Professional Documents
Culture Documents
/The Amhara National Regional State Trade & Market Development bureau
የሰሜን ወሎ ዞን ንግድና ገበያ ልማት መምሪያ
በግዳን ወረዳ ንግድና ገበያ ልማት ጽ/ቤት
N/Wollo Trade & Market Development Department
gidan wereda Trade & Market Development office
የ ሸማቾች ጉዳይና የመሰረታዊ ሸቀጦች ክትትልና ድጋፍ ቡድን consumer Affairs and Basic Goods
Monitoring and Support Team
ቁጥር ግ/ወ/ሸ /052/ 2015
ቀን 17/04/ 2015
በሰ/ወሎ ዞን ንግድና ገበያ ልማት መምሪያ
ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው በ 2015 በጀት ኣመት በ 2 ኛዉ ሩብ ዓመት የተከናወኑ የቁልፍና አበይት
ተግባራት ሪፖርት በዝርዝር በማጠናቀር ከዚህ ሸኝ ደብዳቤ ጋር --ገጽ የላክን መሆናችን እንገልፃለን፡
ደርበው ዋሴ
ግልባጭ
ለጽ/ቤቱ ሀላፊ
ሙጃ
E-MAIL :- Derbewwassie@gmail.com
1
መግቢያ
ቢሮው የነፃ ገበያ ኢኮኖሚ ፖሊሲን መሰረት በማድረግ በማንኛውም የንግድ ስራ መስክ ምቹ ሁኔታዎች መፍጠር አስፈላጊ በመሆኑ በዘርፉ በርካታ
የሰራ ሂደቶችን በማጥናት ወደ ሙሉ ትግበራ መግባቱ ይታወቃል፡፡በመሆኑም የንግድ ስራ አገሪቱ በምትከተለው የነፃ ገበያ ኢኮኖሚ ፖሊሲ መሰረት
ተገቢውን አሰራር ተከትሎ መካሄድ ስላለበት የንግዱን ህብረተሰብ ከፀረ- ውድድር እና ተገቢ ካልሆኑ የገበያ ተግበራት እንዲሁም ሸማቹን ከሚያሳስቱ
የገበያ ሁኔታወች የሚከላከልና በነፃ ውድድር አመቺነት ያለው ስርአት ማስፈን አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ የንግድ እንቅስቃሴ ማደግን ተከትሎ የሸማቾችን
ጤንነትና ደህንነትን አደጋ ላይ የሚጥሉ የንግድ እቃዎችንና አገልግሎቶችን መስፋፋት ለመግታት እነዲቻልና ደህንነታቸውንና ለጤና ተስማሚ መሆናቸውን
በዘላቂነት ለማረጋገጥ የሸማቾች ጉዳይና መሰረታዊ ሸቀጦች ክትትልና ድጋፍ ቡድን ትልቅ ሚና ያለው ሲሆን በስራ ቡድኑ የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
ጥናት ማካሄድ፣ስልጠና መስጠት፣ግንዛቤና ተሳትፎን ማሳደግ፣ነፃ ውድድር ማስፈን፣የሸማቾችን መብትና ጥቅም ማስጠበቅ፣ቅሬታና አቤቱታዎችን
ማስተናደገድ እና የክትትልና ድጋፍ ተግባራት ናቸው፡፡
በዚህም መሰረት በስራ ሂደቱ በ 2015 በጀት አመት በ 2 ኛዉ ሩብ ዓመት የተከናወኑትን ተግባራት ያካተተ ሪፖርት ተዘጋጅቷል፡፡
ዓላማ
የሸማቹ ህብረተሰብ በማንኛዉም መንገድ ተጠቃሚ ሁኖ ማየት፡፡
ዝርዝር ዓላማዎች፡-
የሸማቹ ህብረተሰብ ለፈጸመዉ ግብይት ደረሰኝ እንድያገኝ ማድረግ፣
