You are on page 1of 83

national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥርኢማ 35/7/መ 1
ቀን 21/01//2011

ለአብክመ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


አቶ አያነህ አበበ በምስራቅ ጎጃም ዞን በደ/ማርቆስ ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ በብር 1,450,0,000/ አንድ
ሚሊየን አራት መቶ አምሳ ሺ ብር/ ካፒታል በኮንስትራክሽንና የሲቪል ኢንጅነሪንግ መሣሪያዎችና መገልገያዎች
ማከራየት ኘሮጀክት በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 03-1-7/468/25467/05 በቀን 24/12/2005 ዓ.ም አዲስ
የኢንቨስትመንት ፈቃድ በማውጣት ለማሽነሪ ኪራይ የሚውል 1 ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና ከቀረጥ ነፃ
ማስገባታቸው ይታወቃል፡፡ስለሆነም ተመሳሳይ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ላለው አካል ለአቶ ህሉፍ አስምሮም
ዝውውር እንዲደረግልኝ በማለት ባመለከቱት መሰረት የማበረታቻ የድጋፍ እንዲያገኙ በማለት በቀን
21/01/2011 በቁጥር ኢ-ማ/828/06/01 የደ/ማርቆስ ከተማ ኢንቨስትመንት ቡድን አሳውቆናል፡፡

በዚህም መሰረት ባለሃብቱ 1 ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና ተመሳሳይ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ላለው አካል
ማዛወር በወጣው የሚኒስትሮች ምክር ቤት አዋጅ ቁጥር 849/2 ዐዐ 6 አንቀጽ 12.1.2 መሠረት ባለሃብቱ
ለሚያቋቁመው አዲስ ድርጅት ወይም ነባር ድርጅቱን ለማስፋፋት ወይም ለማሻሻል የሚያስፈልጉ የካፒታልና
የግንባታ እቃዎች ከጉሙሩክ ቀረጽ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ በእናንተ በኩል ትብብር እንድታደርጉላቸው
እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ተኪ/ ቡድን መሪ

ግልባጭ//

አቶ አያነህ አበበ

ደ/ማርቆስ

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52


በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥርኢማ 36/8/መ 1
ቀን 21/01//2011

ለአብክመ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


አቶ አስማማው ባህሩ በምስራቅ ጎጃም ዞን በደ/ማርቆስ ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ በብር 3000,000/
ሦስት ሚሊየን ብር/ ካፒታል በኮንስትራክሽንና የሲቪል ኢንጅነሪንግ መሣሪያዎችና መገልገያዎች ማከራየት
ኘሮጀክት በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 08-85220/226/51/07 በቀን 20/06/2007 ዓ.ም አዲስ
የኢንቨስትመንት ፈቃድ በማውጣት ለማሽነሪ ኪራይ የሚውል 1 ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና ተመሳሳይ
የኢንቨስትመንት ፈቃድ ካለው አካል ማለትም ከአቶ ያለው አበበ ዝውውር ይደረግልኝ በማለት አመልክዋል
፡፡

በዚህም መሰረት ባለሃብቱ 1 ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና ተመሳሳይ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ካለው አካል
ማዛወር በወጣው የሚኒስትሮች ምክር ቤት አዋጅ ቁጥር 849/2 ዐዐ 6 አንቀጽ 12.1.2 መሠረት ባለሃብቱ
ለሚያቋቁመው አዲስ ድርጅት ወይም ነባር ድርጅቱን ለማስፋፋት ወይም ለማሻሻል የሚያስፈልጉ የካፒታልና
የግንባታ እቃዎች ከጉሙሩክ ቀረጽ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ በእናንተ በኩል ትብብር እንድታደርጉላቸው
እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ተኪ/ ቡድን መሪ

ግልባጭ//

አቶ አስማማው ባህሩ

ደ/ማርቆስ
ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52

በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥርኢማ 37/9/መ 1
ቀን 21/01//2011

ለአብክመ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


አቶ ያለው አበበ በምስራቅ ጎጃም ዞን በደ/ማርቆስ ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ በብር 4000,000/ አራት
ሚሊየን ብር/ ካፒታል በኮንስትራክሽንና የሲቪል ኢንጅነሪንግ መሣሪያዎችና መገልገያዎች ማከራየት ኘሮጀክት
በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 08-85220/ልባ/097/015/05 በቀን 10/02/2008 ዓ.ም አዲስ የኢንቨስትመንት
ፈቃድ በማውጣት ለማሽነሪ ኪራይ የሚውል 1 ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና ከቀረጥ ነፃ ማስገባታቸው
ይታወቃል፡፡ስለሆነም ተመሳሳይ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ላለው አካል ለአቶ አስማማው ባህሩ ዝውውር
ይደረግልኝ በማለት አመልክተዋል፡፡

በዚህም መሰረት ባለሃብቱ 1 ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና ተመሳሳይ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ላለው አካል
ማዛወር በወጣው የሚኒስትሮች ምክር ቤት አዋጅ ቁጥር 849/2 ዐዐ 6 አንቀጽ 12.1.2 መሠረት ባለሃብቱ
ለሚያቋቁመው አዲስ ድርጅት ወይም ነባር ድርጅቱን ለማስፋፋት ወይም ለማሻሻል የሚያስፈልጉ የካፒታልና
የግንባታ እቃዎች ከጉሙሩክ ቀረጽ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ በእናንተ በኩል ትብብር እንድታደርጉላቸው
እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ተኪ/ ቡድን መሪ

ግልባጭ//
አቶ ያለው አበበ

ደ/ማርቆስ

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52

በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥርኢማ/43/10/መ-1

ቀን 28/01//2011

ለአብክመ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


አቶ በረከት በቃሉ በምስራቅ ጎጃም ዞን በደ/ማርቆስ ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ በብር 3,000,000/ ሶስት
ሚሊየን ብር/ ካፒታል በኮንስትራክሽንና የሲቪል ኢንጅነሪንግ መሣሪያዎችና መገልገያዎች ማከራየት ኘሮጀክት
በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 08-85220/ኢማ/730/073/05/10 በቀን 20/07/2010 ዓ.ም አዲስ የኢንቨስትመንት
ፈቃድ በማውጣት ለማሽነሪ ኪራይ የሚውል 1 ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና ከቀረጥ ነፃ ማስገባታቸው
ይታወቃል፡፡ስለሆነም ተመሳሳይ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ላለው አካል ለአቶ ዮሀንስ አስማረ ዝውውር
እንዲደረግልኝ በማለት ባመለከቱት መሰረት የማበረታቻ የድጋፍ እንዲያገኙ በማለት በቀን 25/01/2011 ዓ.ም
በቁጥር ኢ-ማ/830/05/10 የደ/ማርቆስ ከተማ ኢንቨስትመንት ቡድን አሳውቆናል፡፡

በዚህም መሰረት ባለሃብቱ 1 ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና ተመሳሳይ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ላለው አካል
ማዛወር በወጣው የሚኒስትሮች ምክር ቤት አዋጅ ቁጥር 849/2 ዐዐ 6 አንቀጽ 12.1.2 መሠረት ባለሃብቱ
ለሚያቋቁመው አዲስ ድርጅት ወይም ነባር ድርጅቱን ለማስፋፋት ወይም ለማሻሻል የሚያስፈልጉ የካፒታልና
የግንባታ እቃዎች ከጉሙሩክ ቀረጽ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ በእናንተ በኩል ትብብር እንድታደርጉላቸው
እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

አይናዲስ አበበ
ተኪ/ ቡድን መሪ

ግልባጭ//

አቶ በረከት በቃሉ

ደ/ማርቆስ

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.

በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥርኢማ 35/7/መ 1
ቀን 21/01//2011

ለአብክመ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


አቶ አያነህ አበበ በምስራቅ ጎጃም ዞን በሰዴ ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ በብር
1,450,0,000/ አንድ ሚሊየን አራት መቶ አምሳ ሺ ብር/ ካፒታል በኮንስትራክሽንና
የሲቪል ኢንጅነሪንግ መሣሪያዎችና መገልገያዎች ማከራየት ኘሮጀክት በኢንቨስትመንት
ፈቃድ ቁጥር 08-85220/16/ኢ-ፈ/176/2010 በቀን 17/10/2010 ዓ.ም አዲስ የኢንቨስትመንት
ፈቃድ በማውጣት ለማሽነሪ ኪራይ የሚውል 1 ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና ከቀረጥ ነፃ
ማስገባታቸው ይታወቃል፡፡ስለሆነም ተመሳሳይ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ላለው አካል ለአቶ
ህሉፍ አስምሮም ዝውውር እንዲደረግልኝ በማለት ባመለከቱት መሰረት የማበረታቻ
የድጋፍ እንዲያገኙ በማለት በቀን 21/01/2011 በቁጥር ኢ-ማ/828/06/01 የደ/ማርቆስ ከተማ
ኢንቨስትመንት ቡድን አሳውቆናል፡፡

በዚህም መሰረት ባለሃብቱ 1 ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና ተመሳሳይ የኢንቨስትመንት ፈቃድ


ላለው አካል ማዛወር በወጣው የሚኒስትሮች ምክር ቤት አዋጅ ቁጥር 849/2 ዐዐ 6 አንቀጽ
12.1.2 መሠረት ባለሃብቱ ለሚያቋቁመው አዲስ ድርጅት ወይም ነባር ድርጅቱን ለማስፋፋት
ወይም ለማሻሻል የሚያስፈልጉ የካፒታልና የግንባታ እቃዎች ከጉሙሩክ ቀረጽ ነፃ ማስገባት
እንዲችሉ በእናንተ በኩል ትብብር እንድታደርጉላቸው እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ተኪ/ ቡድን መሪ

ግልባጭ//

አቶ አያነህ አበበ

ደ/ማርቆስ

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52


በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥርኢማ 48/10/መ 1
ቀን 12/02//2011

ለአብክመ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


አቶ አንተን አየሁ ይርጋ በምስራቅ ጎጃም ዞን በሰዴ ወረዳ ኢንቨስት ለማድረግ በብር 600,000/ ስድስት መቶ
ሺብር / ካፒታል በኮንስትራክሽንና የሲቪል ኢንጅነሪንግ መሣሪያዎችና መገልገያዎች ማከራየት ኘሮጀክት
በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 08-85220/16/ኢ-ፈ/176/2010 በቀን 17/12/2010 ዓ.ም አዲስ የኢንቨስትመንት
ፈቃድ በማውጣት ለማሽነሪ ኪራይ የሚውል 1 ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና ተመሳሳይ የኢንቨስትመንት ፈቃድ
ካለው አካል ማለትም ኒው ሚሊኒየም ኃላፊነቱ የተወሰነ የግልማህበር ዝውውር ይደረግልኝ በማለት
አመልክዋል ፡፡

በዚህም መሰረት ባለሃብቱ 1 ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና ተመሳሳይ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ካለው አካል
ማዛወር በወጣው የሚኒስትሮች ምክር ቤት አዋጅ ቁጥር 849/2 ዐዐ 6 አንቀጽ 12.1.2 መሠረት ባለሃብቱ
ለሚያቋቁመው አዲስ ድርጅት ወይም ነባር ድርጅቱን ለማስፋፋት ወይም ለማሻሻል የሚያስፈልጉ የካፒታልና
የግንባታ እቃዎች ከጉሙሩክ ቀረጽ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ በእናንተ በኩል ትብብር እንድታደርጉላቸው
እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ዳዊት ምትኩ
የፕ/ች ክት/ና ድጋፍ ባለሙያ

ግልባጭ//

አቶ አንተን አየሁ ይርጋ

ደ/ማርቆስ

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52

በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥርኢማ 50/11/መ 1
ቀን 14/02//2011

ለአብክመ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


አቶ አለኸኝ ሙሉ አሰፋ በምስራቅ ጎጃም ዞን በቢቸና ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ በብር 1,625,,000,00/ አንድ
ሚሊዮን ስድስት መቶ ሃያ አምስትስ ሺብር / ካፒታል በኮንስትራክሽንና የሲቪል ኢንጅነሪንግ መሣሪያዎችና
መገልገያዎች ማከራየት ኘሮጀክት በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 08-85220/07/49/5/01 በቀን 02/13/2010 ዓ.ም
አዲስ የኢንቨስትመንት ፈቃድ በማውጣት ለፕሮጀክታቸው መገልገያ የሚውል 1 ሲኖ ትራክ ገልባጭ መኪና
ከቀረጥ ነፃ እንዳስገባ የማበረታቻ የድጋፍ ደብዳቤ ይፃፍልኝ በማለት አመልክተዋል ፡፡
በዚህም መሰረት ባለሃብቱ ለፕሮጀክታቸው ማስፈፀሚያ የሚውል 1 ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና
ለፕሮጀክታቸው ማስፈፀሚያ የሚውል በወጣው የሚኒስትሮች ምክር ቤት አዋጅ ቁጥር 849/2 ዐዐ 6 አንቀጽ
12.1.2 መሠረት ባለሃብቱ ለሚያቋቁመው አዲስ ድርጅት ወይም ነባር ድርጅቱን ለማስፋፋት ወይም ለማሻሻል
የሚያስፈልጉ የካፒታልና የግንባታ እቃዎች ከጉሙሩክ ቀረጽ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ በእናንተ በኩል ትብብር
እንድታደርጉላቸው እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ዳዊት ምትኩ

የፕ/ች ክት/ና ድጋፍ ባለሙያ

ግልባጭ//

አቶ አለኸኝ ሙሉ አሰፋ

ደ/ማርቆስ

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52

በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥርኢማ 51/12/መ 1
ቀን 14/02//2011

ለአብክመ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


አቶ ሶሎሞን ንጉስ በምስራቅ ጎጃም ዞን በቢቸና ከተማ አስ/ር ኢንቨስት ለማድረግ በብር 1,625,,000,00/ አንድ
ሚሊዮን ስድስት መቶ ሃያ አምስትስ ሺብር / ካፒታል በኮንስትራክሽንና የሲቪል ኢንጅነሪንግ መሣሪያዎችና
መገልገያዎች ማከራየት ኘሮጀክት በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 08-85220/08/50/5/01 በቀን 02/13/2010 ዓ.ም
አዲስ የኢንቨስትመንት ፈቃድ በማውጣት ለፕሮጀክታቸው መገልገያ የሚውል 1 ሲኖ ትራክ ገልባጭ መኪና
ከቀረጥ ነፃ እንዳስገባ የማበረታቻ የድጋፍ ደብዳቤ ይፃፍልኝ በማለት አመልክተዋል ፡፡

በዚህም መሰረት ባለሃብቱ ለፕሮጀክታቸው ማስፈፀሚያ የሚውል 1 ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና


ለፕሮጀክታቸው ማስፈፀሚያ የሚውል በወጣው የሚኒስትሮች ምክር ቤት አዋጅ ቁጥር 849/2 ዐዐ 6 አንቀጽ
12.1.2 መሠረት ባለሃብቱ ለሚያቋቁመው አዲስ ድርጅት ወይም ነባር ድርጅቱን ለማስፋፋት ወይም ለማሻሻል
የሚያስፈልጉ የካፒታልና የግንባታ እቃዎች ከጉሙሩክ ቀረጽ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ በእናንተ በኩል ትብብር
እንድታደርጉላቸው እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ዳዊት ምትኩ
የፕ/ች ክት/ና ድጋፍ ባለሙያ

ግልባጭ//

አቶ ሶሎሞን ንጉስ

ደ/ማርቆስ

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52

በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥር ኢማ 52/12/መ 1
ቀን 15/02//2011

ለአብክመ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን


ባ/ዳር፣
ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣
አቶ ባለዉ ክንዱ ሁነኛዉ በምስራቅ ጎጃም ዞን በ 2 እጁ እነሴ በሀብረ ሰላም ቀበሌ ኢንቨስት ለማድረግ በብር
20,000,000/ ሚሊዮን ብር / ካፒታል በጥራጥሬ ማቀነባበሪያ ኘሮጀክት በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 03-
30390/145/ኢ-ፈ/159/2010 በቀን 18/05/2010 ዓ.ም አዲስ የኢንቨስትመንት ፈቃድ በማውጣት ለፕሮጀክታቸው
መገልገያ የሚውል 1 ዳብልጋቢና ቴወታ ሃይሉክስ መኪና የሻንሲቁጥር AHTBB3CD201744442 የሆነ መኪና
ከቀረጥ ነፃ ማስገባት ስለፈለጉ የማበረታቻ የድጋፍ ደብዳቤ ይፃፍልኝ በማለት አመልክተዋል ፡፡

በዚህም መሰረት ባለሃብቱ 7200 ካሬ ሜትር ቦታ በመረከብ በገቡት የግንባታ ዉል መሰረት ግንባታቸዉን
በመገንባት 65% ላይ የደረሱ መሆኑን የሞጣ ከተማ ህንጻሹም ዋና የስራ ሂደት በቁጥር ሞከ/አገ/144/መ-1 በቀን
03/12/2010 በላከልን ማረጋገጫ መሰረት ግንባታቸዉን እያጠናቀቁ ያሉ መሆኑን እያረጋገጥን ለፕሮጀክታቸው
ማስፈፀሚያ የሚውል ከላይ የተጠቀሰዉን ተሽከርካሪና ለፕሮጀክታቸው ማስፈፀሚያ የሚውል ጀኔሬተር
ግ በመፈጸም የሰነድ ማረጋገጫ ያቀረቡ በመሆኑ በወጣው የሚኒስትሮች ምክር ቤት ቁጥር 270/2 ዐዐ 5
አንቀጽ 14 እና የተሽከርካሪ መመሪያቁጥር 4/2005 መሠረት ባለሃብቱ ለሚያቋቁመው አዲስ ድርጅት ወይም
ነባር ድርጅቱን ለማስፋፋት ወይም ለማሻሻል የሚያስፈልጉ የካፒታልና የግንባታ እቃዎች ከጉሙሩክ ቀረጽ ነፃ
ማስገባት እንዲችሉ በእናንተ በኩል ትብብር እንድታደርጉላቸው እንጠይቃለን፡፡

*ከሠላምታ ጋር*

እንየዉ መኮነን
ቡድን መሪ

ግልባጭ//

ለአቶ ባለዉ ክንዱ ሁነኛዉ

ደ/ማርቆስ፣

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52


በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast
G/z የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥር ኢማ 54/13/መ 1
ቀን 23/02//2011

ለአብክመ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


አቶ ዋለልኝ ተመስገን በምስራቅ ጎጃም ዞን በደብረ-ማርቆስ ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ በብር
11,460,274/ አስራ አንድ ሚሊዮን አራት መቶ ስድሳ ሺ ሁለት መቶ ሰባ አራት ብር / ካፒታል በምግብ ዘይት
ማምረቻና ማከፋፈያ ፋብሪካ ኘሮጀክት በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 03-30141/6763/26697/2007 በቀን
13/01/2007 ዓ.ም አዲስ የኢንቨስትመንት ፈቃድ በማውጣት ለፕሮጀክታቸው መገልገያ የሚውል የካፒታል እቃ
ከቀረጥ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ የደብረ ማርቆስ ከተማ ኢንቨስትመንት ማስፋፊያ ቡድን በቀን 23/02/11 በቁጥር
ኢ-ማ/843/163/04/11 የማበረታቻ የድጋፍ ደብዳቤ እንዲንፅፍላቸው አመልክተዋል ፡፡

