You are on page 1of 14

ቀን-------------------------- 2009 ዓ.


የንግድ ቤት ኪራይ ቀብድ ውል ስምምነት
አከራይ አቶ /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/

አድራሻ አ.አ ክ/ከተማ ወረዳ የቤት ቁጥር አዲስ

ተከራይ ወ/ሮ /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/

አድራሻ አ.አ ክ/ከተማ ወረዳ የቤት ቁጥር

ሆነን ከዚህ የሚከተለውን ሕጋዊ የንግድ ቤት ኪራይ ውል ስምምነት ፈፅመናል፡፡

እኔ አከራይ በወረዳ 11 የቤት ቁጥር አዲስ የሚገኘውንና የንግድ ቤት የኪራይ ውል እስከምንዋዋል ድረስ
በዛሬው እለት የ 3 ወር ብር 9600/ ዘጠኝ ሺ ስድስት መቶ ብር/ ተቀብዬአለሁ፡፡ ውሉንም በውልና ማስረጃ ጽ/ቤት
ልንዋዋል ተስማምቻለሁ፡፡
እኔም ተከራይ ከላይ በውል ሰጭ ስም የሚገኘውን የንግድ ሱቅ ውል እስከምንዋዋል ድረስ በዛሬው እለት ብር
9600/ዘጠኝ ሺ ስድስት መቶ ብር/ ከፍያለሁ፡፡
ይህንን የንግድ ቤት ኪራይ ውል ስምምነት በፍ/ብ/ሕ/ቁጥር 1731፣2 ዐዐ 5፣2266 መሠረት የፈፀምን ሲሆን ነገር
ግን ውሉን ለማፍረስ የሞከረ ወገን ቢኖር ውል ላከበረ ወገን ብር 50.000/ ሃምሳ ሺህ ብር/ ከፍሎ ውሉ በሕግ ፊት የፀና
ነው፡፡

ይህንን የንግድ ቤት ኪራይ ውል ስምምነት ስንፈፅም የነበሩ ምስክሮች፣


1.

2.

እኛም ምስክሮች ሁለቱ ተዋዋይ ወገኖች ወደውና ፊቅደው ይህንን የንግድ ቤት ኪራይ ውል ስምምነት
ሲፈፅሙ ማየታችንን በፊርማችን እናረጋግጣለን፡፡

