይገባኘል ጥያቄ ማቅረቡ
 ለትልልቆቹ ፕሮጀክቶች (ለ DB ፕሮጀክቶች)ሲኒየር ባለሙያ በመደበኛ የቅጥር ሂደት መቅጠር
አለመቻሉ
 ለመኮኢ የጨረታ ስራዎች የጥናት ስራ ላከናወንበት የመጀመሪያ ደረጃ የዲዛይን ስራ ተዘጋጅቶ
ወደ መኮኢ የተላከው የውል ስምምነት በጊዜ ምላሽ አለማግኘቱ
 ለ DB ፕሮጀክቶችየተመደቡመኪኖችብልሽትማጋጠሙ

የችግሩ ባለቤት
 የአየር ሃይል ፕሮጀክት ተቆጣጣሪ መሃንዲስ
 የዲዛይን ስራው እንዲሰራለት ያዘዘው ድርጅት (መኮኢ)
 በተጨማሪም የሁሉምባለድርሻአካላትተሳትፎአለበት
የተወሰዱ የመፍትሄ አቅጣጫዎች
 በፕሮጀክት ደረጃ የተጠየቀው ጥያቄ በጊዜ ምላሽ ባለመሰጠቱ ምክንያት የስራ መጉዋተት
በመፈጠሩና ተጨማሪ የጊዜ ይገባኛል ጥያቄ በማስከተሉ ለፕሮጀክት ተቆጣጣሪ መሃንዲሱ የቃል
ማሰጠንቀቂያ ተሰጥተዋል፡፡
 ምንም እንኩዋን በመደበኛው የቅጥር ሂደት ሲኒየር ባለሙያዎች ማግኘት አስቸጋሪ ቢሆንም በ
‘recommendation’ በጎደለው ቦታ የሰው ሃይል ለማማላት ጠረት እየተደረገ ነው፡፡
 ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመነጋገር የውል ሰነዱ ምላሽ እንዲሰጥበት ጥረት እተደረገ ነው፡፡
 የግዢእናየጥገናሂደቱበፍጥነትተፈጽሞወደስራእነዲመለስተደርገዋል፡፡

 በአማካሪውበኩልየሚታዩትንችግሮችለመፍታትፕሮጀክትድረስበመሄድየመፈትሄአቅጣጫለማስቀ

መጥጥረትተደርገዋል::

በአጠቃላይ ባለፉት ሶስት ወራት ውስጥ የብር 9,927,671.91 ስራ ለመስራት ታቅዶ የዕቅዱን 99.8%

ማለትም የብር 9,904,932.92 ስራ ተከናውኗል፡፡

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት


31 | P a g e
የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት
32 | P a g e
Design work plan & executed in Executed up to date
Design work plan in this month executed in this month
this 1st Quarter vs to the year evenue 2010EFY estimated
Remark
design revenue
plan in executed in executed
SN Project Activities in birr in birr in% birr birr in %
in Birr In %

1 Infrustracture                      
design
1.1 Mekelle Appartment Site Work 0.0 0.0 0.0% 0 0 0.0% 0 0.00% 239,628.00 proposal is
done
design
1.2 Bahirdar Appartement Site Work 0.0 0.0 0.0% 0 0 0.0% 0 0.00% 189,732.00 proposal is
done
design
1,3 Bisheftu Appartement Site Work 0.0 0.0 0.0% 0 0 0.0% 0 0.00% 239,628.00 proposal is
done
design
1.4 Jigjiga Appartment site work 0.0 0.0 0.0% 0 0 0.0% 0 0.00% 239,628.00 proposal is
done
Monument
part is
1.5 MOND Monument All design works 0.0 0.0 0.0% 0 0 0.0% 0 0.00% 85,714.20 almost
done
184,600. 138,450.
1.6 Bahirdar staff college design work 92,300.0 69,225.0 75.0% 00 00
75.0% 128,643 15.49% 830,700.00  

60,000. 45,000. Site visit


1.7 Air force banker design revision 60,000.0 45,000.0 75.0% 00 00
75.0% 45,000 25.00% 180,000.00
done
Infrasturcture & army Proposal
1.8 design program 0.0 0.0 0.0% 0 0 0.0% 0 0.00% 0.00
foundation office sent
183,450.0
  Sub Total 1   152,300.00 114,225 150.0% 244,600.00
0 150.0% 173,643 40.49% 2,005,030.20  
                         
2 Army Foundation                      
86,235. 38,806. on design
21 Bahidar Site Work back log 21,558.9 25.0% 60 00
45.0% 38,806 45.00% 86,235.52 revision
1.2 Adama 1 Site Work 0.0 0.0 0.0% 0 0 0.0% 0 0.00% 199,804.96  
                         
86,235.6 38,806.0
  Sub Total 2   0.00 21,559 25.0% 0 0 45.0% 38,806 45.00% 286,040.48  
                         
MoND Engneering Main
3 Department
                   
 
3.1 PSO Monument All design works 25,000.0 0.0 0.0% 0 25,000. 0.0% 0 0.00% 125,000.00  

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 33 | P a g e


00
AR, EL,
Centeral Command Head 150,000. 120,000.
3.2 Office
All design works 50,000.0 32,500.0 65.0% 00 00
80.0% 120,000 80.00% 150,000.00 & ST
done
Centeral Command Head Design 75,000. 2,500.
3.3 Maintenance
50,000.0 0.0 0.0% 3.3% 3,750 2.50% 150,000.00
Office 00 00  
147,500.0
  Sub Total 3   125,000.00 32,500 65.0% 225,000.00
0 83.3% 123,750 82.50% 425,000.00  
                         
4 Others                      
design
276,150. 142,677.
4.1 Toorhaylochi Hospital All design works 92,050.00 78,242.5 85.0% 00 50
51.0% 142,678.50 19.38% 736,400.00 proposal is
done
design
64,579.
4.2 Air Force Mekele Office All design works 64,579.00 0.0 0.0% 00
0 0.0% 0.00 0.00% 129,158.00 proposal is
done
design
64,579.
4.3 Air Force Diredawa Office All design works 64,579.00 0.0 0.0% 00
0 0.0% 0.00 0.00% 129,158.00 proposal is
done
                         
142,677.5
  Sub Total 4   221,208.00 78,243 85.0% 405,308.00
0 51.0% 142,679 19.38% 994,716.00  
Work Executed Vs #VALUE
  Schedule   #VALUE! 90,783.88 ! 335,414.60 202,256.00 60% 167,448.88 14.30% 1,171,093.52  

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 34 | P a g e


የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት
35 | P a g e
በህንፃ ኮንትራት አስተዳደርና ኘሮጀክት ክትትል ቡድን ከመስከረም 1 ቀን እስከ መስከረም 30 ቀን
2010 ዓ.ም ድረስ የተከናወኑ ተግባራት አፈፃፀም
ወደ ህንፃ
ኮንትራት ለሥራው ታርሞ በጠቅላላው
አስተዳደር የተመራበት የዘገየበት
ተመሮቶ
የሥራው ዓይነት የተሰጠው የወጣበት የወሰድው
ቀን ሁኔታ
የመጣበት ጊዜ ቀን ጊዜ
ተ/ቁ ቀን

    ለሥራ ተቋራጭ የተከፈለ ክፍያ          


1   ተፈሪ በር ክፍያ ቁጥር 3 1/9/2011 7 ቀን 1/11/2011 3 ቀን  

2   ቴክሮም ኮንስትራክሽን 1/24/2011 7 ቀን 1/25/2011 1 ቀን  


3   ማን ጠ/ሥ/ተቋራጭ 1/10/2011 7 ቀን 1/11/2011 1 ቀን  

4   ደሣለኝ አስረዳ ህ/ሥራ ተቋራጭ 1/11/2011 7 ቀን     ተስተካክሎ ከተቋራጩ ያልተመለ


5   ጳውሎስ ዘለቀ ሕ/ሥ/ተቋራጭ 1/11/2011 7 ቀን 1/15/2011 7 ቀን  

6   ተመስገን ዓለሙ ጠ/ሥ/ተቋራጭ 1/22/2011 7 ቀን     እየታየ ነው


7   መከላከያ ዋናው መ/ቤት ቁጥር 47         እየታየ ነው
8   ድሬደዋ አፓርትመንት          
9   ሰሚት አንድ          
10   ቃሊቲ አንድ          
11   ሰሚት ሁለት ክፍያ ቁጥር 16 1/4/2011 7 ቀን 1/9/2011 5 ቀን  
12   ካራ መድኃኒዓለም 1/4/2011 7 ቀን     አልተጠናቀቀም
13   ድሬደዋ አፓርትመንት 1/23/2011 7 ቀን     በሂደት ላይ ያለ
14   መ/ኢን/ኮሌጅ ክፍያ ቁጥር 9 1/23/2011 7 ቀን     በሂደት ላይ ያለ
15              
    ለአማካሪ ክፍያ          
16   ባህርዳር ሆስፒታል ቁጥር 45 1/6/2011 7 ቀን 1/7/2011 1 ቀን  
17   መቀሌ ሆስፒታል ክፍያ ቁጥር 1/6/2011 7 ቀን 1/7/2011 1 ቀን  
18   SB የአማካሪ ክፍያ 1/2/2011 7 ቀን 1/8/2011 4 ቀን  
               
    ቅድመ ክፍያ          
    ቴክሮም ኮንስትራክሽን          
    ለድርጅቱ የቁጥጥር ክፍያ መጠየቂያ          
24   የኘሮጀክቶች የቁጥጥር ክፍያ የመስከረም ወር 2011 ተስብሳቢ          

በህንፃ ኮንትራት አስተዳደርና ኘሮጀክት ክትትል ቡድን ከመስከረም 1 ቀን እስከ መስከረም 30 ቀን


2010 ዓ.ም ድረስ የተከናወኑ ተግባራት አፈፃፀም

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት


36 | P a g e
ወደ ህንፃ
ኮንትራት ለሥራው ታርሞ በጠቅላላው
አስተዳደር የተመራበት የዘገየበት
ተመሮቶ
የሥራው ዓይነት የተሰጠው የወጣበት የወሰድው
ቀን ሁኔታ
የመጣበት ጊዜ ቀን ጊዜ
ተ/ቁ ቀን

    ሣይት ማስረከብ          
25              
               
    የኘሮጀክት ርክክብ          
26   አጣዬ፣ ባልጪ፣ ሆሳዕና፣ ወራቤ፣ ከማሺ፣ ህዳሴ ግድብ፣ አይሻ          
    ደወሌ፣ ተፈሪ በር፣ አፍዴራ፣ በርሃሌ፣መተማ፣ ኢንጀባራ          
    ቻግኒና አዲስ አበባ ካራ መድሀኒያለም          

 
    የጊዜ ማራዘሚያ        
27   ድሬደዋ አፓርትመንት          
28   ቢስቲማ          
29   ኦሮሚያ          
30   ሰሚት ፌዝ አነድ ቁጥር 6          
31   WWTP የመቀሌ አፓርትመንት          
32   መከላከያ ዋና መ/ቤት ለቁጥጥር ለአልሙኒየም          
33   መከላከያ ዋና መ/ቤት ለቁጥጥር ለስቲል          
34   VIP          
    የአማካሪ የውለታ ሰነድ ማዘጋጀት          
35              
36              
    የዋጋ ማስተካከያ          
               
    የለውጥ ሥራ እና ተጨማሪ ሥራ          
37   ከማሼ የለውጥ ሥራ ቁጥር 2          
38   እንጅባራ የለውጥ ሥራ ቁጥር 1          
39   ደውሃን የለውጥ ሥራ ቁጥር 1          

40   መተማ የለውጥ ሥራ ቁጥር 2          

41   ተፈሪ በር የለውጥ ሥራ ቁጥር 1          

42   አዶላ ዋዩ የለውጥ ሥራ ቁጥር 1          


43   የደንቢ ዶሎ፣ የባኮ የለውጥ ሥራ ቁጥር 1          

በህንፃ ኮንትራት አስተዳደርና ኘሮጀክት ክትትል ቡድን ከመስከረም 1 ቀን እስከ መስከረም 30 ቀን


2010 ዓ.ም ድረስ የተከናወኑ ተግባራት አፈፃፀም

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት


37 | P a g e
ወደ ህንፃ
ኮንትራት ለሥራው ታርሞ በጠቅላላው
አስተዳደር የተመራበት የዘገየበት
ተመሮቶ
የሥራው ዓይነት የተሰጠው የወጣበት የወሰድው
ቀን ሁኔታ
የመጣበት ጊዜ ቀን ጊዜ
ተ/ቁ ቀን

    ሪፖርት          

44   ጎፋ          

45   ጨርቃ ጨርቅ          

46   ደ/ኢንጂ/ኮሌጅ Phase 1&2          

47   2B+G+12 ኘሮጀክት          
48   VIP ኘሮጀክት          
49   መ/ዋና መ/ቤት          
50   ደ/ዘይት ሆስፒታል          
51   መቀሌ ሆስፒታል          
52   መቀሌ ባለ ሶስት ሆቴል          
53   ድሬደዋ አፓርትመንት          
54   ጃንሜዳ ስታፍ ኮሌጅ          
55   ባህርዳር ሆስፒታል          
56   ጨርቃ ጨርቅ          
57   ሆሣዕና          
58   አዶላዋዩ          
59   ባልጪ          
60   አይሻ ደወሌ          
61   ባኮ          
62   ህዳሴ ግድብ          
63   ከማሼ          
64   ወራቤ          
65   አጣዬ ሌሉችም የሚቆጣጠራቸው ኘጀክቶች ሪፖርት ቀርቧል          
66   ሰሚት አንድና ሁለት የሠራዊት ፋውንደሽን ኘሮጀክቶች          
67   ጳውሎስ ዘለቀ፣ ብርሃን ጦቢያው፣ማን ኢንጀነሪንግ፣ ደሣለኝ አስረዳ          
68   ቴክሮም ኮንስትራክሽን ቃሊቲ አንድ እና ሁለት          
69   አጣዬ ሌሉችም የሚቆጣጠራቸው ኘጀክቶች ሪፖርት ቀርቧል          
70   ሰሚት አንድና ሁለት የሠራዊት ፋውንደሽን ኘሮጀክቶች          
71   ጳውሎስ ዘለቀ፣ ብርሃን ጦቢያው፣ማን ኢንጀነሪንግ፣ ደሣለኝ አስረዳ          
72   ቴክሮም ኮንስትራክሽን ቃሊቲ አንድ እና ሁለት          
               

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት


38 | P a g e
መንገድ ዲዛይን የመጀምሪያው ሩብ ዓመት አፈጻጸም የሚያሳይ ሰንጠረዥ
ተ/ የኘሮጀክቱ ስም የመስከረም የመስከረም ንፅፅርበ% የ 1 ኛ ሩብ የ 1 ኛ ሩብ አመትአፈጻፀም ንፅፅርበ%

ቁ ወር ዕቅድ ወርክንውን አመትእቅድ

1 የመከላከያ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ኘሮጀክቶች


1.1 የመቀሌ ሳይት የውስጥ ለውስጥ መንገድ - - - - - -

1.2 የባህርዳር ሳይት የውስጥ ለውስጥ መንገድ - - - - - -

1.3 የቢሾፍቱ ሳይት የውስጥ ለውስጥ መንገድ - - - - - -

1.4 የጅግጅጋ ሳይት የውስጥ ለውስጥ መንገድ


2 የመከላከያ ሠራዊት ፋውንዴሽን ኘሮጀክቶች - - -

2.1 የአዳማ-1 ሳይት የው/ለው/መንገድ - - - - - -

3 የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርኘራይዝ


3.1 የበለስ-መካነብርሃን መንገድ 61,886.29 61,886.29 100% 185,658.87 185,658.87 100 %

4 ሌሎች ስራዎች
4.1 የአምቦ ሆሚቾ አሙኒሽን እንዱስትሪ የውስጥ ለውስጥ 231,635.79 115,817.89 50% 658,018.74 373,489.00 56.76%

መንገድ
5 በእቅድ ውስጥ ያልነበሩ ስራዎች
5.1 የሁለት የመንገድ ፕሮጀክቶች ለጨረታ - - - - 500,000.00

የሚያገለግልየመጀመሪያ ደረጃ ዲዛይን ስራ


5.2 የመሎዶኒ ጀንክሽን-ማንዳ-ቡሬ የመንገድ ዲዛይን ስራ - 576,520.00 - - 576,520.00

ጠቅላላ ድምር 293,522.08 754,224.18 256.95% 843,677.61 1,635,667.87 193.87%

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 39 | P a g e


መንገድ ኮንትራት አስተዳደር የመጀመሪያው ሩብ ዓመት አፈጻጸም የሚያሳይ ሰንጠረዥ
SEPTEMBER,2018 TO DATE
CONTRACT
NO. PROJECT CLIENT
AMOUNT
Plan Executed % plan Executed %

1 Bahirdar Hospital Compound Road Defence Infrastructure & Construction Sector 141,416.34 127,113.79 133,872.34 105.3 381,341.37 401,617.02

2 Mekelle Hospital Compound Road Defence Infrastructure & Construction Sector 141,416.34 127,113.79 133,872.34 105.3 381,341.37 387,314.47

3 Debrezeyit Air Force Defence Engineering Main Department 135,143.03 135,143.03 135,143.03 100.0 405,429.09 405,429.09

Ditchoto Galafi Junction-Elidar-Belho Road DB


4 Defence Construction Enterprise 721,835.27 721,835.27 575,356.00 79.71 2,165,505.81 1,959,849.33
Project

5 Musli-Bada DB Project Defence Construction Enterprise 721,835.27 721,835.27 595,284.97 82.47 2,165,505.81 2,090,723.66

6 Beles-Mekane Birhan DB Project Defence Construction Enterprise 1,234,093.75 1,110,221.50 1,020,203.00 91.89 3,330,664.50 3,585,460.39

7 Afdera-bidu DB road project Defence Engineering Main Department 275,694.11 275,694.11 252,349.11 91.53 827,082.33 803,737.33

8 Eng/college expansion project Defence Construction Enterprise 90,267.21 90,267.21 90,267.21 100.00 270,801.63 270,801.63

TOTAL 3,461,701.32 3,309,223.97 2,936,348.00 88.73 9,927,671.91 9,904,932.92

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 40 | P a g e


የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 41 | P a g e
4.5. የደርጅቱ ደጋፊ የሥራ ሂደትየ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት አፈጻጸም
4.5.1. የሰው ኃይል ምልመላ፣ መረጣና ቅጥር ማከናወን
በሪፖርተር ጋዜጣ ማስታወቂያ ወጥቶ ቅጥር የተፈፀመ፡-

 የመላላክ ሥራ ........................................................01 (በቋሚነት)


 ሲኒየር II አካውንታንት (በተጠባባቂነት የተያዙ) .........01

 የሞተር ፓስተኛ......................................................01 በኮንትራት የተቀጠሩ

በድምሩ ...............................................03

4.5.2. በሪኮመንዴሽን የተቀጠሩ ለመንገድ ሥራ ኘሮጀክት እና ለህንፃ ኘሮጀክት


 ኳንቲቲ ሰርቬየር ....................................................01
 ስትራክቸራል መሃንዲስ ..........................................01 በኮንትራት የተቀጠሩ
 ኘሮጀክት ተቆጣጣሪ መሃንዲስ .................................01
በድምሩ .......................03
በአጠቃላይ ………. 06 ሠራተኞች ተቀጥረዋል፡፡

4.5.3. ዝውውር/ምደባ

 በሲኒየር የኘሮጀክት ተቆጣጣሪ መሃንዲስ ኃላፊነት በአዳማ የተመደቡ የሠራዊት አባል …01
 ከሠላም ማስከበር ግዳጅ ተመልሰው ወደ ሥራ የተመደቡ ……………………………01
 ከኢንጅነሪንግ ኮሌጅ ተመርቀው የተመደቡ የሠራዊት አባላት ……………………… 02

ድምር …………. 04

4.5.4. ስንብት፤
የሠራዊት እና ሲቪል ሠራተኞች

 የስንብት ማሰረጃ ለዘርፍ የተፃፈላቸው የሠራዊት አባላት ................................................……...


