You are on page 1of 14

የልማት ዕቅድና የበጀት ዝግጅት የተከናወኑ ሥራዎች በተመለከተ፡-

የበጀት ዕቅድ አፈጻጸም መረጃ ተደራሽ ለማድረግ ከታቀደዉ የበጀትና ዕቅድ አፈጻጸም 1 ዙር ክትትል ተደርጎ 1
ዙር ወቅታዊ ሪፖርት ተላለፏል፣ በጥቅል የተላከውን በጀት በመበማ/3፤ በካበማ/3 እና መበማ/7 ቅጾች በመሙላት
በማኔጅመንት አስተያየትና ማሻሻያ ተደርጎ ከአመታዊ የፊዚካል ሥራዎች እቅድ ጋር ለክልል ፋይናንስ ቢሮ ቀርቦ ጸድቆ
እንዲመጣ ተደርጓል፡፡የበጀት ድርጊት መርሃ ግብርና የጥሬ ገንዘብ ፍላጎት በማዘጋጀት ለክልል ፋይናንስና ለጋሞ ዞን ፋይናንስ

መምሪያ ወቅቱ የማድረስ ሥራ ተሰርቷል፡፡ የሥራ ክፍሎችና ዳይሬክቶሬቶች የዕቅድ ዝግጅትና የዕቅድ ትግበራ አሠራር

ቅልጥፍና ፤ ብቃትና ጥራት ለማሳደግ ታቅዶ፡- ወቅታዊ ፤ሁሉ አቀፍ የሆነ የእቅድ ዝግጀትና የዕቅድ ትግበራ ክትትልና
ድጋፍ እንድሁም ተጨባጭ የሆነ ክትትል ተደርል፡፣ ግልጽ ፤አሳታፊ፤ወቅታዊና ሚዛናዊ የሆነ የዕቅድና የዕቅድ አፈጻጸም
ግምገማ (የዕቅድ ወቅት፤ትግበራ ሂደት፤ውጤት ማጠቃለያ) እንዲካሄድ ከኮሌጁ ሪፖርት ተደርጎ በተቀመጠዉ ጊዜ
ለቦርድ እንድቀርብ ተዘጋጅቷል
የባለ ሁለት ፎቅ መማሪያ ክፍል ግንባታ አዲስ የማስፋፊያና የማሻሻያ ሥራዎችን ክትትልና ግምገማ በማድረግ
አፈጻጸማቸዉ ሪፖርት ቀርቧል፡፡ በክልሉ መንግስት ድጋፍ እየተሰራ ያለው ባለሁለት ፎቅ መማሪያ ክፍል ህንፃ
ግንባታው ሥራ ከሚመለከታቸዉ አካላት በጋራ በመሆን በተደረገው ጥልቅ ክትትል እና ድጋፍ አብዘኛው
የማጠናቀቂያ ሥራዎች ተሰርቷል፡፡ ለምቀጥለዉ የዲግሪ መርሀ-ግብር ማስጀመሪያ ፕሮግራም ምቹ ለማድረግ

የቀለምና ለሎች ፍንሽንግ ሥራዎችን ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ ይገኛል፡፡ የኮሌጅ ልማትና ማስፋፋትን
መሠረት ባደረገ በተቀናጀ አሠራር ምቹ የትምህርት አካባቢ ለመፍጠር ታቅዶ፡- በተቀመጥው መስፈርት መሠረት
የግንባታዎችን፤የዕድሳትና የጥገና ሥራዎችን መከታተልን በተመለከተ፡ የመማሪያ ክፍል ጥገና ፤የዉሃ መዉረጃ ዲች፤
የግብ ዙርያ አጥር፤ የግብ ማስዋብና የጉድጓድ ዉሃ እንድሁም ሳይንሽ ላቮራቶሪ እና ባለ ሁለት ፎቅ የመማሪያ ክፍል
ግንባታዎች በሥራ ሂደቱ በከፍተኛ ቁርጠኝነት የተከናወኑ ተግባራት ናቸዉ
የ G+2 ሳይንስ ላቦራቶሪ ህንጻ ግንባታ በተመለከተ ከሚመለከታቸዉ አካላት ጋር በድጋሚ በመወያዬትና አቅጣጫ
በማስቀመጥ ግንባታዉ የሚቀጥል ሁኔታ እንዲመቻች ሰፊ ጥረት ተደርጓል፡፡ በመነሆኑም ቀደም ሲል ከአሸናፊ አርሼ ጋር
የነበረዉ ዉል ተቋርጦ አዲስ የዉስኝ ጨረታ ወጥቶ በ 74,986,868.15 ብር አሸናፊ ተለይቶ ቅድሜ ክፊያ በመክፈል
ግንባታዉ እንዲጀመር ተደርጓል፡፡ ግንባታዉም ሁለተኛ ስብ ተሞልቶ ኮለን ወደ ማቀዎም ደረጃ ደርሷል፡፡
የ 2014 ዓ.ም ፊዚካል ሥራዎችና ካፒታልና የመደበኛ በጀት እቅድ ተዘጋጅቶ በኮሌጁ ማናጅመንት በዝርዝር ታይቶ
ማስተካኪያ ታክሎበት ለክልሉ ፋይናንስ ቢሮ በማቅረብ እና ለቀረበው እቅድ ዝርዝር ሃሳቦችን በማስተካከል በጀት ተፈቅዶ
እንድፀድቅ ተደርጓል፡፡

