Professional Documents
Culture Documents
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/713/01/29
ቀን 28/12/2013 ዓ.ም
ደጀን
ከላይ በጉዳዩ ለመግለጽ እንደተሞከረዉ እነሰዋለ መኮነን እግዜሩ በምስ/ጎ/ዞን በደ/ማ/ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ
የገበያ ማእከል በንግድ ዘርፍ በብር 10,000,000 / አስር ሚሊየን ብር/ ካፒታል በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 06-
62111/ኢ-ማ/1292/124/05 በቀን 17/09/2012 ዓ.ም አዲስ ኢንቨስትመንት ፈቃድ መዉሰዳቸዉን ገልጸዉ ወደ
ኢንቨስት
መንት ለመግባት ማበረታቻዎች የሚኒስቴሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 270/2005 መሰረት
ፕሮጀክቱ ግንባታ ላይ ስላለ የሲሚንቶ እጥረት ስለገጠመው 600 ኩ/ል ሲሚንቶ የድጋፍ ደብዳቤ ለገበያ ማእከል
አገልግሎት እድንጽፍላቸው በቀን 28/12/2013 ዓ.ም ጠይቀዉናል፡፡
በዚህም መሰረት፡-
1.ግንባታው በ 357.6 ካ/ሜ ላይ ያረፈ ሲሆን
2. ግንባታውን በመሀንዲስ እና በክትትትልና ድጋፍ ባለሙያ ከቦታው ድርስ ተሂዶ የተረጋገጠ በመሆኑ
3. እንዲሁም በቢል ኦፍ ኳንቲቲ (Bill of quantity) መሰረት ባደረገ መልኩ የተሰራ ስለሆነ ፕሮጀክቱ ግንባታ ላይ ስላለ
600 ኩ/ል ሲሚንቶ መግዛት እንዲችሉ ቅድሚያ በመስጠት ትብብር ታደርጉላቸው ዘንድ እንጠይቃለን፡፡
600 ኩ/ል ሲሚንቶ መግዛት እንዲችሉ ቅድሚያ በመስጠት ትብብር ታደርጉላቸው ዘንድ እንጠይቃለን፡፡
“ሠላም ለሁሉም”
ግልባጭ
ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/628/01/29
ቀን 04/09/2013 ዓ.ም
ለምስ/ጎጃ/ዞ/ኢንዱ/ኢንቨ/መምሪያ
ደ/ማርቆስ
ግልባጭ
ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/628/01/29
ቀን 04/09/2013 ዓ.ም
ለምስ/ጎጃ/ዞ/ኢንዱ/ኢንቨ/መምሪያ
ደ/ማርቆስ
ግልባጭ
ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/627/01/29
ቀን 04/09/2013 ዓ.ም
ለምስ/ጎጃ/ዞ/ኢንዱ/ኢንቨ/መምሪያ
ደ/ማርቆስ
ግልባጭ
ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/622/01/29
ቀን 02/09/2013 ዓ.ም
ደ /ማ
ግልባጭ
- ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/623/01/29
ቀን 02/09/2013 ዓ.ም
ለምስ/ጎጃ/ዞ/ኢንዱ/ኢንቨ/መምሪያ
ደ/ማርቆስ
ከላይ በጉዳዩ ለመግለጽ እንደተሞከረዉ ጎዜ የገበያ ማዕከል ግንባታ አክስዮን ማህበር በምስ/ጎ/ዞን
በደ/ማ/ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ የገበያ ማዕከል ፋብሪካ በንግድ ዘርፍ በብር 359,389,287.07 /ሶስት
መቶ ሃምሳ ዘጠኝ ሚሊየን ሶስት መቶ ሰማኒያ ዘጠኝ ሺ ሁለት መቶ ሰማኒያ ሰባት ብር ከሰባት ሳንቲም/
ካፒታል በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 06-62111/ኢ/ማ/1360/131/05/12 በቀን 07/12/2012 አዲስ
ኢንቨስትመንት ፈቃድ መዉሰዳቸዉን ገልጸዉ ወደ ኢንቨስትመንት ለመግባት ማበረታቻዎች የሚኒስቴሮች
ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 270/2005 መሰረት ፕሮጀክቱ ግንባታ ላይ ስላለ የሲሚንቶ እጥረት ስለገጠመው 2000
ኩ/ል ሲሚንቶ የድጋፍ ደብዳቤ የገበያ ማዕከል ፋብሪካ አገልግሎት እንድንፅፍላቸው በቀን 02/09/2013
ዓ.ም ጠይቀዉናል፡፡
በዚህም መሰረት፡-
1.ግንባታው በ 1900 ካ/ሜ ላይ ያረፈ ሲሆን
2. ግንባታውን በመሀንዲስ እና በክትትትልና ድጋፍ ባለሙያ ከቦታው ድርስ ተሂዶ የተረጋገጠ በመሆኑ
3. እንዲሁም በቢል ኦፍ ኳንቲቲ (Bill of quantity) መሰረት ባደረገ መልኩ የተሰራ ስለሆነ ፕሮጀክቱ ግንባታ
ላይ ስላለ 2000 ኩ/ል ሲሚንቶ መግዛት እንዲችሉ ቅድሚያ በመስጠት ትብብር ታደርጉላቸው ዘንድ
እንጠይቃለን፡፡
“ሠላም ለሁሉም”
ግልባጭ
ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/618/01/29
ቀን 29/08/2013 ዓ.ም
ደ /ማ
ከላይ በጉዳዩ ለመግለጽ እንደተሞከረዉ ወ/ሮ አያል ሳልል እጅጉ በምስ/ጎ/ዞን በደ/ማ/ከተማ ኢንቨስት
ለማድረግ ባለ 3 ኮከብ ሞቴል በቱሪዝም ዘርፍ በብር 40,000,000 /አርባ ሚሊየን ብር/ ካፒታል
በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 06-64124/ኢ-ማ/562/016/09 በቀን 25/08/2011 አዲስ ኢንቨስትመንት
ፈቃድ መዉሰዳቸዉን ገልጸዉ ወደ ኢንቨስትመንት ለመግባት ማበረታቻዎች የሚኒስቴሮች ምክር ቤት ደንብ
ቁጥር 270/2005 መሰረት ፕሮጀክቱ ግንባታ ለመግባት የሲሚንቶ እጥረት ስለገጠመው 2000 ኩ/ል ሲሚንቶ
የድጋፍ ደብዳቤ ባለ 3 ኮከብ ሞቴል በከተማችን ግንባታ ስለጀመሩ የድጋፍ ደብዳቤ እንድንፅፍላቸው በቀን
29/08/2013 ዓ.ም ጠይቀዉናል፡፡
ስለዚህ የፕሮጅክቱ አስፈላጊነት ከግምት ውሥጥ በማስገባት ፕሮጀክቱ ግንባታ ላይ ስላለ እና ቦታው ገደላማና
ለጎርፍ የጠጋለጠ ሲሆን እዲሁም አሁን በተገነባው ግባታ ላይ ጉዳት ስለሚደርስ ክረምቱ እየገባ ስለሆን የቅድሜ
ቅድሜ ተሰጦቸው 2000 ኩ/ል ሲሚንቶ መግዛት እንዲችሉ አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉላቸው ዘንድ
እንጠይቃለን፡፡
“ሠላም ለሁሉም”
ግልባጭ
- ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/618/01/29
ቀን 29/08/2013 ዓ.ም
ለምስ/ጎጃ/ዞ/ኢንዱ/ኢንቨ/መምሪያ
ደ /ማ
ከላይ በጉዳዩ ለመግለጽ እንደተሞከረዉ ጎዜ የገበያ ማዕከል ግንባታ አክስዮን ማህበር በምስ/ጎ/ዞን
በደ/ማ/ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ የገበያ ማዕከል በንግድ ዘርፍ በብር 359,389,287.07 /ሶስት መቶ
ሃምሳ ዘጠኝ ሚሊየን ሶስት መቶ ሰማኒያ ዘጠኝ ሺ ሁለት መቶ ሰማኒያ ሰባት ብር/ ካፒታል በኢንቨስትመንት
ፈቃድ ቁጥር 06-62111/ኢ/ማ/1360/131/05/12 በቀን 07/12/2012 አዲስ ኢንቨስትመንት ፈቃድ
መዉሰዳቸዉን ገልጸዉ ወደ ኢንቨስትመንት ለመግባት ማበረታቻዎች የሚኒስቴሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር
270/2005 መሰረት ፕሮጀክቱ ግንባታ ለመግባት የሲሚንቶ እጥረት ስለገጠመው 2000 ኩ/ል ሲሚንቶ የድጋፍ
ደብዳቤ የገበያ ማዕከል በከተማችን ግንባታ ስለጀመሩ የድጋፍ ደብዳቤ እንድንፅፍላቸው በቀን /08/2013
ዓ.ም ጠይቀዉናል፡፡
ስለዚህ የፕሮጅክቱ አስፈላጊነት ከግምት ውሥጥ በማስገባት ፕሮጀክቱ ግንባታ ላይ ስላለ እና ቦታው ገደላማና
ለጎርፍ የጠጋለጠ ሲሆን እዲሁም አሁን በተገነባው ግባታ ላይ ጉዳት ስለሚደርስ ክረምቱ እየገባ ስለሆን የቅድሜ
ቅድሜ ተሰጦቸው 2000 ኩ/ል ሲሚንቶ መግዛት እንዲችሉ አስፈላጊውን ትብብር ታደርጉላቸው ዘንድ
እንጠይቃለን፡፡
“ሠላም ለሁሉም”
ግልባጭ
- ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/59/01/29
ቀን 07/08/2013 ዓ.ም
ለምስ/ጎጃ/ዞ/ኢንዱ/ኢንቨ/መምሪያ
ደ/ማርቆስ
ከላይ በጉዳዩ ለመግለጽ እንደተሞከረዉ ኪያቶ የማዳዩ በምስ/ጎ/ዞን በደ/ማ/ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ
ቅርቀሃና የቅርቀሀ ውጤቶች ማምረቻ በኢንዱስትሪ ዘርፍ በብር 53731680 ካፒታል በኢንቨስትመንት
ግልባጭ
ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/593/01/29
ቀን 04/08/2013 ዓ.ም
ለምስ/ጎጃ/ዞ/ኢንዱ/ኢንቨ/መምሪያ
ደ/ማርቆስ
ከላይ በጉዳዩ ለመግለጽ እንደተሞከረዉ ለመርጌታ ሃይማኖት ያለው የምግብ ዘይት ፋብሪካ በምስ/ጎ/ዞን
በደ/ማ/ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ የምግብ ዘይት ፋብሪካ በኢንዱስትሪ ዘርፍ በብር 400,000,00 /
/አራት መቶ ሚሊየን ብር/ካፒታል በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 03-30141/ኢ-ማ/510/109/04 በቀን
20/10/2009 አዲስ ኢንቨስትመንት ፈቃድ መዉሰዳቸዉን ገልጸዉ ወደ ኢንቨስትመንት ለመግባት
ማበረታቻዎች የሚኒስቴሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 270/2005 መሰረት ፕሮጀክቱ ግንባታ ላይ ስላለ
የሲሚንቶ እጥረት ስለገጠመው 800 ኩ/ል ሲሚንቶ የድጋፍ ደብዳቤ የምግብ ዘይት ፋብሪካ አገልግሎት
እንድንፅፍላቸው በቀን 04/08/2013 ዓ.ም ጠይቀዉናል፡፡
በዚህም መሰረት፡-
1.ግንባታው በ 1321.72 ካ/ሜ ላይ ያረፈ ሲሆን
2. ግንባታውን በመሀንዲስ እና በክትትትልና ድጋፍ ባለሙያ ከቦታው ድርስ ተሂዶ የተረጋገጠ በመሆኑ
3. እንዲሁም በቢል ኦፍ ኳንቲቲ (Bill of quantity) መሰረት ባደረገ መልኩ የተሰራ ስለሆነ ፕሮጀክቱ ግንባታ
ላይ ስላለ 800 ኩ/ል ሲሚንቶ መግዛት እንዲችሉ ቅድሚያ በመስጠት ትብብር ታደርጉላቸው ዘንድ
እንጠይቃለን፡፡
“ሠላም ለሁሉም”
ግልባጭ
ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/594/01/29
ቀን 04/08/2013 ዓ.ም
ለምስ/ጎጃ/ዞ/ኢንዱ/ኢንቨ/መምሪያ
ደ/ማርቆስ
ከላይ በጉዳዩ ለመግለጽ እንደተሞከረዉ ለአቶ አየሰው አድማሱ የቤትና የቢሮ እቃዎች ፍብሪካ
በምስ/ጎ/ዞን በደ/ማ/ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ የቤትና የቢሮ እቃዎች ፍብሪካ በኢንዱስትሪ ዘርፍ
በብር 29,684,318 /ሃያ ዘጠኝ ሚሊየን ስድስት መቶ ሰማኒያ አራት ሺ ሶስት መቶ አስራ አራት
ብር/ካፒታል በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 03-39111/ኢ-ማ/739/161/04 በቀን 23/07/2011 አዲስ
ኢንቨስትመንት ፈቃድ መዉሰዳቸዉን ገልጸዉ ወደ ኢንቨስትመንት ለመግባት ማበረታቻዎች የሚኒስቴሮች
ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 270/2005 መሰረት ፕሮጀክቱ ግንባታ ላይ ስላለ የሲሚንቶ እጥረት ስለገጠመው 450
ኩ/ል ሲሚንቶ የድጋፍ ደብዳቤ የቤትና የቢሮ እቃዎች ፍብሪካ አገልግሎት እንድንፅፍላቸው በቀን
04/08/2013 ዓ.ም ጠይቀዉናል፡፡
በዚህም መሰረት፡-
1.ግንባታው በ 816 ካ/ሜ ላይ ያረፈ ሲሆን
2. ግንባታውን በመሀንዲስ እና በክትትትልና ድጋፍ ባለሙያ ከቦታው ድርስ ተሂዶ የተረጋገጠ በመሆኑ
3. እንዲሁም በቢል ኦፍ ኳንቲቲ (Bill of quantity) መሰረት ባደረገ መልኩ የተሰራ ስለሆነ ፕሮጀክቱ ግንባታ
ላይ ስላለ 450 ኩ/ል ሲሚንቶ መግዛት እንዲችሉ ቅድሚያ በመስጠት ትብብር ታደርጉላቸው ዘንድ
እንጠይቃለን፡፡
“ሠላም ለሁሉም”
ግልባጭ
ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/591/01/29
ቀን 01/08/2013 ዓ.ም
ለአምባሰል ንግ/ስራ/ሃ/የተ/የግ/ማ
ደ/ማርቆስ
ከላይ በጉዳዩ ለመግለጽ እንደተሞከረዉ እነ ሰዋለ መኮነን የገበያ ማዕከል በምስ/ጎ/ዞን በደ/ማ/ከተማ
ኢንቨስት ለማድረግ የገበያ ማዕከል በንግድ ዘርፍ በብር 10,000,000 /አስር ሚሊየን ብር/ ካፒታል
በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 06-62111/ኢማ/1292/124/05/12 በቀን 17/9/2012 አዲስ ኢንቨስትመንት
ግልባጭ
- ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/579/01/29
ቀን 20/07/2013 ዓ.ም
ለምስ/ጎጃ/ዞ/ኢንዱ/ኢንቨ/መምሪያ
ደ/ማርቆስ
ከላይ በጉዳዩ ለመግለጽ እንደተሞከረዉ ለዶም ጠቅላላ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ፍብሪካ በምስ/ጎ/ዞን
በደ/ማ/ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ ጠቅላላ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ፋብሪካ በማህበራዊ ዘርፍ በብር
39,450,000 /ሰላሳ ዘጠኝ ሚሊየን አራት መቶ ሃምሳ ሺ ብር /ካፒታል በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 05-1-
3-3/433/25444/2005 21/12/2005 አዲስ ኢንቨስትመንት ፈቃድ መዉሰዳቸዉን ገልጸዉ ወደ ኢንቨስትመንት
ለመግባት ማበረታቻዎች የሚኒስቴሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 270/2005 መሰረት ፕሮጀክቱ ግንባታ ላይ
ስላለ የሲሚንቶ እጥረት ስለገጠመው 600 ኩ/ል ሲሚንቶ የድጋፍ ደብዳቤ ለጠቅላላ ስፔሻላይዝድ
ሆስፒታል ፋብሪካ አገልግሎት እንድንፅፍላቸው በቀን 20/07/2013 ዓ.ም ጠይቀዉናል፡፡
በዚህም መሰረት፡-
1.ግንባታው የሚያርፍበት በ-----ካሬ መሬት ላይ ያረፈ ሲሆን
2. ግንባታው በመሀንዲስ ከቦታው ድርስ ተሂዶ የተረጋገጠ በመሆኑ
3. እንዲሁም በቢል ኦፍ ኳንቲቲን መሰረት ባደረገ መልኩ የተሰራ ስለሆነ ፕሮጀክቱ ግንባታ ላይ ስላለ 600 ኩ/ል
ሲሚንቶ መግዛት እንዲችሉ ቅድሚያ በመስጠት ትብብር ታደርጉላቸው ዘንድ እንጠይቃለን፡፡
“ሠላም ለሁሉም”
ግልባጭ
ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/579/01/29
ቀን 20/07/2013 ዓ.ም
ለምስ/ጎጃ/ዞ/ኢንዱ/ኢንቨ/መምሪያ
ደ/ማርቆስ
ከላይ በጉዳዩ ለመግለጽ እንደተሞከረዉ ለዶም ጠቅላላ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ፍብሪካ በምስ/ጎ/ዞን
በደ/ማ/ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ ጠቅላላ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ፋብሪካ በማህበራዊ ዘርፍ በብር
39,450,000 /ሰላሳ ዘጠኝ ሚሊየን አራት መቶ ሃምሳ ሺ ብር /ካፒታል በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 05-1-
3-3/433/25444/2005 21/12/2005 አዲስ ኢንቨስትመንት ፈቃድ መዉሰዳቸዉን ገልጸዉ ወደ ኢንቨስትመንት
ለመግባት ማበረታቻዎች የሚኒስቴሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 270/2005 መሰረት ፕሮጀክቱ ግንባታ ላይ
ስላለ የሲሚንቶ እጥረት ስለገጠመው 600 ኩ/ል ሲሚንቶ የድጋፍ ደብዳቤ ለጠቅላላ ስፔሻላይዝድ
ሆስፒታል ፋብሪካ አገልግሎት እንድንፅፍላቸው በቀን 20/07/2013 ዓ.ም ጠይቀዉናል፡፡
ስለዚህ ፕሮጀክቱ ግንባታ ላይ ስላለ 600 ኩ/ል ሲሚንቶ መግዛት እንዲችሉ ቅድሚያ በመስጠት ትብብር
ታደርጉላቸው ዘንድ እንጠይቃለን፡፡
“ሠላም ለሁሉም”
ግልባጭ
ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/576/01/29
ቀን 16/07/2013 ዓ.ም
ለምስ/ጎጃ/ዞ/ኢንዱ/ኢንቨ/መምሪያ
ደ/ማርቆስ
ከላይ በጉዳዩ ለመግለጽ እንደተሞከረዉ ወ/ሮ ይታይሽ ደሴ የባልትና ውጤት ማቀነባበሪያ ፍብሪካ
በምስ/ጎ/ዞን በደ/ማ/ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ የባልትና ውጤት ማቀነባበሪያ ፋብሪካ በኢንዱስትሪ