02
 ከህንፃ ዲዛይን ቡድን የቅድሚያ ማስጠንቀቂያ ሳይሰጡ ከሥራ ክፍላቸው በተሰጠ አስተያየት መሠረት
እንዲሰናበቱ የተደረጉ ሲኒየር አርክቴክት......................................................................……….
01
 ከህንፃ ኮንት/አስተ/ቡድን የ 30 ቀን ቅድሚያ ማስጠንቀቂያ በመስጠት ጊዜያቸው ደርሶ
የተሰናበቱ………………………………………………………………………….... 02
የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት
42 | P a g e
 ከህንፃ ኮንት/አስተ/ቡድን የቅድመ ማስጠንቀቂያ ሳይሰጡ በገዛ ፈቃዳቸው ሥራ የለቀቁ በገላን ሳይት የሚገኙ
ሳኒተሪ መሃንዲስ...................................................................................................…….…
01
 ከአስተ/ፋይናንስ ቡድን 45 ቀን የሙከራ ቅጥር ሳያጠናቅቁ ሥራ የለቀቁ …………..01
 ከአስተ/ፋይናንስ ቡድን የ 30 ቀን የቅድሚያ ማስጠንቀቂያ የሰጡ ………………….. 01
 ከህንፃ ዲዛይን ቡድን የ 30 ቀን የቅድሚያ ማስጠንቀቂያ በመስጠት ጊዜያቸው ደርሶ የተሰናበቱ
………………………………………………………………………… 01
 ከኘላንና ዕቅድ በጀት ዝግጅት እና ክትትል ክፍል አንድ አባል ከሥራ በቀሪነት የተሰናበቱ
……………………………………………………………………01
 በጡረታ የተሰናበቱ ሲቪል ሠራተኛ ……………………………………………… 01
 በካሊብሬሽን ኘሮጀክት የሚገኙ አንድ/01/ሲኒየር የኘሮጀክት ተቆጣጣሪ መሃንዲስ ኃላፊ
ለተጨማሪ አንድ ወር የተራዘመላቸው ቢሆንም ጊዜያቸው ደርሶ ተሰናብተዋል፡፡
በድምሩ …………………... 11
4.5.5. የፅሑፍ ማስጠንቀቂያ የተሰጠው

 ከመንገድ ኮንት/አስተ/ቡድን የፅሐፍ መስጠንቀቂያ የተሰጠው …………………... 01


 ከኘላንና ዕቅድ በጀት ዝግጅት እና ክትትል ክፍል አንድ አባል ከሥራ ገበታቸው ቀሪ በመሆን የፅሑፍ
ማስጠንቀቂያ የተሰጣቸው ......................................... 01
 ከግማሽ ቀን እስከ 4 ቀን ድረስ ከሥራ ስለቀሩ እንዲቀጡ እና የቃል ማስጠንቀቂያ የተሰጣቸው
……………………………………………………………06

በድምሩ …………………… 08

4.5.6. ሠላም ማስከበር የተሰማሩ

 ወደ ሠላም ማስከበር ግዳጅ የተላኩ የሠራዊት አባላት …………………… 04

4.5.7. ልዩ ልዩ ጥቅማ ጥቅም ክፍያዎችና መብቶች፤

 የ 2005 የቦንድ ግዥ ተከፋይ ሲቪል ሠራተኞች እና የሠራዊት አባላት የቦንድ ማሰባሰብ


ሥራው ተጠናቆ ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ለልማት ባንክ የ 74 ሠራተኞች ገቢ ተደርጓል፡፡

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት


43 | P a g e
 ለድርጅቱ እና ለዘርፍ የሠራዊት አባላት በሙሉ የ 2007 ቦንድ ግዥ ተናቦ ከባንክ የመረከብ
ሥራ ተሰርቷል፡፡
 በመከላከያ ያሉ የሥራ መደቦች በክፍላችን ያልተመዘገቡ ተለይቶ እና ተለቅሞ ዝርዝሩ
ለዘርፍ ተላልፏል፡፡
 የሥራ ልምድ የተፃፈላቸው የሲቪል ሠራተኞች እና የሠራዊት አባላት ……… 15
 በወሊድ ምክንያት ሥራ ላይ የሌሉ አባላት በድርጅቱ ጥቅማ ጥቅም መመሪያ መሠረት
የሙያ አበል እገዳ ለፋይናንስ የተፃፈ ………………………………… 02
 የሙያ ፈቃድ ለማሳደስ ለኮንስትራክሽን ሚ/ር የትብብር ደብዳቤ የተፃፈላቸው
አባላት……………………………………………………………………………..12
 በጦር ኃይሎች ሆስፒታል ለህክምና የተላኩ ሲቪል ሠራተኞች ................25
 በጦር ኃይሎች ህክምና እንዲያገኙ የተላኩ የሠራዊት አባላት ………………… 05
 በጦር ኃይሎች ኘራይቬት ዊንግ ህክምና አገልግሎት የተሰጣቸው የቀረበ የክፍያ ጥያቄ
መሠረት የ 10 ሠራተኞች ክፍያ እንዲፈፀም ተደርጓል፡፡
 ለህክምና ያወጡት ወጪ ባቀረቡት ደረሰኝ መሠረት ሂሣቡ የተተካላቸው …… 03
 የረጅም ጊዜ ፈቃድ የተሰጣቸው የሠራዊት አባላት እና ሲቪል ሠራተኞች …… 22
 የዕለት ፈቃድ የተሰጣቸው ቋሚ እና ኮንትራት ሠራተኞች ………………………. 47
 የዋስትና ደብዳቤ የተፃፈላቸው የሠራዊት አባላት እና ሲቪል ሠራተኞች .............. 12
 ሥራቸውን በገዛ ፈቃዳቸው ስለሚለቁ ፈቃድ እንዲወጡ የተደረጉ ……………....... 01
 ለብ`ድር እና ቁጠባ ማህበር የአባልነት ደብዳቤ የተፃፈላቸው ……………………... 05
 በማዕረግ ለውጥ ምክንያት መታወቂያ እንዲሰራላቸው ለዘርፍ የተፃፈላቸው የሠራዊት
አባላት ……………………………………………………………………………… 05
 የት/ቤት ክፍያ የተፈፀመላቸው የሠራዊት እና ሲቪል ሠራተኞች …………………. 11
 በድርጅቱ ጥቅማ ጥቅም መመሪያ መሠረት የሁለት ወር ደመወዝ የረጅም ጊዜ ብድር የተሰጣቸው ሲቪል
ሠራተኞች ……………………………………………………… 10
 የቀበሌ መታወቂያ ለማሳደስ የትብብር ደብዳቤ የተፃፈላቸው የሠራዊት አባላት …… 08
 የሃኪም እረፍት የተፃፈላቸው ………………………………………………………...11
 የድጋፍ ደብዳቤ የተፃፈላቸው የሠራዊት እና ሲቪል ሠራተኞች ………………….. 08
 የቦንድ ግዥ ጥያቄ ለዘርፍ የተፃፈላቸው የሠራዊት አባላት ………………………... 02
 አዲስ የትምህርት ውል የፈፀሙ …………………………………………………… 01
የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት
44 | P a g e
 ለአንድ/01/ የሠራዊት አባል የሙያ የእጅ ብልጫ ስለተቋረጠባቸው እንዲተከልላቸው ለዘርፍ ተፅፏል፡፡
 የወታደራዊ አገልግሎት የ 25፣ የ 20፣ የ 15 እና የ 10 ዓመት ያጠናቀቁ የሠራዊት አባላት
የሜዳሊያ ፣ ሪቫን እና ሰርተፍኬት በግንባር ቀርበው የወሰዱ …………………….. 06
 የመነፅር እና የህክምና ወጪ ባቀረቡት ደረሰኝ መሠረት ሂሣቡ የተተካላቸው …… 02
 ለአንድ/01/ የሠራዊት አባል የ 25 ዓመት የሽልማት ገንዘባቸው እንዲሰራ ለዘርፍ ተፅፏል፡፡
 ለአንድ/01/ የሠራዊት አባል በምደባ ምክንያት የደመወዝ እና ጥቅማ ጥቅም ክፍያ ተሰርቷል፡፡
 በሐምሌ 2010 ዓ/ም የማዕረግ ዕድገት የተሰጣቸው 7 የሠራዊት አባላት ደመወዛቸው ከነ ኋላ
ቀሪው በፔሮል ተተክሎ መጥቷል፡፡
 ለ 39 የሠራዊት አባላት ደመወዝ ለ 6 የማዕረግ እድገት እና ለ 1 ሠራዊት የሙያ የእጅ ብልጫ
ተሰርቶ ለክፍያ ተላልፏል፡፡
 አጫጭር የሥራ አመራር ስልጠና ለወሰዱ የሠራዊት አባላት የተሰጣቸውን ሰርተፍኬት በማደል
እና በግንባር ቀርበው ላልወሰዱ አባላት በግል ማህደራቸው እንዲታሰር ተደርጓል፡፡
 ለሁለት/02/ ሲቪል ሠራተኞች የጡረታ ውሳኔ ለመከታተል ጡረታና ማህበራዊ ዋስትና
በመከታተል ፋይሉ ተፈልጎ እንዲገኝ ተደርጎ ለውሳኔ ተዘጋጅቷል፡፡
 ለሠላም ማስከበር የተመለመሉ አራት/04/ የሠራዊት አባላት በእጃቸው የሚገኘውን ንብረት
በማስረከብ እንዲሄዱ ተደርጓል፡፡
 ለ 7 የቢሮ ፅዳት ሠራተኞች የትራንስፓርት ክፍያ ደብዳቤ ተፅፏል፡፡
 ለሃያ ዘጠኝ/29/ የሠራዊት አባላት እና ሲቪል ሠራተኞች የመታወቂያ እና ባጅ እንዲሰራላቸው
አስፈላጊው ፎርማሊቲ ተሞልቶ ተልኳል፡፡
 እድሜያቸው ከ 15 – 29 ያሉ ቋሚ እና ኮንትራት ሠራተኞች ዝርዝር ተዘጋጅቶ ለዘርፍ እንዲላክ
ተደርጓል፡፡
 ከህንፃ ዲዛይን ኮንት/አስተ/ቡድን በቀረበ ጥያቄ መሠረት የ 26 ሠራተኞች ከምረቃ በኋላ ያላቸው
የሥራ ልምድ ተዘጋጅቶ ተልኳል፡፡
 የአራት/04/ አባላት ያላቸው የት/ት ዝግጅት እና የሥራ ልምድ ከግል ማህደራቸው በማጥራት ተሰርቷል፡፡
 የአንድ/01/ሲቪል ሠራተኛ የቦንድ ግዥ ክፍያ በስህተት ወደ ሌላ አካውንት ገቢ የተደረገውን
ገንዘብ ወደ አባሏ አካውንት ገቢ እንዲደረግ የማስተካከያ ደብዳቤ ለኢት/ልማት ባንክ ደብዳቤ
ተፅፎ ገንዘቡ ገቢ ተደርጓል፡፡

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት


45 | P a g e
 ከመንግሥት ዩኒቨርስቲዎች የተመረቁ ቋሚ እና ኮንትራት ሠራተኞች የወጪ መጋራት/Cost Sharing
ያልከፈሉ አባላት ከማህደራቸው በዝርዝር በማውጣት ሠራተኞች በሚያዩበት ቦታ ቦርድ ላይ
እንዲለጠፍ ተደርጓል፡፡
 አንድ/01/የኘሮጀክትተቆጣጣሪ መሃንዲስ ኃላፊ ለተጨማሪ አንድ ወር እንዲራዘምላቸው ከሥራ ክፍላቸው
በተፃፈ ደብዳቤ መሠረት እስከ July 30 ቀን 2018 እንዲራዘምላቸው የተደረገ እና የታገደው የ 2 ወር
ደመወዛቸው ክፍያ እንዲፈፀም ተደርጓል፡፡
 የሙያ የእጅ ብልጫ ተጠይቆ የተሰራላቸው …………………………….. 02
 አዲስ የሙያ የእጅ ብልጫ የተጠየቀላቸው ……………………………… 02
 ነባር የሙያ የእጅ ብልጫ እርከን የተጠየቀላቸው ……………………….. 05
 በኢንሳ/INSA ኘሮጀክት በዶሎ አዶ ኘሮጀክት የሚገኙ አንድ/01/ተቆጣጣሪ መሃንዲስ ከሥራ
ክፍላቸው በቃል በደረሰን መረጃ መሠረት ደመወዛቸው እንዳይከፈል ተደርጓል፡፡

 በ 2010 በጀት ዓመት የቦነስ ክፍያ የተፈፀመላቸው የሠራዊት አባላት እና ሲቪል ሠራተኞች
በአጠቃላይ 260 ሲሆን የእርከን ጭማሪ የተደረገላቸው የሠራዊት አባላት 27 ቋሚ ሲቪል
ሠራተኞች 80 እና ኮንትራት ሠራተኞች 69 በድምሩ ለ 176 ሠራተኞች የእርከን ጭማሪ
ተደርጓል፡፡

4.5.8. የመድን ዋስትና ሽፋን በተመለከተ


 የገባነው የመድን ሽፋን የቅድመ ክፍያ ውል እየተጠናቀቀ ስለሆነ በቀጣይ በምንገባው ውል
የሚካተቱ ይሆናል፡፡
4.5.9. ማዕረግ ዕድገት ያገኙ
 ከሻምበል ወደ ሻለቃ .................................................... 01
 ከመ/አ ወደ ሻምበል.................................................... 03
 ከም/መ/አ ወደ መ/አ .................................................. 03
 ከ/አ ወደ ም/መ/አ ………………………….. 03
ድምር……… 10

4.5.10. የደረጃ ዕድገት የተሰጣቸው


 ከሰርቬየር ወደ ሰርቬየር ኬዝ ቲም መሪነት ዕድገት የተሰጣቸው የሠራዊት አባል… 01

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት


46 | P a g e
 በለስ መካነብርሃን ኘሮጀክት ላይ ከኳንቲቲ ሰርቬየር ወደ Office Engineer በሪኮመንዴሽን እድገት
የተሰጣቸው.......................................................................................................……….
01
 ከኮንትራት ሠራተኛነት ወደ ቋሚ በመዞር በኬዝ ቲም የተቀጠሩ………. 01 በድምሩ …. 03

ለሲቪል እና የሰራዊት አባላት የተሰጡ የተለያዩ የመልካም አስተዳደር ስራዎች

ተ/ቁ የክንውን አይነት ብዛት


1 በዝውውር ወደ ድርጅቱ የተዛወሩ አባሎች -
2 የወራሽ መመዝገቢያ ቅጽ የተሞላ 1
3 መታወቅያ ለውጥ ያደረጉ 5
4 የአመት እረፍት ፈቃድ የወጡ 22
5 አዲስ የባንክ አካውንት ያወጡ 1
6 ለጦር ኃይሎች ለምርመራ የተላኩ 30
7 የዋስትና ደብዳቤ የተጻፈላቸው 12
8 የቀበሌ መታወቂያ ለማውጣት የትብብር ደብዳቤ የተጻፈ 8
9 በህመም ምክንያት በቦርድ የወጡ -
10 በእድሜ ጣርያ ጡረታ የወጡ 2
11 የስራ ሂደታቸው እንዲመድባቸው የተጠየቀላቸው 2
12 የስራ ልምድ የተጻፈላቸው 15
13 የሰራዊት አልባሳት ተጠይቆላቸው ገቢ የሆነ በመታደል ላይ ያለው 40
14 የሰራዊት አባላት ዝውውር 2
15 የውትድርና አገልግሎት የማበረታቻ ሽልማት የወሰዱ 6
16 የሙያ እርከን ለሚያስፈልጋቸው ከመከ/ኢን/ዘርፍ የተጠየቀላቸው 7
17 ቤት እንዲያገኙ ለኢንተርፕራይዝ ዘርፍ የተጠየቀላቸው ሰራዊት አባላት   10