በዚህም መሰረት ባለሃብቱ 3024 ካሬ ሜትር ቦታ በመረከብ በገቡት የግንባታ ዉል መሰረት ግንባታቸዉን
ያጠናቀቁ መሆኑን እያረጋገጥን ለፕሮጀክታቸው ማስፈፀሚያ የሚውል የካፒታል እቃ ከቀረጥ ነፃ ለማስገባት
ለመወሰን በወጣው ደንብ ቁጥር 4/2005 መሰረት ማስገባት እንዲቸሉ ይህን የድጋፍ ደብዳቤ አስፈላጊውን
መረጃ አያይዘን የላክን መሆኑን እንገልፃለን ፡፡

*ከሠላምታ ጋር*

ተራማጅ አገር
መረጃ ባለሙያ

ግልባጭ//

አቶ ዋለልኝ ተመስገን

ደ/ማርቆስ፣

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52

በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥርኢማ 57/14/መ 1
ቀን 26/02//2011

ለአብክመ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


አቶ ብዙአለም ከበደ አያሌዉ በምስራቅ ጎጃም ዞን በእናርጅ እናዉጋ ወረደ ኢንቨስት ለማድረግ በብር
3,000,000/ ሶስት ሚሊየን ብር/ ካፒታል በኮንስትራክሽንና የሲቪል ኢንጅነሪንግ መሣሪያዎችና መገልገያዎች
ማከራየት ኘሮጀክት በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 08-85220/11/ኢፈ/174/2010 በቀን 10/12/2010 ዓ.ም አዲስ
የኢንቨስትመንት ፈቃድ በማውጣት ለማሽነሪ ኪራይ የሚውል 1 ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና ተመሳሳይ
የኢንቨስትመንት ፈቃድ ካለው አካል ከአቶ ሀይሉ በዳሶ ኢሌማ ዝውውር ይደረግልኝ በማለት አመልክዋል
፡፡

በዚህም መሰረት ባለሃብቱ 1 ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና ተመሳሳይ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ካለው
ለማበረታቻ በወጣው የሚኒስትሮች ምክር ቤት አዋጅ ቁጥር 849/2 ዐዐ 6 አንቀጽ 12.1.2 መሠረት ባለሃብቱ
ለሚያቋቁመው አዲስ ድርጅት ወይም ነባር ድርጅቱን ለማስፋፋት ወይም ለማሻሻል የሚያስፈልጉ የካፒታልና
የግንባታ እቃዎች ከጉሙሩክ ቀረጽ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ አስፈላጊውን መረጃ ስላሟሉ በእናንተ በኩል
ትብብር እንድታደርጉላቸው እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ተኪ/ ቡድን መሪ

ግልባጭ//

አቶ ብዙአለም ከበደ አያሌዉ

ደ/ማርቆስ

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52

በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion core process


ቁጥርኢማ 36/15/መ 1
ቀን 27/02//2011

ለአብክመ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


አቶ አበበ በላይ በምስራቅ ጎጃም ዞን በደ/ማርቆስ ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ በብር 800,000/ ስምንት
መቶ ሺህ ብር/ ካፒታል በደረጃ 4 ህንፃ ተቋራጭ ኘሮጀክት በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 03-1-
7/1662/24608/2005 በቀን 04/03/2005 ዓ.ም አዲስ የኢንቨስትመንት ፈቃድ በማውጣት ለፕሮጀክቱ
አገልግሎት የሚያገለግል 1 ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና በኮንስትራክሽንና የሲቪል ኢንጅነሪንግ መሣሪያዎችና
መገልገያዎች ማከራየት ኘሮጀክት የኢንቨስትመንት ፈቃድ ካለው አካል ማለትም ከቄስ ቀኘ ሲሳይ ቦጋለ
ዝውውር ይደረግልኝ በማለት አመልክዋል ፡፡

በዚህም መሰረት ባለሃብቱ 1 ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና የኢንቨስትመንት ፈቃድ ካለው አካል ማዛወር
በወጣው የሚኒስትሮች ምክር ቤት አዋጅ ቁጥር 849/2 ዐዐ 6 አንቀጽ 12.1.2 መሠረት ባለሃብቱ
ለሚያቋቁመው አዲስ ድርጅት ወይም ነባር ድርጅቱን ለማስፋፋት ወይም ለማሻሻል የሚያስፈልጉ የካፒታልና
የግንባታ እቃዎች ከጉሙሩክ ቀረጽ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ በእናንተ በኩል ትብብር እንድታደርጉላቸው
እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ዳዊት ምትኩ

የፕሮ/ክ/ድጋፍ ባለሙያ

ግልባጭ//

አቶ አበበ በላይ

ደ/ማርቆስ

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52


በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥርኢማ 62/15/መ 1
ቀን 30/02//2011

ለአብክመ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


አቶ ያሬድ አሰቻለ በምስራቅ ጎጃም ዞን በደ/ማርቆስ ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ በብር 18,920,000/ አስራ
ስምነት ሚሊየን ዘጠኝመቶሃያ ሺ ብር/ ካፒታል በደረጃ 5 ጠቅላላ ስራ ተቋራጭ ከውሃ ስራዎች በስተቀር
ኘሮጀክት በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 05-50230/ኢ-ማ/574/020/06 በቀን 09/01/2010 ዓ.ም አዲስ
የኢንቨስትመንት ፈቃድ መውሰዳቸውን ጠቅሰው ለፕሮጀክታቸው ማስፈፀሚያ የሚውል 1(አንድ)TOYOTA
REVO 2016 MODEL ከቀረጥ ነፃ ለማስገባት ስለፈለጉ የማበረታቻ የድጋፍ ደብዳቤ እንዲሰጣቸው
አመልክተዋል፡፡

በዚህም መሰረት ባለሃብቱ 1(አንድ)TOYOTA REVO2016MODEL ከቀረጥ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ እየጠየቅን


የሚኒስትሮች ምክር ቤት አዋጅ ቁጥር 849/2 ዐዐ 6 አንቀጽ 12.1.2 መሠረት ባለሃብቱ ለሚያቋቁመው አዲስ
ድርጅት ወይም ነባር ድርጅቱን ለማስፋፋት ወይም ለማሻሻል የሚያስፈልጉ የካፒታልና የግንባታ እቃዎች
ከጉሙሩክ ቀረጽ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ በእናንተ በኩል ትብብር እንድታደርጉላቸው እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ዳዊት ምትኩ

የፕ/ች ክት/ና ድጋፍ ግልባጭ//

አቶ ያሬድ አሰቻለ

ደ/ማርቆስ

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52


በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥርኢማ 62/15/መ 1
ቀን 30/02//2011

ለአብክመ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


አቶ ሳሙኤል ዘውዱ ዋጋው በምስራቅ ጎጃም ዞን በስናን ወረዳ ኢንቨስት ለማድረግ በብር 1,500,000/ አንድ
ሚሊየን አምስት መቶ ሺ ብር/ ካፒታል በኮንስትራክሽንና የሲቪል ኢንጅነሪንግ መሣሪያዎችና መገልገያዎች
ማከራየት ኘሮጀክት በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 08-85220/21/ኢ-ፈ/178/2010 በቀን 24/12/2010 ዓ.ም አዲስ
የኢንቨስትመንት ፈቃድ በማውጣት ለማሽነሪ ኪራይ የሚውል 1 ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና ተመሳሳይ
የኢንቨስትመንት ፈቃድ ካለው አካል ማለትም ወ/ሮ ትርንጎ ዋድሎ ዝውውር ይደረግልኝ በማለት
አመልክዋል ፡፡

በዚህም መሰረት ባለሃብቱ 1 ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና ተመሳሳይ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ካለው አካል
ማዛወር በወጣው የሚኒስትሮች ምክር ቤት አዋጅ ቁጥር 849/2 ዐዐ 6 አንቀጽ 12.1.2 መሠረት ባለሃብቱ
ለሚያቋቁመው አዲስ ድርጅት ወይም ነባር ድርጅቱን ለማስፋፋት ወይም ለማሻሻል የሚያስፈልጉ የካፒታልና
የግንባታ እቃዎች ከጉሙሩክ ቀረጽ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ በእናንተ በኩል ትብብር እንድታደርጉላቸው
እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ዳዊት ምትኩ
የፕ/ች ክት/ና ድጋፍ

ግልባጭ//

አቶ ሳሙኤል ዘውዱ

ደ/ማርቆስ
ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52

በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥርኢማ 63/16/መ 1

ቀን 4/03//2011

ለአብክመ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- ማብራሪያ እዲጠን ስመጠየቅ ፤

ከላይ በጉዳዩ ለመግለፅ እንደተሞከረው በዞናችን የተለያዩ የዳቦ መፈብረክ


ስራ እየተከናወኑ ይገኛሉ ፡፡በመሆኑም የዳቦ መፈብረክ ፕሮጀክት የገቢ ግብር
ማበረታቻ አስከ 5(አምስት ) ዓመት ድረስ እንደሚያገኙ ሌሎች ምግቦችን
ማምረት በሚለው ውስጥ ተካቷል፡፡ይህንን መሰረት በማድረግ በከተማችን
ውሰጥ በዚሁ ዘርፍ ተሰማርቶ የሚገኘው ማለትም አዳምጣቸው
ሰዋሰውናጓደኞቹ ህ/ሽ/ማህበር የገቢ ግብር ማበረታቻ እንዲያገኝ በእኛ በኩል
የትብብር ደብዳቤ ብስጽፍለትም የደብረማርቆስ ከተማ ገቢዎች ቅርንጫፍ
ጽ/ቤት ተጨማሪ ማብራሪያ ይሰጥበት በማለት ባለሀብቱን እያጉላላው
በሙሆኑ በእናንተ በኩል ተጨማሪ ማብራሪያ ተሰጥቶት ባለሁብቱ ተጠቃሚ
እንዲሆኑ የተለመደውን ትብብራችሁን እንጠይቃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ዳዊት ምትኩ
የፕሮ/ክ/ድ/ባለሙያ ግልባጭ//

አዳምጣቸው ሰዋሰውናጓደኞቹ ህ/ሽ/ማህበር


ደ/ማርቆስ

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52

በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment


commision East G/z

የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion core


process

ቁጥርኢማ 119/መ-33

ቀን 04/03/2011

ለአብክመ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን

ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


የደብረማርቆስ ከተማ አስተዳደር ኢንዱስሪና ከተማ አገልግሎት ጽ/ቤት በቀን 25/11/2005 ዓ/ም አቶ ሶሎሞን ተስፋዬ ባለ 3
ኮከብ ሆቴል ፕሮጀክት በቁጥር አብክ/ኢከል/ኢፈ/ 04-1/200/04/2005 በቀን 25/11/2005 ዓ.ም 33,000,000 (ሰላሳ ሚሊዬን
ብር/ ካፒታል የኢንቨስትመንት ፈቃድ የተሰጣቸዉ መሆኑን በመጥቀስ ከቀረጽ ነጻ የካፒታልእና የግንባታ እቃዎችን ማስገባት
እንዲችሉ በቀን 15/04/2008 ዓ/ም ድጋፍ እንዲደረግላቸው ባሳወቀን መሰረት በቀን 18/04/2008 ዓ/ም በቁጥር 134/መ-1
ለኮሚሽኑ ድጋፍ እንዲደረግላቸው የድጋፍ ደብዳቤ የፃፍንላቸው ቢሆንም ባለ ሀብቱ በቀን 14/04/2009 ዓ/ም በጻፉት ማመልከቻ
አማካኝነት የቀረጥ ነጻ መብት ተጠቃሚ አለመሆናቸውን አመልክተዋል፡፡በመሆኑም ባለሐብቱ ባመለከቱት መሰረት የማበረታቻው
ተጠቃሚ መሆን እንዲችሉ ይህን የድጋፍ ደብዳቤ በድጋሜ የሰጠናቸው መሆኑን እየገለፅን ለአስረጅነት ይሆን ዘንድ፡-
1/ የታደሰ የኢንቨስትመንት ፈቃድ 1 ኮፒ

2/ የቦታ ካርታ 1 ኮፒ

3/ የግንባታ ፈቃድ የምሥክር ወረቀት 1 ኮፒ

4/ የባህልና ቱሪዝም 1 ገጽ ኮፒ

5/ የግብር መለያ ቁጥር 1 ገፅ ኮፒ


6/ የግንባታና የካፒታል ዕቃዎች ዝርዝር 29 ገጽ ኮፒ በአጠቃላይ 34 ገጾች አያይዘን የላክን ሲሆን በማበረታቻ መመሪያው
መሠረት እንዲፈፀምላቸው ይህን የድጋፍ ደብዳቤ የሰጠናቸው መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ//

አቶ ሶሎሞን ተስፋዬ

ባሉበት፤

ስልክ 0587716704 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 5


በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥርኢማ 63/16/መ 1

ቀን 04/03//2011

ለአብክመ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


አቶ አራጋው ከፍያለው በምስራቅ ጎጃም ዞን እናርጅና እናውጋ ወረዳ በደብረ ወርቅ ከተማ በብር 40,00,000/
አርባ ሚሊየን ብር/ ካፒታል በቀን 19/10/06 ዓ.ም በቁጥር EIA-IP/024473/09 ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት
ኮሚሽን ባለ ሶስት ኮከብ ሆቴል ለመገንባት አዲስ የኢንቨስትመንት ፈቃድ መውሰዳቸውንእና ግንባታውን
እየገነቡ መሆናቸውን ጠቅሰው ለፕሮጀክታቸው ማስፈፀሚያ የሚውል የግንባታ እቃ ከቀረጥ ነጻ ማስገባት
እንዲችሉ የድጋፍ ደብዳቤ እንድንጽፍላቸው ጠይቀዋል በመሆኑም የወረዳው ከተማ መሪ ማዘጋጃ ቤት
የኮንስትራክሽን ሪጉሌሽንና ቤቶች መሰረተ ልማት ዋና የስራ ሂደትበቀን 04/03/11 በቁጥር 0212/አ-01/11 በጻፈው
ደብዳቤ ግንባታው 80 ፐርሰንት የደረሰ መሆኑን አሳውቆናል፡፡

በዚህም መሰረት ባለሃብቱ የግንባታ እቃውን ከቀረጥ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ እየጠየቅን የሚኒስትሮች ምክር
ቤት አዋጅ ቁጥር 849/2 ዐዐ 6 አንቀጽ 12.1.2 መሠረት ባለሃብቱ ለሚያቋቁመው አዲስ ድርጅት ወይም ነባር
ድርጅቱን ለማስፋፋት ወይም ለማሻሻል የሚያስፈልጉ የካፒታልና የግንባታ እቃዎች ከጉሙሩክ ቀረጽ ነፃ
ማስገባት እንዲችሉ በእናንተ በኩል ትብብር እንድታደርጉላቸው እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ዳዊት ምትኩ

የፕ/ች ክት/ና ድጋፍ ግልባጭ//


አቶ አራጋው ከፍያለው

ደ/ወርቅ

ስልክ 0581781727 ፋክስ 05877112788 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52

በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥርኢማ 69/16/መ 1
ቀን 5/03/2011

ለአብክመ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


አቶ አማረ ዳምጤ ጀምበሩ በምስራቅ ጎጃም ዞን በእናርጅእናውጋ ወረዳ ኢንቨስት ለማድረግ በብር 1,500,000/
አንድ ሚሊዮን አምስትመቶ ሺብር / ካፒታል በኮንስትራክሽንና የሲቪል ኢንጅነሪንግ መሣሪያዎችና መገልገያዎች
ማከራየት ኘሮጀክት በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 08-85220/68/ኢ-ፈ/185/2011 በቀን 5/03/2011 ዓ.ም አዲስ
የኢንቨስትመንት ፈቃድ በማውጣት ለፕሮጀክታቸው መገልገያ የሚውል 1(አንድ) ሲኖ ትራክ ገልባጭ መኪና
ከቀረጥ ነፃ እንዳስገባ የማበረታቻ የድጋፍ ደብዳቤ ይፃፍልኝ በማለት አመልክተዋል ፡፡

በዚህም መሰረት ባለሃብቱ ለፕሮጀክታቸው ማስፈፀሚያ የሚውል 1(አንድ) ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና
ለፕሮጀክታቸው ማስፈፀሚያ የሚውል በወጣው የሚኒስትሮች ምክር ቤት አዋጅ ቁጥር 849/2 ዐዐ 6 አንቀጽ
12.1.2 መሠረት ባለሃብቱ ለሚያቋቁመው አዲስ ድርጅት ወይም ነባር ድርጅቱን ለማስፋፋት ወይም ለማሻሻል
የሚያስፈልጉ የካፒታልና የግንባታ ዕቃዎች ከጉሙሩክ ቀረጽ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ በእናንተ በኩል ትብብር
እንድታደርጉላቸው እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ዳዊት ምትኩ
የፕ/ች ክት/ና ድጋፍ ባለሙያ
ግልባጭ//

አቶ አማረ ዳምጤ ጀምበሩ

ደ/ማርቆስ

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587712788 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52

ቀን --------------

ለምስ/ጎጃም ዞን ኢንዱስትሪና ከተማ ልማት መምሪያ

ለኢንቨ/ማስ/ቡድን

ደ/ማ፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብደቤ እንዲጻፍልኝ ስለመጠየቅ፣

ከላይ በጉዳዩ ለመግለጽ እንደተሞከረዉ -----------በቀን----------በቁጥር--------


የማስፋፊያ ኢንቨስትመንት ፈቃድ ያወጣሁ ሲሆን የግንባታ እቃዎች ከጉምሩክ ቀረጥ ነፃ
ለማስገባት እችል ዘንድ ይኸውም፡-ከላይ የተገለፀው ማሽነሪ ከቀረጽ ነጻ ማስገባት
እንድንችል ለክልል ኢንቨስትመንት ኮሚሽን የድጋፍ ደብዳቤ እንዲጻፍልኝ አመለክታለሁ፡፡

*ከሰላምታ ጋር*
በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥርኢማ 77/18/መ 1
ቀን 27/03/2011

ለአብክመ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


አቶ ሞገስ መለሰ በምስራቅ ጎጃም ዞን በእናርጅእናውጋ ወረዳ ኢንቨስት ለማድረግ በብር 30,000,000/ ሰላሳ
ሚሊየን ብር / ካፒታል በኮንስትራክሽንና የሲቪል ኢንጅነሪንግ መሣሪያዎችና መገልገያዎች ማከራየት ኘሮጀክት
በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 08-85220/96/ኢማ/220/01 በቀን 4/3/2010 ዓ.ም የማስፋፊያ የኢንቨስትመንት
ፈቃድ በማውጣት ለማሽነሪ ኪራይ የሚውል ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ማሽኖች

1/ዶዘር ካት ሞዴል D8R

2/ዶዘር ካት ሞዴል D8R

3/ዶዘር ካት ሞዴል D8R ተመሳሳይ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ካለው አካል ማለትም ጣቁሳ ትሬዲንግ
ኃላፊነቱ የተወሰነ የግልማህበር ዝውውር ይደረግልኝ በማለት አመልክዋል ፡፡

