You are on page 1of 87

የኅብረት ሥራ ማኅበራት የሰው ኃይል አደረጃጀትና አስተዳደር መመሪያ

የመመሪያው አስፈላጊነት

የኅ/ሥ/ማህበራት የአባላትንና የአካባቢውን ሕብረተሰብ ችግር ደረጃ በደረጃ ለማቃለል ከተቋቋሙበት ዓላማ
አንጻር ተግባራቱን በተሻለ ሁኔታ ለመፈፀምና ውጤታማ ለመሆን እውቀትና ክህሎት ባለው የሰው ኃይል መደገፉ
አስፈላጊ በመሆኑ፣

በጉድለት፣በዘረፋና በተለያዩ ዘዴዎች የኅብረት ሥራ ማህበራት የሀብት ብክነት ከጊዜ ወደጊዜ በመጨመሩና

ይህንንም ለመከላከል የሚያስችል የውስጥ ቁጥጥርና ዘመናዊ የአሰራር ዘዴ ለማስፈን የሚያስችል የሰው ኃይል

አስተዳደር ሥርዓት መዘርጋት በማስፈለጉ፣

በነፃ ገበያ የኢኮኖሚ ሥርዓት ውስጥ እያደገ የሚሄደውን የቴክኖሎጅ ለውጥና የገበያ ውድድር በመቋቋም
ኅ/ሥ/ማህበሩ ውጤታማ መሆን የሚችለው ሙያዊ ብቃት ባለው የሰው ኃይል ማሰራት ሲቻል መሆኑ
ስለታመነበት በክልሉ ኅብረት ሥራ ማህበራት ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 220/2007 አንቀጽ 66 ንዑስ አንቀጽ 2
በተሰጠው ሥልጣን መሠረት የኅብረት ሥራ ማህበራት ማስፋፊያ ኤጀንሲ ይህን የአፈፃፀም መመሪያ
አውጥቷል፡፡

ክፍል አንድ

1 አጭር ርዕስ
ይህ መመሪያ “ተሻሽሎ የወጣ “የኅብረት ሥራ ማህበራት የሰው ኃይል አደረጃጀትና አስተዳደር አፈፃፀም
መመሪያ ቁጥር 54/2010” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡ በዚህ የአፈፃፀም መመሪያ የአካል ጉዳተኞች የሥራ
ስምሪት መብት አዋጅ ቁጥር 568/2 ዐዐዐ መሠረት የሥራ ስምሪት መብት አላቸው፡፡

2 ትርጓሜ፣
የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር በዚህ መመሪያ ውስጥ፣
i. “የኅብረት ሥራ ማህበራት” ማለት በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የኅብረት ሥራ ማኅበራትን
ለማቋቋም ተሻሽሎ በወጣዉ አዋጅ ቁጥር 220/2007 ወይም በፌደራል የኅብረት ሥራ ማህበራት አዋጅ
ቁጥር 985/2009 መሠረት የተመዘገቡ መሠረታዊ ኅብረት ሥራ ማህበራት እና ሁለተኛ ደረጃ ኅብረት ሥራ
ማህበራት ሕብረት/ዩንዬኖች/ ናቸው፡፡
ii. “አባል”ማለት በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የኅብረት ሥራ ማኅበራት ለማቋቋም ተሻሽሎ በወጣዉ
አዋጅ ቁጥር 220/2007 ወይም በፌደራል የኅብረት ሥራ ማህበራት አዋጅ ቁጥር 985/2009 መሠረት
የአባልነት መመዘኛዎችን አሟልቶ የተመዘገበ ማንኛውም ግለሰብ ወይም ኅብረት ስራ ማህበር ነው፣

1
iii. “የግል ድርጅት “ ማለት ለንግድ ፣ለኢንዱስትሪ፣ለእርሻ፣ለኮንስትራክሽን ለማህበራዊ አገልግሎት ወይም ለሌላ
ህጋዊ አላማ የተቋቋመ ሠራተኛ ቀጥሮ ደመወዝ እየከፈለ የሚያሠራ የግል ተቋም ወይም ሠው ሲሆን የበጐ
አድራጐት ድርጅቶችና ማህበራትን ይጨምራል፡፡
iv. “ የግል ሠራተኞች ጡረታ” ማለት የግል ድርጅት ሠራተኞች ጡረታ አዋጅ ቁጥር 715/2 ዐዐ 3 መሰረት የግል
ድርጅት ሰራተኞችን የሚመለከተዉን ማለት ነው፡፡
v. “ የግል ድርጂት ሠራተኞች ጡረታ ዕቅድ” ማለት በዚህ አዋጅ ለሚሸፈኑ የግል ድርጅቶች ሠራተኞች
የጡረታ አበል ክፍያና አገልግሎት ለመስጠት የተቋቋመ ስርዓት ነው”::
vi. “የአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ” ማለት የመንግስት የልማት ድርጅቶችንና የግል ድርጅቶችን
ለመምራትና ለማስተዳደር የወጣውን አዋጅ ቁጥር 377/1996 እና ማሻሻያ አዋጅ ቁጥር 494/1998
ዓ.ም ማለት ነው፣
vii. “የኅብረት ሥራ ማኅበራት ማቋቋሚያ አዋጅ” ማለት የኅብረት ሥራ ማህበራትን ለማደራጀትና ለማስፋፋት
የወጣውን የፌደራል ኅብረት ስራ አዋጅ ቁጥር 985/2009 ወይም የክልሉ የኅብረት ሥራ ማኅበራትን
ለማቋቋም ተሻሽሎ የወጣዉን አዋጅ ቁጥር 220/2007 ማለት ነው፣
viii. “የአካል ጉዳተኞች የሥራ ስምሪት መብት” ማለት የአካል ጉዳተኞችን የሥራ ስምሪት ለማመቻቸት የወጣ
አዋጅ ቁጥር 568/2 ዐዐዐ ዓ.ም ማለት ነው፡፡
ix. “የአካል ጉዳተኛ” ማለት በደረሰበት የአካል፣የአእምሮ ወይም የስሜት ህዋሳት ጉዳት ተከትሎ የሚመጣ
የኢኮኖሚያዊ ፣የማህበራዊ ወይም የባህላዊ መድሎ ሳቢያ በሥራ ስምሪት የእኩል ዕድል ተጠቃሚ ያልሆነ ሰው
ነው
x. “አግባብ ያለው ባለሥልጣን” ማለት የኅብረት ሥራ ማኅበራትን ለማደራጀት፣ ለመመዝገብ፣ ሥልጠና
ለመስጠት፣ ምርመራ ለማድረግና ለሌሎች ቴክኒካዊ ጉዳዮች ድጋፍ ለመስጠት ከክልል እስከ ወረዳ የተቋቋመ
የኅብረት ሥራ ማኅበራት ማስፋፊያ ኤጀንሲ እና አካላቱን ነው፣
xi. “ምልመላ” ማለት በኅብረት ሥራ ማኅበራት ውስጥ ባለው ክፍት የስራ መደብ በቅጥር፣በዝውውርና በደረጃ
ዕድገት ለማሟላት ብቃት ያላቸው አመልካቾችን በሚወጣው መስፈርት መሠረት ለይቶ ማወቅና ለውድድር
የመጋበዝ ሂደት ነው፣
xii. “ዕውቀት” ማለት አንድን የሥራ መደብ ለመያዝና ሥራውን በብቃት ለማከናወን የሚያስችል በትምህርት
የተገኘ አቅም ነው፣
xiii. “ክህሎት” ማለት ሥልጠና በመውሰድ ወይም በሥራ ልምድ የሚገኝ ጊዜንና ወጪን በሚቆጥብ፣ በጥራትና
በተቀላጠፈ ሁኔታ ለማከናወን የሚረዳ ሥራው የሚጠይቀው ችሎታ ነው ፣
xiv. “የሥራ ችሎታ” ማለት የተጠቀሰውን ዕውቀትና ክህሎት በሥራ ላይ ለማዋል ወይም የሥራ መደቡ
ተግባራትን በአጥጋቢ ሁኔታ ለማከናወን የሚያስፈልግ ብቃት ነው፣
xv. “የሥራ ችሎታ ማጣት” ማለት ሠራተኛው የተመደበበትን ሥራ ለማከናወን ችሎታው ቀንሶ ሲገኝ ወይም
የሥራ አፈጻጸሙ ከ 50% በታች ሲሆን ነው፣
xvi. “ሥራ አመራር ቦርድ/ኮሚቴ” ማለት በኅብረት ሥራ ማህበራት ጠቅላላ ጉባዔ ተወካዮች/ጠቅላላ ጉባዔ
የሚመረጥና የኅብረት ሥራ ማህበራትን ስራዎች እንዲመራ ኃላፊነት የተጣለበት አካል ነው፡፡

2
xvii. “የሥራ ሁኔታ” ማለት በኅብረት ሥራ ማህበራት /አሠሪ/ና ሠራተኞች መካከል ያለ ጠቅላላ ግንኙነት ሲሆን፣
ይህም የሥራ ሰዓትን፣ ደመወዝን፣ ፈቃድን፣ ለመልካም ስራ አፈጻፀም የሚደረግ ማበረታቻን፣ ሠራተኛ ከሥራ
በሚሠናበትበት ጊዜ የሚገባ ክፍያን፣ የአሠሪና የሠራተኛ መብትና ግዴታን፣ ሠራተኛ ከሥራ የሚቀነስበትን
ሁኔታ፣ የዲስኘሊንና፣ የቅሬታ አቀራረብ ሥርዓትንና የመሳሰሉትን ያጠቃልላል፣
xviii. “የሥራ ሥምሪት ”ማለት ቅጥር፣ዕድገት፣ሥልጠና፣ዝውውርና ሌሎች የሥራ ሁኔታዎችን ጨምሮ
በማንኛውም የአካል ጉዳተኛና በአሰሪ መካከል በስራ ምክንያት የሚፈጠር ግንኙነት ነው፣
xix. “ዲሲኘሊን” ማለት በሥራ ላይ ከሠራተኛው የሚጠበቅ አግባብና ተቀባይነት ያለው ባህሪ፣ የስራ ሥነ ምግባር፣
የሥራ ጠባይና የአሠራር ባህሪ፣ የመመሪያና የደንብ አክብሮት እንዲሁም ከሥራ ውጪ ተቀባይነት ያለው ስነ-
ምግባር ይዞ መገኘት ሲሆን፣ የዚህ ተፃራሪ ድርጊትና ባህሪ የዲስኘሊን መጓደል ተብሎ የዲስኘሊን እርምጃ
የሚያስወስድ ተግባር ነው፡፡
xx. “ደመወዝ” ማለት አንድ ሠራተኛ በሥራ ውሉ መሠረት ለሚያከናውነው ሥራ የሚከፈለው የአገልግሎት
መደበኛ ክፍያ ነው፣
xxi. “የፈቃድ ጊዜ” ማለት ሠራተኛው በመደበኛ የሥራ ሰዓት ውስጥ ደመወዝ እየተከፈለው ወይም ሣይከፈለው
በኅ/ሥ/ማህበሩ ሕጋዊ አሠራር መሠረት ከሚመለከተው ኃላፊ ፈቃድ አግኝቶ ከሥራ ገበታው ላይ የሚለይበት
ጊዜ ነው፣
xxii. “የአካል የጉዳት ካሣ” ማለት አንድ ሠራተኛ በስራ ላይ እያለ ለደረሰበት የአካል ጉዳት በህጋዊ የሕክምና
ተቋማት በተረጋገጠ ማስረጃ መሠረት የሚከፈል ክፍያ ነው፣
xxiii. “በሥራ ላይ የሚደርስ አደጋ” ማለት በሥራ ሰዓት በሥራ ምክንያት በሠራተኛ ላይ የሚደርሰው የአካል ጉዳት
ወይም ሞት ነው፡፡
xxiv. “የሕክምና ወጪ” ማለት ሠራተኛው በሥራ ምክንያት የሚደርስበትን የአካል ጉዳት ለማስታመም የሚከፈል
ወጪ ነው፣
xxv. “ቅሬታ” ማለት ሠራተኛው በቅርብ ኃላፊው ወይም ቀጥሎ ባለው የሥራ ኃላፊ የተወሰደበት የዲሲኘሊን
እርምጃ እንዲነሳለት ወይም እንዲሻሻልለት ወይም በህግ ወይም በኅ/ሥ/ማህበሩ መመሪያ መሠረት መብት
ይከበርልኝ፣ ጥቅም ይጠበቅልኝ በማለት በጽሁፍ የሚያቀርበው አቤቱታ ነው፣
xxvi. “ማገድ“ ማለት ሠራተኛው ከባድ የዲሲኘሊን ጉድለት ጥፋት ሲፈፀም ጉዳዩ ተጣርቶ በዚህ መመሪያ መሠረት
ተገቢውን የዲስኘሊን እርምጃ እስኪወሰን ድረስ ሠራተኛውን ከሥራ ወይም ከስራና ከደመወዝ ለተወሰነ ጊዜ
አግዶ ማቆየት ነው፣
xxvii. “ከደመወዝ ዝቅ ማድረግ“ ማለት በዲሲኘሊን ጉድለት ጥፋት ምክንያት ሠራተኛው ከደረሰበት የደመወዝ
መጠን በተወሰነ ወይም ላልተወሰነ ጊዜ እንደ ጥፋቱ ክብደት ከሚያገኘው ደመወዝ ቀንሶ መክፈል ነው፡፡
xxviii. “ከደረጃ ዝቅ ማድረግ” ማለት በዲሲኘሊን ጥፋት ምክንያት ሠራተኛው ተመድቦ ይሠራበት ከነበረበት የሥራ
መደብና ደረጃ ዝቅ በማድረግና በቀድሞ ደረጃ ትይዩ ይከፈል የነበረውን ደመወዝ በማስቀረት አሁን ዝቅ ብሎ
የተመደበበትን ደረጃ ትይዩ ያለውን ደመወዝ እንዲከፈለው ማድረግ ነው፣
xxix. “ዘላቂ ከፊል የአካል ጉዳት” ማለት ጉዳት የደረሰበት ሠራተኛን የመስራት ችሎታን የሚቀንስና የማይድን
በስራ ላይ እያለ የሚደርስ ጉዳት ነው ፡፡

3
xxx. “ዘላቂ ሙሉ የአካል ጉዳት” ማለት ጉዳት የደረሰበትን ሰራተኛ ማናቸውንም ደመወዝ የሚያስገኝ ስራ
ለመስራት የሚከለክለው የማይድን በስራ ላይ እያለ የሚደርስ ጉዳት ነው፡፡
xxxi. “ቋሚ ሠራተኛ” ማለት በኅብረት ሥራ ማህበራት በቅጥር፣ በዝውውር ወይም በደረጃ ዕድገት በኅብረት ሥራ
ማህበራት ክፍት የስራ መደብ ላይ ተመድቦ በመስራት ላይ ያለና የሙከራ ጊዜውን ያጠናቀቀ ላልተወሰነ ጊዜ
ተቀጥሮ የሚሰራ ሠራተኛ ሲሆን ኅ/ሥ/ማህበሩ በተለያዬ ምክንያት ካልፈረሰ ወይም ሥራ ካላቆመ ወይም
ካልተከፈለ ወይም ካልተዋሀደ በስተቀር ደመወዝ እየተከፈለው የሚሰራ ግለሰብ ነው፡፡
xxxii. “ኮንትራት ሠራተኛ” ማለት በኅብረት ሥራ ማህበራት ወቅታዊ ሥራ በመኖሩና ይህንንም ሥራ ለማከናወን
ለተወሰነ ጊዜ ወይም ለተወሰነ ሥራ ብቻ በሚፈፀም የጋራ የሥራ ውል ስምምነት መሰረት ተቀጥሮ የሚሰራና
የስራ ውል ጊዜው ሲጠናቀቅ የሚሰናበት ግለሰብ ነው፡፡
xxxiii. “የውስጥ ዝውውር” ማለት በመሰረታዊ ኅ/ሥ/ ማህበር ወይም በዩንዬን በመስራት ላይ ያሉ ቅጥር ሰራተኞች
ወይም በዩኒዬን አባል መሰረታዊ ህብረት ስራ ማህበራት የተቀጠሩ ሰራተኞች በዩንዬኑ ወይም በመሠረታዊ
ህብረት ስራ ማህበር ባለው ክፍት የስራ መደብ ተመሳሳይ ደመወዝ በመያዝና በአዲሱ ክፍት የስራ መደብ
ቢያንስ ዝቅተኛውን የትምህርት ዝግጅትና አግባብ ያለው የስራ ልምድ ያላቸው ሰራተኞች የሚወዳደሩበት
ሂደትና ስርዓት ነው
xxxiv. "ስራ ልምድ" ማለት ህጋዊ ዕውቅና ካላቸው የግል፣መንግስታዊ፣ መንግስታዊ ያልሆኑ እና አለም አቀፍ
ድርጅቶች ውስጥ በየወሩ ቋሚ ደመወዝ እየተከፈለበት ስራውን ለሚያሰራው መስሪያ ቤት በመደበኛ የስራ
ስዓት የተወሰነ ስራ በማከናወን የተገኘ የስራ ልምድ /ችሎታ/ እና የገቢ ግብር የተከፈለበት ነው
xxxv. "አግባብ ያለው የስራ ልምድ" ማለት ላንድ የስራ መደብ በሚፈጸም ስምሪት ላይ ከስራ መደቡ ተግባር እና
ሃላፊነት ጋር ቀጥታ ግንኙነት ያለውና ቀደም ሲል በተሰጠ አገልግሎት የተገኘ የስራ ልምድ /ችሎታ/ እና የስራ
ግብር የተከፈለበት ነው
xxxvi. ‹‹ሙያ›› ማለት ከተለያዩ ዕውቅና ከተሰጣቸው የትምህርት ተቋማት በተለያየ የስራ ዘርፍ የተገኘ ስራን
ለመፈጸም የሚያስችል ክህሎት ነው
xxxvii. በዚህ መመሪያ ውስጥ በወንድ ጾታ የተገለፀው በሙሉ የሴትን ጾታ ያካትታል፡፡

ክፍል ሁለት

2 የሠራተኛ ቅጥር፣ደረጃ ዕድገትና ዝውውር ኮሚቴ ስለማቋቋም

2.1 የምልመላ እና መራጭ ኮሚቴን ስለማቋቋም


የቅጥር፣የደረጃ ዕድገትና ዝውውር ተግባርን የሚያከናውን መራጭ ኮሚቴ እንደሚከተለው
ይቋቋማል፡፡
2.1.1 ኮሚቴው 3 አባላት ይኖሩታል፡፡
2.1.2 የመሠረታዊ ኅብረት ሥራ ማህበሩ ኮሚቴ ወይም የዩንዬኑ ቦርድ የኮሚቴውን ሰብሳቢ
በማጽደቅ ተግባር የማይሳተፍ ሆኖ ከኮሚቴው ወይም ከቦርዱ መካከል ይወክላል፡፡

4
2.1.3 ከኮሚቴው ሁለቱ በሠራተኛው የሚመረጡ ሆኖ ቢያንስ ከኮሚቴው አንዷ ሴት መሆን ይኖርባታል፣
ሆኖም በቂ ሠራተኛ ከሌለ ከሥራ አመራር ቦርድ አባላት ውስጥ ሊመረጥ ይችላል፣ ከሁለቱ አንዱ
የጸሐፊነትን ሥራ ደርቦ ይሠራል፣
2.1.4 ሠራተኛ የሚቀጠርለት የሥራ ክፍል ኃላፊ ተወዳዳሪዎች ባቀረቡት ማስረጃ መሠረት ከመለየት እስከ
ፈተና መስጠት ባለው ሂደት በታዛቢነት ይሳተፋል፣
2.1.5 ኮሚቴውን ለማቋቋም በቅጥር ሠራተኞች መሟላት የሚገባው የኮሚቴ አባላት ቁጥር በሠራተኞች
እጥረት ምክንያት ማሟላት ካልተቻለ ኅብረት ሥራ ማህበሩ በማጽደቅ ተግባር ከማይሳተፉ የሥራ
ኮሚቴ/ቦርድ መካከል መርጦ ሊያሟላ ይችላል፣
አመራር ኮሚቴ/
2.1.6 መሰረታዊ ኅብረት ሥራ ማህበሩ ሠራተኞችን የሚያሟላው በዉስጥ ዝውውር፣በደረጃ ዕድገትና በቅጥር
በቅደም ተከትል ይሆናል፣
2.2 ማህበራት/ ዩኒዬን/
የሁለተኛ ደረጃ ደረጃ ኅብረት ሥራ ማህበራት/ ዬን/ የሰራተኞች ቅጥር አፈጻጸም በተመለከተ
2.2.1 ስራ አስኪያጅ ስለመቅጠር
የህብረት ስራ ማህበራት ዪኒየን የስራ አስኪያጅ ቅጥርን በተመለከተ ከህብረት ስራ ማህበሩ ዉስጥና
ከወጭ ብቃት ያላቸዉን ተወዳዳሪዎች ለማግኘት እንዲቻል ቅደም ተከተሉን ሳይጠብቅ በቀጥታ ቅጥር
በመፈጸም የሚሟላ ይሆናል። ይህ እንዳለ ሆኖ የህብረት ስራ ማህበራት ዩኒየን ስራ አመራር ቦርድ
በዩኒየኑ ውስጥ ይህን መደብ ሊያሟላ የሚችል ብቃት ያለው ሰራተኛ የለም ብሎ ሲያምን እና
መ/ቤቱ ሲያረጋግጥ ቅጥሩን ከውጭ ብቻ በቀጥታ ቅጥር ስራ ፈላጊዎችን አወዳድሮ
ባለስልጣን መ/
የሚቀጥር ሲሆን ቅጥሩን ለመፈጸም የሚከተሉትን አሰራሮች መከተል ይኖርበታል፡፡
1. የስራ አስኪያጅ ቅጥር ለመፈጸም ፍላጎቱን ለባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ማሳወቅ እና የጋራ ማድረግ
ይኖርበታል
2. ወደ ቅጥር ሂደት (ከማስተወቂያ ማውጣት እስከ ምልመላ እና ፈተና አወጣጥ)
አወጣጥ) የሚገባው
የባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ጥብቅ ድጋፍ እና ክትትል ተደርጎበት እና በቂ ምላሽ ሲሰጥ ይሆናል
3. ቅጥሩ የሚጸድቀው የቅጥር ሂደቱ ትክክለኛነት ከባለስልጣን መ/
መ/ቤቱ ድጋፍ እና እውቅና ሲሰጠው
ይሆናል
2.2.2 ሌሎች ሠራተኞችን ስለመቅጠር
የህብረት ስራ ማህበራት ዩኒየን ከስራ አስኪያጅ፣ምክትል ስራ አስኪያጅ እና ከፋብሪካ ስራ አስኪያጅ
ውጭ ሌሎች ሠራተ
ሠራተኞችን በደረጃ ዕድገት፣በዝውውር
ዕድገት፣በዝውውር እና በቅጥር በሚያሟላበት ጊዜ ከራሳቸው
ጽ/ቤት ሠራተኞች በተጨማሪ መስፈርቱን የሚያሟሉ የአባል መሠረታዊ ኅብረት ሥራ ማህበራት
ሠራተኞችን ማወዳደር ያለባቸው ሲሆን የደረጃ ዕድገት፣የዝውውር
ዕድገት፣የዝውውር እና የቅጥር ማስታወቂያውንም
ማስታወቂያውንም
የሚያውቁበትን ሁኔታ ዩኒ
ዩኒዬኑ ያመቻቻል፡፡ ይሁን እንጅ የህብረት ስራ ማህበራት ዩኒየን የደረጃ ዕድገት
መ/ቤቱ የህብረት ስራ ማህበራት ደረጃን በጥናት ለይቶ ሲያሳውቅ
ቅጥር የሚፈጽሙት ባለስልጣን መ/
ይሆናል፡፡

2.3 የኮሚቴው ተግባርና ኃላፊነት

5
ኮሚቴው የስራ ዘመኑ 2 ዓመት ሆኖ የሚከተሉት ተግባራትና ሀላፊነት ይኖሩታል ፡፡ 2.3.1 በስራ አመራር
ቦርዱ/ኮሚቴው ውሳኔ አማካኝነት በሰው ኃይል እንዲሟላ የተፈቀደን
ክፍት የስራ መደብ በዝውውር ወይም በደረጃ ዕድገት ወይም በቅጥር መሟላት እንዲችል
አሸናፊውን በመለየት በቃለ ጉባዔ የተደገፈ የውሳኔ ሀሳብ ለአጽዳቂው አካል ያቀርባል፤
2.3.2 ኮሚቴው የውሳኔ ሀሳብ ማቅረብ እንዲችል የዝውውር፣ የምልመላ ፣ቅጥርና ደረጃ ዕድገት
ሂደቶችን መከተል ይኖርበታል፡፡
3.2.2 መመሪያውን መሰረት በማድረግ ተወዳዳሪዎችን ፈተና በመስጠት ያወዳድራል፡፡

2.4 ስለምልመላ

2.4.1 ምልመላ ከቅጥር፣ዝውውር ወይም የደረጃ ዕድገት ማስታወቂያ ከማዘጋጀት ጀምሮ ማስታወቂያውን
አመች በሆነ ቦታ ሁሉ በሰሌዳ መለጠፍ፣በጋዜጣ ወይም በራዲዮ መጥራትንና መመዘኛውን ያሟሉ
ተወዳዳሪዎችን በመለየት ለፈተና የማቅረብ ሂደትን ያካትታል፤
2.4.2 ማስታወቂያው በዚህ መመሪያ ላይ የተዘረዘሩትን ዝቅተኛ የችሎታ መመዘኛ ነጥቦችን ማካተት
የሚኖርበት ሲሆን የክፍት የስራ መደቦች የቅጥር ማስታወቂያ ይዘት ቢያንስ የሚከተሉትን ማካተት
ይኖርበታል፣
ሀ. የስራ መደቡ መጠሪያ፣
ለ. ለስራ መደቡ የተሰጠው ደመወዝ በሕ/ስ ማህበሩ ደመወዝ ስኬል ወይም የአከፋፈል ስርአት
መሰረት መሆኑን፣
ሐ. ተፈላጊ የትምህርት ደረጃና ስራ ልምድ፣
መ. የመመዝገቢያ የጊዜ ገደብ፣ ቦታና ተወዳዳሪዎች ማቅረብ ያለባቸው
ማስረጃዎች፣
ሠ. የቅጥር ሁኔታ፣
ረ. ፈተና የሚሰጥበት ጊዜና ቦታ የመሳሰሉት፣
ሰ. ለስራ መደቡ የሚያስፈልግ የዋስትና መጠን፣

2.4.3 በተለያዩ መገናኛ ዘዴዎች ጥሪ የሚተላለፍበት የቅጥር ማስታወቂያ ክፍት ሆኖ የሚቆየው


ለ 7 /ለሰባት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ይሆናል፡፡ ምዝገባውም ማስታወቂያ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ
ይካሄዳል፡፡
2.4.4 ማስታወቂያ የማውጣት፣ አመች በሆነ የመገናኛ ዘዴ ጥሪ የማድረግና የምዝገባ ዝርዝር
ተግባራት በሙሉ ሰዉ ሃይል አስተዳደር ክፍል ሃላፊ ወይም የሥራ አመራር ቦርድ / ኮሚቴ
በሚወክለው አካል አማካኝነት የሚፈጸሙ ይሆናሉ፡፡

2.5 ስለቅጥር

6
2.5.1 በመራጭ ኮሚቴው አማካኝነት ተመልምለው የቀረቡ ተወዳዳሪዎች ለፈተና ውድድር
እንዲቀርቡ ይደረጋል፡፡ ተወዳዳሪዎችን ለመለየት የሚከተሉትን አሰራሮች ይፈጽማል፡
ሀ. ኮሚቴው የጽሁፍ ወይም የጽሁፍና የተግባር ፈተናውን 90% እንዲሰጥ ያደርጋል ፡፡
ለ. የተግባር ፈተና ለሚያስፈልጋቸው የቅጥር ውድድሮች /ሾፌር፣የኮምፒዩተር፣ ጸሐፊ፣የፋብሪካ እና
የወርክሾፕ ቴክንሽያን እና ኦፕሬተር ናቸው/
60% ለተግባር እና 30% ለጽሑፍ ፈተና ይሰጣል ፡፡
ሐ. ቀሪው 10% ቃለ-መጠይቅ ይሆናል ፡፡የተግባር ፈተና ለማያስፈልጋቸው የጽሑፍ ፈተናው ከ 90%
ይሆናል፡፡
መ. አንድ ተወደዳሪ ለስራ መደቡ ብቁ የሚሆነዉና የሚያልፈዉ አጠቃላይ ዉጤቱ ቢያንስ 50%
ሲያገኝ/ስታገኝ ነዉ፣
2.5.2 በቅጥር አፈጻጸም ፈተና የማዘጋጀት፡ የተዘጋጀውን ፈተና የመፈተንና ውጤቱን የመለካት ወይም
የማረም ተግባር በኮሚቴው የሚፈጸም ይሆናል፡፡ቅጥሩን የሚያጸድቀው ሃላፊ በእነዚህ ተግባራት
አይሳተፍም፡፡
2.5.3 ለተወዳዳሪዎች መመዘኛ የሚሆን ፈተና ኮሚቴው ሊያወጣና ሊፈትን ይችላል፣ ሆኖም
የሥራው ባህሪ ሙያን የሚጠይቅ /በ 2.5.1 ለ የተጠቀሱ እና የተግባር ፈተና የሚያስፈልጋቸው/ ከሆነ
የህብረት ስራ ማህበራት ዩኒየኑ አግባብ ላለው ባለስልጣን በማሳወቅ ሙያው ያላቸው የዩንዬኑ ወይም
የሌላ መ/ቤት ሠራተኞችን በመጋበዝ ፈተናው እንዲወጣ ማድረግ ይቻላል፣
2.5.4 የአካል ጉዳተኞችና ሴት ተወዳዳሪዎች ከወንዶች ጋር እኩል የማለፊያ ነጥብ ካመጡ ቅድሚያ
ይሰጣቸዋል፡፡በውስጥ ዝውውር፣ በደረጃ ዕድገት እና በአዲስ ቅጥር ጤናማ ሴትና አካል ጉዳተኛ ወንድ
እኩል የማለፊያ ነጥብ ቢያመጡ ለአካል ጉዳተኛ ወንድ ቅድሚያ ይሰጠዋል፤ በውስጥ ዝውውር፣
በደረጃ ዕድገት እና በአዲስ ቅጥር ጤናማ ሴት እና አካል ጉዳተኛ ሴት እኩል የማለፊያ ነጥብ ቢያመጡ
ለአካል ጉዳተኛ ሴት ቅድሚያ ይሰጣታል፣
2.5.5 ኮሚቴው ተወዳዳሪዎችን እንደ ውጤት ቅደም ተከተላቸው በማስቀመጥና ብልጫ ውጤት ያገኘውን
ተወዳዳሪ በመለየት የውሳኔ ሀሳቡን እንዲያጸድቅ ኃላፊነት ለተሰጠው አካል በዕለቱ ያቀርባል፡፡
2.5.6 እንዲያጸድቅ ኃላፊነት የተሰጠው አካል የቀረበለትን የቅጥር የውሳኔ ሀሳብ በ 2 ቀናት ውስጥ
ውሳኔውን ያሳውቃል፡፡
2.5.7 በአጽዳቂው አካል ፊርማ አማካኝነት የቅጥር ደብዳቤ የቅጥር ውሳኔው በተሰጠ በሚቀጥለው ቀን
ለአሸናፊው እንዲደርሰው ያደርጋል፡፡ አሸናፊው ተወዳዳሪም ደብዳቤ ከደረሰው ቀን ጀምሮ በ 8 ቀናት
ውስጥ ከኅ/ሥ/ማህበሩ ጋር ለስራ መደቡ የሚጠይቀው ዋስትና በማስያዝና የቅጥር ውል በመፈጸም
ስራ ይጀምራል፡፡በዚህ ጊዜ ውስጥ ውል ይዞ ሥራ የማይጀምር ከሆነ ማህበሩ ተጠባባቂውን ይጠራል
በተባለዉ ጊዜ ተጠባባቂዉ የማይቀርብ ከሆነ ሌላ አማራጭ ይወስዳል፡፡ተጠባባቂን መጥራትና መቅጠር
የሚቻለው ሰራተኛው ተጠባባቂ ለሆነበት የሥራ በመደብ ሆኖ የቅጥር ማስታወቂታው ከወጣበት እስከ
3 ወር ባለው ጊዜ ውስጥ ነው

7
2.5.8 ኅ/ሥ/ማህበሩ በቅጥር፣ ዝውውርና ደረጃ ዕድገት አፈጻጸም የሌሎች አካላትን ድጋፍ ከፈለገ አግባብ
ላለው ባለስልጣን ውክልና ሊሰጥ ይችላል፡፡
2.5.9 ኅ/ሥ/ማህበሩ አንድን ሠራተኛ የሚቀጥረው ለ 45 ተከታታይ ቀናት የሙከራ ጊዜ ይሆናል፡፡
2.5.10 በሰራተኛው የሙከራ ጊዜ መጨረሻ በክፍሉ ሃላፊ አስተያየት ስራው አጥጋቢ ከሆነ በውሉ
መሰረት ላልተወሰነ ጊዜ የተቀጠረ ስለመሆኑ በፅሁፍ ይረጋገጥለታል፡፡
2.5.11 በሙከራ ጊዜው የሠራተኛው የሥራ አፈጻጸም ውጤቱ አጥጋቢ ካልሆነ ያለምንም ቅድመ
ሁኔታ ይሰናበታል፡፡
2.5.12 በሙከራ ጊዜው ከሁለቱም ወገኖች አንዱ ያለማስጠንቀቂያ የስራ ውሉን ሊያቋርጥ ይችላል፡፡

2.6 ስለደረጃ ዕድገት


2.6.1 የተሻለ አፈፃፀም ያላቸውን ሠራተኞች ወደተሻለ ደረጃ በማሳደግ የበለጠ ማበረታታት እንዲቻል
ክፍት የስራ መደቦች ከነባር ሠራተኞች መካከል በማወዳደር በደረጃ ዕድገት ሊሟሉ ይችላሉ፡፡

2.6.2 የደረጃ ዕድገት ለማካሄድ የስራ መደቡ መጠሪያ፣የደመወዝ መጠኑን፣ተፈላጊ የትምህርት ዝግጅትና
የሥራ ልምድ፣የመመዝገቢያ የጊዜ ገደብ ፣ የቅጥር ሁኔታ፣ የፈተና ጊዜና ቦታ የያዘ ማስታወቂያ
እንዲወጣ ያደረጋል፡፡
2.6.3 በውስጥ ማስታወቂያ ጥሪ የሚተላለፍበት የደረጃ ዕድገት ማስታወቂያ ክፍት ሆኖ የሚቆየው ለ 5
ተከታታይ የሥራ ቀናት ይሆናል፡፡ የተወዳዳሪዎች ምዝገባም ማስታወቂያ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ
ይካሄዳል፡፡
2.6.4 አንድ ሠራተኛ በደረጃ ዕድገት ከያዘው የስራ መደብና ደረጃ ወደተሻለ የስራ መደብና ደረጃ መወዳደር
የሚችለው በስራ ላይ በሚገኝበት የስራ መደብና ደረጃ ቢያንስ ለአንድ አመት ካገለገለ ብቻ ነው፣
2.6.5 አንድ ሠራተኛ ለውድድር መቅረብ የሚችለው የደረጃ ዕድገት ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ወደ
ኋላ የሁለት ጊዜ/ ተከታታይ የስራ አፈጻጸም ውጤቱ 60% እና በላይ ከሆነ ብቻ ነው፡፡
2.6.6 በዲስፕሊን ጉድለት ወይም በህግ እርምጃ የተወሰደበት ሠራተኛ የቅጣት ጊዜውን እስኪያጠናቅቅ ጊዜ
ድረስ ለደረጃ ዕድገት ሊወዳደር አይችልም፡፡
2.6.7 የደረጃ ዕድገት ተወዳዳሪዎችን ለመለየት 40% የስራ አፈጻጸም ውጤት 20% የጽሑፍ ፈተና 40%
የተግባር ፈተና የሚሰጥ ሲሆን የተግባር ፈተና ለማያስፈልጋቸው 60% የጽሑፍ ፈተና ይሆናል፡፡
2.6.8 ኮሚቴው ብልጫ ውጤት ያገኘውን ተወዳዳሪ በመለየት የውሳኔ ሀሳብ ለስራ አመራር ቦርድ/ኮሚቴ
ያቀርባል፡፡
2.6.9 የስራ አመራር ኮሚቴ/ቦርድ ሰብሳቢው የቀረበለትን የደረጃ ዕድገት የውሳኔ ሀሳብ በ 2 ተከታታይ ቀናት
ውስጥ ተመልክቶ ውሳኔውን ያሳውቃል፡፡
2.6.10 የደረጃ ዕድገቱን እንዲያጸድቅ ሐላፊነት በተሰጠው አካል ፊርማ አማካኝነት የደረጃ ዕድገቱ ደብዳቤ
ለአሸናፊው እንዲደርሰው ይደረጋል፡፡የደረጃ ዕድገት አሸናፊ ሠራተኛም ለስራ መደቡ የሚጠይቀው
ዋስትና በማስያዝና የቅጥር ውል በመፈጸም ስራ ይጀምራል፡፡

8
2.6.11 የደረጃ ዕድገት ደብዳቤው ከተጻፈበት ዕለት ጀምሮ በአዲሱ የስራ መደብ የሠራተኛው መብትና ግዴታ
እንዲከበር ይደረጋል፡፡
2.7 ስለ ዉስጥ ዝዉዉር
ኅ/ሥ/ማህበሩ ሠራተኞቹን በተመሳሳይ የሥራ መደብ፣ ደረጃና ደመወዝ አዛውሮ ማሰራት ይችላል ሆኖም
ከአንድ በላይ ተወዳዳሪ ካለ በደረጃ ዕድገት አፈጻጸም መስፈርት መሠረት ተፈጻሚ ይሆናል፡፡

2.8 ቅጥር ሠራተኞች ማሟላት ስለሚገባቸው ሁኔታዎች


2.8.1 በኅብረት ሥራ ማህበራት የሚቀጠር ሠራተኛ ዕድሜው 18 ዓመትና ከዚያ በላይ መሆን አለበት፡፡
2.8.2 አንድ ሠራተኛ በሥራ ላይ ሊቆይ የሚችለው እስከ 60 ዓመት የትውልድ ዘመኑ ብቻ ነው፡፡ሆኖም ግን
የሥራ አመራር ቦርድ/ኮሚቴ የሠራተኛውን ሙያ በገበያ ላይ ለማግኘት የማይቻል መሆኑን ሲያረጋግጥ፡
ስራዉን በአግባቡ ለመወጣት ተፈላጊዉ ብቃት ይኖረዋል ብሎ ሲያምንበትና በስራው እንዲቀጥል
ከፈለገ የአገልግሎት ዘመኑን እስከ 3 ዓመት ብቻ በአዲስ የስራ በውል ሊያራዝምለት ይችላል፡፡
2.8.3 ማንኛውም ሠራተኛ ከኅ/ሥ/ማህበሩ ጋር የቅጥር ውል ስምምነት የመፈፀም ግዴታ አለበት፡፡
2.8.4 ማንኛውም ሠራተኛ ከተመደበበት የሥራ መደብ ባህሪ አንጻር በህግ ተቀባይነት ያለው ተመጣጣኝ
ዋስትና /ተያዥ/ እንዲያቀርብ ሲጠየቅ የማቅረብ ግዴታ አለበት፣
2.8.5 ተያዥ የሆነው አካል በሞት ሲለይ ወይም በተለያየ ምክንያት ተያዥነቱ የማያገለግል ከሆነ
ሠራተኛው በአዲስ መልክ ውል የመፈፀም ወይም ዋስትና /ተያዥ/ የማቅረብ ግዴታ ይኖርበታል።
ክፍል ሦስት
3 ስለ ስራ ጊዜ ማራዘም፣ ማቋረጥና ስንብት

3.1 የስራ ጊዜን ስለ ማራዘም


ኅ/ሥ/ማህበሩ የኮንትራት የስራ ጊዜን የሚያራዝመው የሥራ ውሉን በማጠናቀቁ ምክንያት ሊሰናበት
የነበረን ሠራተኛ በነበረበት የስራ መደብ ላይ እንዲሰራ ማድረግ አስፈላጊነቱን ሲያምንበት ነው፡፡

3.2 የሥራ ውልን ስለማቋረጥ


የሥራ ውል በሚከተሉት ምክንያቶች በአንዱ ሊቋረጥ ይችላል፡፡
3.2.1 ለተወሰነ ጊዜ ወይም ለተወሰነ ስራ የተደረገ የስራ ውል ወይም በውሉ የተወሰነው ጊዜ ወይም
ስራ ሲያልቅ፣
3.2.2 ሰራተኛው በሞት ሲለይ፣
3.2.3 ከሁለቱ ወገኖች አንዱ የቅጥር ስምምነት ውሉን ሲያፈርስ፣
3.2.4 ኅ/ሥ/ማህበሩ ሲፈርስ ወይም ለዘለቄታው ሥራ ሲያቆም፣
በኪሳራ ወይም በሌላ ምክንያት ኅ/

3.2.5 ከፊል ወይም ሙሉ ዘላቂ የአካል ጉዳት በመድረሱ ምክንያት ሠራተኛው ለመስራት አለመቻሉ
ሲረጋገጥ፣
3.2.6 ሠራተኛው በዲሲፕሊን ጉድለት እርምጃ ሲወሰድበት፣