በሃምሌ 1 2010 የማእረግ እድገት ያገኙ ሰራዊት አባላት

ሻላቃ ሻምበል መ/አ ም/መ/አለቃ ሃ/አለቃ ጠቅላላ ድምር


1 3 3 3 - 10

4.5.11. የትምህርት ውል ፈፅመው የት/ት ክፍያ የሚፈፀምላቸው ሲቪል እና የሠራዊት አባላት


ተ/ ቁ የሚማሩት የትምህርት ዓይነት/ዘርፍ አጠቃላይ ድምር
ዲኘሎማ ዲግሪ ሁለተኛ ዲግሪ
ሴት ወንድ ሴት ወንድ ወንድ ሴ

01 ሠራዊት - 01 - 04 02 -
02 ሲቪል 04 - 01 01 01 -

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት


47 | P a g e
ድምር ……… 04 01 01 05 03 - 14

ረጅም ጊዜ ትምህርት እየወሰዱ የሚገኙ ሠራተኞች 14 ትምህርታቸውን እየተከታተሉ ሲሆን ከነዚህ


ውስጥ 7 ሲቪል እንዲሁም 7 የሠራዊት አባላት ሲሆኑ ዝርዝሩም እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡

ተ/ የት/ተቋሙ ስም የትምህርቱ ዓይነት የትምህርት ደረጃ


ቁ ዲኘሎማ ዲግሪ ማስተርስ ሲቪል ሠራዊት
1 ሪፍት ቫሊ ዩኒቨርስቲ ኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ 2 1 1 2
ሲቪል ኢንጅነሪንግ 1 1
አካውንቲንግ 1 1
ማኔጅመንት 1 1
ማኔጅመንት 1 1
2 አዲስ ኮሌጅ ኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ 1 1
ሲቪል ኢንጅነሪንግ 1 1
አካውንቲንግ 1 1
3 አ/አበባ ተግባረ ዕድ አውቶመካኒክ 1 1
4 አ/አበባ ዩኒቨርስቲ ስትራክቸራል ምህንድስና 1 1
5 አድማስ ዩኒቭርስቲ ሴክሪተሪያል ኦፊስ ማኔጅመንት 1 1
6 ኢንፎኔት ኮሌጅ አካውንቲንግ 1 1
ድምር ……………… 7 7

4.5.12. ሥልጠናን በተመለከተ

 ለእጩ መኰንንነት ሥልጠና ሰልጥነው የተመለሱ ………………… 02


 Civil 3D ሥልጠና ያጠናቀቁ...........................................................................06
 GIS ..........................................................................................................03
 Eagle point ..............................................................................................03
 Auto Cad..................................................................................................02
ድምር …...16
4.5.13. በድርጅታችን ያለዉ ወቅታዊ የሰዉ ኃይል፡

 ቋሚ ሲቪል ሠራተኛ ………………. 86


 ኮንትራት ሠራተኛ ………………… 137
 የሠራዊት አባላት …………………… 50
በድምሩ…….. 273

4.5.14. ቋሚ ሲቪል ሠራተኞች ያላቸው የት/ት ዝግጅት


የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት
48 | P a g e
የትምህርት ዝግጅት
ተ/ቁ ዓይነት ወንድ ሴት አጠቃላይ ድምር

1 MSc/Degree 2 1 3

2 Degree 17 14 31

3 Diploma 9 15 24

4 Certificate .. 2 2

5 የቀለም ከ 6 - 12 ኛ ያሉ 10 13 23

6 ትምህርት የሌለው .. 3 3

  ድምር……….. 38 48 86

4.5.15. ኮንትራት ሠራተኞች

የትምህርት ዝግጅት
ተ/ቁ ዓይነት ወንድ ሴት አጠቃላይ ድምር

1 MSc/Degree 7 - 7

2 Degree 75 11 86

3 Diploma 29 6 35

4 Certificate 1 … 1

5 የቀለም ከ 6 - 12 ኛ ያሉ 4 3 7

6 ትምህርት የሌለው 1 .. 1

  ድምር……….. 117 20 137

4.5.16. የሠራዊት አባላት

የትምህርት ዝግጅት
ተ/ቁ ዓይነት ወንድ ሴት አጠቃላይ ድምር

1 MSc/Degree 4 .. 4

2 Degree 32 3 35

3 Diploma 8 .. 8

4 Certificate 3 .. 3

  ድምር……….. 47 3 50

4.5.17. ማጠቃለያ
ተ/ቁ የሠራተኛው
ፆታ
የቅጥር ሁኔታ የትምህርት ደረጃ

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት


49 | P a g e
ቋሚ ሲቪል የሠራዊት ትምህርት በሁለተኛ ጠቅላላ
ሲቪል ኮንትራት አባል ድምር የሌላቸው የቀለም ሰርተፍኬት በዲኘሎማ ዲግሪ ዲግሪ ድምር

1 ወንድ 38 117 47 202 1 14 4 46 124 13 202

2 ሴት 48 20 3 71 3 16 2 21 28 1 71

ጠ/ድምር … 86 137 50 273 4 30 6 67 152 14 273


4.6. ፋይናንስ

4.6.1. ዝርዝር ተግባራት


 የድርጅታችን የ 2011 በጀት አመት በ IFRS የሂሳብ ስርአት ለማከናወን ግንዛቤው ይኖር ዘንድ
ስልጠና የተሰጠ ሲሆን በተጨማሪም ስልጠና ከሰጠው ካፕላን ከተባለው ድርጅት ጋር የትግበራን
ውል በማሰር ወደ ተግባር የተገባ ሲሆን እስከአሁን Gap Analysis እና Policy option ስራ
ተሰርቶ ለውሳኔ ለፋይናንስ እና ለማኔጅመንት ማብራሪያ ተደርጓል፡፡
 ከስራ ሂደቶች የሚመጡ ተሰብሳቢዎችን በተሰብሳቢነት ምዝገባ ተከናውኗል፡፡

 ከሐምሌ 2010 - መስከረም 2011 ከባለፈው እና ከዘንድሮ በጀት ዓመት ሳይሰበሰቡ የቀሩ
ተሰብሳቢዎች የድርጅቱን የዋና ሥራ ሂደቶች የግንባታ ዲዛይን የቁጥጥር እና የኮንትራት
አስተዳደር ገቢዎች ወደ ድርጅቱ ገቢ እንዲሆኑ ተደርጓል፡፡ ገቢ ያልሆኑ የቆዩ ተሰብሳቢዎች
ከመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ፣ ከኢንሳ፣ ከብረታ ብረት፣ ከአ.አ ቤቶች ጋር
ያለንን ገንዘብ ለመሰብሰብ በስልክ ንግግር የተደረገ ሲሆን ኢንሳ እና ብረታ ብረት በጀት
ሲለቀቅ እንደሚከፍሉ የነገሩን ሲሆን አ.አ ቤቶች ደግሞ ውል ስላልታሰረ በመሆኑ ውሉ
እንደታሰረ የሚከፍሉን ሲሆን በተጨማሪም ከኢንተርፕራይዝ ጋር መስተካከል ያለበት
እንደተስተካከለ የሚከፈለን ይሆናል፡፡
 የድርጅቱን የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የሥራ ማስኬጃ (የአበል፣ የዕቃ እና የአገልግሎት ግዢ)
ክፍያዎች በየተቀመጠላቸው የጊዜ ገደብ በጥራት ክፍያ ተፈጽሟል፡፡
 የድርጅቱን ከሀምሌ - ነሀሴ 2010 ዓመት የባንክ ምዝገባ የሚዛንን እና ከፋይናንስ የመዝገብ
ሚዛን ጋር የማስታረቅ ስራ ተከናውኗል፡፡
 የድርጅቱን ሀምሌ 2011 የመንግስት ግዴታ የሆኑ የገቢ ግብር፣ የተ.እ.ታ. የተከፋይ ተቀናሽ ግብር
እና የጡረታ መዋጮ እና ሌሎች ተቀናናሾችን በማዘጋጀት ለሚመለከታቸው የመንግስት
ተቋማት በወቅቱ መክፈል እና ማሳወቅ፡፡

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት


50 | P a g e
 የሩብ ዓመቱ የባንክ እለታዊ ሚዛን ለየሚመለከታቸው የድርጅቱ አመራሮች እንዲያውቁ
ተደርጓል፡፡
 በየዕለቱ Z - ሪፖርት እንዲወጣ ተደርጓል፡፡
የሩብ ዓመት ዓመት ወጪ እና ገቢ የተደረገባቸው የዕቃ አገልግሎት ግዥ፣ የደመወዝ፣ የሥራ ማስኬጅ እንዲሁም
የንብረት ወጪ እና ገቢ ሰነዶችን አረጋግጦ በመረከብ እና ሂሳባዊ ምርመራ በማድግ ምዝገባ በየጊዜው
ተከናውኗል፡፡

 የድርጅቱን የወጪ እና ገቢ እንዲሁም ሌሎች ሂሳባዊ ሰነዶች በተገቢው ቦታ በጥንቃቄ ጥበቃ


እንዲደረግላቸው ተደርጓል፡፡
 የፒቲ ካሽ እና የቼክ መክፈያ ሰነድ እንዲታም ተደርጓል፡፡

 2008 እኛ 2009 ዓመት የህዳሴ ግድብ ቦንድ ለማምጣት ከእያንዳንዱ ሰራተኞ ተቀናሽ

የተደረገው የገንዘብ መጠን ማጠቃለያ ስራ ተጀምሯል

 ከውስጥ ኦዲት የስራ ክፍል ጋር በተገኙ ኦዲት ግኝቶች ላይ ውይይት ተደርጓል

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት


51 | P a g e
የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት
52 | P a g e
የተሰብሳቢ
  ሰራ ጊዜ
ጊዜ
የተሰበሰበው
ፕሮጀክት የፕሮጀክቱ ገንዘቡ መጠን
ስም ባለቤት/ከፋይ/ ከቫት በፊት ከነቫቱ
Including
Project Customer Name Before VAT VAT Month & Year
205,56 236,401.1
D/Z & Nathret Real State Defence Army foundation 6.17 0 Jun-18
191,00 219,652.6
Kality Real State Site Two Sup. Defence Army foundation 2.26 0 March & June 2018
95,50 109,826.3
Summi Apartment Site One Defence Army foundation 1.13 0 Jun-18
149,86 172,347.5
Summi Apartment Site Two Defence Army foundation 7.46 8 Jun-18
116,08 133,494.5
Mekelle Adiha Defence Army foundation 2.21 4 Mar-18
110,55 127,137.6
Hawasa Real Estate Defence Army foundation 4.49 6 Jun-18
105,28 121,083.4
Nathret Real State Sup. Defence Army foundation 9.99 9 Mar-18
110,55 127,137.6
Hawasa Real State Sup. Defence Army foundation 4.49 6 Mar-18
100,27 115,317.6
D/Z Real State Sup. Defence Army foundation 6.18 1 Mar-18
191,00 219,652.6
Kality Site Two Real State Sup. Defence Army foundation 2.26 0 Jan & Feb 2018
95,50 109,826.3
Summit Site One Apartment Defence Army Foundation 1.13 0 Mar-18
Summit Site Two Apartment Defence Army Foundation 149,86 172,347.5 Mar-18
የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 53 | P a g e
7.46 8
116,08 133,494.5
Mekelle Adiha Apartment Defence Army Foundation 2.21 4 Jun-18
400,00 460,000.0
SIP Plant Design Legendary Defence Products S.C 0.00 0 Design 30%
647,62
Musli-Bada Road Sup. Defence Construction Enterprise 3.00 744,766.45 Dec-17
427,54
Musli-Bada Road Sup. Defence Construction Enterprise 3.63 491,675.17 Sep-17
600,70
Ditchato-Galafi Road Sup. Defence Construction Enterprise 3.79 690,809.36 Oct-17
2,609,37
Beles - Mekane Birhan Road Sup. Defence Construction Enterprise 2.60 3,000,778.49 Nov. - August 2017 25%
116,08 133,494.5
Mekelle-adiha Apartment Defence Army Foundation 2.21 4 Jul-18
95,50 109,826.3
Kality Real Estate Site One Sup. Defence Army Foundation 1.13 0 Jul-18
95,50 109,826.3
Kality Real Estate Site Two Sup. Defence Army Foundation 1.13 0 Jul-18
95,50 109,826.3
Summi Apartment Site One Sup. Defence Army Foundation 1.13 0 Jul-18
149,86 172,347.5
Summi Apartment Site Two Sup. Defence Army Foundation 7.46 8 Jul-18
105,28 121,083.4
Kality Real Estate Sup. Defence Army Foundation 9.98 8 Jul-18
110,55 127,137.6
Hawasa Real Estate Sup. Defence Army Foundation 4.49 6 Jul-18
100,27 115,317.6
D/Z Real Estate Sup. Defence Army Foundation 6.19 2 Jul-18
Urban development presidential 78,000.0
VIP House 0 89,700.00 May-18

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 54 | P a g e


Urban development presidential 78,000.0
VIP House 0 89,700.00 Jun-18
95,501.1
Kality Site One Real State Sup. Defence Army Foundation 3 109,826.30 Aug-18
100,276.1
D/Z Real State Sup. Defence Army Foundation 9 115,317.62 Aug-18
105,289.9
Nathret Real State Sup. Defence Army Foundation 8 121,083.48 Aug-18
116,082.2
Mekelle Adiha Apartment Defence Army Foundation 1 133,494.54 Aug-18
95,501.1
Summit Apartment Site One Defence Army Foundation 3 109,826.30 Aug-18
149,867.4
Summit Apartment Two One Defence Army Foundation 6 172,347.58 Aug-18
78,493.2
D/Z Engineering college Road Defense Enterprise Sector 3 90,267.21 Aug-18
Urban development presidential 78,000.0
VIP House 0 89,700.00 Aug-18
117,357.1
D/Z Resident supervision Defense Enterprise Sector 6 134,960.73 Aug-18
74,761.5
Ditchato-Galafi Road Sup. Defense construction enterprise 6 85,975.79 Jul-18
74,761.5
Ditchato-Galafi Road Sup. Defense construction enterprise 6 85,975.79 Aug-18
539,879.8
Ditchato-Galafi Road Sup. Defense construction enterprise 5 620,861.83 Feb-18
560,797.5
Ditchato-Galafi Road Sup. Defense construction enterprise 7 644,917.21 Apr-18
722,320.2
Ditchato-Galafi Road Sup. Defense construction enterprise 7 830,668.31 May-18
Ditchato-Galafi Road Sup. Defense construction enterprise 623,460.4 716,979.56 Mar-18

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 55 | P a g e


9
         
         

  10,979,313.98 12,626,211.07  

Defence Construction Design Enterprise


Income statement
For the Months of August 10,2011
Revenue &
REVENUE       expense   Percent

Building design Revenue - 0%

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 56 | P a g e


  Koye Feche site design income 0%

  Bishoftu Automotive Industry Health Center Design Income 0%

  D/D Store Design Income 0%

  Kality Store Design Income 0%

  Kality Factory Design Income 0%

  Legendary SIP Plant Design 0%

Building Supervision and contract administration 8,205,103.96 0%

  Metal engine .Calibration supervision & Consulting Income 0%

  Metal engine .quality supervision & consulting Income 0%

  Urban Dev't Con. G+11 supervision 234,000.00 2%

  VIP Building Supervision   0%

  Debrezeit Eng.collage buid.supervision 313,207.55 2%

  Diredawa apartment supervision income 240,935.07 2%

  Dire Dawa G+ 5 office building supervision income 162,698.00 1%

  Summit apartment site 1 &2 supervision income 490,737.22 3%

  Geja different building supervision Income 231,782.22 2%

  Repi diiferent building supervision income 231,782.24 2%

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 57 | P a g e


  Textile different building supervision income 284,394.32 2%

  Mekele Adiha apartment supervision income 232,164.42 2%

  D/Z ,Adama,Hawasa Real state sup. 200,552.39 1%

  Digital Television Resident Supervision 4,129,206.60 29%

  A.A city admin. Higher officials house buil. supervision income   0%

  Geja & Repi Transport 42,000.00 0%

  Hawasa Around Real State Sup. 110,554.50 1%

  Janmeda supervision 112,084.18 1%

  Kality Real State Site One & two Sup. 382,004.52 3%

  Army Foundation Nazeret Real State Sup. 210,579.98 1%

  Army Foundation Hwassa Sup. 110,554.49 1%

  Gofa Apartment Supervision 270,993.10 2%

  D/Z Referal Hospital Sup. 214,873.16 2%

Road Designe 2,827,642.11   0%

  Beles Mekane Birhan Road Design 2,230,658.41 16%

  Afedera-Bidu Gravel Road Project 596,983.70 4%

Road Supervision and Contract Administration 3,035,987.85   0%

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 58 | P a g e


  Ditchoto - Galaf Road supervision income 1,203,907.26 9%

  Musli - Bada Road Supervision income 1,300,381.46 9%

  Mekele Hospital Road supervision income 220,384.45 2%

  Engineering collage expansion road income   0%


Bishoftu Auto industry road supervision
  income   0%

  Army Foundation supervision   0%

  Aire force Compound road supervision   0%

  Aire force D/Z collage road sup. 78,493.23 1%

  Bahir Dar Hospital Road Supervision income 116,410.72 1%

  Afdera - Bidu Road supervision income   0%

  Beles Mekane Birhan Road Sup.   0%

  B/D Hospital road sup. 116,410.73 1%

  other income   0%

  shire hospital road sup. 0%

Total Revenue     14,068,733.92 14,068,733.92 100%

EXPENSES  

  Spare Parts Consumption -   0%

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 59 | P a g e


  Vehicle accessories expense     0%

  Batery and tyre expense     0%

  fuel Oil &Lubricant 20,637.77   0%

  Fuel expense   17,651.77 0%

  Oil and lubricant expense   2,986.00 0%

  Supplies expenses 24,250.01   0%

  Low price (under Birr 500) fixtures Expense 1,934.37 0%

  Sanitary expense   0%

  Stationary Materials expenses 446.36 0%

  uniform and garment expense   0%


computer related accessories
  expense   0%

  machinery accessories expense 21,869.28 0%

  Printer color   0%

  uniform and garment expense   0%

  Salary expenses 7,256,011.93   62%

  Contract workers salary 3,462,105.04 30%

  Permanent Workers Salary 1,366,569.27 12%

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 60 | P a g e


  Military salary expense 849,997.06 7%

  Diff. Salary to military Staff   0%

  Position allowance 147,500.00 1%

  Over Time 67,432.36 1%

  Professional expense 290,251.49 2%

  wage for casual workers 14,030.00 0%


Pension expense from the
  enterprise 358,528.71 3%

  Hard ship allowance 694,398.00 6%

  Cash indeminity 160.00 0%

  loading Unloading 5,040.00 0%

  Severance pays   0%

  Employee Benefits 2,169,401.80   19%

  Medical expense 7,214.30 0%

  Board Members fee 11,425.00 0%

  Human development 8,111.00 0%

  Bonus & Reward 2,142,651.50 18%

  Annual leave expense   0%

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 61 | P a g e


    0%

    0%

  Operating expenses 591,179.19   5%

  Per Dime 226,831.56 2%

  Travel Expense 83,503.00 1%

  Accomodation expense 136,892.63 1%

  Food Allowances 143,952.00 1%

  Repair & maintenance 31,511.19   0%


Motor vehicle Maintenance
  expense 26,092.49 0%

  Machinary maintenance expense 391.30 0%

  Battery and tyre plate maintenance   0%


Office equipment maintenance
  expense   0%
Computer related maintenance
  expense   0%

