You are on page 1of 51

በፎገራ ወረዳ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ጽ ቤት /

የኢንቨስትመንት ማስፋፊያና ኢንዱስትሪ ዞን ልማት ቡድን

የ 2015 ዓ.ም ዕቅድ

ሐምሌ/2014 ዓ.ም

ወረታ

Contents
መግቢያ............................................................................................................1
ክፍል አንድ፡-......................................................................................................2

Page 0 of 51
1.1. የቁልፍ ተግባር / የለውጥ መሳሪያዎች/ ግንባታ አፈጻጸም.........................2
1.2. የአበይት ተግባራት አፈጻጸም ግምገማ፣.................................................5
1.2.1. የኢንቨስትመንት ፈቃድና ተዛማች አገልግሎቶች አፈጻጸም..............5
1.2.2. የፕሮጀክቶች ክትትልና ድጋፍ ስራዎች...........................................6
1.2.3. የፕሮሞሽንና ምልመላ ስራዎቻችን...............................................7
1.2.4. የኢንዱስትሪዎችን መረጃ ማሰባሰብና የገበያ ትስስር መፍጠር...........8
1.2.5. የኢንቨስትመንት ፎረም ማዘጋጀት................................................8
1.2.6. በአምራች ኢንዱስትሪዎችና በሌሎች ዘርፎች ላይ ባለሃብቶችን መመልመል 8
1.2.7. የመሬት አቅርቦትና ዝግጁነትን ማረጋገጥ.......................................8
1.2.8. ከባለድርሻ /ከአጋር አካላት ጋር ተሳትፎና ቅንጅታዊ አሰራር አንጻር፡-..9
1.3. በዘርፉ የተለዩ ስትራቴጅክ ጉዳዩች......................................................13
1.4. የተለዩ ተግዳሮቶች/ችግሮች..............................................................14
ክፍል ሁለት.....................................................................................................15
2.1. ራዕይ፡-............................................................................................15
2.2. ተልዕኮ፡-..........................................................................................15
2.3. እሴቶችና የአሠራር መርሆዎች...........................................................15
2.4. የእቅዱ መነሻ ሁኔታዎች....................................................................16
2.5. የዕቅዱ የትኩረት አቅጣጫዎች...........................................................16
2.6. ዓላማዎች፣ ግቦች እና ዋና ዋና ተግባራት..............................................17
2.7. ካስኬድ............................................................................................28
ክፍል ሶስት-....................................................................................................46
3.1. የማስፈጸሚያ አቅጣጫዎች/ስልቶች/፣...............................................46
3.2. መልካም አጋጣሚዎችና ስጋቶች.........................................................47

Page 1 of 51
3.2.1. መልካም አጋጣሚዎች...............................................................47
3.2.2. ስጋቶች...................................................................................47
3.2.3. የስጋት ማስወገጃ ስልቶች..........................................................47
ክፍል አራት.....................................................................................................48
4.1. የአፈጻጸም ክትትልና ድጋፍ................................................................48
4.1.1. ድጋፍ መቼ ይደረጋል?................................................................48
4.1.2. ክትትል በማን ይደረጋል?............................................................48
4.1.3. ክትትል የሚደረግባቸዉ ዋና ዋና ጉዳዮች ምንድን ናቸው?..............48
4.2. የአፈጻጸም ግምገማ..........................................................................49
4.2.1. ግምገማው መቼና በማን ይገመገማል?..............................................50
4.3. የሪፖርት አቀራረብ...........................................................................50
ክፍል አምስት፡.................................................................................................51
ማጠቃለያ...................................................................................................51

Page 2 of 51
መግቢያ
በወረዳችን ፈጣንና ቀጣይነት ያለው የኢኮኖሚ እድገት ለማረጋገጥ ዕድገት ተኮር የሆኑ የኢንቨስትመንት መስኮችን በማስፋፋት ሥራ አጥነትን
ለመቅረፍና ለኢኮኖሚው ዕድገት ያላቸውን ድርሻ ከፍ ለማድረግ በሙሉ አቅማችንና በተደራጀ አግባብ የባለሃብቱን አመለካከት በመለወጥና አቅማቸዉን
በማጠናከር በስፋት በጋራ መረባረብ ይኖርብናል፡፡ እንዲሁም ውስብስብ የሆኑ ችግሮችን በመፍታት እና አቅም በመፍጠር በዘርፉ ተግባራት ላይ
የክህሎትና የቴክኖሎጂ አቅም ክፍተትን በመሙላት፣ የተሟላ የዕሴት ሰንሰለት ድጋፍ በማድረግ፣ በቂ የገበያ ትስስር በመፍጠር፣ የማምረቻ መሳሪያዎችን
አቅርቦት ችግር በማቃለል ምርቶችን ዘመናዊ በሆነ አግባብ በዓይነትም ሆነ በብዛት እንዲሁም በጥራት የማምረት አቅም መፍጠር ትኩረት የሚያሻ
ጉዳይ ነው፡፡ ከዚህ በተጨማሪም የሰለጠነ የሰው ኃይል፣ የተሟላ ግብዓት፣ ተገቢ መዋቅራዊ አደረጃጀት እንዲኖር በማድረግ የስርቆትን አስተሳሰብና ተግባርን በፅናት
በመታገል ተንሰራፍቶ የቆየውን ድህነት ስር ነቀል በሆነ መልኩ መቀየር ያስፈልጋል፡፡

የግል ባለሃብቱ የኢንዱስትሪ ልማትን ከማፋጠን ባሻገር በሰላምና ዲሞክራሲ ግንባታ ትልቅ አስተዋጽኦ በማበርከት በኩል የራሱ ድርሻ አለው፡፡ አመራሩና ባለሙያው የግል
ባለሃብቱ የጠራ አስተሳሰብና ግንዛቤ ይዞ በዘርፉ እንዲሰማራ በማድረግ በኩል ሰፊ ክፍተት ታይቷል፡፡

የግል ባለሃብቱም የልማት ሞተር መሆኑን ተገንዝቦ ያሉትን በርካታ ችግሮች በመፍታትና ዘርፉን ለማሳደግ የሚያደርገው እንቅስቃሴ የራሱ ውስንነት ነበረበት፡፡ ስለሆነም
ላጋጠሙ ችግሮችም ትክክለኛ መፍትሔ ሊሆን የሚችለው የኢንዱስትሪ ልማትን ማስፋፋት ነው፡፡ ይህንም እዉን ለማድረግ በጽ/ቤት ደረጃ በ 2011 ዓ.ም ራሱን ችሎ
በመደራጀት ወደ ስራ ገብቷል፡፡

በዚህ ዓመት ዋና ትኩረት የነበረው የህልውና ዘመቻ ስለነበር የእቅድ አፈጻጸማችን የቅርብ ክትትልና ድጋፍ በማድረግ በኩል የራሱ የሆነ ዉስንነት ነበረበት፡፡

ስለሆነም በወረዳን ሁሉን አቀፍ የኢንዱስትሪ ልማት ለማምጣትና ኢንቨስትመንትን ለማስፋፋት የሚያስችል ሰፊ ስራ መሰራት እንዳለበት ያመለክታል፡፡

በዚህ በጀት ዓመት ሰራተኛው ቢሮ ተቀምጦ ለመስራትና ተከታታይ የመስክ ድጋፍ ለማድረግ ባለመቻሉ በአፈጻጸማችን ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ ነበረው፡፡ ይህንን ችግር
ተቋቁን በመፈጸም የተቋሙን ግቦች ለማሳካት ሰፊ ጥረት ተደርጓል፡፡ የበጀት ዓመቱ አፈጻጸማችን በታቀደው ልክ ባይሆንም ከ 2 ኛው ግማሽ ዓመት በኋላ መጠነኛ
መሻሻሎች ታይተዋል፡፡ ስለዚህ አፈጻጸሞችን መነሻ በማድረግ የቀጣይ የ 2015 ዓመታዊ ዕቅድ እንደሚከተለው ተዘጋጅቶ ቀርቧል፡፡

ክፍል አንድ፡-
የቁልፍና የአበይት ተግባራት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ፡-

Page 1 of 51
1.1. የቁልፍ ተግባር / የለውጥ መሳሪያዎች/ ግንባታ አፈጻጸም
የተቋማትን የማስፈጸም አቅም ለመገንባት የተያዩ የለውጥ መሳሪዎች ተግባራዊ በማድረግ ተቋምን የመለወጥ ጉዳይ የማያቋርጥና ከህዝብ ፍላጎትና
የልማት ዕድገት ጋር እያደገ የሚሄድ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ትግበራው የአንድ ወቅት አጀንዳ ሳይሆን እየተጠናከረ እና ስርዓት እየሆነ ሊሄድ የሚገባው ነው፡፡
የለውጥ መሳሪያዎች አንዱ አንዱን የሚተካ ሳይሆን በተሳሰረ አኳኋን የሚተገበር ነው፡፡ በመሆኑም የለውጥ መሳሪያዎችን በማቀናጀት የመተግበር ጉዳይ
እንደ አንድ አቅጣጫ ተይዞ በጥብቅ ዲሲፕሊን ሊተገበር የሚገባው ነው፡፡ ከዚህ አንጻር የመንግስት ተቋማትን የሰው ኃይል አደረጃጀታቸውንና አሰራር በማጎልበት
የተጠናከረ አቅም እንዲፈጥሩ ለማድረግ በሲቪል ሰርቪስ ማሻሻያ ፕሮግራም አማካይነት የተለያዩ የለውጥ መሳሪያዎች ሲተገበሩ ቆይተዋል፡፡ ከነዚህ የለውጥ መሳሪያዎች
ውስጥ የመሰረታዊ ስራ ሂደት ለውጥ (BPR)፣ የውጤት ተኮር ስርዓት (BSC)፣ የዜጎች ቻርተር፣ የካይዘን አሰራር እንዲሁም እነዚህን አቀናጅቶ ለመተግበር የሚያስችለው
የለውጥ ሰራዊት ግንባታ የሚጠቀሱ ናቸው፡፡

በመሆኑም የቁልፍ ተግባራት በምን ደረጃ ላይ እንደሚገኝ በግልጽ የምንረዳበት ወሳኝ ክፍል የሆነውን የለውጥ ሰራዊት መገንቢያ ስትራቴጃችን ነው፡፡
ይህ ክፍል የለውጥ ሰራዊቱን ለመገንባት የሚያስችል መለኪያዎችንም አካትቶ ይዟል፡፡ ስትራቴጅው በርካታ ፈፃሚዎቻችን ዘንድ ተገቢውን ግልጽነት
ያልተያዘበት፣ በተግባር ለመለካትም የተደበላለቀ አስተሳሰብ የሚታይበት፣ የተግባሩን አፈፃፀም ለመለካትና የጠራ አቋም ለመያዝ የምንቸገርበት ዋነኛ
ክፍል ነው፡፡ በመሆኑም የለውጥ ሰራዊቱ ተገነባ የሚባለው መቸ ነው? መሟላት የሚገባቸው ጉዳዮች ምንድን ናቸው? የሚሉትን መሰረታዊ ጉዳዮች
በሚገባ በመገንዘብ በየጊዜው የተሰሩ ስራዎችን ከባህሪ ብቃት ጋር በማጣመር እየገመገሙ ወጥነት ያለው አቋም ይዞ መምራት ተገቢ በመሆኑ በባለፈው
ዓመት ከነችግሩም ቢሆን ስንተገብራቸው ቆይተናል፡፡ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት የመለኪያ መገለጫዎች ለሁሉም የለውጥ ሰራዊት ሀይሎች የሚያገለግሉ
የጋራ መለኪያ ሲሆኑ ባለን ተቋማዊ መዋቅር በየደረጃው የሚገኙ ፈፃሚዎች ከየራሳቸው የስራ ሁኔታ ጋር በተገናዘበ መልኩ የለውጥ ሰራዊትን መገንባት
አስፈላጊ በመሆኑ ባለፈው ዓመት የተሰሩና የታዩ እጥረቶችና የነበሩ የተሻሉ እንቅስቃሴዎች በዝርዝር ለማየት እንደሚከተለው ተሞክሯል፡፡

ሀ/ አመለካከት

አመለካከት በሰዎች ባህሪይ ላይ በጎና አሉታዊ ተጽዕኖ ማሳረፍ የሚችል፣ የለውጥ ሰራዊቱ መሰረታዊ መለኪያ ተብሎ የሚወሰድ ነው፡፡ የተስተካከለ
አመለካት የያዘ አመራር፣ የመንግስት ሰራተኛ፣ ባለሃብት፣ አጋር አካላትና ህዝብ አካባቢን ክልልን፤ዞንን ብሎም ወረዳን የኢንቨስትመንትን ኢኮኖሚያዊ
እድገት በማፋጠን ወደተሻለ እድገት ለመውሰድ የሚሳነው አይሆንም፡፡ ስለሆነም አንድን የለውጥ ሰራዊት ቁመና በምን ደረጃ ላይ እንደሚገኝ ለመረዳት
የአመለካከት ግንባታ ወሳኝ ቦታ ያለው በመሆኑ ሶስት መሰረታዊ ጉዳዮች ላይ በመመስረት እንዲመዘን ተደርጓል፡፡ ተልዕኮን የመገንዘብና የማወቅ ፣

Page 2 of 51
የአመለካከት ጥራት መያዝና የስራ ታታሪነት ዋነኛወቹ ቢሆኑም በነዚህ አመለካከቶች ባለመቃኘቱ ለረጅም ጊዜ ለኢቨንስትመንቱ ምቹ ሁኔታዎችን

መፍጠር አልተቻለም፡፡ ስለሆነም በተቋማችን የአመራሩ ቁርጠኝነት እና የባለሙያው የስራ ተነሳሽነት ማነስ፣ የተሰራውን ተቋማዊ አደረጀጀት ከስራ

ማሳለጫነቱ ይልቅ የፖለቲካና የጥቅም ማግኛ አድርጎ የመጠበቅ ዝንባሌ በመታየቱ፣ ባለሃብቶች ወደ ዞኑ መጥተው በማልማት የሚፈለገውን ለውጥ
ማምጣት አልተቻለም፡፡

ለ/ ክህሎት

ክህሎት ሲባል በስልጠና (training)፣በልምድ (Experience) ወይም በተግባር የሚገኝ አንድን ነገር የማድረግ ወይም የመፈፀም ችሎታን የሚመለከት
ነው፡፡ በዚህ ክፍል ለማየት የተፈለገው በዋናነት ሶስት የለውጥ ሰራዊት መገንቢያ መለኪያ አቅጣጫ የሆኑ የማቀድ ችሎታ ፣ የተዘጋጀው እቅድ
ከፈፃሚዎች ጋር መግባባት፣ እንዲሁም በየደረጃውና በየተቋማቱ የሚካሄደውን ድጋፍና ክትትል ስርዓት የሚመለከት ይሆናል፡፡ በመሆኑም ከላይ
እስከታች ድረስ የሚገኙና እቅድ ማዘጋጀት የሚገባቸው ሀይሎች የየራሳቸውን እቅድ ማዘጋጀት አለመቻላቸው፣ የተዘጋጀው እቅድ የበላይ አካልንና
የራስን አካባቢያዊ አቅም ያገናዘበ አለመሆንና ሁሉም ፈፃሚዎቻችን የአስተሳሰብ ግልጽነት፣ ተነሳሽነትና መግባባት አለመፍጠር እንዲሁም
በእቅዳቸውም መሰረት ሪፖርት ማዘጋጀት በዘለለ፣ ግብረ- መልስ መስጠት፣ የተግባሮችን አፈፃፀም በአካል መመልከት፣ ምርጥ ልምድ መቀመርና
ማስፋፋት፣ የስራ አፈፃፀም ላይ ተመስርቶ የሚካሄድ ግምገማ፣ ሂስና ግለሂስ፣ ደረጃ ምደባ እንዲሁም በየደረጃው የሚገኘውን አመራርና ተቋም
አፈፃፀም የተቀራረበ እንዲሆን ለማስቻል የቴክኔካል ክህሎት ስልጠናና የድጋፍና ክትትል ስርዓት በጥልቅ በክህሎት መስራት አለመቻሉ ተስተውሏል፡፡

ሐ/ አደረጃጀት

የኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ጽ/ቤት ከ 2011 በጀት ዓመት ጀምሮ በጽ/ቤት ደረጃ የተደራጀ ሲሆን የለውጥ ሰራዊት አደረጃጀት ከተቋሙ የበላይ
አመራር የሚጀምር ነው፡፡ ሁለተኛው የሰራዊቱ አደረጃጀት የተቋሙን የማኔጅመንት ካውንስል የሚመለከት ነው፡፡ በሶስተኛ ደረጃ የሚኖረው
አደረጃጀት የሰራተኞች አደረጃጀት ሲሆን ሰራተኞችም በልማት ቡድን ወይም በአንድ ለአምስት አደረጃጀት ተፈጥሯል፡፡

መ/ አሰራር

ዘርፉ የሚመራባቸው አዋጆች፣ ደንቦች፣ መመሪያዎች እንዲሁም ሌሎች የአሰራር ሰርዓቶች ተዘርግተው ግልፅነትን የሚፈጥሩ፣ ተጠያቂነትን
የሚያስከትሉ ሁነው መዘጋጀታቸው ከፍተኛ ጠቀሜታ አላቸው፡፡ በየመስሪያቤቱ የተዘጋጁ አሰራሮችም ለተጠቃሚው ግልፅ ሆነው መቀመጣቸውም

Page 3 of 51
በተገቢው ሁኔታ ስራ ላይ ለማዋል ያስችላል፡፡ ስሆነም የለውጥ ሰራዊት የሚመራባቸው አሰራሮች የሚገኙበትን ሁኔታ በተግባር እየፈተሹ ማጠናከር

ይገባል፡፡ ያሉትን አሰራሮች በማስገንዘብ ባለሃብቶችን ተጠቃሚ ለማድረግ የተከናወኑ ስራዎች እና የአሰራር ማነቆዎችን ለመቅረፍ የተለያዩ የአሰራር

ማኑዋሎች ተዘጋጅተዋል፡፡ ነባሮችን ጨምሮ በአዲስ ለተመደቡ ሙያተኞችና አመራሮች ከኢንዱስትሪ ፖሊሲ እስከ ማስፈፀሚያ የአሰራር ማኑዋሎች

ድረስ በአሉት የማስፈፀሚያ ህጎችና አሰራሮች ላይ የግንዛቤ ፈጠራ ስልጠና ሰጥቶ ወደ ስራ ማስገባት መቻሉ፣ በአጠቃላይ ከአሰራር አንጻር ሲታይ

ለባለሃብቱ ግልጽ የሆነ አሰራር ዘርግቶ ውጤታማ ስራ በመስራት በኩል በአጋር አካላት፣ በአመራሩ እንዲሁም በባለሙያው በኩል ሰፊ ክፍተት

ተስተውሏል፡፡
ሠ/ ግብዓት
የግብዓት አቅርቦት ዓመታዊ ዕቅድና ግብ ለማሳካት የሚያችል ወሳኝ ነገር ነው፡፡ ግብዓት በሰው ሀይል፣ በቴክኖሎጅ ፣ በገንዘብና በቁሳቁስ መልክ የሚቀርብ
ሲሆን በሚፈለገው ፍጥነት፣ ጥራትና መጠን መቅረብ ካልተቻለ ደግሞ ተግባራት እንዳይሳኩ ተግዳሮት ሆኖ በማገልገል ትልቅ ድርሻ አለው፡፡ ስለሆነም
የለውጥ ሰራዊቱ ሲለካ የግብዓት አቅርቦቱ በሚፈለገው ፍጥነት፣ ጥራትና መጠን ባይባልም በተሻለ ደረጃ ለመፈፀመም ያስችላል፡፡

በአጠቃላይ ሲታይ የለውጥ መሳሪያዎችን በልማት ሰራዊት ግንባታ በማስተሳሰር ስራችን በሚገባዉ ደረጃ ላይ ደርሷል ባይባልም ከነበረው አደረጃጀት
አንጻር እና ከተሰጠው ተግባር እና ኃላፊነት አኳያ ከነውስንነቱም ቢሆን በርካታ ተግባራት ተከናውነዋል፡፡ ነገር ግን በታታሪነት መጓደልና ከኪራይ
ሰብሳቢነት አስተሳሰብና ተግባር መውጣት ባልቻሉ አመራሮችና ፈጻሚዎች ምክንያት ዛሬም እንደትናንቱ የመልካም አስተዳደር ችግር ያለባቸዉ ወገኖች
አልጠፉም፡፡ ስለዚህ ከችግሩ ለመውጣት በሚቀጥለው የእቅድ ዘመን ለአመራሩና ፈጻሚዉ በማያቋርጥ መንገድ ክህሎቱን የሚያሳድግ ስልጠና መስጠት
የማይታለፍ ተግባር መሆንም አለበት፡፡

