You are on page 1of 95

እንèን ደህና

መጣችሁ !

አቅራቢ፡- ማሞ በላቸው
የሰው ሀ/ል/ስ/አመ/ዳይ/ሬት
ቡድን መሪ
1
የዚህ የኦሬንቴሽን መድረክ አበይት ርዕሶች፣

ይዘት-1፡- የአዲሱ የዞን፣ ወረዳና ከተማ አስተዳደሮች


የ መዋቅር ማ ሻሻያ ፋ ይ ዳው ና ዋና ዋና ገ ፊ
ምክንያቶች፣

ይ ዘት - 2 ፡ - የ መ ን ግ ስ ት ሠ ራ ተ ኞ ች የ ድ ል ድ ል
አፈፃፀምመመሪያ ቁጥር-04/2015፣

2
አዲሱ የደ/ም/ኢ/ሕ/ክ/መንግስት ሲመሰረት ዋና
ዓላማው፣

1. በክልሉ የመልካም አስተዳደርን ለማስፈን፣

2. ራስን በራስ ለማስተዳደር፣

3. ለ ሕዝ ብ ተ ደ ራ ሽ የ ሆ ነ በ እ ኩልነ ት ና ፍትሐዊ
ተጠቃሚነት ያለው መዋቅር ለማደራጀት ሲሆን፣

3
ለአዲሱ የመዋቅር መሻሻል ገፊ ምክንያቶች፣
o የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት እንደ
አ ዲ ስ የ ተ ደ ራ ጀ ቢ ሆ ን ም ቀ ደ ም ሲ ል የደ ቡ ብ ብ ሔ ር
ብሔ ረ ሰቦችና ሕዝ ቦች ክ ል ላዊ መ ን ግ ስት ሲ ጠቀ ም በት
የነበረውን መዋቅር እንዳለ ሲጠቀም ቆይ ል፡፡

o ይህ መዋቅር የክልሉን ነባራዊ ሁኔታ (የሕዝብ ቁጥር፣ የቆዳ


ስፋትና አስተዳደራዊ መዋቅር ብዛት) ከግምት ውስጥ ያላስገባ
በመሆኑ የክልሉን ሕዝብ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና የልማት
ጥ ያ ቄ ዎችን በ ሚ ፈ ለገ ው መ ጠ ን መ መለ ስ እ ንዳ ይ ችል
አድርገውታል፡፡

4
የቀጠለ …… የመዋቅር መሻሻል፣

o የክልሉ ሕዝብ ቀልጣፋና ውጤታማ መንግስታዊ አገልግሎት


እያገኘ ካለመሆኑም በተጨማሪ በየደረጃው የሚገኙ የመንግስት
ተ ማት ለሙስናና ለብልሹ አሰራር የተጋለጡ በመሆናቸው
የመንግስትና የሕዝብ ሀብት በከፍተኛ ሁኔታ እየባከነ ይገኛል፡፡

o ይህ ችግር በዋናነት የሚስተዋለው በየደረጃው ባለው የክልሉ


መንግስት መዋቅር ሲሆን የአጭር፣ መካከለኛና ረጅም ጊዜ
መፍትሔ ካልተቀመጠለት በክልሉ መንግስት ላይ የሚያሳድረው
አሉታዊ ተጽዕኖ ቀላል አይሆንም፡፡

5
የቀጠለ …… የመዋቅር መሻሻል፣
o የክልሉ መንግስትም ይህ ችግር የሚያስከትለውን
ተጽ ዕኖ በመረዳት የአጭር ጊ ዜ መፍትሔ ማ ግኘት
እንዳለበት በማመን የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽንን
ድጋፍ በጠየቀው መሰረት ከኮሚሽኑና ከክልሉ ፐብሊክ
ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ የተወከሉ ባለሙያዎች
ቡድን በማደራጀት በ6ቱ ዞኖች፣ 5ቱ ከተማ አስተዳደሮች
የ41 ወረዳ ተ ማት የአመራር ስምሪትና የስራ መደቦች
የመዋቅር ማሻሻያ ጥናት ተደር ል፡፡

6
የጥናቱ ወሰን፣
 የእዚህ ጥናት ትኩረት በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልላዊ
መንግስት የነባሩ 6 /ስድስት/ ዞኖች × 24 መምሪያዎች =
144 ተ ማት ፣ በ5 ከተማ አስተዳደሮች (ቦንጋ፣ ሚዛን፣ ቴፒ፣
ታርጫ እና ማሻ) × የነባሩ 23 ጽ/ቤቶች= 135 ተ ማት ፣
በ41 ወረዳዎች × በነባሩ 24 ጽ/ቤቶች = 984 ተ ማት
በክልሉ የነባሩ ፈርጅ-3 ከተሞችና ክልሉ ከተደራጀ በኃላ
የተፈቀዱ አዳዲስ 9 ፈርጅ-3 ተ ማት ላይ ሲሆን በዞን፣
ከተማና ወረዳ የሚገኙ የገቢ መስሪያ ቤቶችን፣ የትምህርት
ተ ማት ፣ የጤና ተ ማት ፣ የከተማ ውሃ አገልግሎት ጽ/ቤት፣
የገጠር ግብርና ማዕከላት እና የገጠር ቀበሌዎች የስራ
መደቦች በዚህ ጥናት አልተካተቱም፡፡

7
በአዲሱ የዞን ማዕከል ሴክተር መ/ቤቶች፣
ተ.ቁ የተቋም ስም ተ.ቁ የተቋም ስም

1. ዞን ም/ቤት 11. ስራ ክህሎት፣ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት

2. ዞን አስተዳደር ጽ/ቤት 12. ውሃ፣ ማዕድንና ኢነርጂ

3. ትምህርት 13. ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን

4. ጤና 14. ፍትህ

5. ግብርና አካባቢ ጥበቃና ህብረት 15. ገቢዎች

6. ሴቶች፣ ህጻናት፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳይ 16. ባህል ቱሪዝምና ስፖርት

7. ትራንስፖርትና መንገድ ልማት 17. ንግድ ገበያ ልማትና ኢንቨስትመንት

8. ፐብሊክ ሰ/የሰ/ሀ/ልማት 18. የዞኑ ከፍተኛ ፍ/ቤት

9. ሰላም፣ ጸጥታና ሚሊሻ 19. ፖሊስ መምሪያ

10. ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት


8
በአዲሱ የወረዳ ሴክተር መ/ቤቶች፣
ተ.ቁ የተቋም ስም ተ.ቁ የተቋም ስም

1. የወረዳ ም/ቤት 10. ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት


2. የወረዳ አስተዳደር ጽ/ቤት 11. ስራ ክህሎት፣ ንግድ ገበያ
ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት
3. ትምህርት 12. ውሃ፣ ማዕድንና ኢነርጂ
4. ጤና 13. ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን
5. ግብርና አካባቢና ህብረት ስራ 14. ፍትህ
6. ሴቶች፣ ህጻናት፣ ወጣቶችና 15. ገቢዎች
ማህበራዊ ጉዳይ
7. ትራንስፖርትና መንገድ ልማት 16. ባህል ቱሪዝምና ስፖርት
8. ፐብሊክ ሰ/የሰ/ሀ/ልማት 17. የወረዳ ፍ/ቤት
9. ሰላም፣ ጸጥታና ሚሊሻ 18. ፖሊስ ጽ/ቤት

9
በአዲሱ የከተማ አስ/ር ሴክተር መ/ቤቶች፣
ተ.ቁ የተቋም ስም ተ.ቁ የተቋም ስም

1. የከተማ ም/ቤት 10. ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት


2. የከንቲባ ጽ/ቤት 11. ስራ ክህሎት፣ ንግድ ገበያ ኢንተርፕራይዝና
ኢንዱስትሪ ልማት
3. ትምህርት 12. ማዘጋጃ ቤታዊ ጽ/ቤት
4. ጤና 13. ፍትሕ ጽ/ቤት
5. ግብርና አካባቢና ህብረት ስራ 14. ገቢዎች ጽ/ቤት
6. ሴቶች፣ ህጻናት፣ ወጣቶችና 15. ባህል ቱሪዝምና ስፖርት
ማህበራዊ ጉዳይ
7. መንገድና ትራፊክ ጽ/ቤት 16. የከተማ ፍ/ቤት

8. ፐብሊክ ሰ/የሰ/ሀ/ልማት 17. ፖሊስ ጽ/ቤት

9. ሰላም፣ ጸጥታ ጽ/ቤት 18. ከተማ ውሃ አገልግሎት ጽ/ቤት

10
በአመራር ብዛት የዞን ማዕከል ሴክተር መ/ቤቶች፣13 
ተ.ቁ የተቋም ስም

13
የነባሩ የአመራር
ብዛት
በአዲሱ የአመራር
ብዛት
ምርመራ

1. ዞን ም/ቤት 6 5

2. ዞን አስተዳደር ጽ/ቤት 4 3

3. ትምህርት 1 1

4. ጤና 1 1

5. ግብርና አካባቢ ጥበቃና ህብረት 6 3

6. ሴቶች፣ ህጻናት፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳይ 3 1

7. ትራንስፖርትና መንገድ ልማት 3 1

8. ፐብሊክ ሰ/የሰ/ሀ/ልማት 1 2

9. ሰላም፣ ጸጥታና ሚሊሻ 1 1

10. ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት 3 3

11. ስራ ክህሎት፣ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት 4 2

12. ውሃ፣ ማዕድንና ኢነርጂ 2 1 11


ተ.ቁ የተቋም ስም የነባሩ የአመራር ብዛት በአዲሱ የአመራር ብዛት ምርመራ

13. ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን 6 2


14. ፍትህ 1 1
15. ገቢዎች 1 1

16. ባህል ቱሪዝምና ስፖርት 2 1


17. ንግድ ገበያ ልማትና ኢንቨስትመንት 3 1

18. የዞኑ ከፍተኛ ፍ/ቤት 2 1


19. ፖሊስ መምሪያ 1 1

20. ሠራተኛና ማህበራዊ 1 0


21. መንግስት ኮሚንኬሽን 2 0

22. ክህሎትና ቴንኖሎጂ 3 0


23. ሚሊሻ 1 0

24. ሕብረት ስራ 1 0
25. አካባበ ጥበቃና ደን 1 0

26. ፓርቲ 13 13
ጠቅላላ ድምር 73 45 (28 የሚነሱ )

