You are on page 1of 40

እንኳን ደህና

መጣችህ
የሰ/ወሎዞን
ኢንዱስትሪናኢንቨስትመንትመምሪያ
የከተማናወረዳአስ/ር ኢንዱ/ኢንቨ/ጽ/ቤት
የ11 ወር አፈጻጸም የመስክ ድጋፍናክትትል
ሪፖርት

ሰኔ/2012ዓ.ም
ወልድያ-ኢትዮጵያ
ከቁልፍ ተግባር ስራ አንጻር

 ሠራተኛ ስራን በየወሩ ከመገምገም፡- ሁሉም ወረዳናከተማ የተሻለ


አፈጻጸም አላቸዉ፡፡
 ማናጅመንቱ ስራ እየገመገመ ከመምራት አንጻር ፡- ሁሉም ወረዳናከተማ
የተሻለ አፈጻጸም አላቸዉ፡፡
 የኢንቨስትመንት ኮሚቴ ዉይይት ማካሄድ፡- ቆቦ 9 ጌዜ፣ ወልድያ 6፣
ላልይበላ 6፣ መርሳ 6፣ ሀብሩ 9፣ መቄት9፣ ዋድላ 7፣ ጉባላፍቶ 7 እና ራያቆቦ
6 ጊዜ ዉይይት ማድረግ ተችለዋል፡፡
 የመዕድን ግብረሀይል ዉይይት ማካሄድ፡- ሀብሩ 9 ጊዜ፣ መቄት 9፣ ጉባላፍቶ 7፣ ላልይበላ
6፣ ራያቆቦ 6፣ቆቦ 6 ፣ወልድያ 3 ሲሆን ምንም ዉይይት ያላካሄዱት ላስታ፣ዋድላ፣ጋዞ እና
መርሳ ናቸዉ፡፡
 ኮኮብ ሠራተኛ /የተሻለ አፈጻጸም ያላቸዉን ሙያተኛ መምረጥ፡- ወልድያ11 ጊዜ ፣ቆቦ
10፣ መርሳ11፣ ሀብሩ 11፣ ጉባላፍቶ 7፣ ዋድላ 8 እና መቄት 9 ፣ጋዞ 10፣ ራያቆቦ 11 እና
ላልይበላ ከተማ 5 ጊዜ መምረጥ መቻሉ
 የልማት ቡድን በየሳምንቱ መገምገሙ፡- ሁሉም ከተማናወረዳ
አስ/ሮች የተሻለ አፈጻጸም አላቸዉ
 ከዞን የሚላኩ ቸክሊስትና ግብረመልስ የጋራ መደረጉ፡- ቆቦ
የጋራ ግብረ-መልስ ቢያደርጉም ቼክሊስቱን ግን የጋራ
አላማድረግ ፣ላልይበላ ከተማ የጋራ አልተደረገም ፣ መርሳ
የተቆራረጠ ዉይይት ያደረጉ ሲሆን ሌሎቹ ከተማናወረዳ
አስ/ሮች የጋራ በማድረገ የተሻሉ ናቸዉ፡፡
ከአብይ ተግባር ስራዎች አንጻር
• በስታንደርዱ መሰረት የኢንቨስትመንት ፈቃድ ማደስ፡- ሁሉም
ወረዳናከተማ አስ/ሮች የኢንቨስትመንት ፈቃድ እድሳት አፈጻጸም የተሻሉ
መሆናቸዉ፡፡
• ጉምሩክ ቀረጽ እና ከገቢግብር ነጻ ማበረታቻ በስታንዳርዱ መሰረት
መፍቀድ፡-ወልድያ ፣ ላልይበላ 2፣ ጉባላፍቶ 2፣ዋድላ፣መቄት፣ቆቦናራያቆቦ
ናቸዉ፡፡፡
• የሀብት ማፈላለጊያ ፕሮጀክት ከመቅረጽ አንጻር፡-
ዋድላ፣ቆቦ፣መርሳናላልይበላ ከተማ የተከናወነ የለም ቀሪዎቹ ወረዳናከተማ
ማዘጋጀት ችለዋል፡፡
• የተለያዩ ሀብቶች በቁሳቁስም ሆነ በገንዘብ ከመሰብሰብ አንጻር፡-
መቄት፣ ራያቆቦ ፣ መርሳ ፣ ቆቦና ላልይበላ ከተማ በቁሳቁስም ሆነ በገንዘብ
ማሰባሰብ አልተቻለም ፡፡
ወልድያ፣ሀብሩ፣ጉባላፍቶ በተቀረጸዉ ፕሮጀክት ሀብት ማሰባሰብ የቻሉ
ሲሆን ዋድላ ወረዳ ፕሮጀክት ባይቀርጽም ሀብት ማሰባሰብ ችለዋል፡፡
• ኢንዱስትሪዎችናበሌሎች በተለዩ የትኩረት ዘርፎች ላይ ባለሃብቶችን መመልመል፡
የተሻለ አፈጻጸምያላቸዉ ፡- ቆቦ፣ ላልይበላ ፣ ሀብሩ ፣ ራያቆቦ እና ጉ/ቶ
መካከለኛአፈጻጸምያላቸዉ፡-መቄትናመርሳ
ዝቅተኛ አፈጻጸም ያላቸዉ፡-
ወልድያ ናዋድላ ናቸዉ
 ኢንዱስትሪዎችናበሌሎችዘርፎችበተለዩ የትኩረት ዘርፎች ላይ የኢንቨስትመንት ፈቃድ
መስጠት፡ የተሻለ አፈጻጸም
ያላቸዉ፡- ወልድያ፣ ላልይበላ፣ ቆቦ፣ ራያቆቦ እናጉባላፍቶ
መካከለኛ አፈጻተም ያላቸዉ፡- ሀብሩ፣ዋድላናመርሳ
ዝቅተኛ አፈጻጸም ያላቸዉ ፡- መቄት
 የተለያዩየፕሮሞሽንዘዴዎችንበመጠቀምየዞኑን
የሃብትአማራጮችለባለሃብቶችማስተዋወቅ
የተለያዩየፕሮሞሽንዘዴዎችንበመጠቀምየዞኑንየሃብትአማራጮችለባለሃብቶችማስተዋወቅ

 በሰነዱየተለዩኩነቶችንተጠቅሞባለሃብቶችግንዛቤመፍጠር
የተሻለ አፈጻጸም ያላቸዉ፡ወ/ያ፣መርሳ፣ጉ/ቶ፣መቄት፣ዋድላ ናራያቆቦ
መካከለኛ አፈጻጸም ያላቸዉ፡- ቆቦናሀብሩ
ዝቅተኛ አፈጻጸም ያላቸዉ፡-ላልይበላ ከተማ
 ኢንቨስትመንትንበሚመለከቱየተለዩጉዳዮችላይህዝባዊውይይቶችማድረግ
ላልይበላ፣መርሳ እናዋድላ በስተቀር የተሻለ አፈጻጸም አላቸዉ፡፡
 ኢንቨስትመንትንበሚመለከትለዜናናለህትመትልየልዩመረ
ጃዎችንማዘጋጀት፡-
ጉባላፍቶ፣ላልይበላናመርሳ ያላዘጋጁ ሲሆን ቀሪዎቹ
የተሻለ አፈጻጸም አላቸዉ
 ሶሻልሚዲያንተጠቅሞስለኢንቨስትመንትለተለያየህብረ
ተሰብ ክፍሎች ግንዛቤ መፍጠር፡- ከዋድላ ወረዳ ዉጭ
ቀሪዎቹ የተሻለ አፈጻጸም አላቸዉ፡፡
• በሰነዶችላይተመስርቶበኤሌክትሮኒክስሚዲያባለሃብቶችንማስተዋወቅ፡-
ላልየበላ፣ቆቦ፣ወልድያ እና መርሳ ከተማ አስ/ሮች ያላስተዋወቁ
ሲሆን ቀሪዎቹ ወረዳዎች የተሻለ አፈጻጸም አላቸዉ፡፡
• ፈቃድ የሚያወጡ ፕሮጀክቶች የሚመዘገብ ካፒታል፡ የተሻለ
አፈጻጸም ያላቸዉ ፡- መርሳ፣ቆቦ፣ላልይበላ፣ሀብሩ እናጉባላፍቶ
መካከለኛ አፈጻጸም ያላቸዉ፡- ወልድያ እናዋድላ
ዝቅተኛ አፈጻጸም ያላቸዉ፡ መቄት እና ራያቆቦ ናቸዉ፡፡
• የሚፈጠር የስራ እድል ፡-መቄት መካከለኛ አፈጻጸም ፣ራያቆቦ
ዝቅተኛ አፈጻጸም ሲኖራቸዉ ቀሪዎቹ ወረዳናከተማ የተሻለ
አፈጻጸም አላቸዉ
የመሬት አቅርቦትዝግጁነትንማረጋገጥ

• በሳይት ፕላንየተመላከተለተለያየኢንቨስትመንትእና
ኢንዱስትሪ መንደር መሬት መከለልን በተመለከተ፡-
ሀብሩ950.245ሄ/ር፣መቄት323.72፣ዋድላ115.03፣ቆቦ
49.5፣ጉባላፍቶ48.9፣መርሳ 26፣ወልድያ 6.2፣ራያቆቦ 5.8
እና ላልይበላ 5 ሄ/ር መከለል ተችለዋል፡፡
• በአጠቃላይ 1530.49 ሄ/ር መሬት በሳይት ፕላን መከለል
ተችላል፡፡
 ተገምግመዉ ያለፉ አምራች ኢንዱስትሪ አፈጻጸማቸዉን እንዲያሳድጉ
ማድረግ
• ተገምግመዉ ያለፉ አምራች ኢንዱስትሪዎች ፕሮጀክቶች:- ራያ ቆቦ 1 ፣ቆቦ
40፣ወልድያ 12፣ዋድላ 1፣ላልይበላ 2፣ጉባላፍቶ 2፣ሀብሩ 3 ናቸዉ፡፡
• መሬት ያገኙ አምራች ኢንዱስትሪዎች ፕሮጀክቶች:- ቆቦ 8 ፣ወልድያ
19፣ዋድላ1፣ላልይበላ 2፣መቄት1፣ጉባላፍቶ 2
• መሬት ያገኙ አምራች ኢንዱስትሪ ፕሮጀክቶችን ወደ ቅድመ ግንባታ ማስገባት፡-
የተሻለ አፈጻጸም ያላቸዉ፡-ወልድያ፣ ቆቦ፣ ጉባላፍቶ፣ መቄት፣ ዋድላ፣ ላልይበላ
ናቸዉ፡፡
• አምራች ኢንዱስትሪዎችን ከቅ/ግንባታ ወደ ግንባታ ማስገባት፡-
ቆቦ፣ወልድያ እና ጉባላፍቶ የተሻሉ
ላልይበላ ከተማ መካከለኛ
ዋድላ የተከናወነ የለምአፈጻጸም አላቸዉ
• አምራች ኢንዱስትሪዎች ግንባታ እንዲያጠናቅቁ ማድረግ ፡-
ወ/ያ መካከለኛ አፈጻጸም ሲኖረዉ፣
ቆቦና ላልይበለ ከተማ የተከናወነ የለም
ተገምግመዉ ያለፉ ከአምራች ኢንዱስትሪ ዉጭ
አፈጻጸማቸዉን እንዲያሳድጉ
• ተገምግመዉ ያለፉ ፕሮጀክቶች፡-
ላልይበላ 32፣ ጉባላፍቶ 2፣ መቄት 9፣ ራያቆቦ 2 እና ወልድያ 2
የተሻለ አፈጻጸም ያላቸዉ ሲሆን
ዋድላ መካከለኛ አፈጻጸም አለዉ፣
ቆቦ የተከናወነ የለም
• መሬት ያገኙ ፕሮጀክቶች ፡-
ሀብሩ 4፣ ራያቆቦ 1 ፣ ላልበላ 32፣ ወልድያ 2 የተሻለ
አፈጻጸም ፣
ጉባላፍቶ 1፣ዋድላ 2 መካከለኛ አፈጻጸም ሲሆን መቄት
የተከናወነ የለም
• ከቅ/ግንባታ ወደ ግንባታ ማስገባት ፡
ላልይበላ 32፣ እና ወልድያ 2 የተሻለ አፈጻጸም
ያላቸዉ ሲሆን ጉባላፍቶ 1 መካከለኛ አፈጻጸም አለዉ፡፡
• ግንባታ ላይ ያሉ ፕሮጀክቶች ግንባታቸዉን እንዲያጠናቅቁ ማድረግ፡-
ዋድላ እ/ድ 1 የተከናወነ የተሻለ አፈጻጸም ሲኖረዉ
ላልይበላ ከተማ 4 መካከለኛ አፈጻጸም አላቸዉ
የኢንዱስትሪ ኤክስቴሽን ትስስር ማድረግን በተመለከተ

• አምራችኢንዱስትሪዎችከዩንቨርስቲጋርቀጠናዊትስስርማድረግ ፡-
የተሻለ አፈጻጸም ያላቸዉ:- ሀብሩ፣መቄትና ራያቆቦ ናቆቦ
ከተማ የተሻሉ ሲሆኑ
ዝቅተኛ አፈጻጸም ያላቸዉ ዋድላና ወልድያ ናቸዉ ፡፡
• አምራችኢንዱስትሪዎችከቴ/ሙኮሌጂጋርትስስርእንድፈጥርማድረ
ግ፡-
የተሻለአፈጻጸም ያላቸዉ ፡-
ሀብሩ፣ዋድላ፣ጉባላፍቶ፣መቄት፣ራያቆቦ፣ወልድያ እናላልይበላ
ሲሆኑ ቆቦናመርሳ ከተማ መካከለኛ አፈጻጸም ነዉ ያላቸዉ፡፡
• አምራች ኢንዱስትሪዎች የቴክኒካል አቅም ግንባታ
ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረግ፡-
የተሻለ አፈጻጸም ያላቸዉ፡- ላልይበላ፣ ሀብሩ፣ መቄት፣
ራ/ቆ
መካከለኛ አፈጻጸም ያላቸዉ፡ ወልድያ እና መርሳ
ዝቅተኛ አፈጻጸም ያላቸዉ፡ ቆቦ ከተማ ሲሆኑ ምንም
ያላከናወኑ ጉባላፍቶ እናዋድላ ወረዳ ናቸዉ፡፡
 የኢንተርፕርነርሽፕ አቅም ግንባታ ተጠቃሚ ማድረግ ፡-
መርሳ መካከለኛ አፈጻጸም ፣ቆቦ ዝቅተኛ አፈጻጸም
ሲኖራቸዉ ቀሪዎቹ የተሻለ አፈጻጸም አላቸዉ፡፡
• የጥራትናምርታማነት አቅም ግንባታ ተጠቃሚ ማድረግ፡-
መርሳናቆቦ ከተማ መካከለኛ አፈጻጸም ሲኖራቸዉ
ሌሎቹ ወረዳናከተማ የተሻለ አፈጻጸም አላቸዉ፡፡
• የቴክኖሎጂ አቅም ግንባታ ተጠቃሚ ማድረግ፡- መርሳ
ዝቀተኛ አፈጻጸም ሲኖራቸዉ፣መቄትናዋድላ
የተከናወነ የለም፣ ራያቆቦ፣ላልይበላ እና ራያቆቦ ደግሞ
መካከለኛ አፈጻጸም ሲኖራቸዉ ቀሪዎቹ የተሻለ
አፈጻጸም ነዉ ያላቸዉ፡፡
• በተደረገላቸውድጋፍኢንዱስትሪዎችየማምረትአቅም ማሳደግ፡-
መቄት የተከናወነ የለም፣ወልድያ,ቆቦ፣ራያቆቦ ናመርሳ
ከተማ ዝቅተኛ አፈጻጸም ሲኖራቸዉ ቀሪዎቹ የተሻሉ
ናቸዉ፡፡
• አምራች ኢንዱስትሪዎች የደረጃ ሽግግር እንዲያመጡ
ማድረግ፡- ጉባላፍቶና ሀብሩ መካከለኛ አፈጻጸም
ሲኖራቸዉ፣ወልድያናራያቆቦ ዝቅተኛ አፈጻጸም እና
ላልይበላ፣ ቆቦናዋድላ ማከናወን አልቻሉም፡፡
ብድር አጠቃቀም በተመለከተ
• አምራችኢንዱስትሪዎችንየሊዝፋይናንስ ተጠቃሚ
እንዲሆኑ ማድረግ፡- ወልድያ የተሻለ አፈጻጸም ሲኖረዉ
፣ጉባላፍቶ፣ ራያቆቦና ቆቦ ዝቅተኛ አፈጻጸም ያላቸዉ
ሲሆን ላልይበላናመርሳ ከተማ ከእቅዳቸዉ አከያ
አላከናወኑም፡፡
• አምራችኢንዱስትሪዎችን የስራ ማስኬጃ ተጠቃሚ
እንዲሆኑ ማድረግ፡-ዋድላ ወረዳ
የተሻለአፈጻጸምሲኖረዉ
ላልይበላ፣ጉባላፍቶ፣ራያቆቦ፣ቆቦ፣መርሳናሀብሩ
ያላከናወኑ ናቸዉ፡፡
• ወደማምረትያልገቡአምራችኢንዱስትሪዎችንየሊዝፋይናንሲንግ
ተጠቃሚ ማድረግ ፡-ወልድያ መካከለኛ አፈጻጸም ሲኖረዉ
ላልይበላ፣ጉባላፍቶ፣ቆቦ፣መርሳናሀብሩ ያላከናወኑ
ናቸዉ፡፡
• ወደማምረትያልገቡአምራችኢንዱስትሪዎችን የስራማስኬጃ
ተጠቃሚ ማድረግ፡- ቆቦ ያላከናወኑ
• ከአምራች ኢንዱስሰተሪ ዉጭ የስራ ማስኬጃ ብድር
ተጠቃሚ ማድረግ ፡- ላልይበላ የተሻለ አፈጻጸም ሲኖረዉ
፣ጉባላፍቶ መካከለኛ አፈጻጸም ሲሆን ዝቅተኛ አፈጻጸም
ቆቦና ራያ ቆቦ ያላከናወነ ነዉ፡፡
የመሰረተልማት ችግር የተፈታላቸው
• የዉሃ ችግር ከመፍታት አንጻር፡-
ላልይበላ 2 እና ዋድላ 1 የተሻለ አፈጻጸም
ጉባላፍቶ 1 እና ቆቦ 1መካከለኛ አፈጻጸም አላቸዉ
• የመብራት ችግር ከመፍታት አንጻር ፡- ላልይበላ 4 እና ቆቦ
ከተማ3 የተሻለ አፈጻጸም አላቸዉ፡፡ ራያቆቦ ያላከናወነ
• የመንገድ ችግር ከመፍታት አንጻር ፡- ቆቦ 2 እና ጉባላፍቶ
1 መፍታት ችለዋል፡፡
ከማእድን ሀብት አንፃር
• የስራ እድል ከመፍጠር አንጻር፡-
ላስታ፣ሀብሩ ናራያቆቦ የተሻለ አፈጻጸም ሲኖራቸዉ
ጉባላፍቶ፣አንጎት፣ጋዞና ቆቦ መካከለኛ አፈጻጸም ሲኖራቸዉ
ላልይበላ፣ወልድያ፣ዋድላናመቄት ዝቅተኛ አፈጻጸም አላቸዉ፡፡
• አድስኢንተርፕራይዝ ከማደራጀት ፡-
ሀብሩ፣ላስታ፣ወልድያ፣ጋዞ፣መቄት የተሻሉሲሆኑ ፣ራያቆቦ
መካከለኛ
ላልይበላ፣ጉባላፍቶ፣አንጎት፣ዋድላና ቆቦ ዝቅተኛ አፈጻጸም
አላቸዉ፡፡
• ገቢ ከመሰብሰብ አንጻር፡-
ሀብሩ፣ ላልይበላ እና ራያቆቦ የተሻሉ ናቸዉ
ላስታ፣ወልድያ፣ጉባላፍቶ፣አንጎትናመቄት መካከለኛ
ሲሆኑ ጋዞ፣ዋድላና ቆቦ ዝቅተኛ አፈጻጸም አላቸዉ፡፡
• ሁለትዓመትየሞላቸውፈቃድመሰረዝአንጻር
ሀብሩ፣አንጎት፣ወልድያ፣ዋድላ፣መቄትናራያቆቦ የተሻሉ
ላልይበላ፣ላስታና ቆቦ መካከለኛ አፈጻጸም ሲሆን
ጉባላፍቶ ዝቅተኛ አፈጻጸም ነዉ ያላቸዉ፡፡
ተ/ቁ የተቀዋሙ ስም በገንዘብ በአይነት በጠቅላላ ወረዳ
ገንዘብ
1 ወልድያ ባለሃብቶች 187500 70000 257500 ወልድያ
2 ላልይበላ ባለሃብቶች 257000 32530 289530 ላልይበላ
3 መቄት 10000 7000(አንድ የሙቀት 17000 መቄት
መለኪያ
4 ዋድላ 3000 12000 15000 ዋድላ
5 ሀብሩ 5000 2000 7000 ሀብሩ
6 ራያቆቦ ባለሃብቶች 77000 0 77000 ራያቆቦ
7 ቆቦ ከተማ 61160 45000(20ኩ/ልዱቄ 106160 ቆቦ
ት)
8 መርሳ መረጃዉ መረጃዉ አልመጣም መረጃዉ
አልመጣም አልመጣም
9 ጉባላፍቶ መረጃዉ መረጃዉ አልመጣም መረጃዉ
አልመጣም አልመጣም

ድም 699,890

የሪፖርት ጥራትን በተመለከተ
 ወልድያ ከተማ
ተግባራት በረፖርት በመስክ ልዩነት
የተላከ የተገኘ
አምራች ኢንዱስትሪዎችን ከዩኒቨርሲቲ ጋር ማስተሳሰር 13 1 12
አምራች ኢንዱስትሪዎችን የኢንተርፕርነርሽፕ አቅም ግንባታ 42 41 1
ተጠቃሚ ማድረግ
አምራች ኢንዱስትሪዎችን የሊዝ ፋይናንስ ተጠቃሚ ማድረግ 1 4 3
አምራች ኢንዱስትሪዎችን የስራ ማስኬጃ ተጠቃሚ ማድረግ 2 0 2

ወደማምረት ያልገቡ አምራች ኢንዱስትሪዎችን የሊዝ ፋይናንስ 1 3 2


ተጠቃሚ የሆኑ
ወደማምረት ያልገቡ አምራች ኢንዱስትሪዎችን የስራ ማስኬጃ 1 5 4
ተጠቃሚ የሆኑ
ራያ ቆቦ
ተግባራት በረፖርት በመስክ ልዩነት
የተላከ የተገኘ

በአምራችናሌሎች ዘርፎች የተመለመሉ 17 18 1


ፕሮጀክቶች

አምራች ኢንዱስትሪዎችን የቴክኒካል አቅም 17 18 1


ግንባታ ተጠቃሚ ማድረግ

አምራች ኢንዱስትሪዎችን የኢንተርፕርነርሽፕ 17 18 1


አቅም ግንባታ ተጠቃሚ ማድረግ

አምራች ኢንዱስትሪዎችን የቴክኖሎጂ አቅም 0 2 2


ግንባታ ተጠቃሚ ማድረግ
ቆቦ ከተማ
ተግባራት በረፖርት በመስክ የተገኘ ልዩነት
የተላከ

አምራች ኢንዱስትሪዎችን ከዩኒቨርሲቲ ጋር 5 7 2


ማስተሳሰር

አምራች ኢንዱስትሪዎችን ከቴ/ሙ/ኮ ጋር 10 8 2


ማስተሳሰር

አምራች ኢንዱስትሪዎችን የኢንተርፕርነርሽፕ 9 7 2


አቅም ግንባታ ተጠቃሚ ማድረግ
ሀብሩ
ልዩነት በረፖርት የተላከ በመስክ የተገኘ ልዩነት

አምራች ኢንዱስትሪዎችን 6 4 2
የቴክኒካል አቅም ግንባታ
ተጠቃሚ ማድረግ
ላሊበላ
ተግባራት በረፖርት በመስክ የተገኘ ልዩነት
የተላከ

ተገምግመዉ ያለፉ አምራች 0 2 2


ኢንዱስትሪ ፕሮጀክቶች

ተገምግመዉ ያለፉ ከአምራች 0 32 32


ኢንዱስትሪ ዉጭ ያሉ ፕሮጀክቶች

መሬት ያገኙ ከአምራች 0 32 32


ኢንዱስትሪ ዉጭ ያሉ ፕሮጀክቶች
መቄት
ተግባራት በሪፖርት በመስክ የተሰጠ ልዩነት
የተላከዉ መረጃ

ተገምግመዉ ያለፉ አምራች 0 11 11


ኢንዱስትሪዎች

ተገምግመዉ ያለፉ አምራች 0 9 9


ኢንዱስትሪ ዉጭ

የስራ ማስኬጃ ብድር ተጠቃሚ 0 1 1


የሆኑ አምራች ኢንዱስትሪዎች
ዋድላ
ተግባራት በመስክ በሪፖርት ልዩነት

በአምራች ኢንዱስትሪናሌሎች ዘርፎች ላይ 7 5 2


ፕሮጀክቶችን መመልመል
በሶሻል ሚድያ የተለያዩ ምህ/ሰብን ግንዛቤ 94 70 24
መፍጠር
ተገምግመዉ ያለፉ ከአምራሰች ኢንዱስትሪ 3 5 2
ዉጭ ፕሮጀክቶች
ከአምራሰች ኢንዱስትሪ ዉጭ ፕሮጀክቶች 2 0 2
ቅድመ ማምረት ላይ ያሉትን ወደ ግንባታ
ማስወገባት
ጉባላፍቶ
ተግባራት በመስክ በሪፖርት

ሶሻል ሚድያ የተለያዩ ማህበረሰቦችን 170 172


ሰለአከባቢዉ ምቹሁኔታዎችናጸጋዎች
ማስተዋወቅ

አምራች ኢንዱስትሪዎችን ከዩኒቨርስቲ ጋር 0 1


ማስተሳሰር

አምራች ኢንዱስትሪዎችንከቴክኒክና ሙያ 11 10
ጋር ማስተሳሰር
ተቋማቱ ያነሷቸው ከአቅም በላይ የሆኑ ችግሮች

• የከተማ ቦታ ለልማት ሲፈለግ ባለይዞታው አቅም ኖሮት


ማልማት ቢፈልግ በግል ቦታው ላይ እንዲያለማ ለማድረግ
ዝርዝር የአፈጻጸም መመሪያና ደንብ ቸግሮናል የሚል
ነው /ላልይበላ
• የተገመገሙና ያለፉ የኢንዱስትሪ ፕሮጀክቶች መሬት
እንዲያገኙ ከማድረግ አንፃር ከከተማልማትና ከመዘጋጃ
በኩል አዲስ የተሳለጠ አሰራር ቢኖር፣/መቄት፣ዋድላ
• በእርሻ ኢንቨስትመንት የሚሰማሩ ባለሃብቶች ፕሮፖዛልን
መገምገም አለማቻል እና ተግባሩ ለገጠር መሬት የተሰጠ
መሆኑ፣ /በሁሉም ወረዳ
• ለፕሮጀክቶቸ የሚሰጠዉ ቦታ መሰረተ ልማት
ያልተሟላበት በመሆኑ ስራቸዉን እያስተጓጎለባቸዉ
መሆኑ /ላልይበላ
• በተለይ ቀደም ብሎ ተቋሙ ሲቋቋም እንደ ሌሎች የዞኑ
ከተሞች የኢንዱስትሪ መንደር ቦታ ያልተካለለለት
በመሆኑ የቦታ ካሳ ክፍያ ጉዳይ ከከተማዉ አቅም በላይ
መሆኑ/፣መርሳ
• መብራት ጋር በተያያዘ በተለይ የወልዲያ ቅርንጫፍ
አስቸጋሪ ሆኖብናል/ላልይበላ
• የልማት ባንክ የብድር ፖሊሲ የአካባቢውን ጸጋ
መሰረትያላደረገና ችግር ፈች አለመሆኑ (ለሆቴል
ቱሪዝሙ ዘርፍ ትኩረት ያልሰጠ መሆኑ፣በግብርናዉም
ይሁን በኢንዱስትሪ ቢሮክራሲ የበዛበት መሆኑ)/ሁሉም
ከተማናወረዳ ላይ
• ከቴክኒክና ሙያ የጨ/ጨ እና ቆዳ ኢንዱስትሪ መምህር
ባለመኖሩ የኤክስቴንሽን ድጋፍ አለማግኝታቸዉ ነገር ግን
በተደጋጋሚ እንዲቀጠር ቢጠይኩም ለ 1 ኢንዱስትሪ
መምህር እንደማይቀጠር የኤክስቴንሽን ድኑ ነግሮአቸዋል
• የኤክስቴንሽን ድጋፉን በተመለከተ የቴክኒክ መምህራኖች
በበሽታዉ ምክንያት እነዳቆሙ ኤክስቴንሽን ድኑ
እንድደግፉ ቢነግራቸዉም እስካሁን ወደ ስራ
አለመግባታቸዉ እና ከአቅማችን በላይ መሆኑ
• ከጥቃቅን ወደ አነስተኛ የሚሸጋገሩ ኢንዱስትሪዎች
አለመኖሩ እና ፍላጎት በኢንተርፕራይዞቹ በኩል
አለመኖር፣/መቄት
• ዩኒቨርሲቲዉ ከወረዳዉ በርቀት ላይ በመሆኑ ለትስስር
ተቸግረናል፣/ዋድላ
• ወልድያ የኳሪሳይ ከሶስተገኛ ወገን የፀዳ /ነፃ/ የሆነ ቦታ
መከለል አለመቻሉ፡፡ /ወልድያ
• የላስቴ-ገራዶ ቦታ ባለቤትነት ጉዳይ/ ባለቤቱ ወልድያ
ወይንስ ጉባላፍቶ መሆኑ መታወቅ አለበት/ወልድያ
• የየጁ ማር ጉዳይ መፍትሄ ማግኘት አልቻለም፡፡ ማር
እያመረተ አይደለም፡፡/ወልድያ
• የገሊላ ቆርቆሮ ፋብሪካ ወደስራ ሊገባ አልቻለም፡፡ ወደስራ
ካልገባ መቀማት አለበት፡፡ /ወልድያ
• ጀምበር ዩኒዬን ከታለመለት አላማ ዉጭ እዬዋለ ነዉ፡፡
የማዳበሪያ ማከማቻ መሆኑ፡፡/ወልድያ
• የተስፋዬ ስ/ለአብ ኦክስጂን ፋብሪካ ብድር አወሳሰድ ጉዳይ
ህጋዊነቱ አሳሳቢ ስለሆነ የመምሪዉ የቅርብ ክትትል
የሚያስፈልገዉ መሆኑ፡፡ /ወልድያ
• ለኢንቨስትመንት እድገት የሌሎች ሴክተሮች እና የእኛ
መ.ቤት የጋራ የሆነ የህግ ወሰን ሊበጅለት እና ተጠያቂነት
እንድኖር ማድረግ ቢቻል/መርሳ
• የአጋር አካላት የምክከር መድረክ ዞናዊ
ቢደረግ፣መቄትናዋድላ
• በወረዳችን የተሻሉ ባለሀብቶች ባለመኖሩ ዞንና ክልሉ
በጥምረት የሀብት ፀጋዎቻችንንቢያስተዋውቁልን፣መቄት
• በወረዳዉ ከፍተኛ የሆነ የጂፕሰም ክምችት ሰለሚገኝ
ጥናት ቢደረግልን፣/ዋድላ
• ሙያዊ ስልጠና ለአመራሩና ሙያተኛዉ ተመቻችቶ
ቢሰጠን (ሁሉም ወረዳናከተማ)
• ሙያተኛዉ ፕሮጀክቶችን ተንቀሳቅሶ ለመደገፍናክትትል
ለማድረግ ተሸከርካሪ አለመኖሩ፣ (ሁሉም ወረዳናከተማ)
ከ መእድን ሀብት አንጻር
• ከኦዲት ጋር የተያያዘ ሆኖ ደረሰኝ ለማህበራት በነሱ በኩል ይታደ
ልና ኦዲት ሳይደረግ ተሰብስቦ ስቶር ውስጥ ይቀመጣል፡፡አሁን
ከስቶርም በንብረት ክፍሎች አውጡ እየተባሉ እንደሆነ /ላስታ
• በወረዳዉ የማእድን ጉዳይ ባለቤት ማጣቱ /ጋዞ ወረዳ
• የማዕድን ግብረ ሀይል ከዞን በኩል ቢጠናከርናአቅጣጫ በአመራሩ
በኩል ቢሰጥ /ዋድላ
• ሌላዉ የአመራር አካል የማእድን ስራዉን የመደገፍ ጉዳይ
ይመለከተኛል ብሎ እየሰራ አለመሆኑ /በተለይ አስተዳዳሪዉ /፤
ጋዞ፣ዋድላ
• ፖሊስ የማድን ጉዳይ ላይ እጄን አላስገባም የሚል አቋም መያዙ፤
/ጋዞ
• የድጋፍ እጥረት በተላይ ላስታ ማዕድን ሀብት ላይ ሌላ ተቋም ላይ
ጥገኝነት በሚመስል ሁኔታ ላይ ስላለ በበጀትም ሆነ በሌሎች
ድጋፎች ትኩረት ያልተሰጠው መሆኑን እንዲሁም በዞንም በኩል
በበጀት አመቱ ውስጥ እስካሁን የሙያ ድጋፍ አለመደረጉ ተነስቷል
ከሰዉ ሀይል አደረጃጀት አንጻር

• የስራ መደቦች በሰው ሃይል አለመሞላት (ላስታ፣ላልይበላናመርሳ)


• የመዋእር ደረጃ ማነስ ለሰራተኛ መልቀቅ ምክንያት እየሆነ ነው የሚለው
በሁለቱም ቦታዎች የተነሳ ሲሆን በተለይ ላስታ አብዛኛው በማእድን ስራ
የሚሰራው ገጠር ላይ ሲሆን ደረጃው ግን ከተማላይ የታሻለ መሆኑ ጥናቱ
በትክክል ስራን ያገናዘበ አይደለም ሲሉ በመረጃ ጭምር አስደግፈው
አቅርበዋል/ላስታ፣ ላልይበላ
• ቢሮዉ/ተቋሙ ለባለሙያዎች የትምህርት እድል እየሰጠ አለመሆኑ፣
(ሁሉም ወረዳናከተማ)
• የሙያተኛዉ የጥቅማጥቅም፡- ለተቋሙ የስራ መደቦች በጄኤጅ የተሰጠዉ
ደረጃ አናሳ መሆኑ የፈ/ም/መረጃ ባለሙያ፣የእ/ዝ/ክ/ግ ባለሙያ ደረጃ 11
መሆኑ እና ሌሎችም ዘርፎች ቢሆንም ተቋሙን መሠረት ያላደረገ ደረጃ
መሰጠቱ፣የመህንድስና የስራ መደቦች የጄኤጅ ጥናቱ አሁን ላይ በደረጃ 9
ኢንዲሰጣቸዉ መደረጉ፣የሙያ አበል የሚከፈለዉ ቀደም ሲል በተጠናዉ
መሰረት መሆኑ እና ጊዜዉን ያላገናዘብ መሆኑ፣ (ሁሉም ወረዳናከተማ)
• የተቋሙ የስራ መደቦች በ ሌሎች ተቋም መደቦች ላይ የስራ
ልምዱ አለመያዙ፣(ሁሉም ወረዳናከተማ)
• የኢን/ት ፈ/ም/መረጃ የስራ ልምድ ለመዕድን ፈቃድ የስራ
ልምዱ አለመያዙ እንዲሁም ሌሎችም የስራ መደቦች
ከሌሎች ተቋም የስራ መደቦች ላይ የስራ ልምዱ አለመያዙ፣
(ሁሉም ወረዳናከተማ)
• የሲቪል ምህንድስና የስራ መደብ በጄኤጅ የተሠጠዉ ደረጃ
ዝተኛ መሆኑ፣በሁሉም ወረዳናከተማ
• የኢንዱስትሪ ልማት ቡድን መሪ የስራ መደብ ስምንት አመት
የስራ ልምድ ሰለሚጠይቅ የሚያሟላዉ ሰዉ አለመገኘቱ
፣/ዋድላ
• የጽ/ቢ/አስ/ር የስራ መደብ መለያ ቁጥር አለመኖሩ እና ይህም
ለቅጥር የተቸገርን መሆኑ፣/ዋድላ
ኢንዱስትሪ ልማት ለህዳሴአችን!

You might also like