በዚህም መሰረት ባለሃብቱ ከዚህ በላይ የተዘረዘሩ ማሽኖችን ተመሳሳይ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ካለው አካል
ማዛወር በወጣው የሚኒስትሮች ምክር ቤት አዋጅ ቁጥር 849/2 ዐዐ 6 አንቀጽ 12.1.2 መሠረት ባለሃብቱ
ለሚያቋቁመው አዲስ ድርጅት ወይም ነባር ድርጅቱን ለማስፋፋት ወይም ለማሻሻል የሚያስፈልጉ የካፒታልና
የግንባታ እቃዎች ከጉሙሩክ ቀረጽ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ በእናንተ በኩል ትብብር እንድታደርጉላቸው
እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ዳዊት ምትኩ
የፕ/ች ክት/ና ድጋፍ ባለሙያ

ግልባጭ//

አቶ ሞገስ መለሰ

እናርጅእናውጋ

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 5


በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥር 84/ኢፈ- 187


ቀን 16/04/2

ለግንደወይን ወረዳ ንግድ ኢንዱስትሪ ገ/ል/ ጽ/ቤት


ግንደወይን፣

ጉዳዩ፡-አዲስ እንቨስትመንት ፈቃድ መሰጠቱን ስለማሳወቅ፣

አቶ ጌታነህ ዘለቀ በምስራቅ ጎጃም ዞን በግንደወይን ወረዳ የኮንስትራክሽንናሲቪል ኢንጅነሪንግ


መሰ/መገ/ማከራየት ፕሮጀክት በብር 1,500,000 አንድ ሚሊየን አምስት መቶ ሽህ ብር /ካፒታል ማቋቋም
እንዲችል በቀን 16/04/2011 ዓ.ም ለምስራቅ ጎጃም ዞን ንግድ ኢንዱስትሪ ገ/ል/መምሪያ የኢንቨስትመንት
ማስፋፊያ ዋና የስራ ሂደት ባቀረበው ጥያቄ መሰረት በቀን 16/04 /2011 በቁጥር አብክመ/ኢማኤ-ኢፈ 08-
85220/084 ኢፈ -187/ 2011 የተመዘገበ አዲስ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ተሰጥቷል፡፡
ስለሆነም በኢንቨስትመንት አዋጅ ቁጥር 849/2006 የሴክተር መ/ቤቶች በኢንቨስትመንት ፕሮጀክት ላሉት
ክትትል እንዲያደርጉ በሚደነግገው መሰረት በጽ/ቤቱ በኩል አስፈላጊው ትብብርና እገዛ እንዲደረግላቸው
እየገለጽን ፕሮጀክቱ ምርት ማምረት እስከሚጀምርበት ጊዜ ድረስ የኢንቨስትመንት ፈቃዱ በየአመቱ ማሳደስ
የሚገባው በመሆኑ ግለሰቧ ስለኢንቨስትመንቱ አፈፃፀም ሂደት በየ 3 ወሩ ሪፖርት ማቅረብ ያለበት መሆኑን
በዚህ ደብዳቤ ግልባጭ እናሳውቃለን፡፡
  *ከሰላምታ ጋር*
ግልባጭ

 ለግንደወይን ወረዳ ገቢዎች ጽ/ቤት


ግንደወይን
 ለመ/ቤታችን ድጋፍና ክትትል ኦፊሰር
ደ/ማ
ለአቶ ጌታነህ ዘለቀ
ባሉበት፣

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 5

ቁጥር 92/ኢፈ/2011

ቁጥር 8/05/2011

ለ -----------ወረዳ ን /ኢ/ገ/ልማት ፅ/ቤት

ጉደዩ ፡- ከቀረጥ ነፃ የገቡ ማሽኞችን እንድትከታተሉ ስማሳወቅ

ከላይ በጉዳዩ ለመግለፅ እንደተሞከረው በዞናችን ብሎም በወረዳችን የኢንቨስትመንት ፈቃድ አውጥተው እየተንቀሳቀሱ
ያሉ የማሽነሪ አከራይ ፕሮጀክቶች ይገኛሉ፡፡ በመሆኑም እነዚህ ፕሮጀክቶች በወሰዱት ፈቃድ መሰረት የግንባታ ዕቃ
ግብዓቶችን ማጓጓዝ ሲገባቸው ከታለመለት ዓላማ ውጭ ማለትም ጤፍ እየጫኑ ከየወረዳው አቤቱታ እየቀረበባቸው
ስለሆነ በወረዳችሁ የማሽነሪ አከራይ የኢንቨስትመንት ፈቃድ አውጥተውእየተንቀሳቀሱ ያሉ ፕሮጀክቶችን በስልክም
ሆነ በአካል እየተከታተላችሁ እንድታሳውቁን እናሳውቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ዳዊት ምትኩ

የፕሮ/ክ/ድጋፍ ባለሙያ
በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥር ኢማ 95/19/መ 1
ቀን 15/05//2011

ለአብክመ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


አቶ ዋለልኝ ተመስጌን በምስራቅ ጎጃም ዞን በደብረማርቆስ ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ በብር 11,460,274/
አስራ አንድ ሚሊዮን አራት መቶ ስልሳ ሺ ብር / ካፒታል ዘይት ማቀነባበሪያ ኘሮጀክት በኢንቨስትመንት
ፈቃድ ቁጥር 03-30141/6763/26697/163/04 በቀን 13/04/2007 ዓ.ም አዲስ የኢንቨስትመንት ፈቃድ
በማውጣት ለፕሮጀክታቸው መገልገያ የሚውል 1 TOYOTAHILUX REVO3.0 4WD HIGHLINE PICKUP
YEAR2017 የሆነ መኪና ከቀረጥ ነፃ ማስገባት ስለፈለጉ የማበረታቻ የድጋፍ ደብዳቤ ይፃፍልኝ በማለት
አመልክተዋል ፡፡

በዚህም መሰረት ባለሃብቱ 3024 ካሬ ሜትር ቦታ በመረከብ በገቡት የግንባታ ዉል መሰረት ግንባታቸዉን
ጨርሰውየማሽን ተከላ ስራ እያከናወኑ ያሉ መሆኑን የደ/ማርቆስ ከተማ ኢነቨስትመንት ቡድን በቁጥር
ኢማ/896/163/04 በቀን 15/05/2011 ዓ.ም በላከልን ደብዳቤ አሳውቆናል፡፡በዚህም መሰረት ለፕሮጀክታቸው
ማስፈፀሚያ የሚውል ከላይ የተጠቀሰዉን ተሽከርካሪ ግ በመፈጸም የሰነድ ማረጋገጫ ያቀረቡ በመሆኑ
በወጣው የሚኒስትሮች ምክር ቤት ቁጥር 270/2 ዐዐ 5 አንቀጽ 14 እና የተሽከርካሪ መመሪያቁጥር 4/2005
መሠረት ባለሃብቱ ለሚያቋቁመው አዲስ ድርጅት ወይም ነባር ድርጅቱን ለማስፋፋት ወይም ለማሻሻል
እንዲችሉ በእናንተ በኩል ትብብር እንድታደርጉላቸው እንጠይቃለን፡፡

*ከሠላምታ ጋር*

ዳዊት ምትኩ
የክ/ድ/ባለሙያ

ግልባጭ//

አቶ ዋለልኝ ተመስጌን

ደ/ማርቆስ፣

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52

በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥርኢማ 96/20/መ 1
ቀን 16/05//2011

ለአብክመ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


አቶ ግርማ ሆዴዋ በምስራቅ ጎጃም ዞን እነብሴወረዳ ኢንቨስት ለማድረግ በብር 1,800,000/ አንድ
ሚሊዮንስምንት መቶ ሺብር / ካፒታል በኮንስትራክሽንና የሲቪል ኢንጅነሪንግ መሣሪያዎችና መገልገያዎች
ማከራየት ኘሮጀክት በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 08-85220/87/ኢፈ/189/2011 በቀን 23/04/2011 ዓ.ምአዲስ
የኢንቨስትመንት ፈቃድ በማውጣት ለፕሮጀክታቸው መገልገያ የሚውል 1 ሲኖ ትራክ ገልባጭ መኪና ከቀረጥ ነፃ
እንዳስገባ የማበረታቻ የድጋፍ ደብዳቤ ይፃፍልኝ በማለት አመልክተዋል ፡፡

በዚህም መሰረት ባለሃብቱ ለፕሮጀክታቸው ማስፈፀሚያ የሚውል 1 ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና


ለፕሮጀክታቸው ማስፈፀሚያ የሚውል በወጣው የሚኒስትሮች ምክር ቤት አዋጅ ቁጥር 849/2 ዐዐ 6 አንቀጽ
12.1.2 መሠረት ባለሃብቱ ለሚያቋቁመው አዲስ ድርጅት ወይም ነባር ድርጅቱን ለማስፋፋት ወይም ለማሻሻል
የሚያስፈልጉ የካፒታልና የግንባታ እቃዎች ከጉሙሩክ ቀረጽ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ በእናንተ በኩል ትብብር
እንድታደርጉላቸው እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ኢትዬጵያ በላይ
ክት/ና ድጋፍ ባለሙያ

ግልባጭ//

 አቶ ግርማ ሆዴዋ

ደ/ማርቆስ

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52

በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥር ኢማ 98/21/መ 1
ቀን 16/05//2011

ለአብክመ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


አቶ መስፍን ሰለሞን በምስራቅ ጎጃም ዞን በደ/ማርቆስ ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ በብር 10,000,000/

አሥር ሚሊየን ብር/ ካፒታል በኮንስትራክሽንና የሲቪል ኢንጅነሪንግ መሣሪያዎችና መገልገያዎች ማከራየት
ኘሮጀክት በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 08-85220/;ኢማ/664/064/05 በቀን 16/04/2010 ዓ.ም አዲስ
የኢንቨስትመንት ፈቃድ በማውጣት ለማሽነሪ ኪራይ የሚውል ሮለር ማሽን /VIBRATOR COMPACTOR/
SERIAL NO 3162120102 ENGINE NO,D912A034034 MODEL 2013XS162J;16TON ተመሳሳይ የኢንቨስትመንት
ፈቃድ ካለው አካል ከቢሶል የኮንስትራክሸን መሣሪያዎች ኪራይ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ዝውውር ይደረግልኝ በማለት
አመልክተዋል፡፡

በዚህም መሰረት ባለሃብቱ ለማሽነሪ ኪራይ የሚውል ሮለር ማሽን /VIBRATOR COMPACTOR/ SERIAL NO
3162120102 ENGINE NO,D912A034034 MODEL 2013XS162J;16TON ተመሳሳይ የኢንቨስትመንት ፈቃድ
ካለው አካል ማዛወር በወጣው የሚኒስትሮች ምክር ቤት አዋጅ ቁጥር 849/2 ዐዐ 6 አንቀጽ 12.1.2 መሠረት
ባለሃብቱ ለሚያቋቁመው አዲስ ድርጅት ወይም ነባር ድርጅቱን ለማስፋፋት ወይም ለማሻሻል የሚያስፈልጉ
የካፒታልና የግንባታ እቃዎች ከጉሙሩክ ቀረጽ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ በእናንተ በኩል ትብብር
እንድታደርጉላቸው እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ኢትዬጵያ በላይ

የኘ/ክትትልና ድጋፍ ባለሙያ

ግልባጭ//

ሰአቶ መስፍን ሰለሞን

ደ/ማርቆስ

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52


በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment

በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥርኢማ 101/22/መ 1
ቀን 16/05//2011
ለአብክመ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን
ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


ሁሰይን አሳቡና ቤተሰበቹ የኮን/የሲ/ኢ/መሣ/አከራይ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር በምስራቅ ጎጃም ዞን በአዋባል ወረዳ
በሉማሜ ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ በብር 50,000,000/ ሃምሣ ሚሊዮን ብር / ካፒታል በኮንስትራክሽንና
የሲቪል ኢንጅነሪንግ መሣሪያዎችና መገልገያዎች ማከራየት ኘሮጀክት በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 08-
85220/100/ኢፈ/66/2011 በቀን 16/05/2011 ዓ.ም የማስፋፊያ የኢንቨስትመንት ፈቃድ በማውጣት
ለፕሮጀክታቸው መገልገያ የሚውል 1 ሲኖ ትራክ ገልባጭ መኪና ከቀረጥ ነፃ እንዳስገባ የማበረታቻ የድጋፍ
ደብዳቤ ይፃፍልኝ በማለት አመልክተዋል ፡፡

በዚህም መሰረት ባለሃብቱ ለፕሮጀክታቸው ማስፈፀሚያ የሚውል 1 ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና በወጣው
የሚኒስትሮች ምክር ቤት አዋጅ ቁጥር 849/2 ዐዐ 6 አንቀጽ 12.1.2 መሠረት ባለሃብቱ ለሚያቋቁመው አዲስ
ድርጅት ወይም ነባር ድርጅቱን ለማስፋፋት ወይም ለማሻሻል የሚያስፈልጉ የካፒታልና የግንባታ እቃዎች
ከጉሙሩክ ቀረጽ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ በእናንተ በኩል ትብብር እንድታደርጉላቸው እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ኢትዬጵያ በላይ
የክትትልና ድጋፍ ባለሙያ

ግልባጭ//

 ሁሰይን አሳቡና ቤተሰበቹ የኮን/የሲ/ኢ/መሣ/አከራይ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር

ሉማሜ

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52

በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥርኢማ 132/30/መ 1
ቀን 05/07//2011

ለአብክመ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


አቶ ታሪኩ አምሳሉ በምስራቅ ጎጃም ዞን በደ/ማርቆስ ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ በብር 2,450,000/ ሁለት
ሚሊየን አራት መቶ ሃመሳ ሺ ብር/ ካፒታል በደረጃ 5 ህንጻ ስራ ተቋራጭ ኘሮጀክት በኢንቨስትመንት ፈቃድ
ቁጥር 03-1-7-/122/25358/2005 በቀን 17/11/2005 ዓ.ም የኢንቨስትመንት ፈቃድ መውሰዳቸውን ጠቅሰው
ለፕሮጀክታቸው ማስፈፀሚያ የሚውል 1(አንድ)ሃይሉክስ ዳብል ጋቢና ሰሌዳ ቁጥር 03-A28553 የሞተር ቁጥር
2kd-5483882 የሻንሲ ቁጥር MROF422G4F0738738 ከአሁን በፊት ወ/ሪት ሜሮን ሃይለእየሱስ ገልቹ ከቀረጥ
ነፃ ገብቶ የነበረውን በኦሮምያ ኢንተርናሽናል ባንክ በእዳ ማካካሻነት ከተያዘ በኋላ ከባንኩ በህጋዊ ጫራታ
መግዛታቸውን ጠቅሰው ከባንኩ ሙሉ መረጃውን በማቅረብ በስማቸው እንዲዞር የደብረ ማርቆስ ከተማ
ኢንቨስትመንት ቡድን በቀን 05/07/11 በቁጥር ኢ-ማ/926/027/06/11 አሳውቀው የማበረታቻ የድጋፍ ደብዳቤ
እንዲሰጣቸው ጠይቀውናል አኒህ ባለሃብት ከአሁን በፊት በደረጃ 4 የኢንቨስትመንት ፈቃድ የወሰዱ
መሆናቸውንናየማበረታቻ ድጋፍ ደብዳቤ መጻፋችን ይታዎቃል ነገር ግን የተሰጣቸው የኢንቨስትመንት ፈቃድ
አግባብ ያልነበረና በተጻፈላቸው ማበረታቻም ተጠቃሚ አለመሆናቸውን ጠቅሰው የደረጃ 4 ፈቃዱ መሰረዙን
በማሳወቃቸው ያልተጠቀሙበት የማበረታቻ ድጋፍ አሁን ባላቸው የደረጃ 5 የኢንቨስትመንት ፈቃድ
እንዲስተናገዱ ያመች ዘንድ የተሰረዘውን ፈቃድ አያይዘን የላክን መሆኑን እንገልጻለን ፡፡

በዚህም መሰረት ባለሃብቱ 1(አንድ)ሃይሉክስ ዳብል ጋቢና ከቀረጥ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ እየጠየቅን በደንብ
ቁጥር 270/2 ዐዐ 5 አንቀጽ 12.ንዑስ አንቀጽ 1.2 መሠረት ለፕሮጀክቱ አግባብነት ያለው በመሆኑ ባለሃብቱ
ለሚያቋቁመው አዲስ ድርጅት ወይም ነባር ድርጅቱን ለማስፋፋት ወይም ለማሻሻል የሚያስፈልጉ የካፒታልና
የግንባታ እቃዎች ከጉሙሩክ ቀረጽ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ በእናንተ በኩል ትብብር እንድታደርጉላቸው
እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ተራማጅ አገር

ተወካይ ቡድን መሪ ግልባጭ//

አቶ ታሪኩ አምሳሉ

ደ/ማርቆስ

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52

በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast


G/z የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥር ኢማ 111/24/መ 1
ቀን 12/6/2011

ለአብክመ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


ዋይ ቢ ዜድ የምግብ ዘይት ፋብሪካ አክሲዮን ማህበር በምስራቅ ጎጃም ዞን በሞጣ ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ
በብር 32,517,400/ ሰላሳ ሁለት ሚሊየን አምስት መቶአስራሰባት ሺህአራት መቶ ብር / ካፒታል በምግብ ዘይት
ማምረቻና ማከፋፈያ ፋብሪካ ኘሮጀክት በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 03-30143/860/ኢ-4975/2006 በቀን
12/06/2006 ዓ.ም አዲስ የኢንቨስትመንት ፈቃድ በማውጣት ለፕሮጀክታቸው መገልገያ የሚውል one complet
set 18 tpd oil processing production line የካፒታል እቃ ከቀረጥ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ የሞጣ ከተማ
ኢንቨስትመንት ማስፋፊያ ቡድን በቀን 11/06/2011 በቁጥር ኢንቨ/ማ/627/2011 የማበረታቻ የድጋፍ ደብዳቤ
እንዲንፅፍላቸው አመልክተዋል ፡፡

በዚህም መሰረት ባለሃብቱ 5000 ካሬ ሜትር ቦታ በመረከብ በገቡት የግንባታ ዉል መሰረት ግንባታቸዉን
ያጠናቀቁ መሆኑን እያረጋገጥን ለፕሮጀክታቸው ማስፈፀሚያ የሚውል የካፒታል እቃ ከቀረጥ ነፃ ለማስገባት
ለመወሰን በወጣው ደንብ ቁጥር 4/2005 መሰረት ማስገባት እንዲቸሉ ይህን የድጋፍ ደብዳቤ አስፈላጊውን
መረጃ፡-
1/ የሊዝ የይዞታ ማሰጋገጫ
2/ የግንባታ ፈቃድ
3/ የሊዝ ውል አያይዘን የላክን መሆኑን እንገልፃለን ፡፡