የአከራይ ስምና ፊርማ የተከራይ ስምና ፊርማ የምስክሮች ስምና ፊርማ


1

2
ቀን
የመኖሪያ ቤት ኪራይ ውል ስምምነት
ውል ሰጭ/አከራይ/ የወ/ሮ እንግዳጌጥ ክፍለ ግ/ሚካኤል /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/
ሕጋዊ ወኪሎች ወ/ሪት ቅድስት ክፍለ ገ/ሚካኤል እና አቶ ደረጀ ክፍለ ገ/ሚካኤል
አድራሻ አ.አ ቂርቆስ ክ/ከተማ ወረዳ 04 የቤት ቁጥር 100
ስልክ ቁ.0911 69 79 24/0911 69 12 31
ውል ተቀባይ/ ተከራይ/
አድራሻ ክ/ከተማ ወረዳ የቤ/ቁ ስልክ ቁ.
1. እኛ ውል ሰጭ /አከራይ/ በስሜ ተመዝግቦ በአዲስ አበባ ከተማ በየካ ክ/ከተማ ወረዳ 12 የካ አቦዶ ኮዶሚኒየም ፕሬጀክት 13 ብሎክ
536 የቤት ቁጥር 01 ምድር ቤት የሚገኘውን መኝታ ቤት፣ 2 ሳሎን፣ 1 ዘመናዊ የምግብ ማብሰያ ቤት/ኪችን/ 1 ባኞ ቤት የውሃ
ማሞቂያ ከነቁም ሻወሩ ያለው ሲሆን ይህንኑ በአዲስ እና በተሟላ መልኩ የሚገኘውን የመኖሪያ ቤት የራሱ የሆነ የመብራት ቆጣሪ
ካርድ ያለው ቁጥር 799986 ሲሆን የውሃ አገልግሎት በተመለከተ የግል ቆጣሪ ያለው ሲሆን በቆጠረ እየከፈሉ ለመጠቀም
እንደሚችሉ ተስማምተን ለመኖሪያነት ብቻ እንዲገለገሉበት ከ ቀን ጀምሮ እስከ
ቀን ዓ.ም ድረስ በየወሩ ብር / /ሂሣብ
አከራይቻቸዋለሁ፡፡
2. የኪራዩ ሂሣብ በተመለከተ ቅድሚያ የ 3 ወር ሊክፍሉ የተስማማን ሲሆን ይህ የኪራይ ክፍያ እንዳለቀ ወር በገባ በአምስት ቀን ውስጥ
ቅድሚያ የአንድ አንድ ወሩን ሊከፍሉ ተስማምተናል፡፡
3. እኔም ውል ተቀባይ ከላይ በተገለፀው ሂሣብ የተሰማማሁ ሲሆን ከ ------- ቀን ----------- ዓ.ም ጀምሮ በየወሩ ብር
/ / የምከፍል ሲሆን ቅድሚያ የ 3 ወር ልከፍል ተስማምቻለሁ፡፡
ይህ የሚኪራይ ውል ክፍያ እንዳለቀ ወር በገባ እስከ አምስተኛው ቀን ቅድሚያ የየወሩን ልከፍል ተስማምቻለሁ 1፡
የመብራት የውሃ አገልግሎትን በተመለከተ በየወሩ በሚከፈለው የቢል ደረሰኝ መሠረት በቆጠረ በግሌ ለመክፈል
ተስማምቼአለሁ፡፡
4. ውል ተቀባይ ቤቱን ለመልቀቅ ከፈለግሁ እስከምለቅበት ቀናት ድረስ ያለውን የቤት ኪራይ በሙሉ ከፍዬና ቤቱን
በተረከብኩበት ሁኔታ ደህንነቱን ጭምር ለውል ሰጪ /አከራይ/ እንዳለ በማሳየት ውል ሰጭ ባመኑትና በአስረከቡኝ
መልክ የጐደለውን ማለትም በማሟላት የማስረክብ ከመሆኔም ለመውጣት ስፈልግ ከአንድ ወር በፊት የማሳውቃቸው
መሆኑን በፊርማዬ አረጋገጣለሁ፡፡
5. እኔም ውል ሰጪ/ አከራይ/ ቤቱን ለተለያዩ ጉዳዮች የምፈልግ ከሆነ በቅድሚያ ከ 1 ወር በፊት ለውል ተቀባይ /ለተከራይ/
ቤቱን ለቀው እንዲወጡ ማስጠንቀቂያ የምሰጥ መሆኔን በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡
6. ውል ተቀባይ /ተከራይ/ የተከራየሁትን ቤት ለሌላ ተግባር መጠቀም ወይም ለሶስተኛ ወገን ማከራየትም ሆነ በሌላ መልኩ
አሳልፌ ላለመስጠት የውል ግዴታ ገብቻለሁ፡፡
7. ውል ተቀባይ /ተከራይ/ በቤቱ ላይ ወይም በውስጡ የተገጠሙትን ማንኛውንም የሕንፃ አካል የሆኑ ነገሮች የተሟሉ
መሆናቸውን እና እንዲሁም የግድግዳ ቀለም በአዲስ መልክ የተቀባ በመሆኑ ቤቱን ለውል ሰጪ /ለአከራይ/
በማስረክብበት ጊዜ ቀደም ሲል በተረከብኩበት መልክ ላስረክብ በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡
8. ይህ ውል በፍ/ብ/ሕ/ቁጥር 1731፣2 ዐዐ 5፣2266 መሠረት በሕግ ፊት በሕግ ፊት የፀና ነው፡፡
9. እኛም ስማችን ከዚህ በታች የተገለፅነው ምስክሮች ከዚህ በላይ በተገለፀው መሠረት ውል ሰጭና ውል ተቀባይ በሃሳብ
ተስማምተው የውል ሰጪ ለመኖሪያ ቤት አገልግሎት ብቻ የተከራየዩ መሆናቸውን አይተናል ሰምተናል ስንል
በየፊርማችን እናረጋግጣለሁ፡፡
የውል ሰጭ /የአከራይ/ ስም የውል ተቀባይ/የተከራይ/ ስም
ፊርማ ፊርማ

