You are on page 1of 19

መግቢያ

መንግስት የወጣቶችን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንዲሁም ፖለቲካዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የፖሊሲ


ማዕቀፎችን በማዘጋጀት ወደስራ መግባቱ ይታወቃል ፡፡
በዚህም በርካታ ወጣቶች በስፖርት እና በወጣት ዘርፍ በተለያዩ የስራ እድሎች ተጠቃሚ እየሆኑ እንደመጡ
ግልፅ ነው በመሆኑም መንግስት የወጣቶችን መሰረታዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነት ይበልጥ ለማጠናከር በበጀት
ዓመቱ የወጣቶችና ስፖርት መምሪያ ራሱን ችሎ የተቋቋመ ከመሆኑ ጋር በተያያዘ በወጣትና በስፖርት ዘርፍ
የተለያዩ እንቅስቃሴዎችን በማድረግ በከተማችን ውስጥ ወጣቶች ራሳቸውን ካልባሌ ቦታ በማራቅ በዘርፉ
ተጠቃሚ እንዲሆኑ ስራዎች እየተሰሩ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ በ 2015 የ 90 ዕቅድ በማቀድም በወጣትና ስፖርት
ዘርፍ የተከናወኑ የ 90 ቀናት ተግባራትና አፈፃፀማቸውንእንደሚከተለው ሪፖርቱን ማዘጋጀት ተችሏል፡፡

1. የወጣቶች እና ስፖርት መምሪያ ተልዕኮ፣ ራዕይ፣ እሴቶችና ስልጣንና ተግባር

ተልዕኮ
የወጣቶችን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ምቹ ሁኔታ
በመፍጠርና ህዝባዊ መሰረት ያለዉ ስፖርትን በማስፋፋት የዜጐችን አካላዊና አዕምሮአዊ ብቃት
በመገንባት የአገራችንን ህዳሴ ማረጋገጥ፣

ራዕይ፡-

በ 2 ዐ 22 ሁለንተናዊ ስብዕናው የተገነባ፣ዴሞክራሲያዊ አመለካከትና መልካም ስነ-ምግባርን


የተላበሰ፤ስራ ወዳድና የተደራጀ ወጣት፤በስፖርት አካላዊና አእምሮአዊ ብቃቱ የዳበረ ህብረተሰብ
ተፈጥሮ ማየት፡፡

እሴቶች፡-

 ግልፅነት፣ ተጠያቂነት፣ ፍትሀዊነት፣ አሳታፊነትና ውጤታማ አሰራር እንከተላለን፡፡


 ምቹና ሰራተኛው የሚተማመንበት ተመራጭ ተቋም እንፈጥራለን፡፡
 በማያቋርጥ የለውጥ ሂደት ውስጥ የለዉጥ ሀይል እንሆናለን፡፡
 ከኪራይ ሰብሳቢነት አመለካከትና ድርጊት የጸዳ አገልጋይ እንሆናለን፡፡
 በዕውቀትና ችሎታ መምራትና መስራትን ባህላችን እናደርጋለን፡፡
 ቅንጅታዊ አሰራርን የተቋማችን መገለጫ እናደርጋለን፡፡
 ለድህነት ቅነሳ ትግሉ አጋዥ በመሆን በጽናት እንሰራለን፡፡
 የህዝባችንን እርካታ ለማረጋገጥ ጊዜ ሳይገድበን ተግተን እንሰራለን፡፡

የመምሪያው ተግባርና ኃላፊነት፡-

1. ወጣቶችን በተመለከተ የወጡ አገር አቀፍ ፖሊሲዎች፣ ፖኬጆዎችና ስትራቴጅዎች በአግባቡ

ተቀርፃው በከተማችን ውስጥ እንዲፈፀሙ ይሰራል፣ ይከታተላል፣ ያስተባብራል፣ ይቆጣጠራል፤

2. ወጣቶችን ማዕከል አድርገው የሚሰሩ የተለያዩ አካላት የተግባር ዕቅድና አፈፃፀም ይከታተላል፣

ይቆጣጠራል፣ ቅንጅታዊ አሰራር እንዲኖራቸው ያስተባብራል፤

3. የከተማችን ወጣቶች በነፃ ፍላጐታቸው ተደራጅተው በከተማችን፣በክልሉና በሀገሪቱ የዲሞክራሲ

ስርዓት ግንባታ፣ መልካም አስተዳደርና የልማት እንቅስቃሴዎች ውስጥ በሙሉ አቅም እንዲሳተፋና

ተጠቃሚዎች እንዲሆኑ ሁለንተናዊ ድጋፍ ያደርጋል፣ በየተቋቋሙበት አግባብ ተግባራቸውን

እየተወጡ ስለመሆኑም በቅርብ ይከታተላል፤


4. የከተማችን ወጣቶች የክልሉንና የአገሪቱን ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ባህልና ታሪክ እንዲያውቁ

የሚያስችሉ የወጣቶች የንቅናቄና የተሳትፎ መድረኮች እንዲዘጋጁ ያደርጋል፣ ሥራውን በበላይነት

ያስተባብራል፤

5. የከተማችንን ወጣት-ነክ መሠረታዊ መረጃዎች ያሰባስባል፣ ያደራጃል፣ ለሚመለከታቸው አካላት

ያሠራጫል፣ ወጣት ተኮር የጥናትና ምርምር ሥራዎች እንዲካሄዱ ያደርጋል፤

6. ስፖርትን በተመለከተ የወጡ አገር አቀፍ ፖሊሲዎችና ስትራቴጅዎች በአግባቡ ሠርፀው በከተማችን

ውስጥ እንዲተገበሩ ይሠራል፣ ይከታተላል፣ ያስተባብራል፣ይቆጣጠራል፤

7. የከተማችንን ስፖርት እድገት እውን የሚያደርጉ ረቂቅ ህጐችንና ደንቦችን በተመለከተ

ተግባራዊነታቸውን ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፤

8. በከተማችንን ውስጥ የተለያዩ ስፖርቶች ሊስፋፉ የሚችሉባቸውን አካባቢዎች ወይም ለስፖርቱ

እድገት የሚውሉትን የተፈጥሮ ጸጋዎች በመለየት በልዩ ሁኔታ የስፖርት ፕሮጀክቶችንና ተቋማትን

ያቋቁማል፣ ተገቢውን ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፤

9. በከተማው ውስጥ ለሚገነቡት የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎችና የስልጠና ማዕከላት ስታዳርድ

ያዘጋጃል፣ በየደረጃው እንዲገነቡና አገልግሎት እንዲሰጥ ያደርጋል፣ የህግ ከለላ እንዲኖራቸው ድጋፍ

ይሰጣል፡፡

10. የስፖርት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ሠጭ ወጣቶችን በስፋት በማደራጀትና በማቋቋም ለዘርፋ እድገት