የተግባር አፈጻጸማችን ቀልጣፋና ዉጤታማ እንዲሆን ለማድረግ አሁንም ግልጽ አሰራር ሊቀመጥላቸዉ የግድ በሚሉ ጉዳዮች ዙሪያ የተለያዩ
መመሪያዎችን አዉጥቶ መጠቀም ተገቢ ነው፡፡ በመሆኑም በተለያየ ጊዜ ተዘጋጅተዉ ለተግባር ማስፈጸሚያነት በተቋሞቻችን እጅ ላይ ባሉት የተለያዩ
መመሪያዎች ላይ የበለጠ ግልጽነት እንዲፈጠርባቸዉ ማድረግና የተፈጻሚነት ደረጃቸዉ ምን እንደሚመስል በመከታተል ሊታረም የሚገባዉን ማረምና
መመሪያዎቹ የተግባር መሳሪያ እንዲሆኑ ማድረግም ያስፈልጋል፡፡ ተግባራትን በተበተነ መንገድ በመምራት ዉጤታማ መሆንም አይቻልም፡፡ በመሆኑም
በየደረጃዉ የፈጠርናቸዉን አደረጃጀቶች በሚፈለገው ልክ ለመስራት የሚያስችሉ በአለመሆናቸው አሁንም ቢሆን የተዘረጉ አደረጃጀቶችን በመፈተሽና
በእውቀት ላይ የተመሰረተ የሰዉ ኃይል እንዲሟላና ምቹ የስራ ቦታ መፍጠር ያስፈልጋል፡፡ በአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍም የሚሰማሩ ባለሃብቶቻችን
ቁጥር በየዓመቱ እያደገ ከመሄዱ ጋር በተያያዘ አሁን ያለውን የገጠር መሬት አጠቃቀምና አስተዳደር የአሰራር አዋጅ በመፈተሽ መሬትን ዘመናዊና
ልማታዊ በሆነ መንገድ መምራት ያስፈልጋል፡፡ ስለዚህ ቴክኒካል የአቅም ክፍተትን በመሙላት ለኢንዱስትሪው ምርታማነትን የሚያግዙ የመሰረተ ልማት
Page 4 of 51
ማነቆዎችን በመፍታት የአሰራር መመሪያዎች ስለሚያስፈልጉ ለአምራች ኢንዱስትሪዎቻችን መስፋፋት አዋጆችንና የአሰራር መመሪያዎችን እየፈተሹ
መምራትን ይጠይቃል፡፡ በሌላ በኩል ከአጋር አካላት ጋር ስላለው የቅንጅት አሰራር መልክ ሊይዝና ወጥነት ባለው መልኩ ሊጠናከር ይገባል፡፡

1.2. የአበይት ተግባራት አፈጻጸም ግምገማ፣


1.2.1. የኢንቨስትመንት ፈቃድና ተዛማች አገልግሎቶች አፈጻጸም
የወረዳውን የኢንቨስትመንት ፍሰት ስንመለከት የተለያዩ የፕሮሞሽን ስልቶችን በመጠቀም በ 2013 በጀት ዓመት በተለያዩ የስራ ዘርፎች ለሚሰማሩ 15
ባለሀብቶች አዲስ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ለመስጠት በዕቅድ ተይዞ በተለያዩ ዘርፎች ለተሰማሩና 0.21 ቢሊዮን ብር ካፒታል ላስመዘገቡና ወደ ተግባር
ሲገቡ ለ 862 ወገኖች የስራ ዕድል ለሚፈጥሩ ለ 19 ባለሀብቶች አዲስና የማስፋፊያ የኢንቨ/ፈቃድ ተሰጥቷል፡፡ የዕቅዱን 126.67% ማከናወን ተችሏል፡፡

በወረዳው የኢንቨስትመንት ፈቃድ የወሰዱ ባለሀብቶች (ከ 2012 እስከ ሰኔ 30/2013) ቁጥር 29 ሲሆን በገቡት ውል መሰረት ወደ ተግባር መግባት ያልቻለ
1 ተሰርዟል፡፡ አሁን በግንባር ያሉ ፕሮክቶች 28 ሲሆኑ ያስመዘገቡት ካፒታል 0.36 ቢሊዮን ብር ነው፡፡ ሁሉም ፕሮጀክቶች ወደ ተግባር ሲገቡ ለ 1253
ወገኖች ቋሚና ጊዜያዊ የስራ ዕድል ይፈጥራሉ ተብሎ ይታመናል፡፡

የተሰማሩበት የስራ ዘርፍ፡-

 በኢንዱስትሪ  በኮንስትራክሽን

 በአገልግሎት ዘርፍ(ትምህርት፣ ጤና፣ ቱሪዝም፣ ንግድ ወዘተ)  በማሽነሪ ኪራይና

 በግብርና  በትራንስፖርት ዘርፎች ነው፡፡

ማንኛውም ባለሀብት ምርት ማምረት ወይም አገልግሎት መስጠት እስከሚጀምር ድረስ በየዓመቱ የኢንቨስትመንት ፈቃዱን ማደስ እንዳለበት
በኢንቨስትመንት አዋጅ ቁጥር 769/2004 ቢደነገግም ወቅቱን ጠብቆ የሚያድሰው ባለሀብት ቁጥር አነስተኛ ነው፡፡ በበጀት ዓመቱ ማደስ ካለባቸው 10
ባለሀብቶች ውስጥ 9 ኙ አድሰዋል፡፡ የእቅዱን 90% መፈጸም ተችሏል፡፡

1.2.2. የፕሮጀክቶች ክትትልና ድጋፍ ስራዎች


ለባለሀብቶች ድጋፍና ክትትል ማድረግ ሲባል የመሰረተ ልማት አቅርቦት፣ መሬት፣ ብድር፣ ታክስና የጉሙሩክ ቀረጽ ነጻ መብት መፍቀድን ያጠቃልላል፡፡ ስለሆነም በ 2013
በጀት ዓመት ለ 5 ባለሀብቶች ድጋፍና ክትትል ለማድረግ በዕቅድ የተያዘ ቢሆንም መፈጸም አልተቻለም፡፡ 9 ባለሀብቶች የኢንቨ/ፈቃዳቸው ታድሶላቸዋል፡፡

Page 5 of 51
1.2.2.1. የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶችን ወደ አፈጻጸም ማስገባት
በድጋፍና ክትትል ስራዎቻችን በ 2013 እና በፊት የኢንቨስትመንት ፈቃድ ከወሰዱት መካከል በበጀት ዓመቱ 6 ፕሮጀክቶች ያፈጻጸም ለውጥ
አምጥተዋል፡፡ አንዱ ግንባታ የጀመረ ሲሆን 5 ቱ ወደ አገልግሎት መስጠት የተሸጋገሩ ናቸው፡፡ ስራ ላይ ያዋሉት ካፒታል 0.047 ቢሊዮን ብር ሲሆን ለ 152
ወገኖች ቋሚና ጊዜያዊ የስራ ዕድል መፍጠር ችለዋል፡፡

Page 6 of 51
በአጠቃላይ ፡-

1. በዝግጅት ላይ ያሉ =13

2. በግንባታ ላይ ያሉ = 1

3. በማምረት/አገልግሎት/ በመስጠት ላይ ያሉ 5 ናቸው፡፡ ግንባታ የጀመሩና ወደ ማምረትና አገ/መስጠት የተሸጋገሩት ፕሮጀክቶች የፈጠሩት ቋሚና
ጊዜያዊ የስራ 152 ነው፡፡ ያስመዘገቡት ካፒታል ደግሞ 0.047 ቢሊዮን ብር ነው፡፡

ከእነዚህም ውስጥ ከፍተኛውን ቁጥር የያዙት በኮንስትራክሽን ህንጻ ስራና በማሽነሪ ኪራይ የተሰማሩት ናቸው፡፡ የድጋፍ ስርዓታችን የተሟላና ወቅቱን
የጠበቀ ነው ለማለት ግን አይቻልም፡፡ በተለይ እሴት በሚጨምሩ የስራ ዘርፎች ከተሰማሩት ባለሀብቶች መካከል ወደ ማምረት የተሸጋገሩ ውሱን
መሆናቸው ድጋፋችን ምን ያህል ክፍተት ያለበት መሆኑን ያመላክታል፡፡ በተደጋጋሚ የምናነሳው የመሬትና የመብራት አቅርቦት ችግር ወደፊትም ቢሆን
መፈታት ስለመቻሉ እርግጠኛ መሆን አልተቻለም፡፡ የመሬትና የኃይል አቅርቦት መቆራረጥ ችግር የገጠማቸው ባለሀብቶች በተደጋጋሚ ቅሬታቸውን
ስለሚያቀርቡና ምላሽ ባለማግኘታቸው ሌሎች ባለሀብቶችን ለመሳብ በሚደረገው ጥረት ላይ ተጽዕኖ አሳድሮበታል፡፡

1.2.3. የፕሮሞሽንና ምልመላ ስራዎቻችን


የወረዳውን የኢንቨስትመንት አማራጮችና ምቹ ሁኔታዎች ለሀገር ውስጥና ውጭ በለሀብቶች በበራሪ ወረቀት ለማስተዋወቅ በዕቅድ 45 ተይዞ በተለያዩ
መድረኮች 327 ወረቀቶች፤ብሮሸር በዕቅድ 20 ተይዞ 261 ብሮሸሮች የተበተኑ ቢሆንም በወረዳችን ከ 3 ተኛ ወገን ነፃ የሆነ መሬት ባለመኖሩ የተገኘውን
ባለሀብት ተቀብሎ ማስተናገድ አልተቻለም፡፡ የማስተዋወቁም ዘዴ በተለመደና በቴክኖሎጅ ባልታገዘ መንገድ በመሆኑ ለባለሀብቱን ማራኪ ነው ብሎ
መውሰድ አይቻልም፡፡ ተደራሽነቱም በስብሰባ ለተገኘውና ወደ ቢሮ ለመገልገል ለሚመጣው ባለሀብት ብቻ ነው፡፡ ወረዳችንም ያለውን የኢንቨሰትመንት
አቅም ሚዲያ ላይ ማዋል አልቻለም፡፡ ስለዚህ ለዚህ ተግባር ልዩ ትኩረት መስጠትና በጀት እስከ መመደብ ድረስ ሊታሰብበት የሚገባ ተግባር ነው፡፡

የአካባቢን ፀጋ መሰረት አድርጎ የኢንቨስትመንት ትኩረት መስኮችን ለመለየት ሰነድ (ፍኖተ-ካርታ) ዝግጅትን በተመለከተ በበጀት ዓመቱ 1 ፍኖተ ካርታ
ለማዘጋጀት በዕቅድ ተይዞ 1 ማዘጋጀት ተችሏል፡፡ የእቅዱን 100% ተከናውኗል፡፡

ኩነቶችን ተጠቅሞ ለታሳቢ ባለሀብቶች ግንዛቤ ለመፍጠር 1 በእቅድ የተያዘ ቢሆንም ነገር ግን ማከናወን አልተቻለም፡፡

Page 7 of 51
1.2.4. የኢንዱስትሪዎችን መረጃ ማሰባሰብና የገበያ ትስስር መፍጠር
የገበያ ትስስር የሚያስፈልጋቸውን የማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪዎች መረጃ ማሰባሰብ ን በተመለከተ በበጀት ዓመቱ( በ 4 ቱ ዘርፎች በ 3 ቱ ደረጃዎች-
አነስተኛ፣ መካከለኛና ከፍተኛ) ለምርቶቻቸው የገበያ ችግር ያለባቸውን መረጃ ለማሰባሰብ በዕቅድ 7 ተይዞ የ 3 ቱን መረጃ ብቻ ለማሰባሰብ ተችሏል፡፡
በዚህም የዕቅዱን 42.86% ማከናወን ተችሏል፡፡

1.2.5. የኢንቨስትመንት ፎረም ማዘጋጀት


በበጀት ዓመቱ 1 የኢንቨስትመንት ፎረም ለማካሄድ በዕቅድ የተያዘ ቢሆንም በበጀት እጥረት ምክንያት ማካሔድ አልተቻለም፡፡

1.2.6. በአምራች ኢንዱስትሪዎችና በሌሎች ዘርፎች ላይ ባለሃብቶችን መመልመል


ባለሀብት መመልመል ሲባል የካፒታል አቅም ያላቸውና ወደፊት ወደ ኢንዱስትሪው ዘርፍ መግባት የሚችሉትን ለይቶ የመደገፍና የማሳመን ተግባር
ማከናወን ማለት ነው፡፡ ስለሆነም በአግሮ፣ በጨርቃጨርቅ፣ በኬሚካል፣ በብረታብረት፣ በቱሪዝም፣ በግብርናና በሌሎች ዘርፎፍ 20 ባለሀብቶችን
ለመመልመል በቅድ ተይዞ 27 ባለሀብቶች መመልመል በመቻሉ 135% ማከናወን ተሏችል፡፡ አነስተኛ ካፒታል ያስመዘገቡትንና ዝቅተኛ ቁጥር ያለውን
የስራ ዕድል የሚፈጥሩትን ባለሀብቶች በዚህ መረጃ እንዲካተቱ በመደረጉ በአሰራሩ ዙሪያ የግንዛቤ ችግር ያለ መሆኑን ለመገንዘብ ተችሏል፡፡ በሌላ በኩል
በራሳቸው ተነሳሽነት የኢንቨስትመንት ፈቃድ ሊያወጡ የመጡትን እኛ የመለመልናቸው ናቸው በማለት በተደጋጋሚ ሪፖርት ሲደረግ ይስተዋላል፡፡
ስለዚህ ወደፊት ከላይ በተገለጸው ትርጉም መሰረት ትኩረት ሰጥቶ መስራትን ይጠይቃል፡፡

1.2.7. የመሬት አቅርቦትና ዝግጁነትን ማረጋገጥ


በበጀት ዓመቱ ከአምራች ኢንዱስትሪ ዉጭ ለሆኑ ዘርፎች (ግብርና ፣አበባ አትክልትና ፍራፍሬ ወዘተ) ከሶስተኛ ወገን የጸዳ መሬት ማዘጋጀት በክልል
መንግስት ድጋፍ 12 ሄ/ር፣ በወረዳ አስተዳደር በጀት 10 ሄ/ር፣ ከባለሀብቱ በሊዝ ታሳቢ 3 ሄ/ር በድምሩ 25 ሄ/ር መሬት ለማዘጋጀት በዕቅድ ተይዞ ወደ
ተግባር መግባ አልተቻለም፡፡ በበጀት ዓመቱ የኢንቨስትመንት መሬት ከ 3 ኛ ወገን እንዲጸዳ በዕቅድ ቢያዝም ነጻ አድርጎ ባለሀብትን መሳብ አልተቻለም፡፡
በሁሉም የኢንዱስትሪ ቀጠናዎች በሳይት ፕላን የተመላከት መሬት ከማዘጋጀት አኳያ በዕቅድ 25 ሄ/ር ለመከለል ታቅዶ መፈጸም አልተቻለም፡፡
በሁሉም የኢንዱስትሪ ቀጠናዎች ካሳ ተከፍሎ ከሶስተኛ ወገን የጸዳ መሬት ዝግጅትን በተመለከተ በዕቅድ 22 ሄ/ር ለማጽዳት ተይዞ አልተፈጸመም፡፡ ባለ
50 ሄ/ር ለተለዩ ፕሮጀክቶች መሬት ማዘጋጀት ዕቅድ 50 ሄ/ር ተይዞ አፈጻጸሙ 0% ነው፡፡

1.2.8. ከባለድርሻ /ከአጋር አካላት ጋር ተሳትፎና ቅንጅታዊ አሰራር አንጻር፡-


ኢንቨስትመንት በጽንሰሀሳብ ደረጃ ሰፋ ያለ እና በኢኮኖሚ ደረጃ የገንዘብ መጠን እና የተቋም ድንበር የሌለዉ ቁሳዊ ሀብትን ስንመለከት ከሳንቲም ጀምሮ እልቆ
መሳፍርት ወደሌለዉ የሀብት መጠን የሚያድግ የሚራባ የሚባዛ ሀብት ነዉ፡፡ በሴክተር ደረጃ ሲታይም በርካታ ተቋማትን የሚዳስስ በቀጥታም ሆነ በተዘዋሪ የሚነካ
Page 8 of 51
ሁሉን አቀፍ ተቋም ነዉ፡፡ ስለሆነም ሴክተሩን ለመምራት እንዲያመች ለማድረግ የራሱን የካፒታልና የተቋም አወቃቀር ወሰን ይዞ በህግ ወሰን ተበጂቶለት የሚሰራ ስራ
ነዉ፡፡

ከላይ እንደተገለጸዉ ኢንቨስትመንት ሁሉን አቀፍ ቢሆንም በተቋሙ ላይ ጫና ያላቸዉ ተቋማት እንደ ተጽእኖ መጠናቸዉ በአለፈው አመት በጎ እና አሉታዊ ተጽእኖ
አሳርፈዉ አልፈዋል፡፡ ከነዚህ ተቋማት መካከል በዋናነት የሚጠቀሱት የመሰረተልማት አቅራቢ ተቋማት (መብራት ሀይል፣ መንገድ፣ ዉሀ እና ቴሌኮሙዩኒኬሽን)፣
አበዳሪ ተቋማት (የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፣ ዋልያ የማሽን ሊዝ ፋይናንስ፣ አብቁተና ሌሎች የግል ባንኮችና ኢንሹራንሶች) ፣መሬት አቅራቢ ተቋማት፣ አስተዳደርና
ጸጥታ፣ የግብርና ተቋማት፣ ማህበራዊ ተቋማት፣ መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማት፣ የተለያዩ ሲቪክ ማህበራት፣ሰራተኛና ማህበራዊ ተቋማትና ሌሎችም
ለኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት መምሪያ ቁልፍ አጋሮች ናቸዉ፡፡

ባለፈው ዓመት ከላይ የዘረዘርናቸዉ አጋር አካላት ለኢንቨስትመንቱ ማደግም ይሁን መዳከም የየራሳቸዉ አወንታዊ እና አሉታዊ ገጽታ ነበራቸው፡፡

አበዳሪ ተቋማት፡- አበዳሪ ተቋማትን በተመለከተ በኢትዮጵያ በየትኛዉም ክልል የሚካሄዱ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶችን በፋይናንስ ይደግፋል ተብሎ
ተስፋ የተጣለበት የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ነዉ፡፡ ብድር የሰጠው ፕሮጀክትም ቁጥር ከአንድ አይበልጥም፡፡ ሌላዉ ከዚህ ተነጥሎ የማይታየዉ የኢትዮጵያ
ንግድ ባንክ ሲሆን የዚህ ባንክ የብድር ፖሊሲም ቢሆን በጣም ተለዋዋጭ ስርአቱ በወለደዉ አሉታዊ የቢሮክራሴ ሰንሰለት የተተበተበ ነበር፡፡ ባንኩ
በወረዳው ከበርካታ የወረዳው ነዋሪዎች ከቁጠባ የሚሰበስበዉን ገንዘብ ካዘና ውስጥ ከማከማቸት ባለፈ ወደ ተግባር ሲቀይረው አይታም፡፡ ሌሎች የግል
የፋይናንስ ተቋማትም ለኢንቨስትመንቱ የነበራቸዉ አስተዋጽኦ አንስተኛ ነዉ፡፡ ስለዚህ አዳዲስ ፕሮጀክቶችን በወቅቱ ደግፎ ወደ ሥራ አለማስገባት፣
የማስፋፊያና የስራ ማስኬጃ ብድሮችን በወቅቱ አለማግኘት፣ ወዘተ ችግሮች ስለነበሩ በቀጣዩ የእቅድ ዘመን ከሚመለከተው ጋር በጋራ እየገመገሙ
እንዲስተካከል ካልተደረገ የኢንዱስትሪ ልማት የሚባለው የወረቀት ላይ ስራ ብቻ ሆኖ ይቀራል፡፡
የመሬት አቅራቢ ተቋማት፡- የኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ ቁልፍ አጋር የመሬት አቅራቢ ተቋማት ናቸዉ፡፡ የነዚህ ተቋማት ሚና ከፍተኛ ቢሆንም ያለው
የቢሮክራሲ ችግር፣የሙስና ፍላጎት፣ ጥገኛ አስተሳሰብ ምንጭ ነው፡፡ ኢንቨስትመንቱን በሙሉ ልብ ከመደገፍ ይልቅ የተለያዩ የቢሮክራሲ መሰናክሎችን በመደርደር
ባለሀብቱን የማጉላላት ስራ ሲሰራ ይታያል፡፡ አቅም ያላቸዉ ኢንቨስተሮች በቢሮክራሲዉ ችግር ምክንያት ለፕሮጀክታቸዉ የሚፈልጉትን መሬት ባለማግኘታቸዉ
መዋእለንዋያቸዉን ማፍሰስ ሳይችሉ ቀርተዋል፡፡ ስለሆነም እነዚህ ከላይ የተጠቀሱት ዋና ዋና ችግሮች ካልተፈቱ መሰረታዊ ለውጥ አይመጣም፡፡ በተለይም
በኢንዱስትሪ ልማት ላይ ቁልፍ ባለድርሻዎች የሚባሉት አካላት ማለትም የመንግሥት አመራርና የግል ባለሀብቱ ግልጽ የሥራ ክፍፍል በማድረግ ሰፊ ርብርብ ማድረግ
የሚጠበቅባቸው መሆኑን ታውቆ ይህንን ችግር ሊፈታ የሚችሉ አሰራሮችን በማዘጋጀት ችግሮችን መፍታት ይጠይቃል፡፡ በሌላ በኩል ተሻሽሎ የወጣው የገጠር መሬት
መመሪያ የአርሶ አደር መሬት ለባለሀብት ሲተላለፍ በሊዝ ጨሬታ ብቻ መሆን አለበት ብሎ የደነገገው አሰራር ሰንሰለቱ የበዛና ለባለሀብቱ ምቹ ያልሆነና አቅም ያለውን
ባለሀብት ለመለየት ዕድልን የማይሰጥ በመሆኑ በጨሬታ ያሸነፈ ብቻ መሬቱን ተረክቦ እንዲሰራ ስለሚፈቅድ አብዛኛዎች ፕሮጀክቶች መሬቱን አጥረው እንዲይዙ
እድል ይፈጥራል፡፡ ስለሆነም አቅም ያለውን ባለሀብት በውድድር በመለየት ለባለይዞታዎች ተመጣጣኝ ካሳ እየከፈሉ የሚያለሙበት የቀድሞው አሰራር እንድዘረጋ
የተቋሙ ፍላጎት እየሆነ መጥቷል፡፡