  Building maintenance exp. 5,027.40 0%

  Rent expenses 586,906.57   5%

  Motor vehicle Rent Expense 586,906.57 5%

  Machineries rent expense   0%

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 62 | P a g e


  Utilities expense 99,094.28   1%

  CDMA ,telephone, Internet & Mobile Card Expenses 98,077.53 1%

  Postal sevice expense 1,016.75 0%

  Insurance Expense 194.00   0%

  Machineries & vehicles Insurance   0%

  Visa and insurance 194.00 0%

  professional fee 828,317.24   7%

  Consaltancy service 65,000.00 1%

  Sub contract expense   0%

  Freelance fee expense 763,317.24 7%

  Auditi service expense   0%

Depreciation Expense -   0%

  Miscellaneous expenses 48,524.63   0%

  Photocopy,Printing expense 22,881.37 0%

  Bank service charge 160.00 0%

  Vehicle inspection   0%

  Advertising expense 19,130.43 0%

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 63 | P a g e


Stamp duty.license & registration
  fee 5.00 0%

  License fee expense   0%

  Other expense 6,347.83 0%

  Car & machine washing expense   0%

  Penality   0%

  Donation & sponsor Ship -   0%

  sponsorship   0%

  social Aid   0%

  Total Expenses     11,656,028.61 11,656,028.61 100%

  Net Income before tax   2,412,705.31 2,412,705.31 17%

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 64 | P a g e


S/No Customer Name 2,003.00 2,005.00 2,006.00 2,007.00 2,008.00 2,009.00 2,010.00 2,011.00 Total
1 Defence Infrastructure Construction sector 1,631,592.02           2,417,504.51 1,337,972.39 5,387,068.92
2 Defence Army Foundation 627,451.50   1,989,814.21 428,185.20 649,373.85 497,033.31 2,729,855.26 998,859.77 7,920,573.10
3 Zequala steel rolling Building 238,924.00               238,924.00
4 Gafat Industry Building supervsion 28,750.00               28,750.00

5 Defence Southern East Command             176,225.26 187,102.70 363,327.96


6 Metal Engineering Coroporation         761,929.74 831,196.08 503,210.07   2,096,335.89
7 Defence Construction Enterprise   27,772.50 610,254.45   32,220.67   21,936,377.27 5,996,577.65 28,603,202.54
8 Western command HQ   25,864.72 77,594.16           103,458.88
9 House Ad/Combat Engineering Main department/ 384,647.40       644,592.44 162,439.53 8,053,215.08 581,928.12 9,826,822.57
10 Meles Zenawi Foundation     366,399.11           366,399.11
11 Urban development presidential House     570,533.76       184,000.00 179,400.00 933,933.76
12 Air Force Head Quarter       57,500.00         57,500.00
13 Tekelebirhan Ambaye Construction PLC       275,374.65         275,374.65
14 Ethiopian Textile Industry Development Inistitute             163,526.77 163,526.77 327,053.54
15 INSA           133,274.79 12,402,635.64 5,329,977.76 17,865,888.19
16 Ethiopian Investment Commission           116,736.56     116,736.56
17 Metal Engineering CoroporBishoftu Automotive             431,250.00   431,250.00
18 A/A Housing Constraction (Koye Feche Site)             6,021,627.29   6,021,627.29
19 Legendary Defence Products S.C (SIP Plant Design)                 -
20 Homicho Amunition Engi. Industry             283,865.90   283,865.90
Total   2,911,364.92 53,637.22 3,614,595.69 761,059.85 2,088,116.70 1,740,680.27 55,303,293.05 14,775,345.16 81,248,092.86

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 65 | P a g e


4.6.2. የ 2011 የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ያልተከናወኑ ተግባራት

 ለረዥም ጊዜ በተሰብሳቢነት እና በእዳ ተከፋይነት የተያዙ ተሰብሳቢዎች እና ተከፋይ የህግን


አግባብ ጠብቆ ከመዝገብ ላይ እንዲወጡ አለማድረግ
 የድርጅቱን የካሽ ሬጂስተር በአዲሱ ሶፍት ዌር መጠቀም ለመጀመር ስልጠናዎንችን እንዲያገኙ
ማድረግ
 የተጀመረውን የድርጅቱን ቋሚ ንብረት ዋጋ መሙላት እና መወገድ ያለባቸውን ንብረቶች
ተገቢውን የአወጋገድ ስርአት መሰረት አድርጎ የማስተካከያ ሂሳብ መስራት እና ከሂሳብ መዝገብ
ላይ እንዲወጡ ማድረግ ስራ እየተከናወነ የሚገኝ ሲሆን የህንጻ ዲዛይንና የህንጻ ኮንትራት
አስተዳደር ተሰርቶ የመንገድ ዲዛይን ተጀምሯል
 የአላቂ እቃዎች ገቢና ወጪ ምዝገባ አለማከናወን

4.6.2.1. ያጋጠሙ ችግሮች

 ያልተሰበሰቡ ተሰብሳቢዎችን ለመሰብሰብ ከዋና የስራ ሒደቶች ለደንበኞች የሚላኩ የክፍያ


መጠየቂያ ሰነዶች ለደንበኞች ፋይናንስ ክፍል እንዲደርሱ ግፊት አለማድረግ
 ከግምጃ ቤት የሚወጡ ንብረቶች የመለያ ቁጥር እየተሰጣቸው ወጪ አለመደረግ እና ትክክለኛ
ዋጋ አለመሞላት
 ከዋና የሥራ ሒደት የሚመጡ ክፍያዎች የተሟላ ሠነድ አብሮ ተያይዦ አለመምጣት ለምሳሌ፡-
ቃለ-ጉባኤዎች፣ ኢቫሉዌሽኖች፣ የመኪና ኪራይ የሠኣት መቆጣጠሪያዎች
 በፕሮፎርማ የሚገዙ ግዢዎች ደንበኞች በሰጡት ጊዜ ውስጥ ግዢ አለመፈፀም በዚህም
ምክንያት የሚሠረዡ የቼክ ቅጠሎች መብዛት
 ከሰው ኃይል የሚመጡ ከደመወዝ ጋር የተያያዙ ደብዳቤዎች በተደጋጋሚ ስህተት መኖር
 የ 2009 በጀት ዓመት ኦዲት ሪፖርት እንዲሰጠን በስልክና በደብዳቤ የተጠየቀ ቢሆንም ለ 29 መሰከረም
2011 ይላካል ስላሉ በግኝቶች ላይ መነጋገር አልተቻለም
 የተጀመረውን የቋሚ ንብረት ዋጋ መሙላት ስራ በፋይናንስ ኬዝ ቲም መሪ የሚሰራ
በመሆኑ እና ሌሎች ተደራራቢ ስራዎች በመኖራቸው ምክንያት በታቀደለት ጊዜ ውስጥ
በስራ መደራረብ ምክንያት መከናወን አልተቻለም
4.6.2.2. ለችግሮቹ የተሰጡ መፍትሄዎች

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት


66 | P a g e
 ከሚመለከታቸው የስራ ክፍሎች ጋር በመነጋገር ተሟልተው የማይመጡ ሰነዶች እንዲሟሉ
የተደረገ ሲሆን ግዢዎችን በተመለከተ ፕሮፎርማ እንደተሰበሰበ የግዢ አጽዳቂ ኮሚቴ
እንዲከፍተው ተደርጓል
 ያልተሰበሰቡ ተሰብሳቢዎችን በተመለከተ ከስራ ሂደቶች ጋር በመነጋገር ፋይናንስም ጭምር
የተላኩ የክፍያ መጠየቂያዎች በምን ምክንያት እንዳልደረሱ ጥብቅ ክትትል ማድረግ እንዳለበት
እና ምክንያቶቹን ከስራ ሂደቶች ጋር በመነጋገርና በመፍታት ለመሰብሰብ ስምምነት ላይ
ተደርሷል
 ከግምጃ ቤት የሚወጡ ንብረቶች መለያ ቁጥር እየተሰጣቸው እንዲወጡ ከሚመለከተው ስራ
ክፍል ጋር መግባባት ተችሏል
4.7. ጠቅላላ አገልግሎት

ለስራ ክፍሎች የሚሰጡ አገልግሎቶችን ጥራትና ቅልጥፍና በማሻሻል የድርጅቱን ውጤታማነት አጠናክሮ
ለመቀጠል የሚያስችሉ አገልግሎቶችን ማቅረብ

ተግባር አንድ፡- ምቹና የተቀላጠፈ የተሸከርከሪ አቅርቦት እና ስምሪት የአሰራር ስርዓት እንዲኖር ማድረግ

ዝርዝር ስራዎች፡-

 በመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይ ከተገዙ በኋላ ለመከላከያ መሰረተ ልማት ግንባታ ዘርፍ
ከተላለፉ በኋላ በድርጅታች ካፒታል እንዲከተተቱ ከተደረጉ በኋላ የተሸከርካሪዎች መረጃ በመጥፋቱ
ምክንት ቤለቤትነት ስም ሳይዛወር መቆይት የተሸከርካሪዎቹ መረጃ በአዳማ ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት
በመገኙቱ የተሽከርካሪዎች የባለቤትነት ስም ወደ ድርጅታችን ተዛውሮ አዲስ የሰሌዳ ቁጥር
ወጥቶላቸዋል፡፡ ይህንንም የሚመለከታቸው አካላት እንዲያውቁት ተደርጓል፡፡ የመድን ዋስትና ውል
ወደ ድርጅታችን እንዲዛወር እንዲዞር ተደርጎ ብር 5,144.76 ክፍያ እንዲፈጸም ደብዳቤ ተዘጋጅቶ
ተልኳል፡፡
 ድርጅታችን በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች ለሚያከናውናቸው የመረጃ ደህንነት ኤጀንሲ ፕሮጀክትች
የመስክ ጉብኝነት ለማካሄድ ባለሙያዎችን ይዞ ወደ ፕሮጅክቶቹ የሚንቀሳቀስ ተሽከርካሪ
ተመድቦላቸዋል፡፡
 ከስራ ክፍሎች የሚቀርቡ የተሽከርካሪ ስምሪት ጥያቄዎችን መሰረት በማድረግ የተቀናጀና
የተቀላጠፈና የተቀናጀ የከተማ ውስጥና የመስክ ስራ የትራንስፖርት ስምሪት አገልግሎት ተሰጥቷል፡፡
 የመከላከያ ኮንስትራክሽን ዲዛይን ድርጅት በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 187/2002
ሲቋቋም ድርጅቱን ለማጠናከሪያ ከተሰጡት ስድስት (6) ቶዮታ ፒክአፕ ተሽከርካሪዎች መካካል

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት


67 | P a g e
የሰሌዳ ቁጥር ኢት - 3 – 44133 የሆነው ተሽከርካሪ የባለቤት ስም ዝውውር ለማድረግ ስራዎች
ተጀምረው በሂደት ላይ ይገኛሉ፡፡
ተግባር ሁለት፡- ወጪ ቆጣቢ፣ ምቹና የተቀላጠፈ የተሽከርካሪ ጥገና ስራዎች እንዲከናወኑ ማድረግ
 የድርጅታችን ንብረት የሆነው በዲኦችቶ - ጋላፊ የመንገድ ስራ ፕሮጀክት ተመደበው የሰሌዳ ቁጥር
ኢት -3- 47466 ቶዮታ ፒክእፕ ተሸከርካሪ ባጋጠመው የመሪ መስመር ዘንግ ብልሽት ምክንያት ስራ
አቁሞ ወደ አዲስ አባባ እንዲመለስ የተደርጎ በገነት ወንድምአገኘሁ የጥገና ስራው እንዲከናወን

በተወሰነው መሰረት ብር 46,935.00 አስፈላጊው የጥገና ስራ ተካሂዶለት ወደ ፕሮጀክቱ እንዲመለስ

ተደርጓል፡፡
 በ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የድርጅቱ ንብረት የሆኑና በዋናው መ/ቤት እና በመንገድ ግንባታ
ፕሮጀክቶች የሚገኙ ተሽከርካሪዎች የሚያጋጥማቸውን ብልሽት የማስተካከልና እንዲሁም የኪሎ ሜትር መጡኑን
ጠብቆ ሙሉ ሰርቪስ የተደረገላቸው ሲሆን የሚያስፈልጋቸው የመለዋወጫ እቃዎች ግዥ እንዲሁም የብልሽትና
አይነት በወጪ ዝርዝር ከዚህ በታቸው እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት


68 | P a g e
ተ.ቁ የተሸከርካሪው ሰሌዳ የተሸከርካሪው ዓይነት የብልሽቱ ዓይነት ጥገና የተደረገበት ድርጅት የጥገና ክፍያ ጥገና የተደረገበት ቀን

1,264.52 5/11/2010
1 አአ-3-60181 ሊፋን 520 የተለያዩ የጥገና ስራዎች ሊፋን ሞተር 5,812.49 08/01/2011
6,868.48 22/12/2010
የሞተር ዘይት 1,100.00 6/11/2010
የዘይት ፊልትሮ ሞኢንኮ 332.80 5/11/2010
2 አአ-3- 00647 ሚኒባስ የናፍጣ ፊልትሮ ሞኢንኮ 907.39 5/11/2010
የተለያዩ የጥገና ስራዎች ገነት ወንድማገኝ 2,415.00 25/11/2010
አጠቃላይ ሰርቪስ ሞኢንኮ 9,270.84 15/01/2011
የሞተር ዘይት 1,100.00 6/11/2010
3 ኢት -3- 62708 ሚኒባስ የዘይት ፊልትሮ ሞኢንኮ 332.80 5/11/2010
የናፍጣ ፊልትሮ ሞኢንኮ 907.39 5/11/2010
የተሸከርካሪው የተሸከርካሪው የብልሽቱ ዓይነት ጥገና የተደረገበት የጥገና ክፍያ ጥገና የተደረገበት ቀን
ተ.ቁ
ሰሌዳ ዓይነት ድርጅት
1,675.29 5/11/2010
4 አአ-3-75873 ሊፋን 520 የተለያዩ የጥገና ስራዎች ሊፋን ሞተር 3,721.70 29/12/2010
7,048.12 22/01/2011
8,431.56 16/11/2010
5 አአ-3-64946 ሊፋን 520 የተለያዩ የጥገና ስራዎች ሊፋን ሞተር 856.84 23/11/2010
1,550.07 07/01/2011
ባትሪ ኒያላ ሞተር 5,426.56 26/11/2010
የፊት አሞዛተር ዮዲት ገ/ዮሀንስ 4,500.00 05/01/2011
የኋላ ግራ ፍሬቻ ዮዲት ገ/ዮሀንስ 4,800.00 05/01/2011
ፕሬዠር ፕሌት ት/ኩራባቸው 6,400.00 05/01/2011
6 አአ -3- 67007 ፒክአፕ
ፊውል ፓምፕ አቤል ሰሙ አስ/ 48,000.00 05/01/2011
የፍሬቻ አምፖል አቤል ሰሙ አስ/ 100.00 05/01/2011
ኤር ክሊነር አቤል ሰሙ አስ/ 1,400.00 05/01/2011
ኤሲ ክሊነር አቤል ሰሙ አስ/ 1,750.00 05/01/2011
የተለያዩ የጥገና ስራዎች ገነት ወንድማገኝ 17,625.00 22/01/2011
7 ኢት -3- 47408 ፒክአፕ የኋላ የግራና ቀኝ መብራት ዮዲት ገ/ዮሀንስ 3,800.00 05/01/2011
የኃላ ስቶፕ ላይት (ፍሬቻ) 4,800.00 05/01/2011
8 ኢት -3- 43255 ፒክአፕ የኋላ የግራና ቀኝ መብራት ዮዲት ገ/ዮሀንስ 3,800.00 05/01/2011
የግራ መሪ ቴስቲኒ ዘርዑ በርሄ 1,478.26 05/01/2011
የኃላ ስቶፕ ላይት (ፍሬቻ) 4,362.00 05/01/2011