ከፍተኛ አስተዋጾኦ እንዲያበረክቱ ያደርጋል፤

11. ህብረተሰብ አቀፍ የስፖርት ተሣትፎ ኘሮግራም ወይም ፖኬጅ በማዘጋጀት ማህበረሰቡ በሚኖርበት፣

በሚሠራበትም ሆነ በሚማርበት አካባቢ በስፖርታዊ እንቅስቃሴ ተሣታፊና ተጠቃሚ እንዲሆን

ያደርጋል፤

12. የተለያዩ የገቢ ማሰባሰቢያ ስልቶችን በመጠቀም የስፖርት ገቢዎችን ያሰባስባል፣ ለታለመላቸው

ዓላማ ያውላል፣ የስፖርት ማህበራት የሚሰበስቡት ገቢ በዓላማቸው ማስፈፀሚያ ብቻ መዋሉን

ለማረጋገጥ ሂሳባቸውን ይመረምራል፣ ይቆጣጠራል፤


13. በከተማው ውስጥ በስፖርት ኢንቨስትመንት ለሚሠማሩ ባለሃብቶች ስታንዳርድ ያዘጋጃል፣

በስታንዳርዱ መሠረት የሙያ ፈቃድ ይሰጣል፣ ይቆጣጠራል፤

14. አግባብ ካለው አካል ጋር በመመካከር በወጣት ማዕከላት፣ በታላላቅ ሆቴሎች፣ ሪል-ስቴቶች፣

ሆስፒታሎች፣ ትምህርት ቤቶችና በመሣሠሉት ሌሎች አካባቢዎች የአካል ብቃት እንቅስቃሴ

መሥሪያ ቦታዎች ተካተው መሥራታቸውን ይከታተላ ድጋፍ ይሰጣል፤

15. በከተማው ውስጥ በየደረጃው የስፖርት ም/ቤቶች እንዲቋቋሙና እንዲጠናከሩ ያደርጋል፤

16. የከተማውን ስፖርታዊ ውድድሮች ስታንዳርድ ያዘጋጃል፣ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር

ውድድሮችን ያካሂዳል፣ ውድድር እንዲያዘጋጁም ተገቢውን ፈቃድ ይሰጣል፤

17. ከከተማውን ብዙሀን መገናኛ ኤጀንሲና ሌሎች የሚዲያ ተቋማት ጋር በመተባበር ለህብረተሰቡ

ጠቃሚ የሆኑ የአካል ብቃት እንቅስቃሴና የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርቶች በሬዲዮም ሆነ