የምስክሮች ስምና ፊርማ


1 2 3

ፊርማ ፊርማ ፊርማ


ሰኔ 27 ቀን 2009 ዓ.ም

የመኖሪያ ቤት ኪራይ ውል ስምምነት

ውል ሰጭ/አከራይ/ ወ/ሮ ፍሬወይኒ ኃ/ስላሴ /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/


አድራሻ አ.አ የካ ክ/ከተማ ወረዳ 11 የቤት ቁጥር 1621 ስልክ ቁ. 0921 02 50 17
ውል ተቀባይ/ ተከራይ/ አቶ ሃብታሙ ገ/ማሪያ አረጋዊ ዜግነት/ ኢትዮጵያዊ/
አድራሻ አ.አ አራዳ ክ/ከተማ ወረዳ 9 የቤ/ቁ 449 ስልክ ቁ. 0920 46 21 76
እኔ ውል ሰጭ /አከራይ/ ወ/ሮ ፍሬወይኒ ኃ/ስላሴ በየካ ክ/ከተማ ወረዳ 13 የቤት ቁጥር አዲስ በስሜ ተመዝግቦ
የሚገኘውን ሙሉ ግቢ ለመኖሪያ ቤት አገልግሎት የሚውለውን መኝታ ቤት፣ 3 አንደኛው ገንዳ እና የቁም ሻወር ከነማሞቂያ፣ 1
ቁምሳ ሳጥን የተገጠመ አንደኛ ምኝታ ቁምሳጥ ከነ የልጅ አልጋ ያለው የቁም ሻወር ከሁለቱ መኝታ ጋር በጋራ የሚያገለግል፣ ዘመናዊ
ማብሰያ አዲስ ዘመናዊ ኪችን ካብሌት፣ ባለ 4 ምድጃ የጋዝ ሲሊንደር፣ የተሟላ የእቃ ማጠቢያ ሲንክ፣ ያለው ሲሆን ሰርቪስ ቤት 1
ሳሎን፣ 1 መኝታ፣ 1 ኪችን ሻወርና ሽንት ከውስጥ 1 ሲኖረው ከውጭ 1 ባለ 2 ዐዐዐ ሊትር የውሃ ማጠራቀሚያ ታንከር ያለው የተሟላ
ቤት ከሰኔ 27 ቀን 2009 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ሰኔ 27 ቀን 2010 ዓ.ም ድረስ በወር 12.000/ አስር ሁለት ሽ ብር/ አከራይቻለሁ፡፡
የኪራዩን ክፍያ በዚህ ውል ደረሰኝነት የ 6 ወር ቅድሚያ 72.000/ ሰባ ሁለት ሺ ብር/ ተቀብያለሁ፡፡ መብራትና ውሃ ቢል በቆጠረ
በየወሩ እየከፈሉ የከፈሉበትን ዋና ደረሰኝ ሊያስረክቡኝ ተስማምተናል፡፡ ይህን የኪራይ ክፍያ እንዳለቀ ቅድሚያ በ 1 ዐ ቀን ውስጥ የ 6
ወሩን ክፍያ የሚከፍሉኝ ሲሆን ቤቱን ለማስለቀቅ ብፈልግ ከአንድ ወር በፊት የማሳውቃቸው ሆኖ ቤቱን ሲያስረክቡኝ በተለያየ
ምክንያት ቤቱን ቢቆሽሽ፣ በሚስማር ቢበሱ፣ የቤቱ ቀለም በቆሻሻም ሆነ በተለያየ ምክንያት ቢበላሽ የውሃና የመብራት መስመሮችም