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 69 | P a g e


የፊት እግር የቀኝና ግራ ብሪክ አቤል ሰሙ አስ/ 3,000.00 05/01/2011
የፊት እግር ብራቾ የታችኛው አቤል ሰሙ አስ/ 11,000.00 05/01/2011
የፊት እግር ቡሽን ኮምፕሌት አቤል ሰሙ አስ/ 3,000.00 05/01/2011
ማስከሪያ አቤል ሰሙ አስ/ 9,000.00 05/01/2011
ፓራውልት አቤል ሰሙ አስ/ 9,500.00 05/01/2011
የፊት እግር ባላንስ ኮኑክተር አቤል ሰሙ አስ/ 5,500.00 05/01/2011
የተለያዩ የጥገና ስራዎች ገነት ወንድማገኝ 36,280.00 23/01/2010
ዲናሞ ዮዲት ገ/ዮሀንስ 22,000.00 05/01/2011
ጅር ቦክስ ሳፖርት ት/ኩራባቸው 4,200.00 05/01/2011
Link Road Left ዘርዑ በርሄ 4,000.00 05/01/2011
Link Road Right ዘርዑ በርሄ 4,000.00 05/01/2011
9 ኢት -3- 44133 ፒክአፕ
የፊት እግር ሸራ ዘርዑ በርሄ 1,478.26 05/01/2011
Lower Arm Left አቤል ሰሙ አስ/ 11,000.00 05/01/2011
Lower Arm Right አቤል ሰሙ አስ/ 11,000.00 05/01/2011
ኤሲ ክሊነር አቤል ሰሙ አስ/ 1,750.00 05/01/2011
ኤሲ ኮምፐረሰር ሞኢንኮ 23,157.52 5/11/2010
ሙሉ ሰርቪስ ሞኢንኮ 10,272.85 03/12/2010
የጎማ ሰርቪስ 119.99 14/12/2010
10 ኢት -3- 88161 ቶዮታ ሃርድቶፕ
ሙሉ እጥበት ከእነግሪስ 175.95 17/12/2010
የዘይትና የናፍጣ ፊልትሮ፣ የሞተር ዘይት 3,000.00 18/01/2011
11 አአ -3- 64645 ሊፋን 620 የኤሲ ጋዥ የተሞላበት 690.00 03/12/2010
12 አአ -3- 60217 ሊፋን 520 የራዲያተር ካፕ ሊፋን ሞተር 47.96 09/12/2010
13 ኢት -3- 43254 ቶዮታ ፒክአፕ የተለያዩ የእጥበት ጥገና 2,347.50 22/12/2010
የተለያዩ የእጥበት ስራዎች 647.70 22/12/2010
የፊት አሞዛተር ዮዲት ገ/ዮሀንስ 4,500.00 05/01/2011
14 ኢት -3- 47474 ቶዮታ ፒክአፕ የፊት እግር ኮለኔት ዘርዑ በርሄ 117.39 05/01/2011
የፊት እግር ኮለኔት ዘርዑ በርሄ 117.39 05/01/2011
ኤሲ ክሊነር አቤል ሰሙ አስ/ 1,750.00 05/01/2011
የመሪ ዘንግ ዘይት ማፍሰስ ገነት ወ/አገኝ 46,935.00 25/12/2010
የተለያዩ የጥገና ስራዎች ገነት ወንድማገኝ 4,375.00 22/01/2011
15 ኢት -3- 47466 ቶዮታ ፒክአፕ ዲናሞ ዮዲት ገ/ዮሀንስ 22,000.00 05/01/2011
የዝናብ መጥረጊያ አቤል ሰሙ አስ/ 800.00 05/01/2011
የፊት እግር ቡሽን ኮምፕሌት አቤል ሰሙ አስ/ 3,000.00 05/01/2011
የተለያዩ የጥገና ስራዎች ሊፋን ሞተር 2,925.86 11/01/2011
16 አአ -3- 64905 ሊፋን 520
2,518.72 22/01/2011
17 አአ -3- 1488 ሞተር ሳይክል የተለያዩ የጥገና ስራዎች 417.08 15/01/2011
18 ኢት -3- 86219 ኒሳን ጠቅላላ ሰርቪስ ኒያላ ሞተር 11,139.48 25/01/2010

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 70 | P a g e


ጠቅላላ ድምር 439,600.76

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት 71 | P a g e


ተግባር ሶስት፡- መመሪያን መሰረት ያደረገ ወጪ ቆጣቢና የተቀላጠፈ ለተሸከርካሪዎች የነዳጅ አጠቃቀም
ስርዓት እንዲኖር ማድረግ
ዝርዝር ስራዎች፡-

 ድርጅታችን ከመከላከያ ኮን/ኢንተርፕራይዝ ጋር በገባው ውል መሰረት በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ


ዓመት ለድርጅቱ ተሸከርካሪዎችና በኪራይ ለምንጠቀምባቸው 8837 ሊትር ናፍጣ እና 5998 ሊትር ዜንዚን
ተሞልቶላቸዋል፡፡

ብዛት
ተ. የተሽከርካሪ የነዳጅ መለኪ ድም ያንዱ
ሰሌዳ ቁጥር ሐም ጠቅላላ ድምር
ቁ ው ዓይነት ዓይነት ያ ሰኔ ነሐሴ ር ዋጋ

1 አአ -3-A00647 ሚኒ ባስ ናፍጣ በሊትር 200 250 280 730 16.335 11,924.55
2 ኢት -3- 62708 // // // 200 200 330 730 16.335 11,924.55
3 ኢት -3- 65435 ኮስተር // // 60 60 120 240 16.335 3,920.40
4 አአ -3- 36766 ቲን ካፕ // // 250 290 240 780 16.335 12,741.30
5 ኢት -3- 43255 ፒክአፕ // // 90 -  90 16.335 1,470.15
6 አአ -3- 30140 ሚኒ ባስ // // 120 -  120 16.335 1,960.20
7 አአ -3- 25688 ሚኒ ባስ // // 200 250 300 750 16.335 12,251.25
8 አአ -3- 85123 ሚኒ ባስ // // 250 250 210 710 16.335 11,597.85
9 ኢት -3- 88161 ሃርድቶፕ // // 140 100 234 474 16.335 7,742.79
10 አአ -3- 37219 ፒክአፕ // // 104 154 154 412 16.335 6,730.02
11 አአ -3- 52485 ሚኒባስ // // 200 210 290 700 16.355 11,448.50
12 አአ -3- 58448 ፒክአፕ // // 110 -  - 110 16.335 1,796.85
13 አአ -3- 05433 // // // 50 200 270 520 16.335 8,494.20
14 ኢት -3- 47474 ፒክአፕ // // - - 20 20 16.335 326.70
15 ኢት -3- 44133 ፒክአፕ // // - - 20 20 16.335 326.70
16 ኢት -3- 47408 ፒክአፕ // // - - 60 60 16.335 980.10
17 ኢት -3- 47466 ፒክአፕ // // - - 90 90 16.335 1,470.15
ድምር // // 1974 1964 2618 6556 16.335 107,106.26
18 አአ -3- 64905 ሊፋን 620 ቤንዚን በሊትር 85 150 154 389 18.755 7,295.70
19 አአ -3- 64945 // // // 35 135 105 275 18.755 5,157.63
20 አአ -3- 60281 ሊፋን 520 // // 70 30 30 130 18.755 2,438.15
21 አአ -3- 60217 // // // 70 60 90 220 18.755 4,126.10
22 አአ -3- 75873 // // // 65 95 90 250 18.755 4,688.75
23 አአ -3- 64946 // // // 60 140 75 275 18.755 5,157.63
24 አአ -3- 65947 // // // 110 140 154 404 18.755 7,577.02
25 አአ -3- 42257 ኮሮላ - 210 125 335 18.755 6,282.93
26 ኢት -3- 86219 ኒሳን // // 150 150 200 500 18.755 9,377.50
27 ኢት -3- 86220 // // // 150 150 100 400 18.755 7,502.00
28 ኢት -3- 86218 // // // 160 200 150 510 18.755 9,565.05
29 አአ -3- 40276 ቪትዝ - 35 35 18.755 656.43
30 አአ -3- 48661 // // // 95 40 105 240 18.755 4,501.20
31 አአ -3- 48935 // // // 105 105 145 355 18.755 6,658.03

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት


72 | P a g e
32 አአ -3- 18632 // // // 70 110 105 285 18.755 5,345.18
33 አአ -3- 1488 - 14 28 42 18.755 787.71
34 አአ -3- 61272 130 130 2,438.15
ድምር 1225 1764 1786 4775 18.755 89,555.13
 ከዚህም ውስጥ በሰኔና በሀምሌ ወራት ለተሞላው 3938 ሊትር ናፍጣና 2989 ሊትር ቤንዚን ብር 120,394.13

ክፍያ እንዲፈጸም ደብዳቤ ተዘጋጅቶ ለፋይናንስ አስተዳደር ተልኳል፡፡ ዝርዝሩ ከዚህ በታች በሰንጠረዥ
ቀርቧል፡፡

ተግባራ አራት፡- የተቀላጠፈና ወጪ ቀጣቢ የኤሌክትሮኒክስ እቃዎችና መሳሪያዎች ጥገና ስራዎች ማካሄድ

ዝርዝር ስራዎች፡-
 በድርጅታችን የሚገኙ የኤሌክትሮኒክስ እቃዎችንና መሳሪያዎች የጥገናና የሰርቪስ አገልግሎት
የሚሰጥ ድርጅት ለመምረጥ በተሰበሰበው የጨረታ ማስታወቂያ መሰረት ጋላክሲ ኦፊስ
ቴክኖሎጅ የተባለ ድርጅት ዝቅተኛ ዋጋ በማቅረብ ተመርጦና የስራ ውል ተይዞ ወደ ስራ

ተገብቷል፡፡ በመሆኑኑም በበጀት ዓመቱ ብልሽት ያጋጠማቸውን የተለያዩ ፕሪንተሮችንና የፎቶ


ኮፒ ማሽኖች የጥገና ስራ እና አጠቃላይ ሰርቪስ የተደረገላቸው ሲሆን ብር 18,386.03 ክፍያ
እንዲፈጸም ደብዳቤ ተዘጋጅቶ ተልኳል፡፡ ዘርዝሩም እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡

ተ.ቁ የዕቃው አይነት የብልሽት አይነት የሚገኝበት የስራ ክፍል

1 Cannon iR2420 G/ service and other Maintenance ጠ/አገልግሎት ኬዝ


2 Cannon Ir2318 G/ service and other Maintenance //
3 HP 2015 Paper cassette, General service, የሰው ኃይል አስ/ እና ጠቅ/አገ
4 HP 5200 Fixing Film, General service መ/መ/ግ/ዲዛይን
5 HP 5200 Fixing Film, General service መ/መ/ግ/ዲዛይን
6 HP 5200 Fixing Film, General service መ/መ/ግ/ፕር/ክት/ ኮን/አስተዳደር
ሰንጠረዥ 3፡- በ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ጥገና የተካሄደላቸው የኤሌክትሮኒክስ እቃዎችና
መሳሪያዎች
ተግባራ አምስት፡- የድርጅቱን ስራዎች ለማቀላጠፍ የሚያግዙ ኢንተርኔት የስልክና ሌሎች
የቴሌኮሙኒኬሽን አገልግሎቶችን የተሟሉ እንዲሆኑ ማድረግ
ዝርዝር ስራዎች፡-
 ብልሽት ያጋጠመው አንድ የገመድ አልባ ተንቀሳቃሽ የስልክ ቀፎ ግዥ እንዲፈፀም ተደርጓል፡፡
 ኢትዮ ቴሌኮም ባደረጋው የአገልግሎት ታሪፍ ማሻሻያ መሰረት የብሮድ ባንድ ኢንተርኔት አገልግሎት
መጠን ከእኤአ ከመስከረም 2018 ጀምሮ ከከ 10 MBps ወደ 20 MBps ማሻሻያ ተደርጎበታል፡፡
 ድርጅታችን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሚገነቡ የመኖሪያ ህንጻ ፕሮጀክቶች ለሚካሂደው የክትትል
ቁጥጥርና ኮንስትራት አስተዳደር ስራዎች በፕሮጀክቶቹ ለተመደቡት ተቆጣጣሪ መሀንዲሶችን የተገዙ

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት


73 | P a g e
ሶስት የሞባይል ኢንተርኔት ከድህረ- ክፍያ ወደ ቅድመ ክፍያ አገልግሎት ለቁጥጥር እንዲያመች እኤአ
ከኦገስት 2018 ጀምሮ እንዲቀየርላቸው ተደርጓል፡፡
 በድርጅታችን አገልግሎት እየሰጡ ለሚገኙት አስራ ሰባት (17) የገመድ አልባ፣ የሞባይልና የብሮድ ባንድ
ኢንተርኔት አገልግሎት በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የአገልግሎት ክፍያ እንዲፈጸም ተደርጓል፡፡
ዝርዝሩሩ ከዚህ በታች ቀርቧል፡፡
ወርሃዊ የአገልገሎት ክፍያ
ተ.ቁ የአገልግሎት ቁጥር የሚገኝበት ቦታ
ሰኔ ሐምሌ ነሐሴ ድምር
1 9990088619 ብሮድ ባንድ ዋና መ/
መ/ቤት - 12,826.04 12,826.04
2 0902481791 አ/አበባ ፕሮጀክት 1,455.41 521.74 1,977.15
3 0902481792 // 72.40 521.74 594.14
4 0902481793 // 3,897.46 521.74 4,419.20
ድምር ጠቅላላ 5,425.27 14,391.26 19,816.53
ሰንጠረዥ 4፡- በ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የሞባይልና የብሮድ ባንድ ኢንተርኔት አገልግሎት ወጪ

ወርሃዊ የአገልገሎት ክፍያ


ተ.ቁ የስልክ ቁጥር የሚገኝበት የስራ ክፍል
ሰኔ ሐምሌ ነሐሴ ድምር
1 0118960623 መ/ዲዛይንና ኮን/አስ/ 223.23 336.33 193.45 753.01
2 0118960624 ህ/ፕሮ/ክት/ኮን/አስ 610.19 848.04 600.39 2,058.62
3 0118960625 መ/ዲዛይን ቡድን 65.00 65.00 65.00 195.00
4 0118960626 ፋይ/አስ/ኬዝ ቲም 161.79 108.10 65.00 334.89
5 0118960627 መ/ፕሮ/ክት/ኮን/አስ 137.62 84.39 98.03 320.04
6 0118960628 ዋና ስራ አስኪያጅ 248.57 420.72 237.65 906.94
7 0118960629 ሰው ኃብት አስ/ 403.16 517.06 298.03 1,218.25
8 0118960630 ውስጥ ኦዲት አገ/ 65.00 65.00 65.00 195.00
9 0118960631 ህንፃ ዲዛይን ቡድን 369.93 475.72 376.65 1,222.30
10 0118960631 ህንፃ ዲዛይን ቡድን 104.73 475.72 121.50 701.95
11 0118960632 አስ/ፋይናንስ ቡድን 118.82 118.36 194.94 432.12
12 0118960633 ህ/ዲዛይንና ኮን/አስ 616.64 324.19 186.43 1,127.26
13 0118721069 108.31 269.04 125.87 503.22
14 0118712384 91.26 138.37 103.55 333.18
15 0118721070 218.80 106.71 72.98 398.49
16 0118720761 46.10 82.49 53.26 181.85
17 0118867031 እ/በጀትና ገ/ልማት 11.40 41.47 64.19 117.06
3,600.55 4,048.82 2,921.90 10,999.18
ሰንጠረዥ 5፡- በ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የሞባይልና የብሮድ ባንድ ኢንተርኔት አገልግሎት ወጪ

ተግባራ ስድስት፡- የድርጅቱን ስራዎች ለማቀላጠፍ የሃገር ውስጥና ውጪ የአውሮፕላን ጉዞዎችን


በማመቻቸት የአገልግሎት ክፍያዎች እንዲፈጸሙ ማድረግ
ዝርዝር ስራዎች፡-

 ከዚህ ቀደም ከአዲስ አበባ - መቀሌ እና ከአዲስ - አበባ ጅጅጋ ተገዝተው የነበሩ ሶስት የአውሮፕላን
በረራዎች በአስቸኳይ ስራ ምክንያት ጥቅም ላይ ባለመዋላቸው ምክንያት ተመላሽ ተደርገዋል፡፡

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት


74 | P a g e
 ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር በተፈረመው የዱቤ ሽያጭ ውል መሰረት ለድርጅቱ የስራ አመራር
አባላትና ሰራተኞች የቅድመ አገልግሎት ሽያጭ ውል መሰረት በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ
ዓመት 63 የመሄጃና የመመላሻ እንዲሁም 19 የመሄጃ ወይም የመመለሻ ብቻ በአጠቃላይ 82
የሀገር ውስጥ በረራዎች ተደርገዋል፡፡ ዝርዝሩም ከዚህ በታች በቀረበው ሰንጠረዥ ቀርቧል፡፡

