Professional Documents
Culture Documents
መግቢያ
መነሻ ሁኔታ
የ2009በጀት ዓመት አቅድ
የክትትል እና ድጋፍ አግባብ
በአቅድ ትግበራ ወቅት ሊያጋጥሙ የሚችልለ ችግሮችና
መፍትሄ እርምጃ
ማጠቃለያ
የድርጊት መርሃ ግብር
አራዳ ክፍለ ከተማ በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ከሚገኙ
አስር ክፍለ ከተሞች መካከል አንዱ እና ነባር የከተመው
ክፍል ሲሆን በሰሜን ጉለሌ ፣ በምእራብ አዲስ ከተማ እና
ልደታ በደቡብ ቂርቆስ እና በምስራቅ የካ ክፍለ ከተማ
ያዋስኗታል ፤ ክፍለ ከተማው ነባር ከመሆኑ ጋር ተያይዞ
ከማስተር ፕላን ውጪ ጥቅጥቅ ብለው የተሰሩ የመኖሪያ
መንደሮች ውስጥ ከ250000 ሺ በላይ ነዋሪዎች
ይኖሩባታል፡፡
ክፍለ ከተማው ነባር እና የከተማው እንብርት ከመሆኑ
ጋር ተያይዞ ከፍተኛ የንግድ እንቅስቃሴ ያለባት ሲሆን
ለአብነት የህል አታክልት ተራ ፣ ጎጃም በረንዳ የሚጠቀሱ
ሲሆን 127 በተለያየ ደረጃ የሚገኙ ጤና ተቋማት ፣
1556 ምግብ እና መጠጥ ድርጅቶች 711 ጤና ነክ
ተቋማት እና 63 አነስተኛ ኢንዱስትሪዎች ይግኙባታል ፡፡
ክፍለ ከተማው በዚሁ ልክ ዘርፍ ብዙ ችግሮች ያሉባት
ሲሆን መነሻቸው መኖሪያ ቤቶች ከማስተር ፕላን ውጪ
ጥቅትቅ ብለው የተሰሩ ከመሆኑ
የተነሳ ነዋሪው ህብረተሰብ እና የንግዱ አካላት እንዲሁም
መሃበራዊ ተቋማት የደረቅ እና ፍሳሽ ቆሻሻ አወጋገድ
ስርዓታቸው ደረጀውን የጠበቀ ባለመሆኑ ህብረተሰቡ
ለተለያዩ ተላላፊ እና ተላላፊ ላልሆኑ በሽታዎች
የተጋለጡ ሲሆን መንግስት ከዚህ ጋር በተያያዘ
የህብረተሰቡን ጤና ከአደጋ ለመከላከል የጤና ፖሊሲን
መነሻ በማድረግ ምግብ መድሃኒት እና ጤና ክብካቤ
አስተዳደር እና ቁጥጥር ባስልጣን ምስሪያ ቤት የተቋቋመ
ሲሆን
እንደ አራዳ ባለፈው ሁለት ዓመት በምግብ እና መጠጥ
ተቋማት እና ኢንዱስትሪዎች ፣ የጤና ነክ ተቋማት እና
ኢንዱስትሪዎች ብቃት እና ቁጥጥር ውጤታማነትን የማሻሻል
፣የሃይጅን፣ አካባቢ ጤና አጠባበቅና ተላላፊ በሽታዎች ቁጥጥር
ማጠናከር እና የጤና አገልግሎትን ጥራት ማሻሻል ስራዎች
ለማሳካት የተሸሉ ስራዎች ለመስራት የተሞከረ ቢሆንም
ተግባራትን ግልጸኝነት እና ተጠያቂነት ባለው መልኩ ውጤትን
መሰረት በማድረግ ለመፈጸም የሪፎርም መሳሪያዎችን እንደዋና
መሳሪያ አለመያዝ ፣ የህዝብ ክንፉን እና ባለድርሻ አካላትን
በተቀናጀ መልኩ አለማሳተፍ እና ተግባራትን በሰራዊት ቁመና
አለማከናወን የነበሩ ደካማ ጎኖች ሲሆኑ በቀጣይ 2009 በጀት
ዓመት እንዚህን እጥረቶች በመቅረፍ የጽ/ቤቱን ተልእኮ
ለማሳካት ይህ እቅድ እንደሚከተለው ተዘጋጅቷል ፡፡
የእቅዱ መነሻ ሁኔታ
ውስጣዊ ሁኔታዎች ሲተነተኑ
የሁለተኛው እድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ
እንደመነሻ
በሁለተኛው እድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ በክፍለ