የሸማቹ ህብረተሰብ የመሰረታዊ ምርት በተቀመጠዉ አሰራር መሰረት ተጠቃሚ እንዲሆ ማድረግ
ግብ
ለመብቱ ሞጋች የሸማች ህብረተሰብ እንዲፈጠር ማድረግ፣
ቸክሊስት በማዘጋጀት መደገፍ እና ከሪፖርታቸዉ በመነሳት በጥንካሬና በዉስንነት ግብረ መልስ መስጠት፡፡
2
ክፍል አንድ
ከቁልፍ ተግባራት አኳያ
1.1. የስራ ቡድን የመፈጸም ብቃት ማሳደግ ተግባራት
1.1.1. ከሰው ሀይል ልማት አኳያ
ለወረዳው የሚያስፈልግ የሰው ሀይል 4
የተሟላ ያለው ሰው ሃይል ብዛት ወ 4 ሴ 0 ድምር 4
አፈፃፀም
መሟላት ያለበት ወ ሴ ድ
በ%
የሰ/ሃ/ብዛት
1 ግዳን 4 4 0 4 100
1.1.2. የስራ ቡድን አደረጃጀት እንቅስቃሴ
ጠቅላላ የስራ /ልማት/ ቡድኖች ብዛት፡- አንድ/1/፡፡
ራሳቸውን ችለው የተደራጁ /የስራ/ልማት ቡድኖች ብዛት፡- አንድ/1/፡፡
ከሌሎች ጋር ተጣምረው የተደራጁ/የስራ/ ልማት ቡድኖች ብዛት፡-የለም-፡፡
የስራ ቡድን እንቅስቃሴ/ብልሹ አሰራርን ከመከላከል አንጻር ፣የአበይት ተግባራት አፈጻጸምን ከመገምገም አንፃርና
ሌሎች ተግባራትን ከመፈጸም አኳያ የተሰሩ ተግባረት በአጭሩ ፡-
እቅድ --------------------አፈጻጸም በፐርሰንት--------------%
በጥንካሬ
አድሱን የዉይይት ፕሮግራም የስራ መመሪያ በማድረግ ለለዉጥ ከልብ መስራትና የበሰለ ዉይይት ማድረግ መቻሉ እና
ባለሙያዉ በአመለካከቱ የተሻለ ቁመና ላይ መገኘቱ
ወቅቱ የሚጠይቀዉን የለዉጥ አመለካከት ተቀብሎ ወደተግባር መገባት መቻሉ
ባለሙያዉ ያለዉን ክፍተት በማንሳትና በማረም የተሻለ ስራ መስራት መቻሉ
የአብይት ተግባራት ማስፈጸሚያ መሆኑን ተገንዝቦ ንጹህ የስራ ፍቅር ይዞ መስራት መቻሉ
በዉስንነት፡-የለም
ከክህሎት
በጥንካሬ
ስራዉን በትክክል አዉቆ ለመተግበር አዋጆችን ደምቦችንና መመሪያዎችን በማንበብና በመማማርና እድገት
ፕሮግራም ላይ የባለሙያዎችን አቅም ማሳደግ የሚችል ስልጠናዊ ዉይይት መደረጉና ክፍተቱን እየለዩ መወያየት
መቻሉ
ባለሙያዉ አዳድስ አሰራሮችን ለማወቅ ጥረት መደረጉና የማያሰሩትን በተግባር በመፈተሸ ትግል ማድረግ መቻሉ
3
በዉስንነት ፡- የለም፡፡
አሰራርና አደረጃጀት
በጥንካሬ
በቡድኑ ዉስጥ የሚገኙትን አደረጃጀቶች ልማት ቡድን የለዉጥ ሰራዊት መማማርና እድገት ማኔጅመንት እና
የቴክኒክ ኮሚቴን የስራ ማሳለጫ መሆናቸዉን በእምነት በመያዝ ጠንካራ ዉይይት ማድረግ መቻሉ በየወሩ በ 27
እየተገናኙ ችግር ፈች ዉይይት መደረጉ
የቡድኑ ባለሙያዎች በማንኛዉም የጽ/ቤቱ አደረጃጀቶች በመገኘት ንቁ ተሳትፎ በማድረግ አቅም መፍጠር
መቻ፡፡
በዉስንነት
ምቹ የስራ ቦታና የመስሪያ ማሽኖችን(የቢሮ፤፣ኮምፒዩተር እና ፐሪንተር) ለማግኘት መቸገር
ከግብአት አጠቃቀም
በጥንካሬ
በስራ ቡድኑ ዉስጥ የሚገኙ አላቂ ግብዓቶችን ለምሳሌ ወረቀት ሃላፊነት በተሞላበት መንገድ መጠቀም መቻሉ