Page 9 of 51
የመሰረተ-ልማት አቅራቢ ተቋማት፡- ተቋማቱ ባደረጉት አስተዋጽኦ ለበርካታ ፕሮጀክቶች መብራት ዉሀና የስልክ እንዲያገኙ ተደርጓል፡፡ ሆኖም እነዚህ ተቋማት
በኢንቨስትመንቱ ላይ ያሳደሩት አሉታዊ ተጽእኖም በቀላሉ የሚታይ አይደለም፡፡ ለምሳሌ የሀይል አቅርቦቱ እጂግ በጣም አስቸጋሪ፣ እጥረት የበዛበት፣ በቢሮክራሲ
ውጣውረድ ችግር የተተበተበ፣ ኢንዱስትሪው በማምረት ላይ እያለ ዉስን የሆነዉን ጥሬ እቃ የሚያበላሽ፣ ማሽን የሚሰብር እንደነበር እና አሁንም ከዚህ ችግር ያልወጣ
ተቋም ነዉ፡፡

ስለዚህ በሚቀጥለው የእቅድ ዘመን ከላይ የተቀመጡ ችግሮችን ላለመድገምና በባለሃብቱ ላይ የነበሩበትን ችግሮች ለመፍታት የሚመለከታቸው አጋር አካላት
የድርሻቸውን በመወጣት ለኢንዱስትሪው ውጤታማነት የጋራ ርብርብን ይጠይቃል፡፡

የአስተዳደርና ፀጥታ ተቋማት፡- ኢንቨስትመንት በተፈጥሮው የጸጥታ ችግር ካለ ማደግ፣ መስፋትም ሆነ መባዛት ፈጽሞ አይታሰብም፡፡ ከአርሶ አደር ይዞታዎች ጋር
ተያይዞ በሚነሳው ክርክር የፍትህ አካላት ፈጣን ውሳኔ መስጠት ባለመቻላቸው በኢንቨስትመንቱ ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ ያሳድራል፡፡ የዚህ ችግር ምንጭ የሆነው የገጠር
መሬት አስ/አጠ/ መሆኑ የሚያጠያይቅ አይሆንም፡፡ ምክንያቱም ለአርሶ አደሮችና ግለሰቦች በድርድር የይዞታ ደብተር በመስጠት ህጋዊ መስለው ወደ ፍትህ አካላት
በመቅረብ የይዞታ ባለቤት በመሆን የካሳ ግምት እንዲገኙ መደረጉ ነው፡፡ ይህንን በቅርብ ርቀት የሚመለከቱ ሌሎች አርሶ አደርችና ግለሰቦች ነገ ተመሳሳይ ጥያቄ
ላለማንሳታቸው ዋስትና የሚሆን ነገር የለም፡፡ ስለዚህ ይህ አሰራር ለወረዳውም ሆነ ለሃገር ኢኮኖሚያዊ ውጤት የማይበጅ በመሆኑ ወደፊት ትኩረት ተሰጥቶ የሚሰራ
መሆን አለበት፡፡

የግብርና ተቋማት፡- የግብርና ኢንቨስትመንቱን ለማዘመን የግብርና ተቋም አስተዋጽኦ ከፍተኛ ነዉ፡፡ ባሳለፍነው አመት በግብርና ኢንቨስትመንት ለመሰማራት ፈቃድ
ያወጡ ኢንቨስተሮች ቁጥር በጣም ዝቅተኛ ነዉ፡፡ በእነዚህም ፕሮጀክቶች ላይ የግብርና ተቋማት ፕሮጀክቶቹን በማዘመን ማለትም በቴክኖሎጂ፣በግብአት አቅርቦት
በመሳሰሉት ያደረገዉ ሙያዊ እገዛ አንስተኛ ነዉ፡፡ በፕሮጀክቶቹ ላይ ያሳየዉ ድጋፍ ማነስ ብቻ ሳይሆን የእለት ከእለት እንቅስቃሴ በሚያደርግበት የገጠር አርሶአደር
እንቅስቃሴም ያሳየዉ አስተዋጽኦ እና ያመጣዉ ለዉጥ አንስተኛ በመሆኑ በገበሬዉ አሰፋፈር፣ አሰራር፣የቴክኖሎጂ እና ግብአት አጠቃቀም የቆየዉን ልማዳዊ አሰራር
የተሻገረ ወይም መዋቅራዊ ለዉጥ ያመጣ ባለመሆኑ የግብርናዉን ኢንቨስትመን በእጂጉ ጎድቶታል፡፡ ግብርናው በመሰረታዊነት የኢንዱስትሪውን ግብዓት በማቅረብ
የአንበሳውን ድርሻ መውሰድ እንዳለበት ይታወቃል፡፡ በመሆኑም ለአግሮ ፕሮሰሲንግ ዘርፍና ለጨርቃጨርቅ፣አልባሳትና ቆዳ ዘርፍ የግብዓት ችግር መፍታት ያለበት ይህ
ተቋማ ነው፡፡ ነገር ግን ግብርናው በግብርና ምርምር ተቋማት በመታገዝ የተሻሻሉ ዝርያዎችን በማላመድና የተሻለ ምርት በማስገኘት ለኢንዱስትሪው የሚያበረክተው
አስተዋጽኦ ከምንም የሚቆጠር አይደለም፡፡ ስለዚህ ግብርናው የእሴት ሰንሰለትን መሰረት በማድረግ ከኢንዱስትሪው ጋር ተመጋጋቢ የሚሆነ በቴክኖሎጅ የታገዘ
ለኢንዱስትሪው ግብዓት ሊሆን የሚችል ምርት ማምረት አልቻለም፡፡ አሁን በተጨባጭ ወደ ማምረት የገቡት የዘይት ፋብሪካዎች በኑግ አቅርቦት ችግር ምክንት
በሙሉ አቅም ማምረት እንዳይችሉ አድርጓል፡፡ ግብርናው ካልዘመነ ኢንዱስትሪው አያድግም ስለዚህ ይህ ተቋም ከላይ የተዘረዘሩ ችግሮች መፍትሄ አቅራቢ በመሆኑ
ከወዲሁ ችግሩን በመረዳትና አዳዲስ ቴክኖሎጅዎችን በመጠቀም የኢንዱስትሪውን የግብዓት ችግር መፍታት ይጠበቅበታል፡፡

የማህበራዊ ተቋማት፡ የማህበራዊ ተቋማት ትምህርት፣ጤና ፣ባህል እና ቱሪዝም እና ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ተቋማት ናቸዉ፡፡ የማህበራዊ ተቋማቱ በአብዛኛዉ
የገጠሩ አካባቢዎች እንዳይስፋፉ ሆኗል፡፡ ከዚህ አንጻር ሲታይ ተቋማቱ ያመነጩት የሰዉ ሀይል በእዉቀቱ እና በጤናዉ ዳብሮ ለኢንቨስትመንት የሚገባዉን አስተዋጽኦ

Page 10 of 51
አላበረከተም፡፡ ሌላው የሰራተኛ እና ማህበራዊ ተቋም በተለይ ሰራተኛውን ቅን፣ ታታሪ እና ምርታማ እንዲሆን በማስተማር እና ለሚያከናዉነዉ ስራ አወንታዊ
አመለካከት እንዲኖረዉ የሚሰራዉ ስራ ለኢንቨስትመንት እድገታችን ጉልህ አስተዋጽኦ አለዉ፡፡ በሌላ በኩል በኢንቨስተሩ እና በሰራተኛዉ በኩል ያለዉን ግንኙነት
መልካም እንዲሆን ይሰራል ፡፡ ተቋሙ ከነዚህ ስራዎች አንጻር ያደረገዉ እንቅስቃሴ መልካም ጎን ቢኖረዉም በአንጻሩ ትኩረት ሰጥቶ ሲንቀሳቀስ የተስተዋለዉ
ሰራተኛዉን በመገንባት፣ምርታማነቱን በመጨመር ወዘተ ሳይሆን ዉሀ በቀጠነ መብቱ ላይ ማተኮር ነዉ፡፡ እርግጥ ነዉ ሰራተኛው የሰራበትን ማግኘት የለበትም፣
ሰብአዊ እና ዴሞክራሴያዊ መብቱ አይጠበቅ ማለታችን አይደለም፡፡ ከመብቶቹ እና ጥቅማጥቅሞቹን ከማስጠበቅ ጎን ለጎን ምርታማነቱንም ማሳደግ ላይ ማተኮሮ
ያስፈልጋል የሚል ነዉ፡፡ ይሁን እንጂ የሰራተኛዉን መብት እና ጤንነቱን በመጠበቅ፣የሰራበትን ክፍያ በወቅቱ እንዲያገኝ በማድረግም ቢሆን የተሳካ ስራ ሰረቷል ለማለት
አይቻልም፡፡ በመሆኑም ተቋሙ በአጋርነት ሊሰራቸዉ የሚገቡትን ስራዎች በአግባቡ ተወጥቷል ለማለት ያስቸግራል፡፡ ስለዚህ በቀጣይ አመት ከላይ የተጠቀሱ
ችግሮችን መሰረት በማድረግ ሰራተኛው የስራ ፍቅር እንዲኖረውና ከባለሃብቱ ጋር በጥሩ የዲስፕሊን ግንኙነት እንዲሰራ የአቅም ግንባታ ስራ መስራት ይጠበቅበታል፡፡
በተጨማሪም መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማትን በማስተባበር ወደ ዘርፉ እንዲገቡና ዘርፉን በሰው ሃይል አቅም ግንባታ፣ በቴክኖሎጅ፣ በፋይናንስ፣ በተሞክሮ ማዕከልነት
በመጠቀም እረገድ ምንም ያልተሰራበት በመሆኑ በቀጣይ ትኩረት ተሰጥቶ ቢሰራበት የተሻለ ይሆናል፡፡

የአቅም መገንቢያ ተቋማት፡- የምርምርና የቴክኖሎጅ ተቋማት በእዉቀት እና በክህሎት የበለጸገ የሰዉ ሀይል ከማፍራትም ባሻገር ቴክኖሎጂ በማመንጨት
ኢንቨስትመነቱን ይደግፋል ተብሎ የተቋቋመ ተቋም ነዉ፡፡ በዚህ እረገድ የተለያዩ እዉቀት እና ክህሎት ያላቸዉን ወጣቶች በአጭር እና በመካከለኛ ጊዜ የሚሰጡ
ስልጠናዎችን በማዘጋጀት ለኢንቨስትመንቱ የሰዉ ሀይል ግብአት ማቅረብ ችሏል፡፡ ይሁን እንጂ በተለይ አዳዲስ ቴክኖሎጂ በማመንጨት በኩል የነበረው አስተዋጽኦ
ከዚህ ግባ የሚባል አይደለም በመሆኑም ለምርት እና አገልገሎት መስጫ የምንጠቀምባቸዉ የቴክኖሎጂ ዉጤቶች እሰከአሁን በከፍተኛ ምንዛሬ ከዉጭ የሚመጡ
ናቸዉ፡፡ ኮሌጆችም ቢሆኑ ኢንቨስትመንቱን በጥናት እና ምርምር፣ቴክኖሎጂ በማፍለቅ በበቂ ሁኔታ እያገዙ ነዉ ለማለት አይቻልም፡፡ ስለዚህ ቴክኒክና ሙያ እና
ዩኒቨርስቲዎች ኢንዱስትሪው በሚፈልገው ልክ በእውቀትና በክህሎት የበለፀገ የሰው ሃይል የማፍራትና አዳዲስ ቴክኖሎጅ በማመንጨት የበኩላቸውን ድርሻ መወጣት
ይጠበቅባቸዋል፡፡

ሌላዉ ከኢንዱስትሪ ኢንቨስትመንት ጽ/ቤት ጋር የእለት ተለት እንቅስቃሴ ጋር ከፍተኛ ቁርኝት ያለዉ የዘወትር ደንበኛ የሆነዉ ባለሀብቱ ነዉ፡፡ ባለሀብቱ
ኢንቨስትመንት ላይ በርካታ አገልግሎቶችን ማለትም ከቀረጥ ነጻ አገልግሎት እና በሚሰማራባቸዉ ሴክተሮች ሁሉ የሚገጥሙትን መሰናክሎች ለማቃለል ብሎም
እንዲወገዱለት ለማድረግ የጽ/ቤቱን ድጋፍ ሲጠቀም ቆይቷል፡፡

ይሁን እንጂ አብዛኛዉ ባለሀብት በተሰማራበት ቦታ ህጋዊ የሆነዉን መንገድ ከመከተል ይልቅ በአቋራጭ ለመክበር የነበረዉ እንቅስቃሴ ከፍተኛ ነበር፡፡ ባቀረበው
ፕሮጀክት መሰረት የስራ እድል የመፍጠር፣ አለኝ ያለውን ካፒታል ወደ ስራ የማስገባት ችግሮች በሰፊው ጎልተው ታይተዋል፡፡ ስለዚህ ከአለን የመሬት ሃብት ውስንነት
አንጻር ባለሙያውም ሆነ አመራሩ መሬት ወደ ባለሃብቱ ለማስተላለፍ ከፕሮጀክት አዋጭነት ግምገማ ጀምሮ ያሉትን ስራዎች በጥንቃቄ በመከታተል መሬት
ለትክክለኛና ትክክለኛ ባለሃብት እንዲተላለፍ በአግባቡ መስራትን ይጠይቃል፡፡

Page 11 of 51
በአጠቃላይ በአጋር አካላት የሚታየው ደካማ ቅንጅታዊ አሰራር፣ አለመደማመጥ፣ ሙስናና ስርአት አልበኝነት ነግሶ ችግሩ ገዝፎ መደጋገፍ ወደማንችልበት ደረጃ
ሳይደረስ ጊዜ የለኝም በሚል ወኔ የአጋር አካላትን ቅንጅታዊ አሰራር ማጠንከር ይጠበቅብናል፡፡

በአጠቃላይ ባሳለፍነው ዓመት በአቅድ አፈጻጸም ጉዞአችን የተገኙ ውጤቶች

 ቁልፍ ተግባራት የአበይት ተግባራት ማሳለጫ ተደርገው በመወሰዳቸው ችግሮችን በመለየትና በውይይት በመፍታት የቀጣይ አቅጣጫ በማስቀመጥ ተግባራት
መመራታቸው

 በመማማርና ዕድገት ፕሮግራም፣ በአጭርና በረጅም ጊዜ ስልጠናዎች ፈጻሚዎችን ወደ ተቀራረበ እውቀትና ክህሎት ማምጣት መቻሉ

 ብር 0.2.1 ቢሊዮን ካፒታል ያስመዘገቡ ለ 19 ባለሀብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ መስጠት መቻሉ

 የኢንቨስትመንት አዋጅ፣ ደንብና መመሪያ ለፈቀደላቸው 1 ባለሀብት የጉሙሩክ ቀረጥ ነጻ መብት ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉ

1.3. በዘርፉ የተለዩ ስትራቴጅክ ጉዳዩች


ከልማት ሰራዊት ግንባታ/ ማስፈጸም አቅም ግንባታ

 በተቋሙ የኪራይ ሰብሳቢነት አመለካከትና ተግባሮችን ቀጣይነት ባለው ትግል መፍታት፤


 ከተማን በዘመናዊ መንገድ መምራት የሚያስችል የማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪውን የሚደግፍ የአመራርና የባለሙያ ክህሎት መገንባት፤
 ለማስፈጸም አቅም ማነቆ የሆኑ አደረጃጀትና አሰራሮችን ፈትሾ ማስተካከል እንዲሁም በተደራጀ የህዝብ ተሳትፎ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን
መፍታት፤
 የግብዓት አቅርቦት ችግሮችን በመንግስት አቅምና በህዝብ ተሳትፎ መፍታት እንዲሁም ወጭ ቆጣቢ የሆነ የተግባር አፈጻጸም ስርዓት መከተል
የሚሉት መሰረታዊ ናቸው፡፡

ኢንቨስትመንትን ከማስፋፋት አኳያ


 ዘመናዊና ውጤታማ የኢንቨስትመንት ፕሮሞሽን ስራ
 ምቹና ቀልጣፋ የባለሃብት አገልግሎት አሰጣጥ
 ችግር ፈች የሆነ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች ክትትልና ድጋፍ
 የኢንዱስትሪ ሥራ አመራርና ቴክኖሎጂ አጠቃቀም ብቃትን ማሳደግ
Page 12 of 51
 የግብዓትና የምርት ትስስር ማጠናከርና የገበያ እድልን ማስፋት

1.4. የተለዩ ተግዳሮቶች/ችግሮች


1) የፕሮሞሽን ስራችን በተመረጡ ዘርፎችና ኢኮኖሚያዊ ሽግግር ሊያመጡ በሚችሉ ኢንቨስትመንት መስኮች መስራት የሚችሉ ባለሃብቶች ላይ ያነጣጠረ አለመሆኑ፣
2) የኢንዱስትሪ ግብዓት አቅርቦት ችግር፡-
 የግብርና ግብዓቶችን ማምረት የሚያስችሉ እምቅ ሀብት ያለ ቢሆንም እነዚህን ግብዓቶች በማምረት በሚፈለገው ጥራት፣ ዋጋ፣ መጠንና ጊዜ
ለኢንዱስትሪው ማቅረብ አለመቻሉ፤
 በግብርናው ዘርፍ የተሰማሩ ኢንቨስተሮች ለአምራች ኢንዱስትሪው ግብዓት የሚሆን ምርት ማምረት አለመቻለቻው፣
 በሃገር ደረጃ በተፈጠረው የውጭ ምንዛሬ እጥረትና ያለውንም የውጭ ምንዛሬ ለማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ትኩረት ባለመሰጠቱ በግብዓት አቅርቦቱ ዙሪያ ከፍተኛ
ችግር መፍጠሩ፤
 የግብዓት እጥረቱ አምራች ኢንዱስትሪዎች ከአቅም በታች እንዲያመርቱ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማድረጉ
3) ከአጋር አካላት ጋር ያለው ቅንጅታዊ የአሰራር ስርዓት የላላ መሆኑ፣
4) በየደረጃው ያለው አመራርና ባለሙያ እውቀትን መሰረት ያደረገ ችግር ፈች ድጋፍ አለማድረግና አቀናጅቶ አለመምራት እንዲሁም የሙስና አመለካከት እና
ተግባር መኖር፣
5) ለአምራች ኢንዱስትሪው የሚሆን ጥራት ያለው የሰለጠነ የሰው ሃይል አለመኖር፣
6) የኢንዱስትሪ - ዩኒቨርስቲ፣ የምርምርና ቴክኒክና ሙያ ተቋማት ትስስር አለመጠናከር፤
7) ቴክኖሎጂ የማሸጋገር ሥራ በሚፈለገው ደረጃ አለመስራቱ፤
8) የአገልግሎት አሰጣጥ፣ የድጋፍና ክትትል ስራችን ቀልጣፋና ውጤታማ አለመሆን
9) የተቋሙን ተግባራትና የስራ አቅጣጫዎች አቀናጅቶ ለመፈፀም የሚያስችል የተናበበ አደረጃጀት አለመኖር፣
10) የገበያ ትስስር ችግር መኖር፣
11) ከሶስተኛ ወገን ነጻ የሆነ የመሬት አቅርቦትና ዝግጅት አለመኖር፣
12) የባለሃብቱ የእውቀትና የክህሎት ችግር እንዲሁም የሙስና አመለካከት እና ተግባር መኖር፣
13) የመብራትና ውኃ አቅርቦት ችግር

Page 13 of 51
ክፍል ሁለት
ራዕይ፣ተልዕኮ፣ እሴቶች እና የአሰራር መርሆዎች፣ የእቅዱ መነሻ ሁኔታዎች፣የትኩረት አቅጣጫዎች፣ ዓላማዎች፣
ግቦች እና ዋና ዋና ተግባራት

2.1. ራዕይ፡-
የወረዳውን ኢኮኖሚ በኢንዱሰትሪ ላይ የተመሰረተ ሆኖ ማየት፡፡

2.2. ተልዕኮ፡-
 የኢንቨስትመንት አማራጮችን በማስፋትና የዘርፉን ማነቆዎች በመለየት ለመፍትሄ የሚረዱ ሀገር አቀፍና ዓለምአቀፍ ተሞክሮዎቸን በመቀመር
ምቹ የሆነ የኢንዱስትሪና የኢንቨስትመንት መሰረቱን በማስፋት የኢንቨስትመንት ፍሰቱን ማሳደግ፣
 የወረዳውን ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ልማት የሚደገፉ ተቋማትን አቅም በመገንባትና በቴክኖሎጂ በመደገፍ የዘርፉን ፈጣን ልማትና
ቀጣይነት ማረጋገጥና የወረዳወን ኢኮኖሚ መዋቅራዊ ሽግግር ማፋጠን፣
 የአምራች ኢንዱስትሪዎች ውጤት የሆኑ ገቢ ምርቶችን በሀገር ውስጥ በማምረት መተካት፣
 አምራች ኢንዱስትሪዎችና የግብርና ኢንቨስትመንት የኤክስፖርት ምርትን በማምረት የገበያ ትውውቅ ሥራዎችን በማመቻቸት የውጭ ምንዛሬ ግኝትን
ማሳደግ፣
 በኢንቨስትመንት የተሰማሩ ባለሀብቶች ዘመናዊና ተወዳዳሪ የሆነ የአሰራር ስርዓትን ተከትለው የዘርፉን ልማት እንዲያስፋፉ በመደገፍ ሰፊ የስራ
እድል በመፍጠር፣ የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ፡፡

2.3. እሴቶችና የአሠራር መርሆዎች


 የላቀ አገልግሎት፣  አገልጋይነት፣
 የደንበኛ እርካታ፣  ቅንጅታዊ አሰራር
 ጥራትና ቅልጥፍና፣  ዘመናዊነት
 የስራ ፍቅርና ከበሬታን፤  ዝግጁነት