ሆነ ሶኬቶች በነበሩብት መልስ ተክተውና አሳድሰው ሊያስረክቡኝ ተስማምተን ቤቱን ማከራየቴን በተለመደው ፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡
እኔም ውል ተበባይ ከላይ በውል ሰጭ /በአከራይ/ የወ/ሮ ፍሬወይኒ ኃ/ስላሴ በየካ ክ/ከተማ ወረዳ 13 የቤት ቁጥር አዲስ
በስማቸው ተመዝግቦ የሚገኘውን ሙሉ ግቢ ለመኖሪያ ቤት አገልግሎት እየዋለ የሚገኘውን መኝታ ቤት፣ 3 አንደኛው ገንዳ እና
የቁም ሻወር ከነማሞቂያ፣ አንድ ቁምሳ ሳጥን የተገጠመ አንደኛ ምኝታ ቁምሳጥ ከነ የልጅ አልጋ ያለው የቁም ሻወር ከሁለቱ መኝታ ጋር
በጋራ ዘመናዊ ማብሰያ አዲስ ዘመናዊ ኪችን ካብሌት፣ ባለ 4 ምድጃ የጋዝ ሲሊንደር፣ የተሟላ የእቃ ማጠቢያ ሲንክ፣ ያለው ሲሆን
ሰርቪስ ቤት 1 ሳሎን፣ 1 መኝታ፣ 1 ኪችን ሻወርና ሽንት ከውስጥ 1 ሲኖረው ከውጭ 1 ባለ 2 ዐዐዐ ሊትር የውሃ ማጠራቀሚያ ታንከር
ያለው የተሟላ ቤት ከሰኔ 27 ቀን 2009 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ሰኔ 27 ቀን 2010 ዓ.ም ድረስ በወር 12.000/ አስር ሁለት ሽ ብር/
ተከራይቻለሁ፡፡ የኪራዩን ክፍያ በዚህ ውል ደረሰኝነት የ 6 ወር ቅድሚያ 72.000/ ሰባ ሁለት ሺ ብር/ ከፍያለሁ፡፡ መብራትና ውሃ
ቢል በቆጠረ በየወሩ ከፍዬ የከፈልኩበትን ዋና ደረሰኝ ላስረክባቸው ተስማምተናል፡፡
ይህን የኪራይ ክፍያ እንዳለቀ ወር በገባ ቅድሚያ በ 1 ዐ ቀን ውስጥ የ 6 ወሩን ክፍያ ልከፍል የተማማሁ ሲሆን ቤቱን
ለመልቀቅ ብፈልግ ከአንድ ወር በፊት የማሳውቃቸው ሆኖ ቤቱን ሳስረክባቸው በተለያየ ምክንያት ቤቱን ቢቆሽሽ፣ በሚስማር ቢበሱ፣
የቤቱ ቀለም በቆሻሻም ሆነ በተለያየ ምክንያት ቢበላሽ የውሃና የመብራት መስመሮችም ሆነ ሶኬቶች በነበሩብት መልክ ተክቼ እና
አድሼ ላስረክባቸው ተስማምተን ቤቱን መከራየቴን በተለመደው ፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡

ይህ የቤት ኪራይ ውል ስምምነት በፍ/ብ/ሕ/ቁጥር 1731፣2 ዐዐ 5፣2266 የፈፀምን ሲሆን ከላይ በውል መሠረት
እንደ ውሉ ያልፈፀመ ወይም ውሉን ያፈረሰ ወገን ውል ላከበረ ወገን ብር 20.000/ሃያ ሺ ብር/ ለመንግስት ብር 10.000/
አስር ሺ ብር/ ከፍሎ ውሉ በሕግ ፊት የፀና ይሆናል እንጅ አይፈርስም፡፡
ይህንን የቤት ኪራይ ውል ስምምነት ስንፈፅም የነበሩ ምስክሮች
1/ ወ/ሮ ለምለም አምሳሉ
2/ አቶ አቤል ፈቀደ
3/ ወ/ሮ ብሩክታይት ጌታሁን
እኛም ስማችን ከዚህ በታች የተገለፅነው ምስክሮች ከዚህ በላይ በተገለፀው መሠረት ውል ሰጭና ውል ተቀባይ
በሃሳብ ተስማምተው የውል ሰጪ ንብረት የሆነውን ቤት ለመኖሪያ ቤት አገልግሎት ብቻ የተከራየዩ መሆናቸውን
አይተናል ሰምተናል ስንል በየፊርማችን እናረጋግጣለሁ፡፡

የውል ሰጭ /የአከራይ/ ስም የውል ተቀባይ/የተከራይ/ ስም

ፊርማ ፊርማ
የምስክሮች ስምና ፊርማ

1 2 3

ፊርማ ፊርማ ፊርማ

ቀን ------------------------------ዓ.ም

የመኖሪያ ቤት ኪራይ ውል ስምምነት


ውል ሰጭ/አከራይ/ ወ/ሮ ------------------------------ /ዜግነት ኢትዮጵያዊት/
አድራሻ አ.አ ------------------ ወረዳ ------- የቤት ቁጥር------------- ስልክ ቁ. -------------------

ውል ተቀባይ/ተከራይ/ ወ/ሮ ------------------------------ /ዜግነት ኢትዮጵያዊት/


አድራሻ አ.አ ------------------ ወረዳ ------- የቤት ቁጥር------------- ስልክ ቁ. -------------------

እኔ ውል ሰጭ /አከራይ/ ወ/ሮ ---------------------------------- በ-----------------ወረዳ ----------- የቤት ቁጥር


--------------- በስሜ ተመዝግቦ የሚገኘውን ለመኖሪያ ቤት አገልግሎት የሚውለውን ግራውብድ +3 ከ መጋብት 1/2010 ዓ.ም
ጀምሮ እስከ ----------------- ቀን 20-------- ዓ.ም ድረስ በወር 7000/ሰባት ሺህ/ ብር/ አከራይቻለሁ፡፡ የኪራዩን ክፍያ በዚህ
ውል ደረሰኝነት የ 3 ወር ቅድሚያ 21.000/ሃያ አንድ ሺ ብር/ ተቀብያለሁ፡፡ መብራትና ውሃ ቢል በቆጠረ በየወሩ እየከፈሉ
የከፈሉበትን ዋና ደረሰኝ ሊያስረክቡኝ ተስማምተናል፡፡ ይህን የቤት ኪራይ ክፍያ እንዳለቀ ወር በገባ ቅድሚያ 1 ዐ ቀን ውስጥ
የሚከፍሉኝ ሲሆን ቤቱን ለማስለቀቅ ብፈልግ ከ--------ወር በፊት የማሳውቃቸው ሆኖ ቤቱን ሲያስረክቡኝ በነበረበት ሁኔታ
እንዲያሰረክቡኝ ተስማምተናል፡፡

