You are on page 1of 2

የሲሚንቶ አቅርቦት ውል ስምምነት

1. ውል ሰጪ፡- ብብ ኃላየተየግማህበር
አድራሻ፡
ክፍለ ከተማ
ወረዳ
የቤት ቁጥር
ስልክ
ውል ተቀባይ፡ ላየን ሀርት ኮንስትራክሽን ማቴርያል ሰፕላይ
አድራሻ፡
ክፍለ ከተማ
ወረዳ
የቤት ቁጥር
ስልክ
2. የውል ዓላማ
ውል ሰጪ ኃላ .የተ.የግ.ማህበር // የዳንኅቴ ኦፒሲ ብትን OPC bulk ሲሚንቶ በሳምንት *** ኩንታል ሆኖ በ
15 ቀናት ውስጥ በጠቅላላው 5,200 ኩንታል OPC bulk ሲሚንቶ ውል ሰጪ በሚያቀርበው ትራንስፖርት
ማንኛውንም አስፈላጊ የማስጫን ሂደቶችን ተከታትሎ በማስጫን ለውል ተቀባይ በአዲስ አበባ ከተማ ለማቅረብ
በውል ሰጪ እና በውል ተቀባይ መካከል የተደረገ ስምምነት ነው፡፡

3. የውል ሰጭ መብትና ግዴታ


ውል ሰጭ ኦፒሲ በልክ OPC bulk// የዳንጎቴ ሲሚንቶ ለማቅረብ በተደረገው ውል ስምምነት መሰረት የ
15% ተጨማሪ እሴት ታክስን ጨምሮ የአንድ ኩንታል ፣ OPC bulk ኦፒሲ በልክ // የዳንጎቴ ሲሚንቶ ዋጋ
1350 /አንድ ሺህ ሶስት መቶ ሃምሳ ብር/ ሒሳብ 5,200 ኩንታል //OPC bulk ዳንጎቴ ሲሚንቶ በ
7,020,000.00/ሰባት ሚሊየን ሃያ ሺህ ብር/ ለመሸጥ ተረስማቷል፡፡
3.1 ፋብሪካው በጥገና ወይም በሌላ ምክንያት ምርት ባያመርት እና ሀገራዊ ችግር ቢከሰት ወይም ውል
ሲጪ ምርቱን በጊዜው አስጭኖ ለማድረስ ካልቻለ በ 7 ቀናት ውስጥ ሙሉ ክፍያውን ተመላሽ
ያደርጋል፡፡
3.2 ውል ሰጪ በቅድሚያ ከውል ተቀባይ ለወሰደው የሲሚንቶ ዋጋ ገንዘብ ቅድመ ክፍያውን በወሰደው
በሁለት ሳምንት ጊዜ ውስጥ ሲሚንቶውን ለውል ተቀባይ ማስረከብ አለበት፡፡
3.3 ውል ሰጭ የግዥ ክፍያውን እንደተቀበለ ህጋዊ ደረሰኝና የጭነት ሰነዶችን ይሰጣል እንዲሁም
የሂደቱን መከታተያ መንገድ ይገልጻል ፣ ሲሚንቶውን ውል ተቀባይ በሚያቀርበው ትራንስፖርት
በማስጫን በአዲስ አበባ ከተማ ለማስረከብ ረስማምቷል፡፡
3.4 ውል ሰጪ ለውል ተቀባይ ኦፒሲ በልክ ስሚንቶ አስጭኖ ሲልክ እያንዳንዱ ጭነት ያስረከበውን መጠን
በመመዝገብ አጠቃላይ ጭነት ድምር ላይ የሚኖር ልዩነትን በማስላት ከስምምነት መጠን በታች
ካስረከበ ልዩነቱን ለውል ተቀባይ ተመላሽ ያደርጋል።
3.5 በዚህ ውል አንቀጽ የተጠቀሰው ችግር በሚከሰትበት ጊዜ ውል ሰጪ ለውል ተቀባይ ጉዳዩን በጽሁፍ
የማሳወቅና ወደሰውን ገንዘብ በ 3/ሶስት/ ቀናት ውስጥ ለውል ተቀባይ መመለስ አለበት፡፡
የውል ተቀባይ መብትና ግዴታ

ውል ተቀባይ ለሚገዛው የምርት ዓይነት እና መጠን በተራ ቁጥር 3.1 በተጠቀሰው የአንድ ኩንታል
ኦፒሲ በልክ // የዳንጎቴ ሲሚንቶ ዋጋ ታስቦ ለውል ሰጪ ይህ ውል ሲፈረም ክፍያ በአካውንት
ይፈጽማል፡፡

4. አለመግባት ስለመፍታት
4.1 ይህ የውል ስምምነት በውል ሰጪና በውል ተቀባይ መልካም ፈቃድ የተደረገ ስምነት ሲሆን
በአጋጣሚ አለመግባት ቢኖር ሁለቱም ተዋዋይ ወገኖች ከተቻለ በሽምግልና ሁኔታውን ለመፍታት
ይሞክራሉ ካልሆኑ ወደ ሕግ ይቀርባል፡፡
4.2 ይህ ውል በፍ/ብ/ህ/ቁ 1731 እና 2005 መሰረት በሁለቱም ተዋዋይ ወገኖች ላይ ህጋዊነት እና
ተፈፃሚነት አለው፡፡
5. የአፈፃፀም ሁኔታ
5.1 ውል ሰጭ
5.2 ውል ተቀባይ በሚያዲርጋቸው ማንኛውንም ስራዎች የዳንጎቴ ሲምንቶ መልካም ስም መጠበቅ
አለበት፡፡
5.3 ውል ሰጪ ውል ተቀባይ የሃገሪቱን የፈዴራል እና የክልሎች ህግና ደንብ በማክር ይጠበቅበታል፡፡
6. የውል ተፈፃሚነት
6.1 ይህ የውል ስምነት በኢትዮጵያ ፍትሐቤር ሕግ መሰረት ተፈፃሚነት ይኖረዋ፡፡ ከሁለቱ ወገኖች እንደኛ
አንደኛው ውሉን ለማቋረጥ ወይም በሌላ ምክያት ስምምነቱን ለማፍረስ ቢፈልግ በቅድሚያ የአንድ
ወር ማስጠንቀቂያ ለሌለው ወገን በጽፍ መስጠት ይኖርበታል፡፡
6.2 ይህ የውል ስምምነት ለሁለቱም ወገኖች በዛሬው ዕለት በ 20/06/2015 ዓ.ም እንደተፈረመ የፀና
ይሆናል፡፡
ውል ሰጭ ውል ተቀባይ

ስም፡- ___________________ ስም፡- ___________________

ፊርማ፡- _________________ ፊርማ፡- _________________


እኛ እማኞች ውል ሲፈጸም በምስክርነት የተገኘን መሆናችን እናረጋግጣለን፡፡
ምስክሮች

ስም፡ _________________ ስም፡ _________________

ፊርማ፡ _________ ቀን፡_________ ፊርማ፡ _________ ቀን፡_________

You might also like