12
የአመራር ብዛት በወረዳ መዋቅር፣
ተ.ቁ የተቋም ስም የነባሩ የአመራር ብዛት በአዲሱ የአመራር ብዛት ምርመራ

1. የወረዳ ም/ቤት 5 5
2. የወረዳ አስተዳደር ጽ/ቤት 4 3
3. ትምህርት 2 1

4. ጤና 2 1
5. ግብርና አካባቢና ህብረት ስራ 5 2

6. ሴቶች፣ ህጻናት፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳይ 2 1


7. ትራንስፖርትና መንገድ ልማት 3 1

8. ፐብሊክ ሰ/የሰ/ሀ/ልማት 2 2

9. ሰላም፣ ጸጥታና ሚሊሻ 1 1

10. ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት 3 2


11. ስራ ክህሎት፣ ንግድ ገበያ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ 2 2
ልማት
12. ውሃ፣ ማዕድንና ኢነርጂ 2 1

13
ተ.ቁ የተቋም ስም የነባሩ የአመራር ብዛት በአዲሱ የአመራር ብዛት ምርመራ

13. ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን 3 1

14. ፍትህ 1 1

15. ገቢዎች 1 1

16. ባህል ቱሪዝምና ስፖርት 2 1

17. የወረዳ ፍ/ቤት 1 1

18. ፖሊስ ጽ/ቤት 1 1

19. ሰራተኛና ማህበራዊ 1 0

20. ሚሊሻ ጽ/ቤት 1 0

21. ክህሎትና ቴክኖሎጂ 1 0

22. አካባቢ ጥበቃ ደን 1 0

23. ሕብርት ስራ 1 0

24. መንግስት ኮሚንኬሽን 1 0

ፓርቲ ጽ/ቤት 10 10

ጠቅላላ ድምር 59 38 (21 የሚነሱ)

14
የአመራር ብዛት በከተማ አስተዳደር መዋቅር፣
ተ.ቁ የተቋም ስም የነባሩ የአመራር በአዲሱ የአመራር ምርመራ
ብዛት ብዛት

1. የከተማ ም/ቤት 5 5
2. የከንቲባ ጽ/ቤት 2 2
3. ትምህርት 1 1
4. ጤና 1 1
5. ግብርና አካባቢና ህብረት ስራ 1 1
6. ሴቶች፣ ህጻናት፣ ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳይ 3 1
7. መንገድና ትራፊክ ጽ/ቤት 1 1
8. ፐብሊክ ሰ/የሰ/ሀ/ልማት 1 2
9. ሰላም፣ ጸጥታ ጽ/ቤት 1 1
10. ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት 3 2
11. ስራ ክህሎት፣ ንግድ ገበያ ኢንተርፕራይዝና 3 2
ኢንዱስትሪ ልማት
12. ማዘጋጃ ቤታዊ ጽ/ቤት 5 2
15
ተ.ቁ የተቋም ስም የነባሩ የአመራር ብዛት በአዲሱ የአመራር ብዛት ምርመራ

13. ፍትሕ ጽ/ቤት 1 1


14. ገቢዎች ጽ/ቤት 1 1
15. ባህል ቱሪዝምና ስፖርት 2 1
16. የከተማ ፍ/ቤት 1 1
17. ፖሊስ ጽ/ቤት 1 1
18. ከተማ ውሃ አገልግሎት ጽ/ቤት 1 1

19. ክህሎትና ቴክኖሎጂ 1 0


20. ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ 1 0
21. ንግድና ገበያ ልማት 1 0
22. መንግስት ኮሚንኬሽን 1 0
ፓርቲ 11 11
ጠቅላላ ድምር 49 38 (11 የሚነሳ)

16
አዲሱ የተሻሻሉ የስራ መደቦች፣
(በተጨባጭ 25000 የማይበልጥ ሰራተኛ እንደ ክልል በሰው የተሸፈነ የስራ መደብ መሆኑ ታው ል)

ተ ዞን ከተማ ወረዳ ድምር



1. ነባር 8,358 3,956 44,116 56,429
2. አዲስ 4,755 2,767 26,683 34,205
3. ልዩነት 43.10% 30.04% 39.50% 39.40%

17
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት
ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ፣

የዞን፣ የወረዳና የከተማ አስተዳደር የመንግስት መ/ቤቶች


መዋቅራዊ አደረጃጀት ለውጥ መሰረት፣

የመንግስት ሠራተኞች የድልድል አፈፃፀም


መመሪያ ቁጥር-04/2015፣
ግንቦት/2015 ዓ.ም
ሚዛን-አማን፣

መግቢያ፣ 
•የደ/ምዕ/ኢት/ህ/ክ መንግስት ፐቪሊክ ሰርቪስና
የሰ/ሀ/ል/ ቢሮ የ10 ዓመት የልማት መሪ ዕቅድን
ሊያሳካ በሚያስችል መልኩ በመንግስት የተነደፉ
የልማትና የብልፅግና ግቦች በውጤ ታማነት
ለማሳ ካ ት ው ጤ ታ ማ የ ሀ ብ ት አ ጠ ቃ ቀ ም ን
ለማ ረ ጋ ገ ጥ ጠ ን ካ ራ ና መ ፈ ፀ ም የ ሚች ል
የመንግስት ቢሮ ክራሲ ለመፍጠር በሚያስችል
መልኩ እንደገና እየተደራጀ ይገኛል፡፡
የቀጠለ - - - - -
•በመሆኑም ይህንን አደረጃጀት ተከትሎ በክልሉ
ዉስጥ የሚገኙ የዞ ን ፣ የወ ረዳ እና የከ ተማ
አስተዳደር መስሪያ ቤቶች የሰዉ ሀይል ድልድልን
በግልፀኝነትና በፍትሀዊነት ለማከናወን እንዲቻል
ለማድረግ የሰው ሀብት ስምሪት የሚደረግበትን
ስር ዓ ት በመመሪያ መደን ገግ አ ስፈላጊ ሆኖ
በመገኘቱና
የቀጠለ - - - - -
•አወንታዊ ድጋፍ ለሚመለከታቸው አካላት ድጋፍ
በመስጠት ሰራተኞች በውድድሩ
የሚበረታቱበትን ሁኔታ ታሳቢ ባደረገ መልኩ
የስራ ስምሪት ለማድረግ የሚያስችል ስርዓት
መ ዘ ር ጋ ት አ ስ ፈላጊ ሆ ኖ በ መገ ኘ ቱ ይ ህ
የድልድል መመሪያ ተዘጋጅቷል፡፡

21
የቀጠለ - - - - -
• የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልላዊ
መንግስት ፐብሊክ ሰርቪስና የሰዉ ሀብት
ልማት ቢሮ የክልሉ መንግስት የአስፈጻሚ
አካ ላት ተ ግ ባ ር ና ኃ ላ ፊ ነ ት ለ መ ወ ሰ ን
ባወጣዉ አዋጅ ቁጥር 04/2014 አንቀጽ
37 ንዑስ አ ንቀጽ 12 መ ሰ ረት ይ ህ ንን
መመሪያ አውጥቷል፡፡
ክፍል አንድ፡-
ጠቅላላ

1. አጭር ርዕስ፣
• ይ ህ መ መ ሪ ያ የ ደ / ም ዕ / ኢት / ህ / ክ
መንግስት የዞን፣ የወረዳና የከተማ
አስተዳደር መስሪያ ቤቶች መዋቅራዊ
አደረጃጀት ለውጥ መሰረት "የመንግስት
ሰራተኞች ድልድል አፈፃፀም መመሪያ
ቁጥር 04/2015" ተብሎ ሊጠቀስ
ይችላል፡፡
2. ትርጓሜ
የቃሉ አግባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ
በስተቀር በመመሪያ ውስጥ፡-

• “ቢሮ ” ማለት የደ/ምዕ/ኢት/ህ/ክ መንግስት


አስፈፃሚ አካላት ስልጣንና ተግባር ለመወሰን
በወ ጣው አዋ ጅ ቁጥር 04/2014 መሰረት
የተቋቋመው የፐብልክ ሰርቭስና የሰዉ ሀብት
ልማት ቢሮ ነው፤
• "አዋጅ" ማለት የደ/ምዕ/ኢት/ህ/ክ መንግስት
የመንግስት ሰራተኞች መተዳደሪያ አዋጅ ቁጥር
175/2011 ነው፤
የቀጠለ ……… ትርጓሜ፣
• “የስራ መደብ” ለአንድ የመንግስት ሰራተኛ
በሙሉ የስራ ጊዜ እንዲያከናውን ስልጣን ባለው
አካል የተሰጠ ተግባርና ኃላፊነት ነው፡፡
• “ድልድል” በመን ግስት መስሪያ ቤቱ አዲስ
አደረጃጀት መሰረት ተመዝነው ደረጃ በወጣላቸው
እና የመደብ መታወቂያ ቁጥር በተሰጣቸው የስራ
መደቦች ላይ ማስታወ ቂ ያ በማው ጣት ብ ቁ
ሰራተኞችን በማወዳደር መመደብ ነው፡፡

26
የቀጠለ ……… ትርጓሜ፣
• “መስፈርት” ዝቅተኛውን ተፈላጊ ችሎታ አ ልተው
ለ ድል ድሉ የ ቀ ረ ቡ እ ጩዎ ች ን በማወ ዳደር
የተሻለውን ለመምረጥ የተቀመጠ መለኪያ ነው፡፡

• “የድልድል ኮሚቴ” ማለት በድልድሉ ያመለከቱ


ተወዳዳሪዎችን በተዘጋጀው የድልድል አፈጻጸም
መመሪያ መሰረት ሰራተኞችን አወዳድሮ አብላጫ
ውጤት ያስመዘገበውን ተወዳዳሪ እንዲመርጥ
ኃላፊነት የተሰጠው አካል ነው፡፡

27
የቀጠለ ……… ትርጓሜ፣
•“ድልድል ያገኘ ሰራተኛ” ማለት በዚህ የድልድል
አፈጻጸም መመሪያ በሚፈጸም ድልድል በተለያዩ
ምክንያቶች ምደባ ያላገኘ ሰራተኛ ነው፡፡

የጾታ አገላለጽ፣
ለ ወ ን ድ ጾ ታ የ ተገ ለ ጸ ው አነ ጋ ገ ር ለ ሴት ም
ያገለግላል፡፡

28
3. ዓላማ፣
የመመሪያው ዓላማ የሚከተሉት ናቸው፡-
• የደ/ምዕ/ኢት/ህ/ክ መንግስት የዞን፣ የወረዳና ከተማ አስተዳደር
ተቋማት ለተሰጣቸው ተልዕኮ የሚመጥን የሰው ሀይል ስምሪት
እንዲያካሂዱ ለማስቻል፤