9
3.3 ያለማስጠንቀቂያ የሥራ ውል ስለማቋረጥ
በሌላ ስምምነት ካልተወሰነ በስተቀር የሥራ ውልን ያለማስጠንቀቂያ ማቋረጥ የሚቻለው በሚከተሉት
ሁኔታዎች ብቻ ነው፣
3.3.1 ያለበቂ ምክንያትና ማስጠንቀቂያ እየተሰጠው /warning/
warning/ በመደጋገም የሥራ ሰዓት አለማክበር፣
3.3.2 በተከታታይ ለአምስት የሥራ ቀናት ወይም በአንድ ወር ውስጥ ለአስር የሥራ ቀናት ወይም በአንድ
ዓመት ውስጥ ሠላሳ የሥራ ቀናት ያለበቂ ምክንያት ከሥራ መቅረት፣
3.3.3 እንደጥፋቱ ክብደት በሥራው ላይ የማታለል ወይም የማጭበርበር ተግባር ከፈጸመ፣
3.3.4 የራሱን ወይም የሌላ ሰው ብልጽግና በመሻት በማንኛውም የአሰሪው ንብረት ወይም
ገንዘብ መጠቀም ወይም ያለ አግባብ ጉድለት ማድረስ፣
3.3.5 እንደ ጥፋቱ ክብደት በሥራው ቦታ አምባጓሮ ወይም ጠብ ጫሪነት ተጠያቂ መሆን፣
3.3.6 በወንጀል ጥፋተኛ ሆኖ መገኘትና በጥፋቱም ምክንያት ለያዘው ሥራ ብቁ ሆኖ አለመገኘት፣
3.3.7 በሰራተኛዉ ላይ ከ 30 ቀናት ለሚበልጥ ጊዜ የእስራት ፍርድ ተወስኖበት ከስራ ሲቀር፤
3.3.8 በአሰሪው ንብረት ወይም ከድርጅቱ ሥራ ጋር በቀጥታ ግንኙነት ባለው ማናቸውም ንብረት ላይ ሆነ ብሎ
ወይም በከባድ ቸልተኝነት ጉዳት ማድረስ፣
3.3.9 ሕይወትና ንብረትን አደጋ ላይ የሚጥል ድርጊት ሆነ ብሎ በሥራ ቦታ መፈጸም፣ አሠሪው በግልጽ
ሳይፈቅድ ከሥራ ቦታ ንብረት መውሰድ፣ በሥራ ላይ ሰክሮ መገኘት፣ ሕግ ሲያስገድድ ወይም አሰሪው
በበቂ ምክንያት ሲጠይቅ ከኤች አይቪ ኤድስ ምርመራ በስተቀር የጤና ምርመራ ለማድረግ ፍቃደኛ
አለመሆን፣
3.3.10 ስለደህንነት ጥበቃና ስለአደጋ መከላከል የወጡ የሥራ ደንቦችን አለማክበርና አስፈላጊ የሆኑትን የአደጋ
መከላከያ ጥንቃቄዎች ለመውሰድ ፍቃደኛ አለመሆን፣
3.4 በማስጠንቀቂያ የሥራ ውል ማቋረጥ
የሠራተኞች የሥራ ችሎታ ማጣት በሚመለከት የሚከተሉት ምክንያቶች ማስጠንቀቂያ በመስጠት
የሥራ ውል ለማቋረጥ በቂ ምክንያት ይሆናሉ፣
3.4.1 ሠራተኛው የተመደበበትን ሥራ ለማከናወን ችሎታው ቀንሶ ሲገኝ ወይም የሥራ ችሎታውን ለማሻሻል
አሰሪው ያዘጋጀለትን የትምህርት ዕድል ባለመቀበሉ ምክንያት ሲሰራ የቆየውን ሥራ ለመቀጠል የሥራ
ችሎታ የሌለው ሆኖ ሲገኝ ወይም ትምህርት ከተሰጠው በኋላ አስፈላጊውን አዲስ የሥራ ችሎታ
ለመቅሰም የማይችል ሲሆን፣
3.4.2 ሠራተኛው በጤንነት መታወክ ወይም በአካል ጉዳት ምክንያት በሥራ ውሉ የተጣለበትን ግዴታ
ለመፈጸም ለዘለቄታው የማይችል ሆኖ ሲገኝ፣
3.4.3 ድርጅቱ ወደሌላ ቦታ ሲዛወር ሠራተኛው ወደ አዲሱ ቦታ ተዛውሮ ለመሥራት ፈቃደኛ ሳይሆን ሲቀር፣
3.4.4 ሠራተኛው የያዘው የሥራ መደብ በበቂ ምክንያት ሲሰረዝና ሠራተኛውን ወደ ሌላ ሥራ ማዛወር
የማይቻል ሆኖ ሲገኝ፣

10
ክፍል አራት

4 የሰውኃይል አደረጃጀት እና ተግባር እና ኃላፊነት

4.1 ስለ የሰው ኃይል ድርጅታዊ መዋቅር


የኅብረት ሥራ ማህበራት ድርጅታዊ መዋቅር እንደ ኅብረት ሥራ ማህበሩ ዓይነት፣የስራ ባህሪና የእድገት
ደረጃ አንፃር የተጣጣመ እንዲሆን ስራ አመራር ቦርዱ/ኮሚቴው በዚህ መመሪያ የቀረበውን የሥራ መደቦች
ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል እንደ አስፈላጊነቱ ተግባራዊ ማድረግ ይችላል፡
መሰረታዊ ኅብረት ስራ ማህበራትም ሆነ ዩኒዬኖች ለአባላት ተደራሽ የሆነ አገልግሎት መስጠት አስፈላጊ
ሆኖ ሲገኝ በየደረጃዉ ካለዉ የኤጀንሲዉ አካላት ጋር በመመካከር በጥናት ላይ ተመስርተዉና በጠቅላላ ጉባኤ
አስጸድቀዉ በስራ ክልላቸው ቅርንጫፍ መክፈት ይችላሉ
4.1.1 የሰው ኃይል አደረጃጀት መዋቅር ሲወሰን የሚከተሉትን ነጥቦች በመመዘኛነት በመጠቀም ሊሆን
ይገባል፡-
4.1.1.1 የኅብረት ሥራ ማህበራት ዓይነት፣የሥራ እንቅስቃሴ ዓይነት፣ ስፋትና መጠን፣
4.1.1.2 የኅብረት ሥራ ማህበራት ሐብት፣ አቅምና በሥራ ላይ የማዋል ልምዱ፣
4.1.1.3 የኅብረት ሥራ ማህበራት ለአገልግሎት መስጫ ተቋማት ማለትም ገበያ፣
መንገድ፣ባንክ፣ስልክ፣ኤሌክትሪክና ለሌሎች አስፈላጊ መሠረተ ልማቶች ያላቸው ቅርበትና
አመችነት፣
4.1.1.4 የኅብረት ሥራ ማህበራት ትርፋማነት ሁኔታ፣
4.1.1.5 የአባላት ብዛት፣እምነት፣ ተሳትፎና መዋቅሩ የሚያስገኘው ጠቀሜታ፣
4.1.1.6 በኅብረት ሥራ ማህበራት አገልግሎት አሰጣጥ የአባላትና የደንበኞች ፍላጎትና ዕርካታ የሚገኝበት
ደረጃ፣

4.1.2 የህብረት ስራ ማህበራት ውክል እና ተጠሪነትን በተመለከተ


4.1.2.1 የኅብረት ሥራ ማህበሩ ቦርድ/ኮሚቴ እንደ ኅብረት ሥራ ማህበሩ የሥራ ባህሪ ሥራዎችን
በጥንቃቄ በመመርመርና በመለየት ለሥራ አስኪያጅ በጽሁፍ ውክልና ሊሰጥ ይችላል፣
የሚሰጠው ውክልና ሥራ አስኪያጁ ከሚሰጠው ተያዥ ጋር ተመጣጣኝና አስተማማኝ መሆኑን
በማረጋገጥ ይሆናል
4.1.2.2 ተጠሪነትን በሚመለከት በየቅርብ ኃላፊው ሲሆን ሥራ አስኪያጅ፣ምክትል ስራ አስኪያጅ እና
የሥራ ክፍል ኃላፊ በሌለበት የሠራተኞች ተጠሪነት ለሥራ አመራር ቦርድ/ኮሚቴ ሰብሳቢ ወይም
ሰብሳቢዉ ለሚወክላቸው ሥራ አስኪያጅ ባለበትና የክፍል ኃላፊ በሌለበት የሠራተኞች ተጠሪነት
ለሥራ አስኪያጅ ይሆናል፣
4.1.2.3 ምክትል ስራ አስኪያጅ ላላቸው ህብረት ስራ ማህበራት የክፍል ኃላፊ፣የቅርጫፍ ጽ/ቤት ስራ
አስኪያጅ ተጠሪነታቸው ለምክትል ስራ አስኪያጅ ሲሆን የፋብሪካ ስራ አስኪያጅ ተጠሪነቱ ለዋና
ስራ አስኪያጅ ይሆናል፣

11
4.2 ስለ ሥራ ዝርዝርና ተፈላጊ ችሎታ
4.2.1 በኅብረት ሥራ ማህበራት የሚሠሩ ሠራተኞች የሥራ ዝርዝር /Job Description/
Description/ እንደሚከተለዉ
ኅ/ሥ/ ማህበራት ዓይነትና የእድገት ደረጃ ሁኔታ እየታየ በመመሪያው
የቀረበ ሲሆን እንደ ኅ/
ኮሚቴ/ቦርድ
ያልተካተቱ አዳዲስ የስራ መደቦች በሚፈጠሩበት ጊዜ የስራ አመራር ኮሚቴ/
በማጥናትና/በማስጠናት ለጠቅላላ ጉባዔ በማጸደቅ ተጨማሪ የስራ ዝርዝሮች ፣ተፈላጊ የትምህርት
በማጥናትና
ዝግጅትና የስራ ልምድ ከቅጥር ውላቸው ጋር በማያያዝ በኤጀንሲዉ በማጸደቅ ተግባራዊ እንዲሆኑ
ያደርጋል፡፡
ሀ. ሥራ አስኪያጅ
የኅብረት ሥራ ማህበራት ሥራ አስኪያጅ በፍትሃብሄር ህጉ መሰረት ከህብረት ስራ ማህበሩ
ተጠሪነቱ/ቷ ለኅብረት ሥራ
ጋር የሚይዘዉ ዉል እንደተጠበቀ ሆኖ እና ተጠሪነቱ/ ቦርድ/ኮሚቴ
ማህበሩ ሥራ አመራር ቦርድ/
ሊቀመንበር ወይንም እሱ ለሚወክለው ሆኖ ይኖሩታል/ይኖሯታል፡፡
የሚከተሉት ተግባርና ኃላፊነት ይኖሩታል/
1. ሥራ አስኪያጁ በማንኛውም ጊዜ ስራ አመራር ቦርዱ /ኮሚቴው በሚሰጠው ሀላፊነት መጠን መሰረት
የኅብረት ሥራ ማህበሩን ጥቅም ያስጠብቃል፡፡
2. ለኅብረት ሥራ ማህበሩ ዕድገት አስተዋጽኦ የሚያበረክቱ ፖሊሲዎችንና ስትራቴጅዎችን እያጠና ለስራ
ቦርዱ/ኮሚቴው ያቀርባል፣ ሲፈቀድም ተግባራዊ ያደረጋል፡፡
አመራር ቦርዱ/
3. የኅብረት ሥራ ማህበሩን የዕለት ከዕለት የሥራ እንቅስቃሴ በበላይነት ይመራል ይቆጣጠራል፡፡
4. የኅብረት ሥራ ማህበሩን ዓላማ ለማስፈፀም የሚያስችል ቀልጣፋ የሥራ አደረጃጀት እንዲፈጠር
በማድረግ ተግባራዊ ያደርጋል፡፡
5. የኅብረት ሥራ ማህበሩን የአጭር፣ የመካከለኛና የረጅም ጊዜ የሥራ እቅድና በጀት ያዘጋጃል፡፡ ሲፈቀድም
ተግባራዊ ያደርጋል፡፡
6. ኅ/ሥ/ማህበሩ በኀብረት ሥራ ማህበራት አዋጅ፣ ደንቦችና መመሪያዎች መሠረት እንዲከናወን ያደርጋል፡
7. በሥራ አመራር ኮሚቴው/
ኮሚቴው/ ቦርዱ በተሰጠው ስልጣን እና የሠራተኛ ቅጥር ኮሚቴ በሚያቀርበው መሠረት
የኅብረት ሥራ ማህበሩን ሠራተኞች ይቀጥራል፣ ቅጥሩ አግባብ ባለው ሕግ መሠረት ስለመፈጸሙ ለሥራ
ቦርድ/ኮሚቴ በማቅረብ ያጸደቃል፣ በዚህ መመሪያ መሠረት ሠራተኞችን ያስተዳድራል፣ የሥራ
አመራር ቦርድ/
አፈፃፀማቸውን ይከታተላል፤ ይገመግማል፣ ጥፋተኛ ሆነው ከተገኙም ደረጃውን የጠበቀ የዲሲፕሊን
እርምጃ ይወስዳል ወይም እንዲወሰድ ያደርጋል፡፡
8. ከሥራ አመራር ቦርዱ/
ቦርዱ/ኮሚቴው በሚሰጠው የውክልና ገደብ መሰረት ሰነዶችንና ውሎችን ያጸድቃል፡፡
9. የኅብረት ሥራ ማህበሩ የሂሳብ መግለጫዎች በወቅቱ እንዲዘጋጁና ጥቅም ላይ እንዲውሉ ያደርጋል፣
ዓመታዊ የሂሳብ ምርመራ ወቅቱን ጠብቆ እንዲካሄድ ያደርጋል፡፡
10. ከኅ/
ከኅ/ሥ/ማህበሩ ስራ አመራር ቦርድ/
ቦርድ/ኮሚቴ በሚሰጠው ስልጣንና ኃላፊነት መሠረት
ማህበሩን ወክሎ ልዩ ልዩ ጉዳዮችን ያስፈጽማል፡፡
11. ለሥራ አስፈላጊ የሆኑ የስልጠናና የትምህርት የአፈፃፀም መመሪያ እንዲዘጋጅ በማድረግ
በሚመለከተው አካል ሲፀድቅለት በእቅድ እየያዘ የአባላትና የቅጥር ሠራተኞች አቅም
እንዲጎለብት ያደርጋል፡፡

12
12. ኅ/ሥ/ማህበሩ በተጠናከረና በተስተካከለ ሁኔታ ሥራውን እንዲያከናውን የሥራ አመራር
ቦርዱ/ኮሚቴውን ያማክራል፣ የተሻሻሉ የአሰራር ስልቶች እንዲቀየሱ በማድረግ ተግባራዊ ያደርጋል፡፡
ቦርዱ/
13. የኅብረት ሥራ ማህበሩ ዓላማ ለማሳካት በሚደረገው ጥረት ማንኛውም ሀብትና ንብረት በአግባቡና
በተገቢው መንገድ ህግን ጠብቆ በሥራ ላይ መዋሉን ይቆጣጠራል፡፡
14. የኅብረት ሥራ ማህበሩን የስራ ክፍል ኃላፊዎች ስለስራቸው ሪፖርት እንዲያቀርቡ በማድረግ በየሳምንቱ
አፈጻጸሙን በጋራ እንዲገመግም ያደርጋል፡፡የተጠቃለለ ሪፖርት ለሥራ አመራር ቦርድ /ኮሚቴ ያቀርባል ፡፡
አግባብ ላለው ባለስልጣንም በወቅቱ ያሳውቃል፣
15. የሠራተኛው የግል ማህደር ላይ የሚያያዙ ልዩ ልዩ ማስጠንቀቂያዎች፣ቅጣቶች፣የሥራ አፈጻጸም
ውጤቶች---ወዘተ ቢያንስ በሶስት ኮፒ ተዘጋጅቶ ዋናው ለባለ ጉዳዩ፣ አንደኛው ኮፒ ለሥራ
የግምገማ ውጤቶች---
ቦርድ/ኮሚቴ ጸሐፊና ቀሪው በሠራተኛው የግል ማህደር ውስጥ እንዲቀመጥ ይደረጋል፣
አመራር ቦርድ/
16. በተጨማሪ ከሥራ አመራር ቦርዱ/
ቦርዱ/ኮሚቴው የሚሰጡትን ሌሎች ተግባራት ያከናውናል፡፡

ለ. ምክትል ስራ አስኪያጅ

1. ምክትል ሥራ አስኪያጁ በማንኛውም ጊዜ ስራ አመራር ቦርዱ /ኮሚቴው በሚሰጠው ሀላፊነት መጠን


መሰረት የኅብረት ሥራ ማህበሩን ጥቅም ያስጠብቃል፡፡
2. ለኅብረት ሥራ ማህበሩ ዕድገት አስተዋጽኦ የሚያበረክቱ ፖሊሲዎችንና ስትራቴጅዎችን ተግባራዊ
ያደር
ያደርጋል፡፡
3. የኅብረት ሥራ ማህበሩን የዕለት ከዕለት የሥራ እንቅስቃሴ ይመራል ይቆጣጠራል፡፡
4. የኅብረት ሥራ ማህበሩን ዓላማ ለማስፈፀም የሚያስችል ቀልጣፋ የሥራ አደረጃጀት እንዲፈጠር
በማድረግ ተግባራዊ ያደርጋል፡፡
5. የኅብረት ሥራ ማህበሩን የአጭር፣ የመካከለኛና የረጅም ጊዜ የሥራ እቅድና በጀት ያዘጋጃል፡፡ ሲፈቀድም
ተግባራዊ ያደርጋል፡፡
6. ኅ/ሥ/ማህበሩ በኀብረት ሥራ ማህበራት አዋጅ፣ ደንቦችና መመሪያዎች መሠረት እንዲከናወን ያደርጋል፡
7. በሥራ አመራር ኮሚቴው/
ኮሚቴው/ ቦርዱ በተሰጠው ስልጣን እና የሠራተኛ ቅጥር ኮሚቴ በሚያቀርበው መሠረት
የኅብረት ሥራ ማህበሩን ሠራተኞች ይቀጥራል፣ ቅጥሩ አግባብ ባለው ሕግ መሠረት ስለመፈጸሙ ለሥራ
ቦርድ/ኮሚቴ በማቅረብ ያጸደቃል፣ በዚህ መመሪያ መሠረት ሠራተኞችን ያስተዳድራል፣ የሥራ
አመራር ቦርድ/

13
አፈፃፀማቸውን ይከታተላል፤ ይገመግማል፣ ጥፋተኛ ሆነው ከተገኙም ደረጃውን የጠበቀ የዲሲፕሊን
እርምጃ ይወስዳል ወይም እንዲወሰድ ያደርጋል፡፡
8. ከሥራ አመራር ቦርዱ/
ቦርዱ/ኮሚቴው/
ኮሚቴው/ ወይም ከዋና ስራ አስኪያጁ በሚሰጠው የውክልና ገደብ መሰረት
ሰነዶችንና ውሎችን ያጸድቃል፡፡
9. የኅብረት ሥራ ማህበሩ የሂሳብ መግለጫዎች በወቅቱ እንዲዘጋጁና ጥቅም ላይ እንዲውሉ ያደርጋል፣
ዓመታዊ የሂሳብ ምርመራ ወቅቱን ጠብቆ እንዲካሄድ ያደርጋል፡፡
10. ከኅ/
ከኅ/ሥ/ማህበሩ ስራ አመራር ቦርድ/
ቦርድ/ኮሚቴ ወይም ከዋና ስራ አስኪያጅ በሚሰጠው ስልጣንና ኃላፊነት
መሠረት ማህበሩን ወክሎ ልዩ ልዩ ጉዳዮችን ያስፈጽማል፡፡
11. ለሥራ አስፈላጊ የሆኑ የስልጠናና የትምህርት የአፈፃፀም መመሪያ እንዲዘጋጅ በማድረግ
በሚመለከተው አካል ሲፀድቅለት በእቅድ እየያዘ የአባላትና የቅጥር ሠራተኞች አቅም
እንዲጎለብት ያደርጋል፡፡
12. ኅ/ሥ/ማህበሩ በተጠናከረና በተስተካከለ ሁኔታ ሥራውን እንዲያከናውን የሥራ አመራር
ቦርዱ/ኮሚቴውን ያማክራል፣ የተሻሻሉ የአሰራር ስልቶች እንዲቀየሱ በማድረግ ተግባራዊ ያደርጋል፡፡
ቦርዱ/
13. የኅብረት ሥራ ማህበሩ ዓላማ ለማሳካት በሚደረገው ጥረት ማንኛውም ሀብትና ንብረት በአግባቡና
በተገቢው መንገድ ህግን ጠብቆ በሥራ ላይ መዋሉን ይቆጣጠራል፡፡
14. የኅብረት ሥራ ማህበሩን የስራ ክፍል ኃላፊዎች ስለስራቸው ሪፖርት እንዲያቀርቡ በማድረግ በየሳምንቱ
አፈጻጸሙን በጋራ እንዲገመግም ያደርጋል፡፡የተጠቃለለ ሪፖርት ለሥራ አመራር ቦርድ /ኮሚቴ ወይም
ለዋና ስራ አስኪያጅ ያቀርባል ፡፡ አግባብ ላለው ባለስልጣንም በወቅቱ ያሳውቃል፣
15. የሠራተኛው የግል ማህደር ላይ የሚያያዙ ልዩ ልዩ ማስጠንቀቂያዎች፣ቅጣቶች፣የሥራ አፈጻጸም
ውጤቶች---ወዘተ ቢያንስ በሶስት ኮፒ ተዘጋጅቶ ዋናው ለባለ ጉዳዩ፣ አንደኛው ኮፒ ለሥራ
የግምገማ ውጤቶች---
ቦርድ/ኮሚቴ ጸሐፊና ቀሪው በሠራተኛው የግል ማህደር ውስጥ እንዲቀመጥ ይደረጋል፣
አመራር ቦርድ/
16. ለክፍል ኃላፊዎች እና ለቅርጫፍ ስራ አስኪያጅ የቴክኒክ ድጋፍ ያደርጋል፣
17. በተጨማሪ ከሥራ አመራር ቦርዱ/
ቦርዱ/ኮሚቴው ወይም ከዋና ስራ አስኪያጁ የሚሰጡትን ሌሎች ተግባራት
ያከናውናል፡፡

ሐ. ሴክሪታሪ ፣ ፎቶ ኮፒ ፣ ሪከርድና ማህደር አከናዋኝ ሠራተኛ


ተጠሪነቱ/ቷ ለኅብረት ሥራ ማህበሩ ሥራ
ሴክሪታሪ ፣ ፎቶ ኮፒ፣ ሪከርድና ማህደር አከናዋኝ ሠራተኛ ተጠሪነቱ/
አስኪያጁ ወይም ሥራ አስኪያጅ
አስኪያጅ በሌለበት ለሊቀመንበሩ ሆኖ የሚከተሉት ተግባርና ኃላፊነት
ይኖሩታል/ይኖሯታል፡፡
ይኖሩታል/
1. ዕቅዶችን፣ሪፖርቶችን፣ ደብዳቤዎችን፣ቃለ-
ደብዳቤዎችን፣ቃለ-ጉባዔዎችን፣ በራሪ ጽሁፎችንና ሌሎችንም የጽሑፍ
ትጽፋለች/ይጽፋል፡፡
ስራዎች ትጽፋለች/
2. የቅርብ ኃላፊውን ለማነጋገር የሚፈልጉ ባለጉዳዩችንና እንግዶችን ተቀብሎ ጉዳያቸው በተቀላጠፈ
ያመቻቻል/ታመቻቻለች፡፡
ሁኔታ እንዲፈፀም ወይም ቀጠሮ እንዲያዝላቸው ያመቻቻል/
3. በክፍሉ የሚገኙ ፋይሎች ፣ሰነዶችና ማኅደሮች በአግባቡ አደራጅቶ ለአጠቃቀም አመች በሆነ መንገድ
ይይዛል/ትይዛለች፡፡
ይይዛል/

14
4. ፎቶ ኮፒ ማድረግና የማባዛት ተግባር ያከናውናል/
ያከናውናል/ታከናውናለች፡፡
5. የሚገለገልባቸውን የጽህፈት መኪናዎችና የሌሎችን መሣሪያዎች ደህንነት ይጠብቃል/
ይጠብቃል/ትጠብቃለች፡፡
6. የስልክና ሌሎች መልእክቶችን ይቀበላል፣ለሚመለከታቸው በወቅቱ ያስተላልፋል/
ያስተላልፋል/ታስተላልፋለች፡፡
7. የሚሰራበትን ክፍል ጽዳትና ንጽህና መጠበቁን ያረጋግጣል/
ያረጋግጣል/ታረጋግጣለች፡፡
8. ቀላልና የተለመዱ ደብዳቤዎችን ያረቃል/
ያረቃል/ታረቃለች፡፡
9. በተጨማሪ ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጡ ተግባራትን ያከናውናል/
ያከናውናል/ታከናውናለች፡፡
10. ገቢና ወጭ የሚሆኑ ደብዳቤዎችንና ሰነዶችን በአግባቡ መዝግቦ ይይዛል/
ይይዛል/ትይዛለች፡፡
11. የኅብረት ሥራ ማህበራት ገቢ ደብዳቤዎች በትክክል ይመዘግባል፤ለሚመለከተው ክፍልም በወቅቱ
ያቀርባል/ታቀርባለች፡፡
ያቀርባል/
12. ደብዳቤዎችን ፣ ፋይሎችንና አስፈላጊ መረጃዎችን ለአጠቃቀም በሚያመች መልኩ
በአግባቡ ያደራጃል፣ በጥንቃቄ ይጠብቃል፣ በተፈለጉ ጊዜ ሁሉ ለሥራ እንዲውሉ
ያቀርባል/ታቀርባለች፡፡
ያቀርባል/
13. የኅ/
የኅ/ሥ/ማህበሩ ወጪ ደብዳቤዎች ከጉዳዩ አግባብነት አንጻር በሚመለከታቸውና
በተፈቀደላቸው ኃላፊዎች መፈረሙን /መፈረማቸውን/
መፈረማቸውን/ አረጋግጦና መዝግቦ
የማኀበሩን ማኀተም በማድረግ ወጪ ያደርጋል፣ ለሚመለከተው መድረሱንም /መላኩን/
መላኩን/
ያረጋግጣል/ታለጋግጣለች፡፡
ያረጋግጣል/
14. ደብዳቤዎች፣ ፋይሎችና ማኅደሮች ለስራ በሚፈለጉበት ጊዜ ወይም በሚመለከታቸው ኃላፊዎች
ሲፈለጉ መለያ ቁጥር ለፋይሉና ለገጾች በመስጠትና በማስፈረም ይሰጣል፣ሲመለሱም
ያስቀምጣል/ታስቀምጣለች፡፡
ያልጎደለ፣ያልተበላሸ ወይም ሌላ ጉዳት ያልደረሰበት መሆኑን አረጋግጦ ያስቀምጣል/
15. የኅብረት ሥራ ማህበሩን ማኅተም ወጪ በማድረግ በምንም መልኩ በሌላ ሰው እጅ ሊገባ
በማይችልበት ሁኔታ እየጠበቀ ስራ ላይ ያውላል፡፡ ሆኖም ከማህበሩ የሥራ ባህሪ አንጻር ለሥራ ጉዳይ
አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝና በደብዳቤ ሲታዘዝ ለሊቀመንበሩና ለሥራ አስኪያጁ ብቻ በትውስት ፎርም
ይችላል/ልትሰጥ ትችላለች፣
በማስፈረም ሊሠጥ ይችላል/
16. የሥራ ክንውን ሪፖርት ለቅርብ ኃላፊው ያቀርባል/
ያቀርባል/ታቀርባለች፡፡
17. ለክፋል ኃላፊዎች እና ለቅርጫፍ ስራ አስኪያጆች የቴክኒክ ድጋፍ ያደርጋል
18. ስራ አስኪያጅ በሌለበት ጊዜ ተክቶ ይሰራል፣
19. በተጨማሪ ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጡ ተግባራትን ያከናውናል፡/
ያከናውናል፡/ታከናውናለች፡

መ. የግብይት ዋና ክፍል ኃላፊ


የግብይት ክፍል ኃላፊ ተጠሪነቱ ለኅብረት ሥራ ማህበሩ ሥራ አስኪያጅ ሆኖ የሚከተሉት ተግባርና
ኃላፊነት ይኖሩታል፡፡
1. የአባላትን ችግርና ፍላጎት መሰረት አድርጎ በኅብረት ሥራ ማህበሩ የሚከናወኑ የግዥና ሽያጭ ተግባራትን
ያቅዳል፣ ያስተባብራል፣ አፈፃፀማቸውንም ይቆጣጠራል፡፡
2. የአባላት የአመራረት ዘይቤ በገበያ መረጃ የተደገፈ፣ ጥራቱንና ደረጃውን የጠበቀ፣ በመጠንና በዓይነት
ጥራት ያለው እንዲሆን የተጠና አሰራር ይቀይሳል፡፡ ሲፈቀድም ተግባራዊ እንዲሆን ያደርጋል፡፡
3. ወቅታዊ የገበያ መረጃ፣ እንዲጠናቀር፣ እንዲተነተንና በወቅቱም በጥቅም ላይ እንዲውል ያደርጋል፡፡
15
4. የገበያ ጥናትና ምርምር በማካሄድ የኅብረት ሥራ ማህበሩን የግብይት አቅም በማሳደግ አባላት የገበያ
ተጠቃሚ እንዲሆኑ ያደርጋል፡፡
5. የአባላትና የኅብረት ሥራ ማህበራት ግዥና ሽያጭ እንቅስቃሴ በዘመናዊና በቀልጣፋ የገበያ መረጃ
የተደገፈና አስተማማኝ እንዲሆን ጥረት ያደርጋል፡፡
6. ለገበያ ተወዳዳሪ ለመሆን በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ለአባላትና ለሰራተኞች ስልጠና እንዲሰጥ ያደርጋል፡፡
7. ለገበያ የሚቀርቡ ምርቶች የደንበኞችንና ተጠቃሚዎችን ፍላጎት ማሟላታቸውንና ደረጃቸውን
የጠበቁና ተወዳዳሪ የሚሆኑበትን ስልት ይቀይሳል፣ ተግባራዊ እንዲሆን ያደርጋል፡፡
8. በኅብረት ሥራ ማህበራት ለሽያጭ የቀረቡ ምርቶች፣ግብዓቶችንና አገልግሎቶችን በማስተዋወቅ
አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ናሙና ለደንበኞችና ለሚመለከታቸው ሁሉ እንዲደርስ ያደርጋል፡፡
9. ግብይቱን ለማቀላጠፍ ውጤታማና አትራፊ የሆነ ግንኙነት ከደንበኞችና ተጠቃሚዎች ጋር እንዲፈጠር
የተለያዩ ቅርንጫፎች የሚከፈቱበትን ሁኔታ አጥንቶ ያቀርባል፣ ሲፈቀድም ተግባራዊ እንዲሆን
ያደርጋል፡፡
10. የተሻለና ዘመናዊ የመጋዘን አያያዝና አጠቃቀም አገልግሎት እንዲኖር ያደርጋል፡፡
11. በአባላት የቀረቡ ምርቶችና አገልግሎቶች ወደ ሌላ ምርት በመለወጥና እሴት በመጨመር የተሻለ ገቢ
የሚገኝበትን ሁኔታ አጥንቶ ያቀርባል፣ ሲፈቀድም ተግባራዊ ያደርጋል፡፡
12. የኅብረት ሥራ ማህበራትን፣ የአባላትንና የአካባቢውን ህብረተሰብ ምርቶች በአካባቢ በአገርና እንደ
ምርቶቹ ባህሪ ከአገርም ውጪ ገበያ የሚገኙበትን ሁኔታ ያመቻቻል፡፡
13. የብድር ምንጮችን ማፈላለግና ለዚህ የሚረዱ ፕሮጀክቶችን በማዘጋጀትና ለሥራ አመራር ቦርድ/
ቦርድ/ኮሚቴ
በማቅረብ ሲፈቀድለት ተግባራዊ በማድረግ የማህበሩን የካፒታል ችግር ይፈታል፣
14. ለግብይት የሚያሰፈልጉ ቁሳቁሶች መሟላታቸውን ማረጋገጥና በሥራ ላይ መዋላቸውን በየወቅቱ
ይቆጣጠራል ፣
15. በሥሩ ያሉ ሠራተኞችን ማለትም የግብዓትና ብድር ባለሙያን፣የምርትና አገልግሎት ባለሙያን፣ የግዥ
ሠራተኞችን፣ የሽያጭ ሠራተኞችን፣ የመጋዘን ሠራተኞችን ያስተባብራል፣ ይመራል፣ ይቆጣጠራል፣
16. በሥሩ ያሉ ሠራተኞች የሥራ አፈፃፀም ይገመግማል፡፡
17. ወቅታዊ የሥራ ሪፖርት ለቅርብ ኃላፊው ያቀርባል፡፡
18. በተጨማሪ ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጡትን ሌሎች ተጨማሪ ተግባራትን ያከናውናል፡፡

ሠ.የግብዓትና ብድር ባለሙያ


ኃላፊ/የክፍል ኃላፊ በሌለበት ለማህበሩ ሥራ እስኪያጅ
ተጠሪነቱ ለኅብረት ሥራ ማህበሩ ግብይት ዋና ክፍል ኃላፊ/
ሆኖ የሚከተሉት ተግባርና ኃላፊነት ይኖሩታል፡፡
1. የአባላትን ምርትና ምርታማነት የሚያሳድጉና ብክነትን የሚከላከሉ ቅድመ ምርትና ድኅረ ምርት
ቴክኖሎጅዎችን እያጠና ለአባላት ያስተዋውቃል፡፡
2. የተለያዩ ግብዐቶች ፍላጎትን በዓይነት፣ በመጠንና በጥራት ለይቶ ከአባል ማኅበራት በወቅቱ ያሰባስባል፣
3. የአባል ማኀበራት መጋዘኖች በዓይነት፣ በመጠንና በጥራት ብቃት ያላቸው መሆናቸውን ያረጋግጣል፣
4. ኅ/ሥ/ማህበሩ የሚያቀርባቸውን ግብዐቶች በዓይነት ፣ በመጠንና በጥራት በወቅቱ እንዲቀርቡ
አስፈላጊውን መረጃና ቅድመ ዝግጅት አሟልቶ ለኃላፊው ያቀርባል፡፡
16
5. ለአባላት ስለሚቀርብ የግብዓ
የግብዓት ማጓጓዣ ሂደት የተሳካ እንዲሆን የቅርብ ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል፡፡
6. አባላት እቅድ መሠረት የግብዐት ስርጭት ወቅቱን ጠብቆ መከናወኑን ይከታተላል፡፡
7. ለአባላት የሚቀርብ ግብአ
ግብአት ጥራቱን የጠበቀ መሆኑን ይከታተላል፣የጥራት ችግር ያለባቸውን ግብዓቶች
ለአባላት ከመሰራጨታቸው በፊት ለኃላፊው ያሳውቃል፡፡
8. የአጭርና የረጅም ጊዜ ዕቅድ ያዘጋጃል፣
9. አስፈላጊ የግብዐት እቅድ፣ አቅርቦትና ስርጭት መረጃዎችን ይይዛል፣ የአባላትን የግብዓት አጠቃቀም
ሁኔታና ያስገኙትን ጠቀሜታ አወንታዊና አሉታዊ ሁኔታዎችን እያጠና ያቀርባል፡፡
10. የአባላትን የግዢና ሽያጭ ዕቅድን መሰረት አድርጎ ወደ ኅ/ሥ/ማህበሩ የሚገባውንና የሚወጣውን
የብድር ገንዘብ ፍሰት መጠን ያጠናል፣ ይተነትናል፡፡
11. ዕቅዱን በብቃት ለመፈፀም የሚያስችል የሀብት ፍላጎት በዓይነትም ሆነ በጥሬ ገንዘብ መልክ ሊገኝ
የሚችልበትን ስልት ያጠናል፡፡
12. ኅ/ሥ/ማህበሩ የሚበደረውም ሆነ የሚያበድረውን ብድር አስፈላጊነት፣ አዋጭነትና ለተፈለገው ዓላማ
የሚውል መሆኑን ይከታተላል፣ይገመግማል፣እንዲጸድቅም መነሻ ሐሳብ ያቀርባል፣
13. ኅ/ሥ/ማህበሩ የተበደረውም ሆነ ያበደረው ብድር በተፈለገው ጊዜና መጠን እንዲሰራጭ ድጋፍ
ያደርጋል፡፡
14. የብድር ገንዘብ አቅርቦት ዕቅዱና ገንዘቡ በየሚፈለግበት የስራ እንቅስቃሴ ያለውን አፈጻጸምና
ያስከተለውን ለውጥ ይገመግማል፡፡
15. ኅ/ሥ/ማህበሩ የተበደረውም ሆነ ለተበዳሪዎች የተሰራጨ ብድር ወቅቱን ጠብቆ እንዲመለስ
አስፈላጊውን ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፡፡
16. ስለ ብድር አቅርቦት፣ ስርጭትና አመላለስ ዝርዝር መረጃ ይይዛል
17. ወቅታዊ ሪፖርት ለቅርብ ኃላፊው ያቀርባል፣

18. በቅርብ ኃላፊው የሚሰጡትን ተጨማሪ ተግባራት ያከናውናል፡፡

ረ. የቁጠባ ባለሙያ

ተጠሪነቱ ለኀብረት ሥራ ማህበሩ ሥራ አስኪያጅ ሆኖ የሚከተሉት ተግባርና ኃላፊነቶች ይኖሩታል


1. እቅዱን በብቃት ለመፈፀም የሚያስችል የቁጠባ ፍላጐት ስልት ያጠናል፣
2. ኀ/ሥ/ማህበሩ ከአባላት ለሚያሰባስበው ቁጠባ የሚከፍለውን ወለድ አዋጭነት ይከታተላል፣ይገመግማል
እንዲፀድቅም መነሻ ሃሣብ ያቀርባል፣
3. ኀ/ሥ/ማህበሩ ያሰባሰበው ቁጠባ በህገ ደንቡ መሠረት ወለድ እንዲሰላ ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፣
4. ማህበሩ ለአባላት የተለያዩ የቁጠባ አይነቶች አገልግሎቶችን እንዲሰጥ አስፈላጊውን ክትትልና ድጋፍ
ያደርጋል፣
5. አዳዲስ የቁጠባ አይነቶች እያጠና ተግባራዊ እንዲደረጉ ሃሣብ ያቀርባል፣
6. ለአባላት የሚከፈለው የቁጠባ ወለድ ከአካባቢው የገንዘብ ተቋማት ጋር ተወዳዳሪ እንዲሆን እያጠና
ሃሣብ ያቀርባል ሲወሰንም ተግባራዊነቱን ይከታተላል፣
7. የተለያዩ የቁጠባ ሰነድና መዛግብት በማህበሩ መሟላታቸውንና እየተሠራባቸው መሆኑን ያረጋግጣል፣

17
8. ስለቁጠባ እንቅስቃሴ ዝርዝር መረጃ ይይዛል፣
9. ወቅታዊ ሪፖርት ለሃላፊው ያቀርባል፣
10. በቅርብ ኃላፊው የሚሰጡትን ተጨማሪ ተግባራት ያከናውናል፡፡

ሰ.የብድር ባለሙያ
ተጠሪነቱ ለኅብረት ሥራ ማህበሩ ሥራ አስኪያጅ ሆኖ የሚከተሉት ተግባርና ኃላፊነቶች ይኖሩታል፡፡
1. የተለያዩ የብድር ፍላጎቶችን በዓይነት፣በመጠን ለይቶ ከአባል ማኅበራትና ከግለሰብ አባላት በወቅቱ
ያሰባስባል፣
2. በአባላት እቅድ መሰረት ብድር መፈቀዱንና ወቅቱን ጠብቆ መከናወኑን ይከታተላል፣
3. የአጭርና የረጅም ጊዜ ዕቅድ ያዘጋጃል፣
4. የብድር እቅድ፣ አቅርቦትና ስርጭት መረጃዎችን ይይዛል፣ የአባላትን የገንዘብ አጠቃቀም ሁኔታና
ያስገኙትን አወንታዊና አሉታዊ ሁኔታዎችን እያጠና ያቀርባል፣
5. የአባላትን የብድር ዕቅድ መሰረት አድርጎ ወደ ኅ/
ኅ/ሥ/ማህበሩ የሚገባውንና የሚወጣውን የብድር ገንዘብ
ፍሰት መጠን ያጠናል፣ ይተነትናል፣
6. ዕቅዱን በብቃት ለመፈፀም የሚያስችል የሀብት ፍላጎት በዓይነትም ሆነ በጥሬ ገንዘብ መልክ ሊገኝ
የሚችልበትን ስልት ያጠናል፣
7. ኅ/ሥ/ማህበሩ የሚበደረውም ሆነ የሚያበድረውን ብድር አስፈላጊነት፣ አዋጭነትና ለተፈለገው ዓላማ
የሚውል መሆኑን ይከታተላል፣ይገመግማል፣እንዲጸድቅም መነሻ ሐሳብ ያቀርባል፣
8. ኅ/ሥ/ማህበሩ የተበደረውም ሆነ ያበደረው ብድር በተፈለገው ጊዜና መጠን እንዲሰራጭ ድጋፍ
ያደርጋል፣
9. የብድር ገንዘብ አቅርቦት ዕቅዱና ገንዘቡ በየሚፈለግበት የስራ እንቅስቃሴ ያለውን አፈጻጸምና
ያስከተለውን ለውጥ ይገመግማል፣
10. ለፕሮጀክቶች የተሰጡ የብድር አፈጻጸሞችን ክትትል ያደርጋል፣
11. የብድር ኢንሹራንስ አፈጻጸምን ይከታተላል፣
12. ኅ/ሥ/ማህበሩ የተበደረውም ሆነ ለተበዳሪዎች የተሰራጨ ብድር ወቅቱን ጠብቆ እንዲመለስ
አስፈላጊውን ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፣
13. ስለ ብድር አቅርቦት፣ ስርጭትና አመላለስ ዝርዝር መረጃ ይይዛል፣ወቅታዊ ሪፖርት ለቅርብ ኃላፊው
ያቀርባል፣
14. በቅርብ ኃላፊው የሚሰጡትን ተጨማሪ ተግባራት ያከናውናል፡፡