ዘርፍ በብር 19,000,000 /አስራ ዘጠኝ ሚሊየን ብር /ካፒታል በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 03-31116/ኢ-
ማ/1046/209/04/11 በቀን 28/12/2011 አዲስ ኢንቨስትመንት ፈቃድ መዉሰዳቸዉን ገልጸዉ ወደ
ኢንቨስትመንት ለመግባት ማበረታቻዎች የሚኒስቴሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 270/2005 መሰረት
ፕሮጀክቱ ግንባታ ላይ ስላለ የሲሚንቶ እጥረት ስለገጠመው 400 ኩ/ል ሲሚንቶ የድጋፍ ደብዳቤ የባልትና
ውጤት ማቀነባበሪያ ፋብሪካ አገልግሎት እንድንፅፍላቸው በቀን 16/07/2013 ዓ.ም ጠይቀዉናል፡፡
ስለዚህ ፕሮጀክቱ ግንባታ ላይ ስላለ 400 ኩ/ል ሲሚንቶ መግዛት እንዲችሉ ቅድሚያ በመስጠት ትብብር
ታደርጉላቸው ዘንድ እንጠይቃለን፡፡
“ሠላም ለሁሉም”
ግልባጭ
ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/572/01/29
ቀን 15/07/2013 ዓ.ም
ለምስ/ጎጃ/ዞ/ኢንዱ/ኢንቨ/መምሪያ
ደ/ማርቆስ
ግልባጭ
ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/562/01/29
ቀን 6/07/2013 ዓ.ም
ለምስ/ጎጃ/ዞ/ኢንዱ/ኢንቨ/መምሪያ
ደ/ማርቆስ
ግልባጭ
ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/553/01/29
ቀን 26/06/2013 ዓ.ም
ለምስ/ጎጃ/ዞ/ኢንዱ/ኢንቨ/መምሪያ
ደ/ማርቆስ
ከላይ በጉዳዩ ለመግለጽ እንደተሞከረዉ ለአቶ እዮብ ዘውዱ የተዘጋጁ አልባሳት ፋብሪካ በምስ/ጎ/ዞን
በደ/ማ/ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ የተዘጋጁ አልባሳት ፋብሪካ በኢንዱስትሪ ዘርፍ በብር
12,284,261 /አስራ ሁለት ሚሊየን ሁለት መቶ ሰማኒያ አራት ሺ ሁለት መቶ ስልሳ አንድ/ ብር/ ካፒታል
በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 03-3120/ኢ-ማ/985/197/04/11 በቀን 22/09/2011 አዲስ ኢንቨስትመንት
ፈቃድ መዉሰዳቸዉን ገልጸዉ ወደ ኢንቨስትመንት ለመግባት ማበረታቻዎች የሚኒስቴሮች ምክር ቤት ደንብ
ቁጥር 270/2005 መሰረት ፕሮጀክቱ ግንባታ ላይ ስላለ የሲሚንቶ እጥረት ስለገጠመው 1000 ኩ/ል ሲሚንቶ
የድጋፍ ደብዳቤ የተዘጋጁ አልባሳት ፋብሪካ አገልግሎት እንድንፅፍላቸው በቀን 26/06/2013 ዓ.ም
ጠይቀዉናል፡፡
ስለዚህ ፕሮጀክቱ ግንባታ ላይ ስላለ 1000 ኩ/ል ሲሚንቶ መግዛት እንዲችሉ ቅድሚያ በመስጠት ትብብር
ታደርጉላቸው ዘንድ እንጠይቃለን፡፡
“ሠላም ለሁሉም”
ግልባጭ
- ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/536/01/29
ቀን 08/06/2013 ዓ.ም
ለአምባሰል ንግ/ስራ/ሃ/የተ/የግ/ማ
ደ/ማርቆስ
ከላይ በጉዳዩ ለመግለጽ እንደተሞከረዉ እነ ሰዋለ መኮነን የገበያ ማዕከል በምስ/ጎ/ዞን በደ/ማ/ከተማ
ኢንቨስት ለማድረግ የገበያ ማዕከል በንግድ ዘርፍ በብር 10,000,000 /አስር ሚሊየን ብር/ ካፒታል
በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 06-62111/ኢማ/1292/124/05/12 በቀን 17/9/2012 አዲስ ኢንቨስትመንት
ፈቃድ መዉሰዳቸዉን ገልጸዉ ወደ ኢንቨስትመንት ለመግባት ማበረታቻዎች የሚኒስቴሮች ምክር ቤት ደንብ
ቁጥር 270/2005 መሰረት ፕሮጀክቱ ግንባታ ለመገባት የሲሚንቶ እጥረት ስለገጠመው በቁጥር
ኢንዱ/ኢንቨ/499/01/29 በቀን 14/03/2013 ፕሮጀክቱ ግንባታ ላይ ያለና በሚገነቡበት ዙሪያ ፎቆች ጉዳት
እየደረሰባቸው ስለሆነ ተሎ መገንባት ስላለባቸው በጠየቁን መሰረት 1000 ኩ/ል ሲሚንቶ የድጋፍ የፃፍንላቸው
መሆኑ ይታወቃል፡፡ ስለሆነም በቀን 08/06/2013 ዓ.ም የተፃፈልኝን 400 ኩ/ል ሲሚንቶ ብቻ የተጠቀምኩ
ስለሆነና ቀሪ 600 ኩ/ል ሲሚንቶ ያልተጠቀምኩት ለአባሰል ትሪዲንግ በሚል እንዲፃፍልኝ በሚል ጠይቀዉናል፡፡
ስለዚህ ፕሮጀክቱ ግንባታ ላይ ያለና ፕሮጀክቱ ኮለን ያቆሙ፣ፍሎር እንዲሁም በፎቆች ዙሪያ ክትር ግንብ ያሰሩ
መሆኑ ተመልከተናል፡፡ በመሆኑም ለቀሪ ስራወች የሚሆን 600 ኩ/ል ሲሚንቶ ያልተጠቀሙትን መግዛት
እንዲችሉ ቅድሚያ በመስጠት ትብብር ታደርጉላቸው ዘንድ እንጠይቃለን፡፡
“ሠላም ለሁሉም”
ግልባጭ
- ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/527/01/29
ቀን 20/05/2013 ዓ.ም
ለምስ/ጎጃ/ዞ/ኢንዱ/ኢንቨ/መምሪያ
ደ/ማርቆስ
ከላይ በጉዳዩ ለመግለጽ እንደተሞከረዉ ለአቶ ሞላልኝ ስብሀቴ ጌታሁን የእንስሳት መኖ ፋብሪካ
በምስ/ጎ/ዞን በደ/ማ/ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ የእንስሳት መኖ ፋብሪካ በኢንዱስትሪ ዘርፍ በብር
46,313,470.50 /አርባ ስደስት ሚሊየን ሶስት መቶ አስራ ሶስት ሺ አራት መቶ ሰባ ከሃምሳ ሳንቲም/ ብር/
ካፒታል በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 03-30330/ኢ/ማ/661/136/04 በቀን 09/04/2010 አዲስ
ኢንቨስትመንት ፈቃድ መዉሰዳቸዉን ገልጸዉ ወደ ኢንቨስትመንት ለመግባት ማበረታቻዎች የሚኒስቴሮች
ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 270/2005 መሰረት ፕሮጀክቱ ግንባታ ለመግባት የሲሚንቶ እጥረት ስለገጠመው
1000 ኩ/ል ሲሚንቶ የድጋፍ ደብዳቤ የእንስሳት መኖ ፋብሪካ አገልግሎት እንድንፅፍላቸው በቀን
20/05/2013 ዓ.ም ጠይቀዉናል፡፡
ስለዚህ ፕሮጀክቱ ግንባታ ላይ ስላለ 1000 ኩ/ል ሲሚንቶ መግዛት እንዲችሉ ቅድሚያ በመስጠት ትብብር
ታደርጉላቸው ዘንድ እንጠይቃለን፡፡
“ሠላም ለሁሉም”
ግልባጭ
- ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/536/01/29
ቀን 27/04/2013 ዓ.ም
ለምስ/ጎጃ/ዞ/ኢንዱ/ኢንቨ/መምሪያ
ደ/ማርቆስ
ከላይ በጉዳዩ ለመግለጽ እንደተሞከረዉ ለወ/ሮ ብስራት ተወልደ ደስታ ባለ 4 ኮከብ ሆቴል ፍብሪካ
በምስ/ጎ/ዞን በደ/ማ/ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ ባለ 4 ኮከብ ሆቴል በቱሪዝም ዘርፍ በብር
40,000,000 /አርባ ሚሊየን ብር/ ካፒታል በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 06-64111/ኢ-
ማ/1398/041/09/13 በቀን 12/02/2013 አዲስ ኢንቨስትመንት ፈቃድ መዉሰዳቸዉን ገልጸዉ ወደ
ኢንቨስትመንት ለመግባት ማበረታቻዎች የሚኒስቴሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 270/2005 መሰረት
ፕሮጀክቱ ግንባታ ለመግባት የሲሚንቶ እጥረት ስለገጠመው 1500 ኩ/ል ሲሚንቶ የድጋፍ ደብዳቤ ባለ 4
ኮከብ ሆቴል ፍብሪካ አገልግሎት እንድንፅፍላቸው በቀን 27/04/2013 ዓ.ም ጠይቀዉናል፡፡
ስለዚህ ፕሮጀክቱ ግንባታ ላይ ስላለ 1500 ኩ/ል ሲሚንቶ መግዛት እንዲችሉ ቅድሚያ በመስጠት ትብብር
ታደርጉላቸው ዘንድ እንጠይቃለን፡፡
“ሠላም ለሁሉም”
ግልባጭ
- ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/535/01/29
ቀን 27/04/2013 ዓ.ም
ለምስ/ጎጃ/ዞ/ኢንዱ/ኢንቨ/መምሪያ
ደ/ማርቆስ
ከላይ በጉዳዩ ለመግለጽ እንደተሞከረዉ ለአቶ የቆየ ታምሩ የድንጋይ ወፍጮ ፍብሪካ በምስ/ጎ/ዞን
በደ/ማ/ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ የድንጋይ ወፍጮ በኢንዱስትሪ ዘርፍ በብር 21,036,137 /ሃያ አንድ
ሚሊየን ሰላሳ ሰድስት ሺ መቶ ሰላሳ ሰባት ብር/ ካፒታል በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 03-34260/ል-