*ከሠላምታ ጋር*

ተወካይ ተራማጅ አገር

ግልባጭ//

ዋይ ቢ ዜድ የምግብ ዘይት ፋብሪካ አክሲዮን ማህበር

ሞጣ፣

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52


በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion core process


ቁጥርኢማ 112/25/መ 1
ቀን 12/06//2011

ለአብክመ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


አቶ ዘመን አያሌው ሙሉነህ በምስራቅ ጎጃም ዞን ደ/ማርቆስ ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ በብር
3,000,000/ ሶስት ሚሊዮን ብር / ካፒታል በኮንስትራክሽንና የሲቪል ኢንጅነሪንግ መሣሪያዎችና መገልገያዎች
ማከራየት ኘሮጀክት በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 08-85220/አማ/767/075/05/10 በቀን 14/09/2010 ዓ.ም
አዲስ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ማውጣታቸውንና ለማሽነሪ ኪራይ የሚውል 1 ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና
የሰሌዳ ቁጥር ኢት-03-0150938 ሻንሲ ቁጥር LZZ5ELNBCA714520 የሞተር ቁጥር WD615.69*120317052957*
የተሸ/ሞዴል ZZ3257N3447A የሆነ ቻይና ስሪት ተሸከርካሪ ተመሳሳይ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ካለው ከአቶ
መኳንንት አንተነህ ዝውውር ይደረግልኝ ማለታቸውን ጠቅሰው የደብረማርቆስ ከተማ ኢንቨስትመንት
ማስፋፊያ ቡድን በቁጥር ኢ-ማ/906/075/05/11 በቀን 12/06/2011 በማለት አሳውቀዋል ፡፡

በዚህም መሰረት ባለሃብቱ 1 ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና ከቀረጥ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ እየጠየቅን በደንብ
ቁጥር 270/2 ዐዐ 5 አንቀጽ 12.ንዑስ አንቀጽ 1.2 መሠረት ለፕሮጀክቱ አግባብነት ያለው በመሆኑ ባለሃብቱ
ለሚያቋቁመው አዲስ ድርጅት ወይም ነባር ድርጅቱን ለማስፋፋት ወይም ለማሻሻል የሚያስፈልጉ የካፒታልና
የግንባታ እቃዎች ከጉሙሩክ ቀረጽ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ በእናንተ በኩል ትብብር እንድታደርጉላቸው
እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ተወካይ ተራማጅ አገር

ግልባጭ//

አቶ ዘመን አያሌው ሙሉነህ

ደ/ማርቆስ

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52


ቁጥር--------------

ቀን----------------

ለአቶ ተራማጅ አገር

ደ/ማርቆስ

ጉደዩ ፡- ውክልና መስጠትን ይመለከታል ፤


ከላይ በጉዳዩ ለመግለፅ እንደተሞከረው የኢንቨስመንት ቡድን መሪ አቶ ብርሀኑ ገበየሁ ወደ ባህርዳር
ላልተወሰነ ጊዜ ስብሰባ ስለሚሄዱ እስከ ሚመለሱ ድረስ የቡድን መሪውን ስራ ከመደበኛ ስራዎ ጋር ደርበው
በታማኝነት እና በቅንነት እንዲያከናውኑ የተወከሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ከሠላምታጋር

ግልባጭ

 ለም/ጎ/ዞን ን/ኢ/ገ/ል መምሪያ


ደ/ማርቆስ
 ለአብክመኢንቨስትመንት ኮሚሽን
ባህርዳር
በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥርኢማ 121/26/መ 1
ቀን 19/6/2011

ለአብክመ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


አቶ አሳምነው ገረመው በምስራቅ ጎጃም ዞን በቢቸና ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ በብር 5,500,,000,00/
አምስት ሚሊዮን አምስት መቶ ሺብር / ካፒታል በኮንስትራክሽንና የሲቪል ኢንጅነሪንግ መሣሪያዎችና
መገልገያዎች ማከራየት ኘሮጀክት በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 08-85220/42/58/5/01/11 በቀን
27/05/2011 ዓ.ም የማስፋፊያ የኢንቨስትመንት ፈቃድ በማውጣት ለፕሮጀክታቸው መገልገያ የሚውል 1 ሲኖ
ትራክ ገልባጭ መኪና ከቀረጥ ነፃ እንዳስገባ የማበረታቻ የድጋፍ ደብዳቤ ይፃፍልኝ በማለት አመልክተዋል ፡፡

በዚህም መሰረት ባለሃብቱ ለፕሮጀክታቸው ማስፈፀሚያ የሚውል 1 ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና


ለፕሮጀክታቸው ማስፈፀሚያ የሚውል በወጣው የሚኒስትሮች ምክር ቤት አዋጅ ቁጥር 849/2 ዐዐ 6 አንቀጽ
12.1.2 መሠረት ባለሃብቱ ለሚያቋቁመው አዲስ ድርጅት ወይም ነባር ድርጅቱን ለማስፋፋት ወይም ለማሻሻል
የሚያስፈልጉ የካፒታልና የግንባታ እቃዎች ከጉሙሩክ ቀረጽ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ በእናንተ በኩል ትብብር
እንድታደርጉላቸው እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ተወካይ ተራማጅ አገር

ግልባጭ//

አቶ አሳምነው ገረመው

ቢቸና
ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52

በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥር ኢማ 124/27 /መ 1
ቀን 21/06//2011

ለአብክመ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


W.A የምግበ ዘይት ማምረቻና ማከፋፈያ ኃ/የተ/የግል ማህበር በምስራቅ ጎጃም ዞን በደብረማርቆስ ከተማ
ኢንቨስት ለማድረግ በብር 1,500,000000/ አንድ ቢሊዬን አምስት መቶ ሚሊዬን ብር / ካፒታል የምግበ ዘይት
ማምረቻና ማከፋፈያ ኘሮጀክት በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 03-30141/423/26347/06 በቀን 22/11/2006
ዓ.ም አዲስ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ማውጣታቸውን ጠቅሰው ለፕሮጀክታቸው መገልገያ የሚውል 250 tpd
flaxseed oil product1on line የተለየዩ ማሽነሪዎች ከቀረጥ ነፃ ማስገባት ስለፈለጉ የማበረታቻ የድጋፍ
ደብዳቤ እንዲፃፍላቸው በማለት የደብረ ማርቆስ ከተማ ማስፋፊያ ቡድን በቁጥር ኢማ -912/17/04/2011 በቀን
21/6/2 ዐ 11 በተፃፈ ደብዳቤ አሳውቀዋል ፡፡

በዚህም መሰረት ባለሃብቱ 250 tpd flaxseed oil product1on line ከቀረጥ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ እየጠየቅን
በደንብ ቁጥር 270/2 ዐዐ 5 አንቀጽ 12.ንዑስ አንቀጽ 1.2 መሠረት ለፕሮጀክቱ አግባብነት ያለው በመሆኑ
ባለሃብቱ ለሚያቋቁመው አዲስ ድርጅት ወይም ነባር ድርጅቱን ለማስፋፋት ወይም ለማሻሻል የሚያስፈልጉ
የካፒታልና የግንባታ እቃዎች ከጉሙሩክ ቀረጽ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ በእናንተ በኩል ትብብር
እንድታደርጉላቸው እንጠይቃለን፡፡

*ከሠላምታ ጋር*

ተራማጅ አገር
ተ/ የቡድን መሪ
ግልባጭ//

ለ W.A የምግበ ዘይት ማምረቻና ማከፋፈያ ኃ/የተ/የግል ማህበር

ደ/ማርቆስ፣

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52

በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥርኢማ 125/28/መ 1
ቀን 25/06//2011

ለአብክመ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


አቶ ዳኛቸው ታዬ አለማየሁ በምስራቅ ጎጃም ዞን በደ/ማርቆስ ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ በብር
2,400,,000 / ሁለት ሚሊዬን አራት መቶ ሺህ ብር / ካፒታል በኮንስትራክሽንና የሲቪል ኢንጅነሪንግ
መሣሪያዎችና መገልገያዎች ማከራየት ኘሮጀክት በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 08-85220/ኢማ/914/083/05
በቀን 25/06/2011 ዓ.ም አዲስ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ማውጣታቸውንና ለማሽነሪ ኪራይ የሚውል 1
ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና የሰሌዳ ቁጥር ኢት-03-01-51590 ሻንሲ ቁጥር LZZ5ELND4BA700976 የሞተር ቁጥር
WD615.59*111107015137* የተሸ/ሞዴል ZZ3257N3647A የሆነ ቻይና ስሪት ተሸከርካሪ ተመሳሳይ
የኢንቨስትመንት ፈቃድ ካለው ከአቶ ታዬ አለማየሁ ዝውውር ይደረግልኝ ማለታቸውን ጠቅሰው
የደብረማርቆስ ከተማ ኢንቨስትመንት ማስፋፊያ ቡድን በቁጥር ኢ-ማ/915/083/05/2011 በቀን 25/06/2011
አሳውቀዋል ፡፡

በዚህም መሰረት ባለሃብቱ ከላይ የተጠቀሰው ከቀረጥ ነፃ የገባ ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና ማዛወር እንዲችሉ
እየጠየቅን በደንብ ቁጥር 270/2 ዐዐ 5 አንቀጽ 12.ንዑስ አንቀጽ 1.2 መሠረት ለፕሮጀክቱ አግባብነት ያለው
በመሆኑ ባለሃብቱ ለሚያቋቁመው አዲስ ድርጅት ወይም ነባር ድርጅቱን ለማስፋፋት ወይም ለማሻሻል
የሚያስፈልጉ የካፒታልና የግንባታ እቃዎች ከጉሙሩክ ቀረጽ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ በእናንተ በኩል ትብብር
እንድታደርጉላቸው እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ተወካይ ተራማጅ አገር

ግልባጭ//

 ለአቶ ዳኛቸው ታዬ አለማየሁ

ደ/ማርቆስ

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52

በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥርኢማ 126/29/መ 1
ቀን 27/06//2011

ለአብክመ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- ከቀረጥ ነፃ መብት እንዲያዛውሩ የድጋፍ ደብዳቤ ስለመስጠትን



አቶ ታየ አለማየሁ በኢንቨስመን ፈቃድ ቁጥር 03-1-7/071/240/022/200 በቀን 6/12/03 ዓ.ም.
የኢንቨስትመንት ፈቃድ አውጥተው በደ/ማ/ከ/አስ/ንግድ ኢን/ገ/ል/ጽ/ቤት በኢንቨስትመንት ማስፋፊያ ቡድን
ለማቋቋም ላቀዱት የኮንስትራክሽንና ሲቪል ኢንጅነሪንግ መሣሪያዎችና መገልገያዎች ማከራዬት ኘሮጀክት
አገልግሎት ከቀረጥ ታክስ ነፃ የገባን አንድ ገልባጭ መኪና የሸጡ መሆናቸውን ገልፀው የቀረጥ ነፃ መብቱ ለአቶ
ዳኛቸው ታዬ እንዲዛወር የድጋፍ ደብዳቤ እንዲፃፍላቸው በቀን 25/06/2011 ዓ.ም. በተፃፈ ደብዳቤ
ጠይቀውናል፡፡
በዚህም መሠረት ለአቶ ታዬ አለማየሁ በማሽነሪ ኪራይ ከቀረጥና ታክስ ነፃ የገባውን አንድ ገልባጭ
መኪና የሰሌዳ ቁጥር ኢት 03-01-51590 የሻንሲ ቁጥር LZZ5ELND4BA700976 የሞተር ቁጥር
WD615.59*111107015137*ከቀረጥና ታክስ ነፃ የገባ መኪና በምናደርገው ክትትልና ድጋፍ ግለሰቡ በአግባቡ
በተሰጣቸው የሥራ ዘርፍ ሲሰሩ የቆዩ መሆናቸውና ምንም ችግር የሌለባቸው መሆኑን እየገለጽን በናንተ በኩል
አስፈላጊውን ድጋፍ እንድታደርጉላቸው ስንል እንገልፃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ተራማጅ አገር
የቡድን ተወካይ

ግልባጭ//

 ሰአቶ ታየ አለማየሁ
ደ/ማርቆስ

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52

በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥርኢማ 128/29/መ 1
ቀን 27/06//2011

ለአብክመ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


አቶ መኳንንት አንተነህ በምስራቅ ጎጃም ዞን በደ/ማርቆስ ከተማ ኢንቨስት በማድረግ በብር 990,000 /
ዘጠኝ መቶ ዘጠና ሺህ ብር / ካፒታል በኮንስትራክሽንና የሲቪል ኢንጅነሪንግ መሣሪያዎችና መገልገያዎች
ማከራየት ኘሮጀክት በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 03-1-7/6/75154/2005 በቀን 07/09/2005 ዓ.ም አዲስ
የኢንቨስትመንት ፈቃድ በማውጣት ለማሽነሪ ኪራይ የሚውል 1 ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና የሰሌዳ ቁጥር ኢት-
03-01-52467 ሻንሲ ቁጥር LZZ5ELNC1CA714388 የሞተር ቁጥር WD615.69*12031704344457* የተሸ/ሞዴል
ZZ3257N3247B የሆነ ቻይና ስሪት ተሸከርካሪ ከቀረጥ ነፃ አስገብተው ሲንቀሳቀሱ የቆዩ ሲሆን በአሁኑ
ሰዓት ተመሳሳይ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ላለው አካል ለአቶ ሣህሉ ብሥራት ጥላሁን ዝውውር
እንዲደረግላቸውና ተሸከርካሪው ለታለመለት ዓላማ ሲውል የነበረ መሆኑን ጠቅሰው የደብረማርቆስ ከተማ
ኢንቨስትመንት ማስፋፊያ ቡድን በቁጥር ኢ-ማ/920/06/01/2011 በቀን 27/06/2011 አሳውቀዋል ፡፡

በዚህም መሰረት ባለሃብቱ በገባው ውል መሰረት ተሸከርካሪው ለታለመለት ዓላማ ሲውል እንደነበር በማረጋገጥ
ይህንን የድጋፍ ደብዳቤ ሰጥተናቸዋል፡፡

ከሠላምታ ጋር

ተራማጅ አገር
የቡድን ተወካይ

ግልባጭ//

አቶ መኳንንት አንተነህ

ደ/ማርቆስ

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52

በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast


G/z የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥር ኢማ 140/30/መ 1
ቀን 25/07//2011

ለአብክመ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


አቶ መስፍን ሰለሞን በምስራቅ ጎጃም ዞን በደ/ማርቆስ ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ በብር 15,000,000/

አሥራአምስትሚሊየን ብር/ ካፒታል በኮንስትራክሽንና የሲቪል ኢንጅነሪንግ መሣሪያዎችና መገልገያዎች ማከራየት


ኘሮጀክት በማስፋፊያ ኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 08-85220/;ኢማ/943/064/05 በቀን 25/07/2011 ዓ.ም
በማውጣት ለፕሮጀክታቸው መገልገያ የሚውል /sinotruk how 6*4 dump truk,336hp,16m,2018 quantity 2
ሲኖ ገልባጭ መኪና ከቀረጥ ነፃ ማስገባት ስለፈለጉ የማበረታቻ የድጋፍ ደብዳቤ እንዲፃፍላቸው በማለት
የደብረ ማርቆስ ከተማ የኢንቨስትመንትማስፋፊያ ቡድን በቁጥር ኢማ-944/064/05/11 በቀን 25/7/2 ዐ 11 በተፃፈ
ደብዳቤ አሳውናል ፡፡

በዚህም መሰረት ባለሃብቱ 2 ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና ከቀረጥ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ እየጠየቅን በደንብ
ቁጥር 270/2 ዐዐ 5 አንቀጽ 12.ንዑስ አንቀጽ 1.2 መሠረት ለፕሮጀክቱ አግባብነት ያለው በመሆኑ ባለሃብቱ
ለሚያቋቁመው አዲስ ድርጅት ወይም ነባር ድርጅቱን ለማስፋፋት ወይም ለማሻሻል የሚያስፈልጉ የካፒታልና
የግንባታ እቃዎች ከጉሙሩክ ቀረጽ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ በእናንተ በኩል ትብብር እንድታደርጉላቸው
እንጠይቃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ተራማጅ አገር
የቡድን ተወካይ

ግልባጭ//

ሰአቶ መስፍን ሰለሞን

ደ/ማርቆስ

በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state


Investment commisionEast G/z የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion
core process

ቁጥር ኢማ 136/31/መ 1
ቀን 23/07//2011

ለአብክመ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


ማዕድ የምግብ ኮምኘሌክስ አክስዬን ማህበር በምስራቅ ጎጃም ዞን በደ/ማርቆስ ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ
በብር 703,936,065/ ሰባት መቶ ሶስት ሚሊን ዘጠኝ መቶ ሰላሳ ስድስት ሺ ስልሳ አምስት ብር/ ካፒታል
ፓስታና መኰረኒ ፋብሪካ ኘሮጀክት በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 03-30440/1087/07 በቀን 1/08/2007 ዓ.ም
አዲስ የኢንቨስትመንት ፈቃድ በማውጣት ለፕሮጀክታቸው መገልገያ የሚውል
/ 112 grider for silo roof,125 cross for catwalk,20chimney for roof panel,20 chimney for roof panel 74roof
panel,208stiffener and 80stifener,08standart ladder845rolfform… የተለያዩ ማሽኖሽን ከጉምሩክ ከቀረጥ
ነፃ ማስገባት ስለፈለጉ የማበረታቻ የድጋፍ ደብዳቤ እንዲፃፍላቸው በማለት የደብረ ማርቆስ ከተማ ማስፋፊያ
ቡድን በቁጥር ኢማ-940/187/04/11 በቀን 23/7/2 ዐ 11 በተፃፈ ደብዳቤ አሳውቀዋል ፡፡

በዚህም መሰረት ለፕሮጀክታቸው መገልገያ የሚውል /equpement for galvanaized steel silo 04 centrifual
fan 112 grider for silo roof,125 cross for catwalk,20chimney for roof panel,20 chimney for roof panel 74roof
panel,208stiffener and 80stifener,08standart ladder845rolfform… የተለያዩ ማሽኖሽን ከጉምሩክ ከቀረጥ
ነፃ ማስገባት እንዲችሉ እየጠየቅን በደንብ ቁጥር 270/2 ዐዐ 5 አንቀጽ 12.ንዑስ አንቀጽ 1.2 መሠረት
ለፕሮጀክቱ አግባብነት ያለው በመሆኑ ባለሃብቱ ለሚያቋቁመው አዲስ ድርጅት ወይም ነባር ድርጅቱን
ለማስፋፋት ወይም ለማሻሻል የሚያስፈልጉ የግንባታ እቃዎች ከጉሙሩክ ቀረጽ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ
በእናንተ በኩል ትብብር እንድታደርጉላቸው እንጠይቃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ኢትዬጵያ በላይ

የኘ/ክ እና ድጋፍ ባለሙያ

ግልባጭ//

ማዕድ የምግብ ኮምኘሌክስ አክስዬን ማህበር

ደ/ማርቆስ

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 5

በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investmen

የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥር ኢማ 139/32/መ 1
ቀን 24/07//2011