Page 14 of 51
2.4. የእቅዱ መነሻ ሁኔታዎች
ሀ) የክልሉ አጠቃላይ የልማት ፖሊሲና ስትራቴጂዎች

 በትግበራ ላይ ያለው የኢንዱስትሪ ልማት ስትራቴጂ፤


 ተግባራዊ እየተደረጉ ያሉ ዘርፉ የሚመራባቸው አዋጆች፣ ደንቦችና መመሪያዎች፤
 ሌሎች ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች፤
ለ) የኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ጽ/ቤት ራዕይ እና ተልዕኮ እንደመነሻ

ሐ) የወረዳው የተፈጥሮ ሃብቶች ፣የቱሪዝም መስህቦች እና የግብርና ውጤቶች

መ) ያለፉት ዓመታት አፈፃፀሞች

 የ 2013 ዓ/ም በትግበራ ሂደት የተገኙ መልካም ተሞክሮዎች፣ የተሻሉ አፈጻጸሞች እና ያጋጠሙ ችግሮች እንደመነሻ ተውስደዋል፤

ሠ) የተቋሙ አደረጃጀት

የኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ዘርፉን በአመለካከት፣ በእውቀትና ክህሎት፣ በአሰራርና አደረጃጀት፣ እንዲሁም በግብዓት አቅርቦት በኩል የሚታዩ ማነቆዎችን
የሚፈታና የኢኮኖሚ ሽግግሩን እውን ለማድረግ አጀንዳውን ሊሸከም የሚችል ጽ/ቤቱ በበሶስት ሒደት በአጠቃላይ በ 14 ባለሙያዎች ተደራጅቷል፡፡ ስለሆነም የ 2014
በጀት ዓመት ዕቅድ ሲዘጋጅ አሁን ያለው የተቋሙ አደረጃጀት እንደመነሻ ተወስዷል፡፡

2.5. የዕቅዱ የትኩረት አቅጣጫዎች


1. የግሉን ክፍለ ኢኮኖሚው ቅድሚያ በመስጠት የመሪነቱን ሚና በማረጋገጥና ትስስር በመፍጠር መዋቅራዊ ለውጥ እንዲመጣ ማድረግ፣
2. በየደረጃው የመፈጸም እና የማስፈጸም አቅምን በማሳደግ የኢንቨስትመንቱን እድገት ማሳለጥ የሚያስችሉ ቅንጅታዊ አሰራሮችን ማጠናከር፤
3. የነባር ኢንዱስትሪዎችን የማምረት አቅም በማሳደግ ተወዳዳሪ የሚሆኑበትን ስራ አጠናክሮ ማስቀጠል፣
4. ቀጠናዊ የአምራች ኢንዱስትሪውን የእሴት ሰንሰለት፣ ትስስርና ተመጋጋቢነትን ማጠናከር፤
5. ዘላቂ የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታና የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ አዳዲስ የኢንቨስትመንት ዘርፎችን በብዛት በማስፋፋት
ተወዳደሪነታቸውን ማሳደግ፤
6. ኢንዱስትሪዎችን በማስፋፋትና ደረጃቸውን በማሸጋገር የዘርፉን የሥራ ዕድል ፈጠራ አቅም ማሳደግ፣

Page 15 of 51
2.6. ዓላማዎች፣ ግቦች እና ዋና ዋና ተግባራት
ዓላማ፡- ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ጽ/ቤት የተሰጠውን ተግባርና ኃላፊነት ውጤታማ ለማድረግ የ 2014 በጀት ዓመት እቅዱን በ 3 ዓለማዎችና በ 12
ግቦች በማደራጀት እንዲሁም ዋና ተግባራትንና ዝርዝር ተግባራትን በመለየት አላማዎችን ከግብ፣ ከዋና ዋና ተግባርና ዝርዝር ተግባራት ጋር ቀጥሎ
በተቀመጠው አግባብ በማስተሳሰር እቀዱን አዘጋጅቷል፡-
ዓላማ.1. በየደረጃው የመፈጸምና የማስፈጸም አቅምን በመገንባት የኢንቨስትመንቱን እድገት ማረጋገጥና ቅንጅታዊ አሰራሮችን በማጠናከር የተቋሙን
ተልዕኮ ማሳካት፣

ግብ.1. የተቋሙን አመራርና ባለሙያ የመፈፀም አቅም በ 2014 ዓ.ም 100%ማድረስ፡፡

ዝርዝር ተግባራት

1. የተቋሙን አመራርና ባለሙያ 100% የአጭር ጊዜ ስልጠና መስጠት፣


 የክህሎት ክፍተት መለያ 1 ጊዜ ዳሰሳዊ ጥናት ማድረግ፣
 በተለየው ዳሰሳዊ ጥናት መሰረት ለተቋሙ ባለሙያዎች 100% ስልጠና መስጠት
2. ለተቋሙ አመራሮችና ባለሙያዎች 1 ጊዜ የአገር ውስጥ የልምድ ልውውጥ እንዲገኙ ማድረግ፣
 የልምድ ልውውጥ ሊደረግባቸው የሚገባቸውን ጉዳዮች በሰነድ 1 ጊዜ መለየት
 የተቋሙ አመራሮችና ባለሙያዎች 1 ጊዜ አገር ውስጥ የልምድ ልውውጥ እንዲያገኙ ማድረግ፣
3. አመራሩና ባለሙያው የቴክኖሎጅ አጠቃቀሙን 100% በማሸሻል ቀልጣፋ አገልግሎት እንዲሰጥ ማድረግ፣
 ለተቋሙ አገልግሎት አሰጣጥ የሚጠቅሙ ቴክኖሎዎችን 100% መለየት
 የተቋሙ አመራርና ባለሙያ የተለዩትን ቴክኖሎጅዎች 100% እንዲጠቀም ማድረግ
4. የኢኮኖሚውን እድገት ለማረጋገጥ እንዲቻል የተቋሙን ሁለተናዊ አቅም በማጎልበትና የተሻለ የአሰራር ስርዓትን በመዘርጋት ውጤታማነቱን
100% ለማሳደግ ልዩ ትኩረት እንዲሰጠው ማድረግ፣
 የኢኮኖሚውን እድገት ለማረጋገጥ እንዲቻል የተቋሙን ሁለተናዊ አቅም በማጎልበትና የተሻለ የአሰራር ስርዓትን በመዘርጋት ውጤታማነቱን
100% ለማሳደግ ልዩ ትኩረት እንዲሰጠው ማድረግ፣

ግብ.2. የአጋር አካላትን ቅንጅታዊ አሰራር ውጤታማነትን ማሳደግ፣

Page 16 of 51
ዝርዝር ተግባራት

1. አምራች ኢንዱስትሪዎችን ከምርምርና ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር ትስስር በመፍጠር የኢንዱስትሪዎችን ውጤታማነት የማጠናከር ስራ
መስራት፣
 የቴክኖሎጅ፣ ምርምርና ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ከኢንቨስትመንቱ አንጻር የሚፈጽሙትን ተግባራት 100% መለየት
 በተለየው ሰነድ መሠረት 1 ጌዜ የጋራ ስምምነት መፈራረም
 በስምምነቱ መሰረት 4 ጊዜ ክትትልና ድጋፍ ማድረግ
2. የመሰረተ-ልማት አቅራቢ ተቋማት ለኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶችና ለአምራች ኢንዱስትሪዎች የሚያስፈልጋቸውን የመሰረተ ልማት ፍላጎትን
እንዲያሟሉ መስራት፣
 መሠረተ ልማት አቅራቢ ተቋማት ከኢንቨስትመንቱ አንጻር የሚፈጽሙትን ተግባራት 100% መለየት
 በተለየው ሰነድ መሠረት 1 የጋራ ስምምነት መፈራረም
 በስምምነቱ መሰረት 4 ጊዜ ክትትልና ድጋፍ ማድረግ አፈጻጸሙን መገምገም
3. ለአምራች ኢንዱስትሪው ግብአት የሚያመርቱና የሚያቀርቡ ተቋማት ጥራት ያለው ግብአት በብዛት ማቅረብ እንዲችሉ መስራት፣
 ግብዓት አቅራቢ ተቋማት ከኢንቨስትመንቱ አንጻር የሚፈጽሙትን ተግባራት 100% መለየት
 በተለየው ሰነድ መሠረት 1 የጋራ ስምምነት መፈራረም
 በስምምነቱ መሰረት 4 ጊዜ ክትትልና ድጋፍ ማድረግ አፈጻጸሙን መገምገም
4. የፋይናንስ ተቋማት የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶችንና የአምራች ኢንዱስትሪዎችን አቅም መሰረት ያደረገ የብድር አገልግሎት ግልጽና ቀልጣፋ
በሆነ መልክ እንዲያቀርቡ መስራት፣
 የፋይናንስ ተቋማት ከኢንቨስትመንቱ አንጻር የሚፈጽሙትን ተግባራት 100% መለየት
 በተለየው ሰነድ መሠረት 1 የጋራ ስምምነት መፈራረም
 በስምምነቱ መሰረት 4 ጊዜ ክትትልና ድጋፍ በማድረግ አፈጻጸሙን መገምገም፣
5. መሬትን የሚያስተዳድሩ ተቋማት ለኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶችና ለአምራች ኢንዱስትሪዎች የሚያስፈልጋቸውን የመስሪያ ቦታ ከ 3 ኛ ወገን ነጻ
በማድረግ እንዲያቀርቡ መስራት፣
 መሬትን የሚያስተዳድሩ ተቋማት ኢንቨስትመንቱ አንጻር የሚፈጽሙትን ተግባራት 100% መለየት
 በተለየው ሰነድ መሠረት 1 የጋራ ስምምነት መፈራረም
 በስምምነቱ መሰረት 4 ጊዜ ክትትልና ድጋፍ በማድረግ አፈጻጸሙን መገምገም
Page 17 of 51
ግብ.3. የተገልጋዮችን እርካታ አሁን ካለበት ወደ 100% ማሳደግ፣

ዝርዝር ተግባራት

1. በዜጎች ቻርተር መሰረት የአገልግሎት አሰጣጥ ስታንደርድን 100% በመፈፀም የደንበኞች እርካታ እንዲጨመር ማድረግ፣

 ተቋሙ ለሚሰጣቸው አገልግሎቶች የአገልግሎት ስታንዳርድ 100% እንዲያዘጋጅ ማድረግ


 የተዘጋጀውን የአገልግሎት ስታንደርድ መሠረት አድጎ የዜጎች ቻርተር ማዘጋጀት
2. ተቋሙን 100% በካይዘን ፍልስፍና የተቃኘ በማድረግ ጽዱ፣ማራኪና ቀልጣፍ አገልግሎት እንዲሰጥ ማድረግ ፣

 የለውጥ ፕሮግራሞችን 100% ተግባራዊ ማድረግ


 ተግባራዊ የተደረገ የለውጥ ሰራዊት አደረጃጀት ብዛት
 ተግባራዊ የሆነ የመመማርና እድገት ብዛት
3. ምቹና ቀልጣፋ የአሰራር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያግዙ መመሪያዎችንና ማኗሎችን እንዳስፈላጊነቱ 100% ማዘጋጀት፣

 መዘጋጀት ያለባቸው ልዩ ልዩ መመሪያዎችን 100% ማዘጋጀት


 መዘጋጀት ያለባቸው የአሰራር ማኑዋሎችን 100% ማዘጋጀት

ግብ.4. የሃብት አጠቃቀምንና ውጤታማነትን በ 2014 ዓ.ም 100% ማድረስ፣

ዝርዝር ተግባራት

1. ፕሮጀክቶችን በመቅረጽ ተጨማሪ ሃብት በገንዘብም ሆነ በአይነት እንዲገኝ ማድረግ፣


 አራት የሀብት ማፈላለጊያ ፕሮጀክቶችን በመቅረጽ በብር 0.1 ሚሊዮን ብር ለማግኘት አልሞ መስራት
 ለተቋሙ አገልግሎት አሰጣጥም ሆነ አሰራር ሊያግዙ የሚችል ማቴሪያሎችን ፕሮጀክት በመንደፍ በአይነት ገቢ እንዲገኝ ማድረግ፣

2. በሚገኘው ገቢ እና በተመደበው የመንግስት በጀት ተቋሙን 100% በሎጅስቲክስ እንዲሟላ ማድረግ፣


 የተመደበውን የስራ ማስኬጃ በጀት ለታለመለት ዓላማ 100% ማዋል፣
 የተመደበውን የካፒታል በጀት ለታለመለት ዓላማ 100% ማዋል፣
Page 18 of 51
ግብ.5. ለተቋሙ ጠቃሚ የሆኑ ዘመናዊ ቴክኖሎጅዎችን በ 2014 ዓ.ም 100% መጠቀም፣

ዝርዝር ተግባራት

1. የተቋሙን መረጃዎች አያያዝ፣ አደረጃጀት፣ አሰራር እና አጠቃቀምን 100% በዘመናዊ ቴክኖሎጅ የተደገፈ እንዲሆን ማድረግ፣
 የተቋሙን መረጃዎች አያያዝ፣ አደረጃጀት፣ አሰራር እና አጠቃቀምን 100% በዘመናዊ ቴክኖሎጅ የተደገፈ እንዲሆን ማድረግ፣
 በጥራት የተሰበሰበውን መረጃ በማደራጀት ወደ መረጃ ቋት የማስገባት ስራ 100% መስራት፣
 ከመረጃ ቋት የሚወገዱ መረጃዎችን 100% መለየትና ሂስትሪያቸውን በማደራጀት ማስቀመጥ፣
2. በተቋሙ በለሙ ዌብሳይቶች አስፈላጊ የሆኑ መረጃዎችን 100% ወቅታዊ ማድረግ፣
 በተቋሙ በለሙ ዌብሳይቶች አስፈላጊ የሆኑ መረጃዎችን 100% ወቅታዊ ማድረግ
 በየወሩና በየሩብ ዓመቱ የአፈፃፀም ለዉጥ ያመጡ ፕሮጀክቶትን መረጃ ከሚመለከተው ክፍል ሲቀርብለት 100% ወቅታዊ ማድረግ፣
 ለሁሉም መረጃ ፈልገው ለሚመጡ ባለጉዳዮች የሚፈልጉትን መረጃ 100%መስጠት
3. ከአጋር አካላት ጋር በቅንጅት ሊሰሩ የሚገባቸውን የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጅ ስራዎችን በመለየት የተለያዩ ድጋፎችን በማግኘትና ተቀናጅቶ
በመስራት የተቋሙን አሰራር ማዘመን
 ለተቋሙ አገልግሎት አሰጣጥ የሚጠቅሙ ቴክኖሎዎችን መለየትና ወደ ተግባር እንዲገቡ ተገቢውን የምክር፣ የስልጠናና የሙያዊ ድጋፍ
ከዩኒቨርሲቲዎች ፣ከኢትዮ-ቴሌኮምና ከሳይንስና ቴክኖሎጅ እንዲሁም ከሌሎች ተቋማት በማግኘትና በጋራ በመስራት አስራራችን ማሻሻል፣

ዓላማ 2፡- ወረዳውን ተወዳዳሪ እና የተሻለ የኢንቨስትመንት መዳረሻ በማድረግ፣ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶችን በማስፋፋትና በሙሉ አቅማቸው
ምርት እንዲያመርቱ/ አገልግሎት እንዲሰጡ በማድረግ ዘርፉ በኢኮኖሚው ውስጥ የሚኖረውን ድርሻ በማሳደግ የህብረተሰቡን
ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ፣

ግብ.6. የወረዳውን ኢንቨስትመንት ለማስፋፋት የሚያግዙ ፀጋዎችን በጥናት የመለየቱን ስራ 2014 ዓ.ም 100 % ማድረስ፡፡

ዝርዝር ተግባር

1. የወረዳውን የኢንቨስትመንት አማራጮች ተወዳዳሪነትና ተመራጭነትን የሚያሳይ አንድ ሰነድ ማዘጋጀት


 የወረዳውን የኢንቨስትመንት እምቅ ሃብት በጥናት መለየት፣

Page 19 of 51
 የወረዳውን ተወዳዳሪና ተመራጭ ሊያደርጉ የሚችሉ የኢንቨስትመንት ምቹ ሁኔታዎችን 100% መለየት
 ምቹ ሁኔታዎችን በዝርዝር የያዘ 1 ሰነድ ማዘጋጀት

ግብ.7. ውጤታማ የኢንቨስትመንት ፕሮሞሽንን በመተግበር የኢኮኖሚ እድገት ሊያመጡ በሚችሉ ዘርፎች ላይ የሚሰማሩ ባለሃብቶችን ቁጥር
በ 2014 ዓ.ም 27 ማድረስ፣

ዝርዝር ተግባር
1. በወረዳው ቀዳሚ የኢንቨስትመንት ዘርፎች እንዲሰማሩ ለማስተዋወቅ 27 ባለሀባቶችን መለየት፣
 27 አቅምና ክህሎት ያላቸዉን ነባርና አዲስ ኢንቨስተሮችን መለየት፣
 የተለዩትን 27 ኢንቨስተሮች በዝርዝር በመያዝ መከታተል፣
2. ለተለዩት ቀዳሚ ዘርፎች የሚስማሙ የማስተዋወቂያ ዘዴዎችን በመጠቀም ለ 27 ባለሃብቶች የማሰተዋወቅ ስራ መስራት፣
 የማስተዋዎቂያ መድረኮችንን በማዘጋጀትና በኩነቶች በመገኘት ኢንቨስትመንትን ማስተዋወቅ
 በፎረም 1 መድረክ ለባለሃብት ማዘጋጀት
 የህትመት ማስተዋወቂያ መሳሪያዎችን ማዘጋጀት
 ለ 54 ባለሃብቶች በድግግሞች 2 ጊዜ የግንዛቤ መድረክ ማዘጋጀት፣
 ለ 54 ባለሃብቶች የግንዛቤ መስጫ መሳሪያ የሚሆኑ የህትምት መሳሪያዎችን ማስራጨት
 የማስተዋዎቂያ ኩነቶችን መጠቀም
 የተለያዩ ኩነቶችን በመጠቀም በድግግሞሽ 3 ጊዜ ማስተዋወቅ፣
3. የኢንቨስትመንት ዘርፎችን መሰረት በማድረግ የማስተዋወቅ ስራ ከተሰራላቸው ባለሃብቶች ውስጥ 80% መመልመል ፣
 የተሻለ ክህሎትና አቅም ያላቸዉን ባለሃብቶች የማሳመን ስራ በመስራት መመልመል፣
 ለተመለመሉት 22 ባለሃብቶች ፕሮፋይል ማዘጋጀት፣ 7 በአግሮ/ፕሮ መመልመል፣ 2 በጨ/ጨርቅ መመልመል፣ 1 በኬሚካል/ኮ

መመልመል፣ 1 በእ/ብረት መመልመል ፣ 2 በቱሪዝም መመልመል፣ 1 በግብርና ዘርፍ መመልመል፣ 8 በሌሎች መመልመል፣
4. የኢንቨስትመንት ፈቃድ ለማውጣት የሚመጡ ባለሀባቶችን 100% ፈቃድ መስጠት፣
 የተመለመሉ ባለሃብቶችን በማሳመን ፈቃድ እንዲያወጡ ማድረግ

Page 20 of 51
 ከተመለመሉት ባለሃብቶች 19 በማሳመን ፍቃድ ማስወጣት፣ 7 በአግሮ/ፕሮ ፣ 1 በጨ/ጨርቅ ፣ 1 በኬሚካል/ኮ፣ 1 በእ/ብረት፣ 1

በቱሪዝም፣ 1 በግብርና፣ 7 በሌሎች ፈቃድ መስጠት


 ፈቃድ ያወጡ ባለሃብቶች ሊፈጥሩ የሚችሉት የስራ ዕድል ወንድ 480 ሴት 322 ድምር 802 ፣
 የሚያስመዘግቡት ካፒታል 0.52 ቢሊየን ብር፣
5. የእሴት ሰንሰለት ክፍተት የተለየላቸውን የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች ክፍተቱን ሊሞሉ የሚችሉ ባለሃብቶችን በየዘርፉ የማስተዋወቅ ስራ
በመስራት መሳብ፣
 የእሴት ሰንሰለት ጉድለት ያለባቸዉን ፕሮጀክቶች የተጓደለባቸዉን የእሴት ሰንሰለት ሊያሟሉ የሚችሉ ፕሮጀክቶችን መለየት፣
 የተጓደሉ የእሴት ሰንሰለቶችን ሊያሟሉ የሚችሉ ፕሮጀክቶችን በዘርፍ መሳብ፣
 የማስተዋወቅ ስራ የተሰራላቸዉን ፕሮጀቸቶች በማሳመን በተጓደሉ እሴት ሰንሰለቶች ፕሮጀክቶች ኢንቨስት እንዲያደርጉ ማድረግ
6. ለኢንቨስትመንቱ መስፋፋት አጋዥ የሆነ በጥናት ላይ የተመሰረተ ምቹ የስራ አካባቢ እንዲፈጠር ማድረግ
 የለኢንቨስትመንቱ መስፋፋት ተግዳሮት ሊሆኑ የሚችሉ ችግሮችን በመለየት እንዲፈቱ ማድረግ
 የለኢንቨስትመንቱ መስፋፋት ተግዳሮት በሚሆኑ ጉዳዮች ለይ ጥናትና ምርምር በማድረግ ለኢቨስትመንት ፖሊሲ መሻሻል የሚያግዙ
ማቅረብ

ግብ.8. የወረዳውን ኢንቨስትመንት ለማስፋፋትና ለማበረታታት የመልካም ገፅታ ግንባታ ተግባር በ 2014 ዓ.ም ወደ 100% ማሳደግ፡-

