You are on page 1of 7

ቁጥር ፎወ/ኢኢ/------/A01/12

ቀን 15/04/2013 ዓ/ም

ለደ/ጎ/አስ/ ዞን ኢንዱ/ኢንቨ/መምሪያ

ለኢንቨ/ማ/ኢንዱስትሪ ዞን ልማት ቡድን

ደ/ታቦር

ጉዳዩ ፡- የወር ሪፖርት ስለመላክ

የ 2013 በጀት ዓመት የታህሳስ ወር ሪፖርት በዚህ ሸኝ ደብዳቤ አባሪ በማድረግ -----ገጽ የላክን መሆኑን እንገልጻለን፡፡

ከሰላምታ ጋር//

ሰጠኝ ጌጤነህ የኢንቨ/ኢንዱ/ዞ/ል/ ቡድን መሪ

ቅጅ፡-

 ለጽ/ቤታችን ኃላፊ
 ለዕ/ዝ/ክ/ግምገማ ባለሙያ
ወረታ
ማውጫ ገጽ
I. ቁልፍ ተግባር.....................................................................................................................................................1

ግብ.1፡ የቡድኑን አሰራርና አደረጃጀት ማጠናከር........................................................................................................1

ግብ 2፡የአመራሩንና የፈፃሚውን እውቀትና ክህሎት ማሳደግ........................................................................................1

II. የዓበይት ተግባር.................................................................................................................................................2

ግብ.1. የኢንቨስትመንት ፕሮሞሽንን ውጤታማነት ማሻሻል......................................................................................2

ግብ.2. የኢኮኖሚ ሽግግር የሚያመጡ ፕሮጀክቶችን አፈጻጸም ማሳደግ.......................................................................3

ግብ.3. የአምራች ኢንዱስትሪውን የመሰረተ ልማት አቅርቦት ማሳደግ..........................................................................3

ግብ.4.የፕሮጀክት ክትትልና ድጋፍ ውጤታማነት ማሻሻል............................................................................................3

0
I. ቁልፍ ተግባር
ግብ.1፡ የቡድኑን አሰራርና አደረጃጀት ማጠናከር
1.1. የለውጥ ሰራዊት
 የውይይት እቅድ 4 ክንውን 4 አፈፃፀም 100 %
 መገኘት ያለበት አባላት ብዛት ወ 5 ሴ 1 ድ 6 የተገኘ ወ 5 ሴ 1 ድ 6 አፈጻጸም 100%

 የመጣ ለውጥ፡-ባለሙያዎች ከአምስቱ የአቅም መገንቢያ ስልቶች አኳያ በየሳምንቱ የነበራቸውን


ጥንካሬና ያጋጠማቸውን ችግር በመለየት ተግባራትን መፈጸም መቻላቸው፡፡
 የመማማርና እድገት

 የመማማር እቅድ 1 ክንውን 1 አፈፃፀም 100 %

 መገኘት ያለበት አባላት ብዛት ወ 5 ሴ 1 ድ 6 የተገኘ ወ 5 ሴ 1 ድ 6 አፈጻጸም 100%

 ርዕስ ፡- የኘሮሞሽን አሰራርን በተመለከተ

 የመጣ ለውጥ፡-በተመረጠው ርዕስ የባለሙያወች የእውቀትና የክህሎት ማደግ፡፡


1.2. በአሰራር ላይ ለሚፈጠሩ ችግሮች አፋጣኝ ምላሽ መስጠት
 የዜጎች ቻርተርና የአገልግሎት አሰጣጥ ስታንዳርድ በማዘጋጀት እና መፍትሄ
የሚያስፈልጋቸውን የአሰራር ችግሮች በተዘጋጀው የአሰራር ማኑዋል መሰረት እልባት
በመስጠት ረገድ የተከናወኑ ተግባራት፣
 በዜጎች ቻርተር ስታንዳርዱ መሰረት ቀልጣፋና ዉጤታማ አገልግሎት ተሰጥቷል፡፡
ግብ 2፡የአመራሩንና የፈፃሚውን እውቀትና ክህሎት ማሳደግ
2.1. የመፈፀምና ማስፈፀም አቅም ማጎልበት
 የውጤት ተኮር ስርዓትን ተጠቅሞ ፍትሃዊ ውጤት በመስጠት የተሄደበት ርቀት፤
 የወር ውል፣ ውጤትና ግብረ-መልስ ለሁሉም ባለሙያዎች ተሰጧል ፡፡
 የወር ቼክሊስት ተዘጋጅቷል፡፡
 የፈጻሚውን የአመለካካትና ክህሎት ክፍተት ለመሙላት የአጫጭር ጊዜ፡ ስልጠና ያገኙ