የበረራ ዓይነትና ብዛት


ተ.ቁ የጉዞ ቦታ
የመሄጃና የመመለሻ የመሄጃ/የመመለሻ ድምር
1 ከአዲስ አበባ መቀሌ 24 11 35
2 // ድሬዳዋ 4 1 5
3 // ባህር ዳር 9 - 9
5 // ጎንደር 1 3 4
6 // ሰመራ 18 2 20
7 // ሐዋሳ 2 1 3
8 // ጅጅጋ - 1 1
9 // አርባ ምንጭ 5 - 5
ድምር 63 19 82
ሰንጠረዥ 6፡- በ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የተደረጉ የሃገር ውስጥ በረራዎች ብዛት

o ከዚህ ተጨማሪ በሰኔ ወር 2010 ዓ/ም እና በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ከተደረጉ
በረራዎች መካከል ክፍያ ለተጠየቀባቸው በረራዎች ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ብር
139,235.00 ክፍያ እንዲፈጸም ሰነዶችን በማጣራት ደብዳቤ ተዘጋጅቶ ለፋይናንስ ክፍል
ተላልፏል፡፡ ዝርዝሩም ከዚህ በታች በቀረበው ሰንጠረዥ መሰረት ክፍያ ተፈጽሟል፡፡

የጉዞ ቦታ የበረራ አይነትና ብዛት


ተ.ቁ ጠቅላላ ዋጋ
ከ ወደ የመሄጃና የመመለሻ የመሄጃ/መመለሻ ብቻ ድምር
1 አዲስ አበባ መቀሌ 11 9 20 77,393.00
2 // ድሬዳዋ 3 5 8 23,759.00
3 // ጎንደር 2 2 4 11,201.00
4 // ባህር ዳር 3 2 5 13,647.00
5 // ሐዋሳ 4 2 6 10,292.00
6 // ጅጅጋ - 1 1 1,881.00
7 // ሰመራ - 1 1 1,554.00
8 // ጎዴ 4 - 4 21,856.00
9 ሽሬ አዲስ አበባ - 3 3 6,012.00
10 ባህር ዳር // 4 4 6,584.00
የጉዞ ቦታ የበረራ አይነትና ብዛት
ተ.ቁ ጠቅላላ ዋጋ
ከ ወደ የመሄጃና የመመለሻ የመሄጃ/መመለሻ ብቻ ድምር
የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት
75 | P a g e
11 መቀሌ // - 5 5 10,640.00
12 አርባ ምንጭ // - 5 5 8,540.00
13 ድሬዳዋ // - 2 2 3,876.00
ጠቅላላ ድምር 27 41 68 197,235.00
ሰንጠረዥ 6፡- በ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የተደረጉ የሃገር ውስጥ በረራዎች ብዛትና ወጪ

ተግባር ሰባት፡- የውል ስምምነቶችን በማዘጋጀት ተግባራዊነታቸውን በመከታተል የድርጅቱን ጥቅም ማስከበር

ዝርዝር ስራዎች፡-

 ከድርጅታችን ከተሌዩ ድርጅትች ጋር ተፈራረማቸውን የስራና የአገልግሎት አቅርቦት የውል


ስምምነቶችን የለሚመለከታቸው አካላት ደብዳቤ ተዘጋጅቶ እንዲያውቁት ተደርጓል፡፡ እነዚህም፡
o ከጋላክሲ ኦፊስ ቴክኖሎጅ የኤሌለክትሮኒክስ እቃዎች
o ከኒያላ ሞተር የተሽከርካሪ ጥገናና ሰርቪስ

o ከአባይነህ አይቸው የመኪራ ኪራይ የአንድ ቶዮታ ኮሮላ ተሽከርካሪ


o አስራት መስፍን የመኪና ኪራይ አንድ ቶዮታ ቪትዝ እና ለተለያዩ የመንገድና የህንጻ ስራ
ፕሮጀክቶች የሚሆኑ ሰባት (7) ፒክአፕ ተሸከርካራዎች ነዳጅ ከተከራይ ሾፌር ከአከራይ ሆኖ
በቀን ብር 2,507.00 የኪራይ ውል ተይዞ ተሸከርካሪው እንዲቀርብ ተደርጓል፡፡
o ለባህር ዳር የሪፈራል ሆስፒታል የቀድሞው አከራይ ድርጅት ውሉን በሟረጡ የኪራይ
ማስታወቂያ በማውጣት ዝቅተኛ ዋጋ ካቀረበው ሀይሉ አቻሜ አልማው የመኪና ኪራይ
አገልግሎት ከተባለ አከራይ ጋር ከዳጅ ከፕሮጀክቱ ሾፌር ከአከራይ ሆኖ በቀን ብር 960.00 ውል
ተይዞ ወደ ስራ ተገብቷል፡፡
 በድርጅታችን ዋና መ/ቤትና በመንገድና ህንጻ ፕሮጀክቶች ያጋጠሙ የተሸከርካሪ እጥረት ለማቃለቀል በኪራይ
ለምንጠቀምባቸው ተሽከርካሪዎች በበጀት ዓመቱ የሐምሌና የነሀሴ ወራት 2010 ዓ/ም የተሰጡ የኪራይ
አገልግሎቶች ከዚህ በታች በቀረበው ሰንጠረዥ በዝርዝር ቀርበዋል፡፡

የአከራይ ድርጅቱ የተሽከርካሪው ተሽከርካሪው የአገልግሎት ክፍያ


ተ.ቁ የሰራ ቀናት
ስም ዓይነት የተመደበበት ቦታ የቀን ጠቅላላ
1 ሆሳህና 1 ቪትዝ 2B+G+12 ህንጻ 11/7/ - 5/10/2010 85 ቀናት 500.00 42,500.00
01-30/11/2010 30 ቀናት 1,322.50 39,675.00
1 ቲን ካፕ ዋና መ/ቤት
01-30/12/2010 30 ቀናት 1,322.50 39,675.00
2 ራሔል ገ/ጻድቅ
01-30/11/2010 30 ቀናት 586.50 17,595.00
1 ቪትዝ ዋና መ/ቤት
01-30/12/2010 30 ቀናት 586.50 17,595.00
01-30/11/2010 21 ቀናት 645.00 27,090.00
3 ኦን ላይን 2 ሚኒ ባስ ዋና መ/ቤት
01-30/12/2010 21 ቀናት 645.00 27,090.00
19 – 30/11/2010 8 ቀናት 600.00 4,800.00
1 ቪትዝ ዋና መ/ቤት
4 አስራት መስፍን 19 – 30/12/2010 21 ቀናት 600.00 14,490.00
1 ፒክአፕ ህንጻ ፕሮጀክት 10 - 12/11/2010 3 ቀናት 2,507.00 7,521.00
ተ.ቁ የአከራይ ድርጅቱ የተሽከርካሪው ተሽከርካሪው የሰራ ቀናት የአገልግሎት ክፍያ
ስም ዓይነት የተመደበበት ቦታ

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት


76 | P a g e
የቀን ጠቅላላ
28/10 – 30/12/2010 32.5 ቀናት 600.00 19,500.00
5 አባይነህ አይቸው 1 ኮሮላ ዋና መ/ቤት
01-30/12/2010 30 600.00 18,000.00
ጠቅላላ ድምር 275,531.00
ሰንጠረዥ 6፡- በ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የሐምሌና የነሐሴ ወራት የተሽከርካሪ ኪራ አገልግሎት ክፍያ

ተግባር ስምንት ፡- የመዝገብ ቤት፣ የፎቶ ኮፒና የትረዛ አገልግሎችን በጥራትና በተቀላጠፈ ሁኔታ ማቅረብ

ዝርዝር ስራዎች፡-

 በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የተለያዩ ጉዳዮችን የያዙ ልዩ ልዩ 1098 ገቢ እና 1587

ወጪ ደብዳቤዎችና ሰነዶችን አስፈላጊውን ተከታታይ መለያ ቁጥር በመስጠት ለሚመለከታቸው

የስራ ክፍሎች እና ተቋማት እንዲደርሱ ተደርጓል፡፡

 በበጀት ዓመቱ በሐምሌና በነሀሴ ወራት ገቢና ወጪ የተደረጉ ደብዳቤዎችንና ሰነዶችን

በሚመለከታቸው ፋይል አቃፊ ተደራጅተው እንዲቀመጡ ተደርጓል፡፡

 314 ጥራዞችን እና 30 የብሉፕሪት ሰነዶች ፈራሚዎችን በማረጋገጥ በድርጅቱ ማህተም

የማረጋገጥ ስራ ተከናውኗል፡፡

 በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ከስራ ክፍሎች በሚቀርቡ ጥያቄዎችን መሰረት በማድረግ

በ A4 መጠን 14469 ገጽ እና በ A3 መጠን 1306 ገጽ በተፈለገው ጊዜ የማባዛት ስራ ተከናወኗል፡፡


 ከስራ ክፍሎች በሚቀርቡ ጥያቄዎችን መሰረት በማድረግ በ A4 መጠን 466 እና በ A3 መጠን 97
የተለያዩ ሰነዶች የጥረዛ አገልግሎት ተሰጥቷል፡፡

ተግባር ዘጠኝ፡- የድርጅቱን ቢሮና የአካባቢ ጽዳትና ውበት በመጠበቅ ምቹ የስራ አካባቢ እንዲኖር ማድረግ

 በድርጅቱ ዋና መ/ቤት ጽዱና ምቹ የስራ አካባቢ ከመፍጠር አኳያ በየዕለቱ አስፈላጊው የቢሮ ጽዳት
ስራዎች ከማከናወኑ በተጨማሪ አረንጓያማ የማድረግና ችግኞችን የመንከባከብ ስራዎች በመከናወን
ላይ ይገኛሉ፡፡
1. በጠቅላላ አገልግሎት ያጋጠሙ ችግሮችና የተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎች
1.1 ያጋጠሙ ችግሮች
 የመስክ ስራ ተሸከርካሪ ተሽከርካሪ እጥረት፡- በተለይም የበህንጻና መንገድ ስራ ፕሮጀክቶች
 በዋና መ/ቤት የሚገኙ አሽከርካሪዎች በመንገድ ስራ ፕሮጀክቶች ተመድቦ ለመስራት ፈቃደኛ
አለመሆን
 አስቸኳይ ስራዎች በማለት በመደበኛ የስራ ሰዓት መጨረሻ ላይ በተደጋጋሚ መምጣት ለምሳሌ
የአውሮፕላን ትኬት ግዥ እና ወጪ የሚደረጉ ደብዳቤዎችና ሰነዶች
የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት
77 | P a g e
 በድርጅታችን ንብረት የሆኑ የሊፋን 520 እና 620 ሞዴል ተሽከርካሪዎች ተደጋጋሚ ጥገና
የሚያስፈልጋቸው በመሆኑ ለተጨማሪ የጥገና ወጪ በየጊዜው እየጨመረ መምጣቱ እንዲሁም
እስከአሁን ድረስ ውሳኔ አለመሰጠቱ
o የተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎች
 በድርጅታችን ያለውን የመስክ ስራ (ለመንገድና ለህንጻ ፕሮጀክቶች) ተሸከርካሪ እጥረት
ለማቃለል በኪራይ እንዲቀርብ ተደርጓል፡፡
 በመንገድ ስራ ፕሮጀክቶች ተመድቦ ለመስራት ያለውን ተነሳሽነት ማጣጣት በዋናነት ከደበወዝና
ከጥቅማ ጥቅም ማነስ ምክንያት ቢሆንም ውይይት በማካሄድ ከመግባባት ላይ ተደርሶ
የተነሳሽነት ችግሩ ለማቃለል ተችሏል፡፡
 የሚመጡ አስቸኳይ ስራዎችን ከመደበኛ ስራ ሰዓት ውጪ በትርፍ ሰዓት እንዲከናወኑ ተደርጓል፡፡
2. የጠቅላላ አገልግሎት ጠንካራና ደካማ ጎኖች

2.1 ጠንካራ ጎኖች


 ድርጅታችን የዲዛይን ቁጥጥርና ኮንትራት አስተዳደር አገልግሎቶችን በሚሰጥባቸው
የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶች የተመደቡ የመስክ ተሽከርካሪዎች በወቅቱ
የሚያስፈልጋቸው የጥገና ስራዎችና ሙሉ ሰርቪስ ተደርጎላቸው ወደ ስራ እንዲሰማሩ
ማደረጉ እንዲሁም የዋና መ/ቤት የሚገኙ ተሽከርካሪዎች ወቅቱን የጠበቀ የሙሉ
ሰርቪስና የጥናገና ስራዎች እንዲከናወንላቸው መደረጉ
 መልካም የስራ ግንኙነት ያለ መሆኑ
 በመከላከያ መሰረተ ልማት ግንባታ ዘርፍ ባለቤትነት የነበሩ ሁለት ሊፋን 520
ተሽከርካሪዎችን የባለቤትነት ስም በፍጥናት አዛውሮ ወደ ስራ መገባቱ
2.2 ደካማ ጎኖች
 ድርጅቱ ሲቋቋም ለመጠናከሪያ ከተሰጡት ስድስት የመስክ ስራ ተሸከርካሪዎች መካከል
በመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ከቀረጥ ነጻ የገባው ተሸከርካሪ የባለቤት ስም
የማዛወር ሲደት በሚፈለገው ደረጃ አለመሄድ
 ህጋዊ የሆኑና በሌሎችን ምክንያት እየፈጠሩ ከስራ መቅረት እንዲሁም አርፍዶ ወደ
ስራ መግባት ቀድሞ መውጣት በአንዳንድ ሰራተኞች ላይ መታየት
 ባጋጠማቸው ብልሽት ምክንያት አገልግሎት የማይሰጡ የቢሮ መገልገያ/ፈርኒቸሮችን
ጥገና አለማካሄድ

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት


78 | P a g e
4.8. ግዢ እና ንብረት አስተዳደር
 ድርጅቱ የ A4 ወረቀት ስለጨረሰ በመንግስት ግዢ ከተፈቀደው ለመግዛት በግዢ ማዘዣ 500
ደስጣ ለመግዛት የጠየቀ ቢሆንም አማስ የተባለው ድርጅት ምርት ስለሌለው ጠብቁ ስላለን
ያለውን ችግር ለመፍታት እንዲቻል የተወሰነ እንዲሰጡን ጠይቀን በሃምሌ 50 ደስጣ በመስከረም
ደግሞ 100 ደስጣ ለጊዜው ስለፈቀዱልን ምርቱ እስከሚያገቡት ተግዝቶ እንዲገባ በማድረግ
አገልግሎቱ ሳይስተጓጎል ለማቅረብ ጥረት ተደርጓል፡፡
 የ 2010 በጀት ዓመት ንበረት ቆጠራው በአብዘኛወ የተጠቃለለ ሲሆን የአቶ መኮነን ከተስተካከለ
በኃላ የማስፈረም ስራ እና የጥረዛ ስራ እንዲከናወን ይደረጋል፡፡
 የጽዳት ሰራተኞች የልብስ ማሰፊያው ከዚህ በፊት የቀረበው ዋጋ ትክክል ሆኖ ባለመገኘቱ
ለብቻው ማሰፊያው ፕሮፎርማ ተሰብስቦ በግዢ አጽዳቂ ኮሚቴ እንዲከፈት የተደረገ ቢሆንም
አሁንም የቀረበው ዋጋ ትክክል ስላልሆነ ድር ሲሰጣቸው በነበረው አካሄድ እንዲፈጸም ተደርጓል፡፡
 የህዳሴ ዋንጫ ለመረከብ የሚያስፈልጉ እንደ ባነር፤ትንሹ እና መደበኛ ባንዴራ፤ሲዲ፤ዲቪዲ፤ግዢ
እንዲፈጸም በታዘዘው መሰረት ግዢው በማከናወን ገቢ እንዲሆን ተደርጓል፡፡
 ከስራ ክፍሎች በሚቀረበው ፍላጎት እና በሚመለከታቸው የስራ ኃላፊዎች ሲረጋገጥ እንደ
የጽህፈት መሳሪያ፤ የጽዳት የመሳሰሉ እቃዎች በሚቀረበው መጠየቅያ መሰረት ንብረቱ
ለሚመለከታቸው ታድለዋል፡፡
በስራ ላይ ያጋጠሙ ችግሮች

 ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተማሩ ሠራተኞች ከመንግሥት ጋር የተዋዋሉትን የወጪ


መጋራት/Cost Sharing ትኩረት ተሰጥቶበት ከደመወዛቸው ተቆርጦ ለመንግሥት ገቢ
አለማድረግ፣
 በመልካም አስተዳደር የሚታዩ ችግሮች መኖራቸው ይህውም ቀላል የሆኑ ሥራዎችን የሥራው
ባለቤት የለም በማለት ባለጉዳይን ማጉላላት፣
 ከተሰጠኝ ሥራ ውጪ የሌላውን ለመስራት ፈቃደኛ አለመሆንና አላስፈላጊ ቃላቶችን
በመወርወር የሰውን ሞራል መንካት፣
 የሥራ ልብስ የሚያስፈልጋቸው ሲቪል ሠራተኞች የበጀት ዓመቱ ከመጠናቀቁ በፊት አልባሳቱ
ተገዝቶ በወቅቱ አለመታደሉ እና በጥራቱም የጽዳት ተላላኪ ሰራተኞ ደስተኛ ለመሆን፣
 ሠራተኞች የጡረታ ቅፅ እንዲሞሉ ግፊት አለማድረግ፣