ዝርዝር ተግባር

1. ለመልካም ገጽታ ግንባታ የሚረዱ 100% ሚዲያዎችን ማዘጋጀት


 የወረዳውን መልካም ገጽታ ሊገነባ የሚችል 1 ሚዲያ መለየት
 በተለየው ሚዲያ የገጽታ ግንባታ ስራ 100% መስራት
2. ለመልካም ገጽታ ግንባታ የሚረዱ አውዶችን ማዘጋጀት
 ለዜናና ለህትመት የሚሆኑ ጽሁፎችን በማዘጋጀት ለሚዲያወች መስጠት

Page 21 of 51
 1 መጽሔት በማዘጋጀት ማሰራጨት
 በድህረ ገጽና በማህበራዊ ሚዲያ 2 መረጃወችን በማዘጋጀት መልቀቅ
 በተለያዩ ሚዲያወች ወረዳውን በሚመለከት ለሚለቀቁ አሉታዊ መረጃዎች 100% ፈጣን ምላሽ መስጠት

ግብ.9. ከአምራች ኢንዱስትሪው ውጭ ያሉ ፈቃድ ያወጡ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶችን በመደገፍና በመከታተል ወደ ምርት ማምረት/አገልግሎት መስጠት የሚገቡትን
በ 2014 ዓ.ም 70% ማድረስ ፣

ዝርዝር ተግባር

1. የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶችን ዝርዝር መረጃ /ፕሮፋይል/ 100% ማዘጋጀት፣


 ከአምራች ኢንዱስትሪዎች ውጭ ያሉ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶችን ዝርዝር መረጃ (ፕሮፋይል) በዘርፍ መለየት፣
 ለ 1 የግብርና ፕሮጀክቶች መረጃ በመለየት ፕሮፋይ ማዘጋጀት፣
 ለ 8 የአገልግሎት ሰጭ ፕሮጀክቶች መረጃ በመለየት ፕሮፋይ ማዘጋጀት፣
 በየዘርፉ ያሉትን ፕሮጀክቶች ያሉባቸዉን ችግሮች መለየት፣
 የ 1 የግብርና ፕሮጀክቶች ችግራቸዉን መለየት፣
 የ 8 የአገልግሎት ሰጭ ፕሮጀክቶች ችግራቸዉን መለየት፣

2. የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች መሬትና ሌሎች መሰረተ ልማቶች 100% እንዲሟላላቸው ድጋፍና ክትትል ማድረግ፤
 መሬት እንዲሟላላቸው ድጋፍና ክትትል ማድረግ
 1 የግብርና ፕሮጀክቶች የመሬት ችግር እንዲፈታላቸው ማድረግ
 1 የአገልግሎት ሰጭ ፕሮጀክቶች የመሬት ችግር እንዲፈታላቸው ማድረግ
 መሰረት ልማት እንዲሟላላቸው ድጋፍና ክትትል ማድረግ
 ለ 1 የግብርና ፕሮጀክቶች የመብራት፣የመንገድ፣የውሃና የስልክ መሰረተ ልማት ችግር እንዲፈታላቸው ማድረግ፣

 ለ 1 የአገልግሎት ሰጭ ፕሮጀክቶች የመብራት፣የመንገድ፣የውሃና የስልክ መሰረተ ልማት ችግር እንዲፈታላቸው ማድረግ


3. መሬት ወስደው እና ተከታታይ ድጋፍ ተደርጎላቸው ወደ ስራ ያልገቡ ፕሮጀክቶችን መሬት 100% እንዲመለስ ማድረግ፣
 በዉላቸው መሰረት ወደ ተግባር ያልገቡ የግብርና ፕሮጀክቶች መረጃዎችን በመለየት ወደ ተግባር ያልገቡ ፕሮጀክቶችን መሬት 100% እንዲመለስ ማድረግ፣
Page 22 of 51
 በዉላቸው መሰረት ወደ ተግባር ያልገቡ የአገልግሎት ሰጭ ፕሮጀክቶች መረጃዎችን በመለየት ወደ ተግባር ያልገቡ ፕሮጀክቶችን መሬት 100% እንዲመለስ
ማድረግ፣
 ወደ ተግባር ያልገቡ ፕሮጀክቶችን ዝርዝር ለሚመለከተው 100% አካል ማሳወቅ

4. የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች የፋይናንስ አገልግሎት 100% ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረግ፤


 1 የግብርና፣ 8 የአገልግሎት ሰጭ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች የፋይናንስ ችግራቸውን በመለየት ለሁሉም/100%/ ተጠቃሚ እንዲሆኑ
ማድረግ፣
5. የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች የማበረታቻ አገልግሎት 100% ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረግ፤
 የማበረታቻ አገልግሎት የሚያገኙ ፕሮጀክቶችን መለየትና መደገፍ
 1 የግብርና፣ 4 የአገልግሎት ሰጭ ፕሮጀክቶችን የጉሙሩክ ቀረጽ ነጻ የማበረታቻ አገልግሎት እንዲያገኙ ማድረግ፣
 1 የግብርና ፕሮጀክቶችን የገቢ ግብር ነጻ ማበረታቻ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረግ፣
6. ከጉምሩክ ቀረጽ ነጻ የተፈቀዱ ማበረታቻዎች 100% ለታለመለት ዓላማ መዋላቸውን ማረጋገጥ፤

 ከጉምሩክ ቀረጽ ነጻ የተፈቀዱ ማበረታቻዎች ለታለመለት ዓላማ ያላዋሉትን መረጃ የግብርና፣የአበባ፣አትክልትና ፍራፍሬ ፣ የአገልግሎት
ሰጭ በመለየት 100% ለታለመለት አላማ እንዲውሉ ማድረግ፣
 ለታለመለት አላማ ያላዋሉትን ለሚመለከተዉ አካል በማሳወቅ ቀረጡን 100% እንዲከፍሉ ማድረግ
7. ከአምራች ኢንዱስትሪዎች ውጭ ያሉ ድጋፍና ክትትል የተደረገላቸው የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶችን 100% ወደ አፈጻጸም እንዲገቡ
ማድረግ፣
 የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች በተደረገላቸው ድጋፍና ክትትል ያመጡትን የአፈጻጸም ለውጥ መለየት፣
 1 ግብርና፣ 1 የአገልግሎት ሰጭ ፕሮጀክቶችን ከቅድመ ግንባታ ወደ ግንባታ ማስገባት፣
 1 የአገልግሎት ሰጭ ፕሮጀክቶችን ከቅድመ ግንባታ ወደ አገልግት ሰጭነት ማስገባት፣
 1 ግብርና ፣ 1 የአገልግሎት ሰጭ ከግንባታ ወደ ማምረት/አገልግሎት መስጠት ማስገባት
8. ከአምራች ኢንዱስትሪዎች ውጭ ያሉ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች ለዜጎች የስራ እድል እንዲፈጥሩ መደገፍ
 ከቅድመ ግንባታ ወደ ግንባታ በሚገቡ ፕሮጀክቶች ወ 20 ሴ 15 ድምር 35 ለሚሆኑ ዜጎች የስራድል እንዲፈጠር ማድረግ
 ከግንባታ ወደ ማምረት/አገልግሎት በሚገቡ ፕሮጀክቶች ወ 219 ሴ 214 ድምር 433 ለሚሆኑ ዜጎች የስራ እድል እንዲፈጠር ማድረግ፣

Page 23 of 51
 ከአምራች ኢንዱስትሪዎች ውጭ ያሉ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች በአጠቃላይ ወንድ 239 ሴት 229 በድምሩ ለ 468 ዜጎች የስራ እድል
እንዲፈጥሩ መደገፍ፣

ዓላማ 3፡- ለኢንዱስትሪ አገልግሎት የሚውል የመሬት እና ሌሎች መሰረተ-ልማት አቅርቦትን በማሟላት የተሻለ የእሴት ጭማሪ ያላቸውን የኢንዱስትሪ ምርቶች

በብዛት፣ በጥራትና በዓይነት በማሳደግ የውጭ ምንዛሪ ማስገኘት የሚችሉ አምራች ኢንዱስትሪዎችን በማደራጀት እንዲስፋፉ እና ውጤታማ እንዲሆኑ

ለማስቻል፤

ግብ.10. ለኢንዱስትሪ አገልግሎት የሚውል 100% መሰረት ልማት የተሟላለት የመሬት አቅርቦትን በ 2014 ዓ.ም 50 ሄ/ር መሬት ማዘጋጀት፣

ዝርዝር ተግባር

1. በሳይት ፕላንና በካርታ የተመላከተ መሬት 100% ማዘጋጀት


 ለሁሉም ኢንድስትሪ ቀጠናዎች በሳይት ፕላን እና በካርታ የተመላከተ ለተለያዩ ፕሮጀክቶች አገልገሎት የሚውል 50 ሄ/ር መሬት ማዘጋጀት
2. በመንግስትና በግል ባለሃብቱ የሚለማ 100% ከ 3 ኛ ወገን ነጻ በማድረግ ማዘጋጀት
 25 ሄክታር ለተለያዩ ፕሮጀክቶች አገልግሎት ከ 3 ኛ ወገን ነጻ ማድረግ
3. ለኢንዱስትሪ አገልግሎት እንዲውል ለተዘጋጀ መሬት 100% የመሰረተ ልማት ችግር መንገድ፣ውሃ፣የመብራት መስመር፣የውሃ ማፋሰሻዎች፣ እንዲሟላ እና
እንዲፈታ ማድረግ፣
7. የአምራች ኢንዱስትሪዎችን ችግር በጥናት በመለየት መፍታት፣
 የመንገድ ችግር ያለባቸዉ ፕሮጀክቶችን መለየት
 የመንገድ ችግር የተለየላቸውን ፕሮጀክቶች 100% መፍታት
 የመብራት ችግር ያለባቸዉን ፕሮጀክቶች መለየት
 የመብራት ችግር የተለየላቸውን ፕሮጀክቶች 100% መፍታት
 የዉሃ ችግር ያለባቸዉን ፕሮጀክቶች መለየት
 የውሃ ችግር የተለየላቸውን ፕሮጀክቶች 100% መፍታት
ግብ.11. የአምራች ኢዱስትሪ ፕሮጀክቶችን በመገምገም፣በመከታተልና በመደገፍ በ 2014 ዓ.ም ቁጥሩን 5 ማድረስ፡፡
1. በአዲስ የሚቀርቡ የአምራች ኢንደስትሪ ፕሮጀክቶችን በመገምገም ወደ ስራ ማስገባት
Page 24 of 51
 የፕሮጀክት ፕሮፋይሎችን 100% ወቅታዊ ማድረግ፣
 ተገምግመዉ ያለፉ የኢንዱስትሪ ፕሮጀክቶች ብዛት 25
 ተገምግመው ካለፉ ፕሮጀክቶች መካከል 7 ፕሮጀክቶች መሬት እንዲያገኙ ማድረግ
 መሬት ያገኙ 7 ፕሮጀክቶችን ወደ ግንባታ ማስገባት
 ግንባታ ላይ ያሉ 1 ፕሮጀክቶች ግንባታቸዉን እንዲያጠናቅቁ ማድረግ
 ግንባታቸዉን ያጠናቀቁ 1 ፕሮጀክቶች ወደ ማምረት እንድገቡ ማድረግ፣
1. የአምራች ኢንዱስትሪ ፕሮጀክቶችን በመደግፍ እና ግንዛቤ በመፍጠር የብድር ተጠቃሚ እንዲሆኑ መደገፍ
 2 ፕሮጀክቶች የሊዝ ፋይናስ ተጠቃሚ ለመሆን ጥያቄ እንዲያቀርቡ ማድረግ
 የሊዝፋይናስ ተጠቃሚ ለመሆን ጥያቄ ያቀረቡ 2 ፕሮጀክቶችን ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረግ፣
 የሊዝ ፋይናንስ የተጠቀሙት የብድር መጠን 4 ሚሊዮን
2. መሬት ወስደው እና ተከታታይ ድጋፍ ተደርጎላቸው ወደ ስራ ያልገቡ ፕሮጀክቶችን በመለየት መሬቱን 100% ወደ መሬት ባንክ እንዲገባ

በማድረግ፣ ለሚያለማ ባለሃብት ማስተላለፍ


 የፕሮጀክቶችን ፕሮፋል ወቅታዊ በማድረግ መሬት ወስደዉ ወደ ግንባታ ያልገቡ ፕሮጀክቶችን 100% መለየት
 የተለዩ ፕሮጀክቶችን እርምጃ በመዉሰድ መሬቱን 100% ወደ መሬት ባንክ እንዲገባ ማድረግ፣
 የዘርፍ ለውጥ የሚያስፈልጋቸውን የኢንዱስትሪ ፕሮጀክቶችን በመገምገም 100% ማስተናገድ
ግብ.12. ለአምራች ኢንዱስትሪዎች የተሟላ ድጋፍ በማድረግ በ 2014 ዓ.ም 100% ዘላቂነታቸውን ማረጋገጥ፣
ዝርዝር ተግባር
1. የመረጃና ገበያ ችግር ያለባቸውን ኢንዱስትሪዎች /ፕሮጀክቶች ለይቶ መፍታት
 የገበያ መረጃ የተለየላቸው የጨ/ጨና ቆዳ ኢንዱስትሪዎች ብዛት  የገበያ መረጃ የተለየላቸው የአግሮ ፕሮሰሲግ ኢንዱስትሪዎች
34 ብዛት 49
 መካከለኛ 1  አነስተኛ 5
 የገበያ ትስስር የተፈጠረላቸው የጨ/ጨና ቆዳ ኢንዱስትሪዎች  መካከለኛ 2
ብዛት 3  የገበያ ትስስር የተፈጠረላቸው የአግሮ ፕሮሰሲግ ኢንዱስትሪዎች
 መካከለኛ 1 ብዛት 33
Page 25 of 51
 አነስተኛ 2  ከአነስተኛ 0.1
 መካከለኛ 1  መካከለኛ 0.05
 የተገኘ ገቢ ከጨ/ጨርቅና ቆዳ ኢንዱስትሪዎች በሚሊዮን ብር  በሀገር ውስጥ ኤግዚቪሺንና ባዛር የተሳተፉ ኢንዱስትሪዎች ብዛት
1.407 2
 ከአነስተኛ 0.03735 የጨ/ጨርቅና ቆዳ ኢንዱስትሪዎች 1
 ከመካከለኛ 0.077  መካከለኛ 1
 የተገኘ ገቢ ከአግሮ ፕሮሰሲንግ ኢንዱስትሪዎች በሚሊዮን ብር የአግሮ ፕሮሰሲንግ ኢንዱስትሪዎች 1
1.326  አነስተኛ 1
በሀገር ውስጥ በተካሄደው ኤግዚብሺንና ባዛር የተሳተፉ ኢንዱስትሪዎች ያስገኙት ገቢ በሚሊዮን ብር 0.088

2.7. ካስኬድ
በፎገራ ወረዳ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ጽ/ቤት የኢንቨስትመንት ማስፋፊና ኢንዱስትሪ ዞን ልማት ቡድን የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ
በየዓመቱ በየሩብ ዓመቱ
የተቀመጠ
ዕቅድ
ግብ ዋናዋና ተግባራት ዝርዝር ተግባራት አመላካች 2014 1 ኛ ሩብ ዓመት 2 ኛ ሩብ ዓመት 3 ኛ ሩብ ዓመት 4 ኛ ሩብ ዓመት
መለ ዕቅድ
ኪያ
ሐ ነ መ ጥ ሒ ታ ጥ የ መ ሚ ግ ሰ
ግብ 1፡-የተቋሙን 1.1 ለተቋሙ 1.1.1 በሁሉም የተቋሙ መዋቅሮች አስፈላጊዉን የሰዉ ሀይል የተሟላ የሰው ኃይል በ% 100 100 10 100 10 100 10 100 10 ## 10 100 100
የመፈፀም አቅም የሚያስፈልጉትን ማሟላት 0 0 0 0 0
ማሳደግ፤ ግብአቶች 1.1.2. ለተቋሙ አፈጻጸም የሚያገለግሉ መሳሪያዎችንና የተሟሉ መሳሪያዎችና በ% 100 100 10 100 10 100 10 100 10 ## 10 100 100
ማሟላት፣ ቁሳቁሶችን/ኮምፒተር፣ ጠረፔዛ/ ማሟላት፣ ቁሳቁሶችን 0 0 0 0 0
1.1.3. ለተቋሙ አፈጻጸም የሚያስፈልጉ መሰረተ የተሟሉ መሰረተ በ% 100 100 10 100 10 100 10 100 10 ## 10 100 100
ልማቶችን/ስልክ ኢንተርኔት…./ ማሟላት፣ ልማቶች 0 0 0 0 0
1.2 ለተቋሙ 1.2.1 ስልጠና የወሰዱ አመራሮችና ስልጠና የወሰዱ ቁጥር                          
አመራር፣ ባለሙያና ሰልጣኞች
የኢንዱስትሪ ወንድ ቁጥር                          
ባለሙያዎች ሴት ቁጥር                          
የአጭር ጊዜ ስልጠና                          
1.2.2 ስልጠና የወሰዱ የኢንዱስትሪ ባለሙያዎች ብዛት ስልጠና የወሰዱ ቁጥር
መስጠት፣
ሰልጣኞች
ወንድ ቁጥር                          
ሴት ቁጥር                          
1.3 የተቋሙን 1.3.1. የረጅም ጊዜ ስልጠና የሚያስፈልጉ ፕሮግራሞችንና የፀደቀ የትምትርት ሀሳብ ቁጥር                          
ባለሙያዎች የትምህርት አይነቶችን መሰረት ያደረገ የሰው ሃብት ልማት

Page 26 of 51
የረዥም ጊዜ ስልጠና እቅድ አዘጋጅቶ ማፀደቅ፣
መስጠት፣
  1.3.2. በፀደቀው የሰውሃብት ልማት እቅድ መሰረት ለተቋሙ የተሰጠ የረጅም ጊዜ ቁጥር                          
ባለሙያዎች የረጅም ጊዜ ስልጠና መስጠት፣ ስልጠና
1.4 ለተቋሙ 1.4.1.የልምድ ልውውጥ ሊደረግባቸው የሚገባቸውን ጉዳዮች የተለዩ የልምድ ልውውጥ ቁጥር                          
አመራሮችና በጥናት በመለየት ማፀደቅ፣ ማድረጊያ ጉዳዮች ብዛት
ባለሙያዎች የአገር 1.4.2. በፀደቀው ጥናት መሰረት የልምድ ልውውጥ መረሃግብር የፀደቀ ስም ዝርዝር በ%                          
ውስጥ የልምድ ማዘጋጀት፣
ልውውጥ እንዲያገኙ 1.4.3. በመርሃ ግብሩ መሰረት የተቋሙ አመራሮችና የተደረገ የልምድ በ%                          
ማድረግ፣ ባለሙያዎች የአገር ውስጥ የልምድ ልውውጥ እንዲያገኙ ልዉዉጥ ብዛት
ማድረግ፣
1.4.4.በልምድ ልውውጡ የተገኙ ተሞክሮዎችን መቀመርና ተሞክሮዎችን መቀመር በ% 100 100 10 100 10 100 10 100 10 ## 10 100 100
ማፀደቅ፣ 0 0 0 0 0
1.4.5. የፀደቁትን ተሞክሮዎች ማስፋት፣ የሰፉ ተሞክሮዎች በ% 100 100 10 100 10 100 10 100 10 ## 10 100 100
0 0 0 0 0
1.5. ምቹና ቀልጣፋ 1.5.1. በአዲስ መዘጋጀት ያለባቸውን ልዩ ልዩ መመሪያዎችን የተለዩ ህጎች በ%                          
የአሰራር ስርዓት ማዘጋጀት
ለመዘርጋት 1.5.2. በአዲስ መዘጋጀት ያለባቸውን የአሰራር ማኑዋሎችን የተለዩ በአዲስ የህግ በ%                          
የሚያግዙ ማዘጋጀት ማዕቀፍ
መመሪያዎችን፣ 1.5.3. መሻሻል ያለባቸውን መመሪያዎችና ማኗሎች የተሻሻሉ በ%                          
ማኑዋሎችንና ማዘጋጀት፣
ማሻሻያዎችን
እንዳስፈላጊነቱ
ማዘጋጀት፣
1.6. የተቋሙን 1.6.1. አላሰራ ያሉ ክልላዊ ህጎችን በጥናት በመለየት ለይቶ ማሳዎቅ በ%                          
ውጤታማነት ለሚመለከታቸው አካላት በማሳወቅ እንዲሻሻሉ መስራት፣
የሚያሻሽሉ 1.6.2. ለተቋሙ አሰራርና አገልግሎት አሰጣጥ መሻሻል አዳዲስ ህግ ለይቶ ሻሻል በ%                          
ህጎችን(ደንብ፣አዋጅ የሚያስፈልጉ አዳዲስ ህጎችን በመለየት ለሚመለከታቸው
) በመለየት በማሳወቅ አንዲፀድቁ መስራት፣
ለሚመለከተው
በማቅረብ ማፀደቅ)
1.7.የኢንቨስትመንት 1.7.1.በበጀት አመቱ በአንድ ከተማ የአንድ ማዕከል አገልግሎት የተለዩ ከተሞች ብዛት ቁጥር                          
ፍሰት ባለባቸው ማቋቋም፣
ከተሞች የአንድ 1.7.2. በመዋቅራዊ አደረጃጀቱ መሠረት የሰው ኃይል የተሰራው አደረጃጀት በ%                          
ማዕከል አገልግሎት ማሟላት፣ የሰው ሀይል ማሟላት
መስጫ በማቋቋም
የባለሃብቱን
ውጣውረድ መቀነስ