ከተማችን የጤና ቁጥጥር ስራ በማጠናከር ነዋሪው
ህብረተሰብ ደህንነቱ እና ጥራቱ የተጠበቀ ግብዓት እና
አገልግሎት ተጠቃሚ እንዲሆን ለማስቻል ግብ የጣለ
በዚህ መሰረት ጽ/ቤታችን በዚህ በጀት ዓመት
የእስትራቴጂው ሁለተኛ ዓመት ግብን እንደ መነሻ ታሳቢ
ያደረገ መሆኑ፡፡
የ2008 በጀት ዓመት አፈጻጸም
እንደመነሻ
ከሰራዊት ግንባታ አፈጻጸም አንጻር
በበጀት ዓመቱ ቀድሞ ለጤና ቁጥጥር ሰራዊት ግንበታ ምቹ
የነበረውን ሁኔታ በመጠቀም በሁለቱም የልማት ሃይሎች ዘንድ
የተሟላ የጤና ቁጥጥር ሰራዊት ለመገንባት እቅድ የተያዘ
ቢሆነም በዝግጅት ምእራፍ ወቅት ለዚህ መሰረት የሆኑትን
የአንድ ለመአስት ቡድንን መልሶ ማደራጀት እቅድ ዝግጅት እና
ኦረንቴሽን በተሸለ መልኩ የተፈጸመ ሲሆን በመንግስት ክንፍ
በኩል ያለው ፈጻሚ በበጀት ዓመቱ በተከሰተው አተት ወረርሽኝ
በሽታ ለመከላከል ከሌሊቱ አስራ እንድ ሰዓት እየተገኘ ቢሆንም
በተግባር አፈጸጸም ወቅት ነባር ባለሙያዎች ወደ ሌላ ቦታ
የተሸለ ደመወዝ አግኝተው መልቀቅ እንዲሁም በሁሉም ደረጃ
የሚገኘው አመራር ለተግባሩ ትኩረት ባለመስጠት ምክንያት
እስከ ወረዳ የሚገኙ ሁሉም ፈጻሚዎች የጤና ቁጥጥር
ሰራዊት መፍጠሪያ በሆኑት በአንድ ለአመስት ቡድን
ተደራጅተው እቅድ አዘጋጅተው ወደ ተግባር መግባታቸው ፣
አደረጃጀቱን በእምነት ተቀብለው የመልካም አስተዳደር
እጦት እና ኪራይ ሰብሳቢነት አመለካከት ለልማት እንቅፋት
ነው በማለት አጀንዳ አድርገው ውይይት መጀመራቸው
እንደ ጠንካራ ጎን የሚታይ ሲሆን ዘላቂነት ያለው ችግር
ፈቺ ውይይት አለመደረጉ፣ አሁንም እስከ ወረዳ ድረስ
በተሟላ መልኩ የጤና መስፈረት የማያሟሉ ተቋማትን
ብቃት ማረጋገጫ ከመስጠት እነጻር ክፍተቶች ያለ ሲሆን
ባጠቀላይ ለቀጣበበጀት ዓመቱ ለሰራዊት ግንባታ ፡፡
ከሪፎርም መሳሪያዎች አንጻር ያለው አፈጻጸም
ተጠያቂነት፣
ግልጽነት፣
የላቀ አገልግሎት መስጠት፣
ለለውጥ ዝግጁነት፣
በእዉቀትና በእምነት መምራት/መስራት፣
ለሙያ ስነምግባር ተገዢነት፣
ጥራት ተቀዳሚ ተግባራችን ነው፣
የማስፈጸሚያ ስልቶች
supervision )
በዓመት ሁለት ጊዜ ምዘና ማካሄድ
የበጀት እጥረት
ስራውን ልምድ ያገኙ ባለሙያዎች መልቀቅ
በወረዳ የጽ/ቤት ሃላፊ አለሟላት (ወረዳ 08 )
የታሰቡ መፍትሄ እርምጃዎች
አንደኛው ሩብ ዓመት
አመራር እና ፈጻሚ ኦረንቴሽን በእቅድ ፣በመልካም አስተዳደር እና የህዝብ ክንፍ መስከረም 2ኛ ሳምንት 13200.00
የህዝብ ክንፍ እና ባለድርሻ አካላትን የእቅድ ኦረንቴሽን እና አቅድ እንዲያዘጋጁ መስከረም 2ኛ ሳምንት 9000.00
ከንግዱ ማህበረሰብ ጋር በመልካም አስተዳደር እና ኪራይ ሰብሳቢነት ዙሪያ መዋያየት መስከረም 2ኛ ሳምንት 30000.00(የውሃ )
ለህብረተሰቡ በface book በመታገዝ መረጃን ተደረሽ እንዲሆን ማድረግ ከመስከረም ----
አንደኛው ሩብ ዓመት
ፈጻሚዎች በስነ ምግባር ዙሪያ ሰልጠና እንዲያገኑ ማድረግ መስከረም 4ኛ ሳምንት 10500.00
