You are on page 1of 2

ቀን /17/06/2015

የንግድ ቤት ክርይ የውል ስምምነት

የንግድ ውል በፍትሃቤር ህግ ቁጥር 17/31፣2005 እና 29 45/1/1 መሰረት በውል ሰጪና ተቀብይ ግዴታ የተመሰረተ ነው።

ውል ሰጪ/አከራይ፡አቶ ወንድምነህ መታፈሪያ

አድራሻ፡ ባሌ ሮቤ ከተማ፣ኪብጠቴ ቀበሌ

ውል ተቀባይ/ተከራይ/፡ሃዩ ሮቤ ሽ/ማህበር

እኔ ውል ሰጪ የንግድ ቤት በባሌ ዞን ሮቤ ከተማ በኪብጠቴ ቀበሌ ውስጥ የሚገኝ የንግድ ቤት ለንግድ ስራ አገልግሎት
የሚውል ለውል ተቀባይ ባለበት ሁኔታ በወር ብር 3500(ሶስት ሺህ ኣምስትመቶ)የ 1 ወር ብር 3500(ሶስት ሺህ
ኣምስትመቶ)ተቀብዬ 17/06/2015 እማኞች ባሉበት የ 1 ወር ኪራይ ተቀብዬ ያከራየሁ መሆኔን በፍርማዬ አረጋግጣለሁ።

እኔም ውል ተቀባይ በውል ሰጪ በባሌ ዞን በኪብጠቴ ቀበሌ ውስጥ የሚገኝ የንግድ ቤት ለንግድ ስራ አገልግሎት የሚውል
ከውል ሰጪ ቤቱ ባለበት ሁኔታ በወር ብር 3500.00(ሶስት ሺህ ኣምስት መቶ ብር) 1 ወር ብር 3500(ሶስት ሺህ
ኣምስትመቶ) ብር ከፍዬ 17/06/2015 እስከ 17/07/2015 ድረስ እማኞች ባሉበት የ 1 ወር ኪራይ ከፍዬ የተከራየሁ
መሆኒን በፊርማዬ አረጋግጣለው።

እኛም እማኞች ውል ሰጪ እና ውል ተቀባይ ከላይ በተገለጸው መሰረት ሲዋዋሉ እና ውል አይተነና ሰምተን በእማኝነት
ፈርመናል።

በዚህ ውል እና ፈርማ በኃላ አንዱ ወገን ዉሉን ቢያፈርስ በፍትሃ ብሔር ህግ ቁጥር 1889 መሰረት ለውል ተበዳይ ብር
5000.00(አምስት ሺህ) ልንከፍል እና በፍትሃብሔር ህግ ቁጥር 1890 (1) መሰረት ዉሉ ሊጸና ተስማምተን
ተፈራርመናል።

ውል ሰጪ (አከርይ) ውል ተቀባይ (ተከርይ)

አቶ ወንድምነህ መታፈርያ ሃዩ ሮቤ ሸ/ማህበር

________________ _______________
በዉል ፊርማ ጊዜ የነበሩ እማኞች
የእማኞች ስም ፊርማ ቀን
1._________________________________________________________ _______________ ________________
2._________________________________________________________ _______________ ________________
3.___________________________________________________________ _______________ __________________

You might also like