1.8.የተቋሙን 1.8.1. በጽ/ቤት እቅድ ተመስርቶ በተዋረድ የግለሰብ የድርጊት የተዘጋጀ ድርጊት በ% 100 100 10 100 10 100 10 100 10 ## 10 100 100
የእቅድ መርሃግብር ማዘጋጀት መርሃግብር 0 0 0 0 0
ትግበራ፣ክትትልና 1.8.2.በተዘጋጀው የድርጊት መርሃ ግብር መሰረት ወርሃዊና ወርሃዊ የስራ ውይይት በ% 100 100 10 100 10 100 10 100 10 ## 10 100 100
ግምገማ ሳምንታዊ የስራ ክትትልና ግምገማ ውይይት ማድረግ፣ 0 0 0 0 0
ስርዓትማጠናከር፣ ሳምንታዊ የስራ ውይይት በ% 100 100 10 100 10 100 10 100 10 ## 10 100 100
0 0 0 0 0

Page 27 of 51
1.8.3. የተቋሙን የእቅድ ሪፖርት ክትትልና ግምገማ ስርዓት ሲስተም የሚጠቀሙ በ%                          
ለማዘመን የለማውን ሲስተም በሁሉም ጽ/ቤቶች ጥቅም ላይ
ማዋል፣
1.9. ከአጋር አካላት 1.9.1. ከኢንቨስትመንቱ አንጻር በጋራ የሚፈጽሙትን ተግባራት የሰምምነት ሰነድ ቁጥር 1         1              
(መሬት መለያ ሰነድ በማዘጋጀት ስምምነት ላይ መድረስ፣ ማዘጋጀት
አቅራቢ፣ፋይናንስ
አቅራቢ፣መሰርተ
1.9.2. በስምምነት ሰነዱ መሰረት መተግበርና አፈጻጸሙን የተደረገ ግምገማ ቁጥር 1         1              
ልማት አቅራቢ እና
በወርሃዊ ስትሪንግ/ቴክኒካል ኮሚቴ በተከታታይ መገምገም፣
ከፍተኛ ትምህርት
ተቋማት…) ጋር
1.9.3. በየሩብ ዓመቱ የተመረጡ ባለሃብቶችን ያሳተፈ የተዘጋጀ ምክክር መድረክ ቁጥር                          
ተባብሮና ተቀናጅቶ
ለመስራት የምክክር መድረክ ማዘጋጀት፣
የሚያስችል 1.9.4.ለተቋሙ አገልግሎት አሰጣጥ የሚጠቅሙ በጋራ የተሰሩ ስራዎች በ% 100 100 10 100 10 100 10 100 10 ## 10 100 100
የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጅ ስራዎችን በመለየትና ወደ ተግባር 0 0 0 0 0
ስምምነት በማድረግ
ምቹ እንዲገቡ ተገቢውን የምክር፣ የስልጠናና የሙያዊ ድጋፍ
የኢንቨስትመንት ከዩኒቨርሲቲዎች ፣ከኢትዮ-ቴሌኮምና ከሳይንስና ቴክኖሎጅ
አገልግሎት ከባቢ እንዲሁም ከሌሎች ተቋማት በማግኘትና በጋራ በመስራት
መፍጠር፣ አሰራራችን ማሻሻል፣
1.10. የአገልግሎት 1.10.1.ተቋሙ ለሚሰጣቸው አገልግሎቶች የአገልግሎት የተዘጋጀ ሰታንዳርድ በ% 100 100 10 100 10 100 10 100 10 ## 10 100 100
አሰጣጥን ቀልጣፋ ስታንዳርድ እንዲያዘጋጅ ማድረግ፣ 0 0 0 0 0
በማድረግ 1.10.2. የተዘጋጀውን የአገልግሎት ስታንደርድ መሠረት አድጎ የተዘጋጀ የዜጎች ቻርተር በ% 100 100 10 100 10 100 10 100 10 ## 10 100 100
የተገልጋዮችን የዜጎች ቻርተር ማዘጋጀት፣ 0 0 0 0 0
እርካታ መጨመር፣ 1.10.3. ደንቦኞች በሚያጉኙት አገልግሎት ላይ አስተያየት የተሰጠ አስተያየት በ% 100 100 10 100 10 100 10 100 10 ## 10 100 100
እንዲሰጡ በማድረግ የተገልጋዮችን እርካታ መለካት፣ 0 0 0 0 0
1.10.4. በዘመናዊ ቴክኖሎጅ በመታገዝ የተቋሙን አገልግሎት በዘመናዊ ቴክኖሎጅ በ% 100 100 10 100 10 100 10 100 10 ## 10 100 100
አሰጣጥ በየትኛውም ጊዜና ቦታ 100% ተደራሽ ማድረግ፣ ተደራሽ የሆነ አገልግሎት 0 0 0 0 0

1.10.4.1. የተለማውን ኢንቨስትመንት ኢንፎርሜሽን ሲስተሙን መተግበር ቁጥር                          


ሲስተም(ሶፍትዌሮችን) እና ሌሎችበመጨመር በተዋረድ ባሉ የጀመሩ
የኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ተቋም እንዲተገበሩ
ማድረግ/149/
1.10.4.2.የኢንቨስትመንት ኢንፎርሜሽን ሲሰተሙን የለማ ኦላይን ሲስተም በ%                          
ለተገልጋዮች ተደራሽ ለማድረግ የኦን ላይን ሲስተም
ማስለማት፣
1.10.4.3.ለ 100 አመራሮችና ባለሙያዎች በቢሮው የሚተገበሩ የተሰጡ ስልጠናዎች ቁጥር                          
ሶፍት ዌሮችን አጠቃቀም በተመለከተ የአሰልጣኞች ስልጠና
መስጠት፣
1.10.4.4.በሚሰጠው የአሰልጣኞች ስልጠና መሰረት የተተገበረ የለሙ በ% 100 100 10 100 10 100 10 100 10 ## 10 100 100
ተከታታይነት ያለው ድጋፍ በማድረግ የለሙትን ሶፍትዌሮች ሶፍትዊር 0 0 0 0 0
በተዋረድ ባለው የቢሮው መዋቅሮች 100% መተግበራቸውን
ማረጋገጥ፣
1.11.በተቋሙ 1.11.1.ለተቋሙ ስልታዊ አቅጣጫዎችና ተግባራት በግብዓትነት የተሰጡ መረጃዎች በ% 100 100 10 100 10 100 10 100 10 ## 10 100 100
ዘመናዊ የመረጃ የሚያገለግሎ መረጃዎችን በተከታታይነት በመሰብሰብና 0 0 0 0 0
አገልግሎት በመተንተን ለሚመለከታቸው ተደራሽ ማድረግ፣
መስጠት፣

Page 28 of 51
1.11.1.1.አለማቀፋዊሁኔታዎችንና አዝማሚያዎችን የተተነተኑ ዓለም አቀፋዊ በ%                          
በመከታተልና በመተንተን በዞኑ ኢንቨስትመንት ላይ ሁኔታዎች
የሚኖራቸውን እድምታ ለሚመለከታቸው ማሳወቅ፣

1.11.1.2.አገራዊ ሁኔታዎችንና አዝማሚያዎችን በመከታተልና የተተነተነ ሀገራዊ በ%                          


በመተንተን በዞኑ ኢንቨስትመንት ላይ የሚኖራቸውን እድምታ ሁኔታዎች
ለሚመለከታቸው ማሳወቅ፣

1.11.2. ለአዳዲስና ነባር ባለሃብቶች አገልግሎት የሚውሉ ተደራሽ የሆነ ወቅታዊ በ% 100 100 10 100 10 100 10 100 10 ## 10 100 100
አስፈላጊና ወቅታዊ መረጃዎችን በአግባቡ በማደራጀት ተደራሽ መረጃ 0 0 0 0 0
ማድረግ፣
1.11.3. የተቋሙን የመረጃ አገልግሎት በዘመናዊ ቴክኖሎጅ በዘመናዊ ቴክኖሎጅ በ% 100 100 10 100 10 100 10 100 10 ## 10 100 100
መደገፍ፣ የተደገፈ አገልግሎት 0 0 0 0 0
1.11.3.1. የተሰበሰበውን መረጃ በጥራት በማደራጀት ወደ ወደ መረጃ ቋት የገባ በ% 100 100 10 100 10 100 10 100 10 ## 10 100 100
መረጃ ቋት የማስገባት ስራ 100% መስራት፣ መረጃ 0 0 0 0 0
1.11.3.2. ከመረጃ ቋት የሚወገዱ መረጃዎችን 100% የተለየ መረጃ በ% 100 100 10 100 10 100 10 100 10 ## 10 100 100
መለየትና ሂስትሪያቸውን በማደራጀት ማስቀመጥ፣ 0 0 0 0 0

1.11.3.3.ወደ መረጃ ቋት የገቡ መረጃዎችን ተከታታይነት ወቅታዊ የተደረጉ በ% 100 100 10 100 10 100 10 100 10 ## 10 100 100
ባለው መልኩ 100% ወቅታዊ ማድረግ፣ መረጃዎች 0 0 0 0 0

1.11.3.4.መረጃ ፈልገው ለሚመጡ ለሁሉምባለጉዳዮች የተሰጠ መረጃ በ% 100 100 10 100 10 100 10 100 10 ## 10 100 100
የሚፈልጉትን መረጃ 100%መስጠት፣ 0 0 0 0 0

ግብ.2. የሃብት 2.1.ፕሮጀክቶችን 2.1.1.ሁለት የሀብት ማፈላለጊያ ፕሮጀክቶችን በመቅረጽ በብር የፕሮጀክት ብዛት ቁጥር                          
አጠቃቀምንና በመቅረጽ ተጨማሪ 10 ሚሊዮን ብር ለማግኘት አልሞ መስራት፣
ውጤታማነትን ሃብት በገንዘብም ሆነ
100% ማድረስ፣ 2.1.2.ለተቋሙ አገልግሎት አሰጣጥም ሆነ አሰራር ሊያግዙ የተገኘ ሀብት በዓይነት ቁጥር                          
በአይነት እንዲገኝ
የሚችል ማቴሪያሎችን ፕሮጀክት በመንደፍ በአይነት ገቢ
ማድረግ፣
እንዲገኝ ማድረግ፣
2.2. በሚገኘው ገቢ 2.2.1.የተመደበውን የስራ ማስኬጃ በጀት ለታለመለት ዓላማ የተለዩ ተግባራት ብዛት በ% 100 100 10 100 10 100 10 100 10 ## 10 100 100
እና በተመደበው 100% ማዋል፣ በቁጥር 0 0 0 0 0
የመንግስት በጀት 2.2.2.የተመደበውን የካፒታል በጀት ለታለመለት ዓላማ 100% የተመደበ ካፒታል በጀት በ% 100 100 10 100 10 100 10 100 10 ## 10 100 100
ተቋሙን 100% ማዋል፣ 0 0 0 0 0
በሎጅስቲክስ
እንዲሟላ ማድረግ፣
ግብ.3. 3.1.የወረዳውን 3.1.1. በየልማት ቀጠናው የዞኑን የኢንቨስትመንት እምቅ ሃብት የተዘጋጀ ሰነድ ብዛት ቁጥር 1         1              
የኢንቨስትመንት እምቅ ሃብት በጥናት መለየት፣
ፀጋዎችን መለያ በአማካሪ 1 ጊዜ 3.1.2. በጥናት በተለዩ ሃብቶች ተመስርቶ ቀዳሚ ዘርፎችን የተለዩ ቀዳሚ ዘርፋ በ% 100 100 10 100 10 100 10 100 10 ## 10 100 100
ጥናት ዞናዊ ሽፋን በማስጠናት ቀዳሚ 0 0 0 0 0
መለየት፣
ማሳደግ፣ ዘርፎችን (የስራ 3.1.3. በተለዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች የቅድመ አዋጭነት የቅድመ አዋጭነት ጥናት በ%                          
መስኮች) መለየትና ጥናት 25% ማስጠናት፣
መረጃዎችን
ወቅታዊ ማድረግ፣
3.2.የወረዳውን 3.2.1.በተለዩት የልማትቀጠናዎች ላይ የግንዛቤ ፈጠራ ሰነድ ግንዛቤ የተፈጠረባቸው ቁጥር                          
የትኩረት መስኮች በማዘጋጀት ለሚመለከታቸው አካላት የግንዛቤ ማስጨበጥ ስራ ቀጠናዎች ብዛት
መሰረት በማድረግ ማከናወን፣
በጥናት የተለዩትን 3.2.2. በ 6 ቱ የልማት ቀጠናወች በእያንዳንዳቸው 2 ቀዳሚ የእሴት ሰንሰለት ቁጥር                          
የ 6 ቱን የልማት ዘርፎችን በመለየት ለእያንዳንዱ ዘርፍ የእሴት ሰንሰለትና የተሰራላቸዉ ቀጠናዎች
ቀጠናዎች የእሴት ጥልቅ የትንተና ስራ ማከናወን፣ ብዛት

Page 29 of 51
ጥልቅ ትንተና ቁጥር                          
የተሰራላቸዉ ቀጠናዎች
ብዛት
3.2.3.በ 6 ቱም ቀጠናዎች የእሴትሰንሰለትና ጥልቅትንተና የእሴት ሰንሰለት ቁጥር                          
የተሰራላቸዉን 2 ቀዳሚ ዘርፎች ከሚመለከታቸዉ አካላት ጋር የተሰራላቸዉ ቀጠናዎች
ሰንሰለትና ጥልቅ
በመተባበር ተግባራዊ ማድረግ፣ ብዛት
ትንተና በመስራት
ጥልቅ ትንተና ቁጥር                          
የልማት ቀጠናዎችን
የተሰራላቸዉ ቀጠናዎች
ለኢንቨስትመንት
ብዛት
ዝግጁ ማድረግ፣
ግብ.4. ውጤታማ 4.1 በወረዳው 4.1.1 አቅምና ክህሎት ያላቸዉን ባለሃብቶችን መለየት፣ የተለዩ ባለሃብቶች ብዛት ቁጥር 20 2 2   2 2 4 4 4        
የኢንቨስትመንት ቀዳሚ 3           2 1          
4.1.2 ነባር ኢንቨስተሮችን ኢንቨስት እንዲያደርጉ መለየት፣ የተለዩ ነባር ቁጥር
ፕሮሞሽንን የኢንቨስትመንት ኢንቨስተሮች ብዛት
በመተግበር ዘርፎች እንዲሰማሩ
የኢኮኖሚ እድገት 4.1.3 ወደ ኢንቨስትመንት ሊገቡ የሚችሉ አዳዲስ የሃገር ዉስጥ የተለዩ አዲስ ባለሃብቶች ቁጥር 17 2 2   2 2 2 3 4        
ለማስተዋወቅ 20
ሊያመጡ በሚችሉ ባለሀባቶችን ባለሃብቶችን መለየት ብዛት
ዘርፎች ላይ 4.1.4 ታዋቂ የሆኑ የዉጭ ኢንቨስተሮችን ወደ ክልሉ መጥተዉ የተለዩ ታዋቂ የዉጭ ቁጥር                          
መለየት፣
የኢንቨስትመንት ኢንቨስት እንዲያደርጉ በድረ-ገጽ እና በሌሎች አማራጮች ፕሮጀቸቶ ብዛት
ፍሰቱን ማሳደግ፣
መለየት፣
4.2. ለተለዩት 4.2.1 የማስተዋዎቂያ መድረኮችንን በማዘጋጀትና በኩነቶች 4.2.1.1 የተዘጋጀ ቁጥር 1             1          
ቀዳሚ ዘርፎች በመገኘት ኢንቨስትመንትን ማስተዋወቅ የባለሃብት መድረክ ብዛት
የሚስማሙ 1             1          
4.2.1.2 ፎረም ቁጥር
የማስተዋወቂያ
4.2.1.3 ፓናል ቁጥር                          
ዘዴዎችን
በመጠቀም ለ 60 4.2.2. የህትመት ማስተዋወቂያ መሳሪያዎችን ማዘጋጀት 4.2.2.1 የተሳተፈ ቁጥር 40             40          
ባለሃብቶች ባለሃብት ብዛት
የማሰተዋወቅ ስራ 4.2.2.2 ለባለሃብት ቁጥር 20             20          
መስራት፣ ዉይይቱ የተዘጋጀ
ብሮሸር ብዛት
4.2.2.3 የተሰራጨ ቁጥር 20             20          
ብሮሸር ብዛት
4.2.2.4 የተዘጋጀ በራሪ ቁጥር 60             40 20        
ወረቀት ብዛት
4.2.2.5 የተሰራጨ በራሪ ቁጥር 60             40 20        
ወረቀት ብዛት
4.2.3. የማስተዋዎቂያ ኩነቶችን መጠቀም 4.2.3.1 በተለያዩ ቁጥር 1             1          
ኩነቶች የተሰራ
የማስተዋወቅ ስራ
በድግግሞሽ
4.2.4 በኤሌክትሮኒክስ ሚዲያ ማስተዋወቅ 4.2.4.1 በአለም አቀፍ ቁጥር                          
ሚዲያ የተስራ
የማስተዋወቅ ስራ
4.2.4.2 በአገር ዉስጥ ቁጥር                          
ሚዲያ የተካሄደ
የስቲዲዮ ዉይይት
በድግግሞሽ
4.2.4.3 የተዘጋጀ ቁጥር                          

Page 30 of 51
ዶኩመንታሪ ፊልም
ብዛት በቁጥር
4.3. 4.3.1.የተሻለ ክህሎትና አቅም ያላቸዉን ባለሃብቶች የማሳመን 4.3.1.1 የተመለመሉ እና ቁጥር 15             5 5 5      
የኢንቨስትመንት ስራ በመስራት መመልመል፣ ፕሮፋይል የተዘጋጀላቸዉ
ዘርፎችን መሰረት ባለሃብቶች ብዛት
በማድረግ 4.3.1.2 በአግሮ/ፕሮ ቁጥር 4             3 1        
የማስተዋወቅ ስራ መመልመል
ከተሰራላቸው 4.3.1.3 በጨ/ጨርቅ ቁጥር                          
ባለሃብቶ ውስጥ መመልመል
80% መመልመል ፣                          
4.3.1.4 በኬሚካል/ኮ ቁጥር
መመልመል
4.3.1.5 ቁጥር 1               1        
በእጨ/ብረታብረት
መመልመል
4.3.1.6 በቱሪዝም ቁጥር 1               1        
መመልመል
4.3.1.7 በአበባ ቁጥር                          
መመልመል
4.3.1.8 በግብርና ቁጥር 2             2          
መመልመል
4.3.1.9 በሌሎች ቁጥር 7               2 5      
መመልመል
4.3.1.10 ከተመለመሉት ቁጥር ..                        
ዉስጥ ሳይት የጎበኙብዛት
4.4. የተመለመሉ 4.4.1.ከተመለመሉት ባለሃብቶች በተሰራዉ የገጽ ለገጽ 4.4.1.1 ፈቃድ ያወጡ ቁጥር 8     3 3         2      
ባለሃብቶችን ፐሮሞሽን ፈቃድ የሚያወጡ ባለሃብቶች ባለሃብቶች ብዛት
በማሳመን 8 4.4.1.2 በአግሮ /ፕሮ ቁጥር 1     1                  
ባለሃብቶች ያወጡ ባለሃብቶች ብዛት
የኢንቨስትመንት 4.4.2.3 በጨ/ጨርቅ ቁጥር                          
ፈቃድ እንዲያወጡ ያወጡ ባለሃብቶችብዛት
መደገፍ፣                          
4.4.1.4 በኬሚካል/ኮ ቁጥር
ያወጡባለሃብቶችብዛት
4.4.1.5 በእጨ/ብረት ቁጥር                          
ያወጡ ባለሃብቶችብዛት
4.4.1.6 በቱሪዝም ቁጥር 1       1                
ያወጡ ባለሃብቶችብዛት
4.4.1.7 በአበባ ያወጡ ቁጥር                          
ባለሃብቶች ብዛት
4.4.1.8 በግብርና ያወጡ ቁጥር 1     1                  
ባለሃብቶች ብዛት
4.4.1.9 በሌሎች ያወጡ ቁጥር 5     1 2         2      
ባለሃብቶች ብዛት
4.4.2 በተለያዩ መንገዶች በተሰራ የማስተዋወቅ ስራ ፈቃድ 4.4.2.1 ፈቃድ ያወጡ ቁጥር 5             2 3        
የሚያወጡ ባለሃብቶች ባለሃብቶች ብዛት