ሸ.ግብይት ባለሙያ
ተጠሪነቱ ለኅብረት ሥራ ማህበሩ ግብይት ዋና ክፍል ኃላፊ /የክፍል ኃላፊ በሌለበት ለማህበሩ ሥራ እስኪያጅ
ሆኖ የሚከተሉት ተግባርና ኃላፊነት ይኖሩታል፡፡
1. በአካባቢ፣ በአገር ውስጥና ከአገርም ውጪ ገበያ ያላቸውን ምርቶችና አገልግሎቶች በዓይነት ፣ በጥራት
ተያያ መረጃ ጋር ያሰባስባል፣
ደረጃና በመጠን የሚፈለጉበትን አካባቢና ወቅት ከዋጋና ተያያ

18
2. በአባላትና አባል ባልሆኑ አካላት ለገበያ ሊቀርቡ የሚችሉ ምርቶችንና አገልግሎቶችን መረጃ ያሰባስባል፡፡
የግዥ ፍላጎት ላላቸው አካላትም እንዲደርሳቸው ያደርጋል፣
3. በአባላትና በማህበሩ እንዲሁም በማህበሩና በሌሎች ድርጅቶች መካከል በምርትና በግብዓት ላይ የገበያ
ትሥሥር መድረክ ይፈጥራል፣
4. በአባላት ለሽያጭ የቀረቡ እና በማህበሩ የሚገዙ ምርቶችንና አገልግሎቶችን ወቅታዊ ዋጋ እያጠናና
እየተከታተለ መረጃ ይሰጣል፣
5. በአባላት አማካኝነት ለገበያ የሚቀርቡ ምርቶችና አገልግሎቶች ጥራታቸውን የጠበቁ እንዲሆኑ
አስፈላጊውን የሙያ ድጋፍ ያደርጋል፣
6. የአባላትን ምርትና አገልግሎት ከብክነት የሚከላከሉና እሴት የሚጨምሩ የማደራጀትና የማቀነባበር
ስራዎችን እንዲሰሩ እያጠና ያቀርባል፣ ልዩ ልዩ ምርቶችና አገልግሎቶች ሳይበላሹና ለብክነት ሳይዳረጉ
ጥቅም ላይ እንዲውሉ ወይም እንዲሸጡ ያደርጋል፣በግዴለሽነት ሊከሰቱ ጉዳቶች በሙሉ ተጠያቂ
ይሆናል፣
7. የአባላት ምርትና አገልግሎት በገበያ ብቁ ተወዳዳሪና የተሻለ ዋጋ የሚያገኙበትን ስልት
ይቀይሳል፣ሲፈቀድም ተግባራዊ ያደርጋል፡፡
8. አስፈላጊውን የምርትና አገልግሎት ሽያጭ እቅድ ያዘጋጃል፣
9. ወቅታዊ ሪፖርት ለቅርብ ኃላፊው ያቀርባል፣
10. በቅርብ ኃላፊው የሚሰጡ ተጨማሪ ተግባራትን ያከናውናል፡፡
ቀ. የግዥ ሠራተኛ
ተጠሪነቱ/ቷ ለኅብረት ሥራ ማህበሩ ግብይት ክፍል ኃላፊ ወይም ለሰዉ ሃይልና ንብረት አስተዳደር የክፍል
ተጠሪነቱ/
ኃላፊ ወይም የክፍል ሃላፊ በሌለበት በሌለበት ለማህበሩ ሥራ እስኪያጅ ሆኖ የሚከተሉትን ተግባርና
ኃላፊነት ይኖሩታል፡፡
ግ ይፈጽማል፡፡
1. በስራ ክፍሉ ተዘጋጅቶ በሚሰጠው መርሀ ግብር መሰረት ግ
የግ ትዕዛዞች የሚገዛውን የምርት ዓይነት የጥራት ደረጃና ሌሎች መግለጫዎችን ያሟሉ
2. ጥያቄዎችና የግ
መሆናቸውን ያረጋግጣል፡፡
3. ማንኛውንም ዓይነት ግዥ የኅብረት ሥራ ማህበራትን የግዥ መመሪያ ተከትሎ ይፈጽማል፡፡
4. የግዥ ክፍያ በባንክ በኩል እንዲፈፀም ያደርጋል፡፡ግዥ ከፈፀመ በኋላ ሂሳቡን ወድያውኑ ያወራርዳል፡፡
5. ስለተለያዩ እቃዎች የግዥ መረጃ በማሰባሰብ ጥራቱን የጠበቀና የተሻለ ዋጋ ያለው ዕቃ እንዲገዛ ያደርጋል፡፡
6. ስለሥራው አፈጻጸም ለቅርብ ኃላፊው ሪፖርት ያቀርባል፡፡
7. በተጨማሪ ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጡትን ተግባራት ያከናውናል፡፡

በ.የሽያጭ ሠራተኛ
የገ/ኅ/ሥ/ማህበራት ዩንዬን፣ የንብ
የሽያጭ ሠራተኛ የሚያስፈልጋቸው ወደ አግሮፕሮሰሲንግ የገቡ ሁለገብ የገ/
ኅ/ሥ/ማህበራት ዩንዬን፣ የወተት ልማትና ግብይት ኅ/
ውጤቶች ልማትና ግብይት ኅ/ ኅ/ሥ/ማህበራት ዩንዬን፣
ኅ/ሥ/ማህበራት ዩንዬን እና የሁሉም መሠረታዊ ሕብረት ሥራ ማህበራት ናቸው። የሽያጭ
የአትክልትና ፍራፍሬ ኅ/
ተጠሪነቱ/ቷ ለኅብረት ሥራ ማህበሩ ግብይት ክፍል ዋና ሐላፊ /የክፍል ኃላፊ በሌለበት ማህበሩ ሥራ
ሠራተኛው ተጠሪነቱ/
አስኪያጅ ሆኖ የሚከተሉት ተግባርና ኃላፊነት ይኖሩታል፡፡
19
1. ኅ/ሥ/ማህበሩ የሚሸጣቸውን ምርቶችና አገልግሎቶች ዓይነት፣ መጠንና የጥራት ደረጃ እና ሌሎች
አስፈላጊ መግለጫዎችን ከምርቱ ናሙና ጋር ያዘጋጃል፡፡ለተጠቃሚዎችም ያስተዋውቃል፡፡
2. የኅ/
የኅ/ሥ/ማህበሩ ምርቶችና አገልግሎቶች በየጥራት ደረጃቸውና ዓይነታቸው እንዲሁም
እንደየተገዙበት የጊዜ ቅደም ተከተልና የምርት ባህሪ በማደራጀት አመች የሆነ የሽያጭ ዕቅድ
ያዘጋጃል፣ የሽያጭ ተግባርም ያካሂዳል፡፡
3. ማንኛውንም ዓይነት ሽያጭ የኅ/
የኅ/ሥ/ማህበሩ የሽያጭ መመሪያ ተከትሎ ይሸጣል፡፡
4. የሽያጭ ገቢ ሂሳቦች በኅ/
በኅ/ሥ/ማህበሩ የባንክ ሂሳብ በኩል ገቢ እንዲደረጉ ያደርጋል፣ የሽያጭ ገቢ
እንደተገኘ ወዲያውኑ ሒሳቡን ያወራርዳል፡፡
5. የገበያ መረጃን በመጠቀም ለሽያጭ የሚቀርቡ ምርቶችና አገልግሎቶች በተሻለ ዋጋ እንዲሸጡ
ያደርጋል፡፡
6. ለሽያጭ የቀረቡ ምርቶችና አገልግሎቶች የጥራት ደረጃቸውን እንደጠበቁ እንዲሸጡ ጥረት
ያደርጋል፡፡ ከአቅም በላይ ለሆኑ ችግሮች በወቅቱ ለሚመለከተው አካል ያሳውቃል፡፡
7. ስለ ሥራው አፈጻጸም ለቅርብ ኃላፊው ሪፖርት ያቀርባል፡፡
8. ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጡትን ተጨማሪ ተግባራት ያከናውናል፡፡
ተ. የመጋዘን ሠራተኛ
ተጠሪነቱ/ቷ ለኅብረት ሥራ ማህበሩ ግብይት ክፍል ኃላፊ /የክፍል ኃላፊ በሌለበት ለማህበሩ ሥራ አስኪያጅ
ተጠሪነቱ/
ሆኖ የሚከተሉት ተግባርና ኃላፊነት ይኖሩታል፡፡
1. ለኅብረት ሥራ ማህበሩ ገቢ የሚደረጉ ንብረቶች ዓይነታቸውን ፣መጠናቸውን፣ የጥራት ደረጃቸውን፣
የተመረቱበትን ጊዜና ቦታ እና ሌሎች መግለጫዎችን ከያዙ ሰነዶችና እንዲገዛ ከተጠየቀው
ስፔስፊኬሽን /ዝርዝር ጋር በማገናዘብ በግዥ መመሪያ መሠረት መቅረባቸውን አረጋግጦ ይረከባል፡፡
2. ገቢ ሆነው በመጋዘን ውስጥ የሚገኙ ንብረቶች በጥራት ደረጃቸው፣ በዓይነታቸውና
በተሰሩበት/በተመረቱበት ቅደም ተከተል ከነዋጋቸው ለይቶ በመመዝገብ ለእንቅስቃሴ በሚያመች
በተሰሩበት/
መልኩ እንዲደረደሩ ያደርጋል፡፡
3. ንብረቶች በንብረት አስተዳደር አሰራር መሠረት ወጪና ገቢ እንዲሆኑ ያደርጋል፡፡
4. በመጋዘን ውስጥ ያሉ ንብረቶችን ዓይነት፣ መጠንና ዋጋ እንዲሁም የገቢና ወጪ እንቅስቃሴ በቀላሉ
ለመቆጣጠር የሚያስችል ተከታታይነት ያለው የመቆጣጠሪያ ካርድ አዘጋጅቶ ይመዘግባል፡፡
5. የንብረት ክምችትና አደራደር ለብልሽት የማያጋልጥና በየጊዜው ለሚደረግ ማናቸውም ቁጥጥር አመቺ
እንዲሆን ያደርጋል፡፡
6. ንብረት ክፍሉ ወይም መጋዘኑ በተገቢ ሁኔታ አየር የሚያገኝ ለእርጥበትና ፀሀይ የማይጋለጥና ከተባይና
ከባዕድ ነገሮች የፀዳ መሆኑን ያረጋግጣል፡፡
7. ወደ ኅ/
ኅ/ሥ/ማህበሩ የሚገባና ከኅ/
ከኅ/ሥ/ማህበሩ የሚወጣ ማንኛውም ንብረት በክምችት ወቅት
የጥራት፣ የመበላሸት ወይም የመሰበር ችግር እንዳይደርስበት አስፈላጊውን ጥንቃቄ ያደርጋል፡፡
8. ለአባላትና ለሌሎች ኀብረት ሥራ ማኀበራት በሚመለከተው ኃላፊ የተፈቀደላቸው መሆኑን በማረጋገጥ
የመጋዘን አገልግሎት እንዲያገኙ ያደርጋል፡፡

20
9. በወር፣ በሦስት ወር፣ በዓመቱ መጨረሻ ወይም አስፈላጊ ሆኖ በሚገኝበት ማንኛውም ጊዜ በቁጥጥር
ኮሚቴው፣ በኦዲተሩ ወይም በጽሑፍ ፈቃድ ለተሰጠው አካል ብቻ ንብረት ያስቆጥራል፡፡
10. ያልተፈቀዱ ንብረቶች ወይም ያልተፈቀደላቸው ግለሰቦች በመጋዘን ውስጥ እንዳይገኙ ይቆጣጠራል፡፡
የማኅበሩ የመጋዘን ውስጥ እንቅስቃሴ መረጃዎች ላልተፈቀደላቸው አካላት እንዳይደርስ ይጠብቃል፡፡
11. በመጋዘን ውስጥ የተከማቹ ንብረቶች የመጠቀሚያ ጊዜ ሳያልፍባቸው ጥቅም ላይ እንዲውሉ
በየጊዜው ክትትል ያደርጋል፣ ለሚመለከታቸው ኃላፊዎችም ወቅታዊ መረጃ ይሰጣል፣ስልቶችን
ይቀይሳል፣ ሲፈቀዱም ይፍጽማል፡፡
12. በመጋዘን የሚከማቹ ንብረቶች ከእሳት፣ ከአቧራ ፣ ከዝናብና አደጋ ሊያስከትሉ ከሚችሉ ነገሮች
እንዲጠበቁ አስፈላጊውን ክትትል ያደርጋል፣
13. ለቅርብ ኃላፊው ወቅታዊ ሪፖርት ያቀርባል፡፡
14. ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጠውን ተጨማሪ ተግባራት ያከናውናል፡፡
ቸ.የፋይናንስ አገልግሎት ኃላፊ
ተጠሪነቱ/ቷ ለኅብረት ሥራ ማህበሩ ሥራ አስኪያጅ ሆኖ የሚከተሉት ተግባራትና
የፋይናንስ አገልግሎት ኃላፊ ተጠሪነቱ/
ኃላፊነት ይኖሩታል፡፡
1. የሂሳብ እንቅስቃሴዎች በኅብረት ሥራ ማህበሩ ደንብና መመሪያ መሰረት በወቅቱ እንዲፈፀሙ
ይቆጣጠራል፡፡
2. የሥራ ማስኬጃና ሌሎች የበጀት እቅድ በወቅቱና በተገቢው መጠን ያቅዳል፣ አፈፃፀሙንም ይከታተላል፡፡
3. የፋይናንስ ክፍያና የገንዘብ አጠቃቀሞችም በፋይናንስ መመሪያ መሰረት እንዲፈጸሙ ያደር
ያደርጋል፡
4. ገቢና ወጪ ሂሳቦች በወቅቱ መፈፀማቸውንና በኅብረት ሥራ ማህበራት ሰነዶችና መዛግብት
መስፈራቸውን ይከታተላል፡፡
5. በስሩ ያሉትን ሰራተኞች ስራቸውን በአግባቡ መፈጸማቸውን ይቆጣጠራሉ ፡፡
6. የኅብረት ሥራ ማህበሩ የፋይናንስ አጠቃቀም ስርዓት ከብክነት በፀዳ ሁኔታ በዘመናዊና ወቅታዊ አሰራር
የሚመራትን ስልትና ስርዓት እያጠና ያቀርባል፣ ሲፈቀድም ተግባራዊ ያደርጋል፡፡
7. በኅብረት ሥራ ማህበራት አጠቃላይ የሥራና በጀት አቅድ ዝግጅት ላይ ይሳተፋል፡፡
8. በተጨማሪ ከኃላፊው የሚሰጡትን ተግባራት ያከናውናል፡፡
9. በየቀኑ የጥሬ ገንዘብ ቆጠራ እንዲካሄድ በማድረግ ክትትል ያደርጋል፣
10. በየወሩ ሂሳቡ ስለመዘጋቱ ያረጋግጣል፣
11. ወቅታዊ የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት ለኃላፊው ያቀርባል፡፡
ኀ.ሂሳብ ሠራተኛ
ተጠሪነቱ/ቷ ለኅብረት ሥራ ማህበሩ ፋይናንስ ክፍል ኃላፊ /የክፍል ኃላፊ
የኅብረት ሥራ ማህበሩ ሂሳብ ሠራተኛ ተጠሪነቱ/
በሌለበት ለማህበሩ ሥራ እስኪያጅ ሆኖ የሚከተሉት ተግባርና ኃላፊነት ይኖሩታል፡፡
1. ማንኛውንም የኅብረት ሥራ ማህበሩን የገንዘብ እንቅስቃሴ በኅ/
በኅ/ሥ/ማህበሩ መተዳሪያ ደንብና የፋይናንስ
መመሪያ መሰረት መፈጸሙን በመከታል የገቢና ወጪ ሂሳብ ሥራዎችን ያከናውናል፡፡ በየቀኑ የጥሬ ገንዘብ
ቆጠራ በማካሄድ ለቅርብ ተጠሪው ሪፖርት ያደርጋል፣
2. የኅብረት ሥራ ማህበሩን ወጪና ገቢ ሂሳቦችን ይይዛል፣በአግባቡም በመዛግብት ላይ ይመዘግባል፡፡

21
3. ማንኛውንም ሂሳብ ነክ ሰነዶች በጥንቃቄ ይይዛል፡፡
4. በዕለቱ በጥሬ ገንዘብም ሆነ በዓይነት የሚደረጉ የገቢና የወጪ ሂሳቦች በተገቢ ሰነዶችና መዛግብት
ያሰፍራል፡፡
የግ ፋክቱሮች ከትክክለኛ ድርጅት የመጡና የተሟሉ መሆናቸውን አረጋግጦ ወጪ ያዘጋጃል፣ ይመዘግባል፡፡
5. የግ
6. በየወሩ መጨረሻ የወጪና ገቢ መዛግብትን ሂሳብ በማጠናቀቅና ድምሮችን በማስታረቅ የገቢና የወጪ
ሂሳቦች የየአርዕስታቸውን ድምር በሂሳብ አርዕስታቸው ላይ ይመዘግባል፡፡ የየወሩን የሂሳብ መሞከሪያ
ሚዛን ያዘጋጃል፡፡
7. በዱቤ የተሸጡ ዕቃዎችንና ለአባላት ከተሰጠ ብድር የሚጠበቅ ገቢ በወቅቱ ገቢ መሆኑን ያረጋግጣል፡፡
8. በዓመት አንድ ጊዜ የኅ/
የኅ/ሥ/ማህበሩን የትርፍና ኪሣራ፣ የሃብትና ዕዳ መግለጫ ያዘጋጃል፡፡
9. ወቅታዊ ሪፖርት ለቅርብ ኃላፊው ያቀርባል፡፡
10. ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጡትን ተጨማሪ ተግባራት ያከናውናል፡፡

ነ.ገንዘብ ያዥ
ገንዘብ ያያ ተጠሪነቱ/
ተጠሪነቱ/ቷ ለኅብረት ሥራ ማህበሩ ፋይናንስ ክፍል ኃላፊ /የክፍል ኃላፊ በሌለበት ለማህበሩ ሥራ
እስኪያጅ ሆኖ የሚከተሉት ተግባርና ኃላፊነት ይኖሩታል፡፡
1. የኅብረት ሥራ ማህበሩ ገቢዎች በተፈቀደ የገቢ መሰብሰቢያ ደረሰኝ ብቻ መመዝገቡን እያረጋገጠ
ፈርሞ ይሰበስባል፡፡
2. የየዕለቱን ገቢና ወጪ ገንዘብ ዝርዝርና መጠንን ምክንያቱን ለይቶ ይመዘግባል፣በተጠየቀ ጊዜ
ለኃላፊዎቹ ያቀርባል፡፡
3. በኃላፊነቱ የተሰጠውን /የተረከበውን የኅ/
የኅ/ሥ/ማህበሩ ገንዘብ በአግባቡ ይይዛል፡፡
4. በኃላፊዎቹ የታዘዙትን ክፍያዎች ህጋዊነቱን በማረጋገጥ ክፍያ ይፈጽማል፡፡
5. ማቆያ ሰነዶች መዛግብትና ሌሎች የሂሳብ ማስረጃዎችን በጥንቃቄ ይይዛል፡፡
6. በየቀኑ የገንዘብ ቆጠራ እንዲካሄድ በማድረግ ከቅርብ ሃላፊው ጋር በእለት ገንዘብ መተማመኛ ሰነድ ላይ
ይፈራረማል፡፡
ይፈራረማል፡፡
7. በሂሳብ ምርመራ ወቅት ማንኛውንም ህጋዊ ሁኔታና መረጃ በማሟላት ሂሳቡን ያስመረምራል፡፡
8. በኅብረት ሥራ ማህበራት ደንብና መመሪያዎች ከተፈቀደው ገንዘብ በላይ በሳጥን እንዳይገኝ፣
ግለሰብ/አካል ክፍያ እንዳይፈፀም
ያልተፈቀዱ የክፍያ ትዕዛዞች እንዳይፈፀሙ፣ ወይም ለማይገባው ግለሰብ/
ይጠብቃል፡፡
9. በኅ/
በኅ/ሥ/ማህበሩ መተዳደሪያ ደንብ በካዘና እንዲቀመጥ ከተመደበው ገንዘብ ውጭ የኅብረት ሥራ
ማህበራት ገቢዎችና ክፍያዎች በባንክ አማካኝነት እንዲፈፀሙ ያደርጋል፣ ከዚህ ውጭ የሚያጋጥሙ
የጥሬ ገንዘብ ገቢዎች በፍጥነት ወደ ባንክ እንዲገቡ ያደርጋል፡፡
10. ወቅታዊ ሪፖርት ለቅርብ ተጠሪው ያቀርባል፡፡
11. በተጨማሪም ከኃላፊው የሚሰጡትን ተግባራት ያከናውናል፡፡

ኘ.የሰው ኃይልና ንብረት አስተዳደር ክፍል ሀላፊ

22
ተጠሪነቱ/ቷ ለስራ አስኪያጁ ሆኖ
የኅብረት ሥራ ማህበሩ የሰው ኃይልና ንብረት አስተዳደር ክፍል ሀላፊ ተጠሪነቱ/
የሚከተሉት ተግባርና ኃላፊነት ይኖሩታል፡፡
1. የኅብረት ሥራ ማህበሩን የአጭር፣የመካከለኛና የረጅም ጊዜ የሰው ኃይል ፍላጎት እያጠና ያቅዳል፤
የሰው ኃይል ለማሟላት በጸደቀው ዕቅድ መሠረት ሠራተኛ የማሳደግ፣ የማዛወርና የመቅጠር ሥራ
ሂደትን ያመቻቻል፣
2. የቅጥር፣ እድገትና ዝውውር ማስታወቂዎችን ያወጣል፣
3. በየእለቱ በሥራ ላይ ያለውን የሰው ኃይል ይከታተላል፤ ይቆጣጠራል፣
4. የኅብረት ሥራ ማህበሩን የሰው ኃይል ዝርዝር መረጃ ይይዛል፣
5. ሠራተኞች በስራ ሰዓት በስራ ላይ መሆናቸውን ይቆጣጠራል፣ ከሥራ ሲቀሩ የቀሩበትን ምክንያት
በማጣራት አስፈላጊውን ክትትል ያደርጋል፣
6. አዲስ ሠራተኛ ሲቀጠር ተገቢውን ስልጠናና ልምምድ መውሰዱን ይከታተላል፣ ሠራተኛ
ሲሰናበትም የማኀበሩን ማንኛውም ንብረትና መረጃ ማስረከቡን ይከታተላል፣ያስፈፅማል፡፡
7. በየወቅቱ የሚፈለጉ የአስተዳደር ነክ መረጃዎች በሚጠየቅበት ጊዜ ያቀርባል፡፡
8. የኅብረት ሥራ ማህበሩን የሰው ኃይል ፍላጎት በመለየት ቀልጣፋ የሰው ኃይል አጠቃቀም እንዲኖር
ያደርጋል፡፡
9. በየወሩ የደመወዝ ክፍያ ከመፈፀሙ በፊት አስፈላጊ መረጃ ያቀርባል፡፡
10. የአላቂና ቋሚ ንብረቶች አያያዝና አጠቃቀም በኅብረት ሥራ ማህበሩ ደንብና መመሪያ ብቻ
መሠረት መከናወኑን ያረጋግጣል፣ ይቆጣጠራል፣
11. ብልሽት የደረሰባቸውን የኅብረት ሥራ ማህበራትን ልዩ ልዩ ንብረቶች በወቅቱ ተጠግነው
አገልግሎት እንዲሰጡ ያደርጋል፣
12. የኅብረት ሥራ ማህበራት ንብረት በስራቸው ምክንያት የተረከቡ ኃላፊዎችና ሠራተኞች ንብረቱን
ለኅብረት ሥራ ማህበሩ ስራ ብቻ ማዋላቸውንና ከኃላፊነት ሲነሱም ማስረከባቸውን ይከታተላል፣
ይቆጣጠራል፣
13. በህብረት ሥራ ለማህበሩ ስልክ፣ መብራትና የውኃ አገልግሎት ተሟልቶ እንዲገኝ ያደርጋል፣
በብልሽት ምክንያት አገልግሎት ሲያቋርጡ ለሚመለከተው በማሳወቅ እንዲጠገኑ ያደርጋል፡፡
14. የስልክ፣ የመብራትና የውኃ አጠቃቀም አግባብ ያለው መሆኑን ይቆጣጠራል፣ የአገልግሎት ክፍያም
በወቅቱ እንዲፈፀም ያደርጋል፡፡
15. የኅብረት ሥራ ማህበሩን ተሽከርካሪዎች ሥምሪትና የነዳጅ አጠቃቀም ይቆጣጠራል፣
ተሽከርካሪዎች ሲበላሹ በወቅቱ እንዲጠገኑ ያደርጋል፡፡
16. የክፍሉን ዓመታዊ ዕቅድና በጀት ያዘጋጃል፣
17. ወቅታዊ ሪፖርት ለቅርብ ኃላፊው ያቀርባል፣
18. ተጨማሪ ተግባራት ከቅርብ ኃላፊው ሲሰጠው ያከናውናል፡፡
አ. ሾፌር
ተጠሪነቱ/ቷ ለሰው ኃይልና ንብረት አስተዳደር ክፍል ኃላፊ /የክፍል ኃላፊ በሌለበት ለማህበሩ
ተጠሪነቱ/
ሥራ እስኪያጅ ሆኖ የሚከተሉት ተግባርና ኃላፊነት ይኖሩታል፡፡

23
1. ተሽከርካሪውን ከማንቀሳቀሱ በፊት ጎማዎችና መብራቶች በትክክል መስራታቸውንና በቂ ነዳጅና ቅባት
መኖሩንና በአጠቃላይ ተሽከርካሪው ለስራ ብቃት ያለው መሆኑን ያረጋግጣል፡፡
2. ከኃላፊው ግልጽ የሥራ ትዕዛዝ ሲደርሰው አስፈላጊ መረጃዎችን በመያዝ ተገቢውን የማጓጓዝ አገልግሎት
ይሰጣል፣
3. ዘወትር የተሽከርካሪውን ንፅህና ይጠብቃል፣ ደህንነቱ በተሟላ ሁኔታ ላይ መገኘቱን ያረጋግጣል፣ ብልሽት
ሲኖር በወቅቱ እንዲጠገን ለኃላፊው ያሳውቃል፣ ውጤቱንም ይከታተላል።
4. የተሽከርካሪውን የተለያዩ መፍቻዎችና የመቀየሪያ ጎማዎች በጥንቃቄና በአግባቡ ይይዛል፣
5. በየእለቱ የተጓዘውን ርቀት፣ የፈጀውን ነዳጅና የቅባት ወጪ ለዚሁ በተዘጋጀው ቅጽ ይመዘግባል፣
ለኃላፊውም ሪፖርት ያቀርባል፣
6. ተሽከርካሪው የኅብረት ሥራ ማህበሩ ተግባር ላልሆነ አገልግሎት እንዳይውልና ለተሽከርካሪው ደኅንነት
አስተማማኝ ባልሆነና ባልተፈቀደ ቦታ እንዳይገኝ ጥንቃቄ ያደርጋል፡፡
7. ስራውን በሚሰራበት ሁሉ በተሽከርካሪው፣ በጫነው ንብረት ወይም በሌሎች ንብረቶችና በሕይወት ላይ
አደጋ በማያስከትል ሁኔታ በጥንቃቄ ይሰራል፡፡
8. ተሽከርካሪው ዓመታዊ የቴክኒክ ምርመራ እንዲደረግለት በወቅቱ ለኃላፊው ያቀርባል፣ ሲፈቀድም
ያስመረምራል፡፡
9. ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጡ
የሚሰጡትን ተጨማሪ ተግባራት ያከናውናል፡፡
ከ.ጽዳት፣ ተላላኪና ፖስተኛ
ተጠሪነቱ/ቷ ለሰው ኃይልና ንብረት አስተዳደር ክፍል ኃላፊ /የክፍል ኃላፊ በሌለበት ለኅብረት ሥራ ማህበሩ
ተጠሪነቱ/
ይኖሩታል፡-
ሥራ አስኪያጅ ሆኖ የሚከተሉት ተግባርና ኃላፊነት ይኖሩታል፡-
1. የኅብረት ሥራ ማህበሩን ቅጥር ግቢና የሥራ ክፍሎች ንፅህና ይጠብቃል፣
2. ለፅዳት መጠበቂያ የሚያስፈልጉ እንደ መጥረጊያ መወልወያ ወዘተ … ያሉ እቃዎች ከማለቃቸው
በፊት ተሟልተው እንዲገኙ ክትትል ያደርጋል፣
3. በየዕለቱ ከየቦታው የሚሰበሰቡ ቆሻሻዎች በአንድ ቦታ እንዲወገዱ ወይም እንዲቃጠሉ ያደርጋል፡
4. ከየስራ ክፍሉ የሚሰጡ መልዕክቶችንና ትዕዛዞችን ከአንዱ ክፍል ወደሌላው በወቅቱና በትክክል
ያስተላልፋል፡፡ በፖስታ የሚላኩና በፖስታ ለማህበሩ የተላኩ ደብዳቤዎች በወቅቱ ለሚመለከተው
ክፍል እንዲደርሱ ይታተላል፣
5. ቀላል እቃዎችን በግቢው ውስጥ ከአንዱ ክፍል ወደ ሌላው ማጓጓዝና ሌሎች ተመሳሳይ የጉልበት
ሥራዎችን ያከናውናል፣
6. ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጡ ተጨማሪ ተግባራትን ያከናውናል፡፡

ኸ.ጥበቃና አትክልተኛ
ተጠሪነቱ/ቷ ለኅብረት ሥራ ማህበሩ የሰው ኃይልና ንብረት አስተዳደር ክፍል ኃላፊ /የክፍል
ጥበቃና አትክልተኛ ተጠሪነቱ/
ኃላፊ በሌለበት ለማህበሩ ሥራ እስኪያጅ ሆኖ የሚከተሉት ተግባርና ኃላፊነት ይኖሩታል፡፡
1. ለጥበቃ በተመደበበት ቦታ በሰዓቱ በመገኘት የማኀበሩን ግቢና ንብረት ከጥፋትና ጉዳት ይጠብቃል፣

24
2. ለጥበቃ ሥራ ማከናወኛ የተሰጠውን የጦር መሣሪያና ንብረት በጥንቃቄ ይይዛል፣ለተፈቀደለት ስራ
ብቻ ያውላል፡፡
3. የኅብረት ሥራ ማህበሩ ንብረት በማንኛውም ግለሰብ ወይም የኅ/
የኅ/ሥ/ማህበሩ ሰራተኛ ፣ ኃላፊ
ወይም ተመራጭ አካላት እንዳይሠረቅ ጥብቅ ቁጥጥር ያደርጋል፡፡ አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው
ይፈትሻል፣ ለስራ ጉዳይ የሚወጡ ንብረቶችን በሚመለከተው ኃላፊ የተፈቀዱ መሆኑን
ያረጋግጣል፣ ማስረጃም ይይዛል፡፡
4. በጥበቃ ሥራ ላይ እያለ አደጋ ወይም የተለየ ችግር ሲደርስ በስልክ ወይም በተገኘው ፈጣን የመገናኛ
ዘዴ ሁኔታውን ለኃላፊው ወይም ለሚመለከተው አካል ያሳውቃል፣
5. እያንዳንዱ ሠራተኛ ከስራ ሲወጣ በርና መስኮት መቆለፉን፣ መብራት ማጥፋቱንና በሰዓቱ
መውጣቱን ይቆጣጠራል፣ ችግር ያጋጠመው እንደሆነ ወድያውኑ ለቅርብ ኃላፊው ወይም ለበላይ
ኃላፊው ያሳውቃል፡፡
6. በበላይ ኃላፊው በጽሑፍ ካልታዘዘ በስተቀር ማንኛውም ሠራተኛ ወይም ኃላፊ ከስራ ሰዓት
በፊትም ሆነ በኋላ እንዳይገኝ ቁጥጥር ያደርጋል፡፡
7. በኃላፊው ሲታዘዝ በተባለው ስፍራ በመገኘት ሥነ ሥርዓት ያስከብራል፣
8. ለእረፍት ሲወጣ የተረከበውን መሣሪያና ንብረት ለተተኪው በሕጋዊ መንገድ ያስረክባል፣
9. በኅብረት ሥራ ማህበራት ግቢ ውስጥ የሚገኙ ዕፅዋትን በየጊዜው ያርማል፣ ይከታተላል፣
ይከረክማል፣ ውኃ ያጠጣል፡፡
10. የማያስፈልጉ ተክሎችና ውዳቂ ቆሻሻዎችን ይሰበስባል፣በማቃጠያ ሥፍራ
በማከማቸት እንዲቃጠሉ ያደርጋል፡፡
11. ለሥራው የሚያስፈልጉ እንደ ዶማ ፣ አካፋ፣ ፎርክ፣ ማጭድ፣የአትክልት ውኃ ማጠጫ ጎማ፣
መቀስና የመሳሰሉት እንዲሟሉ ጥረት ያደርጋል ፣ ንብረቶችንም በጥንቃቄ ይይዛል፡፡
12. የቅርብ ኃላፊውን በማማከር ለግቢው ውበትን የሚሰጡ የተለያዩ ዕፅዋት የመትከያ ቦታ ያዘጋጃል፣
ዕፅዋትን ይተክላል፣ ይንከባከባል፡፡
13. እንደአስፈላጊነቱ ማዳበሪያና የበሽታ መከላከያ መድኃኒት እንዲያገኙ ያደርጋል፡፡
14. በተወሰነ ጊዜ መገረዝ የሚገባቸውን ዕፅዋት ይገርዛል፡፡
15. ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጡ ተመሳሳይ ተግባራት ያከናውናል፡፡

ወ.ወተት ተረካቢ
ወተት ተረካቢ ሠራተኛ ተጠሪነቱ ለግብይት ዋና ክፍል ኃላፊ /የክፍል ኃላፊ በሌለበት ለማህበሩ
ሥራ እስኪያጅ ሆኖ የሚከተሉት ተግባርና ኃላፊነት ይኖሩታል፡፡
1. በየዕለቱ ከአባላትና ከሌሎች አቅራቢዎች የተፈቀዱ የጥራት መቆጣጠሪያ ዘዴዎችን ተጠቅሞ
ጥራቱና ደረጃዉ የተጠበቀ መሆኑን በማረጋገጥ ይረከባል፣
2. የተረከበውን ወተት መጠንና ጥራት እንዲሁም ከማን ከማን እንደተረከበ በዝርዝር መዝግቦ
መረጃ ይይዛል፣

25
3. የተረከበውን ወተት በመለካት በህጋዊ የማህበሩ/
የማህበሩ/ዩንዬኑ ሠነድ በዕለቱና በተፈቀደዉ የጊዜ ገደብ
ውስጥ ለወተት ቴክኒሺያኑ በማስረከብ ማስረጃ ይይዛል፣
4. ወቅታዊ ሪፖርት ለቅርብ ኃላፊው ያቀርባል፣
5. ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጡ ተጨማሪ ተግባራትን ያከናውናል፣
ዐ. የወተት ቴክኒሽያን
ተጠሪነቱ/ቷ ለግብይት ዋና ከፍል ኃላፊ /የክፍል ኃላፊ በሌለበት ለማህበሩ
የወተት ቴክኒሽያን ተጠሪነቱ/
ሥራ እስኪያጅ ሆኖ የሚከተሉት ተግባርና ኃላፊነት ይኖሩታል፣
1. ጥራቱን የጠበቀ ወተት መሆኑን አረጋግጦ መጠኑንና የጥራት ደረጃዉን መዝግቦ ይረከባል፡፡
2. ጥሬ ወተትን ወደ ቅባት አልባ ወተትና ክሬም እንዲለወጥ ያደርጋል፣
3. ክሬምን ወደ ቅቤና የቅቤ ወተት እንዲለወጥ ያደርጋል፣
4. ሳይሸጥ የቀረ እርጎን ወደ አይብና አሬራ እንዲለወጥ ያደርጋል፣
5. የወተት ውጤቱን በዓይነት በመለየትና በመለካት በማህበሩ/
በማህበሩ/በዩንዬኑ ህጋዊ ሠነድ ለሽያጭ ክፍል ሠራተኛ
በማስረከብ ማስረጃ ይይዛል፣
6. ወተት ካቀነባበረ በኋላ ውጤቱን በዓይነትና በመጠን ለይቶ መረጃ ይይዛል፣
7. ወቅታዊ ሪፖርት ለቅርብ ኃላፊው ያቀርባል፣
8. ተጨማሪ ተግባራት ከቅርብ ኃላፊው ሲሰጠው ያከናውናል፣
ዘ.ዓሣ ተረካቢ
ተጠሪነቱ/ቷ ለግብይት ዋና ክፍል ኃላፊ /የክፍል ኃላፊ በሌለበት ለማህበሩ ሥራ እስኪያጅ ሆኖ የሚከተሉት
ተጠሪነቱ/
ተግባርና ኃላፊነት ይኖሩታል፡፡
1. ከአባላት እንደአስፈላጊነቱ በወደብ ወይም በባህር ላይ የዓሣ ምርት ዓይነቱን፣ ጥራቱንና መጠኑን መዝግቦ
በህጋዊ ደረሰኝ ይረከባል፣ በጥንቃቄም ይይዛል፡፡
2. የተረከበውን ዓሣ ለዓሣ ዝግጅት ክፍል ዓይነቱንና መጠኑን በመለየት በማህበሩ/
በማህበሩ/ዩንዬኑ ህጋዊ ደረሰኝ
ያስረክባል፣
3. ለሥራው የተሰጠውን ንብረት በአግባቡ ጥቅም ላይ ያውላል፣
4. ወቅታዊ ሪፖርት ለቅርብ ኃላፊው ያቀርባል፣
5. ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጡ ተጨማሪ ተግባራትን ያከናውናል፣

ዠ.ዓሣ ተረካቢና ዝግጅት ክፍል ኃላፊ


ተጠሪነቱ/ቷ ለግብይት ዋና ክፍል ኃላፊ/
ዓሣ ተረካቢና ዝግጅት ክፍል ኃላፊ ተጠሪነቱ/ ኃላፊ/ሥራ አስኪያጅ ሆኖ የሚከተሉት
ተግባርና ኃላፊነት ይኖሩታል፡፡
1. ከዓሳ ተረካቢ/
ተረካቢ/ከአባላት ጥሬ ዓሣ በዓይነት፣ በመጠንና በጥራት በመለየት በህጋዊ የማህበሩ ደረሰኝ
ይረከባል፣
2. የተረከበውን ዓሣ ጥራቱን ጠብቆ እንዲዘጋጅ ያደርጋል፣
3. የተዘጋጀውን ዓሣ ጥራቱን ጠብቆ ለሽያጭ ክፍል ሠራተኛ ያስረክባል፣
4. ለዓሣ ዝግጅት የሚያስፈልገውን ቁሣቁስ እንዲሟላ ያደርጋል፣

26
5. የዓሣ ዝግጅት ጉልበት ሠራተኛ ይቀጥራል፣ ያስተዳድራል፣
6. በዓሣ ማዘጋጃ ቤት ጥቅም ላይ የሚውሉ መሣሪያዎች በጥንቃቄ እንዲያዙ ያደርጋል፡፡
7. የመረከቢያና ማስረከቢያ ሰነዶችን በጥንቃቄ በመያዝ ሂሳቡን በሂሳብ ክፍል በማስመዝገብ እንዲሰራ
ያደርጋል፣
8. ወቅታዊ ሪፖርት ለቅርብ ኃላፊው ያቀርባል፣
9. ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጡ ተጨማሪ ተግባራትን ያከናውናል፣

የ.የጀልባ ሾፌር
ተጠሪነቱ/ቷ ለግብይት ዋና ክፍል ኃላፊ /የክፍል ኃላፊ በሌለበት ለማህበሩ ሥራ እስኪያጅ ሆኖ የሚከተሉት
ተጠሪነቱ/
ተግባርና ኃላፊነት ይኖሩታል፡፡
1. የጀልባ ጉዞ ከአደጋ የተጠበቀና ደኅንነቱ አስተማማኝ እንዲሆን የሚያስችል ሀሳቦችን ያቀርባል፡፡
2. በሚሰጠው የስምሪት ፕሮግራም መሠረት አስፈላጊውን በማሟላት ጀልባውን በማንቀሳቀስ የማጓጓዝ
ስራ ይሰራል፣ ያንቀሳቅሳል፣
3. የተረከበውን ጀልባና ሌሎች ንብረቶች ከአደጋና ሌሎች ጉዳቶች በመጠበቅ በጥንቃቄ ይይዛል፣
4. ጀልባው ከብልሽት በፊት እንዲታደስ ወይም ብልሽት ሲደርስበት በወቅቱ እንዲጠገን ጥያቄ ያቀርባል፣
ሲፈቀድም ይፈጽማል፡፡
5. ከቅርብ ኀላፊው የሚሰጠውን ተጨማሪ ተግባራት ያከናውናል፣