ወደ ተግባር ምእራፍ ለመሸጋገር የዝግጅት ምእርፍ አፈጻጸም በጋራ መስከረም 4ኛ ሳምንት 50000.00
ተገልጋዩ ህብረተሰብ አስተያያት እርካታ ማደራጀት መተንተን ለውሳኔ መስከረም 4ኛ ሳምንት -----
ማቅረብ
ትግበራ ምእራፍ
ተ.ቁ የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት ተግባራት የሚከናወኑበት ጊዜ በጀት ፈጻሚ አካላት
በብር
አንደኛው ሩብ ዓመት
ለሴትና ወጣት ልማት ቡድን በጤና ቁጥጥር ስራዎች ላይ ማሳተፍ ጥቅምት -ታህሳስ 41496.00
ተገልጋዩ ህብረተሰብ አስተያያት እርካታ ማደራጀት መተንተን ለውሳኔ ታህሳስ 4ኛ ሳምንት -----
ማቅረብ
ለህብረተሰቡ በface book በመታገዝ መረጃን ተደረሽ እንዲሆን ማድረግ ጥቅምት- ታህሳስ -----
ትግበራ ምእራፍ
ተ.ቁ የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት ተግባራት የሚከናወኑበት በጀት ፈጻሚ አካላት
ጊዜ በብር
ሁለተኛ ሩብ ዓመት
የመጀመሪያውን ስድስት ወር እቅድ አፈጻጸም ከአመራሩ ፣ፈጻሚዎች ፣ ባለድርሻ ታህሳስ 4ኛ ሳምንት 22200.00
ሞዴል ህዝብ ክንፍ ፣ ፈጻሚ ፣ስራ ሂደት፣ የለውጥ ሀይል ቡድን እና አንድ ጥር 3ኛ ሳምንት -----
ለአምስት መመዘን
ከሴክተሩ ፈጻሚዎች ጋር ውይይት ማካሄድ ጥር ፣የካቲት እና መጋቢት ------
ለሴትና ወጣት ልማት ቡድን በጤና ቁጥጥር ስራዎች ላይ ማሳተፍ የካቲት 2ኛ ሳምነት 37500.00
ጥናት ማካሄድ
ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅታዊ አሰራር ዙሪያ መጋቢት 3ኛ ሳምንት ---
ውይይት ማካሄድ
የዘጠኝ ወር እቅድ አፈጻጸም መገምገም መጋቢት 4ኛ ሳምንት 10500.00
ማጠቃለያ ምእራፍ
ተ.ቁ የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት ተግባራት የሚከናወኑበት ጊዜ በጀት ፈጻሚ አካላት
በብር
ሶስተኛ ሩብ ዓመት
ተገልጋዩ ህብረተሰብ አስተያያት እርካታ ማደራጀት መተንተን ለውሳኔ ሚያዚያ 1ኛ ሳምንት ----
ማቅረብ
ከሴክተሩ ፈጻሚዎች ጋር ውይይት ማካሄድ ሚያዚያ ፣ግንቦት እና ሰኔ ----
ለሴትና ወጣት ልማት ቡድን በጤና ቁጥጥር ስራዎች ላይ ማሳተፍ ሚያዚያ 37500.00
ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅታዊ አሰራር ዙሪያ ውይይት ማካሄድ ሚያዚያ 2ኛ ሳምንት ------
ከክፍለ ከተማ እስከ ወረዳ የሚገኙ ክፍት መደቦች የሰው ሀይል እንዲማላ ሚያዚያ - ሰኔ -----
ማድረግ
የአካባቢ ብክለት ቁጥጥር ማካሄድ ሚያዚያ - ሰኔ ----
ሞዴል ህዝብ ክንፍ ፣ ፈጻሚ ፣ስራ ሂደት፣ የለውጥ ሀይል ቡድን እና አንድ ሰኔ 1ኛ ሳምንት -----
ለአምስት መመዘን
ለህብረተሰቡ በface book በመታገዝ መረጃን ተደረሽ እንዲሆን ሚያዚያ - ሰኔ -----
ማድረግ
አዲስ የብቃት ማረጋገጫ መስጠት ሚያዚያ -ሰኔ -----