• አደረጃጀቱን ተከትሎ የሚታጠፉ ወይም የሚዋሄዱ የሰው ሀይል


የሚቀነስባቸው ተቋማት ውስጥ ያሉ ሠራተኞች ቀጣይ ዕድል
ፈንታና የስራ ስምሪትን በሚመለከት የተለያዩ አማራጮችን
ተጠቅ ሞ በግ ልፀኝነትና በፍትሀዊነት መ ርህ ሠራ ተኞችን
ለመደልደል ነዉ፡፡

4. መርሆዎች፣ 
የመመሪያው መርሆዎች የሚከተሉት ናቸው፡-

• የደ/ምዕ/ኢት/ህ/ክ መንግስት የዞን፣ የወረዳና የከተማ አስ/ር


የ መ ን ግ ስ ት መ ስ ሪ ያ ቤቶ ች የ ሚ ታ ቀፈው የሰ ው ሀ ይ ል
ለተሰማራበት የስራ መስክ ተፈላጊው ብቃትና ችሎታ ያለው
እንዲሆን ይደረጋል፤

• የሠራተ ኞች ድልድል የሠራተ ኞችን ተ ሳት ፎ ግልፀ ኝነት ፣


ፍትሐዊነትና ተጠያቂነትን በሚያረጋግጥ መልኩ መከናወን
አለበት፤

• የሠራተ ኞች ድልድል ብቃት ንና ዝቅተ ኛ ተፈላጊ ችሎታ ን


መሠረት በማድረግ ትክክለኛውን ሠራተኛ ለትክክለኛው ቦታ
ለመመደብ በሚያስችል መልኩ መሆን አለበት፤
የቀጠለ - - - - - መርሆዎች፣
• ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ ለሚያሟሉ እና ከተወዳዳሪዎቻቸው
በተመጣጠነ ውጤት ደረጃ ሲሆኑ፡-
 አካል ጉዳተኞች፤
 ሴቶች እና
 በመስሪያ ቤቱ ውስጥ አነስተኛ ቁጥር ያላቸዉ የብሄረሰብ
ተዋፅኦ ያላቸዉ ተወዳዳሪዎችን በሚያበረታታ መልኩ መከናወን
አለበት፤

• የሠራተኞች ድልድል ውጤት ለሚመለከተው የበላይ ሀላፊ ቀርቦ


ውሳኔ እስከሚያገኝ ድረስ በሚስጥር መያዝ አለበት::

5. የተፈፃሚነቱ ወሰን፣
•ይህ መመሪያ የክልሉን አስፈፃሚ አካላት ስልጣንና
ተ ግ ባ ር ለ መ ወ ሰ ን በ ወ ጣ ው አዋ ጅ ቁ ጥ ር
04/2014 መሠረት በተደራጁ የክልሉ መንግስት
መስሪያ ቤቶች በተዋረድ ባሉ የዞ ን ፤የወ ረዳና
የከተማ አስተዳደር መዋቅርና በክልሉ መንግስት
ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር 175/2011 በሚተዳደሩ፣
በመምሪያዎች/በጽ/ቤቶች የመደብ መታወቂያ
ቁጥር በተሰጣቸዉ መደቦች ተመድበዉ የሚሰሩ
ሠራተኞች ላይ ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
ክፍል ሁለት፡-

የሠራተኛ ድልድል አፈፃፀም

33
6. ጠቅላላ፣ 

1. የሠራተኛ ድልድል የሚካሄደው በዞን፣ ወረዳና


ከተማ አስተዳደር የመንግስት መስሪያ ቤቶች
በነጥብ የስራ ምዘና ዘዴ ተመዝነው ደረጃ እና
የመደብ መታወቂያ ቁጥር በተሰጣቸው የሥራ
መደቦች ላይ ብቻ ነው፣
የቀጠለ… ጠቅላላ፣

2. በዚህ መመሪያ ቁጥር 04/2015 መሠረት


እርስ በእርሳቸው እንዲዋሀዱ በተደረጉ መስሪያ
ቤቶ ች ያሉ ሠ ራ ተ ኞ ች በ አ ዲ ስ በ ተ ቋ ቋ ሙ
መ ስ ሪያ ቤቶ ች ያሉ ሰ ራ ተ ኞ ች በ አ ዲ ሱ
አደረጃጀት መሠረት በሚኖሩ የስራ መደቦች ላይ
ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታውን በሚያሟሉበት የስራ
መደብ ላይ እንዲወዳደሩ ይደረጋል፤

35
3. የቀጠለ… ጠቅላላ፣
በቀድሞ አደረጃጀት አንድ መስሪያ ቤት የነባሩና በአዲሱ አደረጃጀት ወደ
ሁለት መስሪያ ቤት ስልጣንና ተግባራቸው የሄዱ መስሪያ ቤቶች ውስጥ
ባሉ የአስተዳደር ወይም ድጋፍ ሰጪ የስራ መደቦች ላይ የነበሩ
ሰራተኞች አዲስ በተደራጁት መስሪያ ቤት ባሉ የአስተዳደር ወይም
ድጋፍ ሰጪ የስራ መደቦች ላይ የመወዳደር መብት አላቸዉ፡፡
ለምሳሌ፡-
ሀ. የግብርናና ተፈጥሮ ሀብት መምሪያ አካባቢ ጥበቃና ደን ልማት
ጽ/ቤት ህብረት ስራ ጽ/ቤት የአስተዳደር ወይም ድጋፍ ሰጪ የስራ
መደቦች ላይ የነበሩ ሰራተኞች በአዲሱ ግብርና አካባቢ ጥበቃና
ህብረት ስራ ልማት መምሪያ/ጽ/ቤት ብቁ በሆኑባቸዉ የስራ መደቦች
ላይ ይወዳደራሉ፤
ለ. የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ መምሪያ የአስተዳደር ወይም ድጋፍ
ሰጪ የስራ መደቦች ላይ የነበሩ ሰራተኞች አዲስ በተደራጁት የሴቶችና
ህጻናት ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች መምሪያ/ጽ/ቤት እና በስራና
ክህሎት እንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት መምሪያ/ጽ/ቤት ብቁ
በሆኑባቸው የስራ መደቦች ላይ ወዘተ… ይወዳደራሉ፤
የቀጠለ… ጠቅላላ፣
4. በዚህ መመሪያ መሰረት የአስተዳደር ወይም
ድ ጋ ፍ ሰ ጪ የ ስ ራ መ ደ ቦ ች እ ን ዳ ይ ኖራ ቸ ው
የ ሚ ደ ረጉ ተ ቋ ማ ት በ ሚኖ ሩ በ ት ጊ ዜ ቀ ድ ሞ
በመስሪያ ቤቱ ውስጥ የአስተዳደር ወይም የድጋፍ
ሰ ጪ የስ ራ መ ደቦች ላይ ተ ደል ድለው የ ነበ ሩ
ሰራተኞች ተጠሪ ለሆኑበት መምሪያ/ጽ/ቤት ስር
በሚኖሩ ብ ቁ በሆ ኑ ባቸው የስራ መደቦች ላይ
የመወዳደር መብት ይኖራቸዋል፤
የቀጠለ… ጠቅላላ፣
5.በየተቋማት የሚገኙ የሰዉ ሀብት ባለሙያዎች በተቋማቱ
የሰ ዉ ሀ ብ ት መደ ብ እ ንዳ ይ ኖ ር የ ተ ደ ረገ በ መሆ ኑ
በ የ አ ስ ተ ዳ ደ ር እር ከኑ ባ ሉ ት ፐብ ሊ ክ ሰ ር ቪ ስ ና
የሰ/ሀ/ል/መምሪያዎች /ጽ/ቤቶች ዉስጥ ካሉ ባለሙያዎች
ጋር ተወዳድረዉ ይመደባሉ፡፡

በዉድድሩ ምደባ ሳያገኙ የሚቀሩት ግን በመምሪያዉ/ጽ/ቤቱ


በኩል ባላቸዉ ስራ ልምድና ትም/ት ዝግጅት መሰረት በሌሎች
ተቋማት በሌሎች መደቦች ላይም ጭምር ምደባ እንዲያገኙ
ይደረጋል፡፡

 ከመብት አንጻር የሰው ሀብቱ ባለሙያ በነበረበት ተ ም


መወዳደር የሚፈልግ ከሆነ ከሰው ሀብት የስራ መደቦች ላይ
ከሚካሄድ ውድድር ውጭ እንዲደረግ ለፐብበሊክ ሰርቪስ
አመልክቶ በነበረበት ተ ም በሌሎች የስራ መደቦች ላይ
መወዳደር ይችላል፡፡
የቀጠለ… ጠቅላላ፣
6. በየአስተዳደር እርከን በመዋቅር መታጠፍ ምክንያት ከኃላፊነት
ወርደዉ በባለሙያ መደብ ምደባ እንዲያገኙ የሚደረጉ አመራሮችን
በ ሚመ ለ ከ ት አ ስ ቀ ድ ሞ ከ ኃ ላ ፊ ነ ት መ ነ ሳ ታ ቸ ዉና ና ም ደ ባ
እ ንዲሰጣ ቸዉ የሚገል ጽ ደ ብዳ ቤ ከሚመለ ከ ታቸዉ አካ ላት
መያዛቸዉ እየተረጋገጠ ቀደም ሲል ስራ ላይ የዋለዉ አመራር
ከኃላፊነት ተነስቶ ምደባ የሚሰጥበት አሰራር እንደተጠበቀ ሆኖ ግን
በተቋሙ በሚያሟሉበት መደብ ከሌሎች ሰራተኞች ጋር ተወዳድረዉ
እንዲመደቡ ይደረጋል፡፡

ነገር ግን ዝቅተኛዉን ተፈላጊ ችሎታ አሟልተዉ ቢገኙም መደብ


ካልተገኘ ከዉድድሩ በኋላ ተቋሙ/ደልዳይ ኮሚቴ ስራ ላይ የዋለዉን
አመራር ምደባ ደንብ መሰረት በማድረግ በከፍተኛ ጥንቃቄ ምደባ
እንዲያገኙ ያደርጋል፡፡
የቀጠለ… ጠቅላላ፣
7. በሙከራ ቅጥር ላይ የሚገኙ ሠራተኞች በተቀጠሩበት የስራ መደብ ወይም ሌላ
ተመሳሳይ ደረጃ ላይ ይመደባሉ፡፡ ሆኖም ሠራተኞቹ በተቀጠሩበት የስራ መደብ ላይ ሌላ
ቋሚ ሠራተኛ ለውድድሩ ካመለከተ ቅድሚያ ለቋሚው ሰራተኛ ተሰጥቶ ውድድሩ እንዲካሄድ
ይደረጋል፤