እና ኮምፒዩተር በትዉስት ለመጠቀም ችለናል፡፡
በዉስንነት
የለም
1.1.3. የመማማርና እድገት ፕሮግራም አፈጻጸም
1.1.3.1. የመመማር ፕሮግራሙ በየወሩ ያለበት ሂደት
በመማማር እድገት ፕሮግራም መሰረት በየወሩ በሰነድ የተደገፈ መማማር ይደረጋል ::
1.1.3.2. ለመማማር የተመረጡ ዋናዋና ርዕሶች እና የመማማሪ ሰነድ ስለመኖሩ
በመመሪያ ቁጥር 3 /2011 ላይ አንቀጽ 4. ስለ ነዳጅ አቅርቦትና ስርጭት (ሃምሌ )
በመመሪያ ቁጥር 5 /2011 ላይ ፡-16.የመንግስት ሠራተኞችና ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው የከተማ ነዋሪዎች የዱቄት ስርጭት
(ነሀሴ )
በመመሪያ ቁጥር 906/2014 አንቀጽ 5፡- በወረዳ ንግድ ጽ/ቤት የነዳጅ ዉጤቶች ችርቻሮ ንግድን ለመቆጣጠር የሚከናወኑ
ተግባራት
(መስከረም )
በመመሪያ ቁጥር 06/2011 አንቀጽ 3 የወረዳ፣ የከተማ አስተዳዳርና የክ/ከተማ ንግድና ገበያ ልማት ጽ/ቤት ተግባርና
ኃላፊነት(ጥቅምት)
በመመሪያ ቁጥር 06/2011 አንቀጽ 3 ንኡስ አንቀጽ 1 የስኳርና የምግብ ዘይት ቸርቻሪዎች ተጠያቂ የሚያደርጉ ጥፋቶች
4
በመመሪያ ቁጥር 06/2011 አንቀጽ 4፣ የክዋኔ ኦዲት አፈጻጸም 1. የስኳርና የፓልም የምግብ ዘይት ስርጭት የክዋኔ ኦዲት አፈጻጸም
(ታህሳስ )
6
የቁልፍ ተግባር ሪፖርት መሰብሰቢ ሰንጠረዥ
ተ.ቁ የዓመቱ እቅድ ክንውን አፈጻጸም በ%
ዝርዝር መለኪያ ዕቅድ የዚህ ሩብ እስከዚህ ሩብ የዚህ ሩብ እስከዚህ ሩብ የዚህ ሩብ እስከዚህ ሩብ ከዓመቱ
ተግባራት ዓመት አመት ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት
ሴት - - - - -
1.2 የስራ ቡድን ጠቅላላ የስራ ቡድን
ውይይት ብዛት
ራሱንየቻለ 1 1 1 1 1 100% 100%
ከሌሎችጋራ የተቀላቀለ - - - - -
ሴ - - - - -
ድ 4 4 4 4 4 100% 100%
7
የአበይት ተግባራት አፈጻጸም
1.1. ግብ-1፡- የንግድና ግብይት ተዋንያንን የተደራጀ ተሳትፎና አቅም ማሳደግ
1.1.1. ተግባር 1 ፡- የግንዛቤ ፈጠራና ትምህርት እና ስልጠና ስራን በተመለከተ
1.1.1.1. ለሸማቹ ማህበረሰብ ግንዛቤ መፍጠር ፡-
ዝርዝርተግባራት ወንድ ሴት ድምር አፈፃጸም ከዓመቱ
ወ ሴ ድ
የዓመቱ ዕቅድ፡- 983 983 1966
የሩብ ዓመት ዕቅድ 82 81 163
እስከዚህ ሩብ ዓመት ዕቅድ 409 408 817
የሩብ ዓመት ክንዉን 90 80 170 100% 98.8%
100%
ወ ሴ ድ
የዓመቱ ዕቅድ፡- 625 625 1250
የሩብ ዓመት ዕቅድ 53 52 105
እስከዚህ ሩብ ዓመት ዕቅድ 315 313 628
የሩብ ዓመት ክንዉን 60 50 110 100% 96.15%
100%
እስከዚህ ሩብ ዓመት ክንዉን 339 317 656 100% 100% 100% 52.48%
ወ ሴ ድ