በቴሌቪዥን እንዲተላለፋ በቅርብ ይሰራል፤

ከዚህ መሰረታዊ የተቋሙ ሃላፊነት በመነሳት በ 2015 በጀት ዓመት በ 90 ቀናት ውስጥ ከታቀዱ

ተግባራት እንፃር በስፖርትና ወጣት ዘርፍ የተከናወኑ ዋና ዋና ስራዎችን በተመለከተ በዝርዝር

ለማቅረብ ተሞክሯል

የሰዉ ሃይል ስምሪትን በተመለከተ

 በከተማው ውስጥ ያሉ ቋሚ ሠራተኞች ወ 8 ሴ 6 ድ 12

በትምህርት ዝግጅት

• ዲፕሎማ ቋሚ ወ 1 ሴ 1 ድ 2

• ዲግሪ ቋሚ ወ 5 ሴ 5 ድ 10

• ማስተር ቋሚ ወ 2 ሴ …… ድ 2

 ቋሚ ሰራተኛ ወ 8 ሴ 6 ድ 12

ጠቅላላ ድምር ወ 8 ሴ 6 ድ 12 ሲሆን በመምሪያ ደረጃ የሚጠበቅ የሰው ሃይል 18 ነበር 6 የሰው

ሃይል አልተሟላም፡፡ በአለው የሰው ሃይልም ቢሆን የተሰሩ ተግባራትን በተመለከተ


1. ከስፖርት ዘርፍ አንፃር የተከናወኑ ተግባራት

 በከተማችን ሁሉንም ቀበሌዎች ያማከሉ 10 ማዘውተሪያ ስፍራዎች ህጋዊነትን ለማረጋገጥ


ከከተማ መሰረተ ልማት መምሪያ ጋር በጋራ በመሆን ቦታዎችን በመስክ የመለየትና መረጃ
የመሰብሰብ ስራ በመስራት ከእነዚህ ውስጥ በአዲሱ መዋቅራዊ ፕላኑ የማዘውተሪያ ቦታ
ያልሆኑትን የዞኒግ ለውጥ እንዲደረግባቸው በከንቲባ ኮሚቴ በማስወሰን ለፕላን ኢንስቲትዩት
የማቅረብ ስራ መስራት መቻሉ
 21 የስፖ/ፌደሬሽን የማጠናከር ስራ ተሰርቷል
 የትንሿን ስታዲየም የቅርጫት ኳስ ፋሲሊቲ ለማሟላት/ጥገና ለማካሄድ በጎጃም ደ/ማርቆስ የስፖርት
ማህበር አማካኝነት ከ 40,000/አርባ ሺህ ብር/ በላይ የማሰብሰብ ስራ መስራት/ የተቻለ ሲሆን
 ከዚህ በተጨማሪ በቀጣይ ይህን ሁለገብ የስፖርት ማዘወተሪያ ቦታ ሙሉ በሙሉ ጥገና እንዲደረግለት
ከቤተ መንግስት የጥገና ስራ ጋር አብሮ እንዲለማ አመራሩ ለመወሰን ችሏል
 ትልቁ ስታዲየም ከሚሰጠው አገልግሎትና ከግንባታ ቆይታው ጋር በማገናዘብ መለስተኛ ግንባታ
በ UIINDP እንዲያዝ ማድረግ ተችሏል፡፡
 ሌላው በቀድሞ የስፖርት ቤተሰቦች የፉትሳል ውድድር በአዋቂዎች 8 ያህል ቡድን በስራቸው 120
ወንድ ያህል ተሳታፊዎችን በመያዝ ውድድሩ ተጀምሮ በደማቅ ፕሮግራም ተፈፅሟል ፡፡
 የክረምት የታዳጊ ህፃናት ከ 13 ዓመት በታች 7 ያህል እግር ኳስ ቡድን ከ 15 ዓመት በታች 8 ያህል
ቡድን በድምሩ 15 ቡድኖችና በስራቸው 405 ተሳታፊዎች ውድድሩን በማካሄድ ፍፃሜ እንዲያገኝ
ተደርጓል፡፡
 በክልል ደረጃ በተካሄደው የታዳጊዎች የፕሮጀክት ምዘና ውድድር ከተማችን -15 ጅምናስቲክ፣ በ-17
ወ/ቴኳንዶና፣ ፓራ ኦሎምፒክ ወ 20 ሴ 11 ድ 31 ያህል ተሳታፊ በማሳተፍ 6 ወርቅ፣ 7 ብርና 16 ነሐስ
ማምጣት ተችሏል፡፡
 በከተማችን የአካል ብቃት እንቅስቃሴን በንቅናቄ ለማስጀመር ይቻል ዘንድ ሁሉንም የቴኳንዶ እና
ክብደት ማንሳት አሰልጣኞችን የማሰባሰብ እና የአሰልጣኖች ስልጠና እንዲሰጡ የተደረገ ሲሆን በዚህ
ስልጠና የተሳተፉ አሰልጣኞች ወ 48 ሴ 5 ድ 53 መሳተፍ ችለዋል፡፡
 ስልጠናውን መነሻ በማድረግም በ 01/12/2014 5000 በላይ ያህል የህ/ሰብ ክፍል የተሳተፉበት የአካል
ብቃት እንቅስቃሴ ማስጀመር ማስጀመር ተችሏል፡፡
 የሃብት አሰብሰብ ስራን በተመለከተ ከኮንቲነር ኪራይ 107604 ያህል ብር ተሰብስቧል
 ክልል ላይ ለተደረገ ለታዳጊ ወጣቶች የፕሮጀክት ምዘና ውድድር 145,700 ፣ ለክረምት ታዳጊዎች
የወጣቶች ውድድር ደግሞ 23,700 በድምሩ 169,400 ብር ወጪ ሆኗል
2. በወጣት ዘርፍ
 አደረጃጀቶችን ከማጠናከር አንፃር በወጣት ማህበር ዕቅድ ወ 662 ሴ 662 ድ 1325 ተይዞ ክንውን ወ
410 ሴ 276 ድ 686 አፈጻጸም 51.77% ነው፡፡በወጣት ሊግ ዕቅድ ወ 662 ሴ 662 ድ 1325 ክንውን ወ
736 ሴ 485 ድ 1221 የዚህ ወር አፈፃጸሙም 92.15%ይሆናል፡፡በተጨማሪም በ 4 ቱ ክ/ከተማ የወጣት
አደረጃጀቶች ስራ አስፈፃሚዎች በአዲስ ተመርጠው እዲዋቀሩ ተደርጓል፡፡
 ከኪነጥበባት / ከበጎ ፍቃድ ክበባትና ማህበራት አንፃር፡-ኪነጥበባት ክበባት ዕቅድ ወ-63 ሴ-63 ድ-126
ሲሆን አፈፃፀሙም 134%ነው፡፡
 በጎ ፍቃድ ማህበራት ዕቅድ ወ-132 ሴ 132 ድ-264 ተይዞ ክንውን ወ 379 ሴ 15 ድ-394 ሲሆን
አፈፃፀሙም 149% ይሆናል፡፡
 የስራ ዕድል የተፈጠረላቸው ኢንተርፕራይዝ አንፃር በተዘዋዋሪ ኢ/ዝ እቅድ 90 ክንውን 68
አፈፃፀሙም 75% ይሆናል፡፡ ከ 2014 ዓ/ም በፊት የተፈጠረ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ተዘዋዋሪ ብድር
ተጠቃሚ ዕቅድ ወ-894 ሴ-894 ድ-1788 ክንውን ወ-181 ሴ-66 ድ-277 ሲሆን አፈፃፀሙም 15.4%
ነው፡፡እነዚህ ተጠቃሚዎች የስልጠና የሙያ እና የቦታ ድጋፍ አግኝተዋል፡፡
 ከስራ ዕድል ፈጠራ አንፃር በቋሚ ዕቅድ ወ-715 ሴ-715 ድ-1430 ክንውን ወ-132 ሴ-287 ድ-419
አፈፃፀሙም 29.3% ይሆናል፡፡በጊዚያዊ ዕቅድ ወ-178 ሴ-178 ድ-356 ክንውን ወ-200 ሴ-431 ድ-631
አፈፃፀሙም 121% ይሆናል፡፡የብድር ስርጭትን በተመለከተ ከብድር አመላለስ ጋር በነበረው ክፍተት
ብድር አልተሰራጨም፡፡
 በስራ እድል ፈጠራ ግንዛቤ የተፈጠረላቸው እቅድ ወጣት ወ-1846 ሴ-1846 ድ-3692 ክንውን ወ-332
ሴ-332 ድ-664 አፈፃጸሙም 17.9% ይሆናል፡፡
 በብድር አመላለስና በቁጠባ አገልግሎት ግንዛቤ የተፈጠረላቸው እቅድ ወጣት ወ-1846 ሴ-1846 ድ-
3692 ክንውን ወ-332 ሴ-332 ድ-664 አፈፃጸሙም 17.9% ይሆናል፡፡
 በ HIV AIDS ስነ-ተዋልዶ ግንዛቤ የተፈጠረላቸው እቅድ ወጣት ወ-1870 ሴ-1870 ድ-3740 ክንውን
ወ-125 ሴ-271 ድ-396 አፈፃጸሙም 10.5% ይሆናል፡፡
 በአሉታዊ መጤ ልምዶች አደንዛዥ እፆዎች ግንዛቤ የተፈጠረላቸው ወጣት ዕቅድ ወ-1870 ሴ-1870
ድ-3740 ክንውን ወ-105 ሴ-78 ድ-183 አፈፃጸሙም 4.8% ይሆናል፡፡
በመደራጀት ጥቅምና አስፈላጊነት ግንዛቤ የተፈጠረላቸው ወጣት ዕቅድ ወ-2244 ሴ-2244 ድ-4488
ክንውን ወ-516 ሴ-164 ድ-680 አፈፃጸሙም 15.15% ይሆናል፡፡ በ 4 ቱም ክ/ከተማ የንቅናቄ መድረክ
ኮንፈረስ ተካሂዷል፡፡
 ኮረና መከላከል ለወጣቶች በሰፈር ግንዛቤ መፍጠር ወጣት ዕቅድ ወ- ሴ- ድ- ክንውን ወ-314 ሴ-149
ድ-463 ነው፡፡ከጤና ባለሙያዎች ጋር ቤት ለቤት የግንዛቤ ፈጠራ ስራ ተሰርቷል፡፡
 የአለም የወጣቶች ቀን ለማክበር የተሳታፊ ቁጥር እቅድ ወ 1500 ሴ 1500 ድ 3000 ክንውን ወ 1231
ሴ 1063 ድ 2294 አፈፃፀም 76.4%

በክረምት በጎ ፈቃድ የተከናወኑ ተግባራት


 የክረምት በጐ ፈቃድ እቅድ ወ 16283 ሴ 16283 ድ 32566 ሲሆን ክንውን ወ 14995 ሴ 17012 ድ
32007 አፈፃፀሙ 98.2% ተመዝግቦ መሳተፍ ተችሏል በዚህም በተለያዩ የስራ መስክ ወጣቶች
ተሳታፊ መሆን ችለዋል

የግብርና ስራን በተመለከተ

 የአረንጓዴ አሻራን እውን ለማድረግ በከተማችን ለ 4 ኛ ዙር የተካሄደው የችግኝን ተከላ በተመለከተ


ከችግኝ ማፍላት ጀምሮ እስከ ተከላ ኘሮግራሙ ድረስ ባለድርሻ አካላት በመናበብ ተግባሩን ለመፈፀም
የተቻለ ሲሆን
 በበጀት ዓመት እንደከተማ በበጐ ፈቃድ ችግኝ ለመትከል ጉድጓድ መቆፈር ተችሏል፡፡
 በዚህም የተሳተፉ ወጣቶች ወ 4077 ሴ 3887 ድ 7964 ሲሆን በገንዘብ ሲተመን 2,787,400 ብር
ሲሆን ችግኝ ለመትከል የተያዘው እቅድ 350,000 ችግኝ ነው፡፡ ይህ ችግኝ የሸፈነው ቦታ ስፋትን
በተመለከተ 13.83 ሄክታር ሲሆን የተለያየ አገር በቀል ችግኞችን በማዘጋጀት በተቋማት፣ በት/ቤቶች
፣በተለያዩ ድርጅቶች ፣የኢንዱስትሪ መንደሮች ፣በደሴቶች ፣በግለሰብ ቦታዎች
 ተተክሏል በዚህም ይህን እቅድ ከማሳካት አንፃር ክንውኑ 323,829 ሲሆን አፈፃፀሙ 92.5% በዚህ
ስራ የተሳተፉ ወጣቶች ወ 6874 ሴ 5920 ድ 11920 በገንዘብ ሲተመን 4,172,000 ብር
 1.5 ሄክታር ችግኝ የተተከለበትን ቦታ እጥር ማጠር ተችሏል የተሳታፊ ቁጥርም ወ 45 ሴ 30 ድ 75
በገንዘብ ሲተመን ወደ 90,000 ብር በላይ ማዳን ተችሏል
 2 ሄክታር ለሚሸፍን ማሳ ለአቅመ ደካማዎች እገዛ ለማድረግ በተደረገው ተሳትፎ መሰረት ጤፍና
ስንዴ በመስመር በመዝራት የተሳተፉ ወጣቶች ወ 73 ሴ 15 ድ 88 በገንዘብ ሲተመን ወደ 25 ሿ 000