ገ.የወርክ ሾፕ ባለሙያ
ተጠሪነቱ/ቷ ለግብይት ዋና ክፍል ኃላፊ /የክፍል ኃላፊ በሌለበት ለማህበሩ ሥራ እስኪያጅ ሆኖ የሚከተሉት
ተጠሪነቱ/
ተግባርና ኃላፊነት ይኖሩታል፡፡
1. የማኀበሩን ጀልባዎች ጤንነት በመመርመር የዕድሳት ፕሮግራም አውጥቶ ዕድሳት ያደርጋል፡፡
2. በግል የጀልባ ጥገና እንዲካሄድላቸው ጥያቄ የሚያቀርቡ አስጋሪዎችን ከሚመለከተዉ ኃላፊ
የተፈቀደላቸዉን የአገልግሎት ክፍያ የከፈሉ መሆኑን አረጋግጦ ወይም ከማኀበሩ ጋር በተያዘው ውል
መሠረት ጥገና ያደርጋል፣
3. አስፈላጊ የሆኑ የጀልባ እቃ መለዋወጫዎች አስቀድመዉ እንዲሟሉ ግዥ ጥያቄ ያቀርባል፣ የተገዙ
መለዋወጫዎችንም በቁጠባ ጥቅም ላይ ያዉላል፡፡
4. የጀልባ እቃ መለዋወጫዎችን በመረከብ ብልሽት ያጋጠማቸውን ጀልባዎች ይጠግናል፣
5. ለቅርብ ኃላፊው ወቅታዊ ሪፖርት ያቀርባል፣
6. ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጡትን ተጨማሪ ተግባራት ያከናውናል፡፡

27
ክፍል አምስት

5 ለኅብረት ሥራ ማህበራት የሥራ መደቦች፣ ለቅጥርና ለደረጃ ዕድገት የሚጠየቁ ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታና
አግባብ ያለው የሥራ ልምድ መመዘኛዎች፣
1. ከዚህ በታች የተዘረዘሩት የሥራ መደቦች፣ ዝቅተኛው የትምህርት ደረጃና አግባብ ያለው የሥራ ልምድ
ሲሆኑ ወደፊት ለሚፈጠሩ አዳዲስ መደቦች እንደማህበሩ አቅም፣የገበያ ሁኔታና የሥራ ስፋት ግምት
ውስጥ በማስገባት ዝቅተኛው የትምህርት ደረጃና አግባብ ያለው የሥራ ልምድ በሥራ አመራሩ
ቦርድ/ኮሚቴ ተጠንቶ ሲቀርብና በጠቅላላ ጉባኤ ሲወሰን ተግባራዊ ይሆናል፣
2. በተመሳሳይ የሥራ መደቡ ደረጃና መነሻ ደመወዝ ከላይ የተጠቀሱትን መስፈርቶችን ግምት ውስጥ
በማስገባት በተመሳሳይ ሂደት የሚወሰኑ ይሆናሉ፡፡
3. ዝቅተኛ መስፈርቱ ይህ መመሪያ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ ለሚቀጠሩ ሠራተኞች የሚያገለግል ሲሆን አሁን
በሥራ ላይ ያሉ ሠራተኞችን አይመለከትም፣
4. በዩኒየን እና በመሰረታዊ ህብረት ስራ ማህበራት ቅጥር በሚፈጸምበት ወቅት ከትምህርት ዝግጅት ጋር
ተያይዞ የሚነሱ ቅሬታዎችን ለመቅረፍ ሲባል አቻ የትምህርት ዝግጅት ዝርዝር ማካተት በማስፈለጉ
ከዚህ መመሪያ ጋር አባሪ ሆኖ እንዲካተት ተደርጓል። በመሆኑም አቻ የትምህርት ዝግጅትን በተመለከተ
ከዚህ መመሪያ ጋር አባሪ ሆኖ በወረደዉ አቻ የትምህርት ዝግጅት ዝርዝር መሰረት የሚፈጸም ይሆናል፣

28
5.1 በዩንዬን ደረጃ ላሉ መደቦች፣
የሥራ መደቡ አግባብ ያለው
መጠሪያ ደረጃ መነሻ ደረጃው የሚጠይቀው የሥራ ልምድ
ደመወዝ የትምህርት ዝግጅት
ሥራ አስኪያጅ ዶክትሬት ድግሪ፣ማስተር ድግሪ ወይም ለ 3 ተኛ ድግሪ 6
የመጀመሪያ ዲግሪ በማኔጅመንት፣ በኢኮኖሚክስ፣ ዓመትእና
በማርኬቲንግ፣ በአግሪካልቸራል ኢኮኖሚክስ፣አግሪ በላይ፣ለ 2 ተኛ ድግሪ
ቢዝነስ፣ ሊድርሽፕ፣ጀኔራል ኮኦፕሬቲቭ 8 ዓመት
፣በአካውንቲንግ ወይም በባንኪንግና ፋይናንስ እና በላይ
በኀብረት ሥራ አመራር፣በንግድ ሥራ አመራር፣ ለመጀመሪያ ድግሪ
በኅብረት ሥራ ግብይት፣ኮኦፕሬቲቭ አካውንቲንግ 10 ዓመት እና በላይ
እና ከላይ ከተጠቀሱት የትምህርት መስኮች እና
ከዚህ መመሪያ ጋር ተያይዞ ከቀረበው አቻ
ያለው/ት/፣
የትምህረት ዝግጅቶች ያለው/
ምክትል ስራ ዶክትሬት ድግሪ፣ማስተር ድግሪ ወይም ለ 3 ተኛ ድግሪ 4
አስኪያጅ የመጀመሪያ ዲግሪ በማኔጅመንት፣ በኢኮኖሚክስ፣ ዓመትእና
በማርኬቲንግ፣ በአግሪካልቸራል ኢኮኖሚክስ፣አግሪ በላይ፣ለ 2 ተኛ ድግሪ
ቢዝነስ፣ ሊድርሽፕ፣ጀኔራል ኮኦፕሬቲቭ 6 ዓመት
፣በአካውንቲንግ ወይም በባንኪንግና ፋይናንስ እና በላይ
በኀብረት ሥራ አመራር፣በንግድ ሥራ አመራር፣ ለመጀመሪያ ድግሪ 8
በኅብረት ሥራ ግብይት፣ኮኦፕሬቲቭ አካውንቲንግ ዓመት እና በላይ
እና ከላይ ከተጠቀሱት የትምህርት መስኮች እና
ከዚህ መመሪያ ጋር ተያይዞ ከቀረበው አቻ
ያለው/ት/፣
የትምህረት ዝግጅቶች ያለው/
ቅርንጫፍ ስራ ማስተር ድግሪ ወይም የመጀመሪያ ዲግሪ ለ 2 ተኛ ድግሪ 4
አስኪያጅ በማኔጅመንት፣ በኢኮኖሚክስ፣ በማርኬቲንግ፣ ዓመት
በአግሪካልቸራል ኢኮኖሚክስ፣አግሪ ቢዝነስ፣ እና በላይ
ሊድርሽፕ፣ጀኔራል ኮኦፕሬቲቭ ፣በአካውንቲንግ ለመጀመሪያ ድግሪ 6
ወይም በባንኪንግና ፋይናንስ በኀብረት ሥራ ዓመት እና በላይ

29
የሥራ መደቡ አግባብ ያለው
መጠሪያ ደረጃ መነሻ ደረጃው የሚጠይቀው የሥራ ልምድ
ደመወዝ የትምህርት ዝግጅት
አመራር፣በንግድ ሥራ አመራር፣ በኅብረት ሥራ
ግብይት፣ኮኦፕሬቲቭ አካውንቲንግ እና ከላይ
ከተጠቀሱት የትምህርት መስኮች እና ከዚህ
መመሪያ ጋር ተያይዞ ከቀረበው አቻ የትምህረት
ያለው/ት/፣
ዝግጅቶች ያለው/
ሴክሪታሪ ፣ ፎቶ በሴክሪያተሪ ሳይንስ ዲኘሎማ ወይም በቀድሞው 2 ዓመት ለዲኘሎማ
ኮፒ ፣ ሪከርድና 12 ኛ ክፍል ወይም ከ 1992 ዓ.ም በኋላ 10 ኛ 4 ዓመት
ማህደር አከናዋኝ ያጠናቀቀ/ች/ እና በኮምፒዩተር ስልጠና ለሰርቲፍኬት
ክፍልን ያጠናቀቀ/
ሠራተኛ ሰርቲፊኬት/የብቃት ማረጋገጫ ያለው/
ሰርቲፊኬት/ ያለው/ት/
የፋይናንስ ኃላፊ በኀብረት ሥራ ሂሳብ አያያዝና፣ ባንኪንግና 4 ዓመት እና በላይ
ፋይናንስ፣፣ በአካውንቲንግ እና ከላይ ከተጠቀሱት ማስተር ዲግሪ 6
የትምህርት መስኮች እና ከዚህ መመሪያ ጋር ተያይዞ ዓመት እና በላይ
ከቀረበው አቻ የትምህረት ዝግጅቶች ማስተር ለመጀመሪያ ዲግሪ
ያለው/ት/፣
ወይም የመጀመሪያ ድግሪ ያለው/
ሂሳብ ሠራተኛ በኀብረት ሥራ ሂሳብ አያያዝና፣ ባንኪንግና 2 ዓመት እና በላይ
ፋይናንስ፣ በአካውንቲንግ፣ በኮኦፕሬቲቪ ለማስተር ዲግሪ 4
አካውንቲንግ ዲግሪ እና ከላይ ከተጠቀሱት ዓመት እና በላይ
የትምህርት መስኮች ከዚህ መመሪያ ጋር ተያይዞ ለመጀመሪያ ዲግሪ
ከቀረበው አቻ የትምህርት ዝግጅት ያለው /ት/፣
ገንዘብ ያዥ ከቴክኒክና ሙያ ትምህርት ቤት በአካውንቲንግ 4 ዓመት
ዲፕሎማ ወይም የኮሌጅ ዲፕሎማ በአካውንቲንግ ለዲፕሎማ፣ 2
፣በኮኦፕሬቲቪ አካውንቲንግ፣ ባንኪንግና ፋይናንስ፣ ዓመት ለመጀመሪያ
ዲፕሎማ እና ከላይ ከተጠቀሱት የትምህርት ዲግሪ
መስኮች እና ከዚህ መመሪያ ጋር ተያይዞ ከቀረበው
አቻ የትምህረት ዝግጅቶች እና የብቃት ማረጋገጫ
ያለው/ት/፣
ሰርትፊኬት ያለው/
የሰው ኃይልና ማስተር ወይም የመጀመሪያ ዲግሪ በማኔጅመንት፣ 4 ዓመት ለማስተርስ
ንብረት በኢኮኖሚክስ፣ በአግሪካልቸራል ኢኮኖሚክስ፣ ዲግሪ 6 ዓመት
አስተዳደር ክፍል በኀብረት ሥራ ፐርሶኔል ማናጅመንት,
ማናጅመንት በህብረት ለመጀመሪያ ዲግሪ
ሀላፊ ስራ አመራር, በጀኔራል ኮኦፕሬቲቭ ፣በንግድ ሥራ
አመራር እና ከላይ ከተጠቀሱት የትምህርት
መስኮች ከዚህ መመሪያ ጋር ተያይዞ ከቀረበው ጋር

30
የሥራ መደቡ አግባብ ያለው
መጠሪያ ደረጃ መነሻ ደረጃው የሚጠይቀው የሥራ ልምድ
ደመወዝ የትምህርት ዝግጅት
ያለው/ት/፣
አቻ የትምህርት ዝግጅት ያለው/
የከባድ መኪና
ሾፌር
ከ 1993 ዓ.ም በፊት 10 ኛ ክፍልን ያጠናቀቀና 5 ኛ 4 ዓመት
ደረጃ መንጃ ፍቃድ ያለው፣

11 ኛ ክፍል በላይ ያጠናቀቀና 5 ኛ ደረጃ መንጃ 3 ዓመት


ፈቃድ ያለው ወይም ተመሳሳይ ደረጃ መንጃ ፍቃድ
ያለው፣

መጋዘን ሠራተኛ በማተሪያል ማኔጅመንት፣በፐርቸዚንግ 2 ዓመት


ማኔጅመንት ወይም በሴልስ ማኔጅመንት፣ ጀነራል ለመጀመሪያ ድግሪ
ኮኦፕሬቲቭ ፣ኮኦፕሬቲቪ አካውንቲንግ እና ከላይ 4 ዓመት ለዲኘሎማ
ከተጠቀሱት የትምህርት መስኮች ከዚህ መመሪያ
ጋር ተያይዞ ከቀረበው አቻ የትምህርት ዝግጅት
ት/ቤት
የመጀመሪያ ዲግሪና ወይም የሙያና ቴክኒክ ት/
/ የኮሌጅ ዲፕሎማ እና የብቃት ማረጋገጫ
ያለው/ላት፣
ሰርትፊኬት ያለው/
ጥበቃና ከ 4 ኛ ክፍል እና ከዚያም በላይ 0 ዓመት
አትክልተኛ
ጽዳትና ተላላኪ 8 ኛ ክፍልን ያጠናቀቀ /ች/ 0 ዓመት
ግብይት ዋና ክፍል የማስተርስ ወይም የመጀመሪያ ዲግሪ 4 ዓመት ለማስተርስ
ኃላፊ በማርኬቲንግ፣ በኀብረት ሥራ ግብይት፣ በኅብረት ዲግሪ 6 ዓመት
ስራ አመራር፣ በኢኮኖሚክስ፣ በእርሻ ኢኮኖሚክስ ፣ ለመጀመሪያ ዲግሪ
በቢዝነስ ማናጅመንት ወይም ማኔጅመንት፣ጀኔራል
ኮኦፕሬቲቪ ፣ አግሪ ቢዝነስ እና ከላይ ከተጠቀሱት
የትምህርት መስኮች ከዚህ መመሪያ ጋር ተያይዞ
ያለው/ት/፣
ከቀረበው አቻ የትምህረት ዝግጅቶች ያለው/

31
የሥራ መደቡ አግባብ ያለው
መጠሪያ ደረጃ መነሻ ደረጃው የሚጠይቀው የሥራ ልምድ
ደመወዝ የትምህርት ዝግጅት
የግብዓትና ብድር የማስተርስ ዲግሪ እና የመጀመሪያ ዲግሪ በኀብረት 2 ዓመት ለማስተር
ባለሙያ ሥራ አመራርና ግብይት፣ በኢኮኖሚክስ፣ በእርሻ ዲግሪ
ኢኮኖሚክስ፣በማርኬቲንግ፣በማኔጅመንት፣በዕፅዋት 4 ዓመት
/እንስሳት ሳይንስ ወይም በእርሻ ኤክስቴንሽን እና ለመጀመሪያ ድግሪ
ከላይ ከተጠቀሱት የትምህርት መስኮች ከዚህ
መመሪያ ጋር ተያይዞ ከቀረበው አቻ የትምህርት
ዝግጅት ያለው /ላት/
ላት/
የማስተርስ ዲግሪ እና የመጀመሪያ ዲግሪ 2 ዓመት ለማስተር
በማርኬቲንግ፣ በኀብረት ሥራ ግብይት፣ በኅብረት ዲግሪ
የቁጠባ ባለሙያ ስራ አመራር፣ በኢኮኖሚክስ፣በባንኪንግ እና 4 ዓመት
ፋይናንስ፣ በእርሻ ኢኮኖሚክስ ፣ በቢዝነስ ለመጀመሪያ ድግሪ
ማናጅመንት ወይም ማኔጅመንት፣አግሪ
ቢዝነስ፣ጀነራልኮኦፕሬቲቭ ፣ ኮኦፕሬቲቪ
አካውንቲንግ እና ከላይ ከተጠቀሱት የትምህርት
መስኮች ከዚህ መመሪያ ጋር ተያይዞ ከቀረበው አቻ
ያለው/ያላት፣
የትምህርት ዝግጅት ያለው/
የማስተር እና መጀመሪያ ዲግሪ በማርኬቲንግ፣ 2 ዓመት ለማስተር
ብድር ባለሙያ በኀብረት ሥራ ግብይት፣ በኅብረት ስራ አመራር፣ ዲግሪ
በኢኮኖሚክስ፣በባንኪንግ እና ፋይናንስ፣ በእርሻ 4 ዓመት
ኢኮኖሚክስ ፣ በቢዝነስ ማናጅመንት ወይም ለመጀመሪያ ድግሪ
ማኔጅመንት፣አግሪ ቢዝነስ፣ጀነራልኮኦፕሬቲቭ ፣
ኮኦፕሬቲቪ አካውንቲንግ እና ከላይ ከተጠቀሱት
የትምህርት መስኮች ከዚህ መመሪያ ጋር ተያይዞ
ያለው/ያላት፣
ከቀረበው አቻ የትምህርት ዝግጅት ያለው/

32
የሥራ መደቡ አግባብ ያለው
መጠሪያ ደረጃ መነሻ ደረጃው የሚጠይቀው የሥራ ልምድ
ደመወዝ የትምህርት ዝግጅት
ግብይት ባለሙያ የማስተርስ ዲግሪና የመጀመሪያ ዲግሪ 2 ዓመት ለማስተር
በኀብረትሥራ አመራርና ዲግሪ
ግብይት፣በኢኮኖሚክስ፣በእርሻ ኢኮኖሚክስ፣ 4 ዓመት
ማርኬቲንግ፣በአግሪካልቸራል ማርኬቲንግ፣ ለመጀመሪያ ድግሪ
በዕፅዋት/እንስሳት ሳይንስ፣ በእርሻ ኤክስቴንሽን
በዕፅዋት/
ወይም በማኔጅመንት እና ከላይ ከተጠቀሱት
የትምህርት መስኮች ከዚህ መመሪያ ጋር ተያይዞ
ከቀረበው አቻ የትምህርት ዝግጅት ያለው /ላት/
ላት/፣
ግዥ ሠራተኛ የማስተር እና መጀመሪያ ዲግሪ ወይም ከቴክኒክና 2 ዓመት ለማስተር
ሙያ ት/ቤት/
ት/ ቤት/ከኮሌጅ በሴልስ ማኔጅመንት ዲግሪ
፣በፐርቸዚንግ ማኔጅመንት፣ 4 ዓመት
በማርኬቲንግ፣በማኔጅመንት፣ በኢኮኖሚክስ፣ ለመጀመሪያ
የኮሌጅ ዲፕሎማ በማርኬቴንግ፣ በኀብረት ሥራ ድግሪ፣
አመራርና ግብይት ወይም በንግድ አስተዳደር፣ 6 ዓመት
በጀኔራል ኮኦፕሬቲቪ እና ከላይ ከተጠቀሱት ለዲፕሎማ
የትምህርት መስኮች ከመመሪያ ጋር ተያይዞ
ከቀረበው አቻ የትምህርት ዝግጅት እና የብቃት
ማረጋገጫ ሰርትፊኬት ያለው /ላት/
ላት/፣

የቀላል መኪና 10 ኛ ክፍል እና ከዚያም በላይ የት/


የት/ደረጃ ኖሮት 3 ኛ
ሹፌር ያለው/ት/ ወይም ተመሳሳይ ደረጃ
መንጃ ፈቃድ ያለው/ 1 ዓመት
ያለው/ላት፣
ያለው መንጃ ፍቃድ ያለው/

5.2 በመሠረታዊ ኅብረት ሥራ ማህበራት ደረጃ ላሉ መደቦች

የሥራ መደቡ መጠሪያ አግባብ ያለው


ደረጃ መነሻ ደረጃው የሚጠይቀው የሥራ ልምድ
ደመወዝ የትምህርት ዝግጅት
ሥራ አስኪያጅ የመጀመሪያ ዲግሪ በማኔጅመንት፣ በኢኮኖሚክስ፣ 2 ዓመት
ለመጀመሪያ
በማርኬቲንግ፣ በአግሪካልቸራል ኢኮኖሚክስ፣አግሪ
ዲግሪ፣ 4 ዓመት
ቢዝነስ፣ ሊድርሽፕ፣ጀኔራል ኮኦፕሬቲቭ ለዲፐሎማ ፣
፣በአካውንቲንግ ወይም በባንኪንግና ፋይናንስ

33
የሥራ መደቡ መጠሪያ አግባብ ያለው
ደረጃ መነሻ ደረጃው የሚጠይቀው የሥራ ልምድ
ደመወዝ የትምህርት ዝግጅት
በኀብረት ሥራ አመራር፣በንግድ ሥራ አመራር፣
በኅብረት ሥራ ግብይት፣ኮኦፕሬቲቭ አካውንቲንግ
እና ከላይ ከተጠቀሱት የትምህርት መስኮች ከዚህ
መመሪያ ጋር ተያይዞ ከቀረበው አቻ የትምህረት
ዝግጅቶች እና የብቃት ማረጋገጫ ሰርትፍኬት
ያለው/ት/፣
ያለው/
ሴክሪታሪ ፣ ፎቶ ኮፒ፣ በሴክሪያተሪ ሳይንስ ዲኘሎማ ወይም በቀድሞው 0 ዓመት
ሪከርድና ማህደር 12 ኛ ክፍል ወይም ከ 1992 ዓ.ም በኋላ 10 ኛ ለዲኘሎማ 2
አከናዋኝ ሠራተኛ ያጠናቀቀ/ች/ እና በኮምፒዩተር ስልጠና ዓመት
ክፍልን ያጠናቀቀ/
ያለው/ት/
ሰርቲፊኬት ያለው/ ለሰርተፍኬት
የፋይናንስ ኃላፊ በኀብረት ሥራ ሂሳብ አያያዝ፣ ባንኪንግና 2 ዓመት
ፋይናንስ፣፣ በአካውንቲንግ እና ከላይ ከተጠቀሱት ለመጀመሪያ ዲግሪ
የትምህርት መስኮች ከዚህ መመሪያ ጋር ተያይዞ 4 ዓመት
ከቀረበው አቻ የትምህረት ዝግጅቶች፣ ዲግሪ ለዲኘሎማ
ወይም ዲፕሎማ እና የብቃት ማረጋገጫ
ሰርትፍኬት ያለው /ላት/
ላት/፣
ሂሳብ ሠራተኛ የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም ከቴክኒክና ሙያ 0 ዓመት
ትምህርት ቤት በአካውንቲንግ 10 ኛ ክፍል 2 ዓመት ለመጀመሪያ ዲግሪ
ወይም የኮሌጅ ዲፕሎማ በአካውንቲንግ፣ 2 ዓመት ለ 10+2
በኮኦፕሬቲቪ አካውንቲንግ፣ ባንኪንግና ፋይናንሰ፣፣ እና ለዲፕሎማ፣
በአካውንቲንግ እና ከላይ ከተጠቀሱት የትምህር
ከዚህ መመሪያ ጋር ተያይዞ ከቀረበው ጋር አቻ
የትምህረት ዝግጅቶች ዲፕሎማ እና የብቃት
ማረጋገጫ ሰርትፍኬት ያለው /ላት/
ላት/፣
ገንዘብ ያዥ ከቴክኒክና ሙያ ትምህርት ቤት በአካውንቲንግ 0 ዓመት
10 ኛ ክፍል 2 ዓመት ወይም የኮሌጅ ዲፕሎማ ለዲፕሎማ፣ 2
በአካውንቲንግ፣በኮኦፕሬቲቪ አካውንቲንግ፣ ዓመት 12 ኛ
ላጠናቀቀ/ች
ባንኪንግና ፋይናንስ፣ በአካውንቲንግ እና ከላይ ላጠናቀቀ/
ከተጠቀሱት የትምህር ከዚህ መመሪያ ጋር ተያይዞ ወይም ከ 1992
ከቀረበው አቻ የትምህርት ዝግጅቶች ዲፕሎማ ዓ.ም በኋላ 10 ኛ
እና የብቃት ማረጋገጫ ሰርትፍኬት ያለው /ላት/
ላት/ ክፍልን
ወይም በቀድሞው 12 ኛ ክፍል ወይም ከ 1992

34
የሥራ መደቡ መጠሪያ አግባብ ያለው
ደረጃ መነሻ ደረጃው የሚጠይቀው የሥራ ልምድ
ደመወዝ የትምህርት ዝግጅት
ዓ.ም በኋላ 10 ኛ ክፍልን ያጠናቀቀ/
ያጠናቀቀ/ች/ ያጠናቀቀ/ች/
ያጠናቀቀ/
የሰው ኃይልና ንብረት የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም ዲኘሎማ 2 ዓመት
አስተዳደር ክፍል ሀላፊ በማኔጅመንት፣ በኢኮኖሚክስ፣ በአግሪካልቸራል ለመጀመሪያ ዲግሪ
ኢኮኖሚክስ፣ በኀብረት ሥራ ፐርሶኔል 4 ዓመት
ማናጅመንት፣በጀኔራል ኮኦፕሬቲቪ እና ከላይ ለዲኘሎማ
ከተጠቀሱት የትምህር መስኮች ከዚህ መመሪያ ጋር
ተያይዞ ከቀረበው አቻ የትምህረት ዝግጅቶች
ያለው /ላት/
ላት/፣
መጋዘን ሠራተኛ በማተሪያል ማኔጅመንት፣በፐርቸዚንግ 2 ዓመት
ማኔጅመንት ወይም በሴልስ ማኔጅመንት፣ ጀነራል ዲኘሎማ፣
ኮኦፕሬቲቭ፣ ኮኦፕሬቲቪ አካውንቲንግ እና ከላይ 4 ዓመት 12 ኛ/
ከተጠቀሱት የትምህርት መስኮች ከዚህ መመሪያ ወይም ከ 1992
ጋር ተያይዞ ከቀረበው አቻ የትምህርት ዝግጅት ዓ.ም በኋላ 10 ኛ
ት/ቤት / የኮሌጅ ዲፕሎማ እና ክፍልን
የሙያና ቴክኒክ ት/
የብቃት ማረጋገጫ ሰርትፊኬት፣ ላጠናቀቀ/ች
ላጠናቀቀ/
ወይም በቀድሞው 12 ኛ ክፍል ወይም ከ 1992
በኋላ 10 ኛ ክፍል ያጠናቀቀ/
ያጠናቀቀ/ች

የከባድ መኪና ሾፌር 9 ኛ ክፍልን ያጠናቀቀና 5 ኛ ደረጃ መንጃ ያለው፣ 6 ዓመት


ከ 1993 ዓ.ም በፊት 10 ኛ ክፍልን ያጠናቀቀና 5 ኛ 4 ዓመት
ደረጃ መንጃ ፍቃድ ያለው፣
11 ኛ ክፍል በላይ ያጠናቀቀና 5 ኛ ደረጃ መንጃ 3 ዓመት
ፈቃድ ያለው ወይም ተመሳሳይ ደረጃ መንጃ ፍቃድ
ያለው፣
ጥበቃና አትክልተኛ ከ 4 ኛ ክፍል እና ከዚያም በላይ 0 ዓመት
ጽዳትና ተላላኪ 8 ኛ ክፍልን ያጠናቀቀ /ች/ 0 ዓመት

35
የሥራ መደቡ መጠሪያ አግባብ ያለው
ደረጃ መነሻ ደረጃው የሚጠይቀው የሥራ ልምድ
ደመወዝ የትምህርት ዝግጅት
ግብይት ዋና ክፍል ኃላፊ የመጀመሪያ ዲግሪ ወይም ዲፕሎማ 2 ዓመት
በማርኬቲንግ፣ በኀብረት ሥራ ግብይት፣ በኅብረት ለመጀመሪያ
ስራ አመራር፣ በኢኮኖሚክስ፣ በእርሻ ኢኮኖሚክስ ፣ ዲግሪ፣ 4 ዓመት
በቢዝነስ ማናጅመንት ወይም ማኔጅመንት፣ጀኔራል ለዲፕሎማ፣
ኮኦፕሬቲቪ እና አግሪ ቢዝነስ እና ከላይ
ከተጠቀሱት የትምህርት መስኮች ከዚህ መመሪያ
ጋር ተያይዞ ከቀረበው አቻ የትምህረት ዝግጅቶች
ያለው/ት/፣
እና የብቃት ማረጋገጫ ሰርትፍኬት ያለው/
የግብዓትና ብድር የመጀመሪያ ዲግሪ በማርኬቲንግ፣ በኀብረት ሥራ 0 ዓመት
ባለሙያ ግብይት፣ በኅብረት ስራ አመራር፣ ለመጀመሪያ ድግሪ፣
በኢኮኖሚክስ፣በባንኪንግ ኤንድ ፋይናንስ፣ በእርሻ 2 ዓመት
ለዲፕሎማ፣6
ኢኮኖሚክስ ፣ በቢዝነስ ማናጅመንት ወይም ለዲፕሎማ፣6
ማኔጅመንት፣አግሪ ቢዝነስ፣ጀነራል ኮኦፕሬቲቭ እና ዓመት 12 ኛ ክፍል
ኮኦፕሬቲቪ አካውንቲንግ እና ከላይ ከተጠቀሱት /ከ 1992 በኋላ
የትምህርት መስኮች ከዚህ መመሪያ ጋር ተያይዞ 10 ኛ ክፍል
ያጠናቀቀ/ች
ከቀረበው አቻ የትምህርት ዝግጅት እና የብቃት ያጠናቀቀ/
ማረጋገጫ ሰርትፍኬት ያለው/ያላት፣ወይም
ያለው/
በቀድሞው 12 ኛ ክፍል ወይም ከ 1992 በኋላ 10 ኛ
ያጠናቀቀ/ች
ክፍል ያጠናቀቀ/
መጀመሪየያ ዲግሪ ወይም ከቴክኒክና ሙያ ትምህርት ቤት 0 ዓመት
በኀብረት ሥራ ግብይት፣ በኅብረት ስራ አመራር፣ ለመጀመሪ ዲግሪ
በኢኮኖሚክስ፣በባንኪንግ ኤንድ ፋይናንስ፣ በእርሻ 2 ዓመት
ኢኮኖሚክስ ፣ በቢዝነስ ማናጅመንት ወይም ለዲፕሎማ፣
የቁጠባ ባለሙያ ማኔጅመንት፣አግሪ ቢዝነስ፣ጀነራልኮ ኦፕሬቲቭ እና
ኮኦፕሬቲቪ አካውንቲንግ እና ከላይ ከተጠቀሱት
የትምህርት መስኮች ከዚህ መመሪያ ጋር ተያይዞ
ከቀረበው አቻ የትምህርት ዝግጅት ዲፕሎማ እና
ያለው/ት
የብቃት ማረጋገጫ ሰርትፍኬት ያለው/

36
የሥራ መደቡ መጠሪያ አግባብ ያለው
ደረጃ መነሻ ደረጃው የሚጠይቀው የሥራ ልምድ
ደመወዝ የትምህርት ዝግጅት
መጀመሪያ ዲግሪ ወይም ከቴክኒክና ሙያ ትምህርት ቤት 0 ዓመት
ዲፕሎማ በኀብረት ሥራ ግብይት፣ በኅብረት ስራ ለመጀመሪ ዲግሪ
አመራር፣ በኢኮኖሚክስ፣በባንኪንግ እና ፋይናንስ፣ 2 ዓመት
የብድር ባለሙያ በእርሻ ኢኮኖሚክስ ፣ በቢዝነስ ማናጅመንት ወይም ለዲፕሎማ፣
ማኔጅመንት፣አግሪ ቢዝነስ፣ጀነራል ኮኦፕሬቲቭ ፣
ኮኦፕሬቲቪ -አካውንቲንግ እና ከላይ ከተጠቀሱት
የትምህርት መስኮች ከዚህ መመሪያ ጋር ተያይዞ
ከቀረበው አቻ የትምህርት ዝግጅት እና የብቃት
ያለው/ት
ማረጋገጫ ሰርትፊኬት ያለው/
ግብይት ባለሙያ የመጀመሪያ ዲግሪ በኀብረት ሥራ አመራርና 0 ዓመት
ግብይት፣በኢኮኖሚክስ፣በእርሻ ኢኮኖሚክስ፣ ለመጀመሪያ ድግሪ፣
ማርኬቲንግ፣በአግሪካልቸራል ማርኬቲንግ፣ 2 ዓመት
በዕፅዋት/እንስሳት ሳይንስ፣ በእርሻ ኤክስቴንሽን ለዲፕሎማ፣ 6
በዕፅዋት/
ወይም በማኔጅመንት እና ከላይ ከተጠቀሱት ዓመት
የትምህርት መስኮች ከዚህ መመሪያ ጋር ተያይዞ 12 ኛ/ወይም
ከቀረበው አቻ የትምህርት ዝግጅት እና የብቃት ከ 1992 በኋላ 10 ኛ
ማረጋገጫ ሰርትፊኬት ያለው/ት፣
ያለው/ ያጠናቀቀ/ች
ወይም ክፍል ያጠናቀቀ/
በቀድሞው 12 ኛ ክፍል ወይም ከ 1992 በኋላ 10 ኛ
ያጠናቀቀ/ች
ክፍል ያጠናቀቀ/
ግዥ ሠራተኛ ት/ቤት ወይም ከኮሌጅ በሴልስ 0 ዓመት
ከቴክኒክና ሙያ ት/
ለመጀመሪያ
ማኔጅመንት ፣በፐርቸዚንግ ማኔጅመንት፣
ዲግሪ፣
በማርኬቲንግ፣በማኔጅመንት፣ በኢኮኖሚክስ፣ 2 ዓመት
ለዲፕሎማ፣
ዲፕሎማ ያለው/ት
ያለው/ የኮሌጅ ዲፕሎማ
4 ዓመት 12 ኛ
በማርኬቴንግ፣ በኀብረት ሥራ አመራርና ግብይት ወይም ከ 1992
በኋላ 10 ኛ ክፍል
ወይም በንግድ አስተዳደር፣ በጀኔራል ኮኦፕሬቲቪ
ያጠናቀቀ/ች
ያጠናቀቀ/
እና ከላይ ከተጠቀሱት የትምህርት መስኮች ከዚህ
መመሪያ ጋር ተያይዞ ከቀረበው አቻ የትምህርት
ዝግጅት ዲፕሎማ እና የብቃት ማረጋገጫ
ሰርትፊኬት ያለው /ላት/
ላት/፣ዲፕሎማ ያለው /ት/፣
ወይም በበቀድሞው 12 ኛ እና በአሁኑ 10 ኛ ክፍል
ያጠናቀቀ/ች/
ያጠናቀቀ/

37
የሥራ መደቡ መጠሪያ አግባብ ያለው
ደረጃ መነሻ ደረጃው የሚጠይቀው የሥራ ልምድ
ደመወዝ የትምህርት ዝግጅት
የቀላል መኪና ሹፌር 9 ኛ ክፍል እና ከዚያም በላይ የት/
የት/ደረጃ ኖሮት 3 ኛ 2 ዓመት
ያለው/ት/
መንጃ ፈቃድ ያለው/

አዲሱ የአሽከርካሪ /የሾፌር ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አመዳደብ በሚመለከት ከላይ የተጠቀሱት/ከቀድሞ/
መመዘኛዎች በተጨማሪ አዲሱ የአሽከርካሪዎች ብቃት ማረጋገጫ/መመዘኛ ከታች እንደተመለከተው ይሆናል፣
ተ/ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ምድብ ለማንቀሳቀስ የሚያስችለው ተሽከርካሪ

1 የሞተር ሳይክል የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ባለሁለት ወይም ባለሶስት እግር ሞተር ሳይክል
ፈቃድ
2 የአውቶሞቢል የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ እስከ 12 መቀመጫ ያለው አውቶሞቢል ከቀላል ተሳቢ ጋር
3 የታክሲ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ
ሀ/ ምድብ - ታ 1 ሀ/በታክሲ አገልግሎት የተመዘገበ ባለሶስት እግር ሞተር
ሳይክል
ለ/ ምድብ - ታ 2 ለ/ከሞተር ሳይክል በስተቀር እስከ 12 መቀመጫ ያለው
በታክሲ አገልግሎት የተመዘገበ ባለሞተር ተሽከርካሪ
4 የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ የአሽከርካሪ ብቃት
ማረጋገጫ ፈቃድ
ሀ/ ምድብ - ህ 1 ሀ/ እስክ 24 መቀመጫ ያለው የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ
ለ/ ምድብ - ህ 2 ለ/ ከ 24 መቀመጫ በላይ ያለው የሕዝብ ማመላለሻ
ተሽከርካሪ
5 የደረቅ ጭነት ማመላለሻ ተሽከርካሪ የአሽከርካሪ
ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ
ሀ/ ምድብ - ደ 1 ሀ/ ጠቅላላ ክብደቱ እስከ 7000 ኪሊ ግራም የሆነ የደረቅ
ጭነት
ማመላለሻ ተሽከርካሪ
ለ/ ምድብ - ደ 2 ለ/ ጠቅላላ ክብደቱ እስከ 28000 ኪሎ ግራም የሆነ የደረቅ
ጭነት ማመላለሻ ተሽከርካሪ ከቀላል ተሳቢ ጋር
ሐ/ ምድብ - ደ 3 ሐ/ ጠቅላላ ክብደቱ ከ 28000 ኪሎ ግራም በላይ የሆነ የደረቅ
ጭነት ማመላለሻ ተሽከርካሪ ከተሳቢ ጋር
6 የፈሳሽ ጭነት ማመላለሻ ተሽከርካሪ የአሽከርካሪ

38
ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ
ሀ/ ምድብ - ፈ 1 ሀ/ እስከ 18000 ሊትር መያዝ የሚችል የፈሳሽ ጭነት
ማመላለሻ ተሽከርካሪ
ለ/ ምድብ - ፈ 2 ለ/ ከ 18000 ሊትር በላይ የሆነ የፈሳሽ ጭነት ማመላለሻ
ተሽከርካሪ ከሙሉ ወይም ከግማሽ ተሳቢ ጋር
7 የልዩ ተንቀሳቃሽ መሳሪያ የአሽከርካሪ ብቃት
ማረጋገጫ ፈቃድ
ሀ/ ምድብ - ል 1 ሀ/ እስከ 5000 ኪሎ ግራም የሆነ ልዩ ተንቀሳቃሽ መሳሪያ
ለ/ ምድብ - ል 2 ለ/ ክብደቱ ከ 10000 ኪሎ ግራም የማይበልጥ ልዩ
ተንቀሳቃሽ
መሳሪያ
ሐ/ምድብ - ል 3 ሐ/ ከ 10000 ኪሎ ግራም በላይ የሆነ ልዩ ተንቀሳቃሽ
መሳሪያ

ለአዲሱ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ኅብረት ሥራ ማህበራት ለንብረታቸው ጥንቃቄ ሲባል እንደ
ተሽከርካሪው ዓይነት ተመጣጣኝ የሥራ ልምድ በማካተት በቅጥር ወይም በዝውውር የሰው ኃይል ማሟላት
አለባቸው፡፡

ክፍል ስድስት

6. ስለሠራተኛ ደመወዝና ጥቅማ ጥቅሞች

6.1 ስለ ደመወዝ አከፋፈል


1. የማንኛውም ሠራተኛ ደመወዝ ክፍያ በዚህ መመሪያ መሰረት የሚፈፀም ይሆናል፡፡
2. ደመወዝ የሚከፈለው ለተሰራ ስራ ብቻ ይሆናል፡፡
3. የደመወዝ አከፋፈል ይህንን መመሪያ መሰረት በማድረግ የሚወሰን ሲሆን የሥራ አመራር ኮሚቴ/ቦርድ
ሊቀመንበር ወይም ስራ አስኪያጅ በተሰጠው ውክልና መሰረት አጸድቆ ተፈፃሚ ያደርጋል፡፡
4. ኅ/ሥ/ማህበሩ የሚኖረውን የሥራ ዓይነትና ባህሪ መሠረት በማድረግ በኮንትራት ሥራ ላይ መሠረት ያደረገ
ደመወዝ ክፍያ ሊከፍል ይችላል፡፡
5. ደመወዝ የሚከፈለው በኅብረት ሥራ ማህበሩ የሥራ ቀንና በኅብረት ሥራ ማህበሩ ጽ/ቤት በየወሩ መጨረሻ
ይሆናል፡፡
6. ማንኛውም ሠራተኛ አሳማኝ ባልሆነ ምክንያትና በቂ ባልሆነ ማስረጃ ከሥራ ለቀረበት ጊዜ ደመወዝ
አይከፈለውም፡፡
7. ደመወዝ በሚከፈልበት ጊዜ ማንኛውም ህጋዊ ተቀናናሽ ተቀንሶ የተጣራ ክፍያ ይፈፀማል፡፡
8. የደመወዝ ክፍያ በኅብረት ሥራ ማህበራት የፋይናንስ መመሪያ መሠረት በደመወዝ መክፈያ ቅጽ
አማካኝነት ይከፈላል፡፡

39
9. በህግ ወይም በሌላ አኳኋን ካልተወሰነ በስተቀር ደመወዝ የሚከፈለው በቀጥታ ለሠራተኛው ወይም
ለተወካዩ ብቻ ነው፡፡
10. አንድ ሠራተኛ ችግር ካጋጠመውና በአንድ ወር ውስጥ አንድ ሦስተኛ ቀን ከሠራ ብቻ በማቆያ ሠነድ በወሩ
ተመላሽ የሚሆን የአንድ ወር ደመወዙን በብድር ሊወስድ ይችላል፣

6.2 ደመወዝ ስለመቀነስ ወይም ስለማስተላለፍ


1. የዚህ ደንብ አንቀጽ 6.1 እንደተጠበቀ ሆኖ በኅብረት ሥራ ማኅበሩ በህግ ካልተወሰነ ወይም ሠራተኛው
በጽሁፍ ካልተስማማ ወይም ሠራተኛው ከኅ/ሥ/ማህበሩ የወሰደው ወይም ያጎደለው ንብረት ከሌለ
በስተቀር የማንኛውንም ሠራተኛ ደመወዝ መያዝ፣ መቀነስ ወይም ለሌላ ማስተላለፍ አይቻልም፡፡
2. አስፈላጊ ሆኖ በተገኘ ጊዜ ከሠራተኛው ደመወዝ ላይ በአንድ ጊዜ የሚቀነሰው መጠን በምንም ዓይነት
ሁኔታ ከወር ደመወዙ ከአንድ ሦስተኛ (1/3) በላይ ሊሆን አይችልም፡፡

