You are on page 1of 1

ቀን

ጊዜአዊ የጥበቃ ስራ ቅጥር ስምምነት


ይህ ውል በፍ/ብ/ህ/ቁጥር 1731 እና 2005 መሰረት የተደረገ ነው፡፡

ውል ሰጭዎች

1.
2.
3.
4.
5.
6.
7.
8.
9.
10.

በቡታጅራ ከተማ በቀበሌ 05 ውስጥ ለሚገኘው የሾንኬ መስጂድ እና መድረሳ ጥበቃ ቀጥረን ውል ገብተናል፡፡

እኛ የሾንኬ መስጂድ ኮሚቴዎች ለሾንኬ መስጂድ እና መድረሳ የጥበቃ ስራ አቶ


በወር ብር / ብር/ ለመክፈል ውል ገብተን
ተስማምተን ቅጥር ፈፅመናል፡፡

እኔም አቶ በዚህ ውል ሰነድ ላይ ጠጠቀሰውን የሾንኬ መስጂድ


እና መድረሳ በቀን እና በማታ ጥበቃ ስራ በወር ብር /
ብር/ ሊከፈለኝ ተስማምቼ ተቀጥሬአለሁ ስል በውል ሰነድ ፈርሜአለሁ፡፡

የውል ግዴታ
1. የጥበቃ ሰራተኛው ከሚጠብቃቸው ንብረቶች ውስጥ ቢጠፋ ተጠያቂ ይሆናል፡፡
2. ቀጣሪው የኮሚቴ አባላት ለጥበቃ ሰራተኛው በየወሩ ደሞዙን በትክክል መክፈል ይጠበቅባቸዋል፡፡ ይህ ካልሆነ
በህግ ተጠይቆ ከነቅጣት ጭምር እንዲከፍል ይደረጋል፡፡
3. ተቀጣሪው ለሚሰራው ስራ በቅጥሩ ውል ሰነድ ላይ ሳይት ፕላን ያለው ተያዥ አቅርቦ ማስፈረም አለበት፡፡
4. በጥበቃ ተቀጣሪው የሆነው ስራውን ለመተው ቢፈልግ ከአንድ ወር በፊት ማሳወቅና ከለቀቀም መሸኛ
መውሰድ አለበት፡፡
5. ቀጣሪ የሆነው የኮሚቴ አባላትም የጥበቃ ሰራተኛውን ለማሰናበት ከፈለገ ከ 15 ቀን በፊት በፅሁፍ
ማስጠንቀቂያ መኖር እንዳለበት ተስማምተናል፡፡
6. እኔ በዋስትና የተጠቀስኩት አቶ በዚህ ውል መሰረት ለጥበቃ ስራ
ለተቀጠረው ለአቶ ዋና ኃላፊ ዋስ ነኝ፡፡

የውል ሰጭዎች ስምና ፊርማ የውል ተቀባይ ስምና ፊርማ የዋስ ስምና ፊርማ
1/ 1/ 1/
2/ የምስክሮች ስምና ፊርማ
3/ 1/
4/ 2/
5/ 3/
6/
7/
8/
9/
10/

You might also like