በዚህም መሠረት የዓመቱ ማጠቃለያ የወጪ አፈጻጸም፡-


6100 ሰብአዊ ለሆኑ አገልግሎቶች 34,860,981.00
6200 ለዕቃዎችና ለአገልግሎቶች 13,883,142.00
6300 ቋሚ ንብረቶችና ግንባታ 3,728,000.00

1|Page
6400 ሌሎች ክፍያዎች 2,885,450.00
ጠ.ድምር 55,375,573.00 ድምር መደበኛ ከመንግስት ትሬዠሪ ብር 55,375,573
00 የተደረገ ስሆን አፈጻጸማቸዉ ክትትል ድጋፍ እየተደረገ ይገኛል፡፡
በዋናነት የመሰረተ-ልማት ስራዎች የ G+2 ላቦራቶሪ ህንጻ ግንባታ ክትትልና ድጋፍ ተደርጓል፡፡ የመማሪያ ክፍል

ጥገና ስራን የመከታተልና የመደገፍ ስራ ተሰርቷል፡፡ የኮሌጁ አረንጋዴ መናፈሻ ግንባታን የመከታተልና የመደገፍ

ስራ ተሰርቷል፡፡ የጉድጓድ ዉሃ ቀሪ ስራዎችን በማጠናቀቅ ለአገልግሎት ዝግጁ እንዲሆን የማድረግ ስራ

ተሰርቷል፡፡ ለግቢ መግቢያ በር ሎጎ ስፔስፊከሽን የማዘጋጀት ስራ ተሰርቷል፡፡ የኮሌጁ መሰብሰቢያ አዳራሽ


የማስጠገን ስራ ተሰርቷል፡፡

ኮሌጁ ከመኪና ግዥ ጋር በተያያዘ ከ 2011 ዓ.ም ጀምሮ በመጉላላት ላይ መሆኑን በመግለጽ


የሚመለከተው አካላት ድጋፍ በተጠየቀው መሰረት ከችግሩ አንፃር በውስን ጨረታ ለመግዛት ታስቦ ወደ
ሥራ የተገባ ቢሆንም በጨረታው ያሸነፈው ድርጅት 61 ሰው የሚይዝ አውቶቡስ የሚያቀርብ
እንደሆነና ዋጋውም ከተያዘው በጀት ከ 10,ሚሊዮን በላይና ኮሌጁ ከሚፈልገው ተሸከርካሪ የተለየ
ስለሆነ ግዥው ያልተሳካ በመሆን ሌላ መፍትሔ እንዲፈለግ ለሚመለከተው አካላት ጥያቄ እያቀረብን
እንገኛለን፡፡

2|Page
የኮሌጁንተቋማዊ አቅም ከማሳደግ አንፃር ለ 2015 ዓ.ም የተጠየቀ የካፒታል ፕሮጀክት በተመለከተ፡-
ብር
bjT mlà qÜ_R yPéjKtÜ ZRZR
የመንግሥት ግምጃ ቤት ከውስጥ ገቢገበ DMR

07/00/000/311/04/18/00/001 የአይሲቲ መማሪያ ክፍል ህንፃ ግንባታ 52,897,500.00 52,897,500.00


የመምህራንነና የተማሪዎች
07/00/000/311/04/18/00/002 ሽንትና አጥር ቤት መያዣ ክፍያ 370,524.00 370,524.00
07/00/000/311/04/18/00/003 የመማሪያ ክፍል ጥገና 734,784.00 734,784.00
07/00/000/311/04/18/00/004 የላብራቶሪ ግንባታ 65,957,000.00 65,957,000.00
አ.መ.ት.ኮ የውስጥ ለውስጥ
07/00/000/311/04/18/00/005 መንገድ ግንባታ 7,968,982.00 7,968,982.00
07/00/000/311/04/18/00/006 የተማሪዎች ማደሪያ/ዶርሚተሪ/ 65,000,000.00 65,000,000.00
07/00/000/311/04/18/00/007 የመማሪያ ህንጻ G+2 ግንባታ 8,097,872.00 8,097,872.00
07/00/000/311/04/18/00/008 ተሽከርካሪ ግዥ 2,821,707.00 2,821,707.00
07/00/000/311/04/18/00/009 የሁለገብ አደራሽ ጥገና 4,581,797.00 4,581,797.00
197,639,477 10,790,689 208,430,166