4.4.2.2 በአግሮ /ፕሮ ቁጥር 1             1          

Page 31 of 51
ያወጡ ባለሃብቶች ብዛት
4.4.2.3 በጨ/ጨርቅ ቁጥር                          
ያወጡ ባለሃብቶችብዛት
4.4.2.4 በኬሚካል/ኮ ቁጥር                          
ያወጡባለሃብቶችብዛት
4.4.2.5 በእ/ብረት ቁጥር 1               1        
ያወጡ ባለሃብቶችብዛት
4.4.2.6 በቱሪዝም ቁጥር 1               1        
ያወጡ ባለሃብቶችብዛት
4.4.2.7 በአበባ ያወጡ ቁጥር                          
ባለሃብቶች ብዛት
4.4.2.8 በግብርና ያወጡ ቁጥር 1             1          
ባለሃብቶች ብዛት
4.4.2.9 በሌሎች ያወጡ ቁጥር 1               1        
ባለሃብቶች ብዛት
    4.4.2.10 ፈቃድ ባወጡ ብር 0.53     0.1 0.1     0.1 0.1 0      
ባለሃብቶች የተመዘገበ በቢሊ
ካፒታል
    4.4.2.11 ፈቃድ ባወጡ ቁጥር 504     116 11     78 11 78      
ባለሃብቶች ሊፈጠር 6 6
የሚችል የስራ ዕድል
    ወንድ ቁጥር 368     85 85     56 85 57      
    ሴት ቄጥር 136     31 31     22 31 21      
4.5. 4.5.1. ለባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ መስጠት ፈቃድ ያወጡ % 100 100 10 100 10 100 10 100 10 ## 10 100 100
የኢንቨስትመንት ባለሃብቶች 0 0 0 0 0
ፈቃድና ተዛማጅ 4.5.2 የየኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች ፈቃድ ማደስ ፈቃድ ያደሱ ቁጥር 6   5 1                  
አገልግሎቶችን ፕሮጀክቶች ብዛት
ለማግኘት የሚመጡ 4.5.3 የለውጥ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ለሚፈልጉ ባለሃብቶች የለውጥ ፈቃድ ያወጡ % 100 100 10 100 10 100 10 100 10 ## 10 100 100
ባለሀባቶችን 100% አገልግሎት መስጠት ባለሃብቶች 0 0 0 0 0
አገልግሎቶችን % 100 100 10 100 10 100 10 100 10 ## 10 100 100
4.5.4 ትክ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ለሚፈልጉ ባለሃብቶች የትክ ያወጡ ፈቃድ
መስጠት፣ 0 0 0 0 0
አገልግሎት መስጠት፣ ባለሃብቶች ፣
4.6 የእሴት ሰንሰለት 4.6.1 የእሴት ሰንሰለት ጉድለት ያለባቸዉን ዘርፎች የተለዩ ፕሮጀክቶች ቁጥር                          
ክፍተት የተጓደለባቸዉን የእሴት ሰንሰለት ሊያሟሉ የሚችሉ ዘርፎች ብዛት በዘርፍ
የተለየላቸውን መለየት
አካባቢወች ክፍተቱን 4.6.2 የተጓደሉ የእሴት ሰንሰለቶችን ሊያሟሉ የሚችሉ የተሳቡ ፕሮጀክቶች ቁጥር                          
ሊሞሉ በሚችሉ ዘርፎችን መሳብ ብዛት በዘረፍ
ዘርፎች ለባለሃብቶች 4.6.3 የማስተዋወቅ ስራ የተሰራላቸዉን ዘርፎች በማሳመን ኢንቨስት                            
የኢንቨስትመንት በተጓደሉ እሴት ሰንሰለቶች ኢንቨስት እንዲያደርጉ ማድረግ ያደረጉፕሮጀክቶች
የማስተዋወቅ ስራ ብዛት በዘርፍ
መስራት፣
4.7 ለኢንቨስትመንቱ 4.7.1 የኢንቨስትመንቱ መስፋፋት ተግዳሮት ሊሆኑ የሚችሉ   %                          
መስፋፋት አጋዥ ችግሮችን በመለየት እንዲፈቱ ማድረግ
የሆነ በጥናት ላይ
የተመሰረተ ምቹ
የስራ አካባቢ

Page 32 of 51
እንዲፈጠር ማድረግ
  4.8.1.1.ለመልካምገጽታግንባታየሚረዱሚዲያዎችንማዘጋጀት የተዘጋጁሚዲያወችብዛ ቁጥር                          

የተሰሩየገጽታግንባታስራ በ%                          
ዎች
4.8.1.2.ለመልካም ገጽታ ግንባታ የሚረዱ አዉዶችን ማዘጋጀት የተዘጋጁ ጽሁፎች ቁጥር                          

የተዘጋጁ ጽሁፎች ብዛት ቁጥር                          

የታተመ መጽሄት ብዛት በቁጥ                          



  የተሰራጨ መጽሄት ቁጥር                          
ብዛት
4.8.2.5 በተለያዩ ሚዲያወች ቢሮዉን በሚመለከት ለሚለቀቁ ምላሽ የተሰጣቸዉ በ%                          
አሉታዊ መረጃወች ፈጣን ምላሽ መስጠት መረጃዎች ብዛት
4.8.3 በወረዳው 4.8.3.1 የተዘጋጀ ውይይት መድረኮችን ብዛት፣ የተዘጋጀ መድረክ ብዛት ቁጥር                          
የኢንቨስትመንት
ፈቃድ አውጥተው
ከሚቀሳቀሱ
ባለሀብቶች ጋር
የውይይት
መድረኮችን
ማዘጋጀት፣
4.8.4 ወቅታዊ በሆኑ 4.8.4.1 የግንዛቤ ማስጨበጫ ርዕሰ ጉዳዮችን መለየት የተለዩ ርዕሰ ጉዳዮች በ%                          
ጉዳዮች ላይ ብዛት
ለሚመለከታቸዉ 4.8.4.2 ለግንዛቤ ማስጨበጫ ቁሳቁሶችን ማሟላት የተዘጋጁ ቁሳቁሶች ብዛት በ%                          
አካላት 100 የግንዛቤ
መስጫ መድረኮችን 4.8.4.3 በተመረጠዉ ርዕሰ ጉዳይ የተካበት ልምድ ያለዉ ስልጠናየወሰዱአካላትብዛ በ%                          
ማዘጋጀት ባለሙያ በመጋበዝ ስልጠና መሰጠት ት
4.8.5 የወረዳውን 4.8.5.1 የሚጎበኙየኢንቨስትመንትፕሮጀክቶችንመለየት የሚጎበኙፕሮጀክቶች ቁጥር                          
የኢንቨስትመንት ብዛት
እንቅስቃሴ 4.8.5.2 በጉብኝቱየሚሳተፉአካላትንመለየት የተሳተፉ አካላት ብዛት ቁጥር                          
ለሚመለከታቸዉ
አካላት ለ 1 ጊዜ
በመስክ
የማስጎብኘት ስራ
መስራት
ግብ.5. 5.1. ለሁለገብ 5.1.1.ለሁሉም ኢንድስትሪ ቀጠናዎች በሳይት ፕላን እና በወረዳው የተመላከተ ለተለያዩ በሄክ 25         10     15        
ለኢንቨስትመንት ኢንዱስትሪ ፓርክ ፕሮጀክቶች አገልገሎት የሚውል መሬት ማዘጋጀት ታር
ፕሮጀክቶች የሚውል በሳይት ከተማ 1         1              
የሚውል 47 ሄ/ር ፕላንና በካርታ ብዛት
መሬት በወረዳው የተመላከተ 5.1.1.1 ለሁለገብ ኢንዱስትሪ መንደር/ ፓርክ/ በሳይት ፕላን እና በካርታ የተመላከተ ለተለያዩ በሄክ 22         10     12        
በሳይት ፕላን ለይቶ ታር
Page 33 of 51
ፕሮጀክቶች አገልገሎት የሚውል መሬት ማዘጋጀት ከተማ                          
ብዛት
5.1.1.2 ለተቀናጀ ኢንዱስትሪ ፓርክ አገልግሎት የሚዉል በሳይት በሄክ                          
ፕላንና በካርታ የተመላከተ መሬት ማዘጋጀት ታር
ከተማ                          
መሬት 100% ብዛት
ማዘጋጀት 5.1.1.3 ከኢንዱስትሪ መንደርና ፓርክ ዉጭ ለሚቀርቡ በሄክ                          
ፕሮጀክቶች መሬት ማዘጋጀት ታር
ከተማ                          
ብዛት
5.2. ለሁሉም 5.2.1. ለሁሉም የኢንዱስትሪ ቀጠናዎች ለተዘጋጀው በሄክ                          
የኢንዱስትሪ መሬት ካሳ ተክፍሎ ከሶስተኛ ወገን የፀዳ መሬት ታር
ቀጠናዎች በከተ                          
ለተዘጋጀው መሬት ማ
100% ካሳ ተክፍሎ ብዛት
ከሶስተኛ ወገን የፀዳ 5.2.1.1 ለሁለገብ ኢንዱስትሪ መንደር /ኢንዱስትሪ በሄክ                          
እንዲሆን ማድረግ፣ ፓርክ ከ 3 ኛ ወገን ነጻ የሆነ መሬት ማዘጋጀት ታር
ማዘጋጀት፣ በከተ                          

ብዛት
5.2.1.2.ለተቀናጀ ኢንዱስትሪ ፓርክ አገልግሎት የሚውል በሳይት በሄክ                          
ፕላን እና በካርታ የተመላከተ መሬት ከ 3 ኛ ወገን ነጻ ማድረግ ታር
ከተማ                          
ብዛት
5.2.1.3 ከኢንዱስትሪ መንደርና ፓርክ ዉጭ ለሚቀርቡ ፕሮጀክቶች በሄክ                          
መሬት ከ 3 ኛ ወገን ነጻ ማድረግ ታር
በከተ                          
ማብዛ

5.3. ባልተያዙ 5.3.1.ክፍት በሆኑ ወለሎች ኢንተር ፕራይዞችን ማስገባት፣ የገቡ ኢንተርፕራይዞችን ቁጥር                          
ክላስተር ሸዶች ባሉ ብዛት
ወለሎች 100%
ኢንተርፕራይዞችን
ማስገባት
ግብ.6. 6.1. ወደ 6.1.1 ከአምራች ኢንዱስትሪ ውጭ የሆኑ የኢንቨስትመንት ግብርና ቀጥር 3         3              
የኢንቨስትመንት ምርት/አገልግሎት ፕሮጀክቶችን ዝርዝር መረጃ (ፕሮፋይል) በዘርፍ
ፕሮጀክቶችን የሚገቡትን
በመገምገም፣በመደ የኢንቨስትመንት
ገፍና በመከታተል ፕሮጀክቶችን
በማምረት/አገልግ ዝርዝር መረጃ
ሎት በመስጠት
(ፕሮፋይል)
ውጤታማና ዘላቂ
ማዘጋጀት
እንዲሆኑ ማድረግ፣
  አበባ             2              
  አገልግሎት ሰጭ   2                        
6.2.በአዲስ 6.2.1. የቀረቡ ፕሮጀክቶችን መገምገም በ% 65         30     35        
የሚቀርቡ የአምራች

Page 34 of 51
ኢንደስትሪ
ፕሮጀክቶችን
በመገምገም ወደ ስራ
ማስገባት
  6.2.1.1 በወረዳዎችና ከ/አስተዳደሮች የቀረቡ ፕሮጀክቶችን መገምገም በ% 65         30     35        
  6.2.3. ጠቅላላ ተገምግመው ካለፉ ፕሮጀክቶች መካከል የፕሮጀክት ብዛት ቀጥር 3               3        
ፕሮጀክቶች መሬት እንዲያገኙ ማድረግ
  መሬት ቀጥር                          
  6.2.3.1 በሁሉም ከተማ አስተዳደሮችና ወረዳዎች የፕሮጀክት ብዛት ቀጥር 3               3        
ተገምግመው ካለፉ ፕሮጀክቶች መካከል ፕሮጀክቶች መሬት
እንዲያገኙ ማድረግ
  6.2.3. መሬት ያገኙ ፕሮጀክቶችን ወደ ግንባታ ማስገባት ብዛት ቀጥር 1               1        
  6.2.4. ግንባታ ላይ ያሉ ፕሮጀክቶች ግንባታቸዉን ብዛት በ% 2                 2      
እንዲያጠናቅቁ ማድረግ
  6.2.5.ግንባታቸዉን ያጠናቀቁ ፕሮጀክቶች ወደ ማምረት ብዛት በቁጥ 2                   1 1  
እንድገቡ ማድረግ፣ ር
6.3. የዘርፍ ለውጥ 6.3.1. የዘርፍ ለውጥ የሚያስፈልጋቸውን የኢንዱስትሪ የዘርፍ ለውጥ በ% 100 100 10 100 10 100 10 100 10 ## 10 100 100
የሚፈልጉ ፕሮጀክቶችን በመገምገም የዘርፍ ለውጥ መፈፀም፣ የሚያስፈልጋቸውን 0 0 0 0 0
ኢንዱስትሪ ተጠቃሚ ማድረግ
ፕሮጀክቶችን
መገምገም፣
6.4. ወደ                                
ምርት/አገልግሎት                              
የሚገቡትን                              
ፕሮጀክቶች
6.4.1 የግብርናና የአገልግሎት ሰጭ የኢንቨስትመንት ግብርና ቀጥር 2               2        
ያሉባቸዉን
ፕሮጀክቶችን ቸግር በመፍታት 70% ወደ ምርት/አገልግሎት
ችግሮችን መለየትና አበባ                            
ማስገባት፤
መፍታት 1               1        
አገልግሎት ሰጭ ቀጥር

የተፈታላቸው የግብርና ቀጥር 2               2        


ፕሮጀክቶች ብዛት
መብራት ቀጥር 1               1        
መንገድ ቀጥር 1               1        
ዉሀ   1               1        
ስልክ ቀጥር 1               1        
የተፈታላቸው ቀጥር                          
አበባ፣አት/ፍራፍሬ እና
ዕፀ-ጣዕም ብዛት

መብራት ቀጥር                          
መንገድ ቀጥር                          
ዉሀ                            
ስልክ ቀጥር                          
የተፈታላቸው ቀጥር 1               1        

Page 35 of 51
አገልግሎት
ሰጭፕሮጀክቶች ብዛት
መብራት ቀጥር                          
መንገድ ቀጥር                          
ዉሀ በኪ.                          

ስልክ በብር                          

6.5.ለኢንዱስትሪ 6.5.1.ለአዲስ ሁለገብ የኢንዱስትሪ መንደሮች/ ፓርክ/ መሰረተ ሀ/ለጠጠር መንገድ በኪ. 4.52               4.5        
አገልግሎት ልማት ማሟላት፣ ሜ
እንዲውል በብር                          
ለተዘጋጀው መሬት ሚ
100% የመሰረተ ለ/ማፋሳሻ(ዲች) በኪ.                          
ልማት ችግር ሜ
እንዲፈታ ማድረግ፣ በብር                          

ሐ/ድልድይ በኪ.                          

በብር                          
በሚ
መ/የመብራት መስመር በኪ.                          

በብር                          
በሚ
ሰ/ ውሀ በኪ.                          

በብር                          

ሸ/ቴሌ ቀጥር                          
በብር                          

6.5.2. የአምራች ኢንዱስትሪዎች ፕሮጀክት ችግር በጥናት 6.5.2.1 የመንገድ ችግር ቀጥር 1               1        
በመለየት መፍታት፣ ያለባቸዉ ፕሮጀክቶችን
በመለየት 50% መፍታት
6.5.2.2 የመብራት ቀጥር 1               1        
ችግራቸው ያለባቸዉን
ፕሮጀክቶች በመለየት
50% መፍታት
6.5.2.3. የዉሃ በቁጥ                          
ችግራቸው ያለባቸዉን ር
ፕሮጀክቶች በመለየት
100% መፍታት
6.5.2.4 የቴሊ ችግር በቁጥ                          
ያለባቸዉን ፕሮጀክቶች ር
መለየት 100% መፍታት

Page 36 of 51
6.6 የአምራች 6.6.1. የገበያ መረጃ ችግር ያለባቸውን ኢንዱስትሪዎች አነስተኛ በቁጥ 2         1 1            
ኢንዱስትሪዎችን መለየት ር
የመረጃና የገበያ መካከለኛ በቁጥ 1           1            
ችግር በመለየት ር
መፍታት ከፍተኛ በቁጥ                          

ድምር በቁጥ 3         1 2            

አግሮፕሮሰሲግ አነስተኛ በቁጥ 2         1 1            

መካከለኛ በቁጥ 1         1              

ከፍተኛ በቁጥ                          

ድምር በቁጥ 3         2 1            

ኬሚካል ኮንስትራክሽን አነስተኛ በቁጥ                          

መካከለኛ በቁጥ                          

ከፍተኛ በቁጥ                          

ድምር በቁጥ                          

ጨርቃጨርቅና ቆዳ አነስተኛ በቁጥ                          

መካከለኛ በቁጥ           1              

ከፍተኛ በቁጥ                          

ድምር በቁጥ           1              

ብረታበረትና እንጨት አነስተኛ በቁጥ                          

መካከለኛ በቁጥ                          

ከፍተኛ በቁጥ                          

ድምር በቁጥ                          

6.6.2. የገበያ ትስስር የተፈጠረላቸው ኢንዱስትሪዎች አነስተኛ በቁጥ 2             2          

መካከለኛ በቁጥ 1             1          

ከፍተኛ በቁጥ                          

Page 37 of 51
ድምር በቁጥ 3             3          

አግሮፕሮሰሲግ አነስተኛ በቁጥ 2             2          

መካከለኛ በቁጥ 1             1          

ከፍተኛ በቁጥ                          

ድምር በቁጥ 3             3          

ኬሚካል ኮንስትራክሽን አነስተኛ በቁጥ                          

መካከለኛ በቁጥ                          

ከፍተኛ በቁጥ                          

ድምር በቁጥ                          

ጨርቃጨርቅና ቆዳ አነስተኛ በቁጥ                          

መካከለኛ በቁጥ                          

ከፍተኛ በቁጥ                          

ድምር በቁጥ                          

ብረታበረትና እንጨት አነስተኛ በቁጥ                          

መካከለኛ በቁጥ                          

ከፍተኛ በቁጥ                          

ድምር በቁጥ                          

6.6.3. በገበያ ትስስሩ የተገኘ ገቢ በሚሊዮን ብር አነስተኛ በብር 0.02             0          
25
መካከለኛ በብር 0.06             0.1          
2
ከፍተኛ በብር 0             0          
ድምር በብር 0.13             0.1          
6
አግሮፕሮሰሲግ አነስተኛ በብር 0.02             0          
25
መካከለኛ በብር 0.06             0.1          
2
ከፍተኛ በብር 0             0          
ድምር በብር 0.13             0.1          

Page 38 of 51
6
ኬሚካል ኮንስትራክሽን አነስተኛ በብር 0                        
መካከለኛ በብር 0                        
ከፍተኛ በብር 0                        
ድምር በብር 0                        
ጨርቃጨርቅና ቆዳ አነስተኛ በብር 0                        
መካከለኛ በብር 0                        
ከፍተኛ በብር 0                        
ድምር በብር 0                        
ብረታበረትና እንጨት አነስተኛ በብር 0                        
መካከለኛ በብር 0                        
ከፍተኛ በብር 0                        
ድምር በቁጥ 0                        

6.6.4 ወደ ውጭ የሚላክ የምርት ዓይነት ብዛት በቁጥ                          

6.6.5 የተደረገ ኤግዚብሺንና ባዛር ብዛት በቁጥ                          

6.6.5.1 የማምረቻ ኢንዱስትሪዎች በሀገር ውስጥና በውጭ አነስተኛ በቁጥ                          
ሀገር ኤግዝቪሽንና ባዛር እንዲሳተፉ ማድረግ ር
መካከለኛ በቁጥ                          

ከፍተኛ በብር                          

ድምር በቁጥ                          

ኤግዚብሺንና ባዛር በቁጥ                          
የሚገን የብር ር
6.6.5.2 በሀገር ውስጥ ኤግዚብሺንና ባዛር የተሳተፉ አነስተኛ በቁጥ                          
ኢንዱስትሪዎች ብዛት ር
መካከለኛ በቁጥ                          

ከፍተኛ በቁጥ                          

ድምር በቁጥ                          

አግሮፕሮሰሲግ አነስተኛ በቁጥ                          

መካከለኛ በቁጥ                          

ከፍተኛ በቁጥ                          

ድምር በቁጥ                          

Page 39 of 51
ኬሚካል ኮንስትራክሽን አነስተኛ በቁጥ                          

መካከለኛ በቁጥ                          

ከፍተኛ በቁጥ                          

ድምር በቁጥ                          

ጨርቃጨርቅና ቆዳ አነስተኛ በቁጥ                          

መካከለኛ በቁጥ                          

ከፍተኛ በቁጥ                          

ድምር በቁጥ                          

ብረታበረትና እንጨት አነስተኛ በቁጥ                          

መካከለኛ በቁጥ                          

ከፍተኛ ብር                          
ድምር                            
6.6.5.3 በሀገር ውስጥ በተካሄደው ኤግዚብሺንና ባዛር የተሳተፉ   ብር                          
ኢንዱስትሪዎች
ያስገኙት ገቢ በሚሊን ብር
6.6.5.4 በውጭ ሀገር ኤግዝቪሽንና ባዛር የተሳተፉ አነስተኛ                            
ባለሃብቶች/ኢንዱስትሪዎች ብዛት መካከለኛ በቁጥ                          

ድምር በቁጥ                          

አግሮፕሮሰሲግ መካከለኛ በቁጥ                          

ኬሚካል ኮንስትራክሽን አነስተኛ በቁጥ                          

ጨርቃጨርቅና ቆዳ አነስተኛ በቁጥ                          

መካከለኛ ዶላር                          
ድምር ቀጥር                          
6.6.5.5 በውጭ ሀገር ባዛሩ የተሸጠ የምርት መጠን በሚሊዮን ዶላር ቀጥር                          
6.7 የግብርናና 6.7.1 ከአምራች ኢንዱስትሪ ውጭ ያሉ ጥያቂ ያቀረቡ ግብርና ቀጥር 3             1 1 1      
አገልግሎት ሰጭ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች 100% የፋይናንስ አገልግሎት አበባና አትክልት ቀጥር                          
የኢንቨስትመንት ተጠቃሚ እንዲሆኑ መደገፍ፤ ከገልግሎት ሰጭ ቀጥር 1             1          
ፕሮጀክቶች ፣
የአምራች 6.7.2 የአምራች ኢንዱስትሪዎች ፕሮጀክቶቸደ/ኢንዱ.ዞን/ ሊዝ ፋይናንስ                            
ኢንዱስትሪ ጥያቂ ያቀረቡ 100% የፋይናንስ አገልግሎት ተጠቃሚ ፕሮጀክት ፋይናንስ በቁጥ                          
እንዲሆኑ መደገፍ፤
Page 40 of 51