ከአረጋዉያን ድጋፍ አኳያ

 የአቅመ ደካማ ቤት በአዲስ ቤት መስራት እቅድ 11 ክንውን 17 አፈፃፀም 154.5 % ሲሆን ተግባር
የተሳተፉ ወጣቶች ወ 965 ሴ 1100 ድ 2065 በገንዘብ ሲተመን 4,146,720 ብር
 የአቅመ ደካማ ቤት ጥገና እቅድ 44 ክንውን 19 አፈፃፀሙ 43.1% በዚህ ተግባር የተሳተፉ ወጣቶች
ወ 495 ሴ 505 ድ 900 ሲሆን በገንዘብ ሲተመን 627,000 ብር
 በመንቆረር ክፍለ ከተማ ውስጥ በርካታ የድሃ ድሃ ቤት የሚያስፈልጋቸውን በመኖራቸው በዘላቂነት
ለማቋቋም 400 ቤት ለመገንባት የመሰራት ድንጋይ ተጥሏል ለዝቅተኛ የማህበረሰብ ክፍሎች ቤት
መስሪያ የሚሆን ባህር ዘፍ በመቁረጥ በማጓጓዝ የተሳተፉ ወጣቶች ወ 101 ሴ 36 ድ 137 ናቸው
በገንዘብ ሲተመን 6850 ዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ላሉ የማህበረሰብ ክፍሉ 3 በያጆ እንጨት በበጐ
ፈቃደኝነት ለማሰባሰብ ተችሏል ወ 32 ሴ- ድ 32 በገንዘብ ሲተመን 60,000
 የመኪና ትብብር ለእንጨት ማግጓዥ 9,000
 በጥሬ ገንዘብ በአጋርር አካላት የተገኘ 100,000
 ሚስማር 400 ቤት የሚያሰራ በገንዘብ ሲተመን 4,000,000
 100 ዚንጐ ቆርቆሮ በገንዘብ ሲተመን 50,000
 400 ቤት ለመስራት በአጠቃላይ በር ሲሰላ 4,225,850 ብር ተሰብስቧል፡፡
 ከ 400 ቤቶች መካከል ለመጀመሪያ ዙር 30 ቤቶች የግድግዳ ስራ ለማጠናቀቅ ተችሏል አሁን ባለው
ደረጃ የወጣ ወጭ በጥሬ ገንዘብ 98,000 የተሰበሰበና እተሰራ ሲሆን የበጎ ፈቃድ ጉልበትን ጨምሮ
በአጠቃላይ ከ 158000 ብር በላይ ወጭ ማዳን ተችሏል

ከሠላምና ደንነት ስራችን አንፃር

 በሰላም አስፈላጊነትና ጠቀሜታ ዙሪያ ግንዛቤ ከመፍጠር አንፃር የተሳተፉ ወ 394 ሴ 43 ድ 437
ወጣቶች ሲሆኑ
 በሌላ በኩል ፎርጅድ 24000 ብር እና የቴሌ ሽቦ በህገወጥ መንገድ ተቆርጦ ሊወሰድ ሲል ይዘው
ለህግ ያቀረቡ ወጣቶች ያሉ ሲሆን በዚህ ተግባር የተሳተፉ ወጣቶች ወ 22 ሴ ድ 22 በገንዘብ ሲተመን
52000
 እንደከተማ ፀጥታውን ለማስከበር ፀጉረ ልውጥን የመከታተልና መረጃ የመስጠት ስራን በተመለከተ
120 የሚደርሱ አካላትን በጥቆማ የተያዙ ከዚህም መካከል 4 ወጣቶችን ለህግ ያቀረቡ መሆናቸው ፡፡
 በከተማ የትራፊክ ፍሰትን ጤናማ በማድረግና የሚደርሰውን የአካልና የንብረት ውድመት ለመታደግ
ይቻል ዘንድ 32 ወጣቶች በሰላምና ፀጥታ እና ትራፊክ ፅ/ቤት በጋራ በመሆን ስልጠና ተሰጠው
ወጣቶች ስምሪት በመውሰድ በትራፊክ መብራቶች አካባቢና መስቀለኛ መንገዶች ላይ አንፀባራቂ
ልብስ በመልበስ ህብረተሰቡን ግንዛቤ በመስጠት የተሳተፉ ሲሆን በገንዘብ ሲተመን 86000 ብር ማዳን
ተችሏል
 በኮሚኒቲ ፖሊስ እንዲሳተፉ የከተማችንን ፀጥታና ሰላም ለማስከበር የተሳተፉ ወጣቶች ወ 125 ሴ
36 ድ 161 በገንዘብ ሲተመን 19670
ከትምህርት ስራችን አንፃር

 የማጠናከሪያ ትምህርት፡- የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ለመማር የተመዘገቡ ተማሪዎች ወ 230


ሴ 200 ድ 430 ለሁለተኛ ደረጃ የተመዘገቡ ተማሪዎች ብዛት ወ 335 ሴ 267 ድ 602 ሲሆን
 በአጠቃላይ ወ 565 ሴ 467 ድ 1032 ተማሪዎች ተመዝግበው ጰጉሜ መጨረሻ ድረስ የመማር
ማስተማር ሂደት ሲከናወን ቆይቷል በዚህ ተግባር የተሰማሩ በጎ ፈቃድ መምህራን ወ 26 ሴ 30 ድ 56
ሲሆኑ በተጨማሪ ደግሞ በጐ ፈቃድ ወጣቶቸም ለማስተማር በመመዝገብ የተሳተፉ ወ 15 ሴ 6 ድ
21 ናቸው ይህ ተግባር በገንዘብ ሲተመን 1,806,000 ብር መሸፈን ያስችላል ተብሎ ይታሰባል
 15 አጋዥ መጽሐፍ መሰብሰብ ተችሏ በብር ሲተመን ወደ 4200 ብር ሲሆን
 ከዚህ በተጨማሪ 1553 ደርዘን ደብተር ፣59 ፖኮ እስክርቢቶ ፣34 ፖኮ እርሳስ እና 34 ቦርሳ 34 ቱታ
34 ጫማ ተሰብስቧል በዚህ በኑሮ ዝቅተኛ የሆኑና የዘማች ቤተሰብ ልጆች ተጠቃሚ እንዲሆኑ
ለማድረግ የተቻለ ሲሆን ወ 239 ሴ 285 524 በገንዘብ ሲተመን 1,306,925
 ትምህርት ቤቶችን ምቹና ማራኪ ከማድረግ አንፃር
 3 የመማሪያ ክፍሎች በወጣትና በማህበረሰቡ በጎ አድራጊዎች ተሠርቷል የተሳተፉ ወጣቶች ወ 100
ሴ 51 ድ 151 ሲሆን በብር ሲተመን ወደ 53,000 ብር ማደን ተችሏል
 34 ወንበር ጥገና ተደርጓል በብር ሲተመን 33500
 በ 5 ት/ቤት 1894 ሜ የአጥር ጥገና ተደርጓል በብር ሲተመን 5600
 የ 8 ኛ ክፍል ተማሪዎች ፈተና ከተፈተኑ በኋላ 52 ዩኒፎርም 52 ላፒስ 52 መቅረጫ መሰብሰብ
ተችሏል፡፡
 የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት ለሚማሩ ተማሪዎች ወ 60 ሴ 63 ድ 123 ተማሪዎት የቁርስ ምገባ
ማካሄድ ተችሏል ፡፡በተገንዘብ ሲተመን 8200 ብር