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት


79 | P a g e
 ለረጅም ጊዜ በተሰብሳቢነት እና በእዳ ተከፋይነት የተያዙ ሂሳቦች የህግ አግባብን ተከትሎ
ከመዝገብ የሚወጣበት ሰራ አለመጀመር እንደ ድክመት የሚታይ ይሆናል፡፡
 ከግምጃ ቤት የሚወጡ ንብረቶች የመለያ ቁጥር እየተሰጣቸው ወጪ አለመደረግ እና ትክክለኛ
ዋጋ አለመሞላት ታይቷል
 ከዋና የሥራ ሒደት የሚመጡ ክፍያዎች የተሟላ ሠነድ አብሮ ተያይዦ አለመምጣት ለምሳሌ፡-
ቃለ-ጉባኤዎች፣ ኢቫሉዌሽኖች፣ የመኪና ኪራይ የሠኣት መቆጣጠሪያዎችራ
 የውሎ አበል እና የስራ ማስኬጃ ወጪዎች በጊዜው አለመወራረድ እንደ ድክመት የሚታዩ
ናቸው፡፡
 የትርፍ ሰኣት ክፊያዎች ከደመወዝ ጋር በወቅቱ ተስርቶ እንዳይወጡ ዘግይቶ መምጣት
 ያልተሰበሰቡ ተሰብሳቢዎችን ለመሰብሰብ ከዋና የስራ ሂደቶች ለደንበኞች የሚለኩ የክፊያ
መጠየቅ ሰነዶች ለፋይናንስ እንዲደርሱ ግፊት አለማድረግ፡፡
 በፕሮፎርማ የሚገዙ ግዢዎች ደንበኞች በሰጡት ጊዜ ውስጥ ግዢ አለመፈፀም በዚህም
ምክንያት የሚሠረዙ የቼክ ቅጠሎች መብዛት፡፡
 በነሃሴ ወር 2010 የድርጅቱ ካሽ በጣም የወረደበት ሁኔታ ስለነበረ ለወቅቱ ደመወዝ እና የታክስ
ክፊያ ለመክፍለል የማይበቃ ባላንስ የታየበት ነበር፡፡
 የኤ 4 ወረቀት መጻፊያ የሚሆን በወቅቱ ተገዝቶ መግባት ስላልቻለ ክፍሎች የወረቀት ችግር
በስራቸው ላይ እንደፈጠረባቸው የተለያዩ ጥያቄዎች ስለቀረቡ የአቅርቦት ጉዳይ እንደ ችግር
ታይቷል፡፡
የተወሰዱ መፍትሄዎች

 ለዋና ስራአሰኪያጅ በደብዳቤ እንዲያውቁት በማድረግ ለደንበኞች ፋይናንስ በጊዜው


የሚተላለፍበት እንዲፈጠር የተሞከረ ቢሆንም በተባለው ጊዜ አልተላለፈም፡፡
 ያልተሟሉ ሰነዶች ሲቀርቡ ከስራ ሂደቶች በመነጋገር እንዲቀርቡ በመጠየቅ ለመፍታት
ጥረት ተደርጓል፡፡
 የድርጅቱ ሰራተኞች ልብስ የሚገባቸው ተስፍቶ እንዲሰጣቸው የታሰበውን በወቅቱ
ለማድረስ አስቸጋሪ ሆኖ ስለተገኘ በነበረው መንገድ እንዲሰጣቸው በማድረግ ያለውን ጥያቄ
ለመፍታት ተሞክረዋል፡፡
 የካሽ እጥረቱ በተወሰነ መልኩ ለመፍታት እንዲቻል ከኢንተርፕራይዝ ፋይናንስ ኃላፊዎች
በመነጋገር ለደመወዝ እና ለታክስ ክፊያ የሚሆን ከተያዘው ክፊያ እንዲለቀቅልን በተደረገው
መግባባት በር 7,500,000.00 የሚሆን ስለለቀቁልን የነበረው ችግር ለጊዜውም ቢሆን በዚሁ
ለመፍታት ጥረት ተደርጓል፡፡

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት


80 | P a g e
 የኤ 4 ወረቀት ያለውን ችግር ለመፍታት እንዲቻል ከአቅራቢው ድርጅት የተወሰነ
እንዲተባበሩን በመነጋገር 150 ደስጣ የሚሆን ሁለት ጊዜ ከጠየቅነው ውስጥ እንዲሰጡን
ሰለተስማሙ ያጋጠመውን ችግር ለመፍታት ጥረት ተደርጓል፡፡
ትኩረት ሊሰጣቸው የሚገባ

 ደርጅቱ የተፈቀደለትን ካፒታል ገደብ በ 2002 ዓ/ም ሲቋቋም የተፈቀደለት የተከፈለ የብር 11
ሚልዮን እና ያልተፈቀደ ብር 30 ሚልዮን ገደብን ቀደም ብሎ ማለፉ እና አሁን ደግሞ በድርጅቱ
2010 በጀት አመታዊ የሃብት ማሳወቅያ ቅጽ ላይ ከብር 90 ሚልን በላይ መሆኑ ጊዝያዊ የሂሳብ ሪፖርቱ
ስለሚያመላክት የህግ አግባብነት የሌለው ከመሆኑም በላይ ተጠያቂነት ሊያስከትል ስለሚችል በተስብሳቢ፤
ተከፋይ እና የተሸከርካዎች የሚታየው ችግር ተፈትቶ የድረጅቱ ካፒታል የሚስተካከልበት ሁኔታ
ቢታሰብበት፡፡
 ለረጅም ጊዜ ያልተሰበሰቡ ተሰብሳቢዎች ለስራ ሂደቶች በተሰጠው ዝርዝር መሰረት ሊሰበሰቡ የሚገባቸው
በበርካታ ሚልዮን የሚቆጠር ገቢ ሳይሰበሰብ መቅረቱ እና በምክንያትነት ከሚነሱት ውስጥ አልሰራችሁም
የሚል ስለሆነ በስራሂደቶች በኩል አስፈላጊው ማሰረጃ በማቅረብ ገቢ የሚሆንበት እንዲመቻች፡፡
 የተንቀሳቃሽ ገንዘብ እጥረት በዋነኛነት ድርጅቱ ከተቋቋመበት የኮንስትራክሽን ዲዛይን እና ማማከር ስራዎች
ማግኘት የነበረበትን ገቢ በወቅቱ እና በሚፈለገው መጠን ካለማግኘቱም በላይ በገቢው ግብአቶችን
በሚፈለገው መጠን እና ጊዜ በሟሟላት ተልእኮውን ከጊዜ ከጥራት እና ከወጪ ቆጣቢነት አንጻር ለማሳካት
ከፍተኛ ተግዳሮት ስለሆነ ቢስተካከል፡፡
 በድርጅቱ ስም ያልተመዘገቡ ተሸከርካሪዎች ድርጅቱ ሲቋቋም ከእህት ድርጅት በተቆጣጣሪ
ባለስልጣኑ ለማቋቋሚያነት የተሰጡ ስድስት ተሸከርካሪዎች ጉዳይ መፍትሄ ሊሰጠው
እንደሚገባ፡፡
 የድርጅቱን የገቢ እና የወጪ ሰነዶችን ወደ ፋይናንስ ኬዝ ቲም በጊዜው ከዋና ስራ ሂደቶች የተሰሩ
ገቢዎች እና ወጪዎች በየወሩ ተጠቃለው ስለማይደርስ ወርሃዊ የድርጅቱ ፋይናንስ አቋም
ለሚመለከታቸው የውስጥ እና የወጪ አካላት ማሳወቅ ባለመቻሉ በሚመለከታቸው የስራ ክፍል
በሰኔ ወር ቀድሞ ሊስተካከል እንደሚገባ፡፡
 ሂሳብ በጊዜው አለመወራረድ እየታየ ስለሆነ ሰራተኞች ከመስክ እንደተመለሱ እንዲያወራርዱ
ቢደረግ፡፡
 የኢንተርናሽናል ፋይናንስ ምዝገባ ስታንዳርድ (IFRS) መንግስት ከ 2010 በጀት ዓመት ጀምሮ በ
IFRS ሪፖርት በማቅረብ ተግባራዊ እንደሚሆን ስለሚያስገድድ የድርጅቱን ሂሳብ የ 2008
የተዘጋው ሂሳብ በ 2009 መጀመሪያ በ IFRS ተቀይሮ መዘጋጀት እና የ 2010 ሪፖርት ሁለንተናዊ
የሂሳብ ትንተና እንዲያዘጋጁ የ 2009 በጀት ዓመት ሂሳብ መዝጊያ ለ ለ 2010 በጀት ዓመት መነሻ
የሚሆን የንጽጽር ሪፖርት የሚያዘጋጁ እና ለሂሳብ ስርአቱ መገልገያ ማንዋል እንዲያዘጋጁ በሰኔ

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት


81 | P a g e
መጨረሻ የድርጅቱ ሰራተኞች ስልጠና ስለወሰዱ ይሄን ስራ ሊሰራ የሚችል ድርጅት ለመለየት
አራት ድርጅቶች ተጋብዞ ሁለት ድርጅቶች ብቻ ቴክኒካልና ፋይናንሻል አቅርቦ አሸናፊው
ድርጅት ተለይቶ ውሳኔ አግኝቶ ውል ታስሮ ወደ ስራ የገባ ስለሆነ ውሳኔ የሚያስፈልጋቸው
በአማካሪው ድርጅት የሚቀርቡ ሃሳቦች የድርጅቱ ማናጅመንት እና የድርጅቱ ዋና ስራ አስኪያጅ
አስፈላጊው ውሳኔ በመስጠት ሰራው በተገቢ እንዲከናወን አስፈላጊው እገዛ ቢደረግለት፡፡
 የትርፍ ግብርን በተመለከተ በ 2011 በጀት አመት ከተለያዩ የዋና ስራ ሂደት የገቢ ርእሶች እና
እነዚህ ገቢዎች ለማስገባት የተደረጉ ወጪዎች ድርጅቱ በሚከተለው የሂሳብ አያዝ ስርአት
መሰረት በበጀት አመቱ የተደረጉ ወጪዎች ቀደም ብሎ ለድርጅቱ ፋይናንስ ኬዝ ቲም በቅድመ
ወጪ ስለማይደርስ ትክክለኛውን የወጪ መጠን ለማወቅ እያስቸገረ ስለሆነ የዚሁ ውጤትም
የገቢ ወጪ እና የትርፍ እና ኪሳራ መጠን በስተመጨረሻም የትርፍ ግብር መጠን መፋለስ ችግር
ሊያስከትል ሰለሚችል ሀሉም ነገር ከ በወቅቱ ለፋይናንስ የሚላክበት ሁኔታ መመቻቸት አለበት፡፡
 ድርጅቱ የደመወዝ ስኬልና ጥቅማ ጥቅም ፓኬጅ የሚቀርብለትን በጊዜው መልስ ስለማይሰጥ
ስራው እየተጓተተ ይገኛል ስለሆነም ማናጅምንቱ በተለይ ዋና ስራአስኪያጁ በስራ ምክንያት
የማይመቻቸው ከሆነ ሃላፍነቱ ለሌላ በመስጠት ሰራው የሚሰራበት ሁኔታ ትኩረት ሰጥቶ
ቢሰራበት፡፡
 አዲስ ተጠንቶ የቀረበው መሰረታዊ የስራ ሂደት ለውጥ ጥናት ከጥቅማ ጥቅም ፓኬጁ ጋር
በማዋሀድ ስራው እንዲሰራ አስፈላጊው የሰው ኃይል ተመድቦ የሚዘጋጅበት ሁኔታ ትኩረት
ቢሰጠው፡፡
 ለድርጅቱ ሰራተኞች የደረጃ ምደባ ፤የደረጃ እድገት እና አገልግሎት አያያዝ ፍትሃዊ እንዲሆን
የማስፈጸሚያ ማንዋል የሚያዘጋጅ ኮሚቴ ቢደራጅ እና እንዲዘጋጅ ትኩረት ቢሰጠው የተሻለ
ይሆናል፡፡
 በአጠቃላይ የድርጅቱ ማናጅመንት በስራ ምክንያት ተዘጋጅቶ የቀረቡ ማንዋሎች እና
ሌሎች ስራዎች በጊዜው እየታዩ ስላልሆነ ማናጅመንቱ ቅዳሜ እና እሁድ እንዱሁም
አምሽቶ የሚሰራበት ፕሮግራም በማመቻቸት ስራው የሚሰራበት ሁኔታ እንዲመቻች
ትኩረት ተሰጥቶ ቢሰራበት፡፡
 ከሰው ኃይል የሚመጡ ከደመወዝ ጋር የተያያዙ ደብዳቤዎች በተደጋጋሚ ስህተት መኖር

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት


82 | P a g e
4.9. የማኔጅመንት ደጋፊ የስራ ሂደቶች በ 2011 በጀት ዓመት በመጀመሪው ሩብ ዓመት

4.9.1. የዕቅድ፣ጥናትና ቢዝነስ ዴቨሎመንት አፈጻጸም


ንዑስ ፕሮግራም ፤ የእቅድና በጀት ዝግጅትና አፈጻጸም
የፕሮግራሙ ግብ
በበጀት ዓመቱ ስትራቴጂያዊ እቅዱን መሰረት ያደረገ ዓመታዊ እቅድ ማዘጋጀትና ከስራ እቅድ ጋር
የተቀናጀ የበጀት ዝግጅት እና የሪፖርት አሰራር መዘርጋት፤

4.9.1.1. የእቅድ ዝግጅት


ዋና ዋና ተግባራት

የስራ ክፍሉን በበቂ የሰው ሃብት እና በበቂ የቢሮ ቁሳቁስ ማደራጀት ፤


 የስራ ክፍሉን በአንድ የቢዝነስ ዴቨሎፕመንት እና በአንድ የፕላን እና ፕሮግራም
ኦፊሰር እንዲሁም ለስራ በቂ በሆነ የቢሮ ቁሳቁስ ተደራጅቶ ስራ የጀመረ ቢሆንም
አንድ የእቅድ ዝግጅት ኦፊሰር የለቀቀ በመሆኑ እና ሌላ አንድ ጁኒየር የእቅድ
ባለሙያ እና ተጨማሪ የቢዝነስ ዴቨሎፕመንት ኦፊሰር ያስፈልጋል፡፡
የድርጅቱን ዓመታዊ እቅድ በስራ አመራር ቦርዱ ማስተቸት፣ ተጨማሪ አስተያየት መቀበል በግብአቱ
መሰረት ማፀደቅ፡፡
 የድርጅቱን ዓመታዊ እቅድ በስራ አመራር ቦርዱ በማስተቸት እና ተጨማሪ
አስተያየት እና ጥቆማ በመቀበል እንዲጸድቅ ተደርጓል፡፡
 የድርጅቱ የ 2011 በጀት ዓመት የድርጅት ዓመታዊ እቅድ መላው የድርጅቱ
ሰራተኞች እንዲወያዩበት ተደርጓል፡፡
4.9.1.2. የዓመታዊ የበጀት ዝግጀት
የድርጅቱን የ 2011 በጀት ዓመት አጠቃለይ ዓመታዊ እቅድ መሰረት ያደረገ በጀት ማዘጋጀት ፡፡

የስራ ሂደቶቹ ዓመታዊ ረቂቅ እቅዶቻቸው ማስፈፀሚያ ይሆን ዘንድ ያዘጋጁትን ረቂቅ በጀት ከተሰጠው አቅጣጫ
አንፃር ስለመሆኑ ማረጋገጥ፤

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት


83 | P a g e
 የስራ ሂደቶቹ ዓመታዊ ረቂቅ እቅዶቻቸው ማስፈፀሚያ ይሆን ዘንድ ያዘጋጁትን ረቂቅ በጀት
ከተሰጠው አቅጣጫ አንፃር ስለመሆኑ በማረጋገጥ ረቂቅ ጥቅል የድርጅቱ በጀት እንዲዘጋጅ
ተደርጎ እና በስራ አመራር ቦርድ ተተዝቶ ጸድቋል፡፡
4.9.1.3. ወርሃዊ እና ዓመታዊ የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ዝግጀት
የድርጅቱን ወርሃዊ የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ወጥ የሆነ የአዘገጃጀት አካሄድ፣ስልቶች ፣ቅጾች እና ቼክ
ሊስት አዘጋጅቶ ለየስራ ሂደቶቹ መስጠት
 የድርጅቱን ወርሃዊ የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ወጥ የሆነ የአዘገጃጀት አካሄድ እና ስልቶች
ይኖሩ ዘንድ ለክፍሎች የሪፖርት ማዘጋጃ ቅጾች እና የሪፖርት ናሙና ለሁሉም የስራ ክፍሎች
እንዲደርሳቸው በማድረግ የሐምሌ ወር 2010 ዓ.ም ሪፖርትን ከየክፍሎቹ በማሰባሰብ ወጥ
ለማድረግ ተሞክሯል፡፡
 ከየስራ ሂደቶቹ የተሰባሰበውን አጠቃለይ የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ወጥ በሆነ መልኩ
ለተቆጣጣሪ ባለስልጣኑ እና ለስራ አመራር ቦርዱ መላክ፡
 ከየስራ ሂደቶቹ የተሰባሰበውን አጠቃለይ የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ለስራ አመራር ቦርዱ
ተልኳል፡፡
4.9.2. የገበያ ልማትና የደንበኞች ግንኙነት ፕሮግራም
4.9.2.1. ንዑስ ፕሮግራም አንድ የገበያ ማስፋፊያ ጥናትና ትግበራ
የፕሮግራሙ ግብ