6.7.3. የሊዝ ፋይናንስ ችግር ያለባቸው ኢንዱስትሪዎች አነስተኛ በቁጥ 2             1 1        
በመየት 100% መፍታት ር
መካከለኛ በቁጥ 2             1 1        

ድምር በቁጥ 4             1 1 1 1    

አግሮፕሮሰሲግ አነስተኛ በቁጥ 1             1          

መካከለኛ በቁጥ 1               1        

ድምር በቁጥ 2               1 1      

ኬሚካል ኮንስትራክሽን አነስተኛ በቁጥ                          

መካከለኛ በቁጥ                          

ድምር በቁጥ                          

ጨርቃጨርቅና ቆዳ አነስተኛ በቁጥ 1                 1      

መካከለኛ በቁጥ 1                 1      

ፕሮጀክቶችና 2                 1 1    
ድምር በቁጥ
በምርት ላያ ያሉ

አምራች
ብረታበረትና እንጨት አነስተኛ በቁጥ                          
ኢንዱስትሪዎች
100% የፋይናንስ ር
አገልግሎት መካከለኛ በቁጥ                          
ተጠቃሚ እንዲሆኑ ር
መደገፍ፤ ድምር በቁጥ                          

6.7.4 የስራ ማስኬጃ ብድር ችግር ያለባቸው ኢንዱስትሪዎች አነስተኛ በቁጥ                          
በመየት መፍታት ር
መካከለኛ በቁጥ                          

ከፍተኛ በቁጥ                          

ድምር በቁጥ                          

አግሮፕሮሰሲግ አነስተኛ ቀጥር 2                 1 1    
መካከለኛ በቁጥ 1                   1    

ከፍተኛ በቁጥ                 1 1 1    

ድምር በቁጥ 3                        

Page 41 of 51

ኬሚካል ኮንስትራክሽን አነስተኛ ቀጥር                          
መካከለኛ በቁጥ                          

ከፍተኛ በቁጥ                          

ድምር በቁጥ                          

ጨርቃጨርቅና ቆዳ አነስተኛ ቀጥር                          
መካከለኛ በቁጥ                          

ከፍተኛ በቁጥ                          

ድምር በቁጥ                          

ብረታበረትና እንጨት አነስተኛ ቀጥር                          
መካከለኛ በቁጥ                          

ከፍተኛ ቀጥር                          
ድምር ቀጥር                          
6.8 የአገልግሎት 6.8.1 የአገልግሎት ሰጭ ፕሮጀክቶችን የጉሙሩክ ቀረጽ ነጻ   ቀጥር                          
ሰጭ የማበረታቻ
የኢንቨስትመንት አገልግሎት ተጠቃሚ እንዲሆኑ መደገፍ፣
ፕሮጀክቶች እና 6.8.2. የገቢ ግብር ነጻ ማበረታቻ አገልግሎት ተጠቃሚ ግብርና ቀጥር                          
የአምራች
እንዲሆኑ መደገፍ፣ የአበባ፣አትክልትና ቀጥር                          
ኢንዱስትሪ
ፕሮጀክቶችን
የማበረታቻ
አገልግሎት ተጠቃሚ
እንዲሆኑ 100%
መደገፍ፤
6.9.የኢንቨስትመንት 6.9.1. የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች የጉሙሩክ ቀረጽ ነጻ ግብርና ቀጥር 1             1          
ፕሮጀክቶች የማበረታቻ
የማበረታቻ ኢንዱስትሪ ቀጥር                          
ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረግ፣
አገልግሎት 100%
ሌሎች ቀጥር 2             1 1        
ተጠቃሚ እንዲሆኑ
ማድረግ፤ 6.9.2. የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች የገቢ ግብር ነጻ ማበረታቻ   በ% 100 100 10 100 10 100 10 100 10 ## 10 100 100
ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረግ፣ 0 0 0 0 0

6.10 ከጉምሩክ 6.10.1. ከጉምሩክ ቀረጽ ነጻ የተፈቀዱ ማበረታቻዎች የግብርና በ% 100 100 10 100 10 100 10 100 10 ## 10 100 100
ቀረጽ ነጻ የተፈቀዱ ለታለመለት ዓላማ ያላዋሉትን ፣ መረጃ በመለየት 100% 0 0 0 0 0
ማበረታቻዎች ለታለመለት አላማ እንዲውሉ ማድረግ፣ ፣የአበባ፣አትክልትና በ% 100 100 10 100 10 100 10 100 10 ## 10 100 100
100% ለታለመለት ፍራፍሬ 0 0 0 0 0
ዓላማ መዋላቸውን የአገልግሎት ሰጭ በ% 100 100 10 100 10 100 10 100 10 ## 10 100 100
ማረጋገጥ፤ 0 0 0 0 0
አምራች በ%   100 10 100 10 100 10 100 10 ## 10 100 100
ኢንዱስትሪዎች 0 0 0 0 0

Page 42 of 51
6.10.2. ለታለመለት አላማ ያላዋሉትን ለሚመለከተዉ አካል   በ% 100 100 10 100 10 100 10 100 10 ## 10 100 100
በማሳወቅ ቀረጡን 0 0 0 0 0
100% እንዲከፍሉ ማድረግ
6.11. ድጋፍና 6.11.1. ከቅድመ ግንባታ ወደ ግንባታ የገቡ ፕሮጀክቶች ብዛት፣ የግብርና ቀጥር 1               1        
ክትትል ፣የአበባ፣አትክልትና ቀጥር                          
የተደረገላቸው ፍራፍሬ
የግብርና፣የአበባና
የአገልግሎት ሰጭ ቀጥር 1               1        
አገልግሎት ሰጭ
የኢንቨስትመንት 6.11.2. ከቅድመ ግንባታ ወደ አገልግሎት ሰጭነት የገቡ የአገልግሎት ሰጭ ቀጥር                          
ፕሮጀክቶችን የአገልግሎት
100% ወደ ሰጭ ፕሮጀክቶች
አፈጻጸም እንዲገቡ 6.11.3 ከግንባታ ወደ ማምረት/አገልግሎት መስጠት የገቡ የግብርና ቀጥር 1               1        
ማድረግ፣ ፕሮጀክቶች ብዛት፣ ፣የአበባ፣አትክልትና ቀጥር                          
ፍራፍሬ
የአገልግሎት ሰጭ ቀጥር                          
6.11.4. ወደ አፈፃፀም በገቡ ፕሮጀክቶች የተመዘገበ ብር በቢሊየን ፣ ብር 0.15               0.2        

6.12 ወደ 6.12.1. ምርት/አገልግሎት ከሚሰጡት ፕሮጀክቶች ውጤታማዎቹን መለየት፣ በ%                          


አገልግሎት/ማምረት 6.12.2. ለተለዩ ውጤታማ ፕሮጀክቶች ተስማሚ የኢንቨስትመንት ዘርፎችን መለየት፣ በ%                          
ከገቡት ፕሮጀክቶች
6.12.3. ውጤታማ ፕሮጀክቶች በተለዩ ተስማሚ የኢንቨስትመንት ዘርፎች ተጨማሪ በ%                          
ውጤታማዎቹ
ኢንቨስትመንት እንዲካሂዱ መቀስቀስና መደገፍ፣
ኢንቨስትመንታቸው
ን እንዲያስፋፉ እና
ትስስር እንዲፈጥሩ
መደገፍ፣
6.13 6.13 ወደ ምርት/አገልግሎት በሚገቡ የግብርናና የአገልግሎት 6.13.1. ከቅድመ ግንባታ ወንድ 25             15 10        
የግብርና፣የአገልግሎ ሰጭ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች ለዜጎች የስራ እድል ወደ ግንባታ በሚገቡ 25             15 10        
ሴት
ት ሰጭ እንዲፈጥሩ መደገፍ፣ የተፈጠረ የስራ ዕድል ድምር 50             30 20        
የኢንቨስትመንት
ፕሮጀክቶችና 6.13.2. ከቅድመ ግንባታ ወንድ 5                 5      
የአምራች ወደ ማምረት/አገልግሎት ሴት 5                 5      
ኢንዱስትሪዎች በሚገቡ የተፈጠረ የስራ ድምር 10                 10      
ለዜጎች የስራ እድል ዕድል
እንዲፈጥሩ መደገፍ 6.13.3. ከግንባታ ወደ ወንድ 3                 3      
ማምረት/አገልግሎት ሴት 3                 3      
በሚገቡ የተፈጠረ የስራ ድምር 6                 6      
ዕድል

ክፍል ሶስት-
የማስፈጸሚያ አቅጣጫዎች/ስልቶች/፣ መልካም አጋጣሚዎችና ስጋቶች፣ የስጋት ማስወገጃ ስልቶች

Page 43 of 51
3.1. የማስፈጸሚያ አቅጣጫዎች/ስልቶች/፣
 ጠንካራ የክትትልና ድጋፍ ሥርዓትን መተግበር
 ቅንጅታዊ አሰራር ማጠናከር
 አጋር አካላትን በላቀ ደረጃ ማሳተፍ
 ቀጣይነት ያለው የውድድርና የማበረታቻ ሥርዓትን ዘርግቶ ተግባራዊ ማድረግ
 ጠንካራ የመረጃ ልውውጥና የሪፖርት ግንኙነትን የማሳለጥ አቅጣጫን መከተል
 መልካም ተሞክሮዎችን መቀመርና ማስፋት
 የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በትኩረት ለይቶ የመፍታት አቅጣጫን መከተል፣
 ውጤታማና ቀልጣፋ የሃብት አጠቃቀምን ማዳበር

3.2. መልካም አጋጣሚዎችና ስጋቶች

3.2.1. መልካም አጋጣሚዎች

 የዘርፉን ልማት የሚያግዙ አመቺ ፖሊሲዎችና ስትራተጂዎች መኖር እንዲሁም በመካከለኛ ደረጃ የሰለጠነ የሰው ኃይል ለማቅረብ የሚያስችል አቅም እየተፈጠረ
መሆኑ፣
 የወረዳው ከፍተኛ የህዝብ ቁጥር እንደ ከፍተኛ የገበያ አቅም ስለሚወሰድ እንዲሁም በምድራዊ አቀማመጧ ለበርካታ የአለም ሀገራት የኢንቨስትመንትና የገበያ
መዳረሻ አገር ልትሆን መቻሏ፤›

3.2.2. ስጋቶች
 የፋይናንስና የውጭ ምንዛሪ አቅርቦት ውስንነት ሊፈጥር የሚችለው አሉታዊ ተጽዕኖ፣
 በሚፈለገው ፍጥነት የመሬትና የኃይል አቅርቦትን ማረጋገጥ ፈታኝ ሊሆን መቻሉ፣
 የአገር ውስጥ ባለሀብት በምርትና ምርታማነት እንዲሁም በምርት ጥራት በአለምአቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ ለመሆን ያለው ዝግጁነት ዝቅተኛ መሆን፣
 ኮቪድ 19 በማህበራዊም ሆነ በኢኮኖሚ ላይ የመፈጥረው አሉታዊ ተጽኖ እየጨመረ ከሄደ

3.2.3. የስጋት ማስወገጃ ስልቶች


መልካም አጋጣሚዎችን አሟጦ በመጠቀም ስጋቶች የሚፈጥሩት ተፅዕኖ ለመቀነሰ ቀጥሎ የተዘረዘሩት ስልቶች ተግባራዊ ይደረጋሉ፡፡
Page 44 of 51
 የመፈፀምና የማስፈፀም ውስንነት ለመፍታት የድጋፍና ክትትል ፕሮግራምን አጠናክሮ መቀጠል፡፡
 የመሠረተ ልማት እና ተያያዥ አገልግሎች ላይ የሚታየውን ክፍተቶች ከሚመለከታቸው የመንግስት አካላት ጋር በቅንጅት በመስራት ለመፍታት መሞከር፡፡

ክፍል አራት
የአፈጻጸም ክትትልና ግምገማ ሥርዓት

4.1. የአፈጻጸም ክትትልና ድጋፍ

4.1.1. ድጋፍ መቼ ይደረጋል?

በየወሩ ቼክሊስት በማዘጋጀት ባለሙያው የመስክ ስምሪት እንዲወጣና ለፕሮጀክቶች ድጋና ክትትል ማድረግ፡፡ በየሳምንቱ ቡድኑ በለውጥ ሰራዊት
ስራዎችን በየዘርፋቸው መገምገምና የቀጣይ አቅጣጫ ማስቀመጥ ፡፡

4.1.2. ክትትል በማን ይደረጋል?

በየደረጃው ያለ ሁሉም ፈፃሚ በየሙያ ዲሲፕሊኑ የተቋሙን ተግባርና ኃላፊነት መሰረት በማድረግ ለክትትልና ምዘና ስርዓቱ ባለቤት መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ
የመደበኛ ስራዎችን አፈጻጸም፣ የግቦችንና አመልካቾችን የተጠቃለለ አፈፃፀም በተመለከተ በየደረጃው መረጃ በመሰብሰብ፣ በማጠናቀርና በመተንተን ለጽ/ቤቱ
ኃላፊ ውሳኔ አጋዥና መነሻ የሆነ ስራ መስራት የሚችል የክትትልና ግምገማ ስራ በእቅድና በጀት ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ባለሙያ የሚከናወን ይሆናል፡፡

4.1.3. ክትትል የሚደረግባቸዉ ዋና ዋና ጉዳዮች ምንድን ናቸው?

በዚህ ክፍል የሚተኮረው ምን ይዘቶችን መከታተል እንዳለብን የመለየት ስራ ሲሆን በደረጃ ከፋፍሎ ማየት እንደ ተጠበቀ ሆኖ በዋናነት የክትትልና ምዘና ጉዳዮች
የስትራቴጂያዊ እርምጃዎች፣ የመደበኛ ስራዎችና የግቦች አመላካቾች አፈፃፀምን የሚመለከቱ ይሆናል፡፡ ከነዚህ ነጥቦች በመነሳት አፈፃፀሞችን ከዚህ እንደሚከተለው
በደረጃ ከፋፍሎ መከታተልና መመዘን ይቻላል፡፡

ሀ. በእቅድ ደረጃ የሚካሄድ ክትትል፡-

Page 45 of 51
እቅዱ ከዕድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ጋር ወደታችም፣ ወደጎንም፣ ወደላይም የሚናበብና ተጣጥሞ የተዘጋጀ መሆኑን ማረጋገጥ ይገባል፡፡ ይህን ለማድረግ
የክትትልና ምዘናው ይዘት በሚከተሉት ነጥቦች ዙሪያ ሊያተኩር ይችላል፡:

 የዕቅዱ አነሳሽነትና ቅንጅታዊነት፣


 የዕቅዱ ግልጽነትና ሊረዱት የሚችሉት ስለመሆኑ፣
 የዕቅዱ አጠቃላይ ወይም ሁሉን አቀፍነት፣
 የዕቅዱ ተቀባይነት ያለውና ተደራሽነት፣
 የዕቅዱ የለውጥና ተግባቦት ዝግጅትና ክንውን፣
 ዕቅዱ በትክክልና ለሁሉም ስለመውረዱ፡፡

ለ. በትግበራ ሂደት የሚካሄድ ክትትልና ድጋፍ

ወቅታዊ ክትትልና ምዘና የጽ/ቤቱ የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ተደራሽ ግቦችን ወደ ቡድኑ፣ እና ባለሙያው ከሚደረግ ሙሉ ሽግግር እስከ ሙሉ ትግበራ
የሚደረግ የክትትልና ምዘና እንቅስቃሴን የሚያካትት ሲሆን ክንውኑም በሚከተሉት ተግባራት ዙሪያ የሚያጠነጥን ይሆናል::

 የሥራ ፍሰቶች፣ አካሄዶችንና ድርጊቶችን ይፈትሻል፣


 ዕቅዶች በምን አይነት መልኩ እየተተገበሩ መሆኑን ይመለከታል፣
 ጥንካሬዎችን፣ ድክመቶችን፣ ያጋጠሙ ችግሮችን፣ የወደፊት ስጋቶችን፣ ወዘተ በተመለከተ መረጃዎችን ይሰበስባል፣ ያደራጅል፣ ይተነትናል፣
እንዴት መተላለፍ እንዳለባቸውም አቅጣጫ ይቀመጣል፡፡

4.2. የአፈጻጸም ግምገማ


 ማኔጅመንት ካውንስል በየወሩ የቁልፍና አበይት ተግባሩን አፈፃፀም ይገመግማል፣
 በቡድን ደረጃ በየሳምንቱ የስራ ግምገማ ያደርጋሉ፣ ቡድኑ በየወሩ ለባለሙያዎች ግብረ-መልስ ይሰጣል፣

በእቅዱ የተቀመጡ ግቦችን ለማሳካት ከተቀመጡ ዒላማዎች አኳያ በዝርዝር ማየት ያለብን መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ በወረዳ ደረጃ ግምገማው በዋናኝነት በሚከተሉት
ዋናዋና ጉዳዮች ላይ ማተኮር አለበት፡፡

 የወረዳው የኢንቨስትመንት ገጽታ ምን ያህል እየተገነባ/እየተሻሻለ ነው፣


 የወረዳው የኢንዱስትሪ መስፋፋት ምን ያህል እየተሻሻለ ነው፣
 የጽ/ቤቱ ደንበኞች በአገልግሎት እርካታ ምን ያህል ረክተዋል፣
Page 46 of 51
 የባለድርሻ አካላት ቅንጅታዊ ተሳትፎ እና ውጤታማነት ዕድገት እያሳየ መሆኑን፣
 የኢንቨስትመንት ፍሰት ስብጥር/ዓይነትና ብዛት በምን ያህል ቁጥር እያደገ ነው፣
 የአምራች ኢንዱስትሪዎች ቁጥር በዞናችን በምን ያህል እያደገ መጥቷል፣
 ወደ አፈጻጸም የሚገቡ ፕሮጀክቶች ስብጥር በምን ያህል ደረጃ እየተለወጠ ነው፣
 ከዚህ ውስጥ የኢንዱስትሪዎች ድርሻ በዘርፍ በምን ያህል ደረጃ እያደገ ነው፣
 የሰዉ ኃይል ልማት፣ አስተዳደርና አጠቃቀም ሁኔታ፣
 የበጀት አጠቃቀም፣ ሃብት የማፈላለግና ለተፈላጊው ልማት የማዋል አቅም፣
 የሪፎርም ትግበራና አገልግሎት አሰጣጥ ሁኔታ፣
 የህብረተሰብ፣ የሴቶችና ወጣቶች ተጠቃሚነት ሁኔታ፣
 የተፈጠረ የስራ ዕድል፣ ወደ ኢኮኖሚው የገባ የገንዘብ መጠን እና መሰል ጉዳዮችን ግምት ውስጥ በማስገባት የአፈጻጸም ስኬቶች፣ ያጋጠሙ
ችግሮችና የተወሰዱ የመፍትሄ አቅጣጫዎች በዝርዝር ይገመገማሉ፡፡

4.2.1. ግምገማው መቼና በማን ይገመገማል?


ዕቅዱን ተግባራዊ ለማድረግና የሚጠበቀውን ውጤታማነት /ስኬት/ ለማረጋገጥ በዞን ደረጃ በየሩብ ዓመቱ ግምገማ የሚደረግ ሲሆን በቡድን ደረጃ እቅዱን መሰረት
በማድረግ በየሳምንቱ ግምገማ ይካሄዳል፡፡

4.3. የሪፖርት አቀራረብ


ከበጀት ዓመቱ ዕቅድ አኳያ ከተቀመጡ ግቦች አንጻር የግምገማ ሪፖርት ሲዘጋጅ የዘርፍ ቁልፍ አፈፃፀም የውጤት አመልካቾች (Output Indicators)
እና የስኬት አመልካቾች (Outcome Indicators) ታሳቢ ባደረገ አግባብ የሚፈፀም ሆኖ የሪፖርት አቀራረብ ከዚህ እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡

የዘርፉ መጠሪያ የስራው ባለቤት መጠሪያ


የሚሰበሰቡ መረጃዎች የሚሸፍኑት ጊዜ የሪፖርቱ ይዘት ሪፖርቱ የሚቀርብለት አካል
አመታዊ ለስኬቶች እና ውጤቶችን ያካትታል፡፡ በተጨማሪም ዘርፈ ብዙ ጉዳዮችን፣ የበጀት ለሚመለከታቸው አካላት
ውጤታማነትን፣ የኦዲት እና የለውጥ፣ የመልካም አስተዳደርና የሰው ሀ/ስ/አመራር ጉዳዮችን
ማካተት አለበት፡፡
ስድስት ወራት ለስኬቶች እና ውጤቶችን ያካትታል፡፡ በተጨማሪም ዘርፈ ብዙ ጉዳዮችን፣ የበጀት ለሚመለከታቸው አካላት
ውጤታማነትን፣ የኦዲት እና የሰው ሀ/ስ/አመራር ጉዳዮችን ማካተት አለበት፡፡
በየሩብ ዓመት ለስኬቶች እና ውጤቶችን ያካትታል፡፡ በተጨማሪም የበጀት አፈፃፃም ውጤታማነት እና የሰው ለሚመለከታቸው አካላት
ሀ/ስ/አመራርጉዳዮችን ያካትታል፡፡

Page 47 of 51
ክፍል አምስት፡

ማጠቃለያ
የዕቅዱ አፈፃጸም እየተገመገመ ተከታታይ ክትትልና ድጋፍ የሚደረግ ሲሆን ከዚህም በተጨማሪ ዕቅድ በባህሪዉ ተለዋዋጭ መሆኑን በመገንዘብ ያልተሟሉና መካተት
የሚገባቸዉን ተግባራት በመጨመር ዕቅዱን ይበልጥ ማዳበርና ለአፈጻጸም ስኬታማነቱ መረባረብ ተገቢ ይሆናል፡፡

Page 48 of 51

You might also like