6.3 ስለ ደመወዝ ጭማሪ አወሳሰን

6.3.1 ኅ/ሥ/ማህበሩ ባደረገው የሥራ እንቅስቃሴ፣ያገኘው ትርፍ በኦዲት ሪፖርት ከተረጋገጠና ጭማሪዉ
የወቅቱን የገበያ ሁኔታ መሠረት በማድረግ በጥናት ከተደገፈ የሥራ አመራር ቦርዱ /ኮሚቴው የቀረበው
የደመወዝ ጭማሪ በየደረጃዉ ባሉ የኤጀንሲዉ አካላት ይሁንታ አንዲያገኝ በማድረግና በጠቅላላ ጉባኤ
በማጸደቅ እንደ አስፈላጊነቱ ለሰራተኞች የደመወዝ ጭማሪ ሊያደርግ ይችላል፡፡

6.3.2 የሥራ አመራር ቦርዱ /ኮሚቴው የውሳኔ ሐሳብ ለማቅረብና በጠቅላላ ጉባኤ የደመወዝ ጭማሪውን
ለማስወሰን የሚከተሉትን ነጥቦች በመመዘኛነት መጠቀም ይችላል፡፡
ሀ. ሠራተኛው የሁለት ዓመት ተከታታይ የሥራ አፈጻጸም አማካይ ውጤት 60% እና በላይ ካገኘ፣
ለ. ከኅብረት ሥራ ማህበሩ የገንዘብ ጉድለት ወይም ንብረት የማይፈለግበት፣
ሐ. ሰራተኛው በከባድ የዲሲፕሊን እርምጃ ተወስዶበት የቆይታ ጊዜውን ያጠናቀቀ ከሆነ፣
መ. የደመወዝ ጭማሪው የማህበሩ ካፒታል የማይጎዳ መሆኑ ሲታመንና የደመወዝ ጭማሪው ማህበሩን
ለኪሳራ የማይዳርግ ስለመሆኑ ሲረጋገጥ፣
ሠ. የደመወዝ ጭማሪ የሚደረገው ህብረት ስራ ማህበሩ /ዩንዬኑ ቢያንስ ለሁለት ተከታታይ ጊዜ ካተረፈ
ይሆናል፣
ረ. የደመወዝ ጭማሪው የተወሰኑ ክፍሎችን ጥያቄ ለመመለስ ሲባል ብቻ የሚፈጸም ተግባር ሳይሆን
በመስፈርቶቹ መሰረት የሁሉንም ሠራተኞች ጥያቄ በሚመልስ አግባብ በጥናት ላይ መሠረት
ያደረገና ተቋማዊ መሆን አለበት፣

40
6.4 ስለ ውሎ አበል አከፋፈል

ውሎ አበል ማለት አንድ ሠራተኛ ለኅብረት ሥራ ማህበሩ ሥራ ጉዳይ ከመደበኛ መኖሪያው ወይም የሥራ ቦታው
እርቆ በመሄዱ ምክንያት ለምግብ ፣ አልጋና ትራንስፖርት የሚያወጣውን ወጭ ለመሸፈን የሚከፈል ክፍያ ነው፡፡
1. በመደበኛ የሥራ ቦታ ውሎ አበል አይከፈልም፡፡ በየትኛውም አቅጣጫ ከመደበኛ የስራ ቦታ ከአምስት ኪሎ
ሜትር ርቀት በኋላ ለሚፈጸም የመስክ ስራ ውሎ አበል ሊከፈል ይችላል፡፡ ሆኖም ለኅበረት ሥራ ማህበሩ
ሥራ አስር ኪሎ ሜትር በላይ ቢሄድም የደርሶ መልስ ጉዞው የውሎ አበል በማያስከፍል ሰዓታት ውስጥ
ከተንቀሳቀሰ ውሎ አበል አይከፈለውም፣ለምሳሌ ከ 2:00 ሰዓት በኋላ ሄዶ እና ከ 6:00 ሰዓት በፊት
ቢመለስ ወይም ከ 6:00 ሰዓት በኋላ ሄዶ እና ከ 12:00 ሰዓት በፊት ቢመለስ፣
2. የውሎ አበል ክፍያ መጠን ስራ አመራር ቦርዱ/ኮሚቴው አጥንቶ በሚያቀርበው በማህበሩ የውስጠ-ደንብ
በማካተት በጠቅላላ ጉባኤው የሚወሰን ይሆናል፡፡ በጠቅላላ ጉባኤ ያልተወሰነ የውሎ አበል አከፋፈል ሕገ
ወጥ ክፍያ ተደርጎ ይቆጠራል፣ ሆኖም የሚወሰነው የውሎ አበል መጠን የማህበሩን አቅም ያገናዘበና
በአካባቢው ያሉ ተመሳሳይ ድርጅቶች ከሚከፍሉት የውሎ አበል ወይም ለመንግስት ሠራተኞች
ከሚከፈለው የውሎ አበል ጋር በንጽጽር ሠፊ ጥናት ከተደረገ በኋላ የሚወሰን ይሆናል፡፡
3. ለኅ/ሥ/ማህበሩ ሥራ ጉዳይ ከመደበኛ የሥራ ቦታ ውጭ ሄዶ ወደ ሥራ ቦታው ሳይመለስ ሙሉ ቀን በሥራ
ላይ ላሳለፈ ሠራተኛ ኅ/ሥ/ማህበሩ በሚከተለው ሁኔታ ውሎ አበል ሊከፍል ይችላል፡-
ሀ. ለመኝታ አርባ ከመቶ /40%/
ለ. ለምሣ ሃያ አምስት ከመቶ /25%/
ሐ. ለእራት ሃያ አምስት ከመቶ /25%/
መ. ለቁርስ አስር ከመቶ /10%/ ይሆናል፡፡
4. አንድ ሠራተኛ ከመደበኛ የሥራ ቦታው ውጭ ሄዶ በዕለቱ ከተመለሰ የውሎ አበል አከፋፈሉ በሚከተለው
የጊዜ ስሌት መሰረት ተፈጻሚ ይሆናል፡-
ሀ. ጧት ከ 2፡00 ሰዓት በፊት ወደ ሥራ የሄደ ሠራተኛ፣
1. ከቀኑ እስከ 6፡ዐዐ ከተመለሰ ለቁርስ ወጭ መተኪያ 1 ዐ% ይከፈለዋል፡፡
2. እስከ ምሽቱ 2፡00 ከተመለሰ ለቁርስና ምሳ ወጭ መተኪያ 35% ይከፈለዋል፡፡
3. ከምሽቱ 2፡00 በኋላ ከተመለሰ ለቁርስ፣ ለምሳና ለእራት ወጭ መተኪያ 6 ዐ% ይከፈለዋል፡፡
ለ. ጧት ከ 2፡ዐዐ በኋላ ወደ ሥራ የሄደ/ች ሠራተኛ፣
1. ከቀኑ 6፡00 በፊት ከተመለሰ ምንም ዓይነት ክፍያ አይከፈለውም፡፡
2. ከቀኑ 6፡00 እስከ ምሽቱ 2፡ዐዐ ባለው ጊዜ ውስጥ ከተመለሰ ለምሳ ወጭ መተኪያ 25%
ይከፈለዋል፣
3. ከምሽቱ 2፡ዐዐ በኋላ ከተመለሰ ለምሳና እራት ወጭ መተኪያ 5 ዐ% ይከፈለዋል፡፡
ሐ. ከቀኑ 6፡ዐዐ በኋላ ሄዶ/ዳ
1. በእለቱ ከምሽቱ 2፡ዐዐ በኋላ ከተመለሰ ለእራት ወጭ መተኪያ 25% ይከፈለዋል፡፡
2. በእለቱ ከምሽቱ 2፡00 በፊት ከተመለሰ ምንም ዓይነት ክፍያ አይከፈለውም፡፡

41
5. ሠራተኛው የመስክ ሥራ ውሎ አበል ከመጠየቁ በፊት ስለ ስራ አፈጻጸሙ ሪፖርት ለቅርብ ኃላፊው
ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
6. ሪፖርት የቀረበለት የስራ ኃላፊም ስራው በተገለጸው ጊዜና ቦታ ውስጥ በአግባቡ የተፈፀመ መሆኑን
በማጣራት የቀረበለትን የውሎ አበል ጥያቄ ተገቢነቱን በማረጋገጥ ክፍያ እንዲፈፀም ያደርጋል፡፡

6.5 ስለመጓጓዣና ትራንስፖርት ወጪ ክፍያ


1. አንድ ሠራተኛ ከኅ/ሥ/ማህበሩ የስራ ክልል ውጭ ከሁለት ወር ላልበለጠ ጊዜ በጊዜያዊነት ተመድቦ
እንዲሰራ ከተደረገ በጉዞና በስራ ላይ ለቆየበት ጊዜ የውሎ አበል እየተከፈለው ይሰራል፡፡ ይህ
የሚፈጸመው ኅብረት ሥራ ማህበሩ የሠራተኛውን አወንታዊ ፍቃደኛነትን ካገኘ ነው፣
2. የመጓጓዣና ትራንስፖርት ወጪ የሚከፈለው ሲሆን አከፋፈሉም የመንገድ ትራንስፖርት ባለስልጣን
ባወጣው ታሪፍ መሰረት ይሆናል፡፡

6.6 ስለውጭ ጉዞ ትራንስፖርትና ውሎ አበል ክፍያ

6.6.1 የኅብረት ሥራ ማህበራት ሰራተኞች ከሀገር ውጪ ለሥራ ጉዳይ በሚሄዱበት ጊዜ የትራንስፖርትና


ውሎ አበል ክፍያ በመንግስት የውጭ ጉዞ አከፋፈል ሥርዓት መሰረት ተፈጻሚ ይደረጋል፣
6.6.2 ወደ ውጭ ሀገራት የሚደረጉ ጉዞዎችም ተፈጻሚ የሚሆኑት የህብረት ስራ ማህበራት ስራ አመራር
ቦርድ/ኮሚቴ የጉዞውን አስፈላጊነት ሲያምንበት እና በየደረጃው ያለ የህብረት ስራ ማህበራት ባለስልጣን
መስሪያ ቤት ዕውቅና ይሁንታ ሲሰጠው ይሆናል፣

6.7 የበረሐ አበል

6.7.1 መንግስት በበረሀማነት ደረጃ በመደባቸው ቦታዎች ማለትም በክልሉ በሚገኙ ለመተማ፣ ቋራ፣ ጠገዴ፣ አርማጭሆ
፣በየዳ፣ ጠለምት፣ አዲዓርቃይ ፣መተማ ዮሃንስ ከተማ፣ አብደራፊ፣ አብርሃጅራ ከተማ፣ ሳሃላ፣ ዝቋላ፣ አበርገሌ እና ጃዊ
የሚከፈል ከቀን አበሉ 30% በተጨማሪ ይከፈለዋል። ሥራው የሚከናወነው ከክልሉ ውጪ ከሆነና ቦታው የበረሀ
አበል የሚያስከፍል ከሆነ ሥራው ከተከናወነበት አካባቢ ይህንኑ የሚያስረዳ ማረጋገጫ ከህጋዊ ተቋም ህጋዊ ደብዳቤ
ያቀርባል፣

6.7.2 በበረሃማነት በተፈረጁት ቦታዎች የሚሰሩ ሰራተኞች የደመወዝ አወሳሰንና አከፋፈል ከላይ በተራ ቁጥር
1 የተቀመጠውን ጭማሪ ከግምት ውስጥ በማስገባት ይወሰናል።

6.8 ስለሥራ ሰዓት አወሳሰን

6.8.1 በኅብረት ሥራ ማህበሩ የሥራ ሰዓት ለመወሰን የአካባቢው ኅብረተሰብ ወይም አባላት እንቅስቃሴ
ሁኔታ ኅ/ሥ/ማህበሩ የሚሰጠው አገልግሎትና የሚያከናውናቸው ተግባራት ወሳኝና ከቀን ወደ ቀን
የሚለያይ ቢሆንም መደበኛ የሥራ ሰዓት በአማካይ በቀን ስምንት ሰዓት ሆኖ በሳምንት ከ 48 ሰዓት
አይበልጥም፡፡

42
6.8.2 በዚህ መመሪያ መደበኛ የስራ ሰዓት ማለት በህግ፤በኅብረት ስራ ማኅበሩ ወይም በስራ ደንብ መሰረት
ሰራተኛ ስራዉን የሚያከናዉንበት ወይም ለስራ የሚገኝበት ጊዜ ነዉ፡፡
6.8.3 መደበኛ የሥራ መግቢያና መውጫ ሰዓትና ቀናት ማህበሩ እንዳለበት የአየር ጸባይ የሚወሰን መሆኑ
እንደተጠበቀ ሆኖ ከሰኞ እስከ ቅዳሜ ሲሆን ጠዋት መግቢያ 2፡30 መውጫ 11፡30 ሆኖ ከ 6፡30-7፡30
የምሳ ሰዓት ይሆናል፡፡
6.8.4 ማንኛውም ሠራተኛ በሰዓት መቆጣጠሪያ ቅጹ ላይ በሥራ ላይ ስለመገኘቱ ስራ ከመጀመሩ በፊት በቀን
ሁለት ጊዜ ፊርማውን ማስቀመጥ አለበት፡፡ አንድ ሠራተኛ በሰዓት ፊርማ ላይ ከፈረመ በኋላ ያለፈቃድ
ከስራ ቦታው ባይገኝ በስራ ላይ እንዳልተገኘ ይቆጠራል፡፡
6.8.5 ማንኛውም ሠራተኛ ባልተገኘበት የስራ ሰዓት ፈርሞ ቢገኝ ስራ አመራር ቦርድ /ኮሚቴው ሥራ
አስኪያጁ/ አስፈላጊውን እርምጃ ሊወስድበት ይችላል፡፡

6.9 ስለ ትርፍ ሰዓት ክፍያ

1. በዚህ መመሪያ መሰረት ከተወሰነው የቀኑ መደበኛ የስራ ሰዓት በላይ የሚሰራ የትርፍ ሰዓት ስራ እንደሆነ
ይቆጠራል።
2. በዚህ መመሪያ አንቀጽ 6.8 በተወሰነው መሰረት የሚሰራ ስራ የትርፍ ሰዓት ስራ እንደሆነ አይቆጠርም።
3. የትርፍ ሰዓት ስራ የሚሰራው በአንቀጽ 6.10 በተመለከቱት ሁኔታዎች እና አሰሪው በሚሰጠው ግልጽ
ትዕዛዝ ብቻ ይሆናል።
4. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 3 መሰረት የተሰጠ ትዕዛዝ እና እያንዳንዱ ሰራተኛ የሰራው የትርፍ ሰዓት
በአሰሪው በትክክል መመዝገብ ይኖርበታል።

6.10 የትርፍ ሰዓት ሥራ የሚፈቀድባቸው ሁኔታዎች፣


1. ማንኛውም ሠራተኛ የትርፍ ሰዓት ሥራ እንዲሰራ አይገደድም፣ ሆኖም አሰሪው ሌላ አማራጭ መንገድ
ሊኖረው አይችልም ተብሎ ሲገመት እና
ሀ. አደጋ ሲደርስ ወይም የሚደርስ መሆኑ ሲያሰጋ፣
ለ. ከአቅም በላይ የሆነ ሁኔታ ሲያገጋጥም፣
ሐ. በአስቸኳይ የሚሰራ ሥራ ሲያጋጥም፣
መ. በማያቋርጥና ተከታታይ ሥራ ላይ ከሥራ የቀሩ ሠራተኞችን ለመተካት አሠሪው የትርፍ ሰዓት ሥራ
ለማሰራት ይችላል፡፡
2. በዚህ አንቀጽ 6.9. በተራ ቁጥር 1 የተመለከዉ ቢኖርም ባስቸኳይ የሚሰራ ስራ ሲያጋጥም የሚሰራዉ
የትርፍ ሰዓት ስራ በቀን ከሁለት፤ በወር ከሃያ እና በአመት አንድ መቶ ሰዓት መብለጥ የለበትም::
3. ኅብረት ሥራ ማህበሩ በትርፍ ሰዓት ለሚያሰራው ሥራ ማካካሻ እንዲሆን ትርፍ በሰራው ሰዓት መጠን
በሚቀጥለው ቀን ወይም ከሠራተኛው ጋር በሚደረግ ስምምነት የዕረፍት ቀን ሊሰጠው ይችላል፡፡
ሆኖም የእረፍት ለመስጠት የማይቻልበት ሁኔታ ሲፈጠር በዚህ መመሪ አንቀጽ 6.9 መሰረት በገንዘብ
ተቀይሮ ክፍያ ሊፈጸም ይችላል፡፡
6.11 የትርፍ ሰዓት ስራ አከፋፈል

43
1. የትርፍ ሰዓት ሥራ የሚሰራ ሰራተኛ ቢያንስ ከመደበኛ ደመወዙ በተጨማሪ ቀጥሎ በተመለከተው
አኳኋን ይከፈለዋል
ሀ. ከንጋቱ አስራ ሁለት ሰዓት እስከ ምሽቱ አራት ሰዓት የትርፍ ሰዓት ስራ ለመደበኛ ስራ በሰዓት
የሚከፈለው ደመወዝ በአንድ ከሩብ (1 1/4) ተባዝቶ፤
ለ. ከምሽቱ አራት ሰዓት እስከ ንጋቱ አስራ ሁለት ሰዓት ለሚሰራ የትርፍ ሰዓት ስራ ለመደበኛ ስራው
በሰዓት የሚከፈለው ደመወዝ በአንድ ተኩል (1 1/2) ተባዝቶ፤
ሐ. በሳምንት የዕረፍት ቀን የሚሰራ የትርፍ ሰዓት ሥራ ለመደበኛ ስራው በሰዓት የሚከፈለው
ደመወዝ በሁለት (2) ተባዝቶ፤
መ. በሕዝብ በዓላት ቀን ለሚሰራ የትርፍ ሰዓት ሥራ ለመደበኛ ስራው በሰዓት የሚከፈለው
ደመወዝ በሁለት ተኩል (2 1/2) ተባዝቶ፤
2. የትርፍ ሰዓት ክፍያ ለደመወዝ መክፈያ በተወሰነው ቀን ይከፈላል።

6.12 ጡረታን በተመለከተ


የማህበራዊ ዋስትና ስርዓትን በማስፋፋት ደረጃ በደረጃ ለዜጐች እንዲዳረስ ማድረግ ከአገሪቱ ማህበራዊ ፖሊሲ
አንዱ አካል በመሆኑና የስርዓቱ መስፋፋትና ተጠናክሮ መቀጠል ለማህበራዊ ፍትህ፣ለኢንዱስትሪ
ሠላም፣ለድህነት ቅነሣና ለልማት ጉልህ አስተዋጽኦ ስለሚኖረው የኀብረት ሥራ ማህበራት ሠራተኞች የጡረታ
አቅድ እንዲኖራቸው ማድረግ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ “የግል ድርጅት ሠራተኞች ጡረታ አዋጅ ቁጥር
715/2 ዐዐ 3“ መሠረት ተጠቃሚ ናቸው፡፡

6.12.1 ስለ Ö<[ታ Sªà ገቢ


1. እ Á”Ç”Æ ኅብረት ሥራ ማህበር uW^}™‡ ¾T>ŸðK¨<” ¾Ö<[ታ Sªà ŸÅS¨³†ዉ k”f“ ¾^c<” É`h Sªà
ÚUa ደመወዝ ከተከፈለበት ወር መጨረሻ ቀን ጀምሮ እስከ ተከታዩ ወር መጨረሻ (30 ኛ) ቀን ድረስ የጡረታ መዋጮ
ገቢን ለመሰብሰብ የግል ድርጅት ሰራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ ወይም የውክልና ስልጣን ለተሰጠዉ አካልገቢ
ማድረግ ግዴታ አለበት ::

2. በራሱ ፈቃድ በጡረታ ዕቅዱ የተሸፈነ ግለሰብ በሚከፈለው ደመወዝ ወይም በምዝገባ ማስረጃው ላይ
ያስመዘገበውን አማካይ የወር ገቢ እና የግል ድርጅቶችና የግል ድርጅቶች ሰራተኞች መክፈል የሚገባቸውን
የጡረታ መዋጮ ድምር መቶኛ መሰረት በማድረግ ደመወዝ ከተከፈለበት ወይም የወር ገቢውን
ከሚያጠቃልልበት ወር መጨረሻ ቀን ጀምሮ እስከ ተከታዩ ወር መጨረሻ (30 ኛ) ቀን ድረስ የጡረታ መዋጮ
ገቢን ለመሰብሰብ በኤጀንሲው የውክልና ስልጣን ለተሰጠው አካል ገቢ ¾TÉ[Ó ÓÈ ታ ›Kuƒ::

3. የጡረታ መዋጮ ገቢን ለመሰብሰብ በኤጀንሲው የውክልና ስልጣን የተሰጣቸው አካላት በዚህ አንቀጽ ንኡስ
አንቀጽ 1 እና 2 መሰረት ኅብረት ሥራ ማህበሩና ሰራተኞች ገቢ የተደረገውን <የጡረታ መዋጮ በቀጣዩ ወር
የመጀመሪያ ሶስት የስራ ቀን የግል ድርጅት ሠራተኞች ጡረታ ሥራ አፈጻጸም መመሪያ መሰረት
ለተከፈተው የጡረታ ፈንድ ሂሳብ ገቢ ÁÅ`ÒM::

44
4. በየወሩ መጨረሻ KW^}™‡ ŸT>ŸðK¨< ÅS¨´ Là ¾W^}ኞቹን É`h ¾Ö<[ታ Sªà dÃk”e ¾k[ የግል
ድርጅት Sªà¨<” ^c< እንዲከፍል ይደረጋል፡፡

5. ማንኛውም ኅብረት ሥራ ማህበር የራሱን እና የሰራተኛውን ድርሻ የወሩን የጡረታ መዋጮ እስከ ሶስት ወር
ገቢ ካላደረገ በገቢ ሰብሳቢው ወይም በኤጀንሲው አማካኝነት በባንክ ካለው ሂሳብ ላይ ተቀንሶ ወይም
ንብረቱ ተሽጦ ተገቢው የጡረታ መዋጮ ለጡረታ ፈንዱ ገቢ ይደረጋል፡፡

6. በግል ድርጅት ሠራተኞች ጡረታ ሥራ አፈጻጸም መመሪያ ዕቅድ መሰረት የተሸፈነ ማንኛው የግል ድርጅት
የባንክ አካውንቱንና አካውንቱ የሚገኝበትን ባንክ ስምና አድራሻ ለኤጀንሲው ወይም የጡረታ መዋጮ
እንዲሰበስብ ኤጀንሲው ውክልና ለሰጠው አካል በጽሁፍ የማሳወቅ ግዴታ አለበት፡፡
6.13 eK Ö<[ታ Sªà ¡õÁ

1. በግል ድርጅቶች ሰራተኞች ጡረታ ዕቅድ በተሸፈነ T”—¨<U የኅብረት ሥራ ማህበር ውስጥ
ላልተወሰነ ጊዜ ተቀጥሮ የሚሰራ ወይም የሚቀጠር የኅብረት ስራ ማህበሩ ሰራተኛ ማህበሩ
በዕቅዱ ከተሸፈነበት ወይም ሰራተኛው ከተቀጠረበት በተመራጭነት ማገልገልና ደመወዝ
መከፈል ከጀመረበት k” ›”e„ በ T>ŸðK¨< SÅu— ¾¨` ÅS¨´ ላይ ተመስርቶ በየወሩ 7%
ጡረታ መዋጮ ይከፈላል፡፡

2. T”—¨<U የግል ድርጅት ለ W^}—¨< በሚከፍለው መደበኛ የወር ደመወዝ ላይ ተመስርቶ 11%
የጡረታ መዋጮ ይከፍላል፡

3. በራሱ ፈቃድ በጡረታ ዕቅዱ የተሸፈነ ግለሰብ የሚከፈለውን መደበኛ የወር ደመወዝ ወይም
በምዝገባ ማስረጃው ላይ ያስመዘገበውን አማካይ የወር ገቢ መሰረት በማድረግ የሚከፍለው
የጡረታ መዋጮ እንደ አግባቡ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 እና 2 መቶኛ ድምር ይሆናል::

6.14 ለሠራተኞች ማትጊያ ስለ መስጠት


ኅ/ሥ/ማህበሩ ትርፋማ መሆኑ
ማትጊያ ማለት በሠራተኛው ጥረት አገልግሎት አሰጣጡ በማደጉ ምክንያት ኅ/
ሲረጋገጥ ሠራተኛው ላስገኘው ተጨማሪ ውጤት የማኀበሩን ዓላማና ዕቅድ መሠረት አድርጎ የሚሰጥ የሥራ
ማበረታቻ ክፍያ ነው፡፡
የማትጊያ ዋና ዓላማ ሠራተኞች በባለቤትነትና በተጠቃሚነት ስሜት ሙሉ አቅማቸውን ለኅብረት ሥራ
ኅ/ሥ/ማህበሩን በየዘመኑ እያደገ እንዲሄድ የሚያስችል ብቃት ያለው አገልግሎትና
ማህበራት ሥራ በማዋል ኅ/
ትርፋማነትን በማስገኘታቸው እንደአስፈላጊነቱ ማህበሩ በሥራ ዘመኑ መጨረሻ ሠራተኞች እንዲበረታቱ
ለማድረግ ነው፡፡
6.14.1 ለሠራተኞች የገንዘብ ጉርሻ /ማትጊያ/ የሚሰጣቸው ከሆነ አፈፃፀሙ በተለያዩ መንገዶች ይሆናል፡-
6.14.1.1 በጉርሻ መልክ ገንዘብ መስጠት፡፡ በጉርሻ መልክ የሚሰጠዉ ገንዘብ እንደ ሥራ አፈጻጸማቸው ጠቅላላ
ጉባዔ ሲወስን ከጠቅላላ ትርፍ 1 ከመቶ ሆኖ የሠራተኞቸን ደመወዝ እስከ ሦስት ዕጥፍ በጥሬ
ገንዘብ ወይም በዓይነት መሸለም ሲሆን ሽልማቱ ከሰራተኞች ደመወዝ ከ 3 ት እጥፍ ሊበልጥ
አይችልም

45
6.14.1.2 ህ/ስ/ማህበሩ ሲያምንበት ጉርሻውን በአይነት መሸለም
6.14.1.3 የሐገራችንን ታሪካዊ ቦታዎች እንዲጐበኙ ማድረግ፣
6.14.1.4 በብዙሃን መገናኛ መንገዶች /ሬዲዮ፣ ቴሌቪዥን፣ ጋዜጣ ወዘተ/ ስሙ /ስማቸው እንዲገለጽ
ማድረግ፣
6.14.1.5 ጥሩ የሠሩትን በድርጅቱ የበላይ ኃላፊዎች /በጠቅላላ ጉባኤ/ ፊት ማመስገን/
የምስክር ወረቀት መስጠት/ክብር መስጠት/፣
6.14.2 የሠራተኛ የሥራ አፈጻጸም ግምገማ ማለት የሠራተኛውን የሥራ ውጤትና የሠራተኛው ጠንካራና
ደካማ ጎኖች የሚገመገምበትና የሠራተኛውን ምርታማነት የማሳደግ ዓላማ የያዘ የሰው ኃይል
አመራር ተግባር ነው፡-
6.14.2.1 ለሠራተኞች የማትጊያ ክፍያ ሊፈቀድ የሚችለው የኅ/
የኅ/ሥ/ማኀበራቱ የግብይት እቅድ አፈጻጸም
የቁጠባ የብድር አሰጣጥና አመላለስ አፈፃፀም ከ 100% በላይ ሲሆንና አባላት በአገልግሎቱ
ወይንም የቁጠባ፣
የረኩና ማህበሩም ትርፋማ መሆኑ ሲረጋገጥ ነው ፣
6.14.2.2 ለሠራተኞች የማትጊያ ክፍያ ሊፈቀድ የሚችለው ኅ/
ኅ/ሥ/ማኀበራቱ በሚንቀሳቀሱባቸው ዋና ዋና የሥራ
ዘርፎች ትርፋማ መሆናቸው ሲረጋገጥ ብቻ ነው ፣
6.14.2.3 ማትጊያ ተፈጻሚ የሚሆነው የግድ በየጊዜው የሚከናወን ተግባር ሳይሆን የሥራ አመራር
ኮሚቴው/ቦርድ የማትጊያውን አስፈላጊነት ሲያምንበትና በጠቅላላ ጉባዔ ሲጸድቅ ብቻ ተግባራዊ
ኮሚቴው/
የሚደረግ ይሆናል፣
ይሆናል
6.14.2.4 የማትጊያ ክፍያ የሚፈፀመው ከሒሳብ ምርመራ በኋላ በኅብረት ሥራ ማህበራት ዓመታዊ ጉባዔ ጊዜ
ይሆናል፣
ይሆናል
6.14.2.5 የማትጊያ ክፍያ ተጠቃሚ የሚሆኑት ሠራተኞች በኅብረት ሥራ ማኅበራቱ የሒሣብ ዓመት በሙሉ
የሠሩ መሆን ይኖርባቸዋል፣
ይኖርባቸዋል
6.14.2.6 ማንኛውም ሠራተኛ በሒሳብ ምርመራ ውጤት ጉድለት ያለበት ከሆነ እስከሚጣራ ድረስ የማትጊያ
ክፍያ ተጠቃሚ ሊሆን አይችልም ፣
6.14.2.7 በኅብረት ሥራ ማህበሩ የዲስፕሊን ኮሚቴ ክስ ተመስርቶበት ጥፋተኛ ሆኖ በመገኘቱ ከባድ የዲሲፒሊን
እርምጃ የተወሰደበት ሠራተኛ በሂሳብ ዓመቱ ከሚገኝ የማትጊያ ክፍያ ተጠቃሚ አይሆንም ፣
6.14.2.8 የዚህን መመሪያ የማትጊያ አሰጣጥ ሥርዓት የሚቃረን ማንኛዉም መመሪያ ወይም መተዳደሪያ ደንብ
ቢኖር ተፈጻሚነት አይኖረውም ፡፡

6.15 ስለ ሠራተኛ ምዘና


6.15.1 ምዘናው የሚካሄደው መገምገም ያለባቸው የዕቅድ (የሥራ) አፈፃፀም የሚያሳዩ ነጥቦችን በያዘ ቅፅ
መሠረት ነው ፣
6.15.1.1 የኅብረት ሥራ ማህበራት ስራ አስኪያጅ የእያንዳንዱን ሠራተኛ ስራ አፈጻጸም ለመመዘን
የሚያስችል ስርዓት አዘጋጅቶ በስራ አመራር ቦርዱ/ኮሚቴው ሲፈቀድለት ተግባራዊ ያደርጋል፣
6.15.1.2 ዕቅድ በሚታቀድበትና የዕቅድ አፈጻጸሙ በሚገመገምበትና በሚለካበት ጊዜ ሠራተኛው ሊሳተፍ
ይገባል፣

46
6.15.1.3 የእያንዳንዱ ሠራተኛ የስራ አፈጻጸም ውጤት የሚሞላው በዓመት ውስጥ በአከናወነው የዕቅድ
አፈጻጸም ክትትል ይሆናል፣
6.15.1.4 የኅብረት ሥራ ማህበራት የሠራተኞች የስራ አፈጻጸም ምዘና በዓመት ሁለት ጊዜ የሚከናወን
ይሆናል፣
6.15.1.5 የሰራተኛ የሥራ አፈጻጸም በቅርብ ኃላፊው እየተሞላ በሥራ አስኪያጁ ወይም በሊቀመንበሩ
ይፀድቃል፣
6.15.1.6 ማኀበራቱ (ዩኒየኖች) ከታች የተቀመጠውን የመመዘኛ ነጥብ መነሻ በማድረግ እንደ የማኀበራቱ
የሥራ ባህሪና እንደየ ሥራ መደቦቹ የየራሳቸውን ሠራተኞች የመገምገሚያ ሰነድ ሊያዘጋጅ
ይችላል፣
6.15.1.7 የሠራተኞች የሥራ አፈፃፀም መመዘኛ ነጥቦች ተለይተው ከተወሰኑ በኋላ ለሁሉም ሠራተኞች
ግልፅ በማድረግ እና ለእያንዳንዱ ሠራተኛ አጠቃላይ (ዓመታዊ ዕቅድን) መሠረት አድርጎ ውጤት
ተኮር ዕቅድ በየ 6 ወሩ የማኀበሩ (የዩኒየኑ) ሥራ አስኪያጅ አዘጋጅቶ የሚሰጥ ሲሆን የሥራ
አስኪያጁን ደግሞ የማኀበሩ (የዩነዬኑ) ሊቀመንበር አዘጋጅቶ ይሰጣል፣
6.15.1.8 በሥራ አፈጻጸም ግምገማ ነጥብ አሰጣጥ ላይ ለሚነሳ ቅሬታ ከሥራ አስኪያጅ ውጪ ያሉ
ሠራተኞች እስከ ሥራ አመራር ቦርዱ/ኮሚቴ ድረስ ቅሬታውን ማቅረብ ሲቻል የሥራ አስኪያጁ
በተሰጠው የሥራ አፈጻጸም ነጥብ ካልተስማማ ቅሬታውን እስከ ጠቅላላ ጉባዔ ሊያቀርብ ይችላል፣
6.15.1.9 እንደ የማኀበሩ ዕድገትና ዓይነት የዕቅድ (የሥራ) የአፈፃፀም መመዘኛዎች በከፊል ሊለያዩ ቢችሉም
በአጠቃላይ የሚከተሉትን ነጥቦች በመመዘኛነት በማካተት መጠቀም ይቻላል።

6.16 የመመዘኛ ነጥብ አሞላል


6.16.1.1 ለእያንዳንዱ ለተቀመጠው የመመዘኛ ነጥብ ገምጋሚው ቀደም ሲል እለት ከእለት ያደርግ ከነበረው
ክትትልና ቁጥጥር እንዲሁም በየዕለቱ በግንባር ከሚያደርጉት ውይይትና ከተገኘው ውጤት
በመነሳት ሊመጥነው ይችላል ብሎ የሚገምተውን ሚዛናዊ በሆነ መንገድ ነጥቡን ይሞላለታል፣
6.16.1.2 የመመዘኛ ሠነዱ ላይ የተመዘነው ሠራተኛ፣ ምዘናውን ያካሄደው አካልና አጽዳቂው ፈርመውበት
በሠራተኛው ፋይል ላይ ተያይዞ መቀመጥ አለበት፣
6.16.1.3 የሠራተኛው የሥራ አፈፃፀም የግምገማ ውጤት ማን ከማን የተሻለ እንደሆነና ማን ዝቅተኛ የሥራ
አፈፃፀም እንዳለው በመረዳት የውድድር መንፈስ እንዲፈጥር ለማድረግ ውጤቱን በማስታወቂያ
ሰሌዳ ላይ መለጠፍ ተገቢ ነው፣
6.16.1.4 እንደ ማኀበሩ አይነት፣የሥራ ስፋትና ጥበት የመመዘኛ ነጥቦች ከታች በምሳሌ ከቀረበው በመቀነስ
ወይም በመጨመር በዝርዝር ሊቀመጡ ይችላሉ። እንዲሁም እንደ ሥራው ጥልቀትና
ማህበሩ/ዩኒየኑ/ ከተቋቋመለት አላማ ጋር እየተቃኘ የተቀመጠውን ነጥብ ማስተካከል ይቻላል፣

ምሳሌ

ቅጽ---------

47
በ---------------------የኅ/ሥ/ማኅበር /ዩኒዮን የሠራተኞች የሥራ ውጤት መገምገሚያ ሠነድ፣
የሥራው ግምገማ ጊዜ ከ-------------------እስከ---------------
የሠራተኛው ሥም ------------------------
የሥራ መደቡ ሥራ አስኪያጅ
ተ∙ቁ የመመዘኛ ነጥቦች ለሥራው መለኪ ዕቅድ ክንውን የአፈጻጸም ደረጃ
ከመቶው ያ
የተሰጠው
ነጥብ
ዝቅተኛ መካከለኛ ከፍተኛ በጣም
ከፍተኛ

ከ 50% /ከ 60- /ከ 85- ከ 100%


በታች 84.99%/ 99.99%/ በላይ

1 የተሰጠውን የሥራ ዕቅድ የመፈፀም 58% ቁጥ


ብቃት ር

1∙1 በግብዓት ግብይት ላይ የነበረው 15% “


ተሳትፎ (በመጠን፣በጊዜና በዋጋ)፣

1∙2 በሸቀጥ ግብይት ላይ የነበረው ተሳትፎ 15% “


(በመጠን፣በጊዜና በዋጋ)፣

1∙3 በሠብል ግብይት ላይ የነበረው ተሳትፎ 20% “


(በመጠን፣በጊዜና በዋጋ)፣
1∙4 በሌሎች ተዛማጅ ሥራዎች ላይ 8% “
የነበረው ተሳትፎ፣
2∙ ሥራ አስኪያጁ ከሥሩ የሚገኙ 10%
ሠራተኞችን አቀናጅቶ (አስተሳስሮ)
የመምራት ብቃት፣ በሠራተኛው
መካከል የመተባበርና በቡድን
የመስራት መንፈስ የመፍጠር እና
ችግር ያለባቸውን ሠራተኞች ለይቶ
የማስተካከልና የማስተማር ብሎም
አስተዳደራዊ እርምጃ የመውሰድ
ብቃት፣

3∙ ለማኀበሩ (ለዩኒየኑ) ዕድገትና ዓላማ 5%


መሳካት ያለው ተቆርቋሪነት
4∙ የሥራ ጊዜውን በማኀበሩ ሥራ ላይ 4%
የማዋል ልምድ
5∙ ማንኛውም በእጁ የሚገቡ የማኀበሩን 3%
ንብረቶች በጥንቃቄ የመጠቀምና
የመያዝ ብቃት፣

6∙ ደንበኞችን /አባላትን በትህትና 5%


የማስተናገድ ችሎታ፣
7∙ ከሥሩ ከሚገኙ ሠራተኞች እና ከሥራ 6%
አመራሩ/ቦርዱ ጋር ተግባብቶ
የመስራት ልምድ፣

48
8∙ የጽ/ቤቱን ሚስጥር የመጠበቅና 5%
ከአሉባልታ የፀዳ መሆኑ፣

ወቅታዊ የሥራ ሪፖርት ለቅርብ


ኃላፊው የማቅረብ ሁኔታ፣

9∙ ማንኛውንም ከማኀበሩ (የዩኒየኑ) ጋር 4%


በተያያዘ ከሥራ አመራሩ/ቦርዱ
የሚሰጠውን የሥራ ትዕዛዝ በቅንነት
የመቀበልና የመፈፀም ልምድ፣

ድምር 100%

ቅጽ -----------
በ---------------------የኅ/ሥ/ማኅበር /ዩኒዮን የሠራተኞች የሥራ ውጤት መገምገሚያ ሠነድ፣
የሥራ ግምገማ ጊዜ ከ-------------------እስከ---------------
የሠራተኛው ሥም ------------------------
ሠራተኛው የሚሰራበት ክፍል የገበያ ልማት ክፍል
የሥራ መደቡ የግብይት ልማት ክፍል ኃላፊ

ተ∙ቁ የመመዘኛ ነጥቦች ለሥራው መለኪያ ዕቅድ ክንው የአፈጻጸም ደረጃ


ከመቶው ን
ዝ መካከለኛ ከፍተኛ በጣም
የተሰጠው ቅተኛ ከፍተኛ
ነጥብ

1 የተሰጠውን የሥራ ዕቅድ የመፈፀም ብቃት 58% ከ 50% /ከ 60- /ከ 85- ከ 100%
በታች 84.99%/ 99.99%/ በላይ
1.1 አስቀድሞ የአባላትን ፍላጎት በማጥናትና 15%
በዕቅድ በማካተት አባላት/አርሶአደሩ/
የሚፈልጓቸውን ግብዓቶች /የአፈር
ማዳበሪያ፣ ምርጥ ዘርና የተለያዩ
ኬሚካሎችን/ በተፈለገው ዓይነት፣ ጥራት፣
መጠንና በተመጣጣኝ ዋጋ በወቅቱ
የማቅረብ ሁኔታ (በግብዓት ግብይት ላይ
የነበረው ተሳትፎ)

1∙2 የአባላትን የሸቀጥ ፍላጎት 15%


በማጥናት/በመሰብሰብ ከጅምላ አከፋፋዬች
ወይም አምራቾች በመግዛት ለአባላት
በተፈለገው ዓይነት፣ ጥራት፣ መጠንና
በተመጣጣኝ ዋጋ በወቅቱ የማቅረብ
ሁኔታ(በሸቀጥ ግብይት ላይ የነበረው
ተሳትፎ)

1∙3 የአባላትን /የአርሶአደሩን/ ምርት 30%


በመግዛትም ሆነ ባለበት ሁኔታ የተሻለ ዋጋ
የመሸጥና አባላትን ተጠቃሚ የማድረግ
ሁኔታ(በሠብል ግብይት ላይ የነበረው
ተሳትፎ)

49
1∙3.1 በአካባቢ፣ በአገር ውስጥና ከአገርም ውጪ 8%
ገበያ ያላቸውን ምርቶችና አገልግሎቶች
በዓይነት፣ በጥራት ደረጃና በመጠን
የሚፈለጉበትን አካባቢና ወቅት ከዋጋና
ተያያ መረጃ ጋር የማሰባሰብ ሁኔታ፣
1.3.2 በዩኒዬኑና በአባል ማኀበራት ለገበያ ሊቀርቡ 2%
የሚችሉ ምርቶችንና አገልግሎቶችን መረጃ
የማሰባሰብ እና የግዥ ፍላጎት ላላቸው
አካላትም እንዲደርሳቸው የማድረግ ሁኔታ፣

