Professional Documents
Culture Documents
መመመመ
ስልጠናና ትምሕርት አስመልክቶ የተሰሩ የምርምር ስራዎች ክለሳ ቀርቧል፡፡ በዚሕ ክፍል ያየናቸዉ
ጽሑፎች በአለም ዙሪያና በአፍሪካ በዘርፉ የስልጠናና ትምሕርት ልማት እድገት፣ የተገኙ ልምዶችና
አስተዳደር ተመሳሳይ ሲሆን ልዩነቱ መዛግብት ቀጣይና የረጅም ጊዜ አገልግሎት ያላቸዉ ሆነዉ
ለፈጠራቸዉ መስሪያ ቤት ቀጣይ ጥቅም ስለሚሰጡ ወይም ለጥናትና ምርምር ለ ሦስተኛ ወገኖች
የሪከርድ ሥራ አመራርና መዛግብት አስተዳደር የሰለጠነ የሰዉ ኃይል የሚፈልግ ትልቅ ሙያ እየሆነ
የመጣ ዘርፍ ነዉ፡፡ የሪከርድ ሥራ አመራርና መዛግብት አስተዳደር ስልጠናና ትምሕርት ዕድገት
አማካይነት የሚገኝ ነዉ የሚሉ ናቸዉ፡፡ በመሆኑም የመዛግብት አስተዳደር በኋላ ደግሞ የሪከርድ
የመዛግብት አስተዳደር በኋላ ደግሞ የሪከርድ ሥራ አመራር ሥልጠና ሲጀመር በስልጠናዉ አላማ
በማለማመድ ላይ ያተኮረ ተግባራዊ ትምሕርት መሆን አለበት የሚል ሲሆን ከዚያ ያለፈ ልዩ ልዩ
መላምቶችንና ጽንሰ ሀሳቦችን ማስተማር አለበት የሚለዉን ሀሳብ አይቀበሉም ነበር፡፡ ሁለተኛዉ
በሰሜን አሜሪካ የበላይነት አግኝቶ የቆየ ሲሆን ቀስ በቀስ ከላይ በተጠቀሰዉ ምክንያት የመዛግብት
ትኩረት እያገኘ ሊመጣ ችሏል፡፡ አሁን ያለዉ የሪከርድ ሥራ አመራርና መዛግብት አስተዳደር
ተጫዉተዋል፡፡ እንደ ሸፐርድ (1998) አባባል የሙያ ማሕበራትና ከፍተኛ የትምሕርት ተቋማት
በትምሕርቱ ዉሥት ስለሚካተቱ ኮርሶች የሚያቀርቡት ሀሳብ ነዉ፡፡ እነዚሕ ተቋማት የሥርዓተ
የሪከርድና መዛግብት ሙያ ስልጠናና ትምሕርት እድገት በአፍሪካ ደረጃ ሲነገር አስቀድሞ ሁለት
የያዘ ትልቅ አሕጉር መሆኑን እና እያንዳንዱ የራሱ ልዩ ታሪክ እና የእድገት ሂደት ያለዉ መሆኑ ነዉ፡፡
በመሆኑም በየአገሩ የተለያዩ ልምዶችና በዚህ ምክንያት ደግሞ ልዩነቶች መኖራቸዉን ማስታወስ
ያስፈልጋል፡፡
የሚከናወነዉ በቅኝ ገዥዎች የነበረ ሲሆን የሪከርድ ሥራዉ የቅኝ ግዛት አስተዳደሩን ለማከናወን
የሚያስፈልግ አንድ ሥራ ብቻ ነበር እንጂ የቅኝ ግዛቱን ሕዝብ ታሪክ ለማቆየት በሚያስፈልግ ደረጃ
ትኩረት ተሰጥቶት የተሰራ አልነበረም፡፡ ይልቁንም የቅኝ አገሩ ሰዉ በሙያዉ ሥልጠናና ትምሕርት
የቀድሞ ቅኝ ገዢዎች የሪከርድ ባለሙያዎችን ወደነዚሕ አዲስ ነፃ የወጡ አገራት በመላክ ሥልጠናና
ገዢ ሀገራት ወይም ከዩኔስኮ ይሸፈን ነበር፡፡ ይህም ሁኔታ ወጥነትና ተከታታይነት ሳይኖረዉ እስከ
70ዎቹ ዘለቀ፡፡ ከሳሓራ በታች ባሉት አገሮች የሪከርድ ሥራ አመራር ትኩረት አግኝቶ ተከታታይነት
አገራት ሴኔጋል ዉስጥ (1971) እና ለእንግሊዝኛ ተናጋሪ አገራት ደግሞ ጋና ዉስጥ (1975) ነዉ፡፡ የተቋማቱ
ታምኖበት ነበር፡፡ በነዚሕ ተቋማት የሚሰጠዉ ሥልጠና የአሕጉሩን ፍላጎት 30 ፐርሰንት የሸፍን ነበር
(Katuu, 2015)፡፡ ይሁን እንጂ ለተቋማቱ ሥራ ማስኬጃ ይሰጥ የነበረዉ ገንዘብ ድጋፍ በመቋረጡ ተቋማቱ
በመሆኑም እያንዳንዳቸዉ አገሮች ያለባቸዉን የተማረና የሰለጠነ የሪከርድ ሥራ አመራር ባለሙያ ችግር
ለመቅረፍ የባለሙያዎች ሥልጠና ፕሮግራሞች በየራሳቸዉ አገር እንዲጀመር ማድረግ ነበረባቸዉ፡፡ ኬንያ
ከፊል ሙያተኞች ማሰልጠኛ በናሽናል ፖሊቴክኒክ በ 1979 እ.ዩ.አ ጀመረች፡፡ እሷን በመከተል እነ ታንዛኒያ፣
ቦትስዋናና ኬንያ የስልጠና ፕሮግራሞችን ከፍተዉ ማስተማርና መሰልጠን ጀመሩ፡፡ በአሁኑ ጊዜ በአብዛኛዎቹ