ፈጻሚዎችና ያመጡት ለውጥ የግምገማ ሁኔታ፤-------------

2.2. ቀልጣፋ እና ጥራት ያለው አገልግሎት መስጠት


 በስታንዳርዱ መሰረት ቀልጣፋ አገልግሎት በመስጠት የመጣ ለውጥ
 በዜጎች ቻርተር ስታንዳርድ እቅድ መሰረት ቀልጣፋና ዉጤታማ አገልግሎት ተሰጥቷል፡፡
2.3. በወቅታዊ መረጃ ላይ በተመሰረተ እና አገልግሎት ሰጭዎች በተገልጋዮቻቸው ዘንድ
ተዓማኒነትን የሚፈጥር አገልግሎት መስጠት
 ሙሉ ኃላፊነትን በመውሰድ ከማገልገል አንፃር ባለሙያው ያለበት ሁኔታ
1
 ባለሙያው ከራሱ ዘርፍ አንጻር ኃላፊነት ወስዶ በሙሉ አቅሙ ለማገልገል ከፍተኛ ተነሳሽነትና
የስራ ፍላጎት አለው፡፡
2.4. በወቅታዊ መረጃ ላይ የተመሰረተ አገልግሎት መስጠት
 በፕሮጀክቶች ወቅታዊ መረጃ ላይ ተመስርቶ አገልግሎት መስጠት (በወቅታዊ ሁኔታዎቻቸው ላይ
የተመሰረተ አገልግሎት ከመስጠት አንፃር ያለበት ሁኔታ-------------------------
 ሁሉም የኢንቨስትመንት ፍቃድ ለማውጣት የመጡ ባለሃብቶችን 100% ጥራት ያለው
አገልግሎት ተሰጥቷል፡፡

II. የዓበይት ተግባር


ግብ.1. የኢንቨስትመንት ፕሮሞሽንን ውጤታማነት ማሻሻል

1.1. የአካባቢን ፀጋ በተመለከተ በጥናት የተለዩ ኢንቨስትመንት ዘርፎችን ማስተዋወቅ


 የአካባቢን ፀጋ መሰረት አድርጎ የኢንቨስትመንት ትኩረት መስኮችን በመለየት ሰነድ በማዘጋጀት

ረገድ የተሰራ

 …………………..
1.2. በወቅታዊ መረጃ ላይ ተመስርቶ ባለሃብቶች ወደ ኢንቨስትመንት እንዲገቡ ፕሮሞሽን ስራ እንዲሰሩ ማሳመን
 በወረዳው ቀዳሚ የኢንቨስትመንት ዘርፎች እንዲሰማሩ ለማስተዋወቅ ባለሀባቶችን
መለየት/የተለዩና ዝርዝራቸዉ የተያዘ ባለሃብቶች ብዛት/
o የዚህ ወር እቀድ 13 ክንውን 14 አፈጻጸም ከ 100% በላይ
 የኢንቨስትመንት ዘርፎችን መሰረት በማድረግ የማስተዋወቅ ስራ ከተሰራላቸው ባለሃብቶው ውስጥ
80% መመልመል
o የተመለመሉ እና ፕሮፋይል የተዘጋጀላቸዉ ባለሃብቶች ብዛት
 የዚህ ወር እቀድ 6 ክንውን 7 አፈጻጸም ከ 100% በላይ

 በተመረጡ የትኩረት መስኮች ላይ ባለሃብቶች ፈቃድ እንዲያወጡ ማድረግ (ለሁሉም የተመረጡ የትኩረት መስኮች
 የዚህ ወር እቅድ 0 ክንውን 0 አፈጻጸም .. % ተከናውኗል፡፡
 በሌሎች ዘርፎች ፈቃድ እንዲያወጡ አልሞ መስራ በተመለከተ ያለበት ሁኔታ
 የዚህ ወር እቅድ 0 ክንውን 0 አፈጻጸም -% ተከናውኗል፡፡
 በአጠቃላይ በሁሉም ፍቃድ በወጡ ፕሮጀክቶች፡-
 የተፈጠረ የስራ ዕድል የዚህ ወር እቅድ .. ክንውን .. አፈጻጸም …% ተከናውኗል፡፡
ወ-ዕቅድ .. ክንዉን …. አፈጻጸም … %ተከናውኗል
ሴ -ዕቅድ … ክንዉን .. አፈጻጸም … %ተከናውኗል
2
 ያስመዘገቡት ካፒታል የዚህ ወር እቅድ … ቢሊዮን ክንውን …ቢሊዮን አፈጻጸም …% ተከናውኗል፡፡
1.3. የተለያዩ የፕሮሞሽን ስራዎችን በመጠቀም የወረዳውን የሃብት አማራጮች ለባለሃብቶች ማስተዋወቅ
 የተለያዩ ህትመቶች በማዘጋጀት ባለሃብቶችን ማስተዋወቅ /በመፅሄት፣ብሮሸርና በራሪ ወረቀት በዓይነትና በቁጥር
አዘጋጅቶ ከማስተዋወቅ አንፃር ያለበት ሁኔታ /

 ብሮሸር የዚህ ወር እቅድ 15 ክንውን 45 አፈጻጸም 300% ተከናውኗል፡፡


 በራሪ የዚህ ወር እቅድ .. ክንውን 150 አፈጻጸም ከ 100% በላይ ተከናውኗል፡፡
 መጽሔት የዚህ ወር እቅድ ….. ክንውን ….. አፈጻጸም …. ተከናውኗል፡፡
 በሶሻል ሚዲያ ግንዛቤ መፍጠር የዚህ ወር 13 ክንውን 63 አፈጻጸም 484% ፡፡