የዓመቱ ዕቅድ፡- 120 120 240
የሩብ ዓመት ዕቅድ 10 10 20
እስከዚህ ሩብ ዓመት ዕቅድ 60 60 120
8
የሩብ ዓመት ክንዉን 15 20 35 100% 100% 100%
እስከዚህ ሩብ ዓመት ክንዉን 63 57 120 100% 100% 100%
በስልጠናዉ የሴቶች፣የወጣቶች እና አካል ጉዳተኞች ተሳትፎ ያካተተ መሆኑን በናሬሽን በአጭሩ ቢገለጽ ፡-
በዚህ የተሰጠዉ ስልጠና እድሜ ጾታና አካላዊ ሁኔታን ሳይለይ ሁሉንም የንግድ ማህበረሰብ ያሳተፈ ሲሆን አዋጅ ቁጥር
813/2006 ላይ የተመለከተዉን ስለ ንግድ እቃዎች መግለጫ እና ስለ ደረሰኝ መስጠትና ቀሪዎችን ስለመያዝ በሚል
በሰነድ የተደገፈ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡
ስልጠናው የተሰጠበት መንገድ/በመድረክ/ ፣ የበጀት ምንጭ፣ የተዘጋጀ ሰነድ ስለመኖሩ በናሬሽን ማረጋገጥ ፡፡
ይህ ስልጠና ሲሰጥ ምንም እንኳ የበጀት እጥረት ቢኖርም አዳራሽ በማስፈቀድ መድረክ ተዘጋጅቶ ሰልጣኞች በራሳቸዉ
ወጭ ስልጠናዉን ወስደዋል፡፡
ዛት
መለኪያ
የኢንዱስትሪ ምርት
የሸማች ህብረት ስራ ማህበራትን ከገበያ ማረጋጋት ባሻገር ወደ አገልግሎት ዘርፍ እንድገቡ በማቋቋም ከንግዱ ማህበረሰብ ጋር በመዝናኛ፣
በካፌ እና በሱፐር ማርኬት በተሻለ ደረጃ ተወዳዳሪ በመሆን ሸማቹን እና ራሳቸዉን ከአላግባብ የዋጋ ጭማሬ እንድታደጉት ለማድረግ
የተሰራ ስራ ፡፡
---------------------------------------------፡
ተግባር 3 ፡- የሸማች ጥበቃ ተማሪ ክበባት
በወረዳዉ ያሉ 5 ኛ ክፍል እና በላይ ት/ቤቶች ፡- አቅድ 52 ክንዉን 52 አፈፃፀም 100%
የተማሪ ክበባት በመቋቋማቸዉ የተሰሩ ተግባራት በአጭሩ (ስልጠና፣ ግንዛቤ….. ወዘተ)
የተማሪ ሸማች ክበብ ሲቋቋም ከግዳን ወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት ጋር በማደራጃ ማነዋሉ እና ስለ ክበቡ
አስፈላጊነት የጋራ መግባባት ከደረስን በኋላ በእያንዳንዱ ት/ቤት በመዉረድ ክበቡን ካቋቋምን በኋላ
ለትምህርት ቤት አመራሮች፣ለክበቡ ተጠሪ መምህራኖች እና ለተማሪዎች ስለሸማቾች መብትና ስለ
ነጋዴዎች ግዴታ ግንዛቤ ተፈጥሯል ፡፡
ተግባር 4. የሸማች ጥበቃ ማህበራት /ሲቪክ ማህበራት
9
አዲስ የተቋቋሙ ሲቪክ ማህበራት ብዛት ------
ነባሮቹ ዕውቅናቸው የታደሰ የሸማች ጥበቃ ሲ/ማህበራት አቅድ----------ክንዉን ---------አፈፃፀም-----
የማህበሩ አባላት ብዛት በጾታ የተለየ ወ------ሴ------ ድ --------
10
አዲስ ህጋዊ ደረሰኝ ያዘጋጁ የንግድ ድርጅቶች 100
24 50 5 8 20.8% 16% 8%
ነባርህጋዊ ደረሰኝ ያላቸው የንግድ ድርጅቶች 168
ለተጠቃሚው መስጠታቸውን ክትትል
ማድረግ 42 84 42 84 100% 100% 50%
ደረሰኝ ባለማሳተማቸው ለኢንስፔክሽን -