ከጤና አጠባበቅ አንፃር

 ወጣቶች በደም ልገሳ ኘሮግራም እንዲሳተፉ በተፈጠረው ንቅናቄ መሠረት እቅድ 200 ዩኒት
ለመሰብሰብ ክንውን 280 ዩኒት መሰብሰብ የተቻለ ሲሆን አፈፃፀም 140% ነው፡፡ የተሳተፉ ወጣቶችና
ሴቶች ወ 192 ሴ 88 ድ 280 ከገንዘብ በላይ ህይወት አዳኝ በመሆኑ በብር አይገመትም
 በኤች አይቪ ኤድስ ግንዛቤ የመስጠት ስራ የተሰራ ሲሆን በዚህ ተግባር ላይ የተሳተፉ ወ 227 ሴ 2068
ድ 2295 ወደ ገንዘብ ሲተመን 1,65,812 ብር መሸፈን ተችሏል፡፡
 በጤና መምሪያ ደረጃ ባለሙያዎች የበጎ ፈቃድ አገልግሎትን ቤት ለቤት በመንቀሳቀስ ለመስራት
በተደረገው ንቅናቄ የተሳተፉ ባለሙያዎች ወ 50 ሴ 60 ድ 110 ሲሆን፤
 ቤት ለቤት በበጐ ፈቃድ አገልግሎት ሰጭ ባለሙያዎች የተሰጡ አገልግለቶች
 የጤና ትምህርት ግንዛቤ የተፈጠረላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ወ 5400 ሴ 7800 ድ 13200
 የስኳር ህምክና የተሠራላቸው ብዛት ወ 72 ሴ 62 ድ 134 ሲሆን ከዚህ ውስጥ ስኳር የጨመረባቸው ወ
14 ሴ 11 ድ 25 ቱ ሲሆኑ እነዚህ አካላትን በተመለከተ ሪፈር ወደ ሆስፒታል ለመላክ ተሞክሯል፡፡
 ሌላው የደም ግፊት የተሰራላቸው ወ 760 ሴ 690 ድ 1453 የደም ግፊት የጨመረባቸው ወ 28 ሴ 45
ድ 73 ቱ ሪፈር ወደ ሆስትፒታል ተልከዋል ፡፡
 የአይን ቆብ ህክምና ላይ 31 ሠዎች የተሰራላቸው 2 ሰዎች
 የስርዓተ ምግብ ልየታ የተሰራላቸው 8503
 ኤች አይቪ ኤድስ የተሰራላቸው 78 ፖዘቲቭ 3
 የማህፀን ጫፍ ካንሠር የተሰራላቸው 1211 የተጠረጠሩ 21 ህክምና እንዲያገኙ ማድረግ ተችሏል
 የጤና ተቋም 4000 ብር በማዋጣት ለጐዳና ልጆች አልባሳትን ሠጠዋል በአጠቃላይ በገንዘብ ሲተመን
ወደ 245,000 ብር ሊሆን ችሎል
 በአካ/ጥ/ጽዳትና ውበት ስራችን አንንር
 ለጤና ጠንቅ እና ለማህበራዊ ቀውስ እንቅፋት የሆኑ የመንገድ ላይ ቦዩችን በመለየት የማፋሰስ ስራ
የተሰራ ሲሆን በዚህም 35.05 ኪ.ሜ ለማፅዳት የተቻለ ሲሆን በተግባሩ የተሳተፉ ወጣቶች ወ 1836 ሴ
1822 ድ 3358 የሚሆን ወጣቶች ተሳትፈዋል በገንዘብ ሲተመን ወደ 963760 ብር በላይ ወጭ
መሸፈን ተችሏል
 ከወንጀልና መሰል ድርጊቶች ህብረተሰቡን ለመታደግና አካባቢን በማጽዳት እና ሳቢ ለማድረግ ይቻል
ዘንድ 11.6 ኪሜ ሲሚዛ ምንጣሮ የተከናወነ ሲሆን በዚህ ስራ የተሳተፉ ወጣቶች ወ 233 ሴ 215 ድ
448 በገንዘብ ሲተመን 65000 ብር መሸፈን ተችሏል
 የዲች ጥገና ስራን በተመለከተ 550 ሜትር የተሰራ ሲሆን ተሳታፊ ወጣቶች ወ 169 ሴ 276 ድ 445
ናቸው ተግባሩ በገንዘብ ሲተመን 41040 ብር
 የእንጨት ድልድይ ስራ 19 ሜትር የሚሆን የተሰራ ሲሆን ተሳተፊ ወጣቶች ወ 24 ሴ 18 ድ 42 በብር
ሲተመን ወደ 20000 ብር
 የመንገድ ስራን በተመለከተ በአካባቢው አርሴማ ፀበል ተብሎ በሚጠራው ክልል 1.5 ኪሜ
በህብረተሰብ ተሳትፎና በወጣቶች የተሰራ ሲሆን ተሳታፊዎች ወ 175 ሴ 137 ድ 311 በገንዘብ
ሲተመን 41040 ብር

ከሴቶች ህፃናት ማህበራዊ ጉዳይ ስራዎች አኳያ

 በጐጂ ልማዳዊ ድርጊት ላይ ግንዛቤ መፍጠር ስራ የተከናወነ ሲሆን ተሳታፊዎች ወ 30 ሴ 55 ድ 85


ወጣቶች ተሳትፈዋል በዚህ ተግባር ተደራሽ የሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች ወ 230 ሴ 309 ድ 539 ይህ
ተግባር በገንዘብ ሲተመን 7200 ብር ሊሸፍን የሚችል ወጭ ማዳን ተችሏል፡፡
 አቅመ ደካሞችን ከድጋፍ አኳያ በመደገፍ ረገድ ከሴቶችና ህፃናት ማህበራዊ ዘርፍ አንፃር የተደገፉ ወ
6 ሴ 77 ድ 83 የሚሆኑ ማህበረሰብ 4 ኩንታል በቆሎ 4 ኩንታል ገብስ በአጠቃላይ 8 ኩንታል ለዝቅተኛ
ህብረተሰብ ተሰጧል ፡፡ይህም በገንዘብ ሲተመን 36,000
 አንድ በጐ ፈቃደኛ የሆች ወጣት ለ 54 ሴቶች ለእያንዳንዳቸው 10 ኪሎ ዱቄት ሰጣለች 5 ኩንታል 40
ኪሎ ይህም በገንዘብ ሲተመን 27,000 ብር
 3 ኩንታል ልብስ 1 ማዳበሪያ ጫማ ወ 60 ሴት 105 ድ 165 ድጋፍ ተደርጓል በገንዘብ ሲተመን 15000
 125 ኪሎ ጤፍ፣10 ቆርቆሮ ፣15 ዝርግ ሰዓን ፣1 ብረት ድስት መሠብሰብ ተችሏል
 1553 ደርዘን ደብተር ፣59 ፖኮ እስክርቢቶ ፣34 ፖኮ እርሳስ እና 34 ቦርሳ 34 ቱታ 34 ጫማ
ተሰብስቧል በዚህ በኑሮ ዝቅተኛየሆኑና የዘማች ቤተሰብ ልጆች ተጠቃሚ የሆኑ ወ 239 ሴ 285 524
በገንዘብ ሲተመን 1,306,925 ብር
 ማዕድ ከማጋራት አንፃር አዲስ ዓመት በዓል መዋያ ወ 2 ሴ 6 ለእያንዳንዳቸው 1 በግ ደሮ 8 በግ 1
ሽንኩርት 16 ኪሎ ዘይት 8 ሊትር ድጋፍ ተደርጓል በገንዘብ ሲተመን 10960 ብር