ድርጅቱ በመከላከያ ሰራዊት የመሰረተ ልማት ግንባታ 100% የገበያ ድርሻ ይኖረዋል፤

በገበያ ውስጥ በመሳተፍ የተገኘ ተጨማሪ የገቢ መጠን ከአጠቃላይ ገቢ አንጻር ከ 70 በመቶ በላይ
ይደርሳል፤

ዋና ዋና ተግባራት

የድርጅቱን ተጨባጭ እና እምቅ የመተግበር አቅም( actual or potential capacity ) ለማጥናት


የሚያስችል የድርጅቱን ሰራተኞችን በየሙያቸው ፣በትምህርት ዝግጅታቸው፣ አሁን በተጨባጭ
(በእጃቸው ላይ ያለ) የሰራ መጠን እና የባለሙያዎችን እምቅ አቅም ማጥናት
ስለ አገልግሎት የገበያ ስብጥር (Marketing mix) እና ስለ ድርጅቱ የገበያ ስብጥር ሁኔታ ጽሁፍ
ማዘጋጀት
 የድርጅቱን የህንጻ ዲዛይን ቡድን የስራ ክፍል የሰው ሃብት በቁጥር እና በትምህርት ዝግጅት
በመለየት በበጀት አመቱ በስራ ክፍል ውስጥ እንደ ስራ ዓይነት እና እንደ ቡድን (crew)
ተጨባጭ በዓመቱ ውስጥ ሊያከናውኑ የሚችሉትን እምቅ የመተግበር አቅም( actual or
የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት
84 | P a g e
potential capacity ) የመጀመሪያ ደረጃ ረቂቅ የዳሰሳ ጥናት በማከናውን መረጃውን ለዋና
ስራ አስኪያጅ ተልኳል፡፡
 ለድርጅቱ ውሳኔ ሰጪ አካላት እና የማኔጅመንት አባላት የግንዛቤ ግብአት እና ውሳኔዎችን
ለማስተላለፍ ይረዳ ዘንድ ስለ አጠቃለይ የገበያ ስብጥር ይዘት (Marketing mix Concept )
እና ስለ ድርጅቱ የገበያ ስብጥር ተጨባጭ ሁኔታ ሰነድ ተዘጋጅቶ ለዋና ስራ አስኪያጅ
ቀርቧል ፡፡
 ድርጅቱ በመቐለ ከተማ በቤቶች ግንባታ የዲዛይን ስራ ላይ ለመሳተፍ እንዲያስችለው እና
ለመሬት አቅርቦት ጥያቄ ይረዳው ዘንድ ዝርዝር የአስፈላጊነት የዳሰሳ ጥናት አድርጎ
አቅርቧል ፡፡
የድርጅቱን የቢዝነስ ፕሮፋይል ማዘጋጀትና ለቁልፍ ደንበኞች ማሰራጨት፤
 ቀደም ሲል ተዘጋጅቶ የነበረው የድርጅቱ የቢዝነስ ፕሮፋይል የመከለስ እና የማሻሻል ስራ
እየተከናወነ ይገኛል፡፡
የድርጅቱን የስራ ሃላፊዎች የሚገኙበትን አድራሻ የሚያመላክት ቢዝነስ ካርድ አሳትሞ
ያሰራጫል
 የድርጅቱን የስራ ሃላፊዎች እና የሌሎች ሲኒየር ሙያተኞችን መረጃ ያካተተ እና ለስራ
ግንኙነት ጠቃሚ የሆነ ቢዝነስ ካርድ አሳትሞ ለማሰራጨት መረጃዎችን በማሰባሰብ ሂደት
ላይ የሚገኝ ሲሆን ድርጅቱ በቅርቡ የሚያከናውነው የማኔጅመንት ምደባ እንደተጠናቀቀ
ተግባራዊ ይሆናል፡፡
ድርጅቱን እና የሚሰጣቸውን አገልግሎቶች ለተጨባጭ ደንበኞቹ እና ለእምቅ ደንበኞቹ በተለያዩ
የመገናኛ ብዙሃን የማስተዋወቅ ስራ ይከናወናል፡፡
 ድርጅቱን የሚሰጣቸውን አገልግሎቶች በህትመት መገናኛ ብዙሃን ለማስተዋወቅ በሶስት
ወቅታዊ የኮንስትራክሽን መጽሄቶች ማስታወቂያ ያሰራ ሲሆን በሪፖርተር ጋዜጣ ድርጅቱ
ስለሚሰጣቸው አገልግሎቶች እና የ 2011 የመልካም አዲስ ዓመት ምኞት መግለጫ
እንዲተዋወቅ ተደርጓል፡፡ ከዚህ ሌላ ድርጅቱ ለስራ ማፈላለጊያ ይረዳው ዘንድ በሳምንት
ሁለት ጊዜ የሪፖርተር ጋዜጣ የዓመት ደንበንኘት ውል ተገብቶ በመረከብ ከማስታወቂያዎች
ላይ ጀምረናል የስራ ማፈላለግ ስራውም ተጀምሯል፡፡
 ድርጅቱ በሀገሪቱ ትላልቅ የግንባታ ዘርፎች ላይ በተለይም በመንገድ፣ በመስኖ እና
በኢንዱስትሪ ፓርኮች የዲዛይን ስራዎች ላይ ለመሳተፍ በቀጥተኛ የገበያ ግንኙነት ስልት
ከየተቋማቱ የስራ ሃላፊዎች ጋር ግንኙነት በማድረግ ስራዎች የተገኙ እና በቅርቡ በሚጀመሩ
አዳዲስ የኢንዱስትሪ ፖርኮች የግንባታ ዲዛይን ስራዎች ላይ እንድንሳተፍ በቃል ደረጃ
በመግባባት ተስፋ ሰጪ ስራዎች ተከናውነዋል፡፡
የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት
85 | P a g e
4.9.3. ንዑስ ፕሮግራም ሶስት፤ የደንበኞችና ባለድርሻ አካላት ግንኙነት

የአንድ ድርጅትን ትርፋማነትና ህልውና ከሚወስኑት ጉዳዮች የመጀመሪያው ውጤታማ ግንኙነት


ከደንበኞችና ባለድርሻ አካላት ጋር መፍጠር ነው፡፡ ደንበኞችና ባለድርሻ አካላት በድርጅቱ አገልግሎት
አሰጣጥ ዙሪያ ያላቸውን አስተያየት በወቅቱ በማሰባሰብ የማሻሻያና የማስተካከያ እርምጃዎችን
በዘላቂነት መውሰድ የደንበኞችን እርካታ ከመፍጠሩም በላይ ድርጅቱ በዚህ በኩል የሚገነባው መልካም
ስም የደንበኞች ታማኝነት (Customer Loyalty) እና ያደገ የገበያ ድርሻ እንዲኖር ያደርጋል፡፡ በመሆኑም
ድርጅቱ እስከ አሁን የሰራው ይህ ነው የሚባል ስራ ባይኖርም ድርጅቱ በዚህ የ 2011 በጀት ዓመት
የደንበኞችና ባለድርሻ አካላት ተሳትፎን የላቀ ለማድረግ የሚሰራ ይሆናል፡፡

የፕሮግራሙ ግብ

በዓመት 2 ጊዜ የደንበኞችና ባለድርሻ አካላት የምክክር መድረክ፣ በዓመት 1 ጊዜ የደንበኞች ቀን፣


እንዲሁም ከተመረጡ ደንበኞች ጋር ስላለው የገበያ ግንኙነት ጥናት ይከናወናል፡

ዋና ዋና ተግባራት

የደንበኞችና ባለድርሻ አካላት የአገልግሎት እርካታ መጠን ጥናት ማካሄድ ወይም መከለስ፤

ለተመረጡ ሁለት ደንበኞች (ድርጅቶች) ለገበያ ግንኙነት( marketing relationship) የዳሰሰ


ጥናት ማከናወን
 ድርጅቱ በበጀት ዓመቱ ለማከናውን ካቀዳቸው የገበያ ግንኙነት ጥናቶች ውስጥ
የመጀመሪያውን ጥናት በሀገሪቱ ከሚገኙ የሰራዊት ፋውንዴሽ የመኖሪያ አፓርትመንት
ፕሮጀክቶች ውስጥ በተመረጡ ፕሮጀክቶች ላይ ዲዛይን ድርጅቱ የሚሰጣቸውን የዲዛይን
እና የኮንትራት አስተዳደር ስራዎች በተቋራጩ እይታ የአገልግሎት እርካታውን ሳይንሳዊ
በሆነ ዘዴ ለማጥናት ፕሮፖዛል በመቅረጽ እና ጥሬ ሃቅ ( data) በማሰባሰብ የመረጃ ትንተና
ደረጃ ላይ ይገኛል፡፡

5. የማስፈፀሚያ ስልቶችና ስትራቴጅዎች

ይህ የስራ ክፍል በዋንኛነት የድርጅቱን ዓመታዊ እቅድ፣ በጀት ፣ የእቅድ አፈፃፀም ክትትል እና ግምገማ፣
በሌላ በኩል የድርጅቱን የቢዝነስ ዴቨሎፕመንት ስራ ከተጨባጭ ደንበኞች ጋር ያለውን የገበያ ግንኙነት
የማጥናት እንዲሁም ወደ ገበያ በመውጣት አዳዲስ ገበያ የማፈላለግ የዳሰሳ ጥናት በማካሄድ
አቅጣጫዎችን የሚቀየስ እና ስለተፈፃሚነቱ ወቅታዊ ክትትል እና ግምገማ በማድረግ ሪፖርት
የሚያደርግ ነው በመሆኑም ይህን ለመተግባር የሚከተሉትን ስልቶች ተከትሏል፡፡
የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት
86 | P a g e
የድርጅቱን የገበያ እና እቅድ የስራ ክፍል በሰው ሃብት እና በቁሳቁስ እንዲደራጅ በማደረግ ስራ
ለማስጀመር በሚቻልባቸው ቁመና ላይ ይገኛል

ድርጅቱ በ 2011 በጀት ዓመት ለሚኖረው የእቅድ እና የበጀት ፍላጎት ዝግጅት ሁሉም የስራ
ሂደቶች ወጥ የሆኑ የዝግጅት ቅፆችን አዘጋጅቶ አሰራጭቷል፣ ከዋና ስራ አስኪያጅ በተሰጠው
አቅጣጫ እና በተቀመጠለት ቀነ ገደብ ስለመሆኑ በመከታተል አፈፃፀሙም የስራ ክፍሎች ወደ
ወጥ የሪፖርት ዝግጅት እና በተቀመጠላቸው ጊዜ ለማከናወን ስላለመገባቱ ለዋና ስራ አስኪያጅ
ሪፖርት አድርጓል፡፡

የድርጅቱ ማንኛውም የእቅድ እና በጀት ዝግጅት እንዲሁም ወርሃዊ ሪፖርት ላይ የድርጅቱ


ማኔጅመንት ጥልቅ ግንዛቤ እና የጋራ አረዳድ ይዞ ወደ ስራ እንዲገባ እቅዱንም ሆነ ሪፖርቶችን
አሰራጭቷል፡፡

5.10. የኢንፎርሜሽን ኮምኒኬሽን ቴክኖሎጂ አፈጻጸም

 ከኢትዮ ቴሌኮም የምናገኘው የብሮድ ባንድ ኢንተርኔት ፍጥነት በእጥፍ እንዲሻሻል ቢደረግም
አገልግሎቱ እንደተፈለገው ተደራሽ ያለመሆን ችግር ለመቅረፍ አንድ ኮምፒዩተር አንደ ፕሮክሲ
ሰርቨር በመጠቀም የኢንተርኔት ፍሰቱ የተሻለ አገልግሎት እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡ ሆኖም ግን ይህ
የተደረገው ጊዜያዊና መጠነኛ መፍትሄ በዘላቂነት ችግሩን እንደማይቀርፈው ለማስገንዘብ
እንወዳለን፡፡
 በተለያየ ምክንያት ንብረት ክፍል ተመልሰው የነበሩ ኮምፒዩተሮች እና ተዛማጅ እቃዎቻቸውን
በማደራጀት፣ የማይሰራውን አካል ከሌላ በመተካት፣ ኦፕሬቲንግ ሲሰተም እና አፕልኬሽን
ሶፍትዌሮችን በመጫን ሙሉ አገልግሎት እንዲሰጡ አድርገናል፡፡
 በተለያዩ የስራ ክፍሎች ችግር የገጠማቸውን ኮምፒዩተሮች፣ ፕሪንተሮች፣ የኔትወርክ መስመር
እና የኢንተርኔት አገልግሎት ብልሽቶችን በመለየት ለችግሮቹም የሶፍትዌር እና የሲስተም
ማስተካከያ መፍትሔ በመስጠት መደበኛ አገልግሎታቸው እንዲያከናውኑ ሲደረግ በተጨማሪም
ደግሞ የፎቶኮፒ ማሽን እና ፕሪንተር በውጪ ባለሙያ ጥገና ሲደረግላቸው የተቀየሩትን የውስጥ
አካላት ጥራት እና የጥገናውን ሂደት ክትትል ተደርጓል፡፡
 በልዩ ልዩ ምክንያት አገልግሎት መስጠት ያልቻሉ ዴስክቶፕ እና ላፕቶፕ ኮምፒዩተሮችን
ኦፕሬቲንግ ሲስተም፣ የተለያዩ አፕልኬሽን ሶፍትዌሮች እና አንቲቫይረስ ፕሮግራም በመጫን
ሠራተኞች በአግባቡ ሥራቸውን ማከናወን እንዲችሉ ተደርጓል፡፡

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት


87 | P a g e
 ህጋዊ ፈቃድ የሌላቸው አንቲቫይረስ ፕሮግራም የተጫነባቸውን ኮምፒዩተሮች አንቲቫይረስ
ዴፍኔሽኖችን ከኢንተርኔት ተከታትሎ በማውረድ እንዲሻሻሉ በማድረግ የቫይረስ ጥቃት
እንዳይኖር እየተደረገ ነው፡፡
 የብሮድ ባንድ ኢንተርኔት ግንኙነት ከማሰራጫ ጣቢያው በተለያየ ምክንያት የስርጭት መቋረጥ
ሲያጋጥመው ችግሩን በወቅቱ ለሚመለከተው ክፍል በስልክ በማስመዝገብ እና ረጅም ጊዜ
እንዳይወስድ የቅርብ ክትትል በማድረግ በአጭር ጊዜ ውስጥ አገልግሎቱ ወደ መደበኛ የስርጭት
አገልግሎት እንዲመለስ ተደርጓል፡፡

ያጋጠሙ ችግሮች እና የመፍትሄ አቅጣዎች፤

ምንም እንኳን የኢንተርኔት አገልግሎት ተጠቃሚ ሠራተኛ ቁጥር በየጊዜው እየጨመረ መሆኑ እና
ይህንኑም ክፍተት ለመሙላት ከኢትዮ ቴሌኮም የምናገኘውን የብሮድ ባንድ ፍጥነት መጠን በእጥፍ
ብናሳድግም እየተገለገልንበት የሚገኘው የኔትወርክ መስመር መስፈርቱን ያልጠበቀ ዝርጋታ በመሆኑ፤

 ከኤሌክትሪክ መስመር ገመዶች ጎን ለጎን በቅርበት መገኘት የኔትወርክ መስመሩ በውስጡ


የሚያልፉት መረጃዎች እንዲረበሹና ፍሰቱን ማስተጓጎል፣
 የኔትወርክ ገመዱ ሙሉ በሙሉ ለአደጋ የተጋለጠ መሆን ጉዳት የደረሰበት ገመድ በውስጡ ያሉት
የተለያዩ ክሮች እርስ በእርሳቸው በሚገናኙበት ጊዜ በሚፈጠረው አላስፈላጊ ንክኪ ምክንያት
የስርጭት መረበሽና መቆራረጥ የኢንተርኔት ፍጥነት አቅም በማዳከም አገልግሎቱ ለተጠቃሚው
በአግባቡ እንዳይደረስ ከፍተኛ ተፅእኖ መፍጠሩ፣
 በተጨማሪ ደግሞ በተለያየ ምክንያት የኔትወርክ ግንኙነት ብልሽት ሲከሰት በቀላሉ ለጥገና

አመቺ አለመሆን እና አዳዲስ ተጠቃሚዎችን ወደ ግንኙነት መስመር ለማስገባት ቀደም ተብሎ


ታሳቢ ያልተደረገ አደረጃጀት በመሆኑ ችግሩን ውስብስብ አድርጎታል፡፡

በመሆኑም እያጋጠመ ያለውን ችግር ከግምት ውስጥ በማስገባት እንዲሁም ፈጣን የኢንተርኔት ግንኙነት
ያለውን ጠቀሜታ በመገንዘብ ዘላቂና አስተማማኝ፣ ስርዓት እና ደንቡን የጠበቀ እንዲሁም ትክክለኛ
መስፈርቱን የሚያሟላ አዲስ የኔትወርክ መስመር ዝርጋታ የላቀ ጠቀሜታ እንደሚሰጥ በመገንዘብ
ትኩረት እንዲሰጥበት እና ተግባራዊ የሚደረግበት ሁኔታ እንዲመቻች ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡
5.11. የሴቶች ጉዳይ ዝርዝር አፈጻጸም

5.12. የኦዲት አገልግሎት ዝርዝር አፈጻጸም

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት


88 | P a g e
 የጥሬ ገንዘብ አያያዝ ስርዓቱን ለመቆጣጠር ይቻ ዘንድ የድንገተኛ የገንዘብ ቆጠራ ተካሂዶ
ምንም አይነት ጉደለትም ሆነ ትርፍ አለመገኘቱ ተረጋግጧል፡፡
 በበጀት ዓመቱ እየተገዙ ለሚገኙ ንብረቶችና የአገልግሎቶች ጨረታዎች በታዛቢነት በመገኘት
የጨረታ ሂደቱ መመሪያ ተከትሎ መካሄዱን የማረጋገጥ ስራ ተሰርቷል፡፡
 መንኛውም የድርጅቱ የገቢ እና የወጪ ሂሳ የፋይናንስ መመሪያ ተከትሎ መከናወኑንና ሰነዶችም
በአግባቡ መያዛቸውን የማርጋገጥ ስራ ተሰርቷል፡፡
 በድርጅቱ ውስጥ የውስጥ ቁጥጥር ስርዓት መዘርጋቱንና በተዘረጋው ስርዓት መሰረት እየተሰራ
መሆኑን ለማረጋገጥ የድርጅቱ ልዩ ልዩ መመሪየዎች ተጠናቆ ያልጸደቀ መኆኑን ጸረጋግጧል፡፡
 ሰራዊት ፋውንዴሽን ከሚያሰራቸው ሰሚት አንድ የጋራ መኖሪያ ቤት ስራ ፕሮጀክት ላይ
በ፣ሞጎኞት ፕሮጀክቱ በተያዘለት ጊዜ እና በጀት መሰረት መሆኑን የማረጋገጥ ስራ ተሰርቷል፡፡

የመ.ኮ.ዲ.ድ. የ 2011 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት


89 | P a g e

You might also like