በሪፖርት የተላለፉ ድርጅቶች ብዛት - - - - - - -
ዋጋ ዝርዝር የመለጠፍ ተግባርና ክትትል እና 1220
ቁጥጥር ማድረግ 303 610 314 620 100% 100% 50%
የዓመቱ እቅድ = 1620 የሩብ ዓመት እቅድ = 405 እስከዚህ ሩብ ዓመት እቅድ =810
የሩብ ዓመት ክንዉን = 413 እስከዚህ ሩብ ዓመት ክንዉን =818 አፈፃፀም 100%
ር
የገላ ሳሙና( በቁጥ 964 24.1 - 964 24.1 - 870
ሶሊ፣ላይክ እና ር
ዲያና)
ሳባ የጸጉር በቁጥ 17 - - 17 - - 425
ማጥቆሪያ ር
ናኒ ብስኩት በቁጥ 3 - - 3 - - 15
ር
ባቶክ ማስቲካ በቁጥ 28 - - 28 - - 56
ር
ከረሚላ በቁጥ 52 - - 52 - - 52
ር
ሳባ የጸጉር ቅባት በቁጥ 2 - -
11 2 - - 140
ር
ጠቅላላ ድምር 1081 24.1 9 1081 24.1 9 2158
የአገልግሎት ጊዜው ያለፈበት ምርት ይዘው የተገኙ ድርጅቶች ለኢንስፔክሽን በሪፖርት እንዲያውቁት የተደረጉ በቁጥር
------፡፡
የተያዘዉ ምርቱ በመረካከቢያ ቅጽ ስለመሰብሰቡና የአወጋገድ ስርዓቱ ዝርዝር በአጭሩ ፡-የአገልግሎት ጊዜ ያለፈባቸዉ
-፡፡
12
የመሰረታዊ ምርት አቅርቦትና ስርጭት
1. የስኳር አቅርቦትና ስርጭት አፈጻጸም
የምርትዓይነት
ተ.ቁ ከባለፈው ዓመት የዞረ …….ዙር …….ዙር …. የቀረበ ድምር የተሰራጨ ቀሪ አፈጻጸም
ስኳር - - - 133 133 0 -
13
1. የነዳጅ አቅርቦትና ስርጭትአፈጻጸም
የምርት የአቅርቦትዕቅድ የአቅርቦት ክንውን አፈጻጸም
ተ.ቁ ዓይነት እስከዚህ ሩብ የሩብ እስከዚህ ሩብ የሩብ
የዓመቱ የዚህ ሩብ ዓመት እስከዚህ ሩብ ዓመት ከዓመቱ
/በሊትር ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት
1 ናፍጣ - - - - -
2 ቤንዚን - - - - --
3 ነጭጋዝ - - - -
የሚሰሩ ነዳጅ ማደያዎች ብዛት በካምፓኒ -----------
አገልግሎት የማይሰጡ ማደያዎች በስም ---------------------------
ቦታ ተለይቶ ተሰቷቸዉ ማይሰሩበት ምክንያት
----------------------------------------------------------------------፡፡
አዲስ ማደያ ለመገንባት ቦታ የወሰዱ ብዛት በቁጥር-------------
ግንባታ አጠናቀው በ 2015 በጀት ዓመት ስራ የጀመሩ በቁጥር…-----------
በግንባታ ሂደት ላይ ያሉ በቁጥር ---------------
. ምንም ግንባታ ያልጀመሩ በቁጥር------------እና
ያልጀመሩበት ምክንያት--------------------------------------፡፡
በአቅርቦቱና ላይ ያጋጠሙ ዋና ዋና ችግሮች በአጭር
------------------------------------፡፡
2. የድጎማ ነዳጅ አሰራር