ከስራ አጥ መዝገብ አኳያ፡-

 በከተማችን የሚገኘውን ስራ አጥ መረጃ አጥርቶ ስራዎችን ለመስራት እንዲቻል መረጃ መያዝ ተገቢ
መሆኑን በመተማመን ወደ ስራ የተገባ ሲሆን በዚህ የስራ አጥ ወጣት ምዝገባ የተሳተፉ ወጣቶች ወ
100 ሴ 77 ድ 177 ሲሆን መረጃውን በአግባቡ ለመመዝገብ ባደረጉት ጥረት የተመዘገበ ስራ አጥ ወ
1259 ሴ 905 ድ 2164 ስራ አጥ መመዝገብ ችሏል በገንዘብ ሲተመን 30000 ብር፡፡
 ከዚህ መረጃ በመነሳት በከተማችን ያለ አግባብ ከተያዙ ሴዶች መካከል 14 ሸድ ለ 34 ወጣት
ተሰጧል፡፡
 በቀበሌ 05 የቆየ የመዝገብ ቤት በአደስ የማደራጀት ስራ ተሠርቷል የተሳተፉ ወ 20 ሴ 12 ድ 32
በገንዘብ ሲተመን 14370

ከግብር አሰባብ አኳያ፡-

 በክረምት የደረጃ ሐ ግብር ከፋዩችን ቀድመው ግብር ከማስከፈል አንፃር በየክፍለ ከተማው የነበረ
ግንባር ቀደም እና ሌሎች አጋር አካላትና ወጣቶች ሚናቸው ጥሩ የነበረ ከመሆኑ አንፃር በዚህ ተግባር
የተሳተፉ በጎ አድራጊ ወጣቶች ወ 198 ሴ 67 ድ 265 ወጣቶች ተሳትፈዋል በገንዘብ ሲተመን 85620

በወቅታዊ ጉዳይ ላይ የወጣቶችና የሴቶች ድርሻ

 በመከላከያ የስንቅ ዝግጅት ላይ የተሳተፉ ሴቶችና ወጣቶች ወ 134 ሴ 321 ድ 455 ሲሆን በሶ፣ በሬ፣
በግ፣ ቴምር፣ ለመከላከያ ሠራዊት ደጀን መሆን ተችሏል ወጣቶች ሴቶች ማዘጋጀት
ችለዋል፣የመከላከያ ሠራዊት የመመልመል ስራ ተሰርቷል ፡፡
 የበዓል የበግ ቆዳ አሰባሰብን በተመለከተ ለወጣቶችና ለሴቶች ግንዛቤ በመፍጠር የተሰበሰበ
ቆዳ/በአይነት
 የበግ ቆዳ 6798
 የወደቀ/የተቀደደ 1349
 የበሬ 77
 የፍየል 24 ሲሆን በብር 271920 ብር መሰብሰብ ተችሏል በዚህም የተሳተፉ ወጣቶችና ሴቶች ወ 80
ሴ 120 ድ 200 ናቸው
 በአጠቃላይ በ 2014 በጐ ፈቃድ የተሳተፉ ወጣቶች በገንዘብ ሲተመን 27,038,922.00 ብር ማዳን
ችለናል፡

ከክትትልና ድጋፍ አኳያ


• ቼክ ሊስት በማዘጋጀት ለማውረድ መቻሉ
• ተገናኝቶ አቅጣጫ ከማስቀመጥና በግንባር ስራውን በመገምገምና በማየት በኩል የአብይ ኮሚቴ 2 ጊዜ
ቴክኒክ ኮሚቴ 9 ጊዜ ለመወያየት ተችሏል በዚህም
• ለሁሉም ተቋማትና ክፍለ ከተሞች የሪፖርት ፎርማት በማዘጋጀት ማውረድ መቻሉ ክፍለ ከተሞች
በተዋረድ ለቀበሌዎች እንዲያወርዱ ለማድረግ ተሞክሯል
• የቴክኒክ ኮሚቴው በትኩረት በአካል ፣በስልክ የመደገፍና የመከታተል ስራ መሰራቱ
• ኮሚቴው በሁለት ቡድን በመከፋፈል 4 ጊዜ የአካል ድጋፍና ክትትል ለማድረግ ተችሏል በስራ ክፍሉም
3 ጊዜ ግብረ መልስ ተሰጧል
• የቴክኒክ ኮሚቴው በቴሌግራም 2 ጊዜ ግብረ መልስ መስጠት ችሏል፡፡
• ቴክኒክ ኮሚቴው የክረምት በጐ ፈቃድ ማጠቃለያን መሰረት በማድረግ ለክፈለ ከተሞች መስፈርት
አውጥቶ ክፍለ ከተሞችን በደረጃ በማስቀመጥ አጠቃላይ ስለ ክረምት በጐ ፈቃድ ማጠቃለያ ሪፖርት
ለመገምገም ተሞክሯል
በጥንካሬ
• ተግባሩ ከክልል እንደወረደ በፍጥነት የጋራ በማድረግ ዕቅድ በማዘጋጀት የጋራ ማድረግና ግንዛቤ ፈጥሮ
ወደ ስራ መገባቱ
• ተቋማትና ክፍለ ከተሞች መነሻ እቅዱን መሰረት በማድረግ አቅደው ማቅረብ መቻላቸው
• የ አብይ እና ቴክኒክ ኮሚቴ በየጊዜው የሚያደርገው ድጋፍና ክትትክ
• ቼክ ሊስትና ግብረ መልስ በወቅቱ መስጠት መቻሉ
• የአረንጓዴ አሻራን የክልል አመራር በተገኙበት በሰፊ ንቅናቄና ተሳትፎ ማስጀመር መቻሉ
• ቅንጅታዊ አሰራረን በማጠናከት የተሄደው ርቀት የተሻለ መሆኑ
• አመራሩ የክረምት በጐ ፈቃድ ተግባራትን የኔ ስራ ነው ብሎ ትኩረት መስጠቱ
• የቴክኒክ ኮሚቴ በየሳምንቱ እየተገናኘ ተግባራትን መገምገም እና በአካል ወርዶ ክፍለ ከተሞችን እስከ
ቀበሌ ድረስ ክትትል እና ድጋፍ ለማድረግ የነበረው እንቅስቃሴ የተሸለ መሆኑ
• በአጠቃላይ መንግስት ሊሸፍናቸው የማይችሉ ወጭዎችን በመሸፈን ደረጃ ጉልህ ድርሻ የነበረው
መሆኑና ወጣቱም በጎነትን እንደ ባህል አጠናክሮ እንዲሄድ ለማድረግ የተሰራው ስራ የተሻለ ነበር ብሎ
መውሰድ ይቻላል
• የቤት ጥገና በአዲስ የተሰሩ ቤቶች ፣የችግኝ ተከላ ስራችን የደም ልገሳ የጽዳትና ውበት የተማሪዎች
ደብተር ማሰባሰብና የመከላከያ ሰራዊትን ለመደገፍ የተደረገው ሁሉን አቀፍ እንቅስቀሴ ጥሩ ነበር ብሎ
መውሰድ የሚቻል ሲሆን
• ተግባራትን በቅንጅት የመምራት ልምድና ውጤት ያየንበት ትምህርትም የተወሰደበት መልካም
አጋጣሚ እንደሆነ በጥንካሬ ደረጃ ለማየት ችለናል፡፡
በእጥረት
• ከተማችን በአዲስ የመዋቅር ሽግግር ከማድረጋችን የተነሳ ሰፊ የሆነ የሰው ሃይል እና የበጀት ችግር
መግጠሙ ስራዎችን ከዚህ በላይ እንዳንሄድ ተፅዕኖውን ለማየት ችለናል
• የተቋሙ የሰው ሀይል 1 በመሆኑ በተቀመጠለት ጊዜ ተግባራት ለማከናወን መቸገር መቻላችን
• በተዋረድ ወቅቱን ጠብቆ ራፖርት ወደ መምሪያው አለመድረሱ
• በቀበሌና በክፍለ ከተማ የራሱ የተቋሙ ተወካይ/ባለሙያ አለመኖሩ
መፍትሄ
• ባለው የሰው ሀይል ተግባራትን/ስራዎች መከናወን መቻላችን
• በአካልና በስልክ ድጋፍ እያደረግን ሪፖርቶች እንዲላኩ ማድረግ
• በወጣት አማካሪ እና በማህበራዊ ዘርፍ ያሉ ተሾሚዎች ስራዎችን እንዲሠሩ ማድረግ
የ 2014 የክረምት ወራት የወጣቶች የበጎ ፈቃድ ወደ ተግባር የገቡ በአደረጃጀት