1.3.3 በዩኒዬኑ ለሽያጭ የቀረቡ እና በዩኒዬኑ 3%


የሚገዙ ምርቶችንና አገልግሎቶችን
ወቅታዊ ዋጋ እያጠናና እየተከታተለ መረጃ
የመስጠቱ ሁኔታ፣

1.3.4 በዩኒዬኑ አማካኝነት ለገበያ የሚቀርቡ 2%


ምርቶችና አገልግሎቶች ጥራታቸውን
የጠበቁ እንዲሆኑ አስፈላጊውን የሙያ ድጋፍ
የማድረግ ሁኔታ፣

1.3.5 የአባላት ምርትና አገልግሎት በገበያ ብቁ 5%


ተወዳዳሪና የተሻለ ዋጋ የሚያገኙበትን ስልት
መቀየስ መቻልና ተግባራዊ ማድረግ

1.3.6 የገበያ ጥናትና ምርምር በማካሄድ የዩኒዬኑን 3%


የግብይት አቅም በማሳደግ አባላት የገበያ
ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረግ ሁኔታ፣

1.3.7 የአባላትን ችግርና ፍላጎት መሰረት አድርጎ 4%


በዩኒዬኑ የሚከናወኑ የግዥና ሽያጭ
ተግባራትን የማቀድ፣ የማስተባበርና
አፈፃፀማቸውንም የመቆጠጣጠር ሁኔታ፣

1.3.8 የአባላትና የዩኒዬኑ ግዥና ሽያጭ እንቅስቃሴ 3%


በዘመናዊና በቀልጣፋ የገበያ መረጃ
የተደገፈና አስተማማኝ እንዲሆን የማድረግ
ጥረት፣

2 የገበያ ልማት ክፍል ኃላፊ ከሥሩ የሚገኙ 3%


ሠራተኞችን አቀናጅቶ (አስተሳስሮ)
የመምራት ብቃት፣ በክፍሉ ሠራተኛው
መካከል የመተባበርና በቡድን የመስራት
መንፈስ የመፍጠር እና ችግር ያለባቸውን
የክፍሉ ሠራተኞችን ለይቶ የሚያስተካክልና
የሚያስተምር ብሎም አስተዳደራዊ
እርምጃ የመውሰድ ብቃት፣

3 በእቅድና በፕሮግራም የመመራት እና 3%


አቅድን የመገምገም ሁኔታ

50
4 የተሻለና ዘመናዊ የመጋዘን አያያዝና 2%
አጠቃቀም አገልግሎት እንዲኖር ያደርጋል፣

5 ለማኀበሩ (ለዩኒየኑ) ዕድገት ዓላማ መሳካት 5%


ያለው ተቆርቋሪነት

6 የሥራ ጊዜውን በማኀበሩ ሥራ ላይ የማዋል 4%


ልምድ፣

7 ማንኛውንም በእጁ የሚገቡ የማኀበሩን 3%


ንብረቶች በጥንቃቄ የመጠቀምና የመያዝ
ብቃት፣

8 ደንበኞች /አባላት በትህትና የማስተናገድ 5%


ችሎታ

9 ከሥራ ባልደረቦቹና ከቅርብ አለቃው ጋር 6%


ተግባብቶ የመስራት ልምድ፣

10 የጽ/ቤቱን ሚስጥር የመጠበቅና ከአሉባልታ 5%


የፀዳ መሆኑ፣
11 ማንኛውንም ከማኀበሩ (ከዩኒየኑ) ሥራ ጋር 5%
በተያያዘ ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጠውን
የሥራ ትዕዛዝ በቅንነት የመቀበልና
የመፈፀም ልምድ፣

ድምር 100%

ቅጽ -------------

በ---------------------የኅ/ሥ/ማኅበር /ዩኒዮን የሠራተኞች የሥራ ውጤት መገምገሚያ ሠነድ፣


የሥራ ግምገማ ጊዜ ከ-------------------እስከ---------------
የሠራተኛው ሥም ------------------------
ሠራተኛው የሚሰራበት ክፍል የግብይት ልማት ክፍል
የሥራ መደቡ የግብይት ልማት ባለሙያ
ለሥራው የአፈጻጸም ደረጃ
ዕ ክን
የመመዘኛ ነጥቦች ከመቶው መ
ተ∙ቁ በጣም
ቅ ውን
የተሰጠ ለ
ዝቅ መካከ ከፍተ ከፍተኛ

ው ኪ
ተኛ ለኛ ኛ
ነጥብ ያ

ከ 50 / / ከ 100
% ከ 60 ከ 85 %
በታ - - በላይ
ች 84.9 99.9
9%/ 9%/
1. የተሰጠውን የሥራ ዕቅድ የመፈፀም ብቃት 58%

51
ለሥራው የአፈጻጸም ደረጃ
ዕ ክን
የመመዘኛ ነጥቦች ከመቶው መ
ተ∙ቁ በጣም
ቅ ውን
የተሰጠ ለ
ዝቅ መካከ ከፍተ ከፍተኛ

ው ኪ
ተኛ ለኛ ኛ
ነጥብ ያ

ከ 50 / / ከ 100
% ከ 60 ከ 85 %
በታ - - በላይ
ች 84.9 99.9
9%/ 9%/
1∙1 አስቀድሞ የአባላትን ፍላጎት በማጥናትና በቅድ በማካተት አባላት/አርሶአደሩ/
የሚፈልጓቸውን ግብዓቶች /የአፈር ማዳበሪያ፣ ምርጥ ዘርና የተለያዩ
ኬሚካሎችን/ በተፈለገው ዓይነት፣ ጥራት፣ መጠንና በተመጣጣኝ ዋጋ
በወቅቱ የማቅረብ ሁኔታ (በግብዓት ግብይት ላይ የነበረው ተሳትፎ) 15%

1.2 የአባላትን የሸቀጥ ፍላጎት በማጥናት/በመሰብሰብ ከጅምላ አከፋፋዬች ወይም


አምራቾች በመግዛት ለአባላት በተፈለገው ዓይነት፣ ጥራት፣ መጠንና
በተመጣጣኝ ዋጋ በወቅቱ የማቅረብ ሁኔታ (በሸቀጥ ግብይት ላይ የነበረው 20%
ተሳትፎ)

1∙3 የአባላትን /የአርሶአደሩን/ ምርት በመግዛትም ሆነ ባለበት ሁኔታ የተሻለ ዋጋ


የመሸጥና አባላትን ተጠቃሚ የማድረግ ሁኔታ(በሠብል ግብይት ላይ የነበረው 25%
ተሳትፎ)
1.3.1 በአካባቢ፣ በአገር ውስጥና ከአገርም ውጪ ገበያ ያላቸውን ምርቶችና 5%
አገልግሎቶች በዓይነት፣ በጥራት ደረጃና በመጠን የሚፈለጉበትን አካባቢና
ተያያ መረጃ ጋር ያሰባስባል፣
ወቅት ከዋጋና ተያያ

1.3.2 በዩኒዬኑና አባል ማኀበራት ለገበያ ሊቀርቡ የሚችሉ ምርቶችንና 5%


አገልግሎቶችን መረጃ ያሰባስባል፡፡ የግዥ ፍላጎት ላላቸው አካላትም
እንዲደርሳቸው ያደርጋል፣
1.3.3 በዩኒዬኑ ለሽያጭ የቀረቡ እና በዩኒዬኑ የሚገዙ ምርቶችንና አገልግሎቶችን 5%
ወቅታዊ ዋጋ እያጠናና እየተከታተለ መረጃ የመስጠቱ ሁኔታ፣
1.3.4 በዩኒዬኑ አማካኝነት ለገበያ የሚቀርቡ ምርቶችና አገልግሎቶች 5%
ጥራታቸውን የጠበቁ እንዲሆኑ አስፈላጊውን የሙያ ድጋፍ የማድረግ
ሁኔታ፣
1.3.5 የአባላት ምርትና አገልግሎት በገበያ ብቁ ተወዳዳሪና የተሻለ ዋጋ 5%
የሚያገኙበትን ስልት መቀየስ መቻልና ተግባራዊ ማድረግ
2 በእቅድና በፕሮግራም የመመራት እና አቅድን የመገምገም ሁኔታ 5%

3∙ የተሻለና ዘመናዊ የመጋዘን አያያዝና አጠቃቀም አገልግሎት እንዲኖር


5%
የማድረግ ሁኔታ፣
4∙ ለማኀበሩ (ለዩኒየኑ) ዕድገት ዓላማ መሳካት ያለው ተቆርቋሪነት 5%

5∙ የሥራ ጊዜውን በማኀበሩ ሥራ ላይ የማዋል ልምድ 4%

6∙ ማንኛውንም በእጁ የሚገቡ የማኀበሩን ንብረቶች በጥንቃቄ የመጠቀምና 3%


የመያዝ ብቃት

52
ለሥራው የአፈጻጸም ደረጃ
ዕ ክን
የመመዘኛ ነጥቦች ከመቶው መ
ተ∙ቁ በጣም
ቅ ውን
የተሰጠ ለ
ዝቅ መካከ ከፍተ ከፍተኛ

ው ኪ
ተኛ ለኛ ኛ
ነጥብ ያ

ከ 50 / / ከ 100
% ከ 60 ከ 85 %
በታ - - በላይ
ች 84.9 99.9
9%/ 9%/
7∙ ደንበኞች /አባላት በትህትና የማስተናገድ ችሎታ 4%

8∙ ከሥራ ባልደረቦቹና ከቅርብ አለቃው ጋር ተግባብቶ የመስራት ልምድ እና 5%


በቡድን የመስራት ሁኔታ

9∙ የጽ/ቤቱን ሚስጥር የመጠበቅና ከአሉባልታ የፀዳ መሆኑ 5%

ወቅታዊ የሥራ ሪፖርት ለቅርብ ኃላፊው የማቅረብ ሁኔታ

10∙ ማንኛውንም ከማኀበሩ (ከዩኒየኑ) ሥራ ጋር በተያያዘ ከቅርብ ኃላፊው 4%


የሚሰጠውን የሥራ ትዕዛዝ በቅንነት የመቀበልና የመፈፀም ልምድ
ድምር 100%

ቅጽ -----
በ---------------------የኅ/ሥ/ማኅበር /ዩኒዮን የሠራተኞች የሥራ ውጤት መገምገሚያ ሠነድ፣
የሥራ ግምገማ ጊዜ ከ-------------------እስከ---------------
የሠራተኛው ሥም ------------------------
ሠራተኛው የሚሰራበት ክፍል የገበያ ልማት ክፍል
የሥራ መደቡ የግዥ ሠራተኛ

ለሥራው መ የአፈጻጸም ደረጃ


ተ∙ የመመዘኛ ነጥቦች ከመቶው ለ ዕ ክን
ቁ የተሰጠው ኪ ቅ ውን በጣም
ነጥብ ያ ድ ዝቅ መካከ ከፍተ ከፍተኛ
ተኛ ለኛ ኛ
ከ 50 /ከ 60- /ከ 85- ከ 100%
% 84.99 99.99 በላይ
በታ %/ %/

1. የተሰጠውን የሥራ ዕቅድ የመፈፀም ብቃት 58%
1.1 በሥራ ክፍሉ ተዘጋጅቶ በሚሠጠው መርሃ ግብር መሰረት 15%
ግዥ የመፈፀም ብቃት፣
1∙2 የግዥ ጥያቄዎችና ትዕዛዞች እንዲሁም የሚገዛውን 15%
የምርት ዓይነት፣ የጥራት ደረጃና ሌሎች መግለጫዎችን

53
ለሥራው መ የአፈጻጸም ደረጃ
ተ∙ የመመዘኛ ነጥቦች ከመቶው ለ ዕ ክን
ቁ የተሰጠው ኪ ቅ ውን በጣም
ነጥብ ያ ድ ዝቅ መካከ ከፍተ ከፍተኛ
ተኛ ለኛ ኛ
ከ 50 /ከ 60- /ከ 85- ከ 100%
% 84.99 99.99 በላይ
በታ %/ %/

ያሟሉ መሆናቸውን የማረጋገጥ ሁኔታ፣
1∙3 ማንኛውንም ዓይነት ግዥ የማኀበሩን /ዩኒዬኑን የግዥ 20%
መመሪያ ተከትሎ የመፈፀም ሁኔታ፣
1∙4 የግዥ ክፍያ በተቻለ መጠን በባንክ በኩል እንዲፈፀም 15%
የማድረግ እና ግዥ ከፈፀመ በኋላ ሂሳቡን ወድያዉኑ
የማወራረድ ሁኔታ፣
1.5 ስለተለያዩ እቃዎች የግዥ መረጃ የማሰባሰብ፣ ጥራቱን 13%
የጠበቀና የተሻለ ዋጋ ያለው ዕቃ እንዲገዛ የማድረጉ
ሁኔታ፣
2 ለማኀበሩ (ለዩኒየኑ) ዕድገት ዓላማ መሳካት ያለው 5%
ተቆርቋሪነት
3 የሥራ ጊዜውን በማኀበሩ ሥራ ላይ የማዋል ልምድ 3%
4 ማንኛውንም በእጁ የሚገቡ የማኀበሩን ንብረቶች 2%
በጥንቃቄ የመጠቀምና የመያዝ ብቃት
5 ደንበኞች /አባላት በትህትና የማስተናገድ ችሎታ 2%
6 ከሥራ ባልደረቦቹና ከቅርብ አለቃው ጋር ተግባብቶ 2%
የመስራት ልምድ እና በቡድን የመስራት ሁኔታ
7 የጽ/ቤቱን ሚስጥር የመጠበቅና ከአሉባልታ የፀዳ መሆኑ 3%
8 ወቅታዊ የሥራ ሪፖርት ለቅርብ ኃላፊው የማቅረብ 2%
ሁኔታ
9 ማንኛውንም ከማኀበሩ (ከዩኒየኑ) ሥራ ጋር በተያያዘ 3%
ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጠውን የሥራ ትዕዛዝ በቅንነት
የመቀበልና የመፈፀም ልምድ
ድምር 100%

ቅጽ -------------------
በ---------------------የኅ/ሥ/ማኅበር /ዩኒዮን የሠራተኞች የሥራ ውጤት መገምገሚያ ሠነድ፣
የሥራ ግምገማ ጊዜ ከ-------------------እስከ---------------
የሠራተኛው ሥም ------------------------
ሠራተኛው የሚሰራበት ክፍል የገበያ ልማት ክፍል
የሥራ መደቡ የሽያጭ ሠራተኛ

54
ለሥራው የአፈጻጸም ደረጃ
ዕቅ ክንውን
ተ∙ የመመዘኛ ነጥቦች ከመቶው መለኪያ
በጣም

ቁ የተሰጠው
ዝቅ መካከለ ከፍተኛ ከፍተኛ
ነጥብ
ተኛ ኛ
ከ 50 /ከ 60- /ከ 85- ከ 100
% 84.99 99.99 %
በታ %/ %/ በላይ

1. የተሰጠውን የሥራ ዕቅድ የመፈፀም ብቃት 58%

1.1 ማኅበሩ የሚሸጣቸዉን ምርቶችና አገልግሎቶች ዓይነት፣ 15%


መጠንና የጥራት ደረጃ እና ሌሎች አስፈላጊ
መግለጫዎችን የማዘጋጀት እና ለተጠቃሚዎችም
የማስተዋወቅ ሁኔታ፣
1∙2 የማኅበሩ ምርቶችና አገልግሎቶች በየጥራት ደረጃቸዉ እና
እና 15%
ዓይነታቸዉ እንዲሁም እንደየተገዙበት የጊዜ ቅደም
ተከተልና የምርት ባህሪ በማደራጀት አመች የሆነ የሽያጭ
ዕቅድ የማዘጋጀት እና የሽያጭ ተግባርም የማካሄድ ሁኔታ፣

1∙3 ማንኛውንም ዓይነት ሽያጭ የማኀበሩን የሽያጭ መመሪያ 20%


ተከትሎ የመሸጡ ሁኔታ፣
1∙4 የሽያጭ ገቢ ሂሳቦች በተቻለ መጠን በማኅበሩ የባንክ ሂሳብ 10%
በኩል ገቢ እንዲደረጉ የማድረግ እና የሽያጭ ገቢ እንደተገኘ
ወድያዉኑ ሒሳቡን የማወራረድ ሁኔታ፣
1.5 የገበያ መረጃን በመጠቀም ለሽያጭ የሚቀርቡ ምርቶችንና 5%
አገልግሎቶችን በተሻለ ዋጋ እንዲሸጡ የማድረጉ ሁኔታ፣
1.6 ለሽያጭ የቀረቡ ምርቶችና አገልግሎቶች የጥራት 4%
ደረጃቸውን እንደጠበቁ እንዲሸጡ ጥረት የማድረጉ እና
ከአቅም በላይ ለሆኑ ችግሮች በወቅቱ ለሚመለከተው አካል
የማሳወቁ ሁኔታ፣
2 የሥራ ጊዜውን በማኀበሩ ሥራ ላይ የማዋል ልምድ 5%

3 ማንኛውንም በእጁ የሚገቡ የማኀበሩን ንብረቶች በጥንቃቄ 3%


የመጠቀምና የመያዝ ብቃት
4 ደንበኞች /አባላት በትህትና የማስተናገድ ችሎታ 10%

5 ከሥራ ባልደረቦቹና ከቅርብ አለቃው ጋር ተግባብቶ 3%


የመስራት ልምድ እና በቡድን የመስራት ሁኔታ
6 የጽ/ቤቱን ሚስጥር የመጠበቅና ከአሉባልታ የፀዳ መሆኑ 3%

7 ወቅታዊ የሥራ ሪፖርት ለቅርብ ኃላፊው የማቅረብ ሁኔታ 3%

8 ማንኛውንም ከማኀበሩ (ከዩኒየኑ) ሥራ ጋር በተያያዘ ከቅርብ 4%


ኃላፊው የሚሰጠውን የሥራ ትዕዛዝ በቅንነት የመቀበልና
የመፈፀም ልምድ
ድምር 100%

55
ቅጽ -----------
በ---------------------የኅ/ሥ/ማኅበር /ዩኒዮን የሠራተኞች የሥራ ውጤት መገምገሚያ ሠነድ፣
የሥራ ግምገማ ጊዜ ከ-------------------እስከ---------------
የሠራተኛው ሥም ------------------------
ሠራተኛው የሚሰራበት ክፍል የገበያ ልማት ክፍል
የሥራ መደቡ የመጋዘን ሠራተኛ
ለሥራው የአፈጻጸም ደረጃ
ዕ ክን
የመመዘኛ ነጥቦች ከመቶው መለ
ተ∙ቁ ዝቅ በጣም
ቅ ውን
የተሰጠ ኪያ
ተኛ መካከለኛ ከፍተ ከፍተኛ



ነጥብ
ከ 50% /ከ 60- / ከ 100
በታች 84.99%/ ከ 85- %
99.9 በላይ
9%/
1. የተሰጠውን የሥራ ዕቅድ የመፈፀም ብቃት 58%

1.1 ለማኀበሩ /ዩኒዬኑ ገቢ የሚደረጉ ንብረቶች ዓይነታቸዉን 15%


፣መጠናቸዉን፣ የጥራት ደረጃቸዉን፣ የተመረቱበትን ጊዜና ቦታ እና
ሌሎች መግለጫዎችን ከያዙ ሰነዶች ጋር በግዥ መመሪያ መሠረት
መቅረባቸውን አረጋግጦ የመረከቡ ሁኔታ
1∙2 ገቢ ሆነዉ በመጋዘን ዉስጥ የሚገኙ ንብረቶች በጥራት ደረጃቸዉ፣ 15%
በዓይነታቸዉና በተሰሩበት /በተመረቱበት ቅደም ተከተል
ከነዋጋቸዉ ለይቶ በመመዝገብ ለእንቅስቃሴ በሚያመች መልኩ
እንዲደረደሩ የማድረጉ ሁኔታ
1∙3 ንብረቶች በንብረት አስተዳደር አሰራር መሠረት ወጪና ገቢ 20%
እንዲሆኑ የማድረግ ሁኔታ
1∙4 በመጋዘን ዉስጥ ያሉ ንብረቶችን ዓይነት፣ መጠንና ዋጋ እንዲሁም 7%
የገቢና ወጪ እንቅስቃሴ በቀላሉ ለመቆጣጠር የሚያስችል
ተከታታይነት ያለዉ የመቆጣጠሪያ ካርድ አዘጋጅቶ የመመዝገቡ
ሁኔታ

1.5 የንብረት ክምችትና አደራደር ለብልሽት የማያጋልጥና በየጊዜዉ 4%


ለሚደረግ ማናቸዉም ቁጥጥር አመቺ እንዲሆን የማድረግ ሁኔታ

1.6 ንብረት ክፍሉ ወይም መጋዘኑ በተገቢ ሁኔታ አየር የሚያገኝ 4%


ለእርጥበትና ፀሀይ የማይጋለጥና ከተባይና ከባዕድ ነገሮች የፀዳ
መሆኑን የማረጋገጥ ሁኔታ

1.7 ወደ ማኀበሩ /ዩኒዬኑ የሚገባና ከማኀበሩ /ዩኒዬኑ የሚወጣ 3%


ማንኛውም ንብረት በክምችት ወቅት የጥራት፣ የመበላሸት ወይም

56
ለሥራው የአፈጻጸም ደረጃ
ዕ ክን
የመመዘኛ ነጥቦች ከመቶው መለ
ተ∙ቁ ዝቅ በጣም
ቅ ውን
የተሰጠ ኪያ
ተኛ መካከለኛ ከፍተ ከፍተኛ



ነጥብ
ከ 50% /ከ 60- / ከ 100
በታች 84.99%/ ከ 85- %
99.9 በላይ
9%/
የመሰበር ችግር እንዳይደርስበት አስፈላጊውን ጥንቃቄ የማድረጉ
ሁኔታ

1.8 ለአባላትና ለሌሎች ኀብረት ሥራ ማኀበራት በሚመለከተዉ ኃላፊ 2%


የተፈቀደላቸዉ መሆኑን በማረጋገጥ የመጋዘን አገልግሎት
እንዲያገኙ የማድረጉ ሁኔታ

1.9 በወር፣ በሦስት ወር፣ በዓመቱ መጨረሻ ወይም አስፈላጊ ሆኖ 2%


በሚገኝበት ማንኛዉም ጊዜ በቁጥጥር ኮሚቴዉ፣ በኦዲተሩ ወይም
በጽሑፍ ፈቃድ ለተሰጠዉ አካል ብቻ ንብረት የማስቆጠሩ ሁኔታ

1.10 ያልተፈቀዱ ንብረቶች ወይም ያልተፈቀደላቸዉ ግለሰቦች በመጋዘን 5%


ዉስጥ እንዳይገኙ የመቆጣጠር እና የማኅበሩ የመጋዘን ዉስጥ
እንቅስቃሴ መረጃዎች ላልተፈቀደላቸዉ አካላት እንዳይደርስ
አስፈላጊውን ጥንቃቄ የማድረጉ ሁኔታ

1.11 በመጋዘን ዉስጥ የተከማቹ ንብረቶች የመጠቀሚያ ጊዜ 3%


ሳያልፍባቸዉ ጥቅም ላይ እንዲዉሉ በየጊዜዉ ክትትል የማድረግ፣
ለሚመለከታቸዉ ኃላፊዎችም ወቅታዊ መረጃ የመስጠት፣
ስልቶችን የመቀየስ እና ሲፈቀዱም የመፈፀም ሁኔታ

3 የሥራ ጊዜውን በማኀበሩ ሥራ ላይ የማዋል ልምድ 2%

4 ማንኛውንም በእጁ የሚገቡ የማኀበሩን ንብረቶች በጥንቃቄ 3%


የመጠቀምና የመያዝ ብቃት

5 ደንበኞች /አባላት በትህትና የማስተናገድ ችሎታ 5%

6 ከሥራ ባልደረቦቹና ከቅርብ አለቃው ጋር ተግባብቶ የመስራት ልምድ 2%


እና በቡድን የመስራት ሁኔታ

7 የጽ/ቤቱን ሚስጥር የመጠበቅና ከአሉባልታ የፀዳ መሆኑ 4%

8 ወቅታዊ የሥራ ሪፖርት ለቅርብ ኃላፊው የማቅረብ ሁኔታ 2%

9 ማንኛውንም ከማኀበሩ (ከዩኒየኑ) ሥራ ጋር በተያያዘ ከቅርብ 2%


ኃላፊው የሚሰጠውን የሥራ ትዕዛዝ በቅንነት የመቀበልና የመፈፀም
ልምድ

57
ለሥራው የአፈጻጸም ደረጃ
ዕ ክን
የመመዘኛ ነጥቦች ከመቶው መለ
ተ∙ቁ ዝቅ በጣም
ቅ ውን
የተሰጠ ኪያ
ተኛ መካከለኛ ከፍተ ከፍተኛ



ነጥብ
ከ 50% /ከ 60- / ከ 100
በታች 84.99%/ ከ 85- %
99.9 በላይ
9%/
ድምር 100%

ቅጽ-------
በ---------------------የኅ/ሥ/ማኅበር /ዩኒዮን የሠራተኞች የሥራ ውጤት መገምገሚያ ሠነድ፣
የሥራ ግምገማ ጊዜ ከ-------------------እስከ---------------
የሠራተኛው ሥም ------------------------
ሠራተኛው የሚሰራበት ክፍል አስተዳደርና ፋይናንስ አገልግሎት ክፍል
የሥራ መደቡ ሂሳብ ሠራተኛ
ለሥራው የአፈጻጸም ደረጃ
ተ∙ የመመዘኛ ነጥቦች ከመቶው መለ ዕቅድ
ቁ የተሰጠ ኪያ ክንው ዝቅተ በጣም
ው ን ኛ መካከለኛ ከፍተኛ ከፍተኛ
ነጥብ
ከ 50% /ከ 60- /ከ 85- ከ 100
በታች 84.99% 99.99 %
/ %/ በላይ
1. የተሰጠውን የሥራ ዕቅድ የመፈፀም ብቃት 58%
1. የማኀበሩ/የዩኒዬኑ ገቢና ወጪ ሂሳብ 15%
ማንኛውንም የማኀበሩ/
1 ሥራ የማከናወን ሁኔታ፣
1∙ የማኀበሩን /የዩኒዬኑን ወጪና ገቢ ሂሳቦችን 15%
2 የመያዝና በአግባቡም በመዛግብት ላይ የመመዝገብ
ሁኔታ፣
1∙ ማንኛውንም ሂሳብ ነክ ሰነዶች በጥንቃቄ የመያዝ 20%
3 ሁኔታ፣
1∙ በዕለቱ በጥሬ ገንዘብም ሆነ በዓይነት የሚደረጉ 10%
4 የገቢና የወጪ ሂሳቦች በተገቢ ሰነዶችና መዛግብት
የማስፈር ሁኔታ፣

1. የግ ፋክቱሮች ከትክክለኛ ድርጅት የመጡና 5%


የግ
5 የተሟሉ መሆናቸውን አረጋግጦ ወጪ የማዘጋጀትና
የመመዝገብ ሁኔታ፣

58
ለሥራው የአፈጻጸም ደረጃ
ተ∙ የመመዘኛ ነጥቦች ከመቶው መለ ዕቅድ
ቁ የተሰጠ ኪያ ክንው ዝቅተ በጣም
ው ን ኛ መካከለኛ ከፍተኛ ከፍተኛ
ነጥብ
ከ 50% /ከ 60- /ከ 85- ከ 100
በታች 84.99% 99.99 %
/ %/ በላይ
1. በየወሩ መጨረሻ የወጪና ገቢ መዛግብትን ሂሳብ 8%
6 በማጠናቀቅና ድምሮችን በማስታረቅ የገቢና የወጪ
ሂሳቦች የየአርዕስታቸውን ድምር በሂሳብ
አርዕስታቸው ላይ የመመዝገብና የየወሩን የሂሳብ
መሞከሪያ ሚዛን የማዘጋጀት ሁኔታ፣
1. በዱቤ የተሸጡ ዕቃና ለአባላት ከተሰጠ ብድር 5%
7 የሚጠበቅ ገቢ በወቅቱ ገቢ መሆኑን የማረጋገጥ
ሁኔታ፣
1. በዓመት አንድ ጊዜ የማኀበሩን የትርፍና ኪሣራ፣ 5%
8 የሃብትና ዕዳ መግለጫ የማዘጋጀት እና የማኀበሩ
ሂሳብ እንዲመረመር ፕሮግራም እንዲያዝ የማድረግ
ሁኔታ
2 ለማኀበሩ (ለዩኒየኑ) ዕድገት ዓላማ መሳካት ያለው 2%
ተቆርቋሪነት
3 የሥራ ጊዜውን በማኀበሩ ሥራ ላይ የማዋል ልምድ 2%
4 ማንኛውንም በእጁ የሚገቡ የማኀበሩን ንብረቶች 2%
በጥንቃቄ የመጠቀምና የመያዝ ብቃት
5 ደንበኞችን /አባላትንና ሌሎች ደንበኞችን/ በትህትናና 3%
በአግባቡ የማስተናገድ ችሎታ
6 ከሥራ ባልደረቦቹና ከቅርብ አለቃው ጋር ተግባብቶ 2%
የመስራት ልምድ እና በቡድን የመስራት ሁኔታ
7 የጽ/ቤቱን ሚስጥር የመጠበቅና ከአሉባልታ የፀዳ 2%
መሆኑ
8 ወቅታዊ የሥራ ሪፖርት ለቅርብ ኃላፊው የማቅረብ 2%
ሁኔታ
9 ማንኛውንም ከማኀበሩ (ከዩኒየኑ) ሥራ ጋር በተያያዘ 2%
ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጠውን የሥራ ትዕዛዝ
በቅንነት የመቀበልና የመፈፀም ልምድ

ቅጽ---------
በ---------------------የኅ/ሥ/ማኅበር /ዩኒዮን የሠራተኞች የሥራ ውጤት መገምገሚያ ሠነድ፣
የሥራ ግምገማ ጊዜ ከ-------------------እስከ---------------
የሠራተኛው ሥም ------------------------
ሠራተኛው የሚሰራበት ክፍል አስተዳደርና ፋይናንስ አገልግሎት ክፍል

59
የሥራ መደቡ ገንዘብ ያዥ

ለሥራው የአፈጻጸም ደረጃ


ተ∙ቁ የመመዘኛ ነጥቦች ከመቶው መ ዕ ክን
የተሰጠው ለ ቅ ው ዝቅተ በጣም
ነጥብ ኪ ድ ን ኛ መካከ ከፍተኛ ከፍተኛ
ያ ለኛ
ከ 50% /ከ 60- /ከ 85- ከ 100
በታች 84.99 99.99%/ %
%/ በላይ
1. የተሰጠውን የሥራ ዕቅድ የመፈፀም ብቃት 58%

1.1 የማኅበሩ/የዩኒዬኑ ገቢዎች በተፈቀደ የገቢ መሰብሰቢያ


የማኅበሩ/ 15%
ደረሰኝ ብቻ መመዝገቡን እያረጋገጠ ፈርሞ የመቀበል ሁኔታ

1∙2 የዕየለቱን ገቢና ወጪ ገንዘብ ዝርዝርና መጠንን ምክንያቱን 15%


ለይቶ የመመዝገብና በተጠየቀ ጊዜ ለኃላፊዎቹ የማቅረብ
ብቃት

1∙3 በኃላፊነቱ የተሰጠውን /የተረከበውን የማኀበሩን ገንዘብ 20%


በአግባቡ የመያዝ ሁኔታ፣

1∙4 በኃላፊዎቹ የታዘዙትን ክፍያዎች ህጋዊነቱን በማረጋገጥ 8%


ክፍያ የመፈፀም ሁኔታ፣

1.5 ማቆያ ሰነዶችን፣ መዛግብቶችንና ሌሎች የሂሳብ 5%


ማስረጃዎችን በጥንቃቄ የመያዝ ብቃት፣

1.6 በየጊዜውና እንደአስፈላጊነቱ የገንዘብ ቆጠራ እንዲከናወን 4%


የማድረግ ሁኔታ፣

1.7 በሂሳብ ምርመራ ወቅት ማንኛዉንም ህጋዊ ሁኔታና መረጃ 7%


በማሟላት ሂሳቡን የማስመርመር ሁኔታ

1.8 በማኅበሩ/በዩኒዬኑ ደንብና መመሪያዎች ከተፈቀደዉ ገንዘብ


በማኅበሩ/ 5%
በላይ በሳጥን እንዳይገኝ፣ ያልተፈቀዱ የክፍያ ትዕዛዞች
ግለሰብ/አካል ክፍያ
እንዳይፈፀሙ፣ ወይም ለማይገባዉ ግለሰብ/
እንዳይፈፀም የመጠበቅ ሁኔታ፣

1.9 ያልተሰበሰቡ ገቢዎች በወቅቱ እንዲሰበሰቡ እና በሰነድ ላይ 3%


ያሉ ሂሳቦች በወቅቱ እንዲወራረዱ ክትትል የማድረግና፣
ለሚመለከታቸዉም ኃላፊዎች የማሳወቅ ሁኔታ፣

1.10 የማኅበሩ/የዩኒዬኑ ገቢዎችና ክፍያዎች በባንክ


ማናቸዉም የማኅበሩ/ 2%
አማካኝነት እንዲፈፀሙና ከዚህ ዉጭ የሚያጋጥሙ የጥሬ
ገንዘብ ገቢዎች በፍጥነት ወደ ባንክ እንዲገቡ የማድረግ
ብቃት፣

60
ለሥራው የአፈጻጸም ደረጃ
ተ∙ቁ የመመዘኛ ነጥቦች ከመቶው መ ዕ ክን
የተሰጠው ለ ቅ ው ዝቅተ በጣም
ነጥብ ኪ ድ ን ኛ መካከ ከፍተኛ ከፍተኛ
ያ ለኛ
ከ 50% /ከ 60- /ከ 85- ከ 100
በታች 84.99 99.99%/ %
%/ በላይ
2 ለማኀበሩ (ለዩኒየኑ) ዕድገት ዓላማ መሳካት ያለው 2%
ተቆርቋሪነት

3 የሥራ ጊዜውን በማኀበሩ ሥራ ላይ የማዋል ልምድ 2%

4 ማንኛውንም በእጁ የሚገቡ የማኀበሩን ንብረቶች በጥንቃቄ 2%


የመጠቀምና የመያዝ ብቃት

5 ደንበኞችን /አባላትንና ሌሎች ደንበኞችን/ በትህትናና በአግባቡ 2%


የማስተናገድ ችሎታ

6 ከሥራ ባልደረቦቹና ከቅርብ አለቃው ጋር ተግባብቶ የመስራት 2%


ልምድ እና በቡድን የመስራት ሁኔታ

7 የጽ/ቤቱን ሚስጥር የመጠበቅና ከአሉባልታ የፀዳ መሆኑ 2%

8 ወቅታዊ የሥራ ሪፖርት ለቅርብ ኃላፊው የማቅረብ ሁኔታ 2%

9 ማንኛውንም ከማኀበሩ (ከዩኒየኑ) ሥራ ጋር በተያያዘ ከቅርብ 2%


ኃላፊው የሚሰጠውን የሥራ ትዕዛዝ በቅንነት የመቀበልና
የመፈፀም ልምድ

ድምር 100%

ቅጽ----------
በ---------------------የኅ/ሥ/ማኅበር /ዩኒዮን የሠራተኞች የሥራ ውጤት መገምገሚያ ቅጽ፣
የሥራ ግምገማ ጊዜ ከ-------------------እስከ---------------
የሠራተኛው ሥም ------------------------
ሠራተኛው የሚሰራበት ክፍል ለአስተዳደርና ፋይናንስ አገልግሎት ክፍል
የሥራ መደቡ የሰዉ ኃይልና ንብረት አስተዳደር ሠራተኛ

61
ለሥራው የአፈጻጸም ደረጃ
ተ∙ቁ የመመዘኛ ነጥቦች ከመቶው መለ ዕ ክን
የተሰጠው ኪያ ቅ ው ዝ በጣም
ነጥብ ድ ን ቅተኛ መካከለኛ ከፍተኛ ከፍተኛ

ከ 50 /ከ 60- /ከ 85- ከ 100


% 84.99%/ 99.99%/ %
በታች በላይ
1. የተሰጠውን የሥራ ዕቅድ የመፈፀም ብቃት 58%
1.1 የዩኒዬኑን የአጭር፣የመካከለኛና የረጅም ጊዜ የሰዉ ኃይል 12%
ፍላጎት እያጠና ያቅዳል፤ የሰው ኃይል ለማሟላት በተያዘው
ዕቅድ መሠረት ሠራተኛ የማሳደግ፣ የማዛወርና የመቅጠር
ሥራ ሂደትን ማመቻቸት፣
1∙2 የቅጥር፣ እድገትና ዝውውር ማስታወቂዎችን በወቅቱ 12%
የማውጣት ብቃት
1∙3 በየእለቱ በሥራ ላይ ያለውን የሰው ኃይል የመከታተልና 15%
የመቆጣጠር ብቃት፣
1∙4 የዩኒዬኑን የሰው ኃይል ዝርዝር መረጃ የመያዝ ብቃት፣ 8%
1.5 ሠራተኞች በስራ ሰዓት በስራ ላይ መሆናቸዉን 5%
የመቆጣጠር እና ከሥራ ሲቀሩ የቀሩበትን ምክንያት
በማጣራት አስፈላጊውን ክትትል የማድረግ ብቃት እና
የክትትሉ
የክትትሉን ውጤት ለሚመለከተው የቅርብ አላቃው
የማሳወቅ ሁኔታ /ያለበቂ ማስረጃ በሥራ ገበታቸው
ሁኔታ/፣
ያልተገኙትን ሠራተኞች ሁኔታ/
1.6 አዲስ ሠራተኛ ሲቀጠር ተገቢውን ስልጠናና ልምድ 5%
መውሰዱን የመከታተል፣ ሠራተኛ ሲሰናበትም የማኀበሩን
ማንኛውም ንብረትና መረጃ ማስረከቡን የመከታተልና
የማስፈፀም ብቃት
1.7 በየወቅቱ የሚፈለጉ የአስተዳደር ነክ መረጃዎች 2%
በሚጠየቅበት ጊዜ የማቅረብ ብቃት
1.8 የዩኒዬኑን የሰው ኃይል ፍላጎት በመለየት ቀልጣፋ የሰው 3%
ኃይል አጠቃቀም እንዲኖር የማድረግ ሁኔታ
1.9 በየወሩ የደመወዝ ክፍያ ከመፈፀሙ በፊት አስፈላጊ መረጃ 3%
የማቅረብ ሁኔታ
1.10 የአላቂና ቋሚ ንብረቶች አያያዝና አጠቃቀም በዩኒዬኑ 3%
ደንብና መመሪያ ብቻ መሠረት መከናወኑን የማረጋገጥና
የመቆጣጣር ብቃት፣
1.11 ብልሽት የደረሰባቸውን የዩኒዬኑን ልዩ ልዩ ንብረቶች በወቅቱ 3%
ተጠግነው አገልግሎት እንዲሰጡ የማድረግ ብቃት፣

1.12 የዩኒዬኑ ንብረት ለሥራ የተረከቡ ኃላፊዎችና ሠራተኞች 3%


ንብረቱን ለዩኒዬኑ ስራ ብቻ ማዋላቸዉንና ከኃላፊነት
ሲነሱም ማስረከባቸዉን የመከታተልና የመቆጣጠር ሁኔታ፣

1.12 በመጋዘን የሚከማቹ ንብረቶች ከእሳት፣ ከአቧራና ከዝናብ 5%


ወዘተ እንዲጠበቁ አስፈላጊውን ክትትል የማድረግ ሁኔታ፣

62
ለሥራው የአፈጻጸም ደረጃ
ተ∙ቁ የመመዘኛ ነጥቦች ከመቶው መለ ዕ ክን
የተሰጠው ኪያ ቅ ው ዝ በጣም
ነጥብ ድ ን ቅተኛ መካከለኛ ከፍተኛ ከፍተኛ

ከ 50 /ከ 60- /ከ 85- ከ 100


% 84.99%/ 99.99%/ %
በታች በላይ
1.13 የዩኒዬኑ ስልክ፣ መብራት እና የውኃ አገልግሎትና ሌሎች 2%
አገልግሎቶች ተሟልተው እንዲገኙ የማድረግና፣ በብልሽት
ምክንያት አገልግሎት ሲያቋርጡ ለሚመለከተው
በማሳወቅ እንዲጠገኑ የማድረግ እና .የስልክ፣ የመብራትና
የውኃ አጠቃቀም በአግባቡ መሆኑን የመቆጣጠርና
የአገልግሎት ክፍያም በወቅቱ እንዲፈፀም የማድረግ
ብቃት፣

1.14 የዩኒዬኑን ተሽከርካሪዎች ሥምሪትና የነዳጅ አጠቃቀም 3%


የመቆጣጠርና ተሽከርካሪዎች ሲበላሹ በወቅቱ እንዲጠገኑ
የማድረግ ብቃት
1.15 ለማኀበሩ (ለዩኒየኑ) ዕድገት ዓላማ መሳካት ያለው 2%
ተቆርቋሪነት
1.16 የሥራ ጊዜውን በማኀበሩ ሥራ ላይ የማዋል ልምድ 1%
1.17 ማንኛውንም በእጁ የሚገቡ የማኀበሩን ንብረቶች በጥንቃቄ 2%
የመጠቀምና የመያዝ ብቃት
1.18 ደንበኞችን /አባላትንና ሌሎች ደንበኞችን/ በትህትናና 2%
በአግባቡ የማስተናገድ ችሎታ
1.19 ከሥራ ባልደረቦቹና ከቅርብ አለቃው ጋር ተግባብቶ 2%
የመስራት ልምድ እና በቡድን የመስራት ሁኔታ
1.20 የጽ/ቤቱን ሚስጥር የመጠበቅና ከአሉባልታ የፀዳ መሆኑ 2%
1.21 ወቅታዊ የሥራ ሪፖርት ለቅርብ ኃላፊው የማቅረብ ሁኔታ 2%