8. የድልድል ውድድር የሚጀምረው ከከፍተኛ ደረጃዎች ካሉ የስራ


መደቦች ሆኖ በቅደም ተከተል ወደታች እስከ ዝቅተኛው የስራ
መደቦች በመውረድ ይሆናል፤

9. በአንድ የስራ መደብ ላይ ብቸኛ ዕጩ ሆኖ የቀረበ ሠራተኛ ለስራ መደቡ የተቀመጠውን


ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ ሟሟላቱ ተረጋግጦ በመስፈርቶቹ መሰረት የማለፊያ ነጥቡን ካገኘ
በተወዳደሩበት መደብ ላይ ሊመደብ ይችላል፤
የቀጠለ… ጠቅላላ፣
10. ለዚህ ድልድል ማንኛውም ሠራተኛ ዝቅተኛዉን
ተፈላጊ ቸሎ ታ ካሟ ላ እ ስ ከ ሶስ ት የስ ራ መ ደ ቦች
ተመዝግቦ መወዳደር ይችላል፣

11. ሠራተኛው በተወዳደረባቸው ሶስቱም የስራ መደቦች


ካልተመረጠ የድልድል ኮሚቴው በሌላ ተመጣጣኝ
ወይም በሠራተኛው ስምምነት ዝቅ ባለ መደብ ሊመደብ
ይችላል፤
የቀጠለ… ጠቅላላ፣
12. ማንኛውም የዞን የወረዳና የከተማ አስተዳደር መዋቅር ላይ ባለዉ
የመንግስት መስረያ ቤት ክፍት የስራ መደብ ከሌለ ወደ ሌላ መስሪያ ቤት
እንዲመደብ በፐብልክ ሰርቭስና የሰዉ ሀብት ልማት መምሪያ/ጽ/ቤት
የተላከለትን ሠራተኛ በመቀበል በክፍት የስራ መደቡ ላይ መድቦ የማሰራት
ግዴታ አለበት፤ ይህም ሂደት በሰራተኞች ላይ አላስፈላጊ መንከራተት
እንዳያስከትል አስገዳጅ ሁኔታ ካልተፈጠረ በስተቀር እስከ 15 ቀን መፈጸም
መቻል አለበት፡፡

13. ተቋሙ ፈቅዶለት አንድ ዓመት እና በላይ በሚፈጅ ትምህርት ወይም


ስልጠና ላይ ያለ ሠራተኛ ከፍ ላለ ደረጃ መወዳደር አይችልም ሆኖም ቀድሞ
በያዘው ወይም በተመሳሳይ ደረጃ በድልድል ኮሚቴው ምደባ ሊሰጠው
ይችላል፤
የቀጠለ… ጠቅላላ፣
14. በቴክኒክ እና ሙያ ተቋማት ከደረጃ 1 እስከ 4 ሰልጥነው
የምስክር ወረቀት ያቀረቡ ቋሚ ሠራተኞች በዚህ ድልድል ለመሳተፍ
የCOC የምስክር ወረቀት ማቅረብ አለባቸው፤

15. ዲግሪ እና የስራ ልምድ ጭምር በሚጠይቁ የስራ መደቦች


እስ ከ 2ኛ ዓመ ት ኮሌጅ ድረስ ያሉት የ ት ምህር ት ደረጃዎ ች
ከመፈፀማቸው በፊትም ሆነ በኃላ የተገኘው የስራ ልምድ ከስራው
ጋር አግባብ ያለው ከሆነ በግማሽ ታስቦ ይያዛል፤

16. በድልድል ወቅት የመጀመሪያ ድግሪ ለሚጠይቅ የስራ መደቦች


ላይ ዲፕሎማ ካገኘ ወይም የ3ኛ ዓመት ትምህርት ካጠናቀቀ በኃላ
የተገኘ ቀጥተኛ አግባብነት ያለው የአንድ ዓመት የስራ ልምዱን እንደ
አንድ ዓመት የስራ ልምድ ይያዛል፤
የቀጠለ… ጠቅላላ፣
17. የኮሌጅ ዲፕሎማ ወይም እስከ ደረጃ 4 የትምህርት ዝግጅት ኖሯቸው
በቀድሞ ድልድል የመጀመሪያ ድግሪ በሚጠይቁ የስራ መደቦች ላይ
ተመድበው በማገልገል ላይ ያሉ ሠራተኞች በድልድሉ ሊመደቡ የሚችሉት
የመጀመሪያ ድግሪ የሚጠይቅ ሆኖ በሙያ ተዋረድ I ወይም በሙያ ተዋረድ
II በተመዘኑ የስራ መደቦች ላይ ብቻ ነው፤

18. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀፅ (16) ከተገለፀው ውጪ የኮሌጅ ድፕሎማ


ወይም ደረጃ 3 እና በላይ የትምህርት ዝግጅት ያላቸው ሠራተኞችን
የመጀመሪያ ድግሪ በሚጠይቁ የስራ መደቦች ላይ መመደብ አይችልም፤

19. በድልድል ወቅት አንድ ሠራተኛ ለአንድ የስራ መደብ ተቀመጠውን የስራ
ልምድ ለማ ሟ ላት እስ ከ አ ን ድ ዓመ ት ከጎ ደ ለው እና ለ ስ ራ መ ደ ቡ
የተቀመጠውን ተፈላጊ ችሎታ የሚያሟላ ሌላ ሠራተኛ ከሌለ ሠራተኛውን
በታሳቢነት ደልድሎ ማሰራት ይችላል፤
የቀጠለ… ጠቅላላ፣
20. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀፅ (18) መሰረት የተደለደለ ሠራተኛ ለስራ
መደቡ የተወሰነውን የተፈላጊ ችሎታ ወይም የስራ ልምድ ሲያሟላ የስራ
መደቡን ያለተጨማሪ ውድድር በዘላቂነት እንዲይዝ ተደርጎ ደመወዝና
ጥቅማ ጥቅሙንም እንዲያገኝ ይደረጋል፤

21. በፅህፈት ሙያ የተገኘ የስራ ልምድ አያያዝን በተመለከተ በሴክሬተሪ


የስራ መደብ ላይ ያገለገሉ ሠራተኞና ትምህርታቸው በዲግሪ ደረጃ ያሻሻሉ
ሠራተኞች ከሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ጥቅምት 25 ቀን 2007 ዓ/ም በቁጥር
30/ጠ46/27/537 በተላለፈው የአፈፃፀም ሴርኩላር መነሻ የደቡብ
ብ/ብ/ህ/ክ/መንግስት ፐብሊክ ሰርቪስና የሰዉ ሀብት ልማት ቢሮ በቁጥር
ደኢ/ጠ03/60/65/44 በቀን 10/08/2010 ዓ/ም ባስተላለፈዉ ሴርኩላር
በተራ ቁጥር 3. ንዑስ ቁጥር 1-5 በተገለፀዉ መሠረት ዲግሪ በሚጠይቁ
የስራ መደቦች ላይ በድልድሉ እስከ ባለሙያ II በተጠኑ የሥራ መደቦች
ድረስ ብቻ ተመዝግበው መወዳደር ይችላሉ፤
የቀጠለ… ጠቅላላ፣
2 2 . በሴክ ሬተሪ የስራ መ ደ ብ ላ ይ ሲ ያ ገለግ ሉ ቆ ይተው
ትምህርታቸውን በዲግሪ ደረጃ በማሻሻል የመጀመሪያ ድግሪ
በሚጠይቅ የስራ መደብ ላይ ተመድበው በማገልገል ላይ ያሉ
ሰራተኞች በድልድሉ ከሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽንና ከደቡብ ክልል
ፐቪሊክ ሰርቪስና የሰ/ሀ/ል ቢሮ ከላይ በተጠቀሰዉ ቁጥርና ቀን
በተላለፈዉ የአፈፃፀም ሰርኩላር መሰረት ከባለሙያ II በላይ
ድግሪ በሚጠይቁ የሥራ መደቦች ላይ ሲወዳደሩ የስራ ደረጃው
ከሚጠይቀ ው የስራ ልምድ መ ጠን 5 0 በመ ቶውን ዲግ ሪ
በሚጠይቀው የሥራ መደብ ላይ ካገለገሉ ቀሪው 50 በመቶ
በፀሀፊነት ያገለገሉበት የስራ ልምድ ይያዝላቸዋል፤

7. የድልድል ማስታወቂያ አወጣጥ ይዘት፡-

ሀ/ የሥራ መደቡ መጠሪያ ፣


ለ/ የመደብ መታወቂያ ቁጥር ፣
ሐ/ የሥራ ደረጃ ፣ መነሻ ደመወዝ ፣
መ/ የሥራ መደቡ የሚፈልገዉን ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ ፡-
የትምህርት ዝግጅት ፣ አግባቢነት ያለዉ የሥራ ልምድ፣
ሠ/ - የምዝገባ ቦታ፣
- ቀንና ሰዓት፣
-ማስታወቂያ አየር ላይ የሚቆይበት 5/አምስት/ የስራ ቀናት
መሆኑ በግልጽ መቀመጥ መቻል አለበት፤

8. አዎንታዊ ድጋፍ፣
• አካል ጉዳተኞች በሚወዳደሩበት ጊዜ ባገኙት የነጥብ ድምር
ላይ ለአካል ጉዳተኞች 5% ተደምሮ ቢያንስ እኩል ነጥብ ካገኙ
ቅድሚያ ተሰጠቷቸው ይደለደላሉ፤

• ሴት ሠራተኞች በሚወዳደሩበት ጊዜ በህግ በተፈቀደላቸው የልዩ


ድጋፍ ተጠቃሚነት መሠረት 4% ተደምሮላቸው ቢያንስ እኩል
ውጤት ካገኙ ቅድሚያ ተሰቷቸው ይደለደላሉ፤

• ለአንድ የስራ መደብ በሚደረግ ውድድር ተወዳዳሪዎቹ እኩል


ነጥብ ካመጡ በመስሪያ ቤቱ ውስጥ አነስተኛ ቁጥር የብሄር
ተዋፅኦ ያላቸው ሠራተኞች ባገኙት የነጥብ ድምር 3% ተደምሮ
ቢያንስ እኩል ውጤት ካገኙ በውድድሩ ቅድሚያ ተሰቷቸው
ይደለደላሉ፤
የቀጠለ - - - - - አዎንታዊ ድጋፍ፣
• ተ መ ሳሳይ ወ ይም የ ተለያ የ መ ጠን ያለው አዎ ንታ ዊ ድ ጋፍ
የ ሚሰ ጣቸ ው ዕ ጩዎ ች በ ውድ ድ ር እኩል ውጤት ካመ ጡ
ቅድሚያ
1. በስራ አፈፃፀም ከዚያም
2. በትምህርት ደረጃ እና
3. የስራ ልምዳቸው እንዲበላለጡ ይደረጋል ዕጩዎቹ በነዚህ
ማበላለጫዎች ካልተለዩ በድልድል ኮሚቴው በሚሰጥ በሎተሪ
እንዲለዩ ይደረጋል፤