ለአብክመ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


ግዬን የግብርና ኢንዱስትሪ ልማ ት አክሲዬን ማህበር በምሥራቅ ጐጃም ዞን በደ /ማርቆስ ከተማ ኢንቨስት
ለማድረግ በብር 300000000/ ሰላሣ ሚሊዬን ብር/ ከግብርና ጋር የተቀናጀ ኢንዱስትሪ/ እንስሳት እርባታ
ወተት ማቀነባበር ኘሮጀክት በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 03-30290/ኢ-ማ/654/061/04 በቀን
25/ዐ 3/2010 ዓ.ም. አዲስ የኢንቨስትመንት ፈቃድ መውሰዳቸውን ጠቅሰው 2445414CONVENTIONAL
SQUARE BALER 3690S የሆነ የታጨደ ሣር ማሰሪያ ማሽን ከጉሙሩክ ቀረጥ ነፃ ለማስገባት ስለፈለጉ
የማበረታቻ ድጋፍ ደብዳቤ እንዲሰጣቸው በጠየቁት መሠረት ማህበሩ ግንባታቸውን የገነቡ እና በቁጥር 54
ከብቶች ያስገቡ መሆኑን በቁጥር ኢ-ማ/941/061/04/2011 በቀን 24/07/2011 ዓ.ም. የቀረጥ ነፃ ተጠቃሚ
እንዲሆኑ የደብረ ማርቆስ ከተማ የኢንቨስትመንት ማስፋፊያ ዋና የሥራ ሂደት አሳውቆናል፡፡
ስለዚህ ከጉምሩክ ቀረጥ ነፃ ሆኖ እንዲገቡ የሚፈቀዱ ተሽከርካሪዎችን አይነትና ብዛት ለመወሰን በወጣው
መመሪያ ቁጥር 4/2 ዐዐ 5 መሠረት ባለሃብቱ ለሚያቋቁመው አዲስ ድርጅት ወይም ነባር ድርጅቱን
ለማስፋፋት ወይም ለማሻሻል የሚያስፈልጉ የካፒታል እቃውን ከጉሙሩክ ቀረጽ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ
በእናንተ በኩል ትብብር እንድታደርጉላቸው እንጠይቃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ኢትዬጵያ በላይ

የኘ/ክ እና ድጋፍ ባለሙያ

ግልባጭ//

 ግዬን የግብርና ኢንዱስትሪ ልማ ት አክሲዬን ማህበር


ባሉበት፣

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 5

በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥርኢማ 145/30/መ 1
ቀን 7/8//2011

ለአብክመ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


አቶ ያለው አበበ በምስራቅ ጎጃም ዞን በደ/ማርቆስ ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ በብር 4000,000/ አራት
ሚሊየን ብር/ ካፒታል በኮንስትራክሽንና የሲቪል ኢንጅነሪንግ መሣሪያዎችና መገልገያዎች ማከራየት ኘሮጀክት
በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 08-85220/ልባ/097/015/05 በቀን 10/02/2008 ዓ.ም አዲስ የኢንቨስትመንት
ፈቃድ በማውጣት ለማሽነሪ ኪራይ የሚውል 1 ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና ከቀረጥ ነፃ ማስገባታቸው
ይታወቃል፡፡ስለሆነም ተመሳሳይ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ላለው አካል ለአቶ ማናየ ጌቴ ዝውውር ይደረግልኝ
በማለት አመልክተዋል፡፡

በዚህም መሰረት ባለሃብቱ 1 ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና ተመሳሳይ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ላለው አካል ማዛወር
በወጣው የሚኒስትሮች ምክር ቤት አዋጅ ቁጥር 849/2 ዐዐ 6 አንቀጽ 12.1.2 መሠረት ባለሃብቱ
ለሚያቋቁመው አዲስ ድርጅት ወይም ነባር ድርጅቱን ለማስፋፋት ወይም ለማሻሻል የሚያስፈልጉ የካፒታልና
የግንባታ እቃዎች ከጉሙሩክ ቀረጽ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ በእናንተ በኩል ትብብር እንድታደርጉላቸው
እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ተራማጅ አገር
የቡድን ተወካይ

ግልባጭ//

አቶ ያለው አበበ

ደ/ማርቆስ

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52

በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment

በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥርኢማ 145/30/መ 1
ቀን 7/08/2011
ለአብክመ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን
ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


አቶ ያለው አበበ በምስራቅ ጎጃም ዞን በደ/ማርቆስ ከተማ ኢንቨስት በማድረግ በብር 4000,000 / አራት
ሚሊየን ብር / ካፒታል በኮንስትራክሽንና የሲቪል ኢንጅነሪንግ መሣሪያዎችና መገልገያዎች ማከራየት ኘሮጀክት
በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 08-85220/ልባ/097/015/05 በቀን 10/02/2008 ዓ.ም አዲስ የኢንቨስትመንት
ፈቃድ በማውጣት ለማሽነሪ ኪራይ የሚውል 1 ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና የሰሌዳ ቁጥር ኢት-03-55596 ሻንሲ
ቁጥር LZZ5ELNBCA725799 የሞተር ቁጥር WD615.69*120817013107* የተሸ/ሞዴል ZZ3257N3447A የሆነ
ቻይና ስሪት ተሸከርካሪ ከቀረጥ ነፃ አስገብተው ሲንቀሳቀሱ የቆዩ ሲሆን በአሁኑ ሰዓት ተመሳሳይ
የኢንቨስትመንት ፈቃድ ላለው አካል ለአቶ ማናየ ጌቴ ዝውውር እንዲደረግላቸውና ተሸከርካሪው ለታለመለት
ዓላማ ሲውል የነበረ መሆኑን የደብረማርቆስ ከተማ ኢንቨስትመንት ቡድን አሳወቆናል ፡፡

በዚህም መሰረት ባለሃብቱ በገባው ውል መሰረት ተሸከርካሪው ለታለመለት ዓላማ ሲውል እንደነበር በማረጋገጥ
ይህንን የድጋፍ ደብዳቤ ሰጥተናቸዋል፡፡

ከሠላምታ ጋር

ተራማጅ አገር
የቡድን ተወካይ

ግልባጭ//

አቶ ያለው አበበ

ደ/ማርቆስ

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52

በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast


G/z የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥር ኢማ 140/30/መ 1
ቀን 25/07//2011
ለአብክመ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን
ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


አቶ ማናየ ጌቴ በምስራቅ ጎጃም ዞን በጎዛምን ወረዳ ኢንቨስት ለማድረግ በብር 1,800,000/ አንድ ሚሊየን

ስምንት መቶ ሺ ብር/ ካፒታል በኮንስትራክሽንና የሲቪል ኢንጅነሪንግ መሣሪያዎችና መገልገያዎች ማከራየት


ኘሮጀክት የኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 08-85220/144/194/2011 በቀን 7/08/2011 ዓ.ም በማውጣት
ለፕሮጀክታቸው መገልገያ የሚውል 1 ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና ከቀረጥ ነፃ ማስገባት ስለፈለጉ የማበረታቻ
የድጋፍ ደብዳቤ እንዲፃፍላቸው ፡፡

በዚህም መሰረት ባለሃብቱ 2 ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና ከቀረጥ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ እየጠየቅን በደንብ
ቁጥር 270/2 ዐዐ 5 አንቀጽ 12.ንዑስ አንቀጽ 1.2 መሠረት ለፕሮጀክቱ አግባብነት ያለው በመሆኑ ባለሃብቱ
ለሚያቋቁመው አዲስ ድርጅት ወይም ነባር ድርጅቱን ለማስፋፋት ወይም ለማሻሻል የሚያስፈልጉ የካፒታልና
የግንባታ እቃዎች ከጉሙሩክ ቀረጽ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ በእናንተ በኩል ትብብር እንድታደርጉላቸው
እንጠይቃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ተራማጅ አገር
የቡድን ተወካይ

ግልባጭ//

ሰአቶ መስፍን ሰለሞን

ደ/ማርቆስስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 5


በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥርኢማ 146/31/መ 1
ቀን 7/08/2011
ለአብክመ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን
ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


አቶ ማናየ ጌቴ በምስራቅ ጎጃም ዞን በጎዛምን ወረዳ ኢንቨስት ለማድረግ በብር 1,800,000/አንድ ሚሊዮን
ስምንት መቶ ሺ ብር / ካፒታል በኮንስትራክሽንና የሲቪል ኢንጅነሪንግ መሣሪያዎችና መገልገያዎች ማከራየት
ኘሮጀክት በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 08-85220/144/194/2011 በቀን 7/8/2011 ዓ.ም አዲስ የኢንቨስትመንት
ፈቃድ ማውጣታቸውንና ለማሽነሪ ኪራይ የሚውል 1 ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና የሰሌዳ ቁጥር ኢት-03-
0150938 ሻንሲ ቁጥር LZZ5ELNBICA725799 የሞተር ቁጥር WD615.69*120817013107* የተሸ/ሞዴል
ZZ3257N3447A የሆነ ቻይና ስሪት ተሸከርካሪ ተመሳሳይ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ካለው ከአቶ ያለው አበበ
ዝውውር ይደረግልኝ በማለት አመልክተዋል ፡፡

በዚህም መሰረት ባለሃብቱ 1 ሲኖትራክ ገልባጭ መኪናከአቶ ያለው አበበ የቀረጥ ነፃ መብቱ እንዲዛወርላቸው
እየጠየቅን በደንብ ቁጥር 270/2 ዐዐ 5 አንቀጽ 12.ንዑስ አንቀጽ 1.2 መሠረት ለፕሮጀክቱ አግባብነት ያለው
በመሆኑ ባለሃብቱ ለሚያቋቁመው አዲስ ድርጅት ወይም ነባር ድርጅቱን ለማስፋፋት ወይም ለማሻሻል
የሚያስፈልጉ የካፒታልና የግንባታ እቃዎች ከጉሙሩክ ቀረጽ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ በእናንተ በኩል ትብብር
እንድታደርጉላቸው እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ተወካይ ተራማጅ አገር

ግልባጭ//

አቶ ማናየ ጌቴ

ጎዛምን

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52


በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥርኢማ 149/31/መ 1
ቀን 10/08/2011
ለአብክመ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን
ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


አቶ ሰማኸኝ ጌታቸው በምስራቅ ጎጃም ዞን በደ/ማርቆስ ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ በብር 17,000,000/
አስራ ሰባት ሚሊየን ብር/ ካፒታል በደረጃ 5 ጠቅላላ ስራ ተቋራጭ ከውሃ ስራዎች በስተቀር ኘሮጀክት
በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 05-50210/ኢማ/712/025/06/10 በቀን 03/07/2010 ዓ.ም አዲስ የኢንቨስትመንት
ፈቃድ መውሰዳቸውን ጠቅሰው ለፕሮጀክታቸው ማስፈፀሚያ የሚውል 1(አንድ)TOYOT AHILUX DOUBLE
CAP PICK UP YEAR2018 ከቀረጥ ነፃ ለማስገባት ስለፈለጉ የማበረታቻ የድጋፍ ደብዳቤ እንዲሰጣቸው
አመልክተዋል፡፡

በዚህም መሰረት ባለሃብቱ 1(አንድ)TOYOT AHILUX DOUBLE CAP PICK UP YEAR2018 ከቀረጥ ነፃ ማስገባት
እንዲችሉ እየጠየቅን የሚኒስትሮች ምክር ቤት አዋጅ ቁጥር 849/2 ዐዐ 6 አንቀጽ 12.1.2 መሠረት ባለሃብቱ
ለሚያቋቁመው አዲስ ድርጅት ወይም ነባር ድርጅቱን ለማስፋፋት ወይም ለማሻሻል የሚያስፈልጉ የካፒታልና
የግንባታ እቃዎች ከጉሙሩክ ቀረጽ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ በእናንተ በኩል ትብብር እንድታደርጉላቸው
እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ተወካይ ተራማጅ አገር

ግልባጭ//

አቶ ሰማኸኝ ጌታቸው

ደ/ማርቆስ

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52

በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥርኢማ 150/32/መ 1
ቀን 14/08/2011
ለአብክመ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን
ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


አቶ ገላው ብዙየ በምስራቅ ጎጃም ዞን በደ/ማርቆስ ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ በብር 7,000,000/ ሰባት
ሚሊየን ብር/ ካፒታል ህንፃ ኮንስትራክሽን ስራ ተቋራጭ ደረጃ 4 ፕሮጀክት በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 05-
50210/ኢማ/612 በቀን 07/02/2010 ዓ.ም አዲስ የኢንቨስትመንት ፈቃድ መውሰዳቸውን ጠቅሰው
ለፕሮጀክታቸው ማስፈፀሚያ የሚውል 1(አንድ)TOYOT AHILUX DOUBLE CAP PICK UP YEAR2018 ከቀረጥ ነፃ
ለማስገባት ስለፈለጉ የማበረታቻ የድጋፍ ደብዳቤ እንዲሰጣቸው አመልክተዋል፡፡

በዚህም መሰረት ባለሃብቱ 1(አንድ)TOYOTA HILUX DOUBLE CAP PICK UP YEAR2018 ከቀረጥ ነፃ ማስገባት
እንዲችሉ እየጠየቅን የሚኒስትሮች ምክር ቤትባወጣው አዋጅ ቁጥር 769/2004 አንቀጽ 12.1.2 መሠረት
ባለሃብቱ ለሚያቋቁመው አዲስ ድርጅት ወይም ነባር ድርጅቱን ለማስፋፋት ወይም ለማሻሻል የሚያስፈልጉ
የካፒታልና የግንባታ እቃዎች ከጉሙሩክ ቀረጽ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ በእናንተ በኩል ትብብር
እንድታደርጉላቸው እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ዳዊት ምትኩ

የፕ/ክት/ድጋፍ ባለሙያ

ግልባጭ//

አቶ ገላው ብዙየ

ደ/ማርቆስ

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52

በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion core process


ቁጥርኢማ 151/32/መ 1
ቀን 14/08/2011

ለአብክመ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


አቶ ስፈራው ታረቀኝ በምስራቅ ጎጃም ዞን በሞጣ ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ በብር 1,578,241/ አንድ
ሚሊየንአምስት መቶ ሰባ ስምንትሺሁለት መቶ አርባ አንድ ብር/ ካፒታል የተዘጋጁ አልባሳት መፈብረክ
ኘሮጀክት በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 03-31230/103/2011 በቀን 25/01/2011 ዓ.ም አዲስ የኢንቨስትመንት
ፈቃድ መውሰዳቸውን ጠቅሰው ለፕሮጀክታቸው ማስፈፀሚያ የሚውል የብድር ድጋፍ እንደሚፈልጉ የሞጣ
ከተማ አስተዳደር ኢንቨስትመንት ማስፋፊያ ቡድን መሪ አሳውቆለናል፡፡ ስለሆነም ፕሮጀክቱ በማምረት ላይ ያለ
እና ለአካባቢው ማህበረሰብ ጥሩየስራ ዕድል የፈጠረ በመሆኑ ባለሃብቱ ብድር ማግኘት እንዲችሉ በእናንተ በኩል
ትብብር እንድታደርጉላቸው እንጠይቃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር
ዳዊት ምትኩ

የፕ/ክት/ድጋፍ ባለሙያ

ግልባጭ//

አቶ ስፈራው ታረቀኝ

ሞጣ

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071


ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 5 በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national
Regional state Investment

በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥርኢማ 152/33/መ 1
ቀን 29/08/2011
ለአብክመ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን
ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


አቶ አንተነህ መንግስት በምስራቅ ጎጃም ዞን በደ/ማርቆስ ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ በብር 3000,000 / ሶስት
ሚሊየን ብር / ካፒታል በኮንስትራክሽንና የሲቪል ኢንጅነሪንግ መሣሪያዎችና መገልገያዎች ማከራየት ኘሮጀክት
በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 08-85220 ኢማ/931/087/05/10 በቀን 17/7/2011 ዓ.ም አዲስ የኢንቨስትመንት
ፈቃድ በማውጣት ለማሽነሪ ኪራይ የሚውል 1 ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና የሰሌዳ ቁጥር ኢት 01-53104 ሻንሲ
ቁጥር LZZ5ELNB3CA713931 የሞተር ቁጥር WD615.69*120207022789* የሆነ ቻይና ስሪት ተሸከርካሪ
ከቀረጥ ነፃ አስገብተው ሲንቀሳቀሱ ከቆዩት ከአቶ ሁሴን መሀመድ አሊ ስም ዝውውር
እንዲደረግላቸው የደብረማርቆስ ከተማ ኢንቨስትመንት ቡድን አሳወቆናል ፡፡

በዚህም መሰረት ባለሃብቱ 1 ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና ከአቶ ሁሴን መሀመድ ዓሊ የቀረጥ ነፃ መብቱ
እንዲዛወርላቸው እየጠየቅን በደንብ ቁጥር 270/2 ዐዐ 5 አንቀጽ 12.ንዑስ አንቀጽ 1.2 መሠረት ለፕሮጀክቱ
አግባብነት ያለው በመሆኑ ባለሃብቱ ለሚያቋቁመው አዲስ ድርጅት ወይም ነባር ድርጅቱን ለማስፋፋት
ወይም ለማሻሻል የሚያስፈልጉ የካፒታልና የግንባታ እቃዎች ከጉሙሩክ ቀረጽ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ
በእናንተ በኩል ትብብር እንድታደርጉላቸው እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ዳዊት ምትኩ
የፕሮ/ክት/ድጋፍ ባለሙያ

ግልባጭ//

አቶ አንተነህ መንግስት

ደ/ማርቆስ

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52


በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment

በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion core process


ቁጥርኢማ 155/34/መ 1
ቀን 02/09/2011

ለአብክመ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


አቶ ሙላት መሃመድ በምስራቅ ጎጃም ዞን በደ/ኤልያስ ወረዳ ኢንቨስት ለማድረግ በብር 1,500,000 / አንድ
ሚሊየን አምስት መቶ ሺብር / ካፒታል በኮንስትራክሽንና የሲቪል ኢንጅነሪንግ መሣሪያዎችና መገልገያዎች
ማከራየት ኘሮጀክት በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 08-85220/ፈ-1/2011 በቀን 25/01/2011 ዓ.ም አዲስ
የኢንቨስትመንት ፈቃድ በማውጣት ለማሽነሪ ኪራይ የሚውል 1 ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና የሰሌዳ ቁጥር
ኢት 03-91343 ሻንሲ ቁጥር LZZ5ELNBD3GN195321 የሞተር ቁጥር WD615.69*161207035127* የሆነ ቻይና
ስሪት ተሸከርካሪ ከቀረጥ ነፃ አስገብተው ሲንቀሳቀሱ ከቆዩት ከአቶ ታደሰ ገ/ኪዳን ገ/መድህን ስም
ዝውውር እንዲደረግላቸው የደ/ኤልያስ ወረዳ ኢንቨስትመንት ቡድን አሳውቆናል ፡፡

በዚህም መሰረት ባለሃብቱ 1 ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና ከአቶ ታደሰ ገ/ኪዳን ገ/መድህን የቀረጥ ነፃ መብቱ
እንዲዛወርላቸው እየጠየቅን በደንብ ቁጥር 270/2 ዐዐ 5 አንቀጽ 12.ንዑስ አንቀጽ 1.2 መሠረት ለፕሮጀክቱ
አግባብነት ያለው በመሆኑ ባለሃብቱ ለሚያቋቁመው አዲስ ድርጅት ወይም ነባር ድርጅቱን ለማስፋፋት
ወይም ለማሻሻል የሚያስፈልጉ የካፒታልና የግንባታ እቃዎች ከጉሙሩክ ቀረጽ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ
በእናንተ በኩል ትብብር እንድታደርጉላቸው እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ዳዊት ምትኩ
የፕሮ/ክት/ድጋፍ ባለሙያ