ባ/113/054/04 በቀን 30/02/08 አዲስ ኢንቨስትመንት ፈቃድ መዉሰዳቸዉን ገልጸዉ ወደ ኢንቨስትመንት
ለመግባት ማበረታቻዎች የሚኒስቴሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 270/2005 መሰረት ፕሮጀክቱ ግንባታ
ለመግባት የሲሚንቶ እጥረት ስለገጠመው 1200 ኩ/ል ሲሚንቶ የድጋፍ ደብዳቤ የድንጋይ ወፍጮ ፋብሪካ
አገልግሎት እንድንፅፍላቸው በቀን 27/04/2013 ዓ.ም ጠይቀዉናል፡፡
ስለዚህ ፕሮጀክቱ ግንባታ ላይ ስላለ 1200 ኩ/ል ሲሚንቶ መግዛት እንዲችሉ ቅድሚያ በመስጠት ትብብር
ታደርጉላቸው ዘንድ እንጠይቃለን፡፡
“ሠላም ለሁሉም”
ግልባጭ
- ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/532/01/29
ቀን 20/04/2013 ዓ.ም
ለምስ/ጎጃ/ዞ/ኢንዱ/ኢንቨ/መምሪያ
ደ/ማርቆስ
ግልባጭ
- ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/517/01/29
ቀን 06/04/2013 ዓ.ም
ደጀን
ከላይ በጉዳዩ ለመግለጽ እንደተሞከረዉ ወ/ሮ አያል ሳልል እጅጉ በምስ/ጎ/ዞን በደ/ማ/ከተማ ኢንቨስት
ለማድረግ ባለ 3 ኮከብ ሞቴል በቱሪዝም ዘርፍ በብር 40,000,000 /አርባ ሚሊየን ብር/ ካፒታል
በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 06-64124/ኢ-ማ/562/016/09 በቀን 25/08/2011 አዲስ ኢንቨስትመንት
ፈቃድ መዉሰዳቸዉን ገልጸዉ ወደ ኢንቨስትመንት ለመግባት ማበረታቻዎች የሚኒስቴሮች ምክር ቤት ደንብ
ቁጥር 270/2005 መሰረት ፕሮጀክቱ ግንባታ ለመግባት የሲሚንቶ እጥረት ስለገጠመው 1000 ኩ/ል ሲሚንቶ
የድጋፍ ደብዳቤ ባለ 3 ኮከብ ሞቴል ፋብሪካ አገልግሎት እንድንፅፍላቸው በቀን 6/04/2013 ዓ.ም
ጠይቀዉናል፡፡
ስለዚህ ፕሮጀክቱ ግንባታ ላይ ስላለ 1000 ኩ/ል ሲሚንቶ መግዛት እንዲችሉ ቅድሚያ በመስጠት ትብብር
ታደርጉላቸው ዘንድ እንጠይቃለን፡፡
“ሠላም ለሁሉም”
ግልባጭ
- ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/517/01/29
ቀን 6/04/2013 ዓ.ም
አ/አ
ከላይ በጉዳዩ ለመግለጽ እንደተሞከረዉ ወ/ሮ አያል ሳልል እጅጉ በምስ/ጎ/ዞን በደ/ማ/ከተማ ኢንቨስት
ለማድረግ ባለ 3 ኮከብ ሞቴል በቱሪዝም ዘርፍ በብር 40,000,000 /አርባ ሚሊየን ብር/ ካፒታል
በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 06-64124/ኢ-ማ/562/016/09 በቀን 25/08/2011 አዲስ ኢንቨስትመንት
ፈቃድ መዉሰዳቸዉን ገልጸዉ ወደ ኢንቨስትመንት ለመግባት ማበረታቻዎች የሚኒስቴሮች ምክር ቤት ደንብ
ቁጥር 270/2005 መሰረት ፕሮጀክቱ ግንባታ ለመግባት የሲሚንቶ እጥረት ስለገጠመው 1000 ኩ/ል ሲሚንቶ
የድጋፍ ደብዳቤ ባለ 3 ኮከብ ሞቴል ፋብሪካ አገልግሎት እንድንፅፍላቸው በቀን 6/04/2013 ዓ.ም
ጠይቀዉናል፡፡
ስለዚህ ፕሮጀክቱ ግንባታ ላይ ስላለ 1000 ኩ/ል ሲሚንቶ መግዛት እንዲችሉ ቅድሚያ በመስጠት ትብብር
ታደርጉላቸው ዘንድ እንጠይቃለን፡፡
“ሠላም ለሁሉም”
ግልባጭ
- ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/511/01/29
ቀን 30/03/2013 ዓ.ም
ለምስ/ጎጃ/ዞ/ኢንዱ/ኢንቨ/መምሪያ
ደ/ማርቆስ
ግልባጭ
- ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/499/01/29
ቀን 14/03/2013 ዓ.ም
ደጀን
ከላይ በጉዳዩ ለመግለጽ እንደተሞከረዉ እነ ሰዋለ መኮነን እግዜሩ በምስ/ጎ/ዞን በደ/ማ/ከተማ ኢንቨስት
ለማድረግ በገበያ ማዕከል ዘርፍ ንግድ በብር 10,000,000 /አስር ሚሊየን ብር/ ካፒታል በኢንቨስትመንት
ፈቃድ ቁጥር 06-62111 ኢ-ማ/1292/124/05/12 በቀን 17/09/2012 አዲስ ኢንቨስትመንት ፈቃድ
መዉሰዳቸዉን ገልጸዉ ወደ ኢንቨስትመንት ለመግባት ማበረታቻዎች የሚኒስቴሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር
270/2005 መሰረት ፕሮጀክቱ ግንባታ ለመግባት የሲሚንቶ እጥረት ስለገጠመው 1000 ኩ/ል ሲሚንቶ የድጋፍ
ደብዳቤ በገበያ ማዕከሉ ግንባታ አገልግሎት እንድንፅፍላቸው በቀን 09/03/2013 ዓ.ም ጠይቀዉናል፡፡
ስለዚህ ፕሮጀክቱ ግንባታ ላይ ስላለ በምንገነባበት ዙሪያ ፎቆች ጉዳት እየደረሰባቸው ስለሆነ ቶሎ መገንባታ
ስላለባቸው በጠየቁን መሰረት 1000 ኩ/ል ሲሚንቶ 500 ፒፒሲ እና 500 ኦፒሲ መግዛት እንዲችሉ ቅድሚያ
በመስጠት ትብብር ታደርጉላቸው ዘንድ እንጠይቃለን፡፡
“ሠላም ለሁሉም”
ግልባጭ
- ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/486/01/29
ቀን 09/03/2013 ዓ.ም
ደጀን
ከላይ በጉዳዩ ለመግለጽ እንደተሞከረዉ ለወ/ሮ አገሬ ከበደ ካሳ በምስ/ጎ/ዞን በደ/ማ/ከተማ ኢንቨስት
ለማድረግ ፔንሲዮን በቱሪዝም ዘርፍ በብር 10,050,000 አስር ሚሊየን ሃምሳ ሽህ ብር/ ካፒታል
በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 06-64117/ኢ-ማ/1416/043/09/13 በቀን 09/03/2013 አዲስ ኢንቨስትመንት
ፈቃድ መዉሰዳቸዉን ገልጸዉ ወደ ኢንቨስትመንት ለመግባት ማበረታቻዎች የሚኒስቴሮች ምክር ቤት ደንብ
ቁጥር 270/2005 መሰረት ፕሮጀክቱ ግንባታ ለመግባት የሲሚንቶ እጥረት ስለገጠመው 300 ኩ/ል ሲሚንቶ
የድጋፍ ደብዳቤ ለፔንሲዮኑ ግንባታ አገልግሎት እንድንፅፍላቸው በቀን 09/03/2013 ዓ.ም ጠይቀዉናል፡፡
ስለዚህ ፕሮጀክቱ ግንባታ ላይ ስላለ 300 ኩ/ል ሲሚንቶ መግዛት እንዲችሉ ቅድሚያ በመስጠት ትብብር
ታደርጉላቸው ዘንድ እንጠይቃለን፡፡
“ሠላም ለሁሉም”
ትዕግስት የኔአባት
ግልባጭ
- ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/484/01/29
ቀን 23/02/2013 ዓ.ም
ትዕግስት የኔአባት
ግልባጭ
- ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/453/01/29
ቀን 20/02/2013 ዓ.ም
ደ/ማርቆስ
ከላይ በጉዳዩ ለመግለጽ እንደተሞከረዉ ለወ/ሮ ብስራት ተወልደ በምስ/ጎ/ዞን በደ/ማ/ከተማ ኢንቨስት
ለማድረግ ባለ 4 ኮከብ ሆቴል በማህበራዊ ዘርፍ በብር 40,000,000 /አርባ ሚሊየን/ ካፒታል
በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 06-64111/ኢ-ማ/1398/04/09/13 በቀን 12/02/2013 አዲስ ኢንቨስትመንት
ፈቃድ መዉሰዳቸዉን ገልጸዉ ወደ ኢንቨስትመንት ለመግባት ማበረታቻዎች የሚኒስቴሮች ምክር ቤት ደንብ
ቁጥር 270/2005 መሰረት ፕሮጀክቱ ወደ ግንባታ ለመግባት የሲሚንቶ እጥረት ስለገጠመው 600 ኩ/ል
ሲሚንቶ የድጋፍ ደብዳቤ ለፋብሪካዉ ግንባታ አገልግሎት እንድንፅፍላቸው በቀን 20/02/2013 ዓ.ም
ጠይቀዉናል፡፡
ስለዚህ ፕሮጀክቱ ግንባታ ላይ ስላለ 600 ኩ/ል ሲሚንቶ መግዛት እንዲችሉ ቅድሚያ በመስጠት ትብብር
ታደርጉላቸው ዘንድ እንጠይቃለን፡፡
“ሠላም ለሁሉም”
ትዕግስት የኔአባት
ግልባጭ
- ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/452/01/29
ቀን 20/02/2013 ዓ.ም
ደ/ማርቆስ
ትዕግስት የኔአባት
ግልባጭ
- ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/451/01/29
ቀን 20/02/2013 ዓ.ም
ደ/ማርቆስ
ከላይ በጉዳዩ ለመግለጽ እንደተሞከረዉ ለአቶ ክበር ተመስገን በምስ/ጎ/ዞን በደ/ማ/ከተማ ኢንቨስት
ለማድረግ በሹራብ፣ኪሮሽ እና አርቲክልስ መፈብረክ በኢንዱስትሪ ዘርፍ በብር 22,498,550.45 /ሃያ
ሁለት ሚሊየን አራት መቶ ዘጠና ስምንት ሺ አምሰት መቶ ሃምሳ ብር ከአርባ አምስት ሳንቲም / ካፒታል
በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 03-31230/ኢ-ማ/298/081/04/ በቀን 7/10/08 አዲስ ኢንቨስትመንት ፈቃድ
መዉሰዳቸዉን ገልጸዉ ወደ ኢንቨስትመንት ለመግባት ማበረታቻዎች የሚኒስቴሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር
270/2005 መሰረት ፕሮጀክቱ ወደ ግንባታ ለመግባት የሲሚንቶ እጥረት ስለገጠመው 1000 ኩ/ል ሲሚንቶ
የድጋፍ ደብዳቤ ለፋብሪካዉ ግንባታ አገልግሎት እንድንፅፍላቸው በቀን 20/02/2013 ዓ.ም ጠይቀዉናል፡፡
ስለዚህ ፕሮጀክቱ ግንባታ ላይ ስላለ 1000 ኩ/ል ሲሚንቶ መግዛት እንዲችሉ ቅድሚያ በመስጠት ትብብር
ታደርጉላቸው ዘንድ እንጠይቃለን፡፡
“ሠላም ለሁሉም”
ትዕግስት የኔአባት
ግልባጭ
- ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/467/01/29
ቀን 26/01/2013 ዓ.ም
ከላይ በጉዳዩ ለመግለጽ እንደተሞከረዉ ለወ/ሮ መቅደስ አለማየሁ በምስ/ጎ/ዞን በደ/ማ/ከተማ ኢንቨስት
ለማድረግ የኦክስጅንና ናይትሮጅን ውጤቶች መፈብረክ በኢንዱስትሪ ዘርፍ በብር 51,960,000 /ሃምሳ
አንድ ሚሊየን ዘጠኝ መቶ ስልሳ ሺ ብር / ካፒታል በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 03-35211/ኢ-
ማ/924/183/04/11 በቀን 03/7/2011 አዲስ ኢንቨስትመንት ፈቃድ መዉሰዳቸዉን ገልጸዉ ወደ
ኢንቨስትመንት ለመግባት ማበረታቻዎች የሚኒስቴሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 270/2005 መሰረት
ፕሮጀክቱ ወደ ግንባታ ለመግባት የሲሚንቶ እጥረት ስለገጠመው 1000 ኩ/ል ሲሚንቶ የድጋፍ ደብዳቤ
ለፋብሪካዉ ግንባታ አገልግሎት እንድንፅፍላቸው በቀን 26/01/2013 ዓ.ም ጠይቀዉናል፡፡
ስለዚህ ፕሮጀክቱ ግንባታ ላይ ስላለ 1000 ኩ/ል ሲሚንቶ መግዛት እንዲችሉ ቅድሚያ በመስጠት ትብብር
ታደርጉላቸው ዘንድ እንጠይቃለን፡፡
“ሠላም ለሁሉም”
ግልባጭ
- ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
- ለፕሮጀክቶች ክትትል፣ድጋፍና ኢንስፔክሽን ባለሙያ
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/466/01/29
ቀን 26/01/2013 ዓ.ም
አ/አ
ግልባጭ
- ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
- ለፕሮጀክቶች ክትትል፣ድጋፍና ኢንስፔክሽን ባለሙያ
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/430/01/29
ቀን 27/12/2012 ዓ.ም
ለምስ/ጎጃ/ዞ/ኢንዱ/ኢንቨ/መምሪያ
ደ/ማርቆስ
ግልባጭ
- ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
- ለፕሮጀክቶች ክትትል፣ድጋፍና ኢንስፔክሽን ባለሙያ
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/411/01/29
ቀን 06/12/2012 ዓ.ም
ለምስ/ጎጃ/ዞ/ኢንዱ/ኢንቨ/መምሪያ
ደ/ማርቆስ
ከላይ በጉዳዩ ለመግለጽ እንደተሞከረዉ ሳሙኤል ቀለብ በታሰቢያ በምስ/ጎ/ዞን በደ/ማ/ከተማ ኢንቨስት
ለማድረግ አጠቃላይ ሆስፒታል ለመገንባት በማህበራዊ ዘርፍ በብር 19,000,000/አስራ ዘጠኝ ሚሊየን
ብር/ካፒታል በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር EIA-IP/021928/05 በቀን 18/12/2012 አዲስ ኢንቨስትመንት
ፈቃድ መዉሰዳቸዉን ገልጸዉ ወደ ኢንቨስትመንት ለመግባት ማበረታቻዎች የሚኒስቴሮች ምክር ቤት ደንብ
ቁጥር 270/2005 መሰረት ፕሮጀክቱ ወደ ግንባታ ለመግባት የሲሚንቶ እጥረት ስለገጠመው 1000 ኩ/ል
ሲሚንቶ የድጋፍ ደብዳቤ ለፋብሪካዉ ግንባታ አገልግሎት እንድንፅፍላቸው በቀን 06/12/2012 ዓ.ም
ጠይቀዉናል፡፡
ስለዚህ ፕሮጀክቱ ግንባታ ላይ ስላለ 1000 ኩ/ል ሲሚንቶ መግዛት እንዲችሉ ቅድሚያ በመስጠት ትብብር
ታደርጉላቸው ዘንድ እንጠይቃለን፡፡
“ሠላም ለሁሉም”
ግልባጭ
- ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
- ለፕሮጀክቶች ክትትል፣ድጋፍና ኢንስፔክሽን ባለሙያ
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/403/01/29
ቀን 29/11/2012 ዓ.ም
ለምስ/ጎጃ/ዞ/ኢንዱ/ኢንቨ/መምሪያ
ደ/ማርቆስ
ግልባጭ
- ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
- ለፕሮጀክቶች ክትትል፣ድጋፍና ኢንስፔክሽን ባለሙያ
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/394/01/29
ቀን 17/11/2012 ዓ.ም
ለምስ/ጎጃ/ዞ/ኢንዱ/ኢንቨ/መምሪያ
ደ/ማርቆስ
ግልባጭ
- ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
- ለፕሮጀክቶች ክትትል፣ድጋፍና ኢንስፔክሽን ባለሙያ
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/393/01/29
ቀን 17/11/2012 ዓ.ም
ለምስ/ጎጃ/ዞ/ኢንዱ/ኢንቨ/መምሪያ
ደ/ማርቆስ
ግልባጭ
- ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
- ለፕሮጀክቶች ክትትል፣ድጋፍና ኢንስፔክሽን ባለሙያ
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/389/01/29
ቀን 14/11/2012 ዓ.ም
ለምስ/ጎጃ/ዞ/ኢንዱ/ኢንቨ/መምሪያ
ደ/ማርቆስ
ከላይ በጉዳዩ ለመግለጽ እንደተሞከረዉ ገደማላ በምስ/ጎ/ዞን በደ/ማ/ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ ዱቄትና
የተፈጨ የህል ውጤቶች አትክልትና ሩዝን ጨምሮ የህል ብጣሪ ማምረት በማኒፋክቸሪንግ ዘርፍ በብር
128,000,000 /አንድ መቶ ሃያ ስምንት ሚሊየን /ካፒታል በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 03-30311/ኢ-
ማ/504/107//04/08 በቀን 08/10/2009 አዲስ ኢንቨስትመንት ፈቃድ መዉሰዳቸዉን ገልጸዉ ወደ
ኢንቨስትመንት ለመግባት ማበረታቻዎች የሚኒስቴሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 270/2005 መሰረት
ፕሮጀክቱ ወደ ግንባታ ለመግባት የሲሚንቶ እጥረት ስለገጠመው 300 ኩ/ል ሲሚንቶ የድጋፍ ደብዳቤ
ለፋብሪካዉ ግንባታ አገልግሎት እንድንፅፍላቸው በቀን 14/11/2012 ዓ.ም ጠይቀዉናል፡፡
ስለዚህ ፕሮጀክቱ ግንባታ ላይ ስላለ 300 ኩ/ል ሲሚንቶ መግዛት እንዲችሉ ቅድሚያ በመስጠት ትብብር
ታደርጉላቸው ዘንድ እንጠይቃለን፡፡
“ሠላም ለሁሉም”
ግልባጭ
- ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
- ለፕሮጀክቶች ክትትል፣ድጋፍና ኢንስፔክሽን ባለሙያ
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/391/01/29
ቀን 15/11/2012 ዓ.ም
ለምስ/ጎጃ/ዞ/ኢንዱ/ኢንቨ/መምሪያ
ደ/ማርቆስ
ግልባጭ
- ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
- ለፕሮጀክቶች ክትትል፣ድጋፍና ኢንስፔክሽን ባለሙያ
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/389/01/29
ቀን 14/11/2012 ዓ.ም
ለምስ/ጎጃ/ዞ/ኢንዱ/ኢንቨ/መምሪያ
ደ/ማርቆስ
ከላይ በጉዳዩ ለመግለጽ እንደተሞከረዉ ለአገሬ አግሮ ፕሮሰሲንግ አክሲዮን ማህበር በምስ/ጎ/ዞን
በደ/ማ/ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ ዱቄትና የተፈጨ የህል ውጤቶች አትክልትና ሩዝን ጨምሮ የህል
ብጣሪ ማምረት በማኒፋክቸሪንግ ዘርፍ በብር 128,000,000 /አንድ መቶ ሃያ ስምንት ሚሊየን /ካፒታል
በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 03-30311/ኢ-ማ/504/107//04/08 በቀን 08/10/2009 አዲስ ኢንቨስትመንት
ፈቃድ መዉሰዳቸዉን ገልጸዉ ወደ ኢንቨስትመንት ለመግባት ማበረታቻዎች የሚኒስቴሮች ምክር ቤት ደንብ
ቁጥር 270/2005 መሰረት ፕሮጀክቱ ወደ ግንባታ ለመግባት የሲሚንቶ እጥረት ስለገጠመው 300 ኩ/ል
ሲሚንቶ የድጋፍ ደብዳቤ ለፋብሪካዉ ግንባታ አገልግሎት እንድንፅፍላቸው በቀን 14/11/2012 ዓ.ም
ጠይቀዉናል፡፡
ስለዚህ ፕሮጀክቱ ግንባታ ላይ ስላለ 300 ኩ/ል ሲሚንቶ መግዛት እንዲችሉ ቅድሚያ በመስጠት ትብብር
ታደርጉላቸው ዘንድ እንጠይቃለን፡፡
“ሠላም ለሁሉም”
ግልባጭ
- ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
- ለፕሮጀክቶች ክትትል፣ድጋፍና ኢንስፔክሽን ባለሙያ
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/387/01/29
ቀን 14/11/2012 ዓ.ም
ለምስ/ጎጃ/ዞ/ኢንዱ/ኢንቨ/መምሪያ
ደ/ማርቆስ
ከላይ በጉዳዩ ለመግለጽ እንደተሞከረዉ ሞገስ ይሁኔ በምስ/ጎ/ዞን በደ/ማ/ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ
የፕላስቲክ ውሃ ፋብሪካ በኢንዱስትሪ ዘርፍ በብር 93,000,000 /ዘጠና ሶስት ሚሊየን /ካፒታል
በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 03-30563/ኢ-ማ/935185/05 በቀን 17/7/2011 አዲስ ኢንቨስትመንት ፈቃድ
መዉሰዳቸዉን ገልጸዉ ወደ ኢንቨስትመንት ለመግባት ማበረታቻዎች የሚኒስቴሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር
270/2005 መሰረት ፕሮጀክቱ ወደ ግንባታ ለመግባት የሲሚንቶ እጥረት ስለገጠመው 300 ኩ/ል ሲሚንቶ
የድጋፍ ደብዳቤ ለፋብሪካዉ ግንባታ አገልግሎት እንድንፅፍላቸው በቀን 14/11/2012 ዓ.ም ጠይቀዉናል፡፡
ስለዚህ ፕሮጀክቱ ግንባታ ላይ ስላለ 300 ኩ/ል ሲሚንቶ መግዛት እንዲችሉ ቅድሚያ በመስጠት ትብብር
ታደርጉላቸው ዘንድ እንጠይቃለን፡፡
“ሠላም ለሁሉም”
ግልባጭ
- ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/386/01/29
ቀን 14/11/2012 ዓ.ም
ለምስ/ጎጃ/ዞ/ኢንዱ/ኢንቨ/መምሪያ
ደ/ማርቆስ
ከላይ በጉዳዩ ለመግለጽ እንደተሞከረዉ አዳል ሉልሰገድ በምስ/ጎ/ዞን በደ/ማ/ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ
ቆርቆሮ ቢስማርና ብረታ ብረት ፋብሪካ በኢንዱስትሪ ዘርፍ በብር 15,059,414.54 /አስራ አምስት
ሚሊየን ሃምሳ ዘጠኝ ሺ አራት መቶ አስራ አራት ብር ከሃምሳ አራት ሳንቲም /ካፒታል በኢንቨስትመንት
ፈቃድ ቁጥር 03-3419/ኢ-ማ/928/184/04/10 በቀን 6/7/2011 አዲስ ኢንቨስትመንት ፈቃድ መዉሰዳቸዉን
ገልጸዉ ወደ ኢንቨስትመንት ለመግባት ማበረታቻዎች የሚኒስቴሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 270/2005
መሰረት ፕሮጀክቱ ወደ ግንባታ ለመግባት የሲሚንቶ እጥረት ስለገጠመው 300 ኩ/ል ሲሚንቶ የድጋፍ ደብዳቤ
ለፋብሪካዉ ግንባታ አገልግሎት እንድንፅፍላቸው በቀን 14/11/2012 ዓ.ም ጠይቀዉናል፡፡
ስለዚህ ፕሮጀክቱ ግንባታ ላይ ስላለ 300 ኩ/ል ሲሚንቶ መግዛት እንዲችሉ ቅድሚያ በመስጠት ትብብር
ታደርጉላቸው ዘንድ እንጠይቃለን፡፡
“ሠላም ለሁሉም”
ግልባጭ
- ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
- ለፕሮጀክቶች ክትትል፣ድጋፍና ኢንስፔክሽን ባለሙያ
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/384/01/29
ቀን 13/11/2012 ዓ.ም
ለምስ/ጎጃ/ዞ/ኢንዱ/ኢንቨ/መምሪያ
ደ/ማርቆስ
ግልባጭ
- ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
- ለፕሮጀክቶች ክትትል፣ድጋፍና ኢንስፔክሽን ባለሙያ
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/383/01/29
ቀን 13/11/2012 ዓ.ም
ለምስ/ጎጃ/ዞ/ኢንዱ/ኢንቨ/መምሪያ
ደ/ማርቆስ
ከላይ በጉዳዩ ለመግለጽ እንደተሞከረዉ እነ ሰዋለ መኮነን እግዜሩ በምስ/ጎ/ዞን በደ/ማ/ከተማ ኢንቨስት
ለማድረግ የገበያ ማዕከል በንግድ ዘርፍ በብር 10,000,000 /አስር ሚሊየን /ካፒታል በኢንቨስትመንት
ፈቃድ ቁጥር 06-62111/ኢ-ማ/1292/124/05/12 በቀን 17/09/2012 አዲስ ኢንቨስትመንት ፈቃድ
መዉሰዳቸዉን ገልጸዉ ወደ ኢንቨስትመንት ለመግባት ማበረታቻዎች የሚኒስቴሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር
270/2005 መሰረት ፕሮጀክቱ ወደ ግንባታ ለመግባት የሲሚንቶ እጥረት ስለገጠመው 300 ኩ/ል ሲሚንቶ
የድጋፍ ደብዳቤ ለፋብሪካዉ ግንባታ አገልግሎት እንድንፅፍላቸው በቀን 13/11/2012 ዓ.ም ጠይቀዉናል፡፡
ስለዚህ ፕሮጀክቱ ግንባታ ላይ ስላለ 300 ኩ/ል ሲሚንቶ መግዛት እንዲችሉ ቅድሚያ በመስጠት ትብብር
ታደርጉላቸው ዘንድ እንጠይቃለን፡፡
“ሠላም ለሁሉም”
ግልባጭ
- ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
- ለፕሮጀክቶች ክትትል፣ድጋፍና ኢንስፔክሽን ባለሙያ
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/379/01/29
ቀን 10/11/2012 ዓ.ም
ለምስ/ጎጃ/ዞ/ኢንዱ/ኢንቨ/መምሪያ
ደ/ማርቆስ
6,332,772.51 /ስድስት ሚሊየን ሶስት መቶ ሰላሳ ሁለት ሺ ሰባት መቶ ሰባ ሁለት ከሃምሳ አንድ
ሳንቲም/ካፒታል በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 03-1-3/3619/22745/2002 በቀን 18/06/2002 አዲስ
ኢንቨስትመንት ፈቃድ መዉሰዳቸዉን ገልጸዉ ወደ ኢንቨስትመንት ለመግባት ማበረታቻዎች የሚኒስቴሮች
ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 270/2005 መሰረት ፕሮጀክቱ ወደ ግንባታ ለመግባት የሲሚንቶ እጥረት ስለገጠመው
300 ኩ/ል ሲሚንቶ የድጋፍ ደብዳቤ ለፋብሪካዉ ግንባታ አገልግሎት እንድንፅፍላቸው በቀን 10/11/2012 ዓ.ም
ጠይቀዉናል፡፡
ስለዚህ ፕሮጀክቱ ግንባታ ላይ ስላለ 300 ኩ/ል ሲሚንቶ መግዛት እንዲችሉ ቅድሚያ በመስጠት ትብብር
ታደርጉላቸው ዘንድ እንጠይቃለን፡፡
“ሠላም ለሁሉም”
ግልባጭ
- ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
- ለፕሮጀክቶች ክትትል፣ድጋፍና ኢንስፔክሽን ባለሙያ
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/378/01/29
ቀን 10/11/2012 ዓ.ም
ለምስ/ጎጃ/ዞ/ኢንዱ/ኢንቨ/መምሪያ
ደ/ማርቆስ
ግልባጭ
- ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/377/01/29
ቀን 09/11/2012 ዓ.ም
ለምስ/ጎጃ/ዞ/ኢንዱ/ኢንቨ/መምሪያ
ደ/ማርቆስ
አንድ ሺ ስምንት መቶ ስልሳ ዘጠኝ ከሃምሳ ሳንቲም/ካፒታል በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 03-34230/ኢ-
ማ/887/177/04/11 በቀን 22/04/2011 አዲስ ኢንቨስትመንት ፈቃድ መዉሰዳቸዉን ገልጸዉ ወደ
ኢንቨስትመንት ለመግባት ማበረታቻዎች የሚኒስቴሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 270/2005 መሰረት
ፕሮጀክቱ ወደ ግንባታ ለመግባት የሲሚንቶ እጥረት ስለገጠመው 300 ኩ/ል ሲሚንቶ የድጋፍ ደብዳቤ
ለፋብሪካዉ ግንባታ አገልግሎት እንድንፅፍላቸው በቀን 09/11/2012 ዓ.ም ጠይቀዉናል፡፡