• አንድ ሠራተኛ ከአንድ በላይ አዎንታዊ ድጋፍ ተጠቃሚ ከሆነ


(ለምሳሌ ሴት እና የ አካ ል ጉ ዳተ ኛ በ መ ሆን) ትልቅ ነ ጥ ብ
የሚያሰጠው አንድ የአዎንታዊ ድጋፍ ማበላለጫ ብቻ ይያዝለታል፤

9. በድልድል ወቅት የደመወዝ አከፋፈል ሁኔታ
በሚመለከት፣
1. አንድ ሠራተኛ የሚከፈለው ደመወዝ ለሚደለደልበት የስራ
መደብ ከተወሰነው የመነሻ ደመወዝ በታች ከሆነ የሠራተኛው
ደመወዝ ወደ መነሻው ደመወዝ ከፍ እንዲል ይደረጋል፡፡

2. የሠራተኛው ደመወዝ ተወዳድሮ ከተመደበበት መደብ መነሻ


ደ መ ወዝ በላ ይ ከ ሆነ የያዘዉን ደ መ ወዝ ይዞ እ ንዲቀ ጥ ል
ይደረጋል፡፡

3. ሠራተኛው ቀድሞ ሲያገኝ የነበረዉ ደመወዝ ተወዳድሮ


ከተመደበበት ስራ ደረጃ መነሻ ደመወዝ ጋር እኩል ከሆነ የያዘዉን
ደመወዝ ይዞ እንዲቀጥል ይደረጋል፡፡
የቀጠለ ….. ድልድል ወቅት፣

4. የድልድል ስራዉ ኦሬንቴሽንና ቅድመ ዝግጅት ስራዉ ከግንቦት 15


-30/2015 ዓ.ም ተጠናቀዉ የድልድል ዉድድሩ ግን ከሰኔ 1
-30/2015 ዓ.ም ባሉት ጊዜያት በሁሉም የአስተዳደር እርከን አልቆ
ለክልሉ ፐብሊክ ሰርቪስና የሰዉ ሀብት ልማት ቢሮ በሪፖርት
መቅረብ አለበት፡፡

5 . መ ደ ብ ያገኘ ሰራ ተኛ ለ ስራ መ ደ ቡ የተወሰነው ደ መ ወዝ
የሚያገኘው ድልድሉ ለበላይ ሀላፊ ቀርቦ ከፀደቀ በኋላ በሁሉም
ዞኖ ች፣ ወረ ዳዎችና ከ ተ ማ አ ስ ተዳ ደ ሮ ች ወጥ በ ሆ ነ ሁኔ ታ
እንዲከፈል ለማድረግ ሲባል የምደባ ደብዳቤዉ ከሐምሌ ወር
2015 ዓ.ም የመጀመሪያ ቀን ጀምሮ ይሆናል፡፡
10. የሰራተኛች ድልድል ቅድመ-ሁኔታዎች፣
አንድ ሰራተኛ በስራ መደብ ለመወዳደር፣

1. ለክፍት የስራ መደቡ የተቀመጠውን የተፈላጊ ችሎታ


ያሟላ መሆን አለበት፡፡
2. በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ (1) የተጠቀሰው ቢኖርም
በድልድሉ ወቅት ቀደም ሲል ይዞት ለነበረው የስራ መደብ
የተቀመጠውን የትምህርት መስክን የማያሟላ ሰራተኛ
ካ ጋ ጠ መ ቀ ደ ሞ ሲ ሰ ራ በ ት ለነ በ ረ ው የስ ራ መ ደ ብ
ተመዝግቦ መወዳደር ይችላል፡፡

52
የቀጠለ - - - - ቅድመ-ሁኔታዎች፣
3. የሙከራ ቅጥር ጊዜውን የፈፀመና ቋሚ ሰራተኛ መሆን
አለበት፡፡

4. የውጤት ተኮር ምዘናው ሁለት ጊዜ ተሞልቶ በአማካይ


መካከለኛና ከዚያ በላይ ውጤት ያስመዘገበ መሆን አለበት፡፡

5. በከባድ የዲሲፕሊን ቅጣት ምክንያት በጊዜ ገደብ ከደረጃና


ደመወዝ ዝቅ እንዲል የተወሰነበት የመንግስት ሠራተኛ የጊዜ
ገደቡን ጨርሶ ወደ ቀድሞ ደረጃና ደመወዝ እንዲመለስ የተደረገ
መሆን አለበት፡፡

6. በዲሲፒሊን ጉድለት ወይም በተለያዩ ሁኔታዎች ተከሶ ጉዳዩ


በመጣራት ሂደት ላይ ያለና ውሳኔ ያላገኘ ከሆነ በዉድድሩ
መሳተፍ ይችላል፡፡
11. የሰራተኞች ድልድል ኮሚቴ ስለማ ም፣
የኮሚቴው አወቃቀር፣
1. የሠራተኞች ድልድል የሚከናወኑ አምስት አባላትና አንድ
ድምፅ የማይሰጥ ቃለ ጉባኤ ፀሐፊ ያሉት ድልድል ኮሚቴ
ይቋቋማል፤

2. የኮሚቴ አባላት፣
የኮሚቴዉ አባላትና ስብጥር በሚከተለዉ መልኩ ይሆናል፡-
• ሀ) በበላይ አመራር የሚወከሉ ሰብሳቢ እና አንድ ጸሀፊ፣
(አንድ ወንድ እና አንድ ሴት)

• ለ) በሰራተኞች ተመርጠዉ የሚወከሉ ሶስት አባላት (አንዲት ሴት)፣


54
የቀጠለ - - - - ኮሚቴ ስለማ ም፣

3. በተዋሐዱ መስሪያ ቤቶች የኮሚቴዉ አባላት ስብጥር


በተቻለ መጠን የየቀድሞ መስሪያ ቤቶች አንድ አንድ
ተወካይ እንዲኖራቸዉ ማድረግን ታሳቢ ያደረገና ቢቻል
ሁለቱንም ፆታ ያካተተ መሆን አለበት፡፡

4. የዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ (1) ቢኖርም አዲስ


በተደራጀዉ መስሪያ ቤት የተዋሐዱት መስሪያ ቤቶች
ከሶስት በላይ ከሆኑ ከሁሉም መስሪያ ቤቶች አንድ አንድ
ተወካይ እንዲኖራቸዉ መደረግ አለበት፡፡

12. የድልድል ኮሚቴ ተግባርና ሃላፊነት፣ 
የድልድል ኮሚቴዉ ተግባርና ኃላፊነቶች የሚከተሉት ናቸዉ፡-

1. የድልድል ዝርዝር የድርጊት መርሃ ግብር አዘጋጅቶ


ለበላይ ኃላፊ በማቅረብና በማፀደቅ ድልድሉን
ያከናዉናል፣
2. የሰራተኞች መረጃ በተቋሙ በሚወከል ባለሙያ
በኩል ተደ ራጅ ቶ እንዲ ደ ር ስ ያደ ር ጋል፤
ትክክለኛነቱን ይፈትሻል፤
3. አሻሚና አጠራጣሪ የሰራተኞች መረጃ ሲያጋጥም
በአንድ የተወከለ ባለሙያ አማካኝነት እንዲጣራ
ያደርጋል፤
4. አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ የእያንዳንዱን ዕጩ ሰራተኛ
ማ ህ ደ ር ይ መለ ከ ታል ፤ ሰራ ተ ኛ ዉን በአካ ል
ማነጋገር አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ ያነጋግራል፡፡
የቀጠለ - - - - - የኮሚቴ ተግባርና ሃላፊነት፣

5. የድልድል ኮሚቴዉ ድልድሉን ወይም ምደባዉን ካጠናቀቀ


በኃላ የዉሳኔ ሀሳቡ ለመ/ቤቱ የበላይ ኃላፊ አቅርቦ ያፀድቃል፡፡

6. የድልድል አፈፃፀም ሂደት፣የታዩ ችግሮችን፣ የተወሰዱና


ሊወሰዱ የሚገባ መፍትሔዎችን የሚገልፅ ወቅታዊ ሪፖርት
ለመስሪያ ቤቱ የበላይ ሃላፊ ያቀርባል፣

7. የድልድል ሂደት የሠራተኞችን ተሳትፎ ባረጋገጠና ግልፀኝነት


በ ተላ በ ሰ መል ኩ እ ንዲከ ናወ ን ለመ ስ ሪ ያ ቤቱ ሰ ራ ተ ኞ ች
መመሪያዉን ያስተዋዉቃል፡፡
13. የድልድል ኮሚቴ ሰብሳቢ ተግባርና ሃላፊነት፣
የድልድል ኮሚቴዉ ሰብሳቢ የሚኖረዉ ሲሆን ተግባርና ኃላፊነቶቹም
የሚከተሉት ናቸዉ፣
1) በወጣዉ የጊዜ ሰሌዳ መሰረት የሰራተኞች ድልድል እስኪጠናቀቅ
ድረስ የድልድል ኮሚቴዉን ያስተባብራል፣ ይመራል፤

2) የሰራተኛ ድልድል ኮሚቴዉን በመወከል የሰራተኛ ድልድል ነክ


የሆኑ ዉይይቶች ወይም ስብሰባዎች ላይ ይካፈላል፣ ለሚነሱ
ጥያቄዎች አስፈላጊዉን ማብራሪያ ይሰጣል፤

3) በድልድል ወቅት ቀደም ሲል የተጀመሩ ወይም ሳይቋጩ ያደሩ


አጀንዳዎች ካሉ እነዚህ አጀንዳዎች ሳይጠናቀቁ አዲስ አጀንዳ
አለመጀመሩን ያረጋግጣል፤
የቀጠለ - - - የድልድል ኮሚቴ ሰብሳቢ፣

4. በድልድል ኮሚቴ አባላት መካከል የሃሳብ ልዩነት


ሲፈጠር መፍትሄ በመስጠት እንዲስማሙ ያደርጋል ፣
ከአቅም በላይ ከሆነ በመስሪያ ቤቱ የበላይ ሃላፊ
በማቅረብ መፍትሔ እንዲገኝ ያደርጋል፤