ግልባጭ//

አቶ ሙላት መሃመድ

ደ/ማርቆስ

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52

The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion core process


ቁጥርኢማ 154/36/መ 1
ቀን 6/09//2011

ለአብክመ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


ማዕድ የምግብ ኮምኘሌክስ አክስዬን ማህበር በምስራቅ ጎጃም ዞን በደ /ማርቆስ ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ
በብር 167,556,742.50/ መቶ ስልሳ ሰባት ሚሊየን አምስት መቶ አምሳ ስድስት ሺህ ሰባት መቶ አርባ ሁለት
ከሀምሳ ሳንቲም ብር/ ብስኩት ማምረቻ ኘሮጀክት በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 03-30410/1163/11 በቀን
26/07/2011 ዓ.ም አዲስ የኢንቨስትመንት ፈቃድ መውሰዳቸውን ጠቅሰው የተለያዩ ማሽኖችን ከጉምሩክ
ከቀረጥ ነፃ ማስገባት ስለፈለጉ የማበረታቻ የድጋፍ ደብዳቤ እንዲፃፍላቸው በማለት የደብረ ማርቆስ ከተማ
ማስፋፊያ ቡድን በቁጥር ኢማ-973/1163/11 በቀን 5/9/2011 በተፃፈደብዳቤአሳውቀዋል፡፡
በዚህም መሰረት ለፕሮጀክታቸው መገልገያ የሚውሉ ማሽኖች ማለትም biskut production machinery
design manufacturing supply of food processing plant with labolatory equipment ማሽኖችን ከጉምሩክ
ከቀረጥ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ እየጠየቅን በደንብ ቁጥር 270/2 ዐዐ 5 አንቀጽ 12.ንዑስ አንቀጽ 1.2 መሠረት
ለፕሮጀክቱ አግባብነት ያለው በመሆኑ ባለሃብቱ ለሚያቋቁመው አዲስ ድርጅት ወይም ነባር ድርጅቱን
ለማስፋፋት ወይም ለማሻሻል የሚያስፈልጉ የካፒታል እቃዎች ከጉሙሩክ ቀረጽ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ
በእናንተ በኩል ትብብር እንድታደርጉላቸው እንጠይቃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ዳዊት ምትኩ

የኘ/ክ እና ድጋፍ ባለሙያ

ግልባጭ//

ማዕድ የምግብ ኮምኘሌክስ አክስዬን ማህበር

ደ/ማርቆስ

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 5

በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z


የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥርኢማ 153/35/መ 1
ቀን 6/09//2011

ለአብክመ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


ማዕድ የምግብ ኮምኘሌክስ አክስዬን ማህበር በምስራቅ ጎጃም ዞን በደ /ማርቆስ ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ
በብር 703,936,065/ ሰባት መቶ ሶስት ሚሊን ዘጠኝ መቶ ሰላሳ ስድስት ሺ ስልሳ አምስት ብር/ ካፒታል
ፓስታና መኰረኒ ፋብሪካ ኘሮጀክት በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 03-30440/1087/07 በቀን 1/08/2007 ዓ.ም
አዲስ የኢንቨስትመንት ፈቃድ መውሰዳቸውን ጠቅሰው የተለያዩ ማሽኖችን ከጉምሩክ ከቀረጥ ነፃ ማስገባት
ስለፈለጉ የማበረታቻ የድጋፍ ደብዳቤ እንዲፃፍላቸው በማለት የደብረ ማርቆስ ከተማ ማስፋፊያ ቡድን
በቁጥር ኢማ-974/1087/07 በቀን 5/9/2011 በተፃፈ ደብዳቤአሳውቀዋል፡፡
በዚህም መሰረት ለፕሮጀክታቸው መገልገያ የሚውሉ ማሽኖች ማለትም 1/flour millmachinery design
manufacturing supply of food processing plant with labolatory equipment.2/long cut pasta and short cut
pasta production machinery design manufacturing design manufacturing supply of food processing plant
with labolatory equipment. ማሽኖችን ከጉምሩክ ከቀረጥ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ እየጠየቅን በደንብ ቁጥር
270/2 ዐዐ 5 አንቀጽ 12.ንዑስ አንቀጽ 1.2 መሠረት ለፕሮጀክቱ አግባብነት ያለው በመሆኑ ባለሃብቱ
ለሚያቋቁመው አዲስ ድርጅት ወይም ነባር ድርጅቱን ለማስፋፋት ወይም ለማሻሻል የሚያስፈልጉ የካፒታል
እቃዎች ከጉሙሩክ ቀረጽ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ በእናንተ በኩል ትብብር እንድታደርጉላቸው እንጠይቃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ዳዊት ምትኩ

የኘ/ክ እና ድጋፍ ባለሙያ

ግልባጭ//

ማዕድ የምግብ ኮምኘሌክስ አክስዬን ማህበር

ደ/ማርቆስ

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 5


በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast
G/z የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥር ኢማ 153 /38/መ 1


ቀን 9/09/2011

ለአብክመ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


አቶ ዋለልኝ ተመስገን በምስራቅ ጎጃም ዞን በደብረ-ማርቆስ ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ በብር
11,460,274/ አስራ አንድ ሚሊዮን አራት መቶ ስድሳ ሺ ሁለት መቶ ሰባ አራት ብር / ካፒታል በምግብ ዘይት
ማምረቻና ማከፋፈያ ፋብሪካ ኘሮጀክት በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 03-30141/6763/26697/2007 በቀን
13/01/2007 ዓ.ም አዲስ የኢንቨስትመንት ፈቃድ በማውጣት ለፕሮጀክታቸው መገልገያ የሚውል የካፒታል እቃ
ከቀረጥ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ የደብረ ማርቆስ ከተማ ኢንቨስትመንት ማስፋፊያ ቡድን በቀን 09/09/2011
በቁጥር ኢ-ማ/980/163/04/11 ዓ.መየማበረታቻ የድጋፍ ደብዳቤ እንዲንፅፍላቸው አመልክተዋል ፡፡

በዚህም መሰረት ባለሃብቱ 3024 ካሬ ሜትር ቦታ በመረከብ በገቡት የግንባታ ዉል መሰረት ግንባታቸዉን
ያጠናቀቁ መሆኑን እያረጋገጥን ለፕሮጀክታቸው ማስፈፀሚያ የሚውል የካፒታል እቃ ከቀረጥ ነፃ ለማስገባት
ለመወሰን በወጣው ደንብ ቁጥር 4/2005 መሰረት ማስገባት እንዲቸሉ ይህን የድጋፍ ደብዳቤ አስፈላጊውን
መረጃ አያይዘን የላክን መሆኑን እንገልፃለን ፡፡

*ከሠላምታ ጋር*

ዳዊት ምትኩ
የፕ/ክት/ድጋፍ ባለሙያ

ግልባጭ//

አቶ ዋለልኝ ተመስገን

ደ/ማርቆስ፣
ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52

በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z


በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥርኢማ 171/39/መ 1
ቀን 29/09/2011

ለአብክመ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- ከቀረጥ ነፃ መብት እንዲያዛውሩ የድጋፍ ደብዳቤ ስለመስጠትን



አቶ ድልነሳ ከፋለ መላኩ በኢንቨስመን ፈቃድ ቁጥር 08-85220/17745/28369/07 በቀን 17/10/2007
ዓ.ም. የኢንቨስትመንት ፈቃድ አውጥተው በደ/ማርቆስ ከተማ አስ/ር በኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ጽ/ቤት
ለማቋቋም ላቀዱት የኮንስትራክሽንና ሲቪል ኢንጅነሪንግ መሣሪያዎችና መገልገያዎች ማከራዬት ኘሮጀክት
አገልግሎት ከቀረጥ ታክስ ነፃ የገባን አንድ ገልባጭ መኪና የሸጡ መሆናቸውን ገልፀው የቀረጥ ነፃ መብቱ ለአቶ
ይበልጣል አያና እንዲዛወር የድጋፍ ደብዳቤ እንዲፃፍላቸው በቀን 29/09/2011 ዓ.ም. በተፃፈ ደብዳቤ
ጠይቀውናል፡፡
በዚህም መሠረት አቶ ድልነሳ ከፋለ መላኩ በማሽነሪ ኪራይ ከቀረጥና ታክስ ነፃ የገባውን አንድ ገልባጭ መኪና
የሰሌዳ ቁጥር ኢት 03-74582 የሻንሲ ቁጥር LZZ5ELNC4FN075467 የሞተር ቁጥር
WD615.59*150407018587*ከቀረጥና ታክስ ነፃ የገባ መኪና በምናደርገው ክትትልና ድጋፍ ግለሰቡ በአግባቡ
በተሰጣቸው የሥራ ዘርፍ ሲሰሩ የቆዩ መሆናቸውንና ምንም ችግር የሌለባቸው መሆኑን እየገለጽን በናንተ
በኩል አስፈላጊውን ድጋፍ እንድታደርጉላቸው ስንል እንገልፃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ዳዊት ምትኩ
የፕ/ክትና/ድጋፍ ባለሙያ

ግልባጭ//

አቶ ድልነሳ ከፋለ

ደ/ማርቆስ
ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52

በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥርኢማ 154/36/መ 1
ቀን 6/09//2011

ለአብክመ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


ማዕድ የምግብ ኮምኘሌክስ አክስዬን ማህበር በምስራቅ ጎጃም ዞን በደ /ማርቆስ ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ
በብር 167,556,742.50/ መቶ ስልሳ ሰባት ሚሊየን አምስት መቶ አምሳ ስድስት ሺህ ሰባት መቶ አርባ ሁለት
ከሀምሳ ሳንቲም ብር/ ብስኩት ማምረቻ ኘሮጀክት በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 03-30410/1163/11 በቀን
26/07/2011 ዓ.ም አዲስ የኢንቨስትመንት ፈቃድ መውሰዳቸውን ጠቅሰው የተለያዩ ማሽኖችን ከጉምሩክ
ከቀረጥ ነፃ ማስገባት ስለፈለጉ የማበረታቻ የድጋፍ ደብዳቤ እንዲፃፍላቸው በማለት የደብረ ማርቆስ ከተማ
ማስፋፊያ ቡድን በቁጥር ኢማ-973/1163/11 በቀን 5/9/2011 በተፃፈደብዳቤአሳውቀዋል፡፡
በዚህም መሰረት ለፕሮጀክታቸው መገልገያ የሚውሉ ማሽኖች ማለትም biskut production machinery
design manufacturing supply of food processing plant with labolatory equipment ማሽኖችን ከጉምሩክ
ከቀረጥ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ እየጠየቅን በደንብ ቁጥር 270/2 ዐዐ 5 አንቀጽ 12.ንዑስ አንቀጽ 1.2 መሠረት
ለፕሮጀክቱ አግባብነት ያለው በመሆኑ ባለሃብቱ ለሚያቋቁመው አዲስ ድርጅት ወይም ነባር ድርጅቱን
ለማስፋፋት ወይም ለማሻሻል የሚያስፈልጉ የካፒታል እቃዎች ከጉሙሩክ ቀረጽ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ
በእናንተ በኩል ትብብር እንድታደርጉላቸው እንጠይቃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ዳዊት ምትኩ

የኘ/ክ እና ድጋፍ ባለሙያ

ግልባጭ//

ማዕድ የምግብ ኮምኘሌክስ አክስዬን ማህበር


ደ/ማርቆስ

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 5

በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥርኢማ 174/39/መ 1
ቀን 10/10//2011

ለአብክመ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


ማዕድ የምግብ ኮምኘሌክስ አክስዬን ማህበር በምስራቅ ጎጃም ዞን በደ/ማርቆስ ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ
በብር 703,936,065/ ሰባት መቶ ሶስት ሚሊን ዘጠኝ መቶ ሰላሳ ስድስት ሺ ስልሳ አምስት ብር/ ካፒታል
ፓስታና መኰረኒ ፋብሪካ ኘሮጀክት በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 03-30440/1087/07 በቀን 1/08/2007 ዓ.ም
አዲስ የኢንቨስትመንት ፈቃድ መውሰዳቸውን ጠቅሰው የተለያዩ ማሽኖችን ማለትም short cut pasta
production machinery design manufacturing supply of food processing plant qstof short cut pasta line rated 1700kgs
1st of auxiliary service per p/1no 2018/4-276dated26/03/2018 delivery terms fob mersin turkey and genova italy sea
port 9 contener ከጉምሩክ ከቀረጥ ነፃ ማስገባት ስለፈለጉ የማበረታቻ የድጋፍ ደብዳቤ እንዲፃፍላቸው
በማለት የደብረ ማርቆስ ከተማ ማስፋፊያ ቡድን በቁጥር ኢማ-1001-/1087/07 በቀን 10/10/2011 በተፃፈ
ደብዳቤአሳውቀዋል፡፡ በዚህም መሰረት ባለሃብቱ 8.6 ሄቦታ በመረከብ በገቡት የግንባታ ዉል መሰረት
ግንባታቸዉን እየገነቡ እና ግንባታውም በጥሩ ሁኔታ እየተከናወነ ያለ መሆኑን እያረጋገጥን ለፕሮጀክታቸው
መገልገያ የሚውሉ ማሽኖች ማለትምማሽኖችን ከጉምሩክ ከቀረጥ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ እየጠየቅን
በደንብ ቁጥር 270/2 ዐዐ 5 አንቀጽ 12.ንዑስ አንቀጽ 1.2 መሠረት ለፕሮጀክቱ አግባብነት ያለው በመሆኑ
ባለሃብቱ ለሚያቋቁመው አዲስ ድርጅት ወይም ነባር ድርጅቱን ለማስፋፋት ወይም ለማሻሻል የሚያስፈልጉ
የካፒታል እቃዎች ከጉሙሩክ ቀረጽ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ በእናንተ በኩል ትብብር እንድታደርጉላቸው
እንጠይቃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ዳዊት ምትኩ
የኘ/ክ እና ድጋፍ ባለሙያ

ግልባጭ//

ማዕድ የምግብ ኮምኘሌክስ አክስዬን ማህበር

ደ/ማርቆስ

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 5

በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥርኢማ 175/40/መ 1
ቀን 11/10/2011

ለአብክመ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው አቶ ደረጀ ዋጋው በምስራቅ ጎጃም ዞን በሞጣ ከተማ በአነስተኛ
መለካከለኛ ኢንዱስሪ ኢንቨስት ለማድረግ በአልኮል መጠጦች መፈብረክ ኘሮጀክት በኢንቨስትመንት ፈቃድ
ቁጥር 03-30540-72/08 በቀን 14/11/2008 ዓ.ም አዲስ የኢንቨስትመንት ፈቃድ መውሰዳቸው ይታወቃል ፡፡
ፕሮጀክቱ አሁን ያለበት ደረጃ ሲታይ በጥሩ ሁኔታ እያመረተ የሚገኝ ፕረጀክት ነው ፡፡ይሁን እንጂ ፕሮጀክቱ
በጥሩ ሁኔታ እያመረተ ቢሆንም የገበያ ትስስር ያልተፈጠረለት እና የገበያ ችግር የገጠመው በመሆኑን የሞጣ
ከተማ አስተዳደር እንዱስሪና ኢንቨስትመንት ጸ/ቤት በቁጥር ሞ/ከ/ኢ/ኢ/37/2011 በቀን 10/10/2011 ዓ.ም
አሳውቆለናል፡፡ ስለሆነም ፕሮጀክቱ በማምረት ላይ ያለ እና ለአካባቢው ማህበረሰብ ጥሩየስራ ዕድል የፈጠረ
በመሆኑ በአገር አቀፍ ደረጃ የኢንፖሪየም ተጠቃሚ መሆን እንዲችል በእናንተ በኩል ትብብር
እንድታደርጉላቸው እንጠይቃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር
ዳዊት ምትኩ

የፕ/ክት/ድጋፍ ባለሙያ
ግልባጭ//
አቶ ደረጀ ዋጋው

ሞጣ

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ

በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞን ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥርኢማ 179/41/መ 1 ቀን 24/10/2011

ለአብክመ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ


ባ/ዳር፣
ጉዳዩ፡- የግብር የፎይታ ጊዜ መስጠትን ይመለከታል፣

ቲ-ኤች-ቢ-ኤም ኢንዱስትሪ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በምስራቅ ጎጃም ዞን በደ/ማርቆስ ከተማ በብስኩት


ፋብሪካ ኘሮጀክት በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 03-304110/ኢማ/340/072/04 በቀን 18/11/08
ዓ.ም አዲስ የኢንቨስትመንት ፈቃድ መውሰዳቸው ይታወቃል ፡፡
ስለሆነም ፕሮጀክቱ ከሰኔ 8/2 ዐ 11 ዓ.ም. ጀምሮ ወደ መደበኛ የማምረትና የመሸጥ እንቅስቃሴ የገባ
መሆኑን በጥሩ ሁኔታ በማምረት ላይ ያለ ስለሆነ በክልል መንግስት የኢንቨስትመንት ፕሮጀክት
ለመደገፍ በወጣው የኢንቨስትመንት ማበረታቻ ደንብ ቁጥር 270/2005 እና በመመሪያ ቁጥር 4/2005
መሰረት የግብር የፎይታ ጊዜን በሚደነግገው አንቀጽ 1 ንዑስ አንቀጽ 11.1.10 መሰረት ማለትም
ከረሜላ ፤ብስኩት ወይም ሌሎች ጣፋጭ ምግቦች ማምረት በሚለው ደንብ ቁጥር 270/2005 ዓ.ም
ለ 2(ሁለት )ዓመት የግብር የፎይታ ጊዜ እንዲያገኙ በእናንተ በኩል የተለመደውን ትብብር
እንድታደርጉላቸው እንጠይቃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ከፋለ አድነው
ቡድን መሪ

ግልባጭ//
ለቲ-ኤች-ቢ-ኤም ኢንዱስትሪ ኃ/የተ/የግ/ማህበር፤
ደ/ማርቆስ፤

በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞን ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥርኢማ 182/42/መ 1
ቀን 10/10/2011

ለአብክመ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


አቶ ይልቃል ተስፋው በምስራቅ ጎጃም ዞን በደጀን ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ በብር 1,500,000/አንድ
ሚሊዮን አምስት መቶ ሺ ብር / ካፒታል በኮንስትራክሽንና የሲቪል ኢንጅነሪንግ መሣሪያዎችና መገልገያዎች
ማከራየት ኘሮጀክት በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 08-85220 ኢፈ/33/2011 በቀን 10/10/8/2011 ዓ.ም አዲስ
የኢንቨስትመንት ፈቃድ ማውጣታቸውንና ለማሽነሪ ኪራይ የሚውል 1 ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና የሰሌዳ
ቁጥር ኢት-03-54969 ሻንሲ ቁጥር LZZ5ELNC5CD723559 የሞተር ቁጥር WD615.69*120707019147*
የተሸ/ሞዴል ZZ3257N3447A1 የሆነ ቻይና ስሪት ተሸከርካሪ ተመሳሳይ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ካለው ከአቶ
አንተነህ አይነቱ ዝውውር ይደረግልኝ በማለት አመልክተዋል ፡፡