የአርባምንጭ መም/ትም/ ኮሌጅነባር ካፒታል ፕሮጀክት ዋጋ፣እስከ አሁን የተፈፀመ ክፍያና ለ 2015 ዓ.ም የተፈቀደ በጀት ማሳያ

ተ. የ የ 2015 የፕሮጀክቱ በጀት ዓመት አፈጻጸም የፕሮ የፕሮጀክቱ ጠቅ/ዋጋ እስከ 2014 ዓ.ም ድረስ ለ 2015 በጀትዓመት የፋይናንሻል ፊዚካል ምር
ቁ ሥ ጀክቱ የተከፈለ የተፈቀደ በጀት አፈፃፀም አፈፃፀ መራ

3
ራ አይነ ብር ሣ % ም%
ት ብር ሣ ብር ሣ

የመማሪያ ህንጻ G+2 ግንባታ ነባር 26,946,630 25 23,161,608 90 6,692,978 00

ነባ

2 መኪና ግዥ ነባር 770,440 45 2,821,707

ነባ

3 የላብራቶሪ G+2 ህንፃ ግንባታ ክፍያ ነባር 74,986,868 15 14,997,373 63 59,989,494 52

.4 የመምህራንነና የተማሪዎች ሽንት ቤት መያዣ ክፍያ ነባር 370,524

5 የወንድ ተማሪዎች ማደሪያ ነባር 2,000,000 00 አዲስ

6 ነባር 734,784 ነባር


የመማሪያ ክፍል ጥገና

8 የውስጥ ለውስጥ መንገድ ግንባታ ነባር 7,000,000

79,609,488

ድምር

አርባምንጭ ትምህርት ኮሌጅ የ 2015 ዓ.ም. የመደበኛ በጀት


የወጪ መገለጫ የተጠየቀ በጀት መጠን ልዩ መግለጫ
መደብ

6100 ለሰብኣዊ ለሆኑ አገ/ቶች 38,544,898 00 ነባርመም/ ሰራተኞች ደመወዝ ፣የጡረታ፣አዲስ የተማሪዎች አገ/ት ሰራተኞች ቅጥር፣አዲስ
መም/ራን ቅጥር

6200 ለዕቃዎችና ለአገልግሎቶች 28,176,600 00 ለትም/መሳሪያዎች፣ግዴታ አገልግሎቶችእና ሌሎች እቃዎች ግዥ፣ 3 ኛና 2ኛ

4
ዲግሪያቸውን ለሚማሩ ተማሪዎች ክፍያ፣ የጥናትና የምርምር ሥራዎች፣የተለያዩ የአቅም
ግንባታ ስልጠናዎች ክፍያ፣ ክፊያ

6300 ለቋሚ ንብረቶች ግዥ 31,450,000 00 የማባዣ ማሽኖች፣ራይሶ ኮፒ መሣሪያዎችና ሌሎች ኤሌትሮኒክስ እቃዎችን
ግዥ፣በኮለጁ ለሚደራጀው ክሊኒክ የሕክምና አገልግሎት የሚውሉ ቁሳሰቁሶ ግዥ
፣ለተማሪዎች ምግብ ዝግጅት አገ/ት የሚውሉ የተለያዩ ቋሚ ቁሳቁሶች ግዥ፣

ለመምህራንና ሰራተኞች ያልተሟሉ የቢሮ ቁሳቁሶች ለማሟላት፣ አዲስ ተገንቢቶ


እየተጠናቀቀ ላለው የመማሪያ ክፍልና ለአዲሱ የሳይንስ ላብራቶሪ ሲጠናቀቅ
የተማሪዎች አርሚቸር ወንበሮች ፣ በኮሌጁ ግቢ ለሚመጡ ተማሪዎች ለመኝታ
አገልግሎት የሚያስፈልጉ እንደአልጋ፣ፍራሽ፣ ትራስና የመሳሰሉትቁሳቁስ ግዥ፣