እኔም ውል ተበባይ ከላይ በውል ሰጭ /በአከራይ/ የወ/ሮ -----------------------------------


ክ/ከተማ----------------ወረዳ ------------የቤት ቁጥር --------- በስማቸው ተመዝግቦ የሚገኘውን ለመኖሪያ ቤት
አገልግሎት የሚውለውን ግራውብድ +3 ከ መጋብት 1/2010 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ----------------- ቀን 20-------- ዓ.ም ድረስ
በወር 7000/ሰባት ሺህ/ ብር/ ተከራይቻለው፡፡ የኪራዩን ክፍያ በዚህ ውል ደረሰኝነት የ 3 ወር ቅድሚያ 21.000/ሃያ አንድ ሺ ብር
ከፍያለው፡፡ መብራትና ውሃ ቢል በቆጠረ በየወሩ እየከፈልኩ የከፈልኩበትን ዋና ደረሰኝ ላስረክብ ተስማምቻለሁ፡፡ ይህን የኪራይ
ክፍያ እንዳለቀ ወር በገባ ቅድሚያ 1 ዐ ቀን ውስጥ የሚከፍል ሲሆን ቤቱን ለማስለቀቅ ቢፈልጉ ከ --------ወር በፊት የሚያሳውቁኝ ሆኖ
ቤቱን ሲሰረክባቸው በነበረበት ሁኔታ እንዲያሰረክባቸው ተስማምተናል፡፡

ይህ የቤት ኪራይ ውል ስምምነት በፍ/ብ/ሕ/ቁጥር 1731፣2 ዐዐ 5፣2266 የፈፀምን ሲሆን ከላይ በውል መሠረት
እንደ ውሉ ያልፈፀመ ወይም ውሉን ያፈረሰ ወገን ውል ላከበረ ወገን ብር 1.000/አንድ ሺ ብር/ ለመንግስት ብር 500/
አምስት መቶ ሺ ብር/ ከፍሎ ውሉ በሕግ ፊት የፀና ይሆናል እንጅ አይፈርስም፡፡

ይህንን የቤት ኪራይ ውል ስምምነት ስንፈፅም የነበሩ ምስክሮች


1/ -------------------------------------
2/ -------------------------------------
3/ -------------------------------------
እኛም ስማችን ከዚህ በታች የተገለፅነው ምስክሮች ከዚህ በላይ በተገለፀው መሠረት ውል ሰጭና ውል ተቀባይ
በሃሳብ ተስማምተው የውል ሰጪ ንብረት የሆነውን ቤት ለመኖሪያ ቤት አገልግሎት ብቻ የተከራየዩ መሆናቸውን
አይተናል ሰምተናል ስንል በየፊርማችን እናረጋግጣለሁ፡፡

የውል ሰጭ /የአከራይ/ ስም የውል ተቀባይ/የተከራይ/ ስም

ፊርማ ፊርማ
የምስክሮች ስምና ፊርማ

1 2 3

ፊርማ ፊርማ ፊርማ


ቀን

ወረዳ ዐ 1 የካ ክፍለ ከተማ ቀጠና 4 ተብሎ የማጠራው አከባቡ ጥሩ ምንጭ እድር አራት ክፍል የሆኑ ሱቆች እነሱም

8X4 እና 4X4 ሠርቶ ለማስረከብ ከመሠረት እስከ ፍንሺግ አጠቃላይ ሥራውን ሠርቶ ለማስረከብ የእጅ ዋጋ

ማቅረብን ይመለከታል፡፡

የእጅ ዋጋ

ከሠላምታ ጋር
ሰኔ 1 ቀን 2009 ዓ.ም
የንግድ ቤት ኪራይ ውል ስምምነት
አከራይ አቶ ነጅሞ አሚን /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/