የዞን እቅድ በወጣት በብልጽግ በወጣት የሌሎች ከፍተኛ የሁለተ ከአደረጃጀ በ በብ በ


/ ማህበርአ ፓርቲወጣ ማህበሩና የወጣት ትምህርት ኛ ቶች ሴ ል ማ
የከ ባላትብቻ ቶችሊግአ በብልጽግና አደረጃጀቶ ተቋማት / ደረጃና ት ጽግ ሩ
ተማ ባላትብቻ ፓርቲ ች አባላት የዩኒቨርስቲ የመሰና ውጭ ማ ፓ በ
አስ/ ወጣቶች ሊግ ብቻ ና ኮሌጆች/ ዶ ህ ርቲ ጽ
ያሉ
ስም አባል የሆኑ ተማሪዎ በ ሴ ፓ
/የሁለቱም ች ወጣቶች/ ር ቶ ቲ
ክፍ አባል/ብቻ አ ች ሴ
ለከ ባ ሊ ች
ተማ ላ ግ ሊ
ት አባ አ
ብ ላት የ
ቻ ብ /የ
ቻ ለ


ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴድ ወ ሴ ድ

4
16283

1500

1073

2990

8386
3057
2137
604

98

ከስራ መስክ አኪያ

አገልግሎቱን እየሰጡ ያሉ
ወጣቶች

የተከናወኑ የወጣቶ አ
ች በጎ ት
መለኪ ፈቃድ በ
ተ.ቁ የተሰማሩበትየስራ መስክ ወንድ ሴት ድምር
ያ እቅድ ክንውን እየሰጡ ሲ
ያለበት
ሰአት

በወራሪውቡድንየተጎዱአካባቢዎችንመልሶ
1
መገንባት
በየቀበሌው 2 ለአረጋውን ድጋፍ
1.1 ቁጥር 11 17 965 1100 2065 6 4
ለሚያስፈልጋቸው በአዲስ ቤት መስራት

19
1.2 በየቀበሌው 4 ለአረጋውን ቤት መጠገን ቁጥር 44 495 505 900 6 6

ወላጆቻቸውን ያጡና ለችግር የተጋለጡ


1.3
ህፃናትን መንከባከብ

በጦርነቱ ለተፈናቀሉና ሌሎች ድጋፍ


ለሚያስፈልጋቸው የህብረተሰብ ክፍሎች
ሃብት ማሰባሰብና ድጋፍ ማድረግ

በገንዘብ 16,250 እና 100000

1553 ደርዘን
ደብተር 59
ፖኮእስ 34
1.4 ፖኮእርሳስ

13 ኩንታል 40
በአይነት ኪሎ
ቢስማር 400
ቤት የሚሰራ
100 ዚንጐ
ቆርቆሮ
አልባሳት

በጉልበት

2 አረንጋዴ አሻራ ግብርና ቁጠር

3500
323829
በቁጥ 00
2.1 የችግኝ ጉድጓድ ቁፋሮ 4077 3887 7964 4:00 2
ር በ 13.83 ሄክታ

3500
323829
22. 00
ችግኝ መትከል ቁጥር 6000 5920 11920 4:00 4
2 በ 13.83 ሄክታ

ችግኝ መትከል አጥር በሄ/ር 1.5 45 130 175 4 9

2.3 ሰብል በመስመር መዝራት በሄር 2 73 115 188 2 2

የአቅመ ደካማወችን እርሻ ማረስና አረም


2.4 ቤ/ር
ማረም

2.5 በሄር

3 ሰላምና ደህንነት

ስለሰላም አስፈላጊነትና ጠቀሜታ ግዛቤ በተከታ


3.1 ቁጥር 400 37 437 5
ለህብረተሰቡ መፍጠር፣ ታይ

ወጣቶች
3.2 በኮሚዩኒቲፖሊሲንግእንዲሳተፉናየከተሞ ቁጥር 125 36 161 4 1
ችን ጸጥታና ሰላም በማስከበር

ህገወጥነትንናወንጀልን በመከታተል በተከታ


3.3 ቁጥር 22 22 5
ለሚመለከተው አካል ማሳወቅ ታይ

4 በትምህርት መስክ

የተማ/ በተከታ
4.1 የማጠናከሪያ ት/ት መስጠት በ 13 ት/ቤት 41 36 77 1
ቁ ታይ

ት/ቤት ጥገና
በ 5 ት/ቤት 12
የት/ቤ በተከታ
4.2 ወንበር 1894 64 107 171 5
ቁ ታይ
ከትምህርት በላ ዘርፎች የተሳትፉበናሪሽን ሜአጥር ጥገና
ተገልፃል

5 በጤና ዘርፍ


5.1 ደም ልገሳ ማካሄድ ዩኒት 200 280 ዩኒት 192 88 280 4

ተላላፊ በሽታ ለመከላከል ግንዛቤ መፍጠር


5.2 ቁጥር 217 1668 1895 4:00 1
አይቪ ኤድስ

ቀበሌ/
5.3 የወባትንኝ መራቢያን ማጽዳት

የህዝ/ ለ5
5.4 ለጤና ፓኬጅ ተግባራዊነት ድጋፍ ማድረግ  50 60 110 2
ቁ ቀናት
6 .ከተሞችን ማስዋብ

6.1 ከተማ ጽዳት/ቦዩችን ማፋሰስ ከ.ሜ 35.05 2036 1822 3858 4:00 9

ሲሚዛ ምንጣሮ ከ.ሜ 11.6 233 215 448 4:00 6

6.2 መንገድ ጥገና ዲች ጥገና ከ.ሜ 550 ሜ 169 276 445 4 4

6.3 ድልድይ ጥገና መንገድ ስራ ኪሜ 1.5 175 137 311 6 4

6.4 የእንጨት ድልድይ ስራ 7ሜ 24 18 42 4 2

7 የመንገድትራፊክደህንነትአገልግሎት

ወጣቶች በትራፊክ አገልግሎት ላይ  በተከታ


7.1 ቁጥር 28  4  32 8
መሳተፍ ታይ

ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶች፣ ፆታዊ ጥቃትና


8
ትንኮሳን መከላከል፤

በጎጂ ልማዳዊ ድርጊት ላይ ግንዛቤ


8.1 ቁጥር  30 55  85
መፍጠር

ከሴቶች ማህበራዊ ተቋም ጋር በመቀናጀት


8.2
ህብረተሰቡን ማንቃት

የልጅነትጋብቻ ለመከላከል የሚሰራውን


8.2 ቁጥር
ስራ ማገዝ

የስብዕና ግንባታ ስራዎችና


9
የወጣትማዕከላትን ማጠናከር፤

9.1 ማእከላትን መጠገን ቁጥር

9.2 ማእከላት አገልግሎት እንዲሰጡ ማገዝ የማ/ቁ

በ3እ
የስፖ/ በ2 እድሜ በተከታ
9.3 ስፖርታዊ ውድድር ማካሄድ ድሜ 540 - 540 1
አይነት ደረጃ ታይ
ደረጃ

10 ህገ-ወጥ የሰዎችን ዝውውርን መከላከል፤

10. ከስደት ተመላሾች አስፈላጊውን የስነ


1 ልቦና ድጋፍ እንዲያገኙ ማገዝ
10. ህገ ወጥ ደላሎችን አምርሮ መታገል
2 ማጋለጥ

10. የህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር ለመከላከል


3 የሚያስችል የግንዛቤ ፈጠራ ስራ መስራት

ከስደት ተመላሾች መልካም


10.
አጋጣሚዎችንበሀገራቸው
4
እንዲጠቀሙበት ማስገንዘብ

መረጃ ማሰባሰብእና በተለያዩ የግንዛቤ መዝገብ ቤት


11 20 12 32 4 1
ማስጨበጫ ስራዎች፡- ማደራጀት

ወ 1259
11. በቁጥ በተከታ
የስራ አጥ፣ መረጃ ማሰባሰብ ሴ 909 100 77 177 3
1 ር ታይ
ድ 2164

11. የተለያዩ የልደት፣ የጋብቻ ምዝገባ


3 እንዲከናወን መስራት

ወ 25
ግንዛቤ የተፈጠረላቸው እና በዚሁ ስራ በቁጥ
ሴ 18
የተሰማሩ ር
ድ 43

11. 1 ላኘቶኘ
በባህል የላበራሪ ኮምፒዩተር ላኘቶብ 4 - 4 3
4 9 ኮምፒዩተር

11. የተፈናቃይ ህብረተሰብ ክፍል መረጃ


5 ማሰባሰብ

የወጣቶች ኢ/ር መረጃ ማሰባሰብ

የልጅነት ጋብቻ ተጋላጭ የሆኑ ህጻናት፣


11.
የሃይል ጥቃት ተጋላጭ የሆኑ ህጻናትና
6
ሴቶች፣መረጃ ማሰባሰብ

11. በቤታቸው ውስጥ እየወለዱ ያሉ እናቶች


7 ግንዛቤ መፍጠርና መረጃ ማሰባሰብ

11. በተከታ
የመስሪያና መሸጫ ቦታዎችን መለየት 34 ሸድ 4 10 14 1
8 ታይ

11.
የወልና የሞተ ከዳ መሬቶችን መለየት
9

11. መሬታቸው የተነጠቁ ሴቶችና ህጻናት


10 መረጃ ማሰባሰብ
በተለያዩ ተግባራት ላይ የግንዛቤ ማጨበቻ
12
ስራዎችን ማከናወን

12. በተከታ
በደረጃ ሐ ግብር ማሰባሰብ የተሳተፉ 172 265 437 8
1 ታይ

64 2
ጠቅላላ ድምር 14995 17012 32007
ሠዓት 2

 የክትትል ድጋፍና ግምገማ ግንኙነት ስርዓቶች

በሂደታችን ያሉት ሁሉም ፈፃሚዎች የጋራ ስምሪት ወስደው ስራዎችን እያከናወኑ ያለበት ሁኔታዎች
ተፈጥረዋል፡፡

የሪፖርት ግንኙነት

- አንፃራዊ በሆነ መንገድ ሪፖርት በወቅቱ ለሚመለከተው አካል ለማድረስ ጥረት ይደረጋል

• የስራ ግምገማ

• የመስክ ምልከታ እና ድጋፍ ይደረጋል

በአጠቃላይ ዕቅዱን ከመፈፀም አንፃር አጠቃላይ የነበሩ እጥረቶች፣ጥንካሬዎች እንዲሁም መፍትሄዎች እና


የቀጣይ የትኩረት ነጥቦችን ለማስቀመጥ ተሞክሯል
ሀ/ የታዩጥንካሬዎች
• ተግባራትን በተቀመጠላቸው ጊዜ ለመፈፀም ያለው መነሳሳት
• የስራ ሰዓትን የመቁጠር አስተሳሰብ አለመኖሩ በዚህም ውድድሮችን ከሰኞ እስከ እሁድ በስራ ላይ
መገኘት እና ለመምራት መቻሉ
• ተግባራትን በቼክ ሊስት ለመምራት ጥረቶች መኖራቸው
የክለምት በጎ ፈቃድን ለመምራት ለመደገፍ የተደረገው ክትትል የተሻለ መሆኑ
ለ/ በእጥረት

 ከተማችን በአዲስ የመዋቅር ሽግግር ከማድረጋችን የተነሳ ሰፊ የሆነ የሰው ሃይል እና የበጀት ችግር
መግጠሙ ስራዎችን ከዚህ በላይ እንዳንሄድ ተፅዕኖውን ለማየት ችለናል
 የበጎ ፈቃድ ሪፖርቶች በወቅቱ ያለመድረስ ችግሮች
 በቀበሌና በክፍለ ከተማ ደረጃ የራሱ የተቋሙ ተወካይ/ባለሙያ አለመኖሩ
 የመሰረታዊ መረጃ በተሟላ መልኩ አለመያዝ/ በጠራ መልኩ አለመሰብሰብ
 የእቅድ ትውውቅና የስፖርት ም/ቤት ጉባኤ አለማካሄድ

ሐ/ መፍትሄ

 ባለው የሰው ሀይል ተግባራትን/ስራዎች ማከናወን


 በአካልና በስልክ ድጋፍ እያደረግን ሪፖርቶች እንዲላኩ ማድረግ
 ሁሉም ሰራተኛ የጋራ ቼክ ሊስት በማዘጋጀት እንደመምሪያ በመገምገም በቡድን በመከፋፈል መረጃ
የማሰባሰብ ስራ ለመስራት መሞከሩ

መ/ በላይኛው አካል መፍትሄ ለሚሹ

• ከሰው ሀይል ምደባ ጋር ተያይዞ በመምሪያ ደረጃ ፀሀፊ፣ዕቅድ ባለሙያ መመደብ

• በሁሉም ክ/ከተሞች የሰው ሃይል ምደባ አንድም ሰው አለመመደቡ ስራው የተንጠለጠለ መሆኑን
ማመንና ችግሩን መፍታት እንደሚገባ

• የተሸከርካሪ ችግር ለአሰራር አስቸጋሪ መሆኑ

• በከተማ ደረጃ አመራሩ ሰራተኞች 3% እንዲከፍሉ ግንዛቤ መስጠትና ማስወሰን መቻል

• ተቋሙ በራሱ ሃብት እንዲሰበስብ የጌምዞን፣ ፑል፣ ካራንቡላ እና መሰል ስፖርታዊ የገቢ ስራዎች
እንዲሰበስቡ ቢደረግ

• የክለቡ እና ሌሎች ስፖርቶችን ለመደገፍ የሚያስችል የገቢ አማርጭ ለመጠቀም የጎጃም ደ/ማርቆስ
ክለብ ያለበትን ቦታ በዘላቂነት አልምቶ ለመጠቀም ቢፈቀድ

You might also like