6400 ሌሎች ክፍያዎች 21,568,000 00 1) የተማሪዎች ቀለብ በኮሌጁ ግቢ በመኖር 1200 ተማሪ X10 ወር የአንድ
ተማሪ በቀን 55 ብር X30 ቀን ድምር 19,800,000.00 በኪስ ክፍያ
2) 490 ተማሪ X800.00/ስምንት መቶ ብር ሂሳብ ብር X4 ወረወ ድምር
1,568,000.00 የሚከፈል የቀረበ የቀለብ ክፍያ በጀት ነው፡የሚከፈል
የቀረበ የቀለብ ክፍያ በጀት ነው፡

ጠ.ድምር 119,739,498 00

5
ከፍል አንድ

አርባምንጭ ትምህርት ኮሌጅ የ 2015 ዓ.ም.የመደበኛ በጀት ማጠቃለያ መግለጫ

የወወጪ መደብ መገለጫ የፀድቆ የተላከ በጀት መጠን

6100 ሰብአዊ ለሆኑ አገልግሎቶች 34,860,981 00 የፀደቀው በጀት ልክ የተሰራ

6200 ለዕቃዎችና ለአገልግሎቶች 13,883,142 00

6300 ቋሚ ንብረቶችና ግንባታ 3,728,000 00

6400 ሌሎች ክፍያዎች 2,885,450 00

ጠ.ድምር 55,375,573 00

የ 2015 ዓ.ም ሰብአዊ ለሆኑ አገልግሎቶች ክፍያ የሚያስፈልገው

6111 ደመወዝ 28,905,684 00

6121 ጥቅማ ጥቅም 2,561,316 00

6131 የጡረታ 11‰ 3,179,625 00

ድምር 34,646,625 00

የሚያስፈልገው 34,646,625 ብር ሲሆን በማነስ ያለው ልዩነት ከተፈቀደው በጀት ሲቀነስ 34,560,981. የሚመጣው
ብር 85,644.00 ነው፡፡

ባለሁለት ፎቅ የሳይንስ ትም/ላብራቶሪ ህንፃ ግንባታ አሁን ያለበት ደረጃ

6
ቀድሞ የነበረ

7
8
- የዉሃ መዉረጃ ዲች 390,625.20

9
የግብ ማስዋብና ግንባታን በተመለከተ ቀድሞ የነበረ

10
አሁን ያለበት ደረጃ

የባለ ሁለት ፎቅ መማሪያ ክፍል ግንባታ አዲስ የማስፋፊያና የማሻሻያ ሥራዎችን ክትትልና ግምገማ
በማድረግ አፈጻጸማቸዉ ሪፖርት ቀርቧል፡፡ በክልሉ መንግስት ድጋፍ እየተሰራ ያለው ባለሁለት ፎቅ
መማሪያ ክፍል ህንፃ ግንባታው ሥራ ከሚመለከታቸዉ አካላት በጋራ በመሆን በተደረገው ጥልቅ
ክትትል እና ድጋፍ አብዘኛው የማጠናቀቂያ ሥራዎች ተሰርቷል፡፡ አሁን ለተጀመረዉ የዲግሪ መርሀ-
ግብር ፕሮግራም ምቹ ለማድረግ የርክብክብና ለሎች ፍንሽንግ ሥራዎችን እንድሁም የባለሙያ
አስተያዬት ታክሎ መማር ማስተማር ሥራዉን ለማስጀመር ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ ይገኛል፡፡

11
ግንባታው ያለበት ፎቶ፡-

ባለሁለት ፎቅ መማሪያ ክፍል ህንፃ ግንባታ

ኮሌጁ ከመኪና ግዥ ጋር በተያያዘ ከ 2011 ዓ.ም ጀምሮ በመጉላላት ላይ በመሆኑን በመግለጽ


የሚመለከተው አካላት ድጋፍ በተጠየቀው መሰረት በውስን ጨረታ ለመግዛት በጨረታ ተሞክሮ ግዥው
ያልተሳካ በመሆን መፍትሔ እንዲፈለግ ለሚመለከተው አካላት ጥያቄ እያቀረብን እንገኛለን፡፡
የሙዝ ፕሮጀክት ያለበት በተመለከተ፡፡ሙዙ ምርት መስጠት ጀምሮ ለገበያ በማቅረብ አስከ አሁን በተደረገዉ
ጥረት አስከ 200,000 ብር በላይ የተገኘ ስሆን እንገኛለን በቀጣይም የመስፋፍያ ሥራ ለመሥራት ከፍተኛ
ወጪ በማዉጣት የጠረጋ ሥራ እየተሠራ ይገኛል፡፡

12
13
14

You might also like