አድራሻ አ.አ የካ ክ/ከተማ ወረዳ 12 የቤት ቁጥር አዲስ

ተከራይ አቶ መብሬ ጌታነህ /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/

አድራሻ አ.አ ቂርቆስ ክ/ከተማ ወረዳ 04 የቤት ቁጥር 242


ሆነን ከዚህ የሚከተለውን ሕጋዊ የንግድ ቤት ኪራይ ውል ስምምነት ፈፅመናል፡፡
እኔ አከራይ በአዲስ አበባ ከተማ ልዩ ስሙ ኮተቤ ካራ የሚገኘውንና 3 ክፍል ቤት ለዳቦ መጋገሪያ እና
መሸጫ የሚውል በስሜ የንግድ ፈቃድ የወጣበት ከመንግስት ድጐማ ዱቄት በወር 64 ኩንታን የማገኝበት ከነ
ሙሉ የዳቦ ቤት እቃዎችን ጨምሮ ሰኔ 1 ቀን 2 ዐዐ 9 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ኀዳር 3 ዐ ቀን 2010 ድረስ ለ 6 ወር
በወር 8000/ ስምንት ሺ ብር/ አከራይቻቸዋለሁ፡፡፡ ከኪራዩም ገንዘብ ውስጥ ቅድሚያ የ 3 ወር ብር 24000/
ሃያ አራት ሺ ብር/ ተቀብያለሁ፡፡ ይህን የኪራይ ክፍያ እንዳለቀ በወር በገባ እስከ አምስተኛው ቀን ድረስ በየወሩ
ሊከፍሉኝ ተስማምቼለሁ፡፡ ውሃና መብራት ክፍያን በተመለከተ በስምምነት በጋራ የምንከፍል ሲሆን ይህ
የኪራይ ዘመን እንደለቀ ብንስማማ ልንቀጥል ባንስማማ የአንድ ወር የቤት መፈለጊያ ጊዜ የምሰጣቸው ሲሆን
በተጨማሪም መንግስት የሚፈለግባቸውን ግብር እንዲከፍሉ፣ ፍቃዱን እንዲያሳድሱ ተስማምተን ማከራየቴን
በተለመደው ፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡
እኔ ተከራይ ከላይ ከውል ሰጭ ስምና አድርሻ የሚገኘውን የንግድ 3 ክፍል ቤት ለዳቦ መጋገሪያ እና መሸጫ
የሚውል በአከራይ ስም ንግድ ፈቃድ የወጣበት ከመንግስት በድጐማ ዱቄት በወር 64 ኩንታን የሚያገኙትን
ከነ ሙሉ የዳቦ ቤት እቃዎችን ጨምሮ ሰኔ 1 ቀን 2 ዐዐ 9 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ኀዳር 3 ዐ ቀን 2010 ድረስ ለ 6 ወር
በወር 8000/ ስምንት ሺ ብር/ ተከራይቻለሁ፡፡ የኪራዩን ቅድሚያ የ 3 ወር ብር 24000/ ሃያ አራት ሺ ብር/
ከፍያለሁ፡፡ ይህን የኪራይ ክፍያ እንዳለቀ በወር በገባ እስከ አምስተኛው ቀን ድረስ ቅድሚያ የአንድ ወር ልከፍል
ተስማምቼለሁ፡፡ ውሃና መብራት ክፍያን በተመለከተ በስምምነት በጋራ የምንከፍል ሲሆን ይህ የኪራይ ዘመን
እንደለቀ ብንስማማ ልንቀጥል ባንስማማ ቤቱን ከነእቃው በተረከብኩበት መልኩ ላስረክባቸው
ተስማምቻለሁ፡፡ በተጨማሪም ለመንግስት የሚፈለገውን ግብር ከፍዬ ንግድ ፍቃዱን ማሳደስ እንዳለብኝ
ተስማምቼ የንግድ ቤቱን ተከራይቻለሁ፡፡
ይህንን የንግድ ቤት ኪራይ ውል ስምምነት በፍ/ብ/ሕ/ቁጥር 1731፣2 ዐዐ 5፣2266 መሠረት የፈፀምን
ሲሆን ነገር ግን ውሉን ለማፍረስ የሞከረ ወገን ቢኖር ውል ላከበረ ወገን ብር 2,000/ሁለት ሺ ብር/ ለመንግስት
ብር 1,000 /አንድ ሺ ብር/ ከፍሎ ውሉ በሕግ ፊት የፀና ነው፡፡
1 አቶ አንዋር አሚን 2. አቶ መሐመድ ጀማል 3. