You are on page 1of 15

ቀን፡- 27/01/2012 ዓ.


የንግድ ቤት ኪራይ ውል ስምምነት

አከራይ ውል ሰጪ፡- ወ/ሮ መቅደስ /ዜግነት ኢትዮጵያዊት/


አድራሻ ፡- የካ ክ/ከተማ ወረዳ 11 የቤት ቁጥር አዲስ
ተከራይ ውል ተቀባይ፡- አቶ አሰፋ ንጉሴ /ዜግነት ኢትዮጵያዊት/
አድራሻ ፡- የካ ክ/ከተማ ወረዳ 11 የቤት ቁጥር አዲስ
ውል ሰጪና ውል ተቀባይ ከዚህ የሚከተለውን ህጋዊ ውል ፈጽመናል፡፡
እኔ አከራይ የካ ክ/ከተማ ወረዳ 11 የቤት ቁጥር አዲስ የሚገኘውን ለሸቀጣሸቀጥ ቤት የሚሆን 1 ክፍል ቤ
ትና አንድ ያከራየሁት ሲሆን በወር ብር 700 (ሰባ መቶ ብር) ያከራየሁት ሲሆን ቅድሚያ ክፍያ የአንድ ወር ብ
ር በወር 700(ሰባት መቶ ብር) የተቀበልኩ ሲሆን ከሚቀጥለው አመት በኋላ በየአመቱ ልቀበል ተስማምቼ የን
ግድ ቤቱን ማከራየቴን በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡
እኔም ተከራይ ከላይ በተጠቀሰው መሰረት ከአከራይ የካ ክ/ከተማ ወረዳ 11 የቤት ቁጥር አዲስ የሚገኘው
ን ለሱቅ ሸቀጣሸቀጥ የሚሆን 1 ክፍል ቤት ለሰባት ዓመት የተከራየሁ ሲሆን በየወር ብር 700 (ሰባት መቶ ብ
ር) ሲሆን ቅድሚያ ክፍያ ብር 5000 (አምስት ሺ ብር) የከፈልኩ ሲሆን የሚቀጥለውንም በየአመቱ ልከፍል ተ
ስማምቼ የንግድ ቤቱን መከራየቴን በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡

ተከራይም የተከራዩበትን ሂሳብ በየአመቱ የመክፈል ግዴታ ሲኖርብኝ ቤቱን እንደራሴ አድርጌ ልገለገልበ
ትና አከራይ ቤቱን በፈለጉበት ጊዜ የ 1 አመት ጊዜ ገደብ እንዲሰጡኝ ቤቱን ባለበት ሁኔታ አሰረክቤ ልወጣ
ተስማምቻለሁ፡፡
የተከራይ ግዴታ
1. በዚህ ውል ዘመን የተከራዩትን ቤት በጥንቃቄ የመያዝ ግዴታ አለባቸው፡፡
2. እንዲሁም ይህንን የተዋዋልነውን የውል ጊዜ ገደብ ሲያልቅ ብንፈልግ ውሉን ልናድስ ባንፈልግ ደግ
ሞ ውሉን ልናቋርጥ ተስማምተናል፡፡

ይህን ውል ስንዋዋል የነበሩ እማኞች ስምና ፊርማ


1. አቶ ሀብታሙ መክብብ
2.አቶ ቃሉ ግርማ
3. አቶ ዮናስ ቀማው
የአከራይ ስምና ፊርማ የተከራይ ሰምና ፊርማ
ወ/ሮ ስንቄ ካሳሁን 1. አቶ አሰፋ ንጉሴ

ቀን --------------------ዓ.ም
የመኖሪያ ቤት ኪራይ ውል ስምምነት
አከራይ ውል ሰጪ ………………………………./ዜግነት ኢትዮጵያዊ/
አድራሻ ፡- ……………ክ/ከተማ ………ወረዳ ………የቤት ቁጥር ……..
ተከራይ ውል ተቀባይ ………………………………./ዜግነት ኢትዮጵያዊት/
አድራሻ ፡- ……………ክ/ከተማ ………ወረዳ ………የቤት ቁጥር ……..
ውል ሰጪና ውል ተቀባይ ከዚህ የሚከተለውን ህጋዊ ውል ፈጽመናል ፡፡ ይሕም ውል ፍ/ብ/ሕ/ቁ
1675/1731/2005 በሚያዘው መሰረት ከዚህ ቀጥሎ ያለውን የቤት ኪራይ ውል ተስማምተን ተፈራርመ
ናል፡፡
እኔ አከራይ በአዲስ አበባ ……………………………………… የሆነውን ከ……………………………… ዓ.ም
በወር ብር ---------/----------------------ብር/ ለ ------------------ጊዜ ገደብ ያከራየኋት/ሁት ሲሆን በስምምነ
ት አከራይና ተከራይ ውሉን እያደስን ልንቀጥል ተስማምተናል፡፡
ቤቱን የከራየሁት በወር ብር ----------------/-----------------------ብር/ያከራየሁ ሲሆን በቅድሚያ የ--------
----------ወር ኪራይ ብር ----------------/-----------------------------ብር/ ተቀብዬ ያከራየሁ መሆኔን በፊርማ
ዬ አረጋግጣለሁ፡፡ የኪራዩም አከፋፈል በተመለከተ በየ ----------------ወር የሚከፈል ይሆናል፡፡
እኔም ተከራይ ከላይ በተጠቀሰው መሰረት ከአከራይ በአዲስ አበባ በየካ ክ/ከተማ ወረዳ --------- የቤ
ት ----------------የሆነውን ለመኖሪያነት ከ----------------ዓ.ም እስከ ---------------------------በወር ብር--
-------------/------------------/ለ--------------------ወር/አመት የተከራየሁ ሲሆን ቅድሚያ ክፍያ ኪራይ የ---
------------------ወር ብር -------------------------------------------/ከፍዬ የተከራዬሁ መሆኔን በፊማዬ አረጋ
ግጣለሁ፡፡
ተከራይም የተከራዩበትን ሂሳብ በየ------------ወሩ የመክፈል ግዴታ ሲኖርባቸው ቤቱን እንደራሴ አድ
ርጌ ልገለገልበትና አከራይ ቤቱን በፈለጉበት ጊዜ የ------------ወር ጊዜ ገደብ እንዲሰጡኝ ቤቱን ባለበት
ሁኔታ አሰረክቤ ልወጣ ተስማምቻለሁ፡፡
ውሃና መብራት አከራይ ይከፍላሉ፡፡
የተከራይ ግዴታ
3. ተከራይ ቤቱን ለመልቀቅ ቢፈልጉ ቤቱን ባለበት ሁኔታ አድሰው የማስረከብ ግዴታ አለባቸው፡፡
4. በዚህ ውል ዘመን የተከራዩትን ቤት በጥንቃቄ የመያዝ ግዴታ አለባቸው፡፡
5. እንዲሁም ይህንን የተዋዋልነውን የውል ጊዜ ገደብ ሲያልቅ ብንፈልግ ውሉን ልናድስ ባንፈልግ
ደግሞ ውሉን ልናቋርጥ ተስማምተናል ፡፡

ይህንን የቤት ኪራይ ውል ስምምነት ለማፈረስ የሞከረ ወገን ለመንግስት ብር ------------/---------


-------------- ለውል አክባሪ ብር -------------------/--------------------------/ከፍሎ ውሉ በፍ/ብ/ሕ/
ቁ 1731/1889/1890/እና በፍ/ብ/ስ/ሕ/ቁ/2005/2266 መሰረት ውሉ በሕግ ፊት ይጸናል ፈራሽም
አይሆንም፡፡

ይህን ውል ስንዋዋል የነበሩ እማኞች ስምና ፊርማ


1. -------------------------------------------
2. -------------------------------------------
3. -------------------------------------------

አከራይ ስምና ፊርማ


-------------------------------------------
ተከራይ ሰምና ፊርማ

ቀን፡- ጥቅምት 17 ቀን 2013 ዓ.ም


የቤት ኪራይ ውል ስምምነት
አከራይ ውል ሰጪ፡- ወ/ሮ መቅደስ ከበደ የሺጥላ /ዜግነት ኢትዮጵያዊት/
አድራሻ ፡- የካ ክ/ከተማ ወረዳ 11 የቤት ቁጥር 142/ለ
ውል ሰጪ፡- አቶ ሰለሞን የኋላወርቅ በላይ /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/
አድራሻ ፡- የካ ክ/ከተማ ወረዳ 11 የቤት ቁጥር 142/ለ
ተከራይ ውል ተቀባይ፡- አቶ ንማኒ ኸቶ እንጌ /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/
አድራሻ ፡- የካ ክ/ከተማ ወረዳ 11 የቤት ቁጥር አዲስ
አከራይ እና ተከራይ ተብለን በዚህ ውል የምንጠራው በፍ/ብ/ሕ/ቁ 1711/1731/2005/945/1965 መሰረት የ
ኪራይ ውል ስምምነት አድርገናል፡፡
1. እኛ አከራዮች ህጋዊ ባል እና ሚስት ስንሆን የጋራ ንብረታችን የሆነውን እና በስማችን ተመዝግቦ የሚገ
ኘውን በአዲስ አበባ ከተማ በቀድሞው ወረዳ 28 ቀበሌ 03 በአሁኑ የካ ክ/ከተማ ወረዳ 11 የቤት ቁጥ
9999/1 የካርታ ቁጥር የካ 17893/05 ካርታው የተሠጠበት ቀን 9/8/2005 ዓ.ም የቦታው ስፋት 477 ካሬ
ሜትር የቦታው አገልግሎት ለመኖሪያ ቤት ላይ አንድ ክፍል ቤት የክፍል መለያ ቁጥር /ሀ/ የሆነውን ተከራ
ይ ለንግድ አገልግሎት ሊገለገሉበት ከጥቅምት 17, 2013 ዓ.ም አስከ ጥቅምት 17, 2014 ዓ.ም ድረስ ለ
አንድ አመት በሚቆይ በየወሩ ብር 1,500.00 (አንድ ሺህ አምስት መቶ ብር) ያከራየናቸው ሲሆን የገንዘ
ቡም አከፋፈል በተመለከተ ቅድሚያ ክፍያ የአንድ ወር ብር 1,500.00 (አንድ ሺህ አምስት መቶ ብር)
ተቀብለን አከራይተናቸዋል፡፡ ቀጣዩ የኪራይ ክፍያ በተመለከተ በየወሩ ቅድሚያ ሊከፍሉን ተስማምተን
ተዋውለናል፡፡
2. እኔም ተከራይ በስማችን ተመዝግቦ የሚገኘውን በአዲስ አበባ ከተማ በቀድሞው ወረዳ 28 ቀበሌ 03 በአ
ሁኑ የካ ክ/ከተማ ወረዳ 11 የቤት ቁጥር 9999/1 የካርታ ቁጥር የካ/178793/05 ካርታው የተሰጠበት ቀን
9/8/2005 ዓ.ም የቦታው ስፋት 477 ካሬ ሜትር የቦታው አገልግሎት ለመኖሪያ ከሆነው ቤት ላይ አንድ ክ
ፍል ቤት የክፍል መለያ ቁጥር ሀ የሆነው የንግድ አገልግሎት ሊገለገሉበት ከጥቅምት 17 ቀን 2013 ዓ.ም
ጀምሮ እስከ ጥቅምት 17 ቀን 2014 ዓ.ም ድረስ ለአንድ አመት የሚቆይ በየወሩ ብር 1500 (አንድ ሺህ
አምስት መቶ) የተከራየዋቸው ሲሆን የገንዘቡን አከፋፈል በተመለከተ ቅድሚያ ክፍያ የአንድ ወር ብር
1500 (አንድ ሺህ አምስት መቶ) ከፍዬ ተከራይቻቸዋለሁ፡፡ ቀጣዩን የኪራይ ክፍያ በተመለከተ በየወሩ ቅ
ድሚያ ልከፍል ተስማምተናል፡፡
3. ተከራይ ቤቱን በሚለቅበት ጊዜ የቤቱን ኪራይ አጠናቆ በመክፈል በአያያዝ ወይም በአጠቃቀም ጉድለት
የተነሳ ለሚደርሰው ማንኛውም ብልሽት በግል ወጫቸው አድሰው እና አስተካክለው የተሰበረ እና የተበላ
ሸ ቢኖር ጉድለቱን በነበረበት አሟልቶ ሊያስረክቡ ተስማምተን ማከራየታችንን በፊርማችን እናረጋግጣ
ለን፡፡
4. ተከራይ ቤቱን ለሌላ 3 ኛ ወገን ያለአከራይ ፍቃድ በሙሉም ሆነ በከፊል ማስተላለፍም ሆነ ማከራየት እ
ንደማይችል ተስማምቶ ተዋውለናል፡፡ በንግድ ፍቃዳቸው ላይ የሚመጣውን የመንግስት ግብርም ሆነ ከን
ግዱ ጋር በተያያዘ ማንኛውም መክፈል የሚገባቸውን የመንግስት ክፍያዎች ተከራይ ከፍለው ከእዳ ነፃ ክ
ሊራንስ አስረክበው ሊለቁ ተስማምተዋል፡
5. ተከራይም ሆነ አከራይ የውል ዘመኑ ከማለቁ በፊት ለመልቀቅም ሆነ ለማስለቀቅ ቢፈልጉ ቅድሚያ ከአ
ንድ ወር በፊት በማሳወቅ በሰነዶች ማረጋገጫ ም/ፅ/ቤት ሁለታችን ተዋዋይ ወገኖች ቀርበው የኪራይ
ማፍረስ ውል መዋዋል አለብን፡፡
6. ተከራይ ቤቱን ከተከራዩለት ዓለማ ውጭ ለሌላ አገልግሎት መጠቀምም ሆነ ማዋል አይችልም፡፡
ይህ ውል በፍ/ሕ/ቁ 1889/1890 መሠረት በህግ ፊት የፀና ነው፡፡ ውሉን ለማፍረስ ወይም እንደውሉ ለመ
ፈፀም እንቅፋት የፈጠረ ለመንግስት 500 (አምስት መቶ ብር) ለውል አክባሪ ወገን ኪሳራ 500 (አምስት
መቶ ብር) ከፍሎ ውሉ የፀና ይሆናል፡፡

የአከራዮች ፊርማ የተከራይ ፊርማ


1. __________________ 1.__________________
2. _________________

ውል ሰጪና ውል ተቀባይ ከዚህ የሚከተለውን ህጋዊ ውል ፈጽመናል፡፡


እኔ አከራይ የካ ክ/ከተማ ወረዳ 11 የቤት ቁጥር አዲስ የሚገኘውን ለሸቀጣሸቀጥ ቤት የሚሆን 1 ክፍል ቤ
ትና አንድ ያከራየሁት ሲሆን በወር ብር 700 (ሰባ መቶ ብር) ያከራየሁት ሲሆን ቅድሚያ ክፍያ የአንድ ወር ብ
ር በወር 700(ሰባት መቶ ብር) የተቀበልኩ ሲሆን ከሚቀጥለው አመት በኋላ በየአመቱ ልቀበል ተስማምቼ የን
ግድ ቤቱን ማከራየቴን በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡
እኔም ተከራይ ከላይ በተጠቀሰው መሰረት ከአከራይ የካ ክ/ከተማ ወረዳ 11 የቤት ቁጥር አዲስ የሚገኘው
ን ለሱቅ ሸቀጣሸቀጥ የሚሆን 1 ክፍል ቤት ለሰባት ዓመት የተከራየሁ ሲሆን በየወር ብር 700 (ሰባት መቶ ብ
ር) ሲሆን ቅድሚያ ክፍያ ብር 5000 (አምስት ሺ ብር) የከፈልኩ ሲሆን የሚቀጥለውንም በየአመቱ ልከፍል ተ
ስማምቼ የንግድ ቤቱን መከራየቴን በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡

ተከራይም የተከራዩበትን ሂሳብ በየአመቱ የመክፈል ግዴታ ሲኖርብኝ ቤቱን እንደራሴ አድርጌ ልገለገልበ
ትና አከራይ ቤቱን በፈለጉበት ጊዜ የ 1 አመት ጊዜ ገደብ እንዲሰጡኝ ቤቱን ባለበት ሁኔታ አሰረክቤ ልወጣ
ተስማምቻለሁ፡፡
የተከራይ ግዴታ
6. በዚህ ውል ዘመን የተከራዩትን ቤት በጥንቃቄ የመያዝ ግዴታ አለባቸው፡፡
7. እንዲሁም ይህንን የተዋዋልነውን የውል ጊዜ ገደብ ሲያልቅ ብንፈልግ ውሉን ልናድስ ባንፈልግ ደግ
ሞ ውሉን ልናቋርጥ ተስማምተናል፡፡

ይህን ውል ስንዋዋል የነበሩ እማኞች ስምና ፊርማ


1. አቶ ሀብታሙ መክብብ
2.አቶ ቃሉ ግርማ
3. አቶ ዮናስ ቀማው
የአከራይ ስምና ፊርማ የተከራይ ሰምና ፊርማ
ወ/ሮ ስንቄ ካሳሁን 1. አቶ አሰፋ ንጉሴ

ቀን --------------------ዓ.ም
የመኖሪያ ቤት ኪራይ ውል ስምምነት
አከራይ ውል ሰጪ ………………………………./ዜግነት ኢትዮጵያዊ/
አድራሻ ፡- ……………ክ/ከተማ ………ወረዳ ………የቤት ቁጥር ……..
ተከራይ ውል ተቀባይ ………………………………./ዜግነት ኢትዮጵያዊት/
አድራሻ ፡- ……………ክ/ከተማ ………ወረዳ ………የቤት ቁጥር ……..
ውል ሰጪና ውል ተቀባይ ከዚህ የሚከተለውን ህጋዊ ውል ፈጽመናል ፡፡ ይሕም ውል ፍ/ብ/ሕ/ቁ
1675/1731/2005 በሚያዘው መሰረት ከዚህ ቀጥሎ ያለውን የቤት ኪራይ ውል ተስማምተን ተፈራርመ
ናል፡፡
እኔ አከራይ በአዲስ አበባ ……………………………………… የሆነውን ከ……………………………… ዓ.ም
በወር ብር ---------/----------------------ብር/ ለ ------------------ጊዜ ገደብ ያከራየኋት/ሁት ሲሆን በስምምነ
ት አከራይና ተከራይ ውሉን እያደስን ልንቀጥል ተስማምተናል፡፡
ቤቱን የከራየሁት በወር ብር ----------------/-----------------------ብር/ያከራየሁ ሲሆን በቅድሚያ የ--------
----------ወር ኪራይ ብር ----------------/-----------------------------ብር/ ተቀብዬ ያከራየሁ መሆኔን በፊርማ
ዬ አረጋግጣለሁ፡፡ የኪራዩም አከፋፈል በተመለከተ በየ ----------------ወር የሚከፈል ይሆናል፡፡
እኔም ተከራይ ከላይ በተጠቀሰው መሰረት ከአከራይ በአዲስ አበባ በየካ ክ/ከተማ ወረዳ --------- የቤ
ት ----------------የሆነውን ለመኖሪያነት ከ----------------ዓ.ም እስከ ---------------------------በወር ብር--
-------------/------------------/ለ--------------------ወር/አመት የተከራየሁ ሲሆን ቅድሚያ ክፍያ ኪራይ የ---
------------------ወር ብር -------------------------------------------/ከፍዬ የተከራዬሁ መሆኔን በፊማዬ አረጋ
ግጣለሁ፡፡
ተከራይም የተከራዩበትን ሂሳብ በየ------------ወሩ የመክፈል ግዴታ ሲኖርባቸው ቤቱን እንደራሴ አድ
ርጌ ልገለገልበትና አከራይ ቤቱን በፈለጉበት ጊዜ የ------------ወር ጊዜ ገደብ እንዲሰጡኝ ቤቱን ባለበት
ሁኔታ አሰረክቤ ልወጣ ተስማምቻለሁ፡፡
ውሃና መብራት አከራይ ይከፍላሉ፡፡
የተከራይ ግዴታ
8. ተከራይ ቤቱን ለመልቀቅ ቢፈልጉ ቤቱን ባለበት ሁኔታ አድሰው የማስረከብ ግዴታ አለባቸው፡፡
9. በዚህ ውል ዘመን የተከራዩትን ቤት በጥንቃቄ የመያዝ ግዴታ አለባቸው፡፡
10. እንዲሁም ይህንን የተዋዋልነውን የውል ጊዜ ገደብ ሲያልቅ ብንፈልግ ውሉን ልናድስ ባንፈልግ
ደግሞ ውሉን ልናቋርጥ ተስማምተናል ፡፡

ይህንን የቤት ኪራይ ውል ስምምነት ለማፈረስ የሞከረ ወገን ለመንግስት ብር ------------/---------


-------------- ለውል አክባሪ ብር -------------------/--------------------------/ከፍሎ ውሉ በፍ/ብ/ሕ/
ቁ 1731/1889/1890/እና በፍ/ብ/ስ/ሕ/ቁ/2005/2266 መሰረት ውሉ በሕግ ፊት ይጸናል ፈራሽም
አይሆንም፡፡

ይህን ውል ስንዋዋል የነበሩ እማኞች ስምና ፊርማ


4. -------------------------------------------
5. -------------------------------------------
6. -------------------------------------------

አከራይ ስምና ፊርማ


-------------------------------------------
ተከራይ ሰምና ፊርማ
-------------------------------------------
ቀን --------------------ዓ.ም

የኮንዶሚኒየም የመኖሪያ ቤት ኪራይ ውል ስምምነት


አከራይ ውል ሰጪ ………………………………./ዜግነት ኢትዮጵያዊ/
አድራሻ ፡- ……………ክ/ከተማ ………ወረዳ ………የቤት ቁጥር ……..
ተከራይ ውል ተቀባይ ………………………………./ዜግነት ኢትዮጵያዊት/
አድራሻ ፡- ……………ክ/ከተማ ………ወረዳ ………የቤት ቁጥር ……..
ውል ሰጪና ውል ተቀባይ ከዚህ የሚከተለውን ህጋዊ ውል ፈጽመናል ፡፡ ይሕም ውል ፍ/ብ/ሕ/ቁ
1675/1731/2005 በሚያዘው መሰረት ከዚህ ቀጥሎ ያለውን የቤት ኪራይ ውል ተስማምተን ተፈራርመ
ናል፡፡
እኔ አከራይ በአዲስ አበባ ……………………………………… የሆነውን ከ……………………………… ዓ.ም
በወር ብር ---------/----------------------ብር/ ለ ------------------ጊዜ ገደብ ያከራየኋት/ሁት ሲሆን በስምምነ
ት አከራይና ተከራይ ውሉን እያደስን ልንቀጥል ተስማምተናል፡፡
ቤቱን የከራየሁት በወር ብር ----------------/-----------------------ብር/ያከራየሁ ሲሆን በቅድሚያ የ--------
----------ወር ኪራይ ብር ----------------/-----------------------------ብር/ ተቀብዬ ያከራየሁ መሆኔን በፊርማ
ዬ አረጋግጣለሁ፡፡ የኪራዩም አከፋፈል በተመለከተ በየ ----------------ወር የሚከፈል ይሆናል፡፡
እኔም ተከራይ ከላይ በተጠቀሰው መሰረት ከአከራይ በአዲስ አበባ በየካ ክ/ከተማ ወረዳ --------- የቤ
ት ----------------የሆነውን ለመኖሪያነት ከ----------------ዓ.ም እስከ ---------------------------በወር ብር--
-------------/------------------/ለ--------------------ወር/አመት የተከራየሁ ሲሆን ቅድሚያ ክፍያ ኪራይ የ---
------------------ወር ብር -------------------------------------------/ከፍዬ የተከራዬሁ መሆኔን በፊማዬ አረጋ
ግጣለሁ፡፡
ተከራይም የተከራዩበትን ሂሳብ በየ------------ወሩ የመክፈል ግዴታ ሲኖርባቸው ቤቱን እንደራሴ አድ
ርጌ ልገለገልበትና አከራይ ቤቱን በፈለጉበት ጊዜ የ------------ወር ጊዜ ገደብ እንዲሰጡኝ ቤቱን ባለበት
ሁኔታ አሰረክቤ ልወጣ ተስማምቻለሁ፡፡
ውሃና መብራት ተከራይ ይከፍላሉ፡፡
የተከራይ ግዴታ
11. ተከራይ ቤቱን ለመልቀቅ ቢፈልጉ ቤቱን ባለበት ሁኔታ አድሰው የማስረከብ ግዴታ አለባቸው፡፡
12. በዚህ ውል ዘመን የተከራዩትን ቤት በጥንቃቄ የመያዝ ግዴታ አለባቸው፡፡

13. እንዲሁም ይህንን የተዋዋልነውን የውል ጊዜ ገደብ ሲያልቅ ብንፈልግ ውሉን ልናድስ ባንፈልግ
ደግሞ ውሉን ልናቋርጥ ተስማምተናል ፡፡

ይህንን የቤት ኪራይ ውል ስምምነት ለማፈረስ የሞከረ ወገን ለመንግስት ብር ------------/---------


-------------- ለውል አክባሪ ብር -------------------/--------------------------/ከፍሎ ውሉ በፍ/ብ/ሕ/
ቁ 1731/1889/1890/እና በፍ/ብ/ስ/ሕ/ቁ/2005/2266 መሰረት ውሉ በሕግ ፊት ይጸናል ፈራሽም
አይሆንም፡፡

ይህን ውል ስንዋዋል የነበሩ እማኞች ስምና ፊርማ


1.-------------------------------------------
2.-------------------------------------------
3.-------------------------------------------

አከራይ ስምና ፊርማ


-------------------------------------------
ተከራይ ሰምና ፊርማ

ቀን --------------------ዓ.ም
የመኖሪያ ቤት ኪራይ ውል ስምምነት
አከራይ ውል ሰጪ ………………………………./ዜግነት ኢትዮጵያዊ/
አድራሻ ፡- ……………ክ/ከተማ ………ወረዳ ………የቤት ቁጥር ……..
ተከራይ ውል ተቀባይ ………………………………./ዜግነት ኢትዮጵያዊት/
አድራሻ ፡- ……………ክ/ከተማ ………ወረዳ ………የቤት ቁጥር ……..
ውል ሰጪና ውል ተቀባይ ከዚህ የሚከተለውን ህጋዊ ውል ፈጽመናል ፡፡ ይሕም ውል ፍ/ብ/ሕ/ቁ
1675/1731/2005 በሚያዘው መሰረት ከዚህ ቀጥሎ ያለውን የቤት ኪራይ ውል ተስማምተን ተፈራርመ
ናል፡፡
እኔ አከራይ በአዲስ አበባ ……………………………………… የሆነውን ከ……………………………… ዓ.ም
በወር ብር ---------/----------------------ብር/ ለ ------------------ጊዜ ገደብ ያከራየኋት/ሁት ሲሆን በስምምነ
ት አከራይና ተከራይ ውሉን እያደስን ልንቀጥል ተስማምተናል፡፡
ቤቱን የከራየሁት በወር ብር ----------------/-----------------------ብር/ያከራየሁ ሲሆን በቅድሚያ የ--------
----------ወር ኪራይ ብር ----------------/-----------------------------ብር/ ተቀብዬ ያከራየሁ መሆኔን በፊርማ
ዬ አረጋግጣለሁ፡፡ የኪራዩም አከፋፈል በተመለከተ በየ ----------------ወር የሚከፈል ይሆናል፡፡
እኔም ተከራይ ከላይ በተጠቀሰው መሰረት ከአከራይ በአዲስ አበባ በየካ ክ/ከተማ ወረዳ --------- የቤ
ት ----------------የሆነውን ለመኖሪያነት ከ----------------ዓ.ም እስከ ---------------------------በወር ብር--
-------------/------------------/ለ--------------------ወር/አመት የተከራየሁ ሲሆን ቅድሚያ ክፍያ ኪራይ የ---
------------------ወር ብር -------------------------------------------/ከፍዬ የተከራዬሁ መሆኔን በፊማዬ አረጋ
ግጣለሁ፡፡
ተከራይም የተከራዩበትን ሂሳብ በየ------------ወሩ የመክፈል ግዴታ ሲኖርባቸው ቤቱን እንደራሴ አድ
ርጌ ልገለገልበትና አከራይ ቤቱን በፈለጉበት ጊዜ የ------------ወር ጊዜ ገደብ እንዲሰጡኝ ቤቱን ባለበት
ሁኔታ አሰረክቤ ልወጣ ተስማምቻለሁ፡፡
ውሃና መብራት አከራይ ይከፍላሉ፡፡
የተከራይ ግዴታ
14. ተከራይ ቤቱን ለመልቀቅ ቢፈልጉ ቤቱን ባለበት ሁኔታ አድሰው የማስረከብ ግዴታ አለባቸው፡፡
15. በዚህ ውል ዘመን የተከራዩትን ቤት በጥንቃቄ የመያዝ ግዴታ አለባቸው፡፡
16. እንዲሁም ይህንን የተዋዋልነውን የውል ጊዜ ገደብ ሲያልቅ ብንፈልግ ውሉን ልናድስ ባንፈልግ
ደግሞ ውሉን ልናቋርጥ ተስማምተናል ፡፡

ይህንን የቤት ኪራይ ውል ስምምነት ለማፈረስ የሞከረ ወገን ለመንግስት ብር ------------/---------


-------------- ለውል አክባሪ ብር -------------------/--------------------------/ከፍሎ ውሉ በፍ/ብ/ሕ/
ቁ 1731/1889/1890/እና በፍ/ብ/ስ/ሕ/ቁ/2005/2266 መሰረት ውሉ በሕግ ፊት ይጸናል ፈራሽም
አይሆንም፡፡

ይህን ውል ስንዋዋል የነበሩ እማኞች ስምና ፊርማ


7. -------------------------------------------
8. -------------------------------------------
9. -------------------------------------------

አከራይ ስምና ፊርማ


-------------------------------------------
ተከራይ ሰምና ፊርማ
-------------------------------------------
ቀን --------------------ዓ.ም

ለቦታ ኪራይ ውል ስምምነት


አከራይ ውል ሰጪ ………………………………./ዜግነት ኢትዮጵያዊ/
አድራሻ ፡- ……………ክ/ከተማ ………ወረዳ ………የቤት ቁጥር ……..
ተከራይ ውል ተቀባይ ………………………………./ዜግነት ኢትዮጵያዊት/
አድራሻ ፡- ……………ክ/ከተማ ………ወረዳ ………የቤት ቁጥር ……..
ውል ሰጪና ውል ተቀባይ ከዚህ የሚከተለውን ህጋዊ ውል ፈጽመናል ፡፡ ይሕም ውል ፍ/ብ/ሕ/ቁ
1675/1731/2005 በሚያዘው መሰረት ከዚህ ቀጥሎ ያለውን ከሙሉ ጊቢ 100 ካሬ ላይ ያለ የቦታ ኪራይ
ውል ተስማምተን ተፈራርመናል፡፡
እኔ አከራይ በአዲስ አበባ …………………………………………………..…………… የሚገኘውን ከ………
……………………… ዓ.ም በወር ብር ---------/----------------------ብር/ ለ ------------------ጊዜ ገደብ ያከ
ራየኋት/ሁት ሲሆን በስምምነት አከራይና ተከራይ ውሉን እያደስን ልንቀጥል ተስማምተናል፡፡
ቦታውን ያከራየሁት በወር ብር ----------------/-----------------------ብር/ያከራየሁ ሲሆን በቅድሚያ የ------
------------ወር ኪራይ ብር ----------------/-----------------------------ብር/ ተቀብዬ ያከራየሁ መሆኔን በፊር
ማዬ አረጋግጣለሁ፡፡ የኪራዩም አከፋፈል በተመለከተ በየ ----------------ወር የሚከፈል ይሆናል፡፡
እኔም ተከራይ ከላይ በተጠቀሰው መሰረት ከአከራይ በአዲስ አበባ በየካ ክ/ከተማ ወረዳ --------- የቤ
ት ----------------የሆነውን ከሙሉ ጊቢ 100 ካሬ የሆነውን ቦታ ከ----------------ዓ.ም እስከ ---------------
------------በወር ብር---------------/------------------/ለ--------------------ወር/አመት የተከራየሁ ሲሆን ቅድ
ሚያ ክፍያ ኪራይ የ---------------------ወር ብር -------------------------------------------/ከፍዬ የተከራዬሁ
መሆኔን በፊማዬ አረጋግጣለሁ፡፡
ተከራይም የተከራዩበትን ሂሳብ በየ------------ወሩ የመክፈል ግዴታ ሲኖርባቸው ቦታውን እንደራሴ አ
ድርጌ ልገለገልበትና አከራይ ቦታውን በፈለጉበት ጊዜ የ------------ወር ጊዜ ገደብ እንዲሰጡኝ ቦታውን ባ
ለበት ሁኔታ አሰረክቤ ልወጣ ተስማምቻለሁ፡፡
የተከራይ ግዴታ
 በዚህ ውል ዘመን የተከራዩትን ቦታ በጥንቃቄ የመያዝ ግዴታ አለባቸው፡፡
 ማንኛውም በተከራየው በ 100 ካሬ ላይ ያለ የተከራይ ንብረት ቢጠፋ ወይም ቢበላሽ አከራይ ተጠያ
ቂ አይሆንም፡፡

 እንዲሁም ይህንን የተዋዋልነውን የውል ጊዜ ገደብ ሲያልቅ ብንፈልግ ውሉን ልናድስ ባንፈልግ
ደግሞ ውሉን ልናቋርጥ ተስማምተናል ፡፡

ይህንን የቦታ ኪራይ ውል ስምምነት ለማፈረስ የሞከረ ወገን ለመንግስት ብር ------------/---------


-------------- ለውል አክባሪ ብር -------------------/--------------------------/ከፍሎ ውሉ በፍ/ብ/ሕ/
ቁ 1731/1889/1890/እና በፍ/ብ/ስ/ሕ/ቁ/2005/2266 መሰረት ውሉ በሕግ ፊት ይጸናል ፈራሽም
አይሆንም፡፡

ይህን ውል ስንዋዋል የነበሩ እማኞች ስምና ፊርማ


1.-------------------------------------------
2.-------------------------------------------
3.-------------------------------------------

አከራይ ስምና ፊርማ


-------------------------------------------
ተከራይ ሰምና ፊርማ
-------------------------------------------
ቀን --------------------ዓ.ም
መለስተኛ የንግድ ቤት ኪራይ ውል ስምምነት
አከራይ ውል ሰጪ ………………………………./ዜግነት ኢትዮጵያዊ/
አድራሻ ፡- ……………ክ/ከተማ ………ወረዳ ………የቤት ቁጥር ……..
ተከራይ ውል ተቀባይ ………………………………./ዜግነት ኢትዮጵያዊት/
አድራሻ ፡- ……………ክ/ከተማ ………ወረዳ ………የቤት ቁጥር ……..
ውል ሰጪና ውል ተቀባይ ከዚህ የሚከተለውን ህጋዊ ውል ፈጽመናል ፡፡
እኔ አከራይ በአዲስ አበባ ……………………………………… የሆነውን ከ……………………………… ዓ.ም
በወር ብር ---------/----------------------ብር/ ለ ------------------ጊዜ ገደብ ያከራየኋት/ሁት ሲሆን በስምምነ
ት አከራይና ተከራይ ውሉን እያደስን ልንቀጥል ተስማምተናል፡፡
ቤቱን የከራየሁት በወር ብር ----------------/-----------------------ብር/ያከራየሁ ሲሆን በቅድሚያ የ--------
----------ወር ኪራይ ብር ----------------/-----------------------------ብር/ ተቀብዬ ያከራየሁ መሆኔን በፊርማ
ዬ አረጋግጣለሁ፡፡ የኪራዩም አከፋፈል በተመለከተ በየ ----------------ወር የሚከፈል ይሆናል፡፡
እኔም ተከራይ ከላይ በተጠቀሰው መሰረት ከአከራይ በአዲስ አበባ በየካ ክ/ከተማ ወረዳ --------- የቤ
ት ----------------የሆነውን ለንግድ ቤትነት ከ----------------ዓ.ም እስከ ---------------------------በወር ብ
ር---------------/------------------/ለ--------------------ወር/አመት የተከራየሁ ሲሆን ቅድሚያ ክፍያ ኪራይ
የ---------------------ወር ብር -------------------------------------------/ከፍዬ የተከራዬሁ መሆኔን በፊማዬ አ
ረጋግጣለሁ፡፡
ተከራይም የተከራዩበትን ሂሳብ በየ------------ወሩ የመክፈል ግዴታ ሲኖርባቸው ቤቱን እንደራሴ አድ
ርጌ ልገለገልበትና አከራይ ቤቱን በፈለጉበት ጊዜ የ------------ወር ጊዜ ገደብ እንዲሰጡኝ ቤቱን ባለበት
ሁኔታ አሰረክቤ ልወጣ ተስማምቻለሁ፡፡
ውሃና መብራት አከራይ ይከፍላሉ፡፡
የተከራይ ግዴታ
17. በዚህ ውል ዘመን የተከራዩትን ቤት በጥንቃቄ የመያዝ ግዴታ አለባቸው፡፡
18. እንዲሁም ይህንን የተዋዋልነውን የውል ጊዜ ገደብ ሲያልቅ ብንፈልግ ውሉን ልናድስ ባንፈልግ
ደግሞ ውሉን ልናቋርጥ ተስማምተናል ፡፡

ይህን ውል ስንዋዋል የነበሩ እማኞች ስምና ፊርማ


1.-------------------------------------------
2.-------------------------------------------
3.-------------------------------------------

የአከራይ ስምና ፊርማ


-------------------------------------------
የተከራይ ሰምና ፊርማ
-------------------------------------------

ቀን 3/04/2011 ዓ.ም
ቤት ኪራይ ውል ስምምነት
አከራይ አቶ ዘሪሁን ደምረው አሰፋ /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/
የውክልና ስልጣን ቁጥር ቅ 3/4304/13/10 የተሰጠበት ቀን 30/5/2010 ዓ/ም
አድራሻ፡-አ/አ የካ ክ/ከተማ ወረዳ 11 የቤት ቁጥር 334
ተከራይ፡-ገዛኸኝ እሸቱ ሸዋሰማ/ዜግነትኢትዮጵያዊ/
አደራሻ፡- ከተማ አዲ አበባ ክ/ከተማ የወረዳ 11 የቤትቁጥር 1584
አከራይና ተከራይ ተብለን በዚህ ውል የምንጠራው በፍ/ብ/ህ/ቁ 1711/1731/2005/2945/1965 መሰረት የ
ኪራይ ውል ስምምነት አድርገናል፡፡
1 ኛ. እኔ በዚህ ውል ላይ ውል ሰጪ ተብዬ ስሜ የተመለከተው በወረዳ 11 በቤት ቁጥር 334 ለንግድ
ስራ አገልግት የሚውል የገል ቤቴን ለፑል ማጫወቻ ቤት ወድጄና ፈቅጄ ለውል ተቀባይ በኪራይ ለመ
ስጠት መዋዋሌን አረጋግጣለሀው፡፡
2 ኛ.ውል ተቀባይም በዚህ በተመለከተው በግል ቤት ለንግድ ስራ አገልግሎት እንዲያውሉት ማትም ለ
ፑል ማጫወቻ አገልግሎት /ለተጠቀሰው ስራ/ ብቻ እንዲጠቀሙበት ሳከራያቸው ለቤቱ አገልግሎት በየ
ወሩ ብር 2000/ሁለት ሺህ ብር/ እየከፈሉ እዲሰሩበት አከራይቻለው፡፡
3 ኛ.የዚህ ውል ስምምነት ዘመን ለአንድ አመት ማለትም ከ 24/03/2011 ዓ.ም እስከ 24/03/2012 ዓ.
ም ድረስ ሆኖ የመብራት እና የውሃ ፍጆታን በተመለከተ እንደቆጠረ ድርሻውን ይከፍላል የንግስትን የ
ንግድ ግብር እና የያዘውን የንግድ ቤት ኪራይ በወቅቱ መክፍል ያለበት ውል ተቀባይና ሆኖ በየአመቱ
ያለማሳለስ በሰዓቱ ከተከፈለ እና የውል ዘመን እንዲራዘም የውል ሰጪ እና የውል ተቀባይ ፍላጎት ከ
ሆነ ውሉ ይራዘማል፡፡
4 ኛ. እኔም በዚህ ውል ተቀባይ ተብዬ የተመለከተው ከዚህ በላይ ውል ሰጪ በገለፁት መሰረት ይህን
የተጠቀሰውን ለንግድ ቤት አገልግሎት ብቻ የሚውል በወሩ በር 2000/ሁለት ሺህ ብር/ሂሳብ ለመክፈ
ል ተስማምቼ መከራየቴ እና መታማመኛ ውል ተዋወዬ የሚቀጥለውን ክፍያ በየወሩ መጀመሪያ ቅ
ድሚያ ለመክፍል ወድጄ መስማማቴን አረጋግጣለሁ፡፡
5 ኛ.ውል ተቀባይ የተከራዩትን የንግድ ቤት በሙሉም ሆነ በከፈል በማንኛውም ምክንያት ለሌላ ሰው
ማስተላለፍ እና ደባል ማስገባትም ሆነ በሽርከና መስጠት ፊፅሞ አይቻልም፡፡
6 ኛ.ውል ተቀባይ የተከራዩትን የንግድ ቤት እንደነበረ ባለበት መሰረከብ ይኖርበታል፡፡
7 ኛ.ውል ተቀይ የተከራዩትን ቤት ህጋዊ ለሆነ ስራ ብቻ መጠቀም አለባቸው ፡፡ ይህ ሳይሆን ህገወጥ
ስራ ቢሰሩና በህግ አካላት ቢታሸግ ቤቱ ከታሸገበት እስከ ሚከፈትበት ድረስ ያለውን የኪራይ ይከፍላ
ሉ፡፡ እንዲሁም ለሚጠይቀው የመንግስት አካል ምላሹን ይሰጣል፡፡
8 ኛ. ተከራይ የንግድ ስራ በሚሰሩበት ጊዜ ሁሉ ለሚያከናውኑት የንግድ ስራ ማንኛውንም የመንግስት
ግብርና ክፍያ በወቅቱ መክፈልና ቤቱን በሚለቁበት ጊዜ ያለባቸውን የመንግስት ግብር አጠናቀው የመክ
ፈል ግዴታና ሀላፊነት አለባቸው፡፡
9 ኛ. ይህንን ውል ለማፍረስ የሞከረ ወገን ለመንግስት 300 ብር (ሥስት መቶ ብር) ውሉን ላከበረ ደግ
ሞ 200 (ሁለት መቶ ብር) ከፍሎ ውሉ በህግ ፊት የፀና መሆኑን ሁላችን 3 ም በውል ሰጭና ተቀባይ ስ
ር በፊርማችን እናረጋግጣለን፡፡
10 ኛ. አከራይ ቤቱን በፈለጉበት ጊዜ የሦስት ወር ጊዜ ገደብ እንዲሰጡኝ ቤቱን ባለበት ሁኔታ አሰረክቤ ልወ
ጣ ተስማምቻለሁ፡፡

የአካራይ ፊርማ የተከራይ ፊርማ

የመስክሮች ስምና ፊርማ

You might also like