5. የድልድሉን ሂደት በተመለከተ በየጊዜዉ ለመስሪያ


ቤቱ የበላይ ኃላፊ ሪፖርት ያቀርባል፡፡
14. የድልድል ኮሚቴ ፀሐፊ ተግባርና ኃላፊነት፣
የድልድል ኮሚቴዉ ፀሐፊ የሚኖረዉ ሲሆን ተግባርና ኃላፊነቶቹም
የሚከተሉት ናቸዉ፣

1) በየእለቱ የሚካሄደዉን የሰራተኞች ድልድል ኮሚቴ ስብሰባዎች


ቃለ- ጉባኤ ያዘጋጃል፣ አባላት እንዲፈርሙበት በማድረግ
በጥንቃቄ ይይዛል፤
2) ለተለያዩ ጉዳዮች አስፈላጊ መረጃዎችን ይይዛል፣ ሲፈለግም
ያቀርባል፤
3) በድልድል ምደባ የተሰጣቸዉን ሰራተኞች ከዉድድር ዝርዝር
ይሰርዛል፣ ለቀጣይ ዉድድር መቅረብ የሚችሉ ሰራተኞች
ሙሉ መረጃ አደራጅቶ ያቀርባል፤

15. ከድልድል ኮሚቴ አባልነት በጊዜያዊነት ስለመነሳትና
ስለመሰረዝ፣

1. አንድ የድልድል ኮሚቴ ሰብሳቢ ወይም አባል፣

ሀ) ለድልድል በዕጩነት ሲቀርብ ወይም

ለ) ለድልድል በዕጩነት ከቀረበ ወይም ከሰራተኛ ጋር ፀብ


ወይም የስጋ ወይም የጋብቻ ዝምድና ያለዉ ከሆነ፣
በጊዜያዊነት ከድልድል ኮሚቴዉ ይነሳል፡፡
የቀጠለ - - - - -
2. ከድልድል ኮሚቴ አባልነት ስለመሰረዝና ስለመተካት
• ሀ) ማንኛዉም የድልድል ኮሚቴ አባል ወይም ሰብሳቢ የተጣለበትን
ሃላፊነት በመዘንጋት በስራዉ ጥንቃቄና ትጋት ሲያጓድልና አድሏዊነት
የሚያሳይ ከሆነ፣
• ለ) ሚስጢር ያወጣ ወይም ቃለ-ጉባዔዎችንና መረጃዎችን ከአባላት
ዉጭ ለሆኑ ሰዎች ያሳየ ወይም የገለፀ ወይም የሰጠ ከሆነ፣ ሌሎች
ተመሳሳይ የዲሲፕሊን ጥፋቶችን መፈፀሙ ሲረጋገጥ፤ ያለ ተጨማሪ
ስነ-ስርዓት በመስሪያ ቤቱ የበላይ ኃላፊ ዉሳኔ ከአባልነቱ ይሰረዛል፣
በተጨማሪም በዲሲፕሊን አፈፃፀም ደንብ መሰረት የስነ- ስርዓት
እርምጃ ይወሰድበታል፡፡
• ሐ) በድልድል ሂደት ላይ አጥጋቢ በሆነ ምክንያት በኮሚቴ አባልነት
የማይቀጥል አባል ሲያጋጥም በወከለዉ አካል ሌላ አባል ይተካል፡፡
16. ምልአተ ጉባዔ፣
• ድልድሉ በተቻለ መጠን የድልድል ኮሚቴ አባሎች በሙሉ በተገኙበት
ይፈፀማል፡፡ ሆኖም ከአቅም በላይ በሆነና በተለያዩ ምክንያቶች የኮሚቴ
አባሎች ከተጓደሉ ሰብሳቢዉን ጨምሮ ሃምሳ ሲደመር አንድ (50%+1)
ከተገኙ ምልዐተ ጉባዔ ሆኖ ድልድል ማካሄድ ይቻላል፡፡
17. የዉሳኔ ሀሳብ አቀራረብ፣
• 1. ሁሉም
የድልድሉ የዉሳኔ ሀሳቦች ዲሞክራሲያዊ በሆነ መንገድ
በአብላጫ ድምፅ እንዲያልፍ ይደረጋል፤
• የድልድል ኮሚቴዉ በአንዳንድ የስራ መደቦች ላይ በሚደረገዉ
ዉድድር በሚቀ ር በዉ የ ዉሳ ኔ ሀሳ ብ እ ኩል ድምፅ ከ ሰጡ
ሰብሳቢዉ ያለበት ወገን የኮሚቴዉ ዉሳኔ ሀሳብ ሆኖ ያልፋል፡፡

18. የመስሪያ ቤቱ የበላይ ኃላፊ ስልጣንና ኃላፊነት፣ 

1. አ ጠ ቃ ላ ይ የ ሰ ራ ተ ኞ ች ን ድ ል ድ ል በ ተ መ ለ ከ ተ
ከሰራተኞች ጋር ግልፅ ዉይይት በማድረግ በሂደቱም
ሆነ በዉጤቱ ላይ የጋራ ግንዛቤ እንዲያገኙ ያደርጋል፤
2. ከ ድል ድል ኮ ሚ ቴ አ ቅ ም በ ላ ይ የ ሆ ኑ ጉ ዳዮ ች
ሲቀርቡለት አፋጣኝ ምላሽ ይሰጣል፤ አፈፃፀሙን
ይከታተላል፤
3. ድልድሉ በተያዘለት የጊዜ ሰሌዳ መሰረት እንዲጠናቀቅ
አ ስ ፈላጊ ዉን ክ ት ት ል ያ ደ ር ጋ ል ፣ አ ፈፃ ፀ ሙን
ይገመግማል፤ ድልድሉንም ያፀድቃል፤
የቀጠለ - - - - - የበላይ ኃላፊ ስልጣንና ኃላፊነት፣
4. በኮሚቴዉ የዉሳኔ ሃሳብ ካልተስማማ ምክንያቱን በመዘርዘር
ለ አ ን ድ ጊ ዜ ኮሚ ቴ ዉ ጉ ዳ ዩ ን በ ድ ጋ ሜ አ ይቶ አ ስ ተ ያ የ ት
እንዲያቀርብ ያዛል፤ ድጋሚ የሚቀርቡለትን አስተያየት መርምሮ
ዉሳኔ ይሰጣል፤
5. በድልድል ዉጤት ላይ ከሰራተኞች የሚነሱ ቅሬታዎችን በቅሬታ
ሰሚ ኮሚቴ ተጣርቶዉ የሚቀርቡ የዉሳኔ ሃሳቦችን በመመርመር
ዉሳኔ ይሰጣል፤
6. የሰራተኞች ድልድል ሲጠናቀቅ ዉጤቱ በተወከለዉ ጸሀፊ
አማካ ኝነት በማስታወቂያ ሰሌዳ ላይ እ ንዲለጠፍ ያደ ርጋል፤
ቅሬታዎች በአግባቡ እንዲስተናገዱ ያደርጋል፡፡
7. በድልድል ወደ ተለያዩ የስራ ዘርፎች የተመደቡ ሠራተኞች
በወቅ ቱ ወደ የ ተመ ደ ቡበት የስራ ዘር ፎ ች በመሄ ድ ስራ
መጀመራቸዉን ያረጋግጣል፡፡
19. ድልድል የሚመለከታቸዉ ሠራተኞች ኃላፊነትና ግዴታ፣
1. ሠራተኞች በየመስሪያ ቤታቸዉ በሚወከለዉ ጸሀፊ በኩል
ተጠቃሎ የሚሰጠዉን የራሳቸዉን መረጃ ትክክለኛነት መፈተሸና
ስለ ትክክለኛነቱ በፊርማቸዉ እያረጋገጡ በመመለስ ወይም
መ ስተካ ከ ል ያለበት መ ረ ጃ ካ ለ ከህጋዊ ማረ ጋገጫ ጋ ር
የማስተካከያ የጊዜ ገደብ ማለትም በማስታወቂያ ከተገለጸዉ
የጊ ዜ ገ ደ ብ ሳ ያልፍ የ ይ ስ ተ ካ ከ ል ልኝ ጥ ያ ቄ ማ ቅ ረ ብ
ይኖርባቸዋል ( ከ ትምህርትና ስራ ልምድ መ ረጃ / ማስረጃ
ዉጪ)፡፡

2. ሠራተኛዉ አስቀድሞ በማህደሩ ከነበረዉ የትምህርትና የስራ


ልምድ ማስረጃ ዉጪ ሌላ ማስረጃ ማቅረብ አይቻልም፡፡
ክፍል ሶስት

የሰራተኞች ድልድል
መስፈርቶችና ክብደት
የሰራተኞች ድልድል መስፈርቶችና ክብደት፣
•ድልድል የሚካሄደዉ ዕጩ ተወዳዳሪ ለስራ መደቡ
ብ ቃትን ና ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታዉን ማሟላቱ
ተረጋግጦ ከዚህ በታች በተዘረዘሩት የመመዘኛ
መስፈርቶች ነጥቦች እና ለነጥቦቹ የተሰጡትን
የክብደት መጠን በመጠቀም ይሆናል፡፡

20. ለቡድን መሪ (አስተባባሪ) የስራ መደቦች፣
ሠንጠረዥ-1
ለቡድን መሪ (አስተባባሪ) የስራ መደቦች የመመዘኛ መስፈርቶች አጠቃላይ ነጥብ
አሰጣጥ፣

ተ.ቁ የመመዘኛ መስፈርቶች የማወዳደሪያ


ነጥብ (100%)
1. ለትምህርት ዝግጅት የሚሰጥ ነጥብ 30

2. ለስራ ልምድ አገልግሎት የሚሰጥ ነጥብ 30

3. ለዉጤት ተኮር ምዘና 20

4. በ በ ላ ይ አ መ ራ ር ለ አ መ ራ ር ነ ት ክህ ሎ ት 20
የሚሰጥ ነጥብ
ጠቅላላ ድምር 100


21. ከቡድን መሪ (አስተባባሪ) የስራ መደቦች በታች ላሉ የባለሙያ ወይም
የሰራተኛ የስራ መደቦች፣ 
ሠንጠረዥ -2
ከቡድን አስተባባሪ የስራ መደቦች በታች ላሉ የባለሙያ ወይም ሰራተኛ ስራ መደቦች
ላይ የመመዘኛ መስፈርቶች አጠቃላይ ነጥብ አሰጣጥ

ተ.ቁ የመመዘኛ መስፈርቶች የማወዳደሪያ ነጥብ (100%)

1. ለትምህርት ዝግጅት የሚሰጥ ነጥብ 30

2. ለስራ ልምድ አገልግሎት የሚሰጥ ነጥብ 30

3. ለዉጤት ተኮር ምዘና 40

ጠቅላላ ድምር 100



22. ለትምህርት ዝግጅት የሚሰጥ ነጥብ፣ 

• ማ ን ኛ ዉም ተ ወ ዳ ዳ ሪ ለ ስ ራ መ ደ ቡ
የተቀመጠዉን ዝቅተኛ የትምህርት ዝግጅት
አሟ ልቶ ለ ዉ ድ ድ ሩ ከ ተ መ ዘ ገ በ በ ኃ ላ
ለትምህርት ዝግጅት የሚሰጠዉ ነጥብ
ከዚህ በታች ባለዉ ሠንጠረዥ -3 መሰረት
ይሆናል፡፡

ሠንጠረዥ-3
ለትምህርት ዝግጅት የሚሰጥ ነጥብ አፈፃፀም፣
ተ.ቁ የማወዳደሪያ መስፈርት የማወዳደሪያ ነጥብ
(30%)

1. የስራ መደቡ የሚጠይቀዉ ዝቅተኛ ትምህርት


ዝግጅት የመጀመሪያ ዲግሪ ለሆኑ የስራ መደቦች

1.1. ፒ.ኤች.ዲ (ሶስተኛ ዲግሪ) የትምህርት ዝግጅት 30


ያለዉ
1.2. ሁለተኛ ዲግሪ የትምህርት ዝግጅት ያለዉ 25

1.3. የመጀመሪያ ዲግሪ የትምህርት ዝግጅት ያለዉ 20


2. የስራ መደቡ የሚጠይቀዉ ዝቅተኛ ትምህርት ዝግጅት ደረጃ 4
ወይም ደረጃ 5፣ የኮሌጅ ዲፕሎማ ወይም ደረጃ 3 እና በታች
ለሆኑ የስራ መደቦች

2.1. ደረጃ 4 ወይም ደረጃ 5 የትምህርት ዝግጅት ያለዉ 30

2.2. የኮሌጅ ዲፕሎማ ወይም ደረጃ 3 የትምህርት ዝግጅት 25


ያለዉ
2.3. 10+2 ወይም ደረጃ 2 የትምህርት ዝግጅት ያለዉ 15

2.4. 10+1 ወይም ደረጃ 1 የትምህርት ዝግጅት ያለዉ 12

2.5. በቀድሞ 12ኛ ወይም በአዲሱ 10ኛ ክፍል እና በታች 10


የትምህርት ዝግጅት ያለዉ

23. ለስራ ልምድ አግባብነት የሚሰጥ ነጥብ፣

1. ማን ኛ ዉም ሰራተኛ ለሚወዳደርበት ስራ መደብ


የተቀመጠዉን ዝቅተኛ አግባብነት ያለዉ የሰራ ልምድ
ማሟላት አለበት፡፡

2. ለስራ ልምድ አግባብነት የሚሰጠዉ ነጥብ አፈፃፀም


ከዚህ በታች ባለዉ ሠንጠረዥ-4 መሰረት ይሆናል፡፡


ሠንጠረዥ-4
የዝቅተኛ ተፈላጊ አግባብነት ያለዉ ስራ ልምድ የነጥብ አሰጣጥ
በሚመለከት፣
ተ.ቁ የማወዳደሪያ መስፈርት የማወዳደሪያ
ነጥብ (30%)

1 10 አመት እና በላይ አግባብነት ያለዉ የስራ ልምድ ያለዉ 30

2 7 ዓመት እና ከአስር አመት በታች አግባብነት ያለዉ የስራ ልምድ 25


ያለዉ

3 5 አመት እና ከሰባት በታች አግባብነት ያለዉ የስራ ልምድ ያለዉ 20

4 ከ5 አመት በታች አግባብነት ያለዉ የስራ ልምድ ያለዉ 15



24. የዉጤት ተኮር ምዘና ማወዳደሪያ መስፈርት ነጥብ
አሰጣጥ፣
1. የዉጤት ተኮር ምዘና በቅ ርብ ጊ ዜ የተከ ናወኑ የሁለት
ተከታታይ ጊዜ የግምገማ ዉጤት አማካይ ነጥብ ነዉ፡፡
ሆኖም ከአቅም በላይ በሆነ ሁኔታ ለሰራተኛዉ የተሞላ
የዉጤት ተኮር ምዘና የአንድ ጊዜ ብቻ መሆኑ ከተረጋገጠ
ይኸዉ በሁለት ተባዝቶ ይያዝለታል፡፡

2. ከአቅም በላይ በሆኑ ምክንያቶች የሰራተኛው የቅርብ ጊዜ


የስራ አፈፃፀም ያልተሞላለት መሆኑ ከተረጋገጠ በሰራተኛው
ማ ህ ደ ር ያለው የመ ጨረ ሻው የስራ አፈፀፃ ም ውጤት
ለዉድድሩ እንዲያዝ ይደረጋል፡፡
የቀጠለ……. የዉጤት ተኮር ነጥብ አሰጣጥ፣

3. ለቡድን አስተባባሪ የስራ መደቦች የሰራተኞችን


አማካይ የውጤት ተኮር ውጤትን ለማግኘት በ0.2
በማባዛት ከ20 በመቶ ሊሰጥ የሚገባውን ነጥብ
ማግኘት ይቻላል፡፡

4. ከቡድን አስተባባሪ በታች ላሉ የስራ መደቦች


የሰ ራተ ኞ ች ን አማ ካ ይ የ ው ጤት ተ ኮ ር ው ጤት ን
ለማ ግኘት በ 0.4 በ ማ ባዛት ከ40 በ መቶ ሊሰ ጥ
የሚገባውን ነጥብ ማግኘት ይቻላል፡፡

25. በበላይ ሀላፊ ለአመራርነት ክህሎት የሚሰጥ ነጥብ ከ20%

1) ለቡድን መሪ (አስተባባሪ) የስራ መደቦች ላይ ለሚወዳደሩ


ሰራተኞች በዚህ መመሪያ ከተቀመጡ መስፈርቶች በተጨማሪ
ሌ ሎች የ አ መ ራ ር ክ ህ ሎ ት ን የ ሚ ለ ኩ መ ስ ፈ ር ቶ ች ን
በመጠቀም ተወዳድረው እንዲመደቡ ይደረጋል፡፡

2) በበላይ ሀላፊ የአመራርነት ክህሎት የሚለካው ከዚህ በታች


በሠንጠረዥ- 5 በተመለከተው መስፈርት መሰረት ይሆናል፡፡
ሠንጠረዥ-5፡ የአመራር ክህሎት መለኪያ መስፈርት ነጥብ ዝርዝር
አፈፃፀም (20%)
ተ.ቁ የመመዘኛ መስፈርት የሚይዘዉ
ክብደት (ከ20%)

1. የመንግስት ሀብት በቁጠባ መጠቀም ፣ ታማኝነትና ቅንነት መላበስ 3

2. በወቅቱ ተገቢነት ያለዉ ዉሳኔ መስጠት 3


3. የሴክተሩን ፖሊሲ፣ስትራቴጂና ፕሮግራሞችን ከተቋሙ ራእይና ተልእኮ ጋር በማቀናጀት 3
ለስኬት የራሱን ድርሻ ለመወጣት በቂ ግንዛቤ የያዘና ሌላውን ለማስገንዘብ የሚተጋ

4. ተጨማሪ ተልእኮ ወስዶ የመፈፀምና በወቅቱ የማቅረብ ብቃት፣ ቁርጠኝነትና ከፍተኛ 4


የተነሳሽነት ስሜት መኖር
5. የአመራር ብቃት፣ የተግባቦት ብቃት፣ የዕቅድ ዝግጅት ጥራት፣ የሪፖርት ዝግጀት ጥራት፣ 2
በውስጡ ያለ ሰራተኞችን የመምራት ብቃት፣ ሁልጊዜ ከሰራተኞች ጋር አብሮ የመስራት

6. የኢንፍርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴከኖሎጂን በብቃት ለስራ መጠቀም 2

7. ለማህደር ጥራት የሚሰጥ ነጥብ 3


ጠቅላላ ድምር 20

26. ዝቅተኛ የማለፊያ ነጥብ፣

• ለቡድን መሪ (አስተባባሪ) የስራ መደቦችም ሆነ በታች ባሉ


የስራ መደቦች ላይ ዕጩ ተወዳዳሪዉ ዝቅተኛዉ የማለፊያ
ዉጤት 50% እና በላይ መሆን አለበት፡፡

27. የሰራተኞች ድልድል ዉጤት ይፋ ስለማድረግ፣


1. የድልድል ዉጤቱ ለመ/ቤት የበላይ ሀላፊ ቀርቦ ከፀደቀ
በኃላ በመስሪያ ቤቱ ማስታወቂያ ሰሌዳ ላይ እንዲለጠፍ
ይደረጋል፣
2. በ መ ጨ ረ ሻ ም በ ድ ል ድ ሉ ለ ተ ካ ተ ቱ ሰ ራ ተ ኞ ች
መደልደላቸዉን የሚገልፅ ደብዳቤ ከ5 ቀን ባልበለጠ
ጊዜ ዉስጥ ይሰጣቸዋል፡፡
ክፍል አራት

ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች
28. የቅሬታ አቀራረብና አፈታት ሂደት፣
1. መስሪያ ቤቱ በድልድል አፈጻጸም ላይ ቅሬታ ያላቸውን
ሰራተኞች ቅሬታ መርምሮ ውሳኔ ሀሳብ የሚያቀርብ
በ ደ ል ዳ ይ ኮ ሚ ቴ ዉ ስ ጥ ያልተ ካ ተ ቱ አ ን ድ
ሰብሳቢ፣ሶስት አባላትና አንድ ፀሀፊ ያሉት የቅሬታ
ሰሚ ኮሚቴ ይቋቋማል፤

2. የኮሚቴውን አንድ ሰብሳቢ፣አንድ አባልና ፀሃፊው


በመስሪያ ቤቱ የበላይ ሀላፊ የሚመደቡ ሲሆን ሁለቱ
አባላት ደግሞ በሰራተኞች ይመረጣል፤
የቀጠለ ….. አፈታት ሂደት፣
3. በተዋሃዱ መስሪያ ቤቶች ውስጥ የሚቋቋመው
የቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ በተቻለ መጠን ከሁሉም መስሪያ
ቤቶች የተውጣጣ እንዲሆን ማድረግን ታሳቢ ማድረግ
አለበት፤

4. ማንኛውም ሰራተኛ በድልድል አፈጻጸም ላይ ቅሬታ


ካደረበት በመስሪያ ቤቱ ውስጥ ለተቋቋመው የቅሬታ
ሰሚ ኮሚቴ የድልድል ውሳኔውን ካወቀበት ቀን ጀምሮ
ባሉት ሁለት የስራ ቀናት ውስጥ ቅሬታውን በማቅረብ
ውሳኔ የማግኘት መብት የተጠበቀ ነዉ፤
የቀጠለ ….. አፈታት ሂደት፣
5. የቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ ቅሬታው በጽሁፍ ከቀረበለት ጊዜ
ጀምሮ በሶስት የስራ ቀናት ውስጥ ቅሬታውን መርምሮ
የውሳኔ ሃሳቡን ለመስሪያ ቤቱ የበላይ ሃላፊ ያቀርባል፤

6. ሰራተኛው ለሚያቀርበው ቅሬታ የመስሪያ ቤቱ የበላይ


ሃላፊ ምላሹን በጽሁፍ በሁለት የስራ ቀናት ውስጥ መስጠት
አለበት።

7. የመስሪያ ቤቱ የበላይ ሀላፊ በቅሬታ ሰሚ ኮሚቴው


የቀረበለትን የውሳኔ ሀሳብ መርምሮ የማፅደቅ፣ እንደገና
እንዲታይ የማድረግ ወይም የመሻር መብት አለው፤
የቀጠለ ….. አፈታት ሂደት፣
• በቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ በኩል በሚቀርብለት የውሳኔ ሃሳብ
መሰረት በመስሪያ ቤቱ የበላይ ሀላፊ በሚሰጠው ውሳኔ
ያልረካ ቅሬታ አቅራቢ፤-

ሀ/ ከወረዳና ከተማ አስተዳደር መስሪያ ቤቶች የሚቀርብ


ቅሬታ በወረዳና በከተማ አስተዳደር ፐብልክ ሰርቭስና
የሰዉ ሀብት ልማት ጽ/ቤቶች በ10 የስራ ቀናት ዉሳኔ
ተሰጥቶ ያልረካ ለዞን ፐብልክ ሰርቭስና የሰዉ ሀብት
ልማ ት መምሪያ ቅሬታ ዉን አቅርቦ እ ስ ከ 2 0 ቀናት
የመጨረሻዉን ዉሳኔ ያገኛል፡፡
የቀጠለ ….. አፈታት ሂደት፣

ለ/ ከዞን መዋቅሮች የሚቀርቡ ቅሬታዎች በ5 የስራ


ቀናት ዉስጥ በዞን ፐብሊክ ሰርቭስና የሰዉ ሀብት
ልማት መምሪያ በኩል ዉሳኔ ተሰጥቶ ያልረካ ቅሬታ
አቅራቢ ለክልሉ ፐብልክ ሰርቭስ የሰዉ ሀብት ልማት
ቢሮ ቅሬታዉን አቅርቦ ከ20 ቀናትባልበለጠ የጊዜ
ገደብ የመጨረሻዉን ዉሳኔ ያገኛል፡፡

29. ተፈጻሚነት ስለማይኖራቸው ህጎች
•ከ ዚህ መ መ ሪ ያ ጋ ር የ ሚ ቃ ረ ን ማ ን ኛ ው ም
መመሪያ ወይም ልማዳዊ አሰራር በዚህ መመሪያ
ውስጥ በተመለከቱ ጉዳዮች ላይ ተፈጻሚነት
አይኖረውም፡፡

30. በዚህ መመሪያ ያልተሸፈኑ ጉዳዮች፣


•በዚህ መመሪያ ያልተሸፈኑ ጉዳዮች ሲገጥሙ
ጥያቄው ለፐብልክ ሰርቭስና የሰዉ ሀብት ልማት
ቢሮ እየቀረበ ውሳኔ የሚሰጥበት ይሆናል፡፡

31. መመሪያው ተፈጻሚ የሚሆንበት ጊዜ፣

ይህ መመሪያ ከሀምሌ 1 ቀን 2015 ዓ.ም


ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡
ከዚህ መድረክ በኃላ የሚከናወኑ ዋና ዋና
ተግባራት፣
1. የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና መድረኮችን ማስቀጠል፣

2. በየ ማቱ በዚህ የሰራተኞች ድልድል አፈጻጸም መመሪያ መሰረት


ምደባ እና የቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ አባላትን ማ ም፣

3. በየተ ማቱ ድልድሉ/ምደባው የሚመለከታቸው ሰራተኞች ለይቶ


ማወቅ ( ሚና የኮንትራት ሰራተኞች)

4. የመንግስት ሰራተኞችንና አመራሮችን መረጃ በፎርማቱ መሰረት


ማጠቃለል ማዘጋጀት፣

5. ለድልድሉ/ምደባው አስፈላጊ የሆኑ ግብዓቶችን በማ ላት፣


89
ቅጻቅጾች፣
 የሰራተኞች መረጃ ማጠቃለያ ቅጽ፣
 የማስታወቂ ማውጫ ፎርማት፣
 የሰራተኞች ድልድል ማመልከቻ፣
 የውድድር ውጤት መግለጫ፣

90
የፈጻሚ ግለሰብ ለድልድል የሚረዱ መረጃዎች ማጠቃለያ ቅጽ፣
የመ/ቤቱ ስም፡ ___________________
የስራ ሂደቱ፡________________

የተጣራ አገልግሎት የውጤት ተኮር አፈጻጸም የአካል


የአገልግሎት ዝርዝር የትምህርት ማስረጃ ምዘና ውጤት ጉዳተኛ
ተ.ቁ እና ቦታው አይነትና መሆን/
ስም ከነአያት ደረጃ አለመሆኑ
ይገለጽ ምርመራ
ከ ከ
ዓመት ወር ቀን
እስከ አስከ

ድምር፡

የሠራተኛው ስም መረጃውን የሞላው የመ/ቤቱ ሠራተኛ ፣ ያረጋገጠ የድልድል ኮሚቴው ሰብሳቢ፣

• ስም፡ ______________ ስም፡ _________________ ስም፡ _________________

• ፊርማ፡ _____________ ፊርማ፡ ________________ ፊርማ፡ _________________

• ቀን፡ _______________ ቀን፡ ________________ ቀን፡ _________________

91
ቁጥር፡ ________________________
ቀን፡ ________________________
በደ/ም/ኢ/ሕ/ክ/መንግስት በአዲሱ በተሻሻው የዞን የወረዳና ከተማ አስተዳደር ተጠንተው ጸድቀው በወረዱ የስራ መደቦች ላይ ለሠራተኞች
ድልድል የወጣ ክፍት የስራ መደቦች ማስታወቂያ፣
የመ/ቤቱ ሙሉ ስም ፡__________________________________________________

ተ.ቁ የዳይሬክቶሬቱ/ የስራ የስራ መደቡ የመደብ መታወቂያ የስራ ደመወዝ ተፈላጊ ችሎታ ምርመራ
ክፍሉ ስም መጠሪያ ቁጥር ደረጃ የትምህርት ደረጃ የትምህርት የስራ
አይነት/የሙያ መስመር/ ልምድ

92
• ቀን፡ __________________________

በደ/ም/ኢ/ሕ/ክ/መንግስት ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ አዲስ በተሻሻለው የዞን፣ የወረዳና ከተማ አስተዳደር
መዋቅር በተቋሙ በወረዱ የስራ ደረጃዎች ላይ የሠራተኞች ድልድል ማመልከቻ ቅጽ፡01
• የሚወዳደሩበት መ/ቤት ስም፡ _____________________________________________
1ኛ ምርጫ፣
• የሚያመለክቱበት ዳይሬክቶሬት ሥም፡ ____________________________
• የስራ መደቡ መጠሪያ፡ _______________________________________
• የመደብ መታወቂያ ቁጥር፡_________________________________
• የስራ ደረጃ፡________________________________________________

2ኛ ምርጫ፣
• የሚያመለክቱበት ዳይሬክቶሬት ሥም፡ ____________________________
• የስራ መደቡ መጠሪያ፡ _______________________________________
• የመደብ መታወቂያ ቁጥር፡_________________________________
• የስራ ደረጃ፡________________________________________________

3ኛ ምርጫ፣
• የሚያመለክቱበት ዳይሬክቶሬት ሥም፡ ____________________________
• የስራ መደቡ መጠሪያ፡ _______________________________________
• የመደብ መታወቂያ ቁጥር፡_________________________________
• የስራ ደረጃ፡________________________________________________

የአመልካች ሙሉ ስም ከነአያት፡ ______________________________


ፊርማ፡ ______________________________
ቀን፡ ______________________________
• ማሳሰቢያ፡- በማመልከቻው በአግባቡ ተሞልቶ ለመ/ቤቱ ይቀርባል፡፡
93
• በአዲስ በተሻሻለው የዞን፣ የወረዳና ከተማ አስተዳደር ተጠንቶ ጸድቆ በወረደው የስራ መደብ በወጣው
ማስታወቂያ ያለፉ የዕጩ ተወዳዳሪዎች የውድድር ውጤት መግለጫ ቅጽ፣
1. የመ/ቤቱ ስም ፡ ________________________________
2. የዳይሬክቶሬቱ ስም፡ _________________________________
3. የስራ መደቡ መጠሪያ፡ ____________________________
4. የመደብ መታወቂያ ቁጥር፡____________________________
5. ደረጃ፡ ________________________________________
• የስራ
ተ.ቁ መደቡ ማስታወቂያ የወጣበት ቁጥር፡_______________
የተወዳዳሪው የማወዳደሪያ መስፈርቶች ቀን፡ _______________ ጠቅላላ ምርመራ
ሙሉ ስም ለትምህርት ዝግጅት ለስራ ልምድ ለውጤት ተኮር በበላይ አመራር ከ100
የሚሰጥ ነጥብ አገልግሎት የሚሰጥ ነጥብ ለአመራርነት ክህሎት %
የሚሰጥ ነጥብ የሚሰጥ ነጥብ

የድልድል ኮሚቴ አስተያየት፡ ____________________________________________________________________________________________


የድልድል ኮሚቴው ሰብሳቢ ስም፡ __________________________ ፊርማ፡__________________________
የኮሚቴው አባላት ስም፡ 1ኛ/ ______________________ ፊርማ፡ _____________ 4ኛ/ _________________ ፊርማ፡_____________
2ኛ/ _____________________ ፊርማ፡_____________ 5ኛ/_________________ ፊርማ፡_____________
3ኛ/ _________________________ ፊርማ፡_____________

የመጨረሻ ውሳኔ የሰጠው ኃላፊ፡


ስም፡__________________________ ኃላፊነት፡_______________________

ፊርማ፡________________________ ቀን፡ ______________________

94
አመሰግናለሁ !

You might also like