ከጠቅላላው ማደያ ብዛት አንጻር በቴሌ ብር ሽያጭ እየፈጸሙ ያሉ እቅድ--------------- ክንውን----------
ከቴሌ ብር አንጻር ያሉ መልካም ነገሮችና ያጋጠሙ ችግሮች
--------------------------------------------------------------፡፡
ችግሮችን ለመፍታት የተከናወኑ ተግባራት
--------------------------------------------------------------፡፡
14
በኦዲት የተገኘና የባከነ ምርት ብዛትና የተወሰደ እርምጃ በአጭሩ የተጠቃለለ
የዚህ ሩብ ዓመት የለም ኪ/ግ እስከዚህ ሩብ ዓመት የለም. ኪ/ግ ስኳር/
የዚህ ሩብ ዕመት …….ሊትር እስከዚህ ሩብ ዓመት …… ሊትር ዘይት
የተገኘ መልካም ተሞክሮና በሰነድ ተቀምሮ የተያዘ
-------------------------------------------------፡፡
በሩብ ዓመቱ የታዩ ጥንካሬዎች እና ውስንነቶች፡-
1. ጥንካሬ
የነበሩ ጥንካሬዎች ከቁልፍና አበይት ተግባራት አንጻር ግልጽ በሆነና በአጭር ፡,-
በዚህ ሩብ አመት በቁልፍ ተግባራት የታቀዱትን የልማት ቡድን እና የመማማር እድገት ፕሮግራም በተቀመጠላቸዉ መርሃ ግብር መሰረት
ያለምንም መቆራረጥ ማከናወን ተችሏል፡፡
የቢኤስሲ የወርና የ 6 ወር ዉል ተይዟል ዉጤትም ተሞልቷል፡፡
ሌላዉ ከዓበይት ተግባራት አኳያ፡- የግንዛቤ ፈጠራ ስራችን ለነጋዴዎች የተሰጠ ስልጠና በሰነድ የተደገፈ እና መድረክ በማዘጋጀት በተከታታይ ተከናዉኗል፡፡
የበርከበር ጉብኝትና የገበያ ላይ ክትትል በማድረግ የህገ-ወጥ መለኪያ ቀጥጥርና የመጠቀሚያ ጊዜ ያለፈባቸዉ ምርቶችን የመሰብሰብ ስራ በትኩረት
ተሰርቷል፡፡
2. እጥረት
በእቅድ ተቀምጠው መከናወን የነበረባቸው ያልተከናወኑ በአጭሩ
3. ያጋጠሙ ችግሮች
በስራ ላይ ያገጠሙ ችግሮች ፡-
-----------------------------------፡፡
4. የተሰጠ መፍትሄ ፡-
---------------------------------------------------------፡፡
5. ያልተፈቱ ከዞኑ አቅም በላይ የሆኑ ችግሮች
---------------------------------------፡፡
6. ማጠቃለያ ፡-
-----------------------------------------------፡፡
15
የአበይት ተግባራት አፈጻጸም የተጠቃለለ ሪፖርት ማድረጊያ ሰንጠረዥ
17
11 የሸማቾችን ቅሬታ፣አቤቱታመቀበል እናምርመራ አቤቱታ ብዛት 100% 100% 100% 100% 100% 100% 100%
በማካሄድ ምላሽ ለመስጠት የቀረቡ
ምላሽ ያገኙ ብዛት 100% 100% 100% 100% 100% 100% 100%
መሳሰቢያ
ተጨማሪ ተግባራት በማካተት አለባቸዉ ተብለዉ የሚታሰቡ ካሉ በሰንጠረዥ መጨመር ይቻላል ፡፡
ለኢንስፔክሽን የተላለፉ ድርጅቶች በቡድኑ በኩል ግንዛቤ ተፈጥሮላቸዉ ተግባሩን መፈጠም ያልቻሉ ተለይቱው በአድራሻ የተሰጡ መሆኑን
ይገባቸዋል ፡፡
18