You are on page 1of 17

የፖሊስ

ቴክኒክና
ሙያ
ኮሌጅ
የ 2015
ዓ.ም
የሚያዚያ
ወር የስራ
ሪፖርት የሚያዚያ 2015 ዓ/ም

አ/አበባ
መግቢያ
የኢት/ፌደራል ፖሊስ ከዚህ በፊት በተበታተነ መልኩ በየዘርፎች ይሰጡ የነበሩ የተለያዩ ስልጠናዎችን ወደ ኢት/ያ
ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ እንዲካተቱ በመደረጋቸው ዩኒቨርቲውም ወጥነት ባለው መልኩ ስልጠና መስጠት በሚያስችል መልኩ
መዋቅራዊ አደረጃት በመስራት እንዲካተቱ ተደርጓል፡፡ ስለሆነም በዩኒቨርሰቲው የስልጠና ም/ፕሬዝዳንት ስር 5 የስልጠና
ማዕከላት አካቶ እንዲይዝ ተደርጓል፡፡
በስልጠና ዘርፉ የፖሊስ ቴክኒክና ሞያ (TVET) ኮሌጅ በተለያዩ ዲፓርትመንቶችን በማደራጀት የፌደራል
ፖሊስንም ሆነ የአገራችንን ፖሊስ አቅም የሚያጎለብት የፖሊስ ሞያና ቴክኒክ ስልጠናዎችን፣ ለሁሉም የት/ትና ስልጠና
ተሳታፊዎች በብቃት ለመስጠት በሚያስችል መልኩ እዲደራጅ በማድረግ ተቻይነት ያላቸውን ዋና ዋና ተግባራትን በመለየት
ከ 2013-2022 ዓ.ም ድረስ የሚቆይ ስትራቴጂክ እቅድ በማዘጋጀት ወደ ተግባር ተገብቶ የስትራቴጂክ ዘመኑን እቅድ ስኬትና
ክንውን ለመፈጸም እየሰራ ይገኛል፡፡
ስለሆነም በ 2015 ዓ/ም የሚያዚያ ወር ውስጥ የተከናወኑትንና ያልተከናወኑትን በመለየት የስራ ሪፖርት
እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡

የፖሊስ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ የ 2015 የሚያዚያ ወር ሪፖርት Page 1


የኮሌጁ የ 2015 እቅድ ግቦች፣ ዝርዝር ዓለማዎችና ተግባራት
1 ግብ አንድ፡- የተገልጋይ እርካታን ማሳደግ፣
የታቃዱ ተግባራት
 በኮሌጁ ጽ/ቤትና በስሩ በሚገኙ የስራ ክፍሎች የተገልጋይ አስተያየት መቀበያ መዝገብና ሳጥን በማዘጋጀትና በሚሰጠው
አስተያየት አገልግሎት አሰጣጡን ማሻሻል፣
 በሁሉም ዲፓርትመንቶች ከሚሳተፉ ሰልጣኞች ስለስልጠና አሰጣጥና አስተዳደራዊ ጉዳዮች መጠይቆችን በማዘጋጀት
አስተያየት መቀበልና ጉድለቶችን ማረም፣
 በኮሌጁ ሰራተኞችም ሆነ ሰልጣኞች የሚቀርቡና ሊፈቱ የሚገባቸውን ቅሬታዎች አጣርቶ 100% መፍታት፣
 ከኮሌጁ ዓቅም በላይ የሆኑ ችግሮች ከስልጠና ም/ፕሬዝዳንትና ማኔጅመንት እንዲፈታ ማቅረብ፣
 በሁሉም የት/ትና የስልጠና ፕሮግራም የሚሳተፉ ሴቶችን ስልጠናውን በብቃት እንዲወጡ የሚያስችሉ የስልጠናና
አስተዳደራዊ ድጋፍ ማድረግ፣

የተከናወኑ ተግባራት
 በኮሌጅ ለማሰልጠን በተያዘው የስልጠና ፕሮግራም መሠረት ስልጠናዎችን በተሳካ ሁኔታ በመስጠት የተቋሙ የሰለጠነ
የሰው ሃይል ፍላጎት በመሟላትና የሰልጣኙን የስልጠና ፍላጎት በማሳካት የተገልጋይ አመኔታ ማሳደግ ተችሏል፡፡
 የሰልጣኞችን ዕለታዊ እንቅስቃሴ ክትትል በማድረግ ግምገማዎችን በማከናወን በክፍል ት/ት፣ በመስክ ስልጠና የዕርስ
በዕርስ ግንኙነት ላይ አስተያየት እንዲሰጡ በማድረግ ቅሬታዎችን እንዲፈቱ ተደርጓል፡፡
 እያንዳንዱ መምህራን በሚያስተማሯቸው ት/ቶች በሰልጣኞችን ሃፒ ሽት በማስሞላት ያላባቸውን ክፍቶች
እንዲያስተካክሉ የማድረግ ስራ ተሰርቷል፡፡
 በኮሌጅ ለማሰልጠን በተያዘው የስልጠና ፕሮግራም መሠረት ስልጠናዎችን በተሳካ ሁኔታ በመስጠት የተቋሙ
የሰለጠነ የሰው ሃይል ፍላጎት በመሟላትና የሰልጣኙን የስልጠና ፍላጎት በማሳካት የተገልጋይ አመኔታ ማሳደግ

ተችሏል፡፡
 በምንሰጠው ስልጠና ውስጥ የስልጠናው ፕሮግራም መሰረት በማድረግ ከትምህርቱ ጋር ቀጥታ ግንኙነት ያላቸውን እና
ልምድ ያላቸውን መምህራኖችን በመጋበዝ በተሻለ መልኩ ትምህርታቸውን እንዲማሩ እየተደረገ ይገኛል፡፡
 የቤተ-መጽሀፍትን አገልግሎት በተመለከተ 2182 አንባቢዎች በቤተ-መጽሀፍት ውስጥ የራሳቸውን ደብተሮችና የተለያዩ
መጽሀፍቶችን ያነበቡ ሲሆን 219 መጽሀፍ በትውስት የወሰዱ አሉ ከዚህም ውስጥ 197 ተመላሽ ሲያደርጉ ቀሪው 22
መጽሀፍ በአንባቢ እጅ ላይ ይገኛል፡፡
 በሁሉም የት/ትና የስልጠና ፕሮግራም የሚሳተፉ ሴቶችን ስልጠናውን በብቃት እንዲወጡ በሴት አሰልጣኝ አማካኝነት
ያላባቸውን ችግር እንዲገልፁ የማድረግ ስራ እየተሰራ ይገኛል፡፡

 በወር በአውቶ መካኒክና አሽከርካሪዎች ስልጠና ዲፓርትመንት የተሰጡ የመንጃ ፍቃድ ዓይነቶች፡-
ተ.ቁ የፁሑፍ ፈተና
በምትክ
የተሰጠ
ሜድካ

እድሳት

እድሳት

መንጃ
የተስራ

የተሰራ

የተወሰ

የተወሰ

አጋር

አዲስ በድጋሚ
አዲስ

አዲስ

ያለፈ የወደቀ ያለፈ የወደቀ


ፆታ 11 ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ 4 ሴ ወ ሴ ወ ሴ

- - 7 - 18 - 4 - 4 1 - -

የፖሊስ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ የ 2015 የሚያዚያ ወር ሪፖርት Page 2


ድምር 11 24 - 27 - - 7 18 4 5 -
 ከተለያዩ ክፍል አገልግሎት ፈልገው መንጃ ፍቃድ ለመውሰድ ለመጡ አመራር እና አባላት የሜዲካል፤ የጽሁፍ ፈተና እና
የተግባር የብቃት ማረጋገጫ ፈተና በኮሚቴ በመፈተን ማስረጃ እንዲወስዱ እየተደረገ ይገኛል፡፡

 የተለያዩ ፎርሞች ደብዳቤዎች፣ የተለያዩ ፈተናዎች፣ የተማሪዎች ሞጁል የተለያዩ ጽሁፎችን በመጻፍና የኮፒ
አገልግሎት ለ 1,450 አገልግሎት ተሰጥቷል፡፡

 ከሆስፒታል እና ከኢት/ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ በየወሩ የሚመጣውን መድሃኒት በወቅቱና በሰዓቱ ገቢ በማድረግ ለተገልጋዮች
አገልግሎት እንዲውሉ ተደርጓል፡፡

 የሰልጣኞችን ማደሪያ ዶርም የተባይ ማጥፊያ መድሃኒት እንዲረጭ ተደርጓል፡፡


 በሰልጣኞች መኝታ ቤት፣ ምግብ ቤት መማሪያ ክፍሎች ለተከታታይ 18 ጊዜ የፅዳት ቁጥጥር እና ፍተሻ ተደርጓል፡፡
 ከጤና ባለሞያዎች ጋር በመነጋገር ቁጥጥር በማድረግ ሰልጣኞችን ፕሮግራም በማውጣት የግል ፅዳት እንዲጠብቁ እና
የአካባቢ ፅዳት እንዲያፀዱ ተደርጓል፡፡

 በ 9 ወር ውስጥ ለ 7,611 አባሎችና ቤተሰቦቻቸው የተለያዩ ህክምና አገልግሎት ተሰጥቷል፡፡


 አዲስ በሚገቡ ሰልጣኞች የሚቆዩበትን ጊዜ፣ ማንነታቸውንና የሚወስዱት የስልጠና ዓይነት የሚገልጽ የደረት ባጅ
በማዘጋጀት ለሰልጣኞች ተሰጥቷል፡፡አዲስ በተከፈቱ ዲፓርትመንቶች ላይ በ LEVEL ደረጃ ሰልጣኞችን ለመቀበል

ዝግጅት በማጠናቀቅ የተወሰኑ ሰልጠናዎች ላይ ሰልጣኞችን በመቀበል ላይ እንገኛለን፡፡

2 ግብ ሁለት፡- የአመራሩ እና የአባላትን አቅም ማጎልበት፣ ተደራሽነት ማሳደግ፣


ዓላማ አንድ፡-
በፖሊስ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ የሙያና አቅም ግንባታ ስልጠናዎችን መስጠት፣ 
 በሽብር ወንጀል ምርመራ ልዩ ስልጠና (Specialized Terrorism Investigation) መስጠት
 የፋይናንስ ወንጀል ምርመራ ልዩ ስልጠና (Specialized Finance Crime Investigation) መስጠት፤
 ህገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ምርመራ ስልጠና መስጠት፤
 በስውር አሻራ ምርመራ ስልጠና መስጠት፤
 በሰነድ ምርመራ ስልጠና መስጠት፤
 በቃጠሎ እና ፍንዳታ ምርመራ ስልጠና መስጠት፤
 የሳይበር ወንጀሎች ምርመራ ስልጠና መስጠት፣
 የተሸከርካሪ ጥገና ባለሙያዎች ስልጠና መስጠት፤
 የተሸከርካሪ አካል ጥገና ስልጠና መስጠት፣
 የተሽከርካሪ ኤሌትሪክ ስልጠና መስጠት፣
 የአሽከርካሪ ተሃድሶ ስልጠና መስጠት
የተከናወኑ ተግባራት
 በኮሌጁ በተያዘው እቅድ መሠረት አውቶ ሞቲቭ ኤሌክትሪክና አካውንቲንግ ፣የማርች ባንድ ሰልጣኞች እና

ፋይናንስ ሠልጣኞች ስልጠናቸውን በመከታተል ላይ ይገኛሉ፡፡

 በምንሰጠው ስልጠና ውስጥ የስልጠናው ፕሮግራም መሰረት በማድረግ ከትምህርቱ ጋር ቀጥታ ግንኙነት

ያላቸውን እና ልምድ ያላቸውን መምህራኖችን በመጋበዝ በተሻለ መልኩ ትምህርታቸውን እንዲማሩ እየተደረገ

ይገኛል፡፡

የፖሊስ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ የ 2015 የሚያዚያ ወር ሪፖርት Page 3


 በየጊዜው የስልጠናውን ሂደት በመገምገም በጠንካራና ደካማ ጎን ከተገለጹት መካከል የክፍል ትምህርቱም ሆነ

የመስክ ስልጠናው አቅም የፈጠራና የጥዋት ማንቂያ ስፖርት የሰልጣኞችን የጤና ሁኔታና አቅምን ያገናዘበ
ሰልጠና ተሰጥቷል፡፡
በአሁኑ ሰዓት በ TVT ደረጃ እየተሰጡ ያሉ ስልጠናዎች፡-
ተ.ቁ የስልጠናው ዓይነት Lvel ስልጠና የገቡበት ቀን ወ ሴ ድምር ምርመራ
1. አውቶ ሞቲቭ ኤሌክትሪክ II 18/03/2015 ዓ/ም 18 - 18 በት/ት ላይ
2. አካውንቲንግ እና ፋይናንስ II 18/03/2015 ዓ/ም 08 08 16 በት/ት ላይ
3. የማርች ባንድ ሰልጣኖች I 20/06/2015 ዓ/ም 26 7 33 በስልጠና ላይ
ጠቅላላ ድምር 52 15 67
አጫጭር ስልጠናዎች

ተ.ቁ የስልጠናው ዓይነት ስልጠና የገቡበት ቀን ወ ሴ ድምር ምርመራ


1. የጀማሪ ሹፌር ስልጠና 03/06/2015 ዓ/ም 11 01 12 የተመረቁ (03/08/2015
ዓ /ም
2. የተሃድሶ ሹፌር ስልጠና 07/06/2015 ዓ/ም 50 06 56 በስልጠና ላይ
ጠቅላላ 61
07 68
ድምር

2.1.1የ 1 ኛ ዙር የአካውንቲግ እና ፋይናንስ ደረጃ ተማሪዎች (lavel) እየወሰዱት ያለው ትምህርት ዓይነቶች ፡-
TVET Institution
training Cooperative Total
R.no Unit competency
Theory Practical training hours

1. Use Business Technology and equipment 12 20 በመማር ላይ ያሉ 32


2. Process Customer Accounts and Transactions 24 16 በመማር ላይ ያሉ 40
Develop Understanding of the Ethiopian Financial System and
3. Markets
38 24 በመማር ላይ ያሉ 62

4. Develop Understanding of Taxation 33 53 በመማር ላይ ያሉ 86


5. Prepare and Use a Personal Budget and Savings Plan 30 46 በመማር ላይ ያሉ 76
6. Develop Understanding of Debt and Consumer Credit 27 39 በመማር ላይ ያሉ 66
7. Apply Business Communication in the work place 25 7 በመማር ላይ ያሉ 32
8. Produce, Record & Maintain Business Documents 20 32 በመማር ላይ ያሉ 52
9. Apply 5S Procedures 12 20 በመማር ላይ ያሉ 32
10. Total allotted hour 221 257 478

የፖሊስ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ የ 2015 የሚያዚያ ወር ሪፖርት Page 4


በኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ የፖሊስ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ በ 2015 ዓ/ም እውቅና ባገኘንባቸው በተለያዩ የስልጠና ዘርፎች ከ 17/07/2015 ዓ.ም
ጀምሮ ከዚህ በታች በተዘረዘሩ የትምህርት ዓይነቶች ከደረጃ 1 እስከ 4 ተቀብሎ ለማሰልጠን ዝግጅታችንን ማጠናቀቃችንን በደስታ እንገልፃለን፤
ተ.ቁ ዲፓርትመንት ደረጃ የሰልጣኝ ብዛት የስራ ክፍል የተሰጠ ኮታ ምርመራ
S.N /DEPARTMENT/ /LEVEL /NO. OF ብዛት /REMARK
TRAINEES/
/ /
I.
Administration & Business Department
1. ለወ/መከላከል ጠ/መምሪያ
2. ለወ/ምርመራ ጠ/መምሪያ
1. Human Resource Management II 30
3. ለአስ/ል/ጠ/መምሪያ
(የሰው ሃይል አስተዳደር) 4. ለኢት/ፖ/ዩኒቨርሲቲ
5. በፌ/ፖሊስ ዋ/ጠ/መምሪያ ተጠሪ
ክፍሎች
1. ለወ/መከላከል ጠ/መምሪያ
4. ለወ/ምርመራ ጠ/መምሪያ
7. Purchasing and supply management II 40 7. ለአስ/ል/ጠ/መምሪያ
(ግዥና ንብረት አስተዳደር) 10. ለኢት/ፖ/ዩኒቨርሲቲ
13. በፌ/ፖሊስ ዋ/ጠ/መምሪያ
1.ለወ/መከላከል ጠ/መምሪያ
8. Secretarial & Office Administration 2.ለወ/ምርመራ ጠ/መምሪያ
(ፅህፈትና የቢሮ አስተዳደር) II 30
3.ለአስ/ል/ጠ/መምሪያ
4.ለኢት/ፖ/ዩኒቨርሲቲ
5.በፌ/ፖሊስ ዋ/ጠ/መምሪያ
VII.
ICT & Communication Department
1. ለወ/መከላከል ጠ/መምሪያ
1. Hardware & Networking Servicing 3. ለወ/ምርመራ ጠ/መምሪያ
I 20 6. ለአስ/ል/ጠ/መምሪያ
9. ለኢት/ፖ/ዩኒቨርሲቲ
12. በፌ/ፖሊስ ዋ/ጠ/መምሪያ
VIII.
Wood & Metal Training Department

የፖሊስ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ የ 2015 የሚያዚያ ወር ሪፖርት Page 5


1. ለወ/መከላከል ጠ/መምሪያ
3. ለወ/ምርመራ ጠ/መምሪያ
1. Basic Welding Work I 20 5. ለአስ/ል/ጠ/መምሪያ
(ብረታ ብረትና የብየዳ ስራ) 7. ለኢት/ፖ/ዩኒቨርሲቲ
9. በፌ/ፖሊስ ዋ/ጠ/መምሪያ
1. ለወ/መከላከል ጠ/መምሪያ
3. ለወ/ምርመራ ጠ/መምሪያ
2. Wood Work Technology I 20 5. ለአስ/ል/ጠ/መምሪያ
(የእንጨት ስራ) 7. ለኢት/ፖ/ዩኒቨርሲቲ
9. በፌ/ፖሊስ ዋ/ጠ/መምሪያ
XIV.
Auto Mechanic & Driver Training Department
1. ለወ/መከላከል ጠ/መምሪያ
1. Automotive body repair & paint work I 3. ለወ/ምርመራ ጠ/መምሪያ
(የተሸከርካሪ አካል ጥገናና ቀለም ቅብ ) 30 5. ለአስ/ል/ጠ/መምሪያ
7. ለኢት/ፖ/ዩኒቨርሲቲ
9. በፌ/ፖሊስ ዋ/ጠ/መምሪያ
1. ለወ/መከላከል ጠ/መምሪያ
3. ለወ/ምርመራ ጠ/መምሪያ
2. Automotive Mechanics I 20 5. ለአስ/ል/ጠ/መምሪያ
(አውቶ መካኒክስ) 7. ለኢት/ፖ/ዩኒቨርሲቲ
9. በፌ/ፖሊስ ዋ/ጠ/መምሪያ
XV.
Construction & Engineering Training Department
1. ለወ/መከላከል ጠ/መምሪያ
3. ለወ/ምርመራ ጠ/መምሪያ
1. Plumbing Installation I 20 5. ለአስ/ል/ጠ/መምሪያ
(የቧንቧ ስራና ዝርጋታ) 7. ለኢት/ፖ/ዩኒቨርሲቲ
9. በፌ/ፖሊስ ዋ/ጠ/መምሪያ
2. Finishing construction I 20 1.ለወ/መከላከል ጠ/መምሪያ
2.ለወ/ምርመራ ጠ/መምሪያ
3.ለአስ/ል/ጠ/መምሪያ
4.ለኢት/ፖ/ዩኒቨርሲቲ

የፖሊስ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ የ 2015 የሚያዚያ ወር ሪፖርት Page 6


5.በፌ/ፖሊስ ዋ/ጠ/መምሪያ

የፖሊስ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ የ 2015 የሚያዚያ ወር ሪፖርት Page 7


2. ግብ ሶስት፡- የትምህርትና ስልጠና ጥራት አግባብነት ማረጋገጥ፣
ዓላማዎች 
 ሁሉን በስራ ላይ ያሉ የስልጠና ካሪኩለሞችንና ሞጁሎችን እንደገና ገምግሞ በማሻሻል አፅድቆ መተግበር፣
 የሁሉንም የፖሊስ ሙያና ቴክኒክ ኮሌጅ ድፓርትመንት በ TVET ደረጃ የሚሰጣቸውን የስልጠና ፕሮግራሞች
ካሪኩለሞች ዝግጅት ማጠናቀቅና ማፀደቅ፣ ሞጁሎችንም አጠናቆ ስልጠና መጀመር፣
 በኮሌጁ የሚሰጡ ስልጠናዎች የሴቶችን ተሳትፎ በሚያረጋግጥ መልኩ ማድረግ፣
 ከእያንዳንዱ ስልጠና በኋላ የመምህራን/አሰልጣኞች ስልጠና አሰጣጥ መጠይቅ በማስሞላት ውስንነቶችን
ማስተካከል፣
የተከናወኑ ተግባራት
 የሰልጣኞችን ዕለታዊ እንቅስቃሴ ክትትል በማድረግ ግምገማዎችን በማከናወን፣ በመስክ ስልጠና የዕርስ በእርስ ግንኙነት ላይ
አስተያየት እንዲሰጡ በማድረግ ቅሬታዎች እንዲፈቱ ተደርጓል፡፡
 እያንዳንዱ መምህራን በሚያስተማሯቸው ት/ቶች በሰልጣኞችን ሃፒ ሽት በማስሞላት ያላባቸውን ክፍቶች

እንዲያስተካክሉ የማድረግ ስራ ተሰርቷል፡፡

3. ግብ አራት፡- የኮሌጁን ተልዕኮ መሰረት ያደረገ የማማከርና የማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎት


መስጠት፣
 ለ 5 በኮልፌ የፖሊስ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ አቅራቢያ ለሚገኙ ትምህርት ቤቶች ተማሪዎች ስለሀገር ፍቅርና ስነ-

ምግባር ዙሪያ የሁለት ቀን ስልጣናዎችን መስጠት፣


 ለ 50 በኮልፌ የፖሊስ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ አቅራቢያ ለሚገኙ ፖሊስ ጣቢያ ፖሊስ አባላት ስለማህበረሰብ አቀፍ

ፖሊስ አገልግሎት በሁለት ዙር የአምስት ቀን ስልጠናዎችን መስጠት፣

የተከናወኑ ተግባራት
 ከአዲስ አበባ ፖሊስ አከዳሚ ከሞጁል እና ካሪኩለም በተመለከተ የተለያዩ ጠቃሚ ግንኙነቶችን በማድረግ የተሻለ
የመማር ማስተማር ሁኔታዎችን መፍጠር ተችሏል፡፡
 ከፖሊስ ዩኒቨርስቲ ጋር ከተለያዩ የስራ ክፍሎች የአካውንቲግና ፋይናንስ እና የአውቶ ሞቲብ ተማሪዎችን በማሰልጠን
ላይ እንገኛለን፡፡

4. ግብ አምስት፡- የሰው ሃብት ልማት፣ አያያዝና አስተዳደር ማሻሻል እና ፍትሃዊነትን ማረጋገጥ፤


ዓላማዎች፣
 የኮሌጁ አባላት በተለያዩ የአቅም ግንባታ ስልጠናዎችን ማመቻቸትና እንዲያገኙ ማድረግ፣

 በኮሌጁ ባሉ መምሪያዎች የተጓደሉ ሙያተኞችንና አመራሮችን በቅጥርና በዝውውር እንዲሟሉ ማድረግ፣

 የኮሌጁን ሴት አባላት አቅም ግንባታ ስራዎች አጠናክሮ ማስቀጠል፣

 በኮሌጁ ያለውን የሰው ሃይል መረጃ በመያዝ በአግባቡ መጠቀም፣

 ከኮሌጁ አመራሮችና አባላት ጋር በየሩብ ዓመቱ ግልፅ የውይይት መድረኮችን በመፍጠር የስራ አፈፃፀምን ማሳደግ፣

 የኮሌጁን አመራሮችና አባላት የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በመለየትና ለችግሮቹ ባለቤት ሰጥቶ 100% እንዲፈቱ

በማድረግ ምቹ የስራ አካባቢ መፍጠር፣

የፖሊስ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ የ 2015 የሚያዚያ ወር ሪፖርት Page 8


 በኮሌጁ ያሉ አመራሮችንና ሰራተኞችን የስራ አፈፃፀም መከታተል፣ መደገፍና በየ 6 ወሩ በጥራት አፈፃፀማቸውን

ሞልቶ ማስቀመጥ፣

የተከናወኑ ተግባራት
 የሪከርድና ማህደር ክፍል 303 ገቢ እና 1,400 ወጪ በድምሩ 1,703 (አንድ ሺህ ሰባት መቶ ሶስት) ደብዳቤዎች
በቅልጥፍና እና ሚስጥራዊነት በመጠበቅ የተገልጋዮችን አቀባበል በማሻሻል ቀልጣፋ አገልግሎት ተሰጥቷል፡፡
 04 ኮምፒውተሮችን ፎርማት እና የማስተካከል ስራ እንዲሁም 02 ፕሪንተር በመስራት ለተገልጋይ ቀልጣፋ
አገልግሎት እየተሰጠ ይገኛል፡፡
 በኮሌጁ ስር ላሉ አገልግሎት ፈልገው ለሚመጡ አመራርና አባሎች 143 የድጋፍ ደብዳቤ፣
 በስልጠና ፕሮግራሙ የሚሳተፉ ሴቶችን ስልጠናውን በብቃት እንዲወጡ ለማስቻል ሀንድአውት በግላቸው
እንዲሰጠቸው እና በሴት አሰልጣኛቸው አማካኝነት ያለባቸውን ችግር እንዲፈቱ እየተደረገ ይገኛል፡፡
 ካርድ ክፍል ተመድባ ስትሰራ የቆየችው አንድ አባል የጤና ትምህርት ተምራ የሙያ ፍቃድ እንዲታወጣ ይረዳት ዘንድ
በፖሊስ ሆስፒታል ልምምድ እያደረገች ትገኛለች፡፡

 በማሰልጠኛዉ በስልጠና ላይ የሚገኙ ሴቶችን በትምህርት ውጤታቸው እርስ በእርስ እንዲደጋገፉ እየተደረገ ይገኛል፡፡
 የሰው ሀይላችን ወቅታዊ ከማድረግ አንጻር እስታስቲክስ በብሔር፣ በት/ት በቅጥር፣ በትውልድና በኃላፊነት በየጊዜው
የሚመደቡልን አባላት በማካተት በየወሩ ሪፖርት እየተደረገ ይገኛል፡፡
 02 በጡረታ እና 11 በከጂ ከሰው ሀይል እንዲቀነሱ በደብዳቤ ብናሳውቅም እስካሁን ድረስ የሰው ሀይል መቀነሻ
ደብዳቤ አልተላከልንም፡፡

4.1. በአጠቃላይ በፖሊስ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ የሰው ሀይል ሠንጠረዥ


ጾታ
ተ.ቁ የሰው ሀይል ወንድ ሴት ድምር
1. መለዮ ለባሽ 82 42 124
2. ሲቪል ሰራተኛ 10 33 43
ጠ/ድምር 92 75 167
5.2. የትግራይ ተወላጅ የሰው ሀይል ፡-
ተ.ቁ የሰው ሀይል ጾታ
ድምር
ወንድ ሴት
1. መለዮ ለባሽ 03 01 04
2. ሲቪል ሰራተኛ 02 03 05
ጠ/ድምር 05 04 09
5.3. በፖሊስ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ በተለያዩ ምክንያት በስራ ላይ የማይገኙ
ጾታ
ተ.ቁ የሰው ሀይል ወንድ ሴት ድምር
1. የዓመት ፍቃድ 60 54 114
2. የወሊድ ፍቃድ - 04 04
3. የዕለት ፍቃድ 36 32 68
4. ለስልጠና ሰንዳፋ ያሉ 07 01 08

የፖሊስ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ የ 2015 የሚያዚያ ወር ሪፖርት Page 9


5. በትምህርት ላይ ያሉ 04 01 05
6. ከጂ የሆኑ 11 - 11
ጠ/ድምር 118 92 210
5.4. በፖሊስ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ የኃላፊነት ቦታዎች ሲተነተን
ጾታ
ተ.ቁ የሀላፊነት ቦታ ወንድ ሴት ድምር
1. የፖሊስ ኮሎጅ ኃላፊ 1 - 01
2. ዲፓርትመንት 7 - 07
3. ዋ/ክፍል 01 - 01
4. ክፍል 03 01 04
5. አባል 70 41 111
ጠ/ድምር 82 42 124

5.5. የፖሊስ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ የስቪል ሰራተኞች የብሔር ስብጥር


አማራ ትግራይ ኦሮሞ ጉራጌ ስልጤ ዳውሮ ሀድያ ሲዳማ ድምር
ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ጠ/ድምር
4 14 2 3 1 6 - 5 2 - 1 3 - 1 - 1 10 33 43

የፖሊስ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ የ 2015 የሚያዚያ ወር ሪፖርት Page 10


5.6. የፖሊስ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ የአባላት እና ስቪል ሰራተኞች የትምህርት ደረጃ
ዲፕሎማ

ሰርተፍኬት

1 ኛ ደረጃ
2 ኛ ደረጃ
ማስተርስ

ሌቭል 5

ሌቭል 4

ሌቭል 3

ሌቭል 2

ሌቭል 1
በፖ በአካዳ

መ/2 ኛ

ድምር
መረጃ
ዲግሪ

ደረጃ

ጠ/ድምር
ሊስ ሚ

ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ
1 - 3 1 3 - 1 1 3 1 2 3 1 1 - - 1 - 1 3 1 1 5 1 1 1 - - 8 7 16
0 1 4 9 5 5 4 0 4 2 5 7

5.7. የፖሊስ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ የአባላት የብሔር ስብጥር


አማራ ትግ ኦሮሞ ጉራ ጋሞ ጉም አገ ደራ መዠ ሞስ ጎፋ አኝ ሸካ ሀድ ወላይ ድሜ ሲዳ ከንባ ዳው የም ከፋ ድምር ጠ/
ራይ ጌ ዝ ው ሼ ንገር ዬ ዋክ ያ ታ ማ ታ ሮ ድም
ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ር
39 24 3 1 20 1 2 - 2 1 2 - 1 - 1 - - 1 1 - 2 - 1 - 1 - - 1 1 - 1 - - 1 1 - 3 2 1 1 1 1 82 42 124
0

የፖሊስ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ የ 2015 የሚያዚያ ወር ሪፖርት Page 11


5. ግብ ስድስት፡- የገፅታ ግንባታ ስራዎችን አጠናክሮ ማስቀጠል፣
ዓላማዎች፣
 የኮሌጁን ፅዳት፣ ውበትና አራንጓዴ ልማት ስራዎች አቅዶ መተግበር፣ ባሉት ፕሮግራች ላይ በንቃት መሳተፍ፣

 በኮሌጁ የሚሰጡ ስልጠናዎችንና የማህበረሰብ አገልግሎቶችን የተቋሙን ሚዲዎችና ሶሻል ሚዲዎችን በመጠቀም ማስተዋወቅ፣

 የስልጠና መስጫ ቦታን፣ መመሪያ ክፍሎችንና የስልጠና አካባቢዎችን ለስልጠና ምቹ ማድረግና በተገቢ የስልጠና መሳሪያዎች

እንዲሟሉ ማድረግ፣

የተከናወኑ ተግባራት
 ሰልጣኞች እና ሰራተኞች በአካባቢ ልማት ተሳትፏቸውን አጠናክሮ ችግኞችን የመኮትኮትና ስራ ተሰርቷል፡፡
 የፖሊስ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅን ለእስልምና እምነት ተከታዩች ለ 1444 ኛ የረመዳን ከሪም ዓል ምክንያት በማድረግ የሚዲያ ሽፋን እንዲሰጥ
ተደርጓል፡፡
 ከአ/አበባ ዩኒቨርስቲ መምህራን እና ሌሎች መምህራን ጋር በመነጋገር ኢትዮጵያ ለነፃነት ያደረገቸው አስተዋፆ የኔልሰን ማንዴላ ስልጠና
ሲምፖዚየም ለማዘጋጀት ጥናታዊ ጽሁፍ ለማቅረብ ስራ ተሰቷል፡፡

ግብ ሰባት፡- የኮሌጁን ንብረቶችና በጀት ከሙስናና ብልሹ አሰራር በፀዳ ሁኔታ ስራ ላይ ማዋል፣ (የሃትና
በጀት አጠቃቀም)

ዓላማዎች፣
 ለስልጠና የሚያስፈልጉ ልዩ ልዩ ግበዓቶች በወቅቱ ተገዝተው እንዲቀርቡ ጥያቄ ማቅረብና አፈፃፀማቸው በቅርበት መከታተል፣

 የኮሌጁን ንብረቶች ከብክነት በፀዳና በጥንቃቄ እንዲያዙ ማድረግ፣

 ለኮሌጁ የተገዙ ንብረቶችን መዝግቦ በመያዝ በአግባቡና በቁጠባ በስራ ላይ እንዲውሉ ማድረግ፣

 የተበላሹ ንብረቶች በወቅቱ በመለየት ተጠግነው አገልግሎት ላይ እንዲውሉ ማድረግ፣ የማይጠገኑ ንብረቶች እንዲወገዱ

ማድረግ፣

 ለኮሌጁ የተፈቀዱ ንብረቶች፣ ፋይናንስና ግበዓቶች ከሙስና በፀዳ መልኩ ስራ እንዲውሉ ማድረግ፣

የተከናወኑ ተግባራት
 በፖሊስ ሙያና ቴክኒክ ኮሌጅ ያለው ጄኔሬተር ለቢሮ እና ለምግብ አዳራሽ በቀንና በማታ እንዲሁም ቅዳሜና እሁድን ጨምሮ መብራት
በጠፋበት ሰዓት ለተለያዩ አገልግሎት ተጠቅመናል፡፡
 ለዳቦ ቤት የተፈቀደልን ዘይት በማምጣት አገልግሎት ላይ እንዲውል ተደርጓል፡፡
 የሰልጣኙ የቀለብ ግዥን በኮሚቴ በመግዛት ለሰልጣኝ ከወጪ ቀሪ ያለውን ሂሳብ በማወጅ እንዲያውቁት እየተደረገ ይገኛል፡፡
 ከመንጃ ፍቃድ የሚሰበሰበው ገንዘብ በህጋዊ ደረሰኝ ገቢ መደረጉን ቁጥጥር እና ክትትል እየተደረገ ይገኛል፡፡
 ለሰልጣኞች የውሃ አገልግሎት እንዲያገኙ የተለያዩ የማስፋፊያ ዝርጋታ በማድረግ የዉሀ እጥረት እንዳይከሰት ተደርጎል፡፡
 በክሊኒክ አካባቢ መብራት እና ዉሓ ተበላሽቶ ጥገና በማድረግ አገልግሎት እንድሰጥ ተድርጎል፡፡
 በቢሮ አካባቢ መብርት ተመበላሸቱ 05 አምፖል 03 እስታርተር እንዲሁም 05 ሶኬት በመስራት አገልግሎት እንድሰጥ ተደርጎል፡፡
 በኮሌጁ ውስጥ ላሉ 58 አመራሮች እና ለ 94 አባሎች፣ ጉርድ ጫማ በማምጣት የማደል ስራ ተሰርቷል፡፡
 በኮሌጁ ውስጥ ላሉ ስቪል ሰራተኞች፡-

የፖሊስ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ የ 2015 የሚያዚያ ወር ሪፖርት Page 12


1. የሴት ጫማ 34
2. የወንድ ጫማ 20 በማጣት የማደል ስራ ተሰርቷል፡፡
 በወቅታዊ ጉዳይ የመኖሪያ ቤታቸው ለፈረሰባቸው 4 አባሎች በግቢ ውስጥ በመጠገን እንዲገቡ ተደርጓል፡፡
 በኮሌጁ ውስጥ ያለ የመንግስት ንብረት ቋሚና አላቂ ንብረቶችን ቁጥጥርና ክትትል የማድረግ ስራ እየተሰራ ይገኛል፡፡
 የሰልጣኙ የቀለብ ግዥን በኮሚቴ መግዛት ለሰልጣኝ ከወጪ ቀሪ ያለውን ሂሳብ በማወጅ እንዲያውቁት እየተደረገ ይገኛል፡፡
 ሁሉም የእስታፍ ሰራተኞች የመንግስት የስራ ስዓትን በአግባቡ እንዲጠቀሙ ቁጥጥርና ክትትል በማድረግና የሰዓት ፊርማ በሰዓቱ
መፈረማችው ክትትል እና ቁጥጥር እየተደረገ ይገኛል፡፡

1.1. በሚያዚያ ወር ውስጥ ለስልጠና የተፈቀደልን ነዳጅና የተጠቀም ነው፡-


ተ.ቁ የስልጠና ዓይነት በሚያዚያ ወር የተጠቀምነው በነዳጅ ማደያ ዲፖ
ውሰጥ የተመደበልን ነዳጅ የሚገኝ
ነዳጅ
1. 1 ኛ ዙር ደረቅ 2 6500 ሊትር 1862 4638
2. የደቡብ ምዕራብ 1620 ሊትር 996 624
3. ለ 1 ኛ ዙር የሹፌር ተሃድሶ ሰልጣኞች 13,520 ሊትር 793 12,727

1.2. ለምግብና ማሽን አገልግሎት የሚውሉ እቃዎች


ተ.ቁ የዕቃው አይነት ገቢ ወጪ
1. ባትራ 01 አሮጌ ለሰልጣኝ አገልግሎት የሚውል

1.3. በአጠቃላይ ወጪ የተደረጉ ሂሳቦች

ተ/ቁ የተለያዩ ክፍያዎች የተፈቀደ የተከፈለ ተመለሽ ምርመራ


ብር ሣ ብር ሣ ብር ሣ
1 ከመንግስት የተፈቀደ የስራ ማስኬጃ 20,000 00 19,952 00 48 00
2 የመምህራን አበል 125,000 00 114,458 90 10,541 10
3 ውሎ አበል 150,000 00 147,338 85 2,661 15
4 የምረቃ ሂሳብ 61,228 00 59,570 54 1,657 46
ጠ/ድምር 356,228 00 341,320 29 14,907 71

 በወር ውስጥ ለሠልጣኞች ቀለብ አገልግሎት ከግላዊና ከመንግስታዊ የሚደጎም ብር ማለትም፡-


ወር መንግስታዊ ግላዊ ጠ/ድምር ግዥ ከቀለብ በግዥ ሂደት ያልተጠቀሙበት
የተፈጸመበት ላይ የሚገኝ የሰልጣኞች ተመላሽ
ብር ሣ ብር ሣ ብር ሣ ብር ሣ ብር ሣ
የተደረገ ሂሳብ
የየካቲት 391,000 00 224,469 00 615,469 00 619,322 75 3,853 00  የለም

1.4. የሠልጣኝ ዲጎማ ተመላሽ


 ያልተጠቀሙበት የሠልጣኝ ቀለብ ዲጎማ ሂሳብ ተመላሽ ብር 21,450.00(ሃያ አንድ ሺህ አራት መቶ ሃምሳ)

የፖሊስ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ የ 2015 የሚያዚያ ወር ሪፖርት Page 13


 የማዕረግ ሽግግር ተመላሽ ብር 17,989.55 (አስራ ሰባት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሰማኒያ ዘጠኝ ብር ከሃምሳ አምስት ሳንቲም)
1.5. ልዩ ልዩ ሂሳብ ወደ ኮሌጁ የገባ
 ለቀብር ማስፈፀሚያ የተከፈለ ብር 8,025.00
 Wifi የተከፈለ ብር 1,349.00
1.6. ከመንጃ ፍቃድ ግብር የተሰበሰበ
 የመንጃ ፍቃድ ገቢ ብር የተሰበሰበው 200 ሰው × 150 = 30,000 ብር (ሃያ አራት ሺህ ) ብር ተሰብስቧል፤
 ቅጣት 500.00 (አምስት መቶ ብር) በአጠቃላይ በድምሩ ብር 30,500.00 (ሰላሳ ሺህ አምስት መቶ ብር)
 ለሂሳብና መዝገብ አያያዝና ፋይናንስ ሰልጣኞች እና ለኢንተለጀንስ ሰልጣኞች 116 ፍሬ እስክሪብቶ እና 116 ፍሬ ደብተር
ተሰጥቷቸዋል፡፡

2. ግብ ስምንት፡- የኮሌጁ ቴክኖሎጂ ተጠቃሚነትን ማሳድግ፣


ዓላማዎች፣
 የኮሌጁ የሰው ኃይል መረጃዎችን አይቲ ቴክኖሎጂ በማስደገፍ እንዲያዝ ማድረግ፣

 የኮሌጁ የሰልጣኞችን የተሟላ መረጃዎችን በአይቲ በማስደገፍ እንዲያዝ ማድረግ፣

 የሰልጣኞችን የስነ-ምግባር መከታተያ ስርዓት በአይቲ እንዲደገፍ ማድረግ፣ በኮሌጁ፣ ከሌሎች ዩኒቨርሲቲው የስራ ዘርፎች፣

ከፌዴራል ፖሊስ የስራ ዘርፎ እና ክልሎች ጋር የሚደረጉ የመልእክትና የመረጃ ልውውጦችን በቴሌግራምና በሌሎች የመልእክት
መለዋወጫ ፕላትፎርሞች በመደገፍ የፈጠነ የስራ ግንኑነት አቅምን ማሳደግ፣

የተከናወኑ ተግባራት
 የስታፍ አባላትን እና የሰልጣኞች የግል ማህደር፣ አውቶሜት በማድረግ የመረጃ አያያዝን የማሳደግ ስራ ባለው ms-excel ዳታ
እንዲያዝ ተደርጓል፡፡

 ሪፖርቶችንና የተለያየ ፎርማቶችን በኢሜልና በየቴሌግራም ከፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመለዋወጥ ፈጣን የመረጃ ልውውጥ
አድርገናል፡፡

 06 ኮምፒዉተሮች የዋይፍ አገልግሎት እንዲጀምሩ በማድረግ የቴክኖሎጂ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ተደርጓል፡፡


 አካውንቲግና ፋይናንስ የደረጃ 2 ተማሪዎች የተግባር ትምህርት የሚማሩበት የአካውንቲግ ሲሙሌሽን ሩም 10 ኮምፒውተሮችን
በማዘጋጀት ከኢት/ፖ/ዩኒቨርሲቲ የ ICT ጥገና ባለሙያዎች ጋር በመነጋገር አፕሊኬሽን እንዲጫንባቸው በማድረግ ለተማሪዎችን
መማሪያነት ዝግጁ እንዲሆን ተደርጓል ፡፡

የታዩ ደካማ ጎኖች፡-


 በተለያዩ ስልጠናዎች ላይ የሠው ሃይል ማነስ በሚጠየቀው ልክ አለመላክ ፣
 ከመመሪያ ውጭ መንጃ ፍቃድ መጠየቅ፣
 የመጻሀፍት ግዥ አለመፈፀም፣
 የመንጃ ፈቃድ SYSTEM ያለማስተካከል፤
 የመምህራን አበል አለመክፈል፣
 የአመራር ትኩረት ማነስ፣

የፖሊስ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ የ 2015 የሚያዚያ ወር ሪፖርት Page 14


 የመኝታ አልጋ ማነስ ፣
 ሰልጣኞችን የማመላለስ የትራንስፖርት ችግር ማጋጠሙ፤
 ለኮሌጁ የጠየቅናቸው እቃዎች ተገዝተው ያለመግባት ችግር፤

የነበሩን ጠንካራ ጎኖች፡-


 የኮሌጁ መዋቅር ማስተካከል፤
 የግዥና ፋይናንስ መፍታት፤
 የመምህራን ጥቅማጥቅም ማፅደቅ፤
 የ TVT ወርክ ሾፕችን መገንባትና ማሟላት፤
 የመፀሀፍ ግዥ ማከናወን፤
 የመንጃ ፍቃድ አሰጣጥ መመሪያ ማተካከል፤
የግቢውን ባለቤትነት ማረጋገጥ፤

መፍትሄ የሚሹ ጉዳዮች፡-


 ሰልጣኞች በቡድን እንዲያጠኑና የሚማሩበትን ዶክመንት ፕሪንት በመስጠት እገዛ እየተደረገ ይገኛል፡፡
 የሾፌር ስልጠና ላይ ተሽከርካሪዎችን በመጠቀም ያጋጠመን የትራንስፖርት ችግር መፍታት ተችሏል፡፡
 የጠየቅናቸው የቲቪቲ ማስተማሪያ ዕቃዎችን ይገዙልን ዘንድ ጥረት ያደርግን ቢሆንም እስካሁን አልተገዛም፡፡

ማጠቃለያ፤
በኢ.ፌ.ዲ.ሪ የፌደራል ፖሊስ ስር የሚገኘው የፖሊስ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ የተሰጠውን ህገ- መንግስታዊ ስርዓቱን የመጠበቅ
ተልዕኮ ከዳር ለማድረስ የተለያዩ ስልጠናዎችን እየሰጠ ይገኛል፡፡
ስለዚህ የሚያዚያ ወር ውስጥ የተሰሩ ስራዎችን ጠንካራ ጎናቸውን በማጠናከር ያጋጠሙን ችግሮች በማስተካከልና በማረም
ለቀጣይ ሊሰሩ የሚገባቸውን በመለየት የተሰጠውን የ 2015 ዓ/ም ዕቅድ ለማሳካትም ከዩኒቨርሲቲው ስትራቴጂክ ዕቅድ መሰረት
በማድረግ ለ 2015 በጀት ዓመት ለትግበራ በተመረጡ 08 ግቦችና የትኩረት አቅጣጫዎች በመነሳት በእያንዳንዱ ግብ መሰረት
የተከናወኑ እና ያልተከናወኑ በመለየት በነበረው የዕቅድ አፈጻጸም ውስጥ ያጋጠሙ ድክመቶችንና ጥንካሬዎችን የቀረበ ሪፖርት
በመሆኑ በዕቅድ መሰረት ትኩረት በመስጠት የበለጠ በስትራቴጂክ መስራት ያስፈልጋል፡፡

የፖሊስ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ የ 2015 የሚያዚያ ወር ሪፖርት Page 15


የፖሊስ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ የ 2015 የግማሽ ዓመት ሪፖርት Page 1

You might also like