በዚህም መሰረት ባለሃብቱ 1 ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና ከአቶ አንተነህ አይነቱ የቀረጥ ነፃ መብቱ
እንዲዛወርላቸው እየጠየቅን በደንብ ቁጥር 270/2 ዐዐ 5 አንቀጽ 12.ንዑስ አንቀጽ 1.2 መሠረት ለፕሮጀክቱ
አግባብነት ያለው በመሆኑ ባለሃብቱ ለሚያቋቁመው አዲስ ድርጅት ወይም ነባር ድርጅቱን ለማስፋፋት
ወይም ለማሻሻል የሚያስፈልጉ የካፒታልና የግንባታ እቃዎች ከጉሙሩክ ቀረጽ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ
በእናንተ በኩል ትብብር እንድታደርጉላቸው እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ከፋለ አድነው
ቡድን መሪ

ግልባጭ//

አቶ ይልቃል ተስፋው

ደጀን

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52

ቁጥር ----- ---------------


ቀን -----------------------

ለፊደራል ገቢዎች ሚኒስቴር

አ/አበባ፣

ጉዳዩ፡- የግብር የፎይታ ጊዜ መስጠትን ይመለከታል፣

ቲ-ኤች-ቢ-ኤም ኢንዱስትሪ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በምስራቅ ጎጃም ዞን በደ/ማርቆስ ከተማ በብስኩት


ፋብሪካ ኘሮጀክት በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 03-304110/ኢማ/340/072/04 በቀን 18/11/08 ዓ.ም አዲስ
የኢንቨስትመንት ፈቃድ መውሰዳቸው ይታወቃል ፡፡
በመሆኑም እንደሚታወቀው ማንኛውም አዲስ ድርጅት ለሚያመርታቸው ምርቶች የራሱ የሆነ
መለያ ስያሜ ማጽደቅ ጥያቄ ባቀረብንበት ወቅት ከመስፈርቶች አንዱ የንግድ ሥራ ፈቃድ ማውጣት በመሆኑ
ለጠየቁት ጥያቄ ምላሽ ለማግኘት ሲሉ ፈቃድ ያወጡ መሆኑንና ከግንቦት 1/2 ዐ 11 ዓ.ም. ጀምሮ ወደ መደበኛ
የማምረትና የመሸጥ እንቅስቃሴ የገባ መሆኑን የደ/ማርቆስ ከተማ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ጽ/ቤት በቀን
4/11/2011 በቁጥር ኢ-ማ/1011/124/04/10 በተፃፈ ደብዳቤ አሳውቆናል ፡፡

ስለሆነም በክልሉ መንግስት የኢንቨስትመንት ፕሮጀክት ለመደገፍ በወጣው የኢንቨስትመንት ማበረታቻ


ደንብ ቁጥር 270/2005 እና በመመሪያ ቁጥር 4/2005 መሰረት የግብር የፎይታ ጊዜን በሚደነግገው አንቀጽ 1
ንዑስ አንቀጽ 11.1.10 መሰረት ማለትም ከረሜላ ፤ብስኩት ወይም ሌሎች ጣፋጭ ምግቦች ማምረት በሚለው
ደንብ ቁጥር 270/2005 ዓ.ም ለ 2(ሁለት )ዓመት የግብር የፎይታ ጊዜ እንዲያገኙ በእናንተ በኩል የተለመደውን
ትብብር እንድታደርጉላቸው እንጠይቃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

መምሪያ ኃላፊ

ግልባጭ//
 ለኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቡድን
 ለቲ-ኤች-ቢ-ኤም ኢንዱስትሪ ኃ/የተ/የግ/ማህበር፤
ደ/ማርቆስ፤

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52

በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞን ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥርኢማ 188/43/መ 1
ቀን 12/11/2011
ለአብክመ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ
ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


አቶ ባለው ጊዜ አለሙ ፈንታ በምስራቅ ጎጃም ዞን በደ/ማርቆስ ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ በብር
3,000,000 ሶስት ሚሊዮን ብር / ካፒታል በኮንስትራክሽንና የሲቪል ኢንጅነሪንግ መሣሪያዎችና መገልገያዎች
ማከራየት ኘሮጀክት በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 08-85220 ኢማ/932/088/05/2011 በቀን 16/07/2011 ዓ.ም
አዲስ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ማውጣታቸውንና ለማሽነሪ ኪራይ የሚውል 1 ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና
የሰሌዳ ቁጥር ኢት-03-01-69973 ሻንሲ ቁጥር LZZ5ELNC2EN898820 የሞተር ቁጥር
WD615.69*140917000197* የተሸ/ሞዴል ZZ3257N3447A1 የሆነ ቻይና ስሪት ተሸከርካሪ ተመሳሳይ
የኢንቨስትመንት ፈቃድ ካለው ከወ/ሮ ሰላማዊት ኃይሉ ዝውውር ይደረግላቸው በማለት የደብረ ማርቆስ
ከተማ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ጽ/ቤ በቀን 12/11/2011 በቁጥር ኢ-ማ/1015/088/05/11 ዓ.ም የማበረታቻ
የድጋፍ ደብዳቤ እንዲንፅፍላቸው ጠይቀዋል ፡፡

በዚህም መሰረት ባለሃብቱ 1 ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና ከወ/ሮ ሰላማዊት ኃይሉ የቀረጥ ነፃ መብቱ
እንዲዛወርላቸው እየጠየቅን በደንብ ቁጥር 270/2 ዐዐ 5 አንቀጽ 12.ንዑስ አንቀጽ 1.2 መሠረት ለፕሮጀክቱ
አግባብነት ያለው በመሆኑ ባለሃብቱ ለሚያቋቁመው አዲስ ድርጅት ወይም ነባር ድርጅቱን ለማስፋፋት
ወይም ለማሻሻል የሚያስፈልጉ የካፒታልና የግንባታ እቃዎች ከጉሙሩክ ቀረጽ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ
በእናንተ በኩል ትብብር እንድታደርጉላቸው እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ከፋለ አድነው
ቡድን መሪ

ግልባጭ//

 አቶ ባለው ጊዜ አለሙ ፈንታ

ደ/ማርቆስ፣

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 5


በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞን ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥር 6/3/2011
ቀን 30/11/2011
ለማቻክል ወረዳ ገቢዎች ጽ/ቤት

አማኑኤል፣

ጉዳዩ፡- የግብር የፎይታ ጊዜ መስጠትን ይመለከታል፣

አቶ ደሳለኝ መስፍን በምስራቅ ጎጃም ዞን በማቻክል ወረዳ በሰብል ልማት ኘሮጀክት


በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 01-11111/138/ኢ-ፈ/183/2011 በቀን 30/01/2011 ዓ.ም አዲስ የኢንቨስትመንት ፈቃድ
መውሰዳቸው ይታወቃል ፡፡

ስለሆነም ፕሮጀክቱ ከ 2 ዐ 10 ዓ.ም ጀምሮ ወደ መደበኛ የማምረትና የመሸጥ እንቅስቃሴ የገባ


መሆኑን የማቻክል ወረዳ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ጽ/ቤት በቁጥር 22/ገ-1/ኢኢ/2011 በቀን
24/11/2011 በማምረት ላይ ያለ መሆኑን አሳውቆናል፡፡

ስለሆነ በክልል መንግስት የኢንቨስትመንት ፕሮጀክት ለመደገፍ በወጣው የኢንቨስትመንት ማበረታቻ


ደንብ ቁጥር 270/2005 እና በመመሪያ ቁጥር 4/2005 መሰረት የግብር የፎይታ ጊዜን በሚደነግገው
አንቀጽ 1 ንዑስ አንቀጽ 11.1.10 መሰረት በሰብል ልማት ማምረት በሚለው ደንብ ቁጥር
270/2005 ዓ.ም ለ 3(ሶስት )ዓመት የግብር የፎይታ ጊዜ እንዲያገኙ በእናንተ በኩል የተለመደውን
ትብብር እንድታደርጉላቸው እንጠይቃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ከፋለ አድነው
ቡድን መሪ

ግልባጭ//
 ደሳለኝ መስፍን የሰብል ልማት ድርጅት
ባሉበት፣

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52

በአብክመኢንዱስሪናኢንቨስትመንት ቢሮ The Amahara national Regional state Investment


commisionEast G/z


ምስ/ጎጃ/ዞን/ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥርኢማ 7/4/2011
ቀን 01/12//2011

ለአብክመ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


አቶ ዳዊት አለሙ በምስራቅ ጎጃም ዞን በደ/ማርቆስ ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ በብር 10000000 / አሰር
ሚሊን ብር/ ካፒታል የሹራብና ኪሮሽ ኘሮጀክት በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 03-31220/ኢ-
ማ/758/153/04/10 በቀን 19/08/2010 ዓ.ም አዲስ የኢንቨስትመንት ፈቃድ መውሰዳቸውን ጠቅሰው የተለያዩ
ማሽኖችን ማለትም Socks mation , Fan,Socks,linking mation,Air compress,Voltage,Setting mation. ከጉምሩክ
ከቀረጥ ነፃ ማስገባት ስለፈለጉ የማበረታቻ የድጋፍ ደብዳቤ እንዲፃፍላቸው በማለት የደብረ ማርቆስ ከተማ
ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ጽ/ቤት በቁጥር ኢማ/1026/1087/07 በቀን 30/11/2011 በተፃፈ ደብዳቤ አሳውቀዋል፡፡

በዚህም መሰረት ባለሃብቱ 0.7 ሄ/ር ቦታ በመረከብ በገቡት የግንባታ ዉል መሰረት ግንባታቸዉን
እየገነቡ እና ግንባታውም በጥሩ ሁኔታ እየተከናወነ ያለ መሆኑን እያረጋገጥን ለፕሮጀክታቸው መገልገያ የሚውሉ
ማሽኖች ከጉምሩክ ከቀረጥ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ እየጠየቅን በደንብ ቁጥር 270/2 ዐዐ 5 አንቀጽ 12.ንዑስ
አንቀጽ 1.2 መሠረት ለፕሮጀክቱ አግባብነት ያለው በመሆኑ ባለሃብቱ ለሚያቋቁመው አዲስ ድርጅት ወይም
ነባር ድርጅቱን ለማስፋፋት ወይም ለማሻሻል የሚያስፈልጉ የካፒታል እቃዎች ከጉሙሩክ ቀረጥ ነፃ ማስገባት
እንዲችሉ በእናንተ በኩል ትብብር እንድታደርጉላቸው እንጠይቃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ከፋለ አድነው
ቡድን መሪ

ግልባጭ//

 አቶ ዳዊት አለሙ

ደ/ማርቆስ
ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 5

በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞን ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥርኢማ 9/5/2011
ቀን 03/12/2011

ለአብክመ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ


ባ/ዳር፣
ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣

አቶ ንጉሴ ታለማ ፀጋው በምስራቅ ጎጃም ዞን ደጀን ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ በብር
3,000,000 /ሶስት ሚሊዮን ብር / ካፒታል በኮንስትራክሽንና የሲቪል ኢንጅነሪንግ መሣሪያዎችና መገልገያዎች
ማከራየት ኘሮጀክት በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 08-85220 ኢፈ/29/2011 በቀን 26/09/2011 ዓ.ም አዲስ
የኢንቨስትመንት ፈቃድ በማውጣታቸውን ጠቅሰው ለፕሮጀክታቸው መገልገያ የሚውል 1 ሲኖ ትራክ ገልባጭ
መኪና ከቀረጥ ነፃ እንዲያስገቡ የማበረታቻ የድጋፍ ደብዳቤ ይጻፍልኝ በማለት በቀን 03/11/2011 ይፃፍልኝ
በማለት አመልክተዋል ፡፡

በዚህም መሰረት ባለሃብቱ አንድ ሲኖ ትራክ ገልባጭ መኪና ከቀረጥ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ እየጠየቅን
የሚኒስትሮች ምክር ቤትባወጣው ደንብ ቁጥር 270/2005 አንቀጽ.1.2 መሠረት ባለሃብቱ ለሚያቋቁመው አዲስ
ድርጅት ወይም ነባር ድርጅቱን ለማስፋፋት ወይም ለማሻሻል የሚያስፈልጉ የካፒታልና የግንባታ እቃዎች ከጉሙሩክ
ቀረጽ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ በእናንተ በኩል ትብብር እንድታደርጉላቸው እንጠይቃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር
ከፋለ አድነው
ቡድን መሪ

ግልባጭ//

ንጉሴ ታለማ ፀጋው

ደጀን

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 5

በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞን ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥርኢማ
ቀን

ለአብክመ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


አቶ እርመድ አያሌው በምስራቅ ጎጃም ዞን በብቸና ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ በብር 1500000/ አንድ
ሚሊዮን አምስት መቶ ሺ ብር / ካፒታል በኮንስትራክሽንና የሲቪል ኢንጅነሪንግ መሣሪያዎችና መገልገያዎች
ማከራየት ኘሮጀክት በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 08-85220/11/51/5/02 በቀን 10/01/2011 ዓ.ም አዲስ
የኢንቨስትመንት ፈቃድ ማውጣታቸውንና ለማሽነሪ ኪራይ የሚውል 1 ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና የሰሌዳ
ቁጥር ኢት-03-74870 ሻንሲ ቁጥር LZZ5ELND0FD922323 የሞተር ቁጥር WD615.69*150217018097*
የተሸ/ሞዴል ZZ3257N3647 የሆነ ቻይና ስሪት ተሸከርካሪ ተመሳሳይ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ካለው ኗሪነቱ
በኦሮምያ ከረልል ከሆነው ከአቶ አለማየሁ በየነ ያዴሳ ዝውውር ይደረግልላቸው በማለት በቁጥር ኢ -ማ
27/05/512 በቀን 29/01/2012 ዓ.ም ጠይቀውናል ፡፡

በዚህም መሰረት ባለሃብቱ 1 ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና ከአቶ አለማየሁ በየነ የቀረጥ ነፃ መብቱ
እንዲዛወርላቸው እየጠየቅን በደንብ ቁጥር 270/2 ዐዐ 5 አንቀጽ 12.ንዑስ አንቀጽ 1.2 መሠረት ለፕሮጀክቱ
አግባብነት ያለው በመሆኑ ባለሃብቱ ለሚያቋቁመው አዲስ ድርጅት ወይም ነባር ድርጅቱን ለማስፋፋት
ወይም ለማሻሻል የሚያስፈልጉ የካፒታልና የግንባታ እቃዎች ከጉሙሩክ ቀረጽ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ
በእናንተ በኩል ትብብር እንድታደርጉላቸው እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ከፋለ አድነው
ቡድን መሪ

ግልባጭ//

አቶ እርመድ አያሌው

ባሉበት፣

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52

በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z


የምስ/ጎጃ/ዞን ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥርኢማ 11/7/2011
ቀን 06/12/2011

ለአብክመ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


አቶ አያሌው አዲሱ ሐይሉ በምስራቅ ጎጃም ዞን በደ/ማርቆስ ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ በብር
60,000,000/ ስልሣ ሚሊየን ብር/ ካፒታል በደረጃ 2 ጠቅላላ ስራ ተቋራጭ ከውሃ ስራዎች በስተቀር ኘሮጀክት
በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 05-50230/ኢማ/972/002/06 በቀን 05/09/2011 ዓ.ም አዲስ የኢንቨስትመንት
ፈቃድ መውሰዳቸውን ጠቅሰው ለፕሮጀክታቸው ማስፈፀሚያ የሚውል 2(ሁለት )ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና
ከጉምሩክ ከቀረጥ ነፃ ማስገባት ስለፈለጉ የማበረታቻ የድጋፍ ደብዳቤ እንዲፃፍላቸው በማለት የደብረ
ማርቆስ ከተማ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ጽ/ቤት በቁጥር ኢማ/1031/002/06/11 በቀን 06/21/2011 በተፃፈ
ደብዳቤ አሳውቀዋል፡፡

በዚህም መሰረት ባለሃብቱ 2(ሁለት )ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና ከጉምሩክ ከቀረጥ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ
እየጠየቅን የሚኒስትሮች ምክር ቤት አዋጅ ቁጥር 849/2 ዐዐ 6 አንቀጽ 12.1.2 መሠረት ባለሃብቱ
ለሚያቋቁመው አዲስ ድርጅት ወይም ነባር ድርጅቱን ለማስፋፋት ወይም ለማሻሻል የሚያስፈልጉ የካፒታልና
የግንባታ እቃዎች ከጉሙሩክ ቀረጽ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ በእናንተ በኩል ትብብር እንድታደርጉላቸው
እንጠይቃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ከፋለ አድነው
ቡድን መሪ

ግልባጭ//

 አቶ አያሌው አዲሱ ሐይሉ

ደ/ማርቆስ

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52


በአብክመኢንዱስሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞን ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥርኢማ 12/8/መ 1
ቀን 13/12/2011

ለአብክመ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


አቶ ማንደፍሮ ይመን ጥበቡ በምስራቅ ጎጃም ዞን በግንደወይን ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ በብር
1,000,000/አንድ ሚሊዮን / ካፒታል በኮንስትራክሽንና የሲቪል ኢንጅነሪንግ መሣሪያዎችና መገልገያዎች ማከራየት
ኘሮጀክት በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 08-85220 ኢፈ/154/ኢ-ፈ/200/2011 በቀን 30/10/8/2011 ዓ.ም አዲስ
የኢንቨስትመንት ፈቃድ ማውጣታቸውንና ለማሽነሪ ኪራይ የሚውል 1 ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና ተመሳሳይ
የኢንቨስትመንት ፈቃድ ካለው ከአቶ ማስረሻ ዲደና አሳሞ ዝውውር ይደረግልኝ በማለት አመልክተዋል ፡፡

በዚህም መሰረት ባለሃብቱ 1 ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና ከአቶ ማስረሻ ዲደና አሳሞ የቀረጥ ነፃ መብቱ
እንዲዛወርላቸው እየጠየቅን በደንብ ቁጥር 270/2 ዐዐ 5 አንቀጽ 12.ንዑስ አንቀጽ 1.2 መሠረት ለፕሮጀክቱ
አግባብነት ያለው በመሆኑ ባለሃብቱ ለሚያቋቁመው አዲስ ድርጅት ወይም ነባር ድርጅቱን ለማስፋፋት
ወይም ለማሻሻል የሚያስፈልጉ የካፒታልና የግንባታ እቃዎች ከጉሙሩክ ቀረጽ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ
በእናንተ በኩል ትብብር እንድታደርጉላቸው እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ//

 አቶ ማንደፍሮ ይመን ጥበቡ

ግንደወይን

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587712788 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52

ሻጭ ከሌላ ክልል እና ገዥ ከእኛ ፡-

1/ የሻጭ የኢንቨስትመንት ፈቃድእና የግዥ ውል


2/ የገዥ የኢንቨስትመንት ፈቃድ እና የድጋፍ ደብዳቤ
3/ የግዥ ውል
ገዥከሌና ክልል ሻጭ ከእኛ ከሆነ

1/ የገዥ የኢንቨሰትመንት ፈቃድ


2/ የድጋፍ ደብዳቤ ፈቀድ ካወጣበት ክልል
3/ የግዥ ውል
የምስ/ጎጃ/ዞን ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥር 13/9/2011
ቀን 14/12/2011

ለአብክመ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


አቶ ልመንህ አለሙ በየነ በምስራቅ ጎጃም ዞን በደጀን ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ በብር 1,500,000/አንድ
ሚሊዮን አምስት መቶሽ/ ካፒታል በኮንስትራክሽንና የሲቪል ኢንጅነሪንግ መሣሪያዎችና መገልገያዎች ማከራየት
ኘሮጀክት በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር አብክመ/ኢኮ/ኢማ 08-85111/ኢፈ-83/2011 በቀን 02/12/2011 ዓ.ም አዲስ
የኢንቨስትመንት ፈቃድ ማውጣታቸውንና ለማሽነሪ ኪራይ የሚውል 1 ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና ተመሳሳይ
የኢንቨስትመንት ፈቃድ ካለው ከአቶ ዘመኑ አበበ አድገህ ዝውውር ይደረግልኝ በማለት አመልክተዋል ፡፡

በዚህም መሰረት ባለሃብቱ 1 ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና ከአቶ ዘመኑ አበበ አድገህ ከቀረጥ ነፃ
እንዲዛወርላቸው እየጠየቅን በደንብ ቁጥር 270/2 ዐዐ 5 አንቀጽ 12.ንዑስ አንቀጽ 1.2 መሠረት ለፕሮጀክቱ
አግባብነት ያለው በመሆኑ ባለሃብቱ ለሚያቋቁመው አዲስ ድርጅት ወይም ነባር ድርጅቱን ለማስፋፋት
ወይም ለማሻሻል የሚያስፈልጉ የካፒታልና የግንባታ እቃዎች ከጉሙሩክ ቀረጽ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ
በእናንተ በኩል ትብብር እንድታደርጉላቸው እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ኢትዮጵያ በላይ

የኘ/ክ እና ድጋፍ ባለሙያ

ግልባጭ//
 አቶ ልመንህ አለሙ በየነ

ደጀን ከተማ

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587712788 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52


የምስ/ጎጃ/ዞን ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥር 14/10/2011
ቀን 20/12/2011

ለአብክመ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


ከላይ በዕርሱ ስለተጠቀሰው ጉዳይ ካሁን በፊት በቁጥር 14/10/2011 በቀን 14/12/2011 በተጻፈ ደብዳቤ የተሰጠውን
የድጋፍ ደብዳቤ በነባሩ ፍቃድ ቁጥር የተጻፋን በአዲሱ የፍቃድ ቁጥር እንዲስተካከል በተገለጸው መሰረት
በማስተካከል ይህን ደብዳቤ ሰጠናል፡

አቶ አለነ በሳዝነው ደሴ በምስራቅ ጎጃም ዞን በደብረኤልያስ ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ በብር


700000/ሰባት መቶ ሽ ብር / ካፒታል በኮንስትራክሽንና የሲቪል ኢንጅነሪንግ መሣሪያዎችና መገልገያዎች
ማከራየት ኘሮጀክት በኢንቨስትመንት ፈቃድቁጥር አብክመ /ኢኮ/ኢፈ 08-85111-51/ኢፈ-17/2011 በቀን 16/11/2011
ዓ.ም አዲስ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ማውጣታቸውንና ለማሽነሪ ኪራይ የሚውል 1/አንድ/ ሲኖትራክ ገልባጭ
መኪና ተመሳሳይ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ካለው ከአቶ ሰመሃኝ ይተየው አባተ ዝውውር ይደረግልኝ በማለት
አመልክተዋል ፡፡

በዚህም መሰረት ባለሃብቱ 1/አንድ/ ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና ከአቶ ሰመሃኝ ይተየው አባተ ከቀረጥ ነፃ
እንዲዛወርላቸው እየጠየቅን በደንብ ቁጥር 270/2 ዐዐ 5 አንቀጽ 12.ንዑስ አንቀጽ 1.2 መሠረት ለፕሮጀክቱ
አግባብነት ያለው በመሆኑ ባለሃብቱ ለሚያቋቁመው አዲስ ድርጅት ወይም ነባር ድርጅቱን ለማስፋፋት
ወይም ለማሻሻል የሚያስፈልጉ የካፒታልና የግንባታ እቃዎች ከጉሙሩክ ቀረጽ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ
በእናንተ በኩል ትብብር እንድታደርጉላቸው እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ተመስገን ሙሉ
ተወካይ የቡድን መሪ
ግልባጭ//

 አቶ አለነ በሳዝነው ደሴ

ደብረየልያስ ከተማ

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587712788 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52


የምስ/ጎጃ/ዞን ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥር 18/12/2011
ቀን 24/12/2011

ለአብክመ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


ሽብሩ ወገንና ጓደኞቻቸው በምስራቅ ጎጃም ዞን በደብረማርቆስ ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ በብር
5000.000/አምስት ሚልየን ብር / ካፒታል በኮንስትራክሽንና የሲቪል ኢንጅነሪንግ መሣሪያዎችና መገልገያዎች
ማከራየት ኘሮጀክት በኢንቨስትመንት ፈቃድቁጥር አብክመ/ኢኮ/ኢፈ 08-85111//አማ/1043/102/15 በቀን 16/11/2011
ዓ.ም አዲስ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ማውጣታቸውንና ለማሽነሪ ኪራይ የሚውል 1/አንድ/ ሲኖትራክ ገልባጭ
መኪና ተመሳሳይ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ካለው ከአቶ ታደሰ መላኩ ዝውውር ይደረግላቸው በማለት
የደ/ማርቆ/ከተ/አስ/ኢን/ኢንቨ/ጽ/ቤት በቁጥር ኢ-ማ/1044/103/05 በቀን 24/12/2011 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ
ጠይቀውናል ፡፡

በዚህም መሰረት ለባለሃብቱ 1/አንድ/ ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና ከአቶ ታደሰ መላኩ ዳርቻ ከቀረጥ ነፃ
እንዲዛወርላቸው እየጠየቅን በደንብ ቁጥር 270/2 ዐዐ 5 አንቀጽ 12.ንዑስ አንቀጽ 1.2 መሠረት ለፕሮጀክቱ
አግባብነት ያለው በመሆኑ ባለሃብቱ ለሚያቋቁመው አዲስ ድርጅት ወይም ነባር ድርጅቱን ለማስፋፋት
ወይም ለማሻሻል የሚያስፈልጉ የካፒታልና የግንባታ እቃዎች ከጉሙሩክ ቀረጽ ነፃ ማስገባት እንዲችሉ
በእናንተ በኩል ትብብር እንድታደርጉላቸው እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ከፋለ አድነው
ቡድን መሪ

ግልባጭ//

ለሽብሩወገንና ጓደኞቻቸው

ደ/ማርቆስ ከተማ

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52

በአብክመኢንቨስትመንትኮሚሽን The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞንን/ኢ/ገ/ል/መምሪያየኢንቨስትመንት/ማ//ዋ ና የስራሂደት T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥር 18/12/2011

ቀን 24/12/2011

ለአብክመ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


አቶ ታደሰ መላኩ ዳርቻ በምስራቅ ጎጃም ዞን በደ/ማርቆስ ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ በብር 918072/
ዘጠኝ መቶ አስራስምትሽ ሰባሁለት ብር/ ካፒታል በኮንስትራክሽንና የሲቪል ኢንጅነሪንግ መሣሪያዎችና
መገልገያዎች ማከራየት ኘሮጀክት በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 03-1-7/055/23967/2005 በቀን
08/11/2005 ዓ.ም አዲስ የኢንቨስትመንት ፈቃድ በማውጣት ለማሽነሪ ኪራይ የሚውል 1 ሲኖትራክ ገልባጭ
መኪና ከቀረጥ ነፃ ማስገባታቸው ይታወቃል፡፡ስለሆነም ተመሳሳይ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ላለው አካል ለሽብሩ
ወገንና ጓደኞቹ የህ/ሽ/ማህበር ዝውውር ይደረግላቸው በማለትየደ/ማርቆስ/ከተ/አ/ ኢን/ኢንቨ/ጽ/ቤት በቁጥር ኢ-
ማ /1044/102/05 በቀን 24/12/11 አሳውቀውናል፡፡

በዚህም መሰረት አቶ ታደሰ መላኩ ዳርቻ በማሽነሪ ኪራይ ከቀረጥና ታክስ ነጻ የገባውን አንድ ገልባጭ መኪና
የሰሌዳ ቁጥር ኢት -03-01-61416 የሻንሲ ቁጥር LZZ5ELNB685722 የሞተር ቁጥር WD
15.69*120817015957*ከቀረጥ ነጻ የገባ መኪና ለሽብሩ ወገንና ጓደኞቹ የህ/ሽ/ማህበር ለመሸጥና ለማዛወር
የድጋፍ ደብዳቤ የጻፍንላቸው መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ከፋለአድነው
ቡድን መሪ

ግልባጭ//

አቶ ታደሰ መላኩ ዳርቻ

ደ/ማርቆስ

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52

የምስ/ጎጃ/ዞንኢንዱስተሪናኢንቨስትመንት መምሪያ T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥር 27/15/2011
ቀን 06/13/2011
ለአብክመ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ
ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


ጋፕ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በምስራቅ ጎጃም ዞን በደ/ማርቆስ ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ በብር
34325830/ ሰላሳአራት ሚሊየን ሶስት መቶ ሃያምስትሽ ስምት መቶ ሰላሳ ብር/ ካፒታል በወተት ማቀነባበሪያና
ወተት ልማት ፋብሪካ ኘሮጀክት በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 01-1-15/286/25396/05 በቀን 07/12/05 ዓ.ም
አዲስ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ማውጣታቸውን ጠቅሰው የተለያዩ ለወተት ማቀነባበሪ ያ ፋብሪካ ማሽኖችና
ጀነሬተር ጨምሮ ከጉምሩክ ቀረጥ ነፃለማስገባት ስለፈለጉ የማበረታቻ የድጋፍ ደብዳቤ እብዲጻፍላቸው
በማለት የደ/ማርቆስ/ከተ/አ/ ኢን/ኢንቨ/ጽ/ቤት በቁጥር ኢ-ማ /1055/286/05 በቀን 6/13/11 አሳውቀውናል፡፡

ስለዚህ በአሁኑሰአት ፕሮጀክቱ ግንባታ የጨረሰ ስለሆነ ከጉምሩክ ቀረጥ ነጻ ሆኖ እንዲገቡ የሚፈቀዱ የካፒታል
እቃ ለመወሰን በወጣው ደብ ቁጥር 270/2005 መሰረት ለወተት ማቀነባበሪያ የሚሆኑ ማሽኖችን ማስገባት
እንዲችሉየድጋፍ ደብዳቤ የጻፍንላቸው መሆኑን እንገልጻለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ከፋለ አድነው
ቡድን መሪ

ግልባጭ//

ጋፕ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር

ደ/ማርቆስ

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52

የምስ/ጎጃ/ዞንኢንዱስተሪናኢንቨስትመንት መምሪያ T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥር 28/16/2012

ቀን 02/01/2012

ለአብክመ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


አቶ ሳንቾ ቀራለም በምስራቅ ጎጃም ዞን በደ/ማርቆስ ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ በብር 15 500 0000/
አስራ አምስት ሚለየን አምስትመቶ ሺህ ብር / ካፒታል የህንጻ ኮንስትራክሽን ስራ ተቋራጭ ደረጃ -5 ኘሮጀክት
አገልግሎትየሚውል በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 05-50210/አማ/948/031/06/11 በ 26/7/211 ዓ. ም አዲስ
የኢንቨስትመንት ፈቃድ በማውጣት ከቀረጽ ታክስ ነጻ የገባን TOYTA TACOMA PRERUNNER DOUBLE CAP
PICK UP YEAR 2015 የቻንሲ ቁጥር 5TFJX4GN7FX048815 የሆነ መኪና ከጉምሩክ ቀረጽ ነጻ ለማማስገባት
ስለፈለጉ የማበረታቻ የድጋፍ ደብዳበይ እንዲጻፍላቸው በማለት የደ/ማርቆስ/ከተ/አ/ ኢን/ኢንቨ/ጽ/ቤት በቁጥር
1056 ኢ-ማ/948/031/06/በ 2/01/2012 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ አሳውቀውናል፡፡

በዚህም መሰረት አቶ ሳንቾ ቀራለም ከጉምሩክ ከቀረጥ ነጻየሚፈቅደው እንዲገባ የሚፈቀዱ


ተሸከርካሪዎች አይነትና ብዛት ለመወሰን በወጣው መመሪያ ቁጥር 270/2005 መሰረት ተሸከርካራን
ለማስገባት እንዲችሉ እየጠየቅን ቀደም ሲልም ሲኖ ትራክ መኪና 25%ቱን ያስገቡመሆኑ እገለጽን
የተለመደው ትብብር እንዲደረግላቸው ይህን የድጋፍ ደብዳቤ የሰጠናቸው መሆኑን እየገለጽን ፡፡
1. COMMERCIAL INVOICE
2. TRUCK WAY BILL እና ሌሎች 23 የተለያዩ ገጾች አባሪ አድርገን ከዚህ ሽኝ ደብዳቤ ጋር የላክን መሆኑን
እንገለጻለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ከፋለአድነው
ቡድን መሪ

ግልባጭ//

አቶ ሳንቾ ቀራለም ደ/ማርቆስ

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52

በአብክመንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞንኢን/ኢንቨስተምንት መምሪያ T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥር 33/18/2012

ቀን 08/01/2012

ለአብክመ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ


ባ/ዳር፣
ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣
አቶ ሀብታሙ ደሳለኝ መለሰ በምስራቅ ጎጃም ዞን በደ/ማርቆስ ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ በብር
3500000/ ሶስት ሚሊየን አምስት መቶሽ ብር/ ካፒታል በኮንስትራክሽንና የሲቪል ኢንጅነሪንግ መሣሪያዎችና
መገልገያዎች ማከራየት ኘሮጀክት በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 08-8220/ል-ባ/211/010/06 በቀን
08/06/2008 ዓ.ም አዲስ የኢንቨስትመንት ፈቃድ በማውጣት ለማሽነሪ ኪራይ የሚውል 1 ሲኖትራክ ገልባጭ
መኪና ከቀረጥ ነፃ ማስገባታቸው ይታወቃል፡፡ስለሆነም ተመሳሳይ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ላለው አካል ለአቶ
ምስጋነው አለሙ ዝውውር ይደረግላቸው በማለት የደ/ማርቆስ/ከተ/አ/ ኢን/ኢንቨ/ጽ/ቤት በቁጥር ኢ-ማ
/101062/010/06/12 በቀን 08/01/2012 ዓ.ም አሳውቀውናል፡፡

በዚህም መሰረት አቶ ሀብታሙ ደሳለኝ መለሰ በማሽነሪ ኪራይ ከቀረጥ ነጻ የገባውን አንድ ገልባጭ መኪና
የሰሌዳ ቁጥር ኢት -03-73302-61416 የሻንሲ ቁጥር LZZ5ENC3FN38727 የሞተር ቁጥር WD
615.69*150117028457* የሆነ መኪና ለአቶ ምስጋነው አለሙ እዲዛወርላቸው የድጋፍ ደብዳቤ የጻፍንላቸው
መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ከፋለአድነው
ቡድን መሪ

ግልባጭ//

አቶ ሀብታሙ ደሳለኝ መለሰ

ደ/ማርቆስ

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52


በአብክመንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞንኢን/ኢንቨስተምንት መምሪያ T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥር 34/19/2012

ቀን 12/01/2012

ለአብክመ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ


ባ/ዳር፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣


አቶ አያሌው እውነቴ ገላው በምስራቅ ጎጃም ዞን በደ/ማርቆስ ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ በብር
2,500,000/ ሁለት ሚሊየን አምስት መቶሽ ብር/ ካፒታል በኮንስትራክሽንና የሲቪል ኢንጅነሪንግ መሣሪያዎችና
መገልገያዎች ማከራየት ኘሮጀክት በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 03-1-7/3479/184/2005 በቀን
04/10/2005 ዓ.ም አዲስ የኢንቨስትመንት ፈቃድ በማውጣት ለማሽነሪ ኪራይ የሚውል 1 ሲኖትራክ ገልባጭ
መኪና ከቀረጥ ነፃ ማስገባታቸው ይታወቃል፡፡ስለሆነም ተመሳሳይ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ላለው አካል ለአቶ
ፍቅሩ አሸናፊ ዝውውር ይደረግላቸው በማለት የደ/ማርቆስ/ከተ/አ/ ኢን/ኢንቨ/ጽ/ቤት በቁጥር ኢ-ማ
/1065/184/05 በቀን 12/01/2012 ዓ.ም አሳውቀውናል፡፡

በዚህም መሰረት አቶ አያሌው እውነቴ ገላው በማሽነሪ ኪራይ ፕሮጀክት ከቀረጥ ነጻ የገባውን አንድ ገልባጭ
መኪና የሰሌዳ ቁጥር ኢት -03-01-58876 የሻንሲ ቁጥር LZZ5ELNC0DD735510 የሞተር ቁጥር WD
615.69*130117015937* የሆነ መኪና አቶ አያሌው እውነቴ ገላው እዲዛወርላቸው የድጋፍ ደብዳቤ
የጻፍንላቸው መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ከፋለአድነው
ቡድን መሪ

ግልባጭ//

አቶ አያሌው እውነቴ ገላው

ደ/ማርቆስ

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52

በአብክመንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ The Amahara national Regional state Investment commisionEast G/z

የምስ/ጎጃ/ዞንኢን/ኢንቨስተምንት መምሪያ T/I/M/DEP. Investment promotion core process

ቁጥር 34/43/2012

ቀን 26/01/2012

ለአብክመ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ


ባ/ዳር፣
ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ መስጠትን ይመለከታል፣
አቶ አስራደው ቢያዝን በምስራቅ ጎጃም ዞን በደ/ማርቆስ ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ በብር 15000,000/
አስራአምስት ሚሊየን ብር/ ካፒታል በኮንስትራክሽንና የሲቪል ኢንጅነሪንግ መሣሪያዎችና መገልገያዎች
ማከራየት ኘሮጀክት በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 05-50230/53/ኢ-ፈ/148/2010 በቀን 8/01/2010 ዓ.ም አዲስ
የኢንቨስትመንት ፈቃድ በማውጣት ለማሽነሪ ኪራይ የሚውል 1 ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና ከቀረጥ ነፃ
ማስገባታቸው ይታወቃል፡፡ስለሆነም ተመሳሳይ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ላለው አካል ለአቶ እስራኤል
አስማማው ዝውውር ይደረግልኝ በማለት በቀን 26/01/2012 ዓ.ም አመልክተዋል፡፡

በዚህም መሰረት አቶ አስራደው ቢያዝን በማሽነሪ ኪራይ ፕሮጀክት ከቀረጥ ነጻ የገባውን አንድ ገልባጭ
መኪና የሰሌዳ ቁጥር ኢት -03-56985 የሻንሲ ቁጥር LZZ5ELN በ 1 ቸነ 685684 የሞተር ቁጥር WD
615.69*120817015277* የሆነ መኪና ለአቶ እስራኤል አስማማው እዲዛወርላቸው የድጋፍ ደብዳቤ
የጻፍንላቸው መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ከፋለአድነው
ቡድን መሪ

ግልባጭ//

አቶ አስራደው ቢያዝን

ደ/ማርቆስ

ስልክ 0581781727 ፋክስ 0587711071 ኢሜል eastgojjaminvest12@gmail.com ፖ.ሣ.ቁ 52

You might also like