ስለዚህ ፕሮጀክቱ ግንባታ ላይ ስላለ 300 ኩ/ል ሲሚንቶ መግዛት እንዲችሉ ቅድሚያ በመስጠት ትብብር
ታደርጉላቸው ዘንድ እንጠይቃለን፡፡
“ሠላም ለሁሉም”
ግልባጭ
- ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
- ለፕሮጀክቶች ክትትል፣ድጋፍና ኢንስፔክሽን ባለሙያ
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/402/01/29
ቀን 27/11/2012 ዓ.ም
ለምስ/ጎ/ዞን/ኢንዱ/ኢንቨ/መምሪያ
ደ/ማርቆስ
ከላይ በጉዳዩ ለመግለጽ እንደተሞከረዉ ለወ/ሮ መቅደስ አለማየሁ በምስ/ጎ/ዞን በደ/ማ/ከተማ ኢንቨስት
ለማድረግ ሰንደል መፈብረክ በኢንዱስትሪ ዘርፍ በብር 7,046.685 /ሰባት ሚሊየን አርባ ስደስት ሺ ስደስት
መቶ ሰማኒያ አምስት ብር / ካፒታል በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 03-33452/ኢ-ማ/924/183/04/11 በቀን
03/7/2011 አዲስ ኢንቨስትመንት ፈቃድ መዉሰዳቸዉን ገልጸዉ ወደ ኢንቨስትመንት ለመግባት
ማበረታቻዎች የሚኒስቴሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 270/2005 መሰረት ፕሮጀክቱ ወደ ግንባታ ለመግባት
የሲሚንቶ እጥረት ስለገጠመው 300 ኩ/ል ሲሚንቶ የድጋፍ ደብዳቤ ለፋብሪካዉ ግንባታ አገልግሎት
እንድንፅፍላቸው በቀን 27/11/2012 ዓ.ም ጠይቀዉናል፡፡
ስለዚህ ፕሮጀክቱ ግንባታ ላይ ስላለ 300 ኩ/ል ሲሚንቶ መግዛት እንዲችሉ ቅድሚያ በመስጠት ትብብር
ታደርጉላቸው ዘንድ እንጠይቃለን፡፡
“ሠላም ለሁሉም”
ግልባጭ
- ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
- ለፕሮጀክቶች ክትትል፣ድጋፍና ኢንስፔክሽን ባለሙያ
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/375/01/29
ቀን 09/11/2012 ዓ.ም
ለምስ/ጎጃ/ዞ/ኢንዱ/ኢንቨ/መምሪያ
ደ/ማርቆስ
ከላይ በጉዳዩ ለመግለጽ እንደተሞከረዉ ለአቶ አብርሀም ስማቸው በምስ/ጎ/ዞን በደ/ማ/ከተማ ኢንቨስት
ለማድረግ ዶሮ እርባታ በግብርና ዘርፍ በብር 16,000,000 /አስራ ስደስት ሚሊየን ብር /ካፒታል
በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 01-11240/ኢ-ማ/827/002/11/10 በቀን 21/01/2011 አዲስ ኢንቨስትመንት
ፈቃድ መዉሰዳቸዉን ገልጸዉ ወደ ኢንቨስትመንት ለመግባት ማበረታቻዎች የሚኒስቴሮች ምክር ቤት ደንብ
ቁጥር 270/2005 መሰረት ፕሮጀክቱ ወደ ግንባታ ለመግባት የሲሚንቶ እጥረት ስለገጠመው 300 ኩ/ል
ሲሚንቶ የድጋፍ ደብዳቤ ለፋብሪካዉ ግንባታ አገልግሎት እንድንፅፍላቸው በቀን 09/11/2012 ዓ.ም
ጠይቀዉናል፡፡
ስለዚህ ፕሮጀክቱ ግንባታ ላይ ስላለ 300 ኩ/ል ሲሚንቶ መግዛት እንዲችሉ ቅድሚያ በመስጠት ትብብር
ታደርጉላቸው ዘንድ እንጠይቃለን፡፡
“ሠላም ለሁሉም”
ግልባጭ
- ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
- ለፕሮጀክቶች ክትትል፣ድጋፍና ኢንስፔክሽን ባለሙያ
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/374/01/29
ቀን 09/11/2012 ዓ.ም
ለምስ/ጎጃ/ዞ/ኢንዱ/ኢንቨ/መምሪያ
ደ/ማርቆስ
ስለዚህ ፕሮጀክቱ ግንባታ ላይ ስላለ 300 ኩ/ል ሲሚንቶ መግዛት እንዲችሉ ቅድሚያ በመስጠት ትብብር
ታደርጉላቸው ዘንድ እንጠይቃለን፡፡
“ሠላም ለሁሉም”
ግልባጭ
- ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
- ለፕሮጀክቶች ክትትል፣ድጋፍና ኢንስፔክሽን ባለሙያ
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/369/01/29
ቀን 08/11/2012 ዓ.ም
ለምስ/ጎጃ/ዞ/ኢንዱ/ኢንቨ/መምሪያ
ደ/ማርቆስ
ስለገጠመው 300 ኩ/ል ሲሚንቶ የድጋፍ ደብዳቤ ለፋብሪካዉ ግንባታ አገልግሎት እንድንፅፍላቸው በቀን
08/11/2012 ዓ.ም ጠይቀዉናል፡፡
ስለዚህ ፕሮጀክቱ ግንባታ ላይ ስላለ 300 ኩ/ል ሲሚንቶ መግዛት እንዲችሉ ቅድሚያ በመስጠት ትብብር
ታደርጉላቸው ዘንድ እንጠይቃለን፡፡
“ሠላም ለሁሉም”
ግልባጭ
- ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
- አቶ አንተነህ አዲስ
- ለፕሮጀክቶች ክትትል፣ድጋፍና ኢንስፔክሽን ባለሙያ
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/368/01/29
ቀን 08/11/2012 ዓ.ም
ለምስ/ጎጃ/ዞ/ኢንዱ/ኢንቨ/መምሪያ
ደ/ማርቆስ
ስለዚህ ፕሮጀክቱ ግንባታ ላይ ስላለ 300 ኩ/ል ሲሚንቶ መግዛት እንዲችሉ ቅድሚያ በመስጠት ትብብር
ታደርጉላቸው ዘንድ እንጠይቃለን፡፡
“ሠላም ለሁሉም”
ግልባጭ
- ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
- ለመርጌታ ሃይማኖት ያለው
- ለፕሮጀክቶች ክትትል፣ድጋፍና ኢንስፔክሽን ባለሙያ
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/367/01/29
ቀን 07/11/2012 ዓ.ም
ለምስ/ጎ/ዞን/ኢንዱ/ኢንቨ/መምሪያ
ደ/ማርቆስ
ከላይ በጉዳዩ ለመግለጽ እንደተሞከረዉ ለወ/ሮ መቅደስ አለማየሁ በምስ/ጎ/ዞን በደ/ማ/ከተማ ኢንቨስት
ለማድረግ ሰንደል መፈብረክ በኢንዱስትሪ ዘርፍ በብር 7,046.685 /ሰባት ሚሊየን አርባ ስደስት ሺ ስደስት
መቶ ሰማኒያ አምስት ብር / ካፒታል በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 03-33452/ኢ-ማ/924/183/04/11 በቀን
03/7/2011 አዲስ ኢንቨስትመንት ፈቃድ መዉሰዳቸዉን ገልጸዉ ወደ ኢንቨስትመንት ለመግባት
ማበረታቻዎች የሚኒስቴሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 270/2005 መሰረት ፕሮጀክቱ ወደ ግንባታ ለመግባት
የሲሚንቶ እጥረት ስለገጠመው 300 ኩ/ል ሲሚንቶ የድጋፍ ደብዳቤ ለፋብሪካዉ ግንባታ አገልግሎት
እንድንፅፍላቸው በቀን 07/11/2012 ዓ.ም ጠይቀዉናል፡፡
ስለዚህ ፕሮጀክቱ ግንባታ ላይ ስላለ 300 ኩ/ል ሲሚንቶ መግዛት እንዲችሉ ቅድሚያ በመስጠት ትብብር
ታደርጉላቸው ዘንድ እንጠይቃለን፡፡
“ሠላም ለሁሉም”
ግልባጭ
- ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/364/01/29
ቀን 02/11/2012 ዓ.ም
ፕሮጀክቱ ወደ ግንባታ ለመግባት የሲሚንቶ እጥረት ስለገጠመው 1000 ኩ/ል ሲሚንቶ የድጋፍ ደብዳቤ
ለፋብሪካዉ ግንባታ አገልግሎት እንድንፅፍላቸው በቀን 02/11/2012 ዓ.ም ጠይቀዉናል፡፡
ስለዚህ ፕሮጀክቱ ግንባታ ላይ ስላለ 1000 ኩ/ል ሲሚንቶ መግዛት እንዲችሉ ቅድሚያ በመስጠት ትብብር
ታደርጉላቸው ዘንድ እንጠይቃለን፡፡
“ሠላም ለሁሉም”
ግልባጭ
- ለ ኢን/ማስ/ኢን/ዞን/ል/ቡድን
- ለ ዶም ጠቅላላ ሆስፒታል
- ለፕሮጀክቶች ክትትል፣ድጋፍና ኢንስፔክሽን ባለሙያ
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/342/01/29
ቀን 09/10/2012
ለ ምስ/ጎጃ/ዞ/ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት/ል/መምሪያ
ደ/ማርቆስ
ከላይ በጉዳዩ ለመግለጽ እንደተሞከረዉ በምስ/ጎ/ዞን በደ/ማ/ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ በላቸዉ ልጃለም
በንግድ ዘርፍ በብር 10,500,000 /አስር ሚሊዮን አምስት መቶ ሽህ ብር/ ካፒታል በኢንቨስትመንት ፈቃድ
ቁጥር 06-62111/ኢ-ማ/1314/125/05/12 በቀን 08/10/2012 ዓ.ም አዲስ ኢንቨስትመንት ፈቃድ
መዉሰዳቸዉን ገልጸዉ ወደ ኢንቨስትመንት ለመግባት ማበረታቻዎች የሚኒስቴሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር
270/2005 መሰረት 1000 ኩ/ል ሲሚንቶ የድጋፍ ደብዳቤ ለ G+4 የገበያ ማእከል ግንባታ አገልግሎት
እንድንፅፍላቸው በቀን 09/10/2012 ዓ.ም ጠይቀዉናል፡፡
ስለዚህ ፕሮጀክቱ በግንባታ ላይ ስላለ 1000 ኩ/ል ሲሚንቶ መግዛት እንዲችሉ ትብብር ታደርጉላቸው ዘንድ
የተለመደውን ትብብራችሁን እንጠይቃለን፡፡
“ሠላም ለሁሉም”
ግልባጭ
- ለ ኢን/ማስ/ እና ኢን/ዞን/ል/ቡድን
- ለ አቶ በላቸዉ ልጃለም
- ለፕሮጀክቶች ክትትል፣ ድጋፍና ኢንስፔክሽን ባለሙያ
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢንዱ/ኢንቨ/352//01/29
ደ/ማርቆስ
ከላይ በጉዳዩ ለመግለጽ እንደተሞከረዉ በምስ/ጎ/ዞን በደ/ማ/ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ የቆየ ታምሩ
በኢንዱስትሪ ዘርፍ በብር 21,036,137 /ሃያ አንድ ሚሊየን ሰላሳ ስድስት አንድ መቶ ሰላሳ ሰባት ብር/ ካፒታል
በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 03-34260/ል-ባ/113/054/04 በቀን 30/02/08 ዓ.ም አዲስ ኢንቨስትመንት
ፈቃድ መዉሰዳቸዉን ገልጸዉ ወደ ኢንቨስትመንት ለመግባት ማበረታቻዎች የሚኒስቴሮች ምክር ቤት ደንብ
ቁጥር 270/2005 መሰረት 1000 ኩ/ል ሲሚንቶ የድጋፍ ደብዳቤ ለኢንዱስትሪ ግንባታ አገልግሎት
እንድንፅፍላቸው በቀን 19/10/2012 ዓ.ም ጠይቀዉናል፡፡
ስለዚህ ፕሮጀክቱ በግንባታ ላይ ስላለ 1000 ኩ/ል ሲሚንቶ መግዛት እንዲችሉ ቅድሚያ በመስጠት ትብብር
ታደርጉላቸው ዘንድ የተለመደውን ትብብራችሁን እንጠይቃለን፡፡
“ሠላም ለሁሉም”
ግልባጭ
ለ ኢን/ማስ/ እና ኢን/ዞን/ል/ቡድን
ለ የቆየ ታምሩ
ለፕሮጀክቶች ክትትል፣ ድጋፍና ኢንስፔክሽን ባለሙያ
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢ-ማ/1297/135/04/12
ቀን 17/09/2012 ዓ.ም
“ሠላም ለሁሉም”
ግልባጭ
- ለ ደ/ማ/ኢንዱ/ኢንቨ/ጽ/ቤት
- ለ እስፔሻል ፎም ኃ/የተ/የግ/ማህበር
- ለፕሮጀክቶች ክትትል፣ ድጋፍና ኢንስፔክሽን ባለሙያ
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢ-ማ/1293/124/05/12
ቀን 17/09/2012 ዓ.ም
ደጀን
ከላይ በጉዳዩ ለመግለጽ እንደተሞከረዉ እነሰዋለ መኮነን እግዜሩ በምስ/ጎ/ዞን በደ/ማ/ከተማ ኢንቨስት
ለማድረግ የገበያ ማእከል በንግድ ዘርፍ በብር 10,000,000 / አስር ሚሊየን ብር/ ካፒታል በኢንቨስትመንት
ፈቃድ ቁጥር 06-62111/ኢ-ማ/1292/124/05 በቀን 17/09/2012 ዓ.ም አዲስ ኢንቨስትመንት ፈቃድ
መዉሰዳቸዉን ገልጸዉ ወደ ኢንቨስት
መንት ለመግባት ማበረታቻዎች የሚኒስቴሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 270/2005 መሰረት 800 ኩ/ል
ሲሚንቶ የድጋፍ ደብዳቤ ለገበያ ማእከል አገልግሎት እንድንፅፍላቸው በቀን 17/09/2012 ዓ.ም ጠይቀዉናል፡፡
ስለዚህ ፕሮጀክቱ ቅድመ ግንባታ ላይ ስላለ 800 ኩ/ል ሲሚንቶ መግዛት እንዲችሉ ቅድሚያ በመስጠት ትብብር
ታደርጉላቸው ዘንድ እንጠይቃለን፡፡
“ሠላም ለሁሉም”
ግልባጭ
- ለ ደ/ማ/ኢንዱ/ኢንቨ/ጽ/ቤት
- ለ እነሰዋለ መኮነን እግዜሩ
- ለፕሮጀክቶች ክትትል፣ ድጋፍና ኢንስፔክሽን ባለሙያ
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢ-ማ/1285/117/04/12
ቀን 11/09/2012 ዓ.ም
ደ/ማርቆስ
ከላይ በጉዳዩ ለመግለጽ እንደተሞከረዉ እርባብ ስጋና የስጋ ዉጤቶች ማቀነባበሪያ ኃ/የተ/የግ/ማህበር
በምስ/ጎ/ዞን በደ/ማ/ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ የቁም እንስሳት እርድ ማጣፈጫና ማሸግ የዶሮና
የትንንሽ እንስሳት ስጋ ጨምሮ መፈብረክ በኢንዱስትሪ ዘርፍ በብር 59,268,020.11 / ሀምሳ ዘጠኝ
ሚሊን ሁለት መቶ ስልሳ ስምንት ሽ ሀያ ብር ከ አስራ አንድ ሳንቲም / ካፒታል በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር
03-30111/ኢ-ማ/554/117/04 በቀን 12/12/2009 ዓ.ም አዲስ ኢንቨስትመንት ፈቃድ መዉሰዳቸዉን ገልጸዉ
ወደ ኢንቨስትመንት ለመግባት ማበረታቻዎች የሚኒስቴሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 270/2005 መሰረት
1000 ኩ/ል ሲሚንቶ የድጋፍ ደብዳቤ ለፋብሪካ ግንባታ አገልግሎት እንድንፅፍላቸው በቀን 11/09/2012 ዓ.ም
ጠይቀዉናል፡፡
ስለዚህ ፕሮጀክቱ በግንባታ ላይ ስላለ 1000 ኩ/ል ሲሚንቶ መግዛት እንዲችሉ ቅድሚያ በመስጠት ትብብር
ታደርጉላቸው ዘንድ እንጠይቃለን፡፡
“ሠላም ለሁሉም”
ግልባጭ
- ለ ደ/ማ/ኢንዱ/ኢንቨ/ጽ/ቤት
- ለ እርባብ ስጋና የስጋ ዉጤቶች ማቀነባበሪያ ኃ/የተ/የግ/ማህበር
- ለፕሮጀክቶች ክትትል፣ ድጋፍና ኢንስፔክሽን ባለሙያ
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢ-ማ/1282/128/04/12
ቀን 07/09/2012 ዓ.ም
ደ/ማርቆስ
ዘመን ብዙአየሁ
ተ/የኢን/ማስ/እና ኢን/ዞን/ል/ቡድን መሪ
ግልባጭ
- ለ ደ/ማ/ኢንዱ/ኢንቨ/ጽ/ቤት
- ለ አቶ ኃይለገብረኤል ሙንየ
- ለፕሮጀክቶች ክትትል፣ ድጋፍና ኢንስፔክሽን ባለሙያ
ደ/ማርቆስ
ቁጥር ኢ-ማ/1273/063/04
ቀን 05/09/2012 ዓ.ም
ደ/ማርቆስ
ከላይ በጉዳዩ ለመግለጽ እንደተሞከረዉ በምስ/ጎ/ዞን በደ/ማ/ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ ፓርቲክል ቦርድና
ሌሎች በኢንዱስትሪ ዘርፍ በብር 15,332,422.50 /አስራ አምስት ሚሊየን ሶስት መቶ ሰላሳ ሁለት ሽ አራት
መቶ ሀያ ሁለት ብር ከሀምሳ ሳንቲም/ ካፒታል በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር 03-32210/ል-ባ/150/063/04
በቀን 11/4/2008 ዓ.ም አዲስ ኢንቨስትመንት ፈቃድ መዉሰዳቸዉን ገልጸዉ ወደ ኢንቨስትመንት ለመግባት
ማበረታቻዎች የሚኒስቴሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 270/2005 መሰረት 1000 ኩ/ል ሲሚንቶ የድጋፍ
ደብዳቤ ለሆቴሉ ግንባታ አገልግሎት እንድንፅፍላቸው በቀን 05/09/2012 ዓ.ም ጠይቀዉናል፡፡
ስለዚህ ፕሮጀክቱ በግንባታ ላይ ስላለ 1000 ኩ/ል ሲሚንቶ መግዛት እንዲችሉ ቅድሚያ በመስጠት ትብብር
ታደርጉላቸው ዘንድ የተለመደውን ትብብራችሁን እንጠይቃለን፡፡
“ሠላም ለሁሉም”
ግልባጭ
- ለ ደ/ማ/ኢንዱ/ኢንቨ/ጽ/ቤት
- ለ አቶ ሄኖክ ግዛቸዉ ተካ
ቁጥር ኢ-ማ/1215/06/01/12
ቀን 05/06/2012 ዓ.ም
ከላይ በጉዳዩ ለመግለጽ እንደተሞከረዉ በምስ/ጎ/ዞን በደ/ማ/ከተማ ኢንቨስት ለማድረግ ሳሙኤል ቀለብ
ጌታሁን በአገልግሎት ዘርፍ አጠቃላይ ሆስፒታል በብር 19,000,100 /አስራ ዘጠኝ ሚሊን አንድ መቶ ብር/
ካፒታል በኢንቨስትመንት ፈቃድ ቁጥር EIa-IP/021928/05 በቀን 18/12/2012 ዓ.ም በኢትዮጵያ ፌደራላዊ
ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት አዲስ ፈቃድ መዉሰዳቸዉን ገልጸዉ ወደ ኢንቨስትመንት ለመግባት
ማበረታቻዎች የሚኒስቴሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 270/2005 መሰረት 400 ኩ/ል ሲሚንቶ የድጋፍ ደብዳቤ
ለፋብሪካው ግንባታ አገልግሎት እንድንፅፍላቸው በቀን 05/06/2012 ዓ.ም ጠይቀዉናል፡፡
ስለዚህ ፕሮጀክቱ ቅድመ በግንባታ ላይ ስላለ 400 ኩ/ል ሲሚንቶ መግዛት እንዲችሉ ቅድሚያ በመስጠት
ትብብር ታደርጉላቸው ዘንድ የተለመደውን ትብብራችሁን እንጠይቃለን፡፡
“ከሠላምታ ጋር”
ግልባጭ
- ለ ሳሙኤል ቀለብ ጌታሁን
- ለፕሮጀክቶች ክትትል፣ ድጋፍና ኢንስፔክሽን ባለሙያ
ደ/ማርቆስ