1.4. የገበያ ትስስር የሚያስፈልጋቸውን መካከለኛ የማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪዎች መረጃ ማሰባሰብ


 የገቢያ ትስስር ችግር የዚህ ወር እቅድ --ክንውን --አፈጻጸም --% ፡፡

ግብ.2. የኢኮኖሚ ሽግግር የሚያመጡ ፕሮጀክቶችን አፈጻጸም ማሳደግ

II.1. የፕሮጀክቶችን /አምራች ኢንዱስትሪዎችን /አፈፃፀም ለማሳደግ ድጋፍ ማድረግ


 የፕሮጀክቶችን ሁለንተናዊ ችግር በጥናት መለየት / ችግሮቻቸው በጥናት የተለዩላቸው ፕሮጀክቶች
ብዛት/
 ችግር በጥናት መለየት የዚህ ወር እቀድ -- ክንውን -- አፈጻጸም --%
 ችግሮቻቸው የተለየላቸውን ፕሮጀክቶች ለይቶ በመያዝ መፍታት/ችግሮቻቸው ተለይቶ
የተፈታላቸውና ያልተፈታላቸው ፕረጀክቶች ብዛት/
 የዚህ ወር ችግር የተፈታላቸው ……….
 የዚህ ወር ችግር ያልተፈታላቸው ……….

ግብ.3. የአምራች ኢንዱስትሪውን የመሰረተ ልማት አቅርቦት ማሳደግ

3.1. የመሬት አቅርቦት ዝግጅቱን ማረጋገጥ


የአጋርና ባለድርሻ አካላትን ቅንጅታዊ አሰራር ውጤታማነትን ማሳደግ፣
 ሁሉንም ፕሮጀክቶች ያለባቸውን ችግር ለይተን ለሚመለከታቸው ተቋማት አሳወቀናል፣በአካል
አነጋግረናል፡፡ ተቋማቱ የተፈለገውን ውጤት ግን አላመጡም
 …………. ፡፡

3
ግብ.4.የፕሮጀክት ክትትልና ድጋፍ ውጤታማነት ማሻሻል

2.1. ፕሮጀክቶችን /ኢንዱስትሪዎችን በመደገፍ ውጤታማ እንዲሆኑ ማድረግ


 የፕሮጀክቶችን ፕሮፋይሎችን ወቅታዊ ማድረግ
o የዚህ ወር እቅድ 3 ክንውን 6 አፈጻጸም ከ 100% በላይ

 የፕሮጀክት ፕሮፋይሎችን ወቅታዊ በማድረግ ችግሮቻቸውን መለየት


o የዚህ ወር እቅድ 3 ክንውን 6 አፈጻጸም ከ 100% በላይ
 ሁሉም ተገምግመው ያለፉ ፕሮጀክቶች መሬት እንዲያገኙ መደገፍ/ተገምግመው ካለፉት መሬት
ያገኙ ፕሮጀክቶች ብዛት/-------
o የዚህ ወር እቅድ …. ክንውን ….. አፈጻጸም ……..%

 በተገመገመው ፕሮጀክት እቅድ መሰረት ያሸነፉትን ወደ አፈፃፀም እንዲገቡ ማድረግ /በእቅዳቸው


መሰረት ተገምግመው ያለፉ ወደ አፈፃፀም እንዲገቡ የተደረጉ ፕሮጀክቶች ብዛት/-------------
o የዚህ ወር እቅድ ………. ክንውን …………. አፈጻጸም ……….%

 ፕሮጀክቶች የብድር ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረግ/ብድር ፈልገው ተጠቃሚ የሆኑ ፕሮጀክቶች


ብዛት/----------
o የዚህ ወር እቅድ ……….. ክንውን ………. አፈጻጸም …………..%

 ችግርን የለየ ድጋፍና ክትትል በማድረግ ፕሮጀክቶችን ወደ አፈፃፀም ማስገባት (ችግራቸውን ተለይቶ
ድጋፍ ተደርጎላቸው ወደ አፈፃፀም የገቡ ፕሮጀክቶች ብዛት)------
o የዚህ ወር እቅድ ………. ክንውን ………….አፈጻጸም …………..%
 ፕሮጀክቶች የጉሙሩክ ቀረጥ ነጻ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረግ/ተጠቃሚ የሆኑ ፕሮጀክቶች
ብዛት/----------
o የዚህ ወር እቅድ ……….. ክንውን 1 አፈጻጸም ከ 100% በላይ
 መንግስት የክልሉን የነዳጅ ፍትሀዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ባወጣው መመሪያ መሰረት 4 ባለሀብቶች
በመስፈርቱ መሰረት ለነዳጅ ኢንቨስትመንት ተመልምለው ተለይተዋል፡፡

4
5

You might also like