Professional Documents
Culture Documents
ሰኔ 2011 ዓ.ም
አምዩ
ይዘት
• መግቢያ
• የፎረሙ አመሰራረት
• የፎረሙ አላማ
• የፎረሙ እሴት
• የፎረሙ ግብ
• የዓመት የስራ ክንውን ሪፖርት
• ያጋጠሙን ችግሮች
መግቢያ
• አንድ ተቋም የተቋቋመበትን ዓላማ ለማሳካት ግልጽና ሊሳካ
የሚችል አስራርና ዉጤታማ የሆነዉ ተቋማዊ እሴቶች
ማጎልበት ይኖርበታል፡፡ ከነዚህ ተቋማዊ እሴቶች አንዱ
የሰላም እሴት ሲሆን ትርጉሙም መልካም ባህሪና
አመለካከትን በማስረፅ ተቋሙን ከሁከትና አመፅ ነፃ
በማድረግ የትምህርት መርሃ ግብሩን አስተማማኝ ሰላም
በተረጋገጠበት ሁኔታ ማስኬድ ማለት ነዉ፡፡ለዚህ ግብ
ስኬታማነት የሚረዱ በዩኒቨርሲቲዉ ዉስጥ የተለያዩ
ተግባራት ተግባራዊ በመሆን ላይ ናቸዉ፡፡ ከነዚህም
መካከል አንድ የሰላም ፎረም መመስረት ነዉ፡፡አርባ
ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የሰላም ፎረምን በፌዴራል ጉዳዮች
ሚኒስቴር የተላከዉን መመረያ መሰረያ መሠረት በማድረግ
ከዚህ ቀደም የነበረውን የሰላም ክበብ (peace club )
በመተካት 2003 ዓ.ም ተመሰረተ፡፡
የቀጠለ............
• ለሰላም ዘብ መቆም
• እኩልነት
• አርያ መሆን
• መቻቻል
• መከባበር
• አሳታፊነት
• ፍታሀዊነት
• ተቆርቋሪነት
ግብ
• ለመሳሌ ውሃ ማሰራጨት
• ለስልጠናው የተዘጋጁትን ሞጅል መበተን
• የሰልጣኝ ተማሪወችን ቦታ ማዘጋጀት
• የዶርምተሪ ተጠሪ የፈሎር እና የብሎክ ማስተሮችን
በመምረጥ ችግሮች ከመፈጠራቸው በፊት እንዲደርሱን
አድርገናል
• በግቢው ውስጥ አንዳንድ ተማሪዎች አደንዛዥ ዕፅ
ሲጠቀሙ የመከታተል ከጊቢያችን ባሉ አደረጃጀቶች
ማለትም ከተ/ህብረት እና ከደህንነት አካል ጋር ተናበን
በመስራት ተመክሮ እንዲመለሱ ያደረግናቸውም አሉ
የቀጠለ............