የአፍሪካ አገሮች፣ ኢትዮጵያን ጨምሮ፣ የሪከርድ ሥራ አመራር ትምሕርት ከአጫጭር የስራ ላይ ስልጠና
ተግባር ተኮር መሆን አለባቸዉ ወይስ በዘርፉ ያሉ አእምሯዊ እዉቀቶችን የሚያስጨብጡ ትምሕርቶች
መሆን አለባቸዉ የሚለዉ በዘርፉ የሚሰሩ ባለሙያዎችን እያነጋገረ ያለ ጉዳይ ነዉ፡፡ እንደ ካቱ ((Katuu,
2009) በአፍሪካ በአብዛኛዉ ያለዉ አስተሳሰብ ሪከርድ ሥራ አመራር ባለሙያዎች ሥልጠና ሙያ ተኮር
መሆን አለበት የሚል ነዉ፡፡ ከዚሁ ጋረ ተያይዞ በዘርፉ የሚታይ ተግዳሮት ስልጠናዉና ገበያዉ ያላቸዉ
ካዩንዲ በደቡብ አፍሪካ ዩንቨርሲቲዎች አሰልጥነዉ በሚያወጡት የሰዉ ኃይልና በገበያዉ መካካል ያለዉን
ተዛምዶ አጥንቶ ገበያዉ ሰልጥኖ የወጣዉን የሰዉ ኃይል የሚፈልግ አለመሆኑን አግኝቷል፡፡ ይህ የሆነበት
ምክንያት ከ 90ዎቹ ወዲሕ እያደገ የመጣዉ የኢንፎርሜሽን ኮሚዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ በብዙ መስሪያቤቶች
ዉስጥ ከዚሕ በፊት ይሰራበት የነበረዉን የመረጃ ሥርዓት እየቀየረዉ በመምጣቱና አሁን ያለዉ ስልጠና
ይሕንን አዲስ ፍላጎት ያገናዘበ አለመሆኑ አንዱና ዋናዉ ነዉ፡፡ የዩንቨርሲቲ ኮርሶች አንድ ጊዜ ከጸደቁ በኋላ
ለማሻሻል ጊዜ የሚፈጁ በመሆኑ ዩንቨርሲቲዎች ራሳቸዉን ከገበያዉ ፍላጎት ጋር አጣጥመዉ በመሄድ በኩል
መልካም ተሞክሮ መሰረት ያደረገ ደረጃ ወጥቷል (ISO 15489-2, 2001)፡፡ በመሆኑም ማንም
መለየትና በዚሁ መሰረት ሰንዶ መያዝ፣ ሪከርዶችን መመዝገብ፣ ሪከርዶችን በክፍል በክፍለ
ማሥጨበጥ መሆን አለበት፡፡ በዚሕ አይነት ሥልጠና የሚገኘዉ ሙያ ሶስት ደረጃዎች አሉት
ማስተዳደር፣ ማቀድና፣ ከሶስተኛ ወገኖች ጋር ግንኙነት ማድረግ የሆኑ ማናጀሮች ናቸዉ (Susan E.
Davis, 1989)፡፡
ሙያዎች ሰርተፊኬት፣ ዲፕሎማ፣ ድህረ ዲፕሎማ ሰርተፊኬት፣ የባችለር ዲግሪ፣ የድህረ ምረቃ
በ
ዋቢ ጽሑፎች ዝርዝር
Crockett, M., & Foster, J. (2004). Using ISO 15489 as an Audit Tool. The Information
Management Journal, 7.
PART 1 (2004).
(2001).
Katuu, S. (2009). Archives and Records Management Education and Trainning: What
Africa Can Learn from Europe and North America. Information Development, 25(2),
133–146.
Katuu, S. (2015). The development of archives and records management education and
96–119.
Khayundi, F. (2011). Existing records and archival programmes to the job market. Journal
Read, J., & Ginn, M. L. (2011). Records Management (9th editio). Mason,Ohaio.
Schaeffer, R. (1994). From Craft to Profession: The Evolution of Archival Education and
8(1), 1–13.
Susan E. Davis. (1989). Archival Education: The next steps. The Midwestern Archivist,
XIV(1), 10.
Chandos Publishing.