1.22 ማንኛውንም ከማኀበሩ (ከዩኒየኑ) ሥራ ጋር በተያያዘ ከቅርብ 3%


ኃላፊው የሚሰጠውን የሥራ ትዕዛዝ በቅንነት የመቀበልና
የመፈፀም ልምድ

ቅጽ--------------
በ---------------------የኅ/ሥ/ማኅበር /ዩኒዮን የሠራተኞች የሥራ ውጤት መገምገሚያ ሠነድ፣
የሥራ ግምገማ ጊዜ ከ-------------------እስከ---------------
የሠራተኛው ሥም ------------------------
ሠራተኛው የሚሰራበት ክፍል አስተዳደርና ፋይናንስ አገልግሎት ክፍል
የሥራ መደቡ የከባድ መኪና ሹፌር

63
ለሥራው የአፈጻጸም ደረጃ
ተ∙ የመመዘኛ ነጥቦች ከመቶው መለ ዕቅድ ክ
ቁ የተሰጠ ኪያ ን ዝቅ በጣም
ው ው ተኛ መካከለኛ ከፍተኛ ከፍተኛ
ነጥብ ን
ከ 50% /ከ 60- /ከ 85- ከ 100
በታች 84.99% 99.99 %
/ %/ በላይ
1. የተሰጠውን የሥራ ዕቅድ የመፈፀም ብቃት 58%

1.1 ተሽከርካሪውን ከማንቀሳቀሱ በፊት ጎማዎችና መብራቶች 15%


በትክክል መስራታቸውንና በቂ ነዳጅና ቅባት መኖሩንና በአጠቃላይ
ተሽከርካሪዉ ለስራ ብቃት ያለዉ መሆኑን የማረጋገጥ ብቃት

1∙2 ከኃላፊው ግልጽ የሥራ ትዕዛዝ ሲደርሰው አስፈላጊ መረጃዎችን 15%


በመያዝ ተገቢውን የማጓጓዝ አገልግሎት የመስጠት ብቃት፣

1∙3 ዘወትር የተሽከርካሪውን ንፅህና የመጠበቅ፣ ደህንነቱ በተሟላ 20%


ሁኔታ ላይ መገኘቱን የማረጋገጥ፣ ብልሽት ሲኖር በወቅቱ
እንዲጠገን ለኃላፊው የማሳወቅ፣ ውጤቱንም የመከታተል ብቃት

1∙4 የተሽከርካሪውን የተለያዩ መፍቻዎችና የመቀየሪያ ጎማዎች 10%


በጥንቃቄና በአግባቡ የመያዝ ብቃት፣

1.5 በየእለቱ የተጓዘውን ርቀት፣ የፈጀውን ነዳጅና የቅባት ወጪ ለዚሁ 8%


በተዘጋጀው ቅጽ የመመዝገብ፣ ለኃላፊውም ሪፖርት የማቅረብ
ሁኔታ፣

1.6 ተሽከርካሪዉ የዩኒዬኑ ተግባር ላልሆነ አገልግሎት እንዳይዉልና 8%


ለተሽከርካሪዉ ደኅንነት አስተማማኝ ባልሆነና ባልተፈቀደ ቦታ
እንዳይገኝ ጥንቃቄ የማድረግ ሁኔታ፣

1.7 ስራዉን በሚሰራበት ሁሉ በተሽከርካሪዉ፣ በጫነዉ ንብረት ወይም 4%


በሌሎች ንብረቶችና በሕይወት ላይ አደጋ በማያስከትል ሁኔታ
በጥንቃቄ የመስራቱ ሁኔታ፣

1.8 ተሽከርካሪው ዓመታዊ የቴክኒክ ምርመራ እንዲደረግለት በወቅቱ 3%


ለኃላፊዉ የማቅረብና፣ ሲፈቀድም የማስመርመር ሁኔታ

2 ለማኀበሩ (ለዩኒየኑ) ዕድገት ዓላማ መሳካት ያለው ተቆርቋሪነት 2%

3 የሥራ ጊዜውን በማኀበሩ ሥራ ላይ የማዋል ልምድ 2%

4 ማንኛውንም በእጁ የሚገቡ የማኀበሩን ንብረቶች በጥንቃቄ 3%


የመጠቀምና የመያዝ ብቃት

64
ለሥራው የአፈጻጸም ደረጃ
ተ∙ የመመዘኛ ነጥቦች ከመቶው መለ ዕቅድ ክ
ቁ የተሰጠ ኪያ ን ዝቅ በጣም
ው ው ተኛ መካከለኛ ከፍተኛ ከፍተኛ
ነጥብ ን
ከ 50% /ከ 60- /ከ 85- ከ 100
በታች 84.99% 99.99 %
/ %/ በላይ
5 ደንበኞችን /አባላትንና ሌሎች ደንበኞችን/ በትህትናና በአግባቡ 2%
የማስተናገድ ችሎታ&

6 ከሥራ ባልደረቦቹና ከቅርብ አለቃው ጋር ተግባብቶ የመስራት 2%


ልምድ እና በቡድን የመስራት ሁኔታ

7 የጽ/ቤቱን ሚስጥር የመጠበቅና ከአሉባልታ የፀዳ መሆኑ 2%

8 ወቅታዊ የሥራ ሪፖርት ለቅርብ ኃላፊው የማቅረብ ሁኔታ 2%

9 ማንኛውንም ከማኀበሩ (ከዩኒየኑ) ሥራ ጋር በተያያዘ ከቅርብ 2%


ኃላፊው የሚሰጠውን የሥራ ትዕዛዝ በቅንነት የመቀበልና
የመፈፀም ልምድ

ድምር 100%

ቅጽ--------
በ---------------------የኅ/ሥ/ማኅበር /ዩኒዬን የሠራተኞች የሥራ ውጤት መገምገሚያ ሠነድ፣

65
የሥራ ግምገማ ጊዜ ከ-------------------እስከ---------------
የሠራተኛው ሥም ------------------------
ሠራተኛው የሚሰራበት ክፍል አስተዳደርና ፋይናንስ አገልግሎት ክፍል
የሥራ መደቡ ዘበኛና አትክልተኛ
ለሥራው መለ ዕ ክ የአፈጻጸም ደረጃ
ተ∙ቁ የመመዘኛ ነጥቦች ከመቶው ኪያ ቅ ን
የተሰጠው ድ ው ዝ በጣም
ነጥብ ን ቅተኛ መካከለኛ ከፍተኛ ከፍተኛ

ከ 50% /ከ 60- /ከ 85- ከ 100%
በታች 84.99%/ 99.99%/ በላይ
1. የተሰጠውን የሥራ ዕቅድ የመፈፀም ብቃት 58%
1.1 ለጥበቃ በተመደበበት ቦታ በሰዓቱ በመገኘት የማኀበሩን 25%
ግቢና ንብረት ከጥፋትና ጉዳት የመጠበቅ ብቃት፣

1∙2 ለጥበቃ ሥራ ማከናወኛ የተሰጠውን የጦር መሣሪያና 20%


ንብረት በጥንቃቄ የመያዝና ለተፈቀደለት ስራ ብቻ
የማዋል ሁኔታ

1∙3 የማኀበሩ/ዩኒዬኑ ንብረት በማንኛዉም ግለሰብ ወይም


የማኀበሩ/ 15%
አካላት እንዳይሠረቅ ጥብቅ ቁጥጥር የማድረግና
አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘዉ የመፈተሽ፣ ለስራ ጉዳይ
የሚወጡ ንብረቶችን በሚመለከተው ኃላፊ የተፈቀዱ
መሆኑን የማረጋገጥና፣ ማስረጃም የመያዝ ሁኔታ

1∙4 በጥበቃ ሥራ ላይ እያለ አደጋ ወይም የተለየ ችግር 10%


ሲደርስ በስልክ ወይም በተገኘው ፈጣን የመገናኛ ዘዴ
ሁኔታውን ለኃላፊው ወይም ለሚመለከተው አካል
የማሳወቅ ሁኔታ፣

1.5 እያንዳንዱ ሠራተኛ ከስራ ሲወጣ በርና መስኮት 10%


መቆለፉን፣ መብራት ማጥፋቱንና በሰዓቱ መዉጣቱን
የመቆጣጠር፣ ችግር ያጋጠመዉ እንደሆነ ወድያዉኑ
ለቅርብ ኃላፊዉ ወይም ለበላይ ኃላፊዉ የማሳወቅ
ሁኔታ፡
1.6 በበላይ ኃላፊዉ በጽሑፍ ካልታዘዘ በስተቀር ማንኛዉም 7%
ሠራተኛ ወይም ኃላፊ ከስራ ሰዓት በፊትም ሆነ በኋላ
እንዳይገኝ ቁጥጥር የማድረግ ሁኔታ፡

1.7 የቅርብ ኃላፊዉን በማማከር ለግቢዉ ዉበትን የሚሰጡ 5%


የተለያዩ ዕፅዋት የመትከያ ቦታ ያዘጋጃል፣ፅዕዋቱን
ይንከባከባል፡፡በማኅበሩ/በዩኒዬኑ ግቢ ዉስጥ
ይተክላል፣ ይንከባከባል፡፡በማኅበሩ/
የሚገኙ ዕፅዋትን በየጊዜዉ የማረም፣ የመከታተል፣
የመከርከምና ዉኃ የማጠጣት እንዲሁም የማያስፈልጉ
ተክሎችና ዉዳቂ ቆሻሻዎችን n መሰብሰብ ከማቃጠያ
ሥፍራ በማከማቸት እንዲቃጠሉ የማድረግ ሁኔታ፡

1.8 ለሥራዉ የሚያስፈልጉ እንደ ዶማ ፣ አካፋ፣ ፎርክ፣ 5%


ማጭድ፣የአትክልት ዉኃ ማጠጫ ጎማ፣ መቀስና
የመሳሰሉት እንዲሟሉ ጥረት ያደርጋል ፣ ንብረቶችንም
በጥንቃቄ ይይዛል፡፡

1.9 ከቅርብ ኃላፊዉ የሚሰጡ ተመሳሳይ ተግባራት 3%


ያከናዉናል፡፡

66
ለሥራው መለ ዕ ክ የአፈጻጸም ደረጃ
ተ∙ቁ የመመዘኛ ነጥቦች ከመቶው ኪያ ቅ ን
የተሰጠው ድ ው ዝ በጣም
ነጥብ ን ቅተኛ መካከለኛ ከፍተኛ ከፍተኛ

ከ 50% /ከ 60- /ከ 85- ከ 100%
በታች 84.99%/ 99.99%/ በላይ
ድምር 100%

ቅጽ ቁጥር---------
በ---------------------የኅ/ሥ/ማኅበር /ዩኒዮን የሠራተኞች የሥራ ውጤት መገምገሚያ ሠነድ፣
የሥራው ግምገማ ጊዜ ከ-------------------እስከ---------------
የሠራተኛው ሥም ------------------------
የሥራ መደቡ ሥራ አስኪያጅ
ለሥራው የአፈጻጸም ደረጃ
ተ∙ቁ የመመዘኛ ነጥቦች ከመቶው
የተሰጠው መ ዕ ክንው በጣም
ነጥብ ለ ቅ ን ዝቅተኛ መካከለኛ ከፍተኛ ከፍተኛ
ኪ ድ
ያ ከ 50% /ከ 60- /ከ 85- ከ 100
በታች 84.99% 99.99 %
/ %/ በላይ
1 የተሰጠውን የሥራ ዕቅድ የመፈፀም ብቃት 58% በቁ


1∙1 በቁጠባ አሰባሰብ ላይ የነበረው ተሳትፎ (በመጠን፣በጊዜና)፣ 15% “

1∙2 በብድር ስርጭት ላይ የነበረው ተሳትፎ (በመጠን፣በጊዜ)፣ 15% “

1∙3 በብድር አመላለስ ላይ የነበረው ተሳትፎ (በመጠን፣በጊዜ)፣ 20% “

1∙4 በሌሎች ተዛማጅ ሥራዎች ላይ የነበረው ተሳትፎ፣ 8% “

2 ሥራ አስኪያጁ ከሥሩ የሚገኙ ሠራተኞችን አቀናጅቶ “


(አስተሳስሮ) የመምራት ብቃት፣ በሠራተኛው መካከል
የመተባበርና በቡድን የመስራት መንፈስ የመፍጠር እና ችግር
ያለባቸውን ሠራተኞች ለይቶ የማስተካከልና የማስተማር 10%
ብሎም አስተዳደራዊ እርምጃ የመውሰድ ብቃት፣

3 ለማኀበሩ (ለዩኒየኑ) ዕድገትና ዓላማ መሳካት ያለው ተቆርቋሪነት 5% “

4 የሥራ ጊዜውን በማኀበሩ ሥራ ላይ የማዋል ልምድ 4% “

5 ማንኛውም በእጁ የሚገቡ የማኀበሩን ንብረቶች በጥንቃቄ 3% “


የመጠቀምና የመያዝ ብቃት፣

67
6 ደንበኞችን /አባላትን በትህትና የማስተናገድ ችሎታ፣ 5% “

7 ከሥሩ ከሚገኙ ሠራተኞች እና ከሥራ አመራሩ/ቦርዱ ጋር 6% “


ተግባብቶ የመስራት ልምድ፣

8 የጽ/ቤቱን ሚስጥር የመጠበቅና ከአሉባልታ የፀዳ መሆኑ፣ 5% “

9 ወቅታዊ የሥራ ሪፖርት ለቅርብ ኃላፊው የማቅረብ ሁኔታ፣ “

10 ማንኛውንም ከማኀበሩ (የዩኒየኑ) ጋር በተያያዘ ከሥራ 4%


አመራሩ/ቦርዱ የሚሰጠውን የሥራ ትዕዛዝ በቅንነት የመቀበልና “
የመፈፀም ልምድ፣
ድምር 100%

ቅጽ--------------
በ---------------------የኅ/ሥ/ማኅበር /ዩኒዮን የሠራተኞች የሥራ ውጤት መገምገሚያ ሠነድ፣
የሥራ ግምገማ ጊዜ ከ-------------------እስከ---------------
የሠራተኛው ሥም ------------------------
ሠራተኛው የሚሰራበት ክፍል ስራ አስኪያጅ
የሥራ መደቡ የቁጠባ ባለሙያ

ለሥራው የአፈጻጸም ደረጃ


ተ∙ቁ የመመዘኛ ነጥቦች ከመቶው መለ ዕቅድ ክን
የተሰጠ ኪያ ውን ዝቅ በጣም
ው ተኛ መካከለኛ ከፍተኛ ከፍተኛ
ነጥብ
ከ 50% /ከ 60- /ከ 85- ከ 100%
በታች 84.99%/ 99.99% በላይ
/
1 የተሰጠውን የሥራ አቅድ የመፈፀም ብቃት 65% በቁጥ

1.1 የቁጠባ ባህል እንዲስፋፋ ግንዛቤ በመፍጠር የነበረው 12% “
ተሣትፎ
1∙2 የቁጠባ አየነቶች ተግባራዊ እንደደረጉ ያደረገው ጥረት 9% “

1∙3 ከሌሎች የፋይናንስ ተቋማት ጋር ተወዳዳሪ የሆነ የቁጠባ 8% “


ወለድ ለማህበራት ለአባላት እንዲከፈል ሀሳብ ማቅረብ
1∙4 ዕጣና ቁጠባ እንዲመጣጠን የተለያዩ የአሠራር ስልቶችን 8% “
መንደፍ
1.5 በመሠ/ማህበራት
የቁጠባ ሰነድና መዛግብት በዩኒዬኑ በመሠ/ 4% “
እንዲሟሉና ጥቅም ላይ እንዲውሉ ያደረገው ጥረት
1.6 ለማህበራት/ለአባላት የቁጠባ ወለድ
በተወሰነው ጊዜ ለማህበራት/ 8% “

68
ለሥራው የአፈጻጸም ደረጃ
ተ∙ቁ የመመዘኛ ነጥቦች ከመቶው መለ ዕቅድ ክን
የተሰጠ ኪያ ውን ዝቅ በጣም
ው ተኛ መካከለኛ ከፍተኛ ከፍተኛ
ነጥብ
ከ 50% /ከ 60- /ከ 85- ከ 100%
በታች 84.99%/ 99.99% በላይ
/
እንዲሰላ ያደረገው ጥረት
1.7 ቁጠባ በተወሰነው ጊዜ ገደብ እንዲቆጠብ ማቆራረጥ 9%
እንዳይኖር የፈጠረው ግንዛቤና ያደረገው ድጋፍ “
1.8 በእቅድና በኘሮግራም የመመራትና እቅድን የመገምገም 3%
ሁኔታ “
1.9 የተሻለና ዘመናዊ የቁጠባ ስርዓት እንዲኖር ያደርጋል 4%

1.10 ለማኀበሩ/ለዩኒዬኑ/ ዕድገት ዓላማ መሣካት ያለው 5%
ተቆርቅሪነት “
1.11 የሥራ ጊዜውን በማህበሩ ሥራ ላይ የማዋል ልምድ 6% “

1.12 ማንኛውንም በእጅ የሚቡ የማህበሩን ንብረቶች 4% “


በጥንቃቄ የመጠቀምና የመያዝ ብቃት
1.13 ደንበኞችን/አባላትን በትህትና የማስተናገድ ችሎታ 6% “

1.14 ከሥራ ባልዳረቦቹና ከቅርብ ኃላፊው ጋር ተግባብቶ 5% “


የመሥራት ልምድ
1.15 የጽ/ቤቱን ሚስጢር የመጠበቅና ከአሉባልታ የፀዳ መሆኑ 5% “

1.16 ማንኛውንም ከማህበሩ/ከዩኒዬኑ ሥራ ጋር በተያያዘ 4%


ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጠውን የሥራ ትዕዛዝ በቅንነት “
የመቀበልና የመፈፀም ልምድ
ድምር 100%

ቅጽ--------------
በ---------------------የኅ/ሥ/ማኅበር /ዩኒዮን የሠራተኞች የሥራ ውጤት መገምገሚያ ሠነድ፣
የሥራ ግምገማ ጊዜ ከ-------------------እስከ---------------
የሠራተኛው ሥም ------------------------
ሠራተኛው የሚሰራበት ክፍል ስራ አስኪያጅ
የሥራ መደቡ የብድር ባለሙያ
ለሥራው የተሰጠ ነጥብ
ተ∙ቁ የመመዘኛ ነጥቦች ከመቶው መለ ክን
የተሰጠው ኪያ ውን ዝቅተ በጣም
ነጥብ ዕቅ ኛ መካከለኛ ከፍተኛ ከፍተኛ

ከ 50% /ከ 60- /ከ 85- ከ 100
በታች 84.99%/ 99.99%/ %
በላይ
1 የተሰጠውን የሥራ አቅድ የመፈፀም ብቃት 65% በቁ
ጥር

69
ለሥራው የተሰጠ ነጥብ
ተ∙ቁ የመመዘኛ ነጥቦች ከመቶው መለ ክን
የተሰጠው ኪያ ውን ዝቅተ በጣም
ነጥብ ዕቅ ኛ መካከለኛ ከፍተኛ ከፍተኛ

ከ 50% /ከ 60- /ከ 85- ከ 100
በታች 84.99%/ 99.99%/ %
በላይ
1.1 የብድር ፍላጐት መረጃ በማሰባሰብና የተበዳሪ ቁጥር 11% “
ተሣትፎ/በመጠን፣ በጊዜ
እንዲጨምር የነበረው ተሣትፎ/
1∙2 የብድር ፍላጐት እንዲመቻች የነበረው ተሣትፎ 8% “
1∙3 ማህበራት ወየም አባላት የወሰዱትን ብድር ለታለመለት 9% “
ዓላማ እንዲያውሉት የምክር አገልግሎት በመስጠት
በመደገፍና በመታተል
1∙4 ማህበራት ወይንም አባላት የወሰዱትን ብድር በገቡት 9% “
ውል መሠረት እንዲመልሱ የመደገፍና የመከታተል
1.5 ተበድሮ የመሥራትን ልምድ ማህበራትና አባላት 8% “
እንዲያዳብሩ የግንዛቤ ፈጠራ መሥራት
1.6 የብድር ወለድ በአካባቢው ከሚኙ የፋይናንስ ተቋማት 8% “
ጋር የተመጣጠነ መሆኑን እያጠናና እየተከታተለ መረጃ
የመስጠት ሁኔታ
1.7 በእቅድና በኘሮግራም የመመራት እና እቅድን የመገምገም 6% “
ሁኔታ
1.8 የተሻለና ዘመናዊ የብድር ስርጭት ስርዓት እንዲኖር 6% “
ያደርጋል
2 ለማኀበሩ/ለዩኒዬኑ/ ዕድገት ዓላማ መሣካት ያለው 5% “
ተቆርቅሪነት
3 የሥራ ጊዜውን በማህበሩ ሥራ ላይ የማዋል ልምድ 5% “
4 ማንኛውንም በእጅ የሚቡ የማህበሩን ንብረቶች 4% “
በጥንቃቄ የመጠቀምና የመያዝ ብቃት
5 ደንበኞችን/አባላትን በትህትና የማስተናገድ ችሎታ 5% “
6 ከሥራ ባልዳረቦቹና ከቅርብ ኃላፊው ጋር ተግባብቶ 4% “
የመሥራት ልምድ
7 የጽ/ቤቱን ሚስጢር የመጠበቅና ከአሉባልታ የፀዳ መሆኑ 3% “
8 ማንኛውንም ከማህበሩ/ከዩኒዬኑ ሥራ ጋር በተያያዘ 4% “
ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጠውን የሥራ ትዕዛዝ በቅንነት
የመቀበልና የመፈፀም ልምድ
9 አባል ማህበራት የብድር ፎረማት አሟልተው ብድር 5% “
እንዲወስዱ የፈጠረው ግንዛቤ የተበዳሪዎች መዝገብና
የብድር ውል እንዲሟላ ያደረገው ጥረት
ድምር 100%

6.17 የስራ አፈጻጸም ምዘና ውጤት ደረጃ አሰጣጥ

 በጣም ከፍተኛ ከ 100% በላይ፣


 ከፍተኛ ከ 85%-99.9%፣
 መካከለኛ ከ 60-84.99%፣
 ዝቅተኛ ከ 50 በታች ይሆናል

70
6.18 ስለ ሥራና የደንብ ልብስ
6.18.1 በሥራው ባህሪ ምክንያት የሥራና የደንብ ልብስ፣ የአደጋ መከላከያ ለሚያስፈልጋቸው የሥራ መደቦች
ላይ ለተመደቡ ሠራተኞች ኅ/ሥ/ማህበሩ የስራና ደንብ ልብስ ማሟላት ይጠበቅበታል::
6.18.2 የሥራ የደንብ ልብሶች በዓመት አንድ ጊዜ ብቻ እንዲቀርቡ ይደረጋል፡፡ሆኖም ፋብሪካ ላቋቋሙ ህብረት
ስራ ማህበራት በፋብሪካዉ ለሚሰሩ ሰራተኞች በጥናት ላይ ተመስርቶ የደንብ ልብስ አይነትና የአቅርቦት
ጊዜ በኅብረት ስራ ማህበሩ ሊወሰን ይችላል፡፡
6.18.3 የሥራና የደንብ ልብሶች በሥራ ሰዓትና ቦታ ብቻ የሚለበሱ ይሆናል፡፡
6.18.4 ሠራተኞች የቀረበላቸውን የስራና የደንብ ልብሶች በሥራ ሰዓትና ቦታ የመልበስና የመጠቀም ግዴታ
አለባቸው፡፡
6.18.5 በኅብረት ሥራ ማህበራት አማካኝነት የሚቀርቡ የስራና የደንብ ልብሶች በዋጋና በጥራት ተወዳዳሪ
እስከሆኑ ድረስ የሀገር ውስጥ ምርትን ቅድሚያ መስጠት ይኖርባቸዋል፡፡
6.18.6 የሥራና የደንብ ልብስ ለሚያስፈልጋቸው ሠራተኞች ኅ/ሥ/ማህበሩ ገዝቶ ወይም አሰፍቶ ማቅረብ
ይኖርበታል፡፡
6.18.7 እንደ ኅ/ሥ/ማህበሩ አቅም የስራና የደንብ ልብስ የሚያስፈልጋቸውን የሥራ መደቦችና ሠራተኞች ከዚህ
በታች በዝርዝር ከቀረቡት በተጨማሪ በኅብረት ሥራ ማህበሩ ሥራ አመራር ቦርድ/ኮሚቴ እየተወሰነ
የሚጨመሩ ይሆናሉ፡፡

ተ.ቁ የሥራ መደብ የሚሰጠው የሥራ የሚሰጥበት ጊዜ የሚሰጠው የደንብና የሥራ ልብስ
ልብስ ብዛት
የጥበቃ ሠራተኛና -ኮት፣ሱሪና ሸሚዝ በዓመት አንድ 1 ኮት፣1 ሱሪና 1 ሸሚዝ
አትክልተኛ ቀለሙ በማኅበሩ ጊዜ/ሁለት ጊዜ
1 የሚወሰን

-አጭር ቆዳ ጫማ በአመት አንድ


/የሃገር ውስጥ/ ጊዜ/ሁለት ጊዜ 1 ጥንድ አጭር ቆዳ ጫማ

- ኮፍያ በዓመት አንድ 1 ኮፍያ


ጊዜ/ሁለት ጊዜ

- ካፖርት /የዝናብ በሶስት ዓመት 1.ካፖርት/የዝናብ ልብስ/


ልብስ/ አንድ ጊዜ

6.19 ስለ ህክምና አገልግሎት


6.19.1 ሠራተኛው የኅብረት ሥራ ማህበሩን ሥራ በማከናወን ላይ እያለ በስራ ምክንያት ጉዳት ቢደርስበት
ለህክምና አገልግሎት የሚያስፈልገው ወጪ በኅብረት ሥራ ማህበሩ ይሸፈናል፡፡ሆኖም በጥንቃቄ ጉድለት
ለሚደርስ ጉዳት ኀ/ሥ/ማኀበሩ ተጠያቂ አይሆንም።
6.19.2 በስራ ምክንያት ጉዳት የደረሰበት ሠራተኛ የህክምና ወጭው ሊሸፈንለት የሚችል ህጋዊ ከሆነ የህክምና
ተቋም ማስረጃ ማቅረብ ሲችል ብቻ ነው፡፡

71
6.20 ስለ ፈቃድ
ሠራተኞች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የፈቃድ ዓይነቶች በመጠቀም ዕረፍት ሊያገኙ ይችላሉ፡፡

6.20.1 የህዝብ በዓላት በህግ የታወቁት የህዝብ በዓላት በሙሉ ይከበራሉ፡፡ በእነዚህ ብሔራዊ የህዝብ
በዓላት ሠራተኛው እንደሠራባቸው ተቆጥሮ ደመወዝ ይከፈለዋል፡፡

6.20.2 የዓመት ፈቃድ የዓመት ዕረፍት ፈቃድ የሚሰጠው የኅብረት ሥራ ማህበሩ ሠራተኛ ለተወሰነ
ጊዜ ዕረፍት በማግኘት አገልግሎቱን በታደሰ መንፈስ እንዲቀጥል ለማስቻል ነው፡፡
ሀ. ሠራተኛው የዓመት ፈቃዱን በሚጀምርበት ጊዜ የሠራበትንና የፈቃዱን ጊዜ ደመወዝ በቅድሚያ ማግኘት
ይችላል፡፡
ለ. የዓመት ፈቃዱ ለተሠጠው ሠራተኛ የሚከፈለው ደመወዝ ሥራ ላይ ቢሆን ኖሮ ሊከፈለው ከሚገባው ጋር
እኩል ይሆናል፡፡
ሐ. የዓመት ፈቃድ የጊዜ አወሳሰን ከዚህ በታች በቀረቡት ዝርዝሮች አማካኝነት ተፈጻሚ ይሆናል፡፡
1. ለመጀመሪያ አንድ ዓመት አገልግሎት 14 የሥራ ቀናት፣
2. ከአንድ ዓመት በላይ ለሆነ አገልግሎት በአሥራ አራት የሥራ ቀን ላይ ለእያንዳንዱ ተጨማሪ
አገልግሎት ዓመት አንድ የሥራ ቀን እየተጨመረ ይሰጣል፡፡ ሆኖም ከፍተኛ የዓመት ፈቃድ ጊዜ ከ 30
ቀናት ሊበልጥ አይችልም።
መ. ኅ/ሥ/ማህበሩ የሚሰጠው የዓመት ፈቃድ ዓመታዊ የስራ ዕቅድን መሠረት በማድረግ ከፍተኛ የስራ ጫና
በማይኖርበትና በተቻለ መጠን የሠራተኛውንም ፍላጎት በማመዛዘን በሚዘጋጀውና ሠራተኛውም
በሚያውቀው ኘሮግራም መሠረት በበጀት ዓመት ውስጥ ይሰጣል፡፡
ሠ. የዓመት ፈቃድ በበጀት ዓመቱ ጊዜ ውስጥ መወሰድ ይኖርበታል፡፡ ሠራተኛውም የዓመት
ፈቃድ የስራ ጫና በማይኖርበት ጊዜ ጠይቆ በጊዜው መጠቀም ይኖርበታል፡፡
ረ. በኅብረት ሥራ ማህበሩ ውሳኔ በሥራ ጫና ምክንያት በዕቅድ ዘመኑ ያልተወሰደ የዓመት
ፈቃድ እስከ ሁለት ጊዜ ወደሚቀጥለው ዓመት ሊዛወር ይችላል፡፡ሆኖም ማኀበሩ ፈቃዱን
የማይሰጥ ከሆነ ወደ ገንዘብ ቀይሮ ሊከፍል ይችላል።
ሸ. እሁድና የህዝብ በዓላት ከዓመት ፈቃድ ታሳቢ ሊደረጉ አይችሉም፡፡
ቀ. ሠራተኛው በዓመት ፈቃድ ላይ እያለ ፈቃዱን ቢጨርስና ቢታመም የህክምና ማስረጃ ሊያቀርብ ይችላል፡፡
በ. ሠራተኛው ከፈቃዱ አቋርጦ ለስራ ከተጠራ በጉዞ ያጠፋው ጊዜ ሳይቆጠር የቀረውን
የዓመት ፈቃድ በገንዘብ ተተምኖ ሊከፈለው ይችላል።
ቸ. አንድ ሠራተኛ ከኅ/ሥ/ማህበሩ ጋር በሚያደርገው ስምምነት ለትምህርት በግሉ ፈቃድ
በሚጠይቅበት ጊዜ የሚሰጠው ፈቃድ ከዓመት ፈቃዱ ላይ ታሳቢ ይደረጋል፡፡
ነ. አንድ ሠራተኛ የዓመት ፈቃዱን ሳይወስድ የሥራ ውሉ ቢቋረጥ ያልወሰደው የዓመት ፈቃድ
በስራ ምክንያት መሆኑ ከተረጋገጠ በሰራበት ጊዜ መጠን የደመወዝ ክፍያ መከፈል ይኖርበታል፡፡

72
6.20.3 የወሊድ ፈቃድ
ሀ. ነፍሰ ጡር የሆነች ሠራተኛ ከእርግዝናዋ ጋር የተያያዘ ምርመራ ለማድረግ ከደመወዝ ጋር ፈቃድ
ይሰጣታል፡፡ ሆኖም ሠራተኛዋ ከምርመራ በኋላ ማስረጃ ማቅረብ አለባት፡፡
ለ. ነፍሰ ጡር የሆነች ሠራተኛ ከመውለዷ በፊት ሐኪም እንድታርፍ ካዘዘ ከክፍያ ጋር
እረፍት ይሰጣታል፡፡
ሐ. ነፍሰ ጡር የሆነች ሠራተኛ እወልዳለሁ ብላ ከገመተችበት ቀን በፊት መውለጃዋ
ሲደርስ የ 30 ተከታታይ ቀናት የወሊድ ፈቃድ እንዲሁም ስትወልድ ከወለደችበት ቀን
ጀምሮ 60 ተከታታይ ቀናት የወሊድ ፈቃድ ከክፍያ ጋር ይሰጣታል፡፡
መ. ሠራተኛዋ ከመውለዷ በፊት የወሰደችው የ 30 ቀን ፈቃድ ሲያልቅ ካልወለደች
እስከምትወልድበት ቀን ድረስ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ለ መሠረት ዕረፍት ልታገኝ
ትችላለች፡፡ የ 30 ቀን ፍቃዷ ሳያልቅ ከወለደች በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀፅ ሐ መሠረት
የወሊድ ፍቃድ ይጀምራል፡፡

6.20.4 የህመም ፈቃድ


6.20.4.1 ማንኛውም ሠራተኛ ህመም ቢደርስበት የህመም ፈቃድ የሚያገኘው የሥራና የሙያ
ፈቃድ ካላቸውና በመንግስት ከታወቁ የህክምና ድርጅቶች ማስረጃ ሲያቀርብ ነው፡፡
6.20.4.2 በሐኪም የተደገፈ የህመም ፈቃድ ማስረጃ በሠራተኛው ሲቀርብ ለሠራተኛው
ሀ. ለመጀመሪያ አንድ ወር ከሙሉ ደመወዝ ክፍያ ጋር፣
ለ. ለሚቀጥለው ሁለት ወር የደመወዙን 5 ዐ% ክፍያ ጋር፣
ሐ. ለሚቀጥለው ሦስት ወር ያለ ክፍያ ፈቃድ ማግኘት ይችላል፡፡
6.20.4.3 አጠቃላይ የህመም ፈቃድ ከስድስት ወር ሊበልጥ አይችልም፡፡
6.20.4.4 በሐኪም የሚሰጠው የህመም ፈቃድ የሚታሰበው ተከታታይና የበዓላት ቀናትንም
ጨምሮ ይሆናል፡፡

6.20.5 የሐዘን ፈቃድ


6.20.5.1 ማንኛውም ሠራተኛ የትዳር ጓደኛ፣ ልጅ፣ ወላጅ ወይም እህት ወይም ወንድም
ሲሞትበት ከክፍያ ጋር ለ 3 የሥራ ቀናት የሀዘን ፈቃድ ይሰጠዋል፣
6.20.5.2 የሠራተኛው የቅርብ የስጋ/የጋብቻ ዘመድ በሚሞቱበት ጊዜ የአንድ ቀን ፈቃድ
ይሠጠዋል፣
6.20.5.3 ሠራተኛው የሚሄድበት ቦታ ሩቅ ከሆነ ለመጓጓዣ ያጠፋውን ጊዜ ከዓመት ፈቃድ
እንዲሰጠው ይደረጋል፣

6.20.6 የጋብቻ ፈቃድ


የኅ/ሥ/ማህበሩ ሠራተኛ ህጋዊ የጋብቻ ሥነ ሥርዓት ሲፈጽም ኅ/ሥ/ማህበሩ ለ 3/ሦስት/ቀናት ፈቃድ
ከደመወዝ ጋር ይሰጠዋል፡፡

73
ክፍል ሰባት

7 የዲስኘሊን አፈፃፀምና ቅሬታ አቀራረብ ስነ- ስርዓት

7.1 የዲስኘሊን እርምጃ ዓላማዎች፣


ሀ. የዲስኘሊን እርምጃ ዓላማ ሠራተኛውን ለመጉዳት ሳይሆን ሠራተኛው ከጥፋቱ ተምሮ መልካም ሥነ
ምግባር እንዲኖረው የሚወሰድ የዕርምትና ማስተካከያ እርምጃ ነው፡፡
ለ. የዲሲፕሊን እርምጃ የሥነ ምግባር ጉድለት ያለበትን ሠራተኛ ወደ መልካም ሥነ - ምግባር የሚቀይር
ተቃራኒ ማበረታቻ ነው፡፡

7.2 የዲስኘሊን ኮሚቴ ስለማቋቋም


7.2.1. የዲስኘሊን ጉዳዮችን የሚያጣራና የውሳኔ ሃሣብ የሚያቀርብ ከ 3-5 አባላት ያሉት የኅብረት
ቦርድ/ኮሚቴ ተወካይና የሠራተኛ ተወካይን ያካተተ የዲስኘሊን
ሥራ ማህበሩ የስራ አመራ ቦርድ/
ኮሚቴ ይቋቋማል፡፡
7.2.1 የኮሚቴው አባላትም በሚከተለው ሁኔታ እንዲመረጡ ይደርጋል፡፡
ሀ. የኮሚቴው ሰብሳቢ፣ ፀሐፊና አንድ አባል በኅብረት ሥራ ማህበሩ ስራ አመራር ቦርድ/ኮሚቴ
ይመረጣሉ፡፡
ለ. 2 /ሁለት/ የኮሚቴው አባላት በኅብረት ሥራ ማህበሩ ሠራተኞች የሚመረጡ ይሆናሉ፡፡
ከኮሚቴው አባላት ውስጥ ቢያንስ አንዷ ሴት መሆን አለባት ፡፡
7.2.2 የኅብረት ሥራ ማህበራት/ዩኒዬን/ ሊቀመንበር /የቦርድ ሰብሳቢ/፣ስራ አስኪያጅ ወይም ሌሎች
የዲሲፕሊን ኮሚቴውን ውሳኔ የሚያፀድቁ አመራር አካላት የዲስፕሊን ኮሚቴው አባል መሆን
አይችሉም፡፡

7.3 የዲስኘሊን ኮሚቴ ተግባርና ኃላፊነት


ኮሜቴው የስራ ዘመኑ 2 ዓመት ሆኖ የሚከተሉት ተግባርና ሀላፊነት ይኖሩታል ፡፡
7.3.1 ኮሚቴው የዲስኘሊን ጉድለት የፈፀመን ሠራተኛ ጉዳይ አጣርቶ የውሣኔ ሃሣብ እንዲያቀርብ
በኅብረት ሥራ ማህበሩ ተወካይ ወይም የሰው ኃይልና ንብረት አስተዳደር ክፍል ሀላፊ
የቀረበለትን ክስ ይመረምራል፣
7.3.2 ለጉዳዩ አግባብ ያላቸውን ማስረጃዎች በተገቢ መንገድ በማሰባሰብ የጽሑፍ ወይም የሰው
ምስክሮችን የምስክርነት ቃል ያዳምጣል፣
7.3.3 እንደ አስፈላጊነቱ ተከሣሹን ሠራተኛ ማነጋገር እና የግል ማህደሩንም አስቀርቦ መመርመር
ይችላል፣
7.3.4 ኮሚቴው በጉዳዩ ማጣራት ሂደት አግባብ ያላቸው ማስረጃዎች ውሳኔ እስኪያገኙ ድረስ
ሚስጢራዊነታቸውን የመጠበቅ ኃላፊነት አለበት፣

74
7.3.5 ኮሚቴው የክሱን ጭብጥ ከመረመረ በኋላ ሠራተኛው ጥፋተኛ መሆን አለመሆኑን በማረጋገጥ
ጥፋተኛ ሆኖ ከተገኘ የሚወሰድበትን የዲስኘሊን እርምጃ የሚያመለክት አስተያየት ጉዳዩ
ከተመራለት ጊዜ ጀምሮ በ 30 ቀናት ውስጥ ለሥራ አመራር ቦርድና ለስራ አስኪያጅ ያቀርባል፡፡

7.4 የዲስፕሊን ኮሚቴ ውሳኔ ስለሚጸድቅበት ወይም ውድቅ ስለሚሆንበት ሁኔታ


በዲስኘሊን ኮሚቴው የውሣኔ ሃሣብ የቀረበለት ኅብረት ስራ ማህበር/ዩኒዬን ቦርድ/ሊቀመንበር ወይም ሥራ
አስኪያጅ ወይም ውሳኔውን የሚያፀድቁ አካላት፡-
ሀ. የውሣኔ ሃሣቡን እንዳለ የመቀበል ወይም፣
ለ. በማሻሻል የመወሰን ወይም፣
ሐ. የተለየ ውሣኔ የመስጠት ወይም፣
መ. ጉዳዩ እንደገና እንዲጣራ የሚያስፈልግ ነጥብ ካላቸው ተጣርቶ እንዲቀርብ ለኮሚቴው
የመመለስ ስልጣን አላቸው፡፡

7.5 የዲሲፕሊን ጉድለቶች


በዚህ መመሪያ መሠረት በኅ/ሥ/ማህበሩ ሰራተኛ ላይ የዲሲፒሊን እርምጃ የሚያስወስዱ ዋና ዋና የዲሲፕሊን
ጉድለቶች የሚባሉት የሚከተሉት ናቸው፡፡
7.5.1 የኅብረት ሥራ ማህበራትን ንብረት በዓይነትም ሆነ በጥሬ ገንዘብ የሠረቀ፣ የለወጠ፣ ለሌላ
ሦስተኛ ወገን አሳልፎ የሰጠ ወይም እንዲሰጥ ያደረገ ወይም ለማድረግ የሞከረ፣
7.5.2 የኅብረት ሥራ ማህበራትን መተዳደሪያ ደንብና የብድር መመሪያ ያዛባ፣ አስመስሎ የፈረመ፣
የሐሰት ማስረጃ ወይም ሪፖርት ያቀረበ፣ የኅብረት ሥራ ማህበሩን ንብረት እንዲባክን ወይም
እንዲጠፋ በድርጊቱ የተባበረ ወይም ሙከራ ያደረገ፣
7.5.3 ሦስተኛ ወገን ጥቅም ለማስገኘት ሲባል በኅብረት ሥራ ማህበሩ ሠነድ አላግባብ የተጠቀመ
ወይም ሠነድ የሰረዘ ወይም የማህበሩን ማህተም ያለአግባብ የተጠቀም ወይም የሰረቀ፣
7.5.4 ለራሱ ጥቅም ለማግኘት ወይም ለሌላ ሦስተኛ ወገን ጥቅም ለማስገኘት የኅብረት ሥራ
ማህበሩን ሠነድ ወይም ንብረት ወይም መረጃ ወይም ምስጢር አሳለፎ የሰጠ ወይም ለራሱ
የተጠቀመ ፣
7.5.5 ሆን ብሎ ወይም በቸልተኝነት በኅብረት ሥራ ማህበራት ሠራተኞች ሕይወት ወይም በኅብረት
ሥራ ማህበሩ ንብረት ወይም ደህንነት ላይ ጉዳት ለማድረስ የሞከረ፣
7.5.6 ጉቦ ወይም የእጅ መንሻ የተቀበለ ወይም የሰጠ ወይም ለመስጠት ሙከራ ያደረገ፣
7.5.7 በሥራ ኃላፊዎች ወይም በሥራ ባልደረቦቹ ላይ አምባጓሮ ወይም የስድብ ወይም የጠብ
አጫሪነት ድርጊት የፈፀመ ፣
7.5.8 በሥራ ሰዓት የሰከረ ወይም አደንዛዥ ዕፅ የተጠቀመ ወይም ሲጠቀም ወይም ሲያከማች
የተገኘ ፣

75
7.5.9 የኅ/ሥ/ማህበሩን ደንበኞች ወይም እንግዶች የዘለፈ፣ያጉላላ፣ ያመናጨቀ፣ ትህትና የጎደለው
ተግባር የፈፀመ፣ ወይም ለደንበኞች የተሳሳተ መረጃ የሰጠ፣የኅብረት ሥራ ማህበሩን መመሪያ
ያልተቀበለ ወይም በአድራሻው የተፃፈለትን ደብዳቤ ለመቀበል ፈቃደኛ ያልሆነ፣
7.5.10 የሐሰተኛ የትምህርት፣ የሥራ ልምድና የህክምና ማስረጃ፣ ወዘተ… ያቀረበ፣
7.5.11 የኅብረት ሥራ ማህበሩን ሠራተኛ ለህገ ወጥ ድርጊት ያነሳሳ፣በሠራተኛው ላይ በብሔረሰብ፣
በጾታ፣ በኃይማኖት፣በፖለቲካ አመለካከት ልዩነት የተነሳ ማንኛውንም ዓይነት አድሎ የፈፀመ፣
የከፋፈለ ወይም አድማ የጠነሰሰ ወይም የፈጸመ ወይም ለህገ ወጥ ድርጊት ያነሳሳ::
ከላይ የተዘረዘሩትን የዲሲፒሊን ጉድለቶች የፈጸመ ሰራተኛ የተገኘ እንደሆነ ዲሲፒሊን ኮሚቴው የጥፋቱን
ክብደት መዝኖ የሚከተሉትን የእርምት እርምጃዎች በሙሉ ወይም በከፊል ሊወሰድበት ይችላል::
ሀ. እስከ ሦስት ወር ደመወዝ የሚደርስ ቅጣት፣
ለ. ከሥራ ደረጃና ደመወዝ ዝቅ ማድረግ እና ልዩ ልዩ ጥቅማጥቅሞችን መከልከል፣
ሐ. ከሥራ ማሰናበት፣
መ. ለጠፋ ንብረት ወይም ገንዘብ ንብረቱን ወይም ገንዘቡን በዓይነት ወይም በጥሬ ገንዘብ በህግ አግባብ እየታዬ
እንዲተካ ማድረግ፣

7.6 የዲስኘሊን ጉድለቶች እርምጃዎች ቅደም ተከተል


የዲስፕሊን ኮሚቴው ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የእርምጃ ዓይነቶች እንደ ጥፋቱ ዓይነትና መጠን በመመዘን
የእርምት እርምጃዎችን ቅደም ተከተል በመጠበቅ ወይም ሳይጠብቅ የውሳኔ ሐሳብ ሊያቀርብ ይችላል፣

ሊወሰዱ የሚገባቸው የእርምት እርምጃዎች


የዲስኘሊን ጉድለት ዓይነቶች 1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ 5ኛ
1. ያለበቂ ምክንያት እስከ 15 ደቂቃ የቃል የጽሑፍ የአንድ ቀን የሶስት ቀን ማሰና
ከሥራ መዘግየት ወይም ከሥራ ማስጠንቀቂያ ማስጠንቀቂያ ደመወዝ ደመወዝ በት
አስቀድሞ መውጣት
2. ያለፈቃድ ወይም ያለበቂ ምክንያት የቀረበትን ቀን የቀረበትን ቀን የቀረበትን ቀን
ከምድብ ሥራ ላይ መቅረት ደመወዝ ቅጣት ደመወዝና የቃል ደመወዝና ማሰናበት
ማስጠንቀቂያ የጹሑፍ
ማስጠንቀቂያ
3. ከኅ/ሥ/ማህበሩ ለስራው የተሰጠውን የጽሑፍ የሦስት ቀን የ5 ቀን
የደንብ ልብስና ሌሎች መሳሪያዎችን የቃል ማስጠንቀቂያ ደመወዝና ደመወዝ ማሰና
በአግባቡ ያለመገልገል ማስጠንቀቂያ የመጨረሻ በት
የጽሑፍ
ማስጠንቀቂያ
4. በኅ/ሥ/ማህበሩ ሠራተኞች ወይም እንደ አደጋው
ንብረት ላይ በማንኛውም ዓይነት መጠን እስከ
ሁኔታ አደጋ ሲደርስ የሚጠበቅበትን ስንብት
ዕርዳታ ያለማድረግ፣
5. አንድ ሥራ እንዲያከናውን ትዕዛዝ የጽሑፍ የ 5 ቀን ደመወዝ

76
ሊወሰዱ የሚገባቸው የእርምት እርምጃዎች
የዲስኘሊን ጉድለት ዓይነቶች 1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ 5ኛ
ተሰጥቶት በወቅቱ አለማከናወን ማስጠንቀቂያ ቅጣትና ስንብት
የመጨረሻ
የፁሁፍ
ማስጠንቀቂያ
6. በማንኛውም ሁኔታ በሥራ የጽሑፍ የ 2 ቀን ደመወዝ የ 5 ቀን ደመወዝ ከስራ
ያልተገኘ ሠራተኛ ተጀምረው ማስጠንቀቂያ ቅጣት ቅጣትና ማሰናበት
ያልተጠናቀቁትን ወይም እሱ የመጨረሻ
በሌለበት ጊዜ ክትትል የፁሁፍ
የሚያስፈልጋቸውን ሥራዎች ማስጠንቀቂያ
ለተተኪ ሠራተኛ ወይም ለቅርብ
ኃላፊ አለማሳየት ወይም
አለማስረከብ

7. ትርፍ ሰዓት እንዲሰራ ሲታዘዝ የ 3 ቀን የ 5 ቀን ከሥራ ማሰናበት


ፈቃደኛ ያልሆነ እንዲሁም ፈቃደኛ ደመወዝና፣ ደመወዝና
ሆኖ ያለበቂ ምክንያት ከስራ የጽሑፍ የመጨረሻ
መቅረት ማስጠንቀቂያ የጽሑፍ
ማስጠንቀቂያ
8. የሥራ ኃላፊ ሆኖ በሥራ ክፍሉ የቃል የመጀመሪያ የመጨረሻ ከሥራ
ጥፋት ሲፈፀም ተገቢውን ማስጠንቀቂያ የጽሑፍ የጽሑፍ ማሰናበት
የእርምት እርምጃ አለመውሰድ ማስጠንቀቂያ ማስጠንቀቂያ
ወይም እንዲወሰድ ያለማድረግ
9. በስራ ሰዓት እና ቦታ አልኮሆል የመጨረሻ ከስራ ማሰናት
መጠጣትና አደንዛዥ ዕፅ መጠቀም የጽሁፍ
እንዲሁም ሠራተኞችን ሊያውክ ማስጠንቀቂያ
የሚችል ሲጋራ ማጨስ፣ጾታዊ ትንኮሳ
ማካሄድና ብልሹ ስነምግባር ማሳየት፣
10. የድርጅቱን ተሸከርካሪ ስልክና የ2 ቀን የ5 ቀን ስንብት
ሌሎችን ብረቶችን ለግል ጉዳይ ያለበቂ ደመወዝና ደመወዝና
ምክንያት መጠቀምና እንዲጠቀም የጹሁፍ የመጨረሻ
መፍቀድ፣ ማስጠንቀቂያ የጹሁፍ
ማስጠንቀቂያ
11. የኅ/ሥ/ማህበሩን ግዥና ሽያጭ ከስራ ማሰናበት
መመሪያ፡ መተዳደሪያ ደንብና የብድር
መመሪያ ውስጠ ደንብ ያዛባ ፣በትዕዛዙ
መሠረት አለመፈጸም ፣ በሰነድ ላይ
ማጭበርበር የፈጸመ፣

77
ሊወሰዱ የሚገባቸው የእርምት እርምጃዎች
የዲስኘሊን ጉድለት ዓይነቶች 1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ 5ኛ
12.የኅ/ሥ/ማህበሩን ንብረት ከስራ ማሰናበት
እንዲባክን፣እንዲጠፋ፣ወይም
እንዲሰረቅ በድርጊቱ
የተባበረ፣ያመቻቸ፣ለመስረቅ ሙከራ
ያደረገ፣
13. ጉቦ ወይም የእጅ መንሻ ለመቀበል ከስራ ማሰናበት
ሙከራ ያደረገ ወይም የተቀበለ ወይም
የሰጠ
14.የኅ/ሥ/ማህበሩን ደንበኞች ወይም የጹህፍ የ 5 ቀን ደመወዝ ከስራ ማሰናበት
እንግዶች ያለበቂ ምክንያት ያጉላላ ፣የዘለፈ፣ ማስጠንቀቂያ ቅጣትና የመጨረሻ
ያመናጨቀ ወይም ትህትና የጎደለው ተግባር የጹሁፍ
የፈጸመ ማስጠንቀቂያ
15. በሰራተኛው መካከል በብሄረሰብ የጹሁፍ ከስራ ማሰናበት
፣በፆታ ፣በሀይማኖትና በፖለቲካ ልዩነት ማስጠንቀቂያ
መሠረት በማድረግ ምክንያት አድሎ
የፈጸመ ፣አድማ የጠነሰሰ ፣ጎጠኝነት
ያስፋፋና ቡድንተኝነትን ያደራጀ፣

7.7 ስለዲሲፕሊን ጉድለት ደረጃዎች


7.7.1 እስከ ሦስት ቀን የደመወዝ ቅጣት የሚያስከትሉ የዲስፕሊን ጉድለቶች ቀላል የዲስፕሊን
ጉድለቶች ተደርገው ይወሰዳሉ ፡፡
7.7.2 ከሦስት ቀን የደመወዝ ቅጣት በላይ የሚያስከትሉ የዲስፕሊን ጉድለቶች ከባድ የዲስፕሊን
ጉድለቶች ተደርገው ይወሰዳሉ፡፡

7.8 ስለዲሲፕሊን ጉድለቶች ውሳኔ አሰጣጥ


7.8.1 የቃልና የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ ለሚያስከትሉ የዲስፕሊን ጉድለቶች በሠራተኛው የቅርብ
ኃላፊ ውሳኔ ተፈጻሚ ይሆናሉ፡፡
7.8.2 እስከ ሦስት ቀን ደመወዝ የሚያስቀጡ የዲሲፕሊን ጉድለቶች ተጠሪነታቸው ለኅብረት ሥራ
ማኅበሩ ሊቀመንበር ከሆነ በሊቀመንበሩ ወይም ተጠሪነታቸው ለተለያዩ የስራ ክፍሎች ሊሆኑ
በክፍል ሃላፊዎች አቅራቢነት በስራ አስኪያጅ፣የክፍል ሃላፊ ሳይኖር በቀጥታ ለሥራ አስኪያጅ
የሆኑ ሠራተኞች በሥራ አስኪያጁ አቅራቢነት በኅብረት ሥራ ማህበሩ ሊቀመንበር ውሳኔ
መሠረት ተፈጻሚ ይሆናል፣
7.8.3 ከሦስት ቀን ደመወዝ በላይና ሌሎች ቅጣቶችን የሚያስከትሉ የዲሲፕሊን ጉድለቶች
በዲሲፕሊን ኮሚቴ ከታዬ በኋላ በስራ አመራር ቦርድ/ኮሚቴ ውሳኔ ይሰጣል ነገር ግን ጉድለት
ያደረሰ ተቀጣሪ ሲኖር በቀጥታ በስራ አመራር ቦርድ/ኮሚቴ ውሳኔ ይሰጣል፡፡

78
7.9 ከሥራና ደመወዝ ስለማገድ
7.9.1 ማንኛውም ሠራተኛ በዚህ መመሪያ አንቀጽ 7.6 ከተራ ቁጥር 1-15 የተዘረዘሩት የዲሲፕሊን
ጥፋቶች ቢያንስ አንዱን ሲፈፅም ጉዳዩ በዲስኘሊን ኮሚቴ እስከሚጣራ ወይም አስፈላጊ
ምርመራ እስከሚደረግ ድረስ ኅ/ሥ/ማህበሩ ሠራተኛውን ከአንድ ወር ላልበለጠ ጊዜ ከሥራ
ወይም ከሥራና ደመወዝ ሊያግደው ይችላል፡፡ ሆኖም እገዳው ሊፈጸም የሚችለው ሠራተኛው
በአስቸኳይ አለመታገድ በኅብረት ሥራ ማህበሩ ላይ ጉዳት የሚያደርስ፣መረጃ የሚያጠፋ
ወይም በሠራተኛ ላይ አደጋ የሚያስከትል ሆኖ ሲገኝ ነው፡፡ ኅበረት ሥራ ማህበሩ እገዳውን
አስመልክቶ በአቅራቢያ ላለ የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ፣ ወይም መምሪያ ወይም ጽ/ቤት
በግልባጭ ማሳወቅ አለበት፣
7.9.2 በሠራተኛው ላይ የተወሰደ የእገዳ እርምጃ የሚፀናው ሠራተኛው የእገዳውን ደብዳቤ ፈርሞ
ከተቀበለበት ቀን ወይም የእገዳ ውሣኔ በማስታወቂያ ሰሌዳ ከተገለጸበት ቀን ማግስት ጀምሮ
ይሆናል፡፡
7.9.3 የሠራተኛውን እገዳ በሚመለከት ምክንያቱን በዝርዝር የሚገልጽ ሪፖርት ሠራተኛውን
ያገደው የኅብረት ሥራ ማህበሩ ሥራ አመራር ቦርድ/ኮሚቴ ሊቀመንበር ወይም ሥራ አስኪያጅ
በ 5 ቀናት ውስጥ ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያስተላልፋል፡፡
7.9.4 የእገዳ እርምጃ የተወሰደበት ሠራተኛ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ውሳኔ ማግኘት አለበት፡፡
7.9.5 ከሥራ የታገደ ሠራተኛ ውሣኔ ሳይሰጠው የጊዜ ገደብ ካለፈ የጊዜ ገደብ ካለቀበት ቀን ጀምሮ
ሙሉ ደመወዝ እያገኘ ወደ ምድብ ሥራው እንዲመለስ ውሣኔ ይጠይቃል፡፡
7.9.6 ሠራተኛው ለታገደበት ድርጊት ጥፋተኛ ሆኖ ካልተገኘ ከሥራ ከታገደበት ቀን ጀምሮ የተያዘበት
ደመወዝ ተከፍሎት ወደ ምድብ ሥራው እንዲመለስ ይደረጋል፡፡
7.9.7 ማንኛውም የዲስኘሊን እርምጃ የተወሰደበት ሠራተኛ የቃል ማስጠንቀቂያን ጨምሮ ዝርዝር
ሁኔታውን እንዲያውቀው በጽሁፍ እንዲደርሰው እና ከማኅደሩ ጋር እንዲያያዝ ይደረጋል፡፡
ሠራተኛው ፈርሞ ለመቀበል ፈቃደኛ ሳይሆን ሲቀር ወይም በመጥፋቱ ምክንያት አስፈርሞ
ለመስጠት ባይቻል የተወሰደውን እርምጃ ሠራተኛው በሚሰራበት ክፍል ወይም በሚኖርበት
አካባቢ ግልጽ በሆነ ቦታ ላይ ቢያንስ ለ 1 ዐ ተከታታይ ቀናት እንዲለጠፍ ይደረጋል፡፡
7.9.8 ሠራተኛው ለ 30 ቀናት ለሚበልጥ ጊዜ የእስራት ጊዜ ተወስኖበት ከሥራ ከቀረ የሥራ
ቦታው/መደቡ አይጠብቀውም፣

7.10 ስለ ይርጋ ጊዜ
7.10.1 ቀላል የዲስኘሊን ቅጣት የሚያስከትል ጥፋት የፈፀመ የኅ/ሥ/ማህበሩ ሠራተኛ የምርመራውን
ጊዜ ሣይጨምር የፈፀመው ጥፋት ከታወቀበት ቀን ጀምሮ እስከ 2 ወር ጊዜ ድረስ እርምጃ
ካልተወሰደበት በዲስኘሊን ተጠያቂ አይሆንም፡፡
7.10.2 ከባድ የዲሰኘሊን ቅጣት የሚያስከትል ጥፋት የፈፀመ የኅ/ሥ/ማህበሩ ሠራተኛ የፈፀመው
ጥፋት ከታወቀበት ቀን ጀምሮ እስከ 6 ወር ጊዜ ውስጥ በጥፋቱ ካልተከሰሰ በዲስኘሊን ተጠያቂ
አይሆንም፡፡

79
7.10.3 በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) ወይም (2) በተመለከተው የጊዜ ገደብ ውስጥ መወሰድ
የሚገባውን የዲስኘሊን እርምጃ ሣይወስድ ወይም እንዲወሰድ ሳያደርግ የቀረ ሊቀመንበር
ወይም ሥራ አስኪያጅ ወይም ሥራ አመራር ቦርድ/ኮሚቴ ወይም የስራ ክፍል ኃላፊ በኃላፊነት
እንዲጠየቅ ይደረጋል፡፡
7.10.4 የዲስፕሊን ቅጣት የተወሰነበት ሠራተኛ ይግባኝ ማለት የሚችለው ውሳኔው ከተገለጸበት
ጀምሮ ለቀላል የዲሲፒሊን ቅጣት ባሉት ተከታታይ 10 ቀናት ለከባድ የዲሲፒሊን ቅጣት ባሉት
ተከታታይ 20 ቀናት ብቻ ይሆናል፡፡

7.11 የሠራተኛ ቅሬታ አቀራረብና የይግባኝ ስነ ስርዓቶች


የቅሬታ አቀራረብና የይግባኝ ስነ ስርዓት በሚከተለው መንገድ ተፈጻሚ ይሆናል፡፡
7.11.1 .አንድ ሠራተኛ በዚህ መመሪያ አማካኝነት የዲሲፕሊን ርምጃ ሲወሰድበት ቅሬታ ካለው
በአምስት ቀናት ውስጥ የቅሬታ ማመልከቻውን ለኅብረት ሥራ ማህበሩ ሥራ አመራር
ቦርድ/ኮሚቴ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
7.11.2 ቅሬታ የቀረበለት ሥራ አመራር ቦርድ/ኮሚቴ የሥራ መመሪያውን በመመርኮዝ እስከ 15/ አስራ
አምስት/ የሥራ ቀናት ውስጥ መልስ ይሰጣል፡፡
7.11.3 .ሠራተኛው ከሥራ አመራር ቦርዱ/ኮሚቴው የሚሰጠው ውሣኔ ወይም መልስ ካልተስማማው
ጉዳዩን በህግ ስልጣን ላለው አካል ሊያቀርብ ይችላል፡፡

7.12 የዲሲፒሊን ቅጣት ውሳኔ ስለማንሳት


7.12.1 የዲሲፒሊን ቅጣት የተወሰነው ውሳኔ የሚነሳው ቀላል የዲሲፒሊን ቅጣት በስራ አስኪያጁ/
በሊቀመንበር ሲሆን ከባድ የዲሲፒሊን ቅጣት በኅ/ሥ/ማህበሩ የቦርድ/ኮሚቴ ሊ/መንበር
ይሆናል ፡፡
7.12.2 የዲሲፒሊን ቅጣቱ ውሳኔ የሚነሳበት ጊዜ የተቀጣው ሰራተኛ ሌላ የዲሲፒሊን ጥፋት
ካልፈጸመ ሲሆን ለቀላል የዲሲፒሊን ቅጣት ውሳኔው ከተሰጠበት በ 3 ወር፣ ለከባድ
የዲሲፒሊን ቅጣት 1 ዓመት ከሞላው በኋላ የሚነሳ ይሆናል ፡፡

ክፍል ስምንት

8 ስለሥራ ስንብትና ጉዳት ካሣ ክፍያ

8.1 ከሥራ ለተሰናበተ ወይም ጉዳት ለደረሰበት ሠራተኛ ካሳ ስለመክፈል


አንድ ከሥራ የተሰናበተ ወይም ጉዳት የደረሰበት ሠራተኛ ካሳ መክፈል የሚቻለው
በሚከተሉት ምክንያቶች ነው።

8.1.1 ከሆነ፡-
የሙከራ ጊዜውን የጨረሰ ሠራተኛ ከሆነ፡-
ሀ. ኅ/ሥ/ማኅበሩ በመክሰሩ ወይም በሌላ ምክንያት ለዘለቄታው በመዘጋቱ የሥራ ውሉ ሲቋረጥ፣

80
ለ. ህግ ከደነገገው ውጪ በኅብረት ሥራ ማኅበሩ አነሳሽነት ከውል ስምምነቱ ውጪ የስራ ውል ሲቋረጥ፣
ሐ. ኅ/ሥ/ማኅበሩ በሠራተኛው ላይ ሰብአዊ ክብሩንና ሞራሉን የሚነካ ወይም በወንጀለኛ ህግ መቅጫ
መሰረት የሚያስቀጣ አድራጎት በመፈፀሙ የተነሣ ሠራተኛው የሥራ ውሉን ሲያቋርጥ፣
መ. ኅ/ሥ/ማኅበሩ ለሰራተኛው ደህንነት ወይም ጤንነት የሚያሰጋ አደጋ እንዳይደርስ ማስጠንቀቂያ
ተሰጥቶት እርምጃ ባለመውሰዱ የተነሳ ሠራተኛው የሥራ ውሉን ሲያቋርጥ፣
ሠ. ሠራተኛው በሥራ ሰዓትና ቦታ በሥራ ላይ እያለ ሙሉ ወይም ዘላቂ የአካል ጉዳት በመድረሱ ሠራተኛው
ሥራ ለመስራት አለመቻሉ በህክምና ተረጋግጦ የሥራ ውሉ ሲቋረጥ፣
ሰ. የጡረታ መብት የሌለው ሲሆንና በጡረታ ሕግ የተመለከተው መደበኛ የጡረታ ዕድሜ ላይ ደርሶ ከሥራ
ሲገለል፣
ሸ. ቢያንስ የ 5 ዓመት የሥራ ልምድ በአሠሪው ዘንድ የሥራ አገልግሎት ኖሮት በሕመም ወይም በሞት
የሥራ ውሉ ሲቋረጥ ወይም ሥራው ላይ የሚያስቆይ ከሥልጠና ጋር የተያያዘ ለአሠሪው የውል ግዴታ
ሳይኖርበት ሥራውን በገዛ ፍቃዱ ሲለቅ፣
ቀ. በኤች አይቪ ኤድስ ሕመም ምክንያት በራሱ ጥያቄ የሥራ ውሉ ሲቋረጥ፣

8.2 ስለ ሥራ ስንብትና ጉዳት ካሳ ክፍያ መጠን

8.2.1 የሥራ ስንብት ክፍያ መጠን እንደሚከተለው ይሆናል።


ሀ. ለመጀመሪያው የአንድ ዓመት አገልግሎት የሰራተኛው የመጨረሻው ሳምንት አማካይ የቀን ደመወዙ በሰላሳ
ተባዝቶ ይከፈለዋል፡፡
ለ. ከአንድ ዓመት በታች ላገለገለ ሰራተኛ እንደ አገልግሎቱ ጊዜ እየተተመነ ተመጣጣኝ ክፍያ በኀ/
በኀ/ሥ/ማኅበሩ
ቦርድ/ኮሚቴ ውሳኔ መሠረት ይከፈለዋል። ሆኖም ግን የክፍያ መጠኑ ከአንድ ወር ደመወዙ ሊበልጥ
ቦርድ/
አይችልም።
ሐ. ከአንድ ዓመት በላይ ያገለገለ ሰራተኛ ከላይ በተጠቀሰው ክፍያ ላይ ለእያንዳንዱ ተጨማሪ አገልግሎት ዘመን
አንድ ሦስተኛ (1/3) እየተጨመረ ይከፈለዋል፡፡ሆኖም ጠቅላላ ክፍያው ከ 12 ወር ሊበልጥ አይችልም፡፡

8.2.2 የጉዳት ክፍያ መጠን እንደሚከተለው ይሆናል።


ሀ. በሠራተኛው ላይ የደረሰው ጉዳት ዘላቂ ሙሉ የአካል ጉዳት ከሆነ፣የሠራተኛው የዓመት ደመወዝ በአምስት
ተባዝቶ ይከፈለዋል።
ለ. በሠራተኛው ላይ የደረሰው ጉዳት ከዘላቂ ሙሉ የአካል ጉዳት መጠን በታች ከሆነ በ 8.2.2/ ላይ ክፍያ
መሠረት ሆኖ ከአካል ጉድለት ደረጃው ጋር ተመጣጣኝ የሆነ ክፍያ ይሆናል።

81
ክፍል ዘጠኝ

9 ስለሥራ ውክልናና የሥራ ልምድ ማስረጃ ስለመስጠት

9.1 ስለሥራ ውክልና

9.1.1 ቦርዱ/ኮሚቴው ሥራን ቀልጣፋና


የኅብረት ሥራ ማህበራት ሥራ አመራር ቦርዱ/
ውጤታማ ለማድረግ አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው ለሥራ አስኪያጁ እንዲሁም ሥራ
አስኪያጁ በሥሩ ላሉ ሠራተኞች ውክልና በጽሁፍ ዘርዝሮ ሊሰጥ ይችላል፡፡

9.1.2 ውክልና በደብዳቤ ሆኖ የኅብረት ሥራ ማህበሩ የሥራ ክፍሎችና ሌሎች


የሚመለከታቸው አጋር አካላት በግልባጭ እንዲያውቁት መደረግ አለበት፡፡

9.1.3 ውክልና የተሰጠው ሠራተኛ ከሥራ ገበታው ሲቀር በራሱ ስልጣን ለሌላ ሠራተኛ
ውክልና ሊሰጥ አይችልም፡፡

9.1.4 በማንኛውም ሁኔታ የተሰጠ የሥራ ውክልና ከአንድ ዓመት ሊበልጥ አይችልም፡፡
ውክልናውን ማንሳት አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ በማኛውም ጊዜ ማንሳት ይቻላል።

9.2 የስራ ልምድ ማስረጃ ስለመስጠት

9.2.1 አንድ ሠራተኛ በሥራ ላይ እያለም ሆነ የስራ ውል በተለያዬ ምክንያት ሲቋረጥ


ኅ/ሥ/ማህበሩ ለሠራተኛው የሥራ ልምድ ማስረጃ ይሰጠዋል፡፡

9.2.2 የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 እንደተጠበቀ ሆኖ በዲስፕሊን ጉድለት የተሰናበተ


ሠራተኛ በሥራ ልምድ ማስረጃው ላይ የተወሰደበት የዲሲፕሊን እርምጃ
ተመዝግቦ የሥራ ልምድ ማስረጃ ይሰጠዋል፡፡

9.2.3 የሥራ ልምድ ማስረጃው የሚከተሉትን ነጥቦች ማካተት ይኖርበታል፡፡


ሀ. የሠራተኛው ሙሉ ስም፣
ለ. ሲሰራበት የነበረው የስራ መደብ መጠሪያና ደረጃ ፣
ሐ. የሥራ ቦታው፣
መ. የሠራተኛው የአገልግሎት ዘመን፣
ሠ. የመጨረሻው ወር የደመወዝ መጠን፣
ረ. የስራ ግብር ወይም የማህበራዊ ዋስትና መዋጮ ከደመወዙ እየተቀነሰ ለግብር ሰብሳቢው ወይም አግባብ
ባለስልጣን/ መ/ቤት በየጊዜው ገቢ ስለመሆኑ ወይም ስላለመሆኑ ማረጋገጫ፣
ላለዉ ባለስልጣን/
ሰ .በኅ/
በኅ/ሥ/ማህበሩ በነበረበት ጊዜ የነበረው ስራ አፈጻጸም(
አፈጻጸም( የሚለቅ ከሆነ)
ከሆነ)፣
ሸ. በሥራ ላይ ያለ ከሆነ በሥራ ላይ ያለ መሆኑን ሥራውን የለቀቀ ከሆነ የለቀቀበትን
ምክንያት በአጭሩ፣

82
9.2.4 ለሠራተኛው የሚሰጥ ማስረጃ የኅብረት ሥራ ማህበሩ ክብ ማኅተም አርፎበትና
የኅብረት ሥራ ማህበሩ ሊቀመንበር ወይም ፀሀፊ የፈረመበት መሆን አለበት፡፡

ክፍል አስር

10 ስለ ስልጠና

10.1 ኅ/ሥ/ማህበሩ የሠራተኞችን አቅም ለማሳደግ በራሱ ወይም በሌሎች አካላት ድጋፍ አጫጭር ስልጠና
ሊሰጥ ይችላል፡፡

10.2 ስልጠና የሚከናወነው በዕቅድ ዘመኑ የስልጠና ፍላጎትና የሚያስከትለው ወጪ በዝርዝርና በግልጽ በዕቅድ
ተይዞ በጠቅላላ ጉባዔው ሲጸድቅ ብቻ መሆን ይኖርበታል፡፡

10.3 ለኅብረት ሥራ ማህበሩ ጥቅም ሲባል በመንግስት የተሰጡ የረጅም ጊዜ ስልጠናዎችን እንዲያገኝ
ሲፈቀድለት ሠራተኛው በፍትህ ቢሮ/መምሪያ/ጽ/ቤት ህጋዊ ውል የመያዝ ግዴታ አለበት።

10.4 በዚህ አንቀጽ ተራ ቁጥር 10.3 ላይ የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ ሠራተኛው ለሁለተኛ ጊዜ


የትምህርት ዕድል የሚያገኘውም ሆነ ኅብረት ሥራ ማህበሩን መልቀቅ የሚችለው ቢያንስ ከትምህርት
በኋላ ለማገልገል ውል የገባውን ግዴታ ሲወጣ ብቻ ነው፣

10.5 የስልጠና ፍላጐት ውድድር የሚያስከትል ከሆነ፣


ሀ. የሙከራ ጊዜውን ያጠናቀቀና በሥራ መደቡ ላይ የሚገኝ ሠራተኛ አስፈላጊ ከሆነ ቅድሚያ
አግኝቶ ሊሰለጥን ይችላል፡፡
ለ. በሥራ አፈፃፀም ውጤት በማወዳደር የተሻለ ውጤት ያለውን ሠራተኛ ማሰልጠን ይቻላል፡፡

83
10.6 ለስልጠና የተላከ ሠራተኛ ስልጠናውን በትኩረት የመከታተል፣ የማጠናቀቅና በስልጠናው ወቅት
የተሰጡ ጽሁፎችን ለኅብረት ሥራ ማህበሩ የማስረከብ ግዴታ አለበት፡፡

10.7 ሠራተኛው ካለተጨባጭ ምክንያት የረጅም ጊዜ ስልጠናውን/ትምህርቱን ካቋረጠ ወይም ከስልጠና


በኋላ ኅ/ሥ/ማህበሩን ሳያገለግል ከለቀቀ ለስልጠና ያስወጣውን ወጪ ራሱ ወይም ዋሱ የመተካት ግዴታ
አለባቸው፡፡

10.8 ከስልጠና በኋላ ሰልጣኙ ያመጣው ለውጥና ተጨባጭ ተግባር የስራ መመዘኛው ተደርጎ መወሰድ
ይኖርበታል፡፡

11 ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች

11.1 በዚህ የሰው ኃይል አደረጃጀትና አስተዳደር መመሪያ ያልተካተቱ ጉዳዮች ስለአሰሪና ሠራተኛ ጉዳይ
በወጣው አዋጅ ቁጥር 377/1996 ዓ.ም እና በማሻሻያው አዋጅ ቁጥር 494/1998 ዓ.ም መሠረት፣ ስለ
አካል ጉዳተኞች የሥራ ስምሪት መብት አዋጅ ቁጥር 568/2 ዐዐዐ ዓ.ም እና የግል ድርጀት ሠራተኞች
ጡረታ አዋጅ ቁጥር 712/2 ዐዐ 3 የሚፈጸም ይሆናል፡፡

11.2 በአሰሪና ሰራተኛ አዋጅ ቁጥር 377/1996 መሰረት የስራ መሪ ባህሪ ያላቸዉ የኀብረት ስራ ማኀበራት
ሰራተኞች በፍታብሔር ህግ መሰረት ከኀብረት ስራ ማኀበሩ ጋር በሚይዙት የስራ ውል መሰረት
የሚፈፀም ይሆናል፡፡

11.3 የኅብረት ሥራ ማህበራት የሰው ኃይል አደረጃጀትና አስተዳደር መመሪያ ቁጥር 52 የካቲት 2008 ዓ.ም
በዚህ መመሪያ ተሽሯል፣

12 የመመሪያው ተፈጻሚነት
ይህ የተሻሻለው የሠው ኃይል አደረጃጀትና አስተዳደር መመሪያ በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ውስጥ
በሚገኙ የኀ/ሥ/ማህበራት በሙሉ ተፈጸሚ ይሆናል፡፡

13 መመሪያው የሚፀናበት ጊዜ
ይህ የሠው ኃይል አደረጃጀትና አስተዳደር መመሪያ ጥቅምት ወር 2010 ዓ.ም ጀምሮ የፀና ይሆናል።

አቻ የትምህርት ዝግጅቶች

ዲቨሎፕመንት ማኔጅመንት እና ቢዝነስ ኢዱኬሽን


1 ዲቨሎፕመንት ማኔጅመንት ዲቨሎፕመንት ማኔጅመንት እና አድሜኒስትሬሽን
ፐብሊክ አድሜኒስትሬሽን እና ዲቨሎፕመንት

84
ፐብሊክ አድሜኒስትሬሽን እና ዲሸሎፕመንት ማኔጅመንት
ቢዝነስ አድመንስትሬሽን እና ዲሸሎፕመንት ማኔጅመንት
ደሸሎፕመንት እና ማኔጅመንት ስተዲ
ዲቨሎፕመንት አድሚኒስትሬሽን
2 ቢዝነስ ማኔጅመንት ቢዝነስ አድሜኒስትሬሽን
ቢዝነስ አድሜኒስትሬሽን እና ዲቨሎፕመንት ማኔጅመንት
ኮምፒውተራይዝድ ቢዝነስ ማኔጅመንት
ቢዝነስ ማኔጅመንት እና ሩራልዲሸሎፕመንት
ቢዝነስ አድሜኒስትሬሽን እና ኢንፎርሜሽን ሲስተም
ዲሸሎፕመንት እና ማኔጅመንት ቢዝነስ ኢዱኬሽን
ቢዝነስ እና ኢኮኖሚክስ
3 ሊደርሽፕ ሊደርሽፕ ማኔጅመንት
ኦርጋናይዜሽናል ሊደርሽፕ
ሊደርሽፕ ዲቨሎፕመንት ስተዲ
ሪጅናል እና ሎካልሊደርሽፕ እና ጉድገቨርናንስ
ማይክሮ ፋይናንስ ሎካልገ ቨርንመንት ፋይናንስ
ፋይናንስ እና ኢንሸስትመንት
አካውንቲንግ ኢዱኬሽን
ኦዲቲንግ
ሰርቲፋይድ ፐብሊክ አካውንታንት
ሰርቲፋይድ ኢንተርናሽናል ኢዲተር
ኦዲቲንግ እና ፋይናንስ

85
አቻ የትምህርት ዝግጅቶች

ባንኪንግ እና ሴልስ ማኔጅመንት


4 ባንኪንግ እና ፋይናንስ ባንኪንግ እና ኢንሹራንስ
ኢንሹራንስ
ባንኪንግ
ቢዝነስ ኢዱኬሽን
ፐርቸዚንግ እና ኢንሹራንስ
5 ማተሪያል ማኔጅመንት ሎጀስቲክ ፕሮኪውርመንት እና ማቴሪያል /ሰፕላይ/ማኔጅመንት
ማቴሪያል ሳይንስ
ሎጀስቲክ እና ሰፕላይ ማኔጅመንት
ሎጀስቲክ እና ሰፕላይቼን ማኔጅመንት
ፐርቸዚንግ እና ፕሮፐርቲይ ኦፕሬሽንስ
ፐርቸዚንግ እና ፕሮፐርቲ ማኔጅመንት
ፕሮፐርቲ ኦፕሬሽን ኮኦርድኔሽን
ፕሮኪውርመንት እና ማቴሪያል ማኔጅመንት
ማርኬቲንግ
ማርኬቲንግ ማርኬቲንግ ማኔጅመንት
ማርኬቲንግ እና ሴልስ ማኔጅመንት
ማርኬቲንግ እና ሰፕላይ ማኔጅመንት
ማርኬቴንግሊንኬጅ ክሬሽን ኤንድ ፕሮሞሽን
ማርኬቲንግ ኢዱኬሽን
ማርኬቲንግ ሰርቢስ
ማርኬቲንግ ኦፕሬሽንስ ኮርድኔሽን
ማርኬቲንግ ኦፕሬሽንስ ማኔጅመንት
ቢዝነስ ኢዱኬሽን /ማርኬቲንግ እና ሰፕላይ ማኔጅመንት/
ኮሜርስ

ኮሜርስ/ማርኬቲንግ ማኔጅመንት/

አቻ የትምህርት ዝግጅቶች

7 ጄኔራል ኮኦፕሬቲብ ኮኦፕሬቲቭ ስተዲ


ኮኦፕሬቲቭ ኦርጋናይዜሽን እና ቢዝነስ ማኔጅመንት
ኮኦፕሬቲቭ ቢዝነስ ማኔጅመንት
ኮኦፕሬቲቭ እና ቢዝነስ ማኔጅመንት
ኮኦፕሬቲቭ ኦርጋናይዜሽናል ማኔጅመንት
ኮኦፕሬቲቭ ኦርጋናይዜሽን ማኔጅመንት እና ማርኬቲንግ
ኮኦፕሬቲቭ ሩራል ዲቨሎፕመንት
ቤዝክ አግሪካልቸራል ኮኦፕሬቲቭ ኦርጋናይዜሽን
ኮኦፕሬቲቭ ዲቨሉፕመንት እና ሊደርሽፕ
ኮአፕሬቲቭ /|ቢዝነስ ማኔጅመንት/
አግሪካልቸራልኮ ኦፕሬቲቭ ቢዝነስ ማኔጅመንት
አግሪካልቸራል ኮኦፕሬቲቭ ዲቨሎፕመንት
ኮኦፕሬቲቭ ዲቨሎፕመንት

86
ኮኦፕሬቲቭ ፕሮሞሽን
ኮኦፕሬቲቭአንደር ቢዝነስ ማኔጅመንት ስትሪም
ኮኦፕሬቲቭ
ኮኦፕሬቲቭ ማርኬቲንግ
ኮኦፕሬቲቭ ማርኬቲንግ እና ማኔጅመንት
ኮኦፕሬቲቭ ፕሮሞሽን እና ማርኬቲንግ
ኮኦፕሬቲብ እና ኢኮኖሚክስ
8 ኮኦፕሬቲቭ አካውንቲንግ ኮኦፕሬቲቭ ኦዲቲንግ
ኮኦፕሬቲቭ አካውንቲንግ እና ኢዲቲንግ ማኔጅመንት
ኮኦፕሬቲቭ /አካውንቲንግ እና ቢዝነስ ማኔጅመንት/
ኮኦፕሬቲቭ አካውንቲንግ እና ኦዲቲንግ
ኮኦፕሬቲቭ /አካውንቲንግ እና ኦዲቲንግ/
ኮኦፕሬቲቭ ኦዲቲንግ እና ማኔጅመንት
9 አግሪካልቸራል ኢኮኖሚክስ አግሪ ኢኮኖሚክስ አግሪካልቸራል ሪሶር ኢኮኖሚክስ እና ማኔጅመንት
አግሮ ኢኮኖሚክስ ኦፕሬሽን እና አግሪካልቸራል ኢኮኖሚክስ
10 አግሪ ቢዝነስ አግሪ ቢዚነስ ማኔጅመንት
አግሪካልቸራል ማኔጅመንት
አግሪ ቢዝነስ ማኔጀመንት እና ማርኬቲንግ
አግሪ ቢዚነስ ማኔጀመንት እና ሰፕላይ ማኔጅመንት
አግሪ ቢዚነስ እና ቫልዬቼን
አግሪ ቢዚነስ እና ቫልዬቼን ማኔጅመንት
አግሪ ቢዚነስ እና ዲቨሎፕመንት ማኔጅመንት
አግሪ ቢዚነስ ማኔጀመንት እና ማርኬቲንግ /አግሪካልቸራል ማርኬቲንግ እና ትሬድ/
አግሪ ቢዚነስ ዲቨሎፕመንት እና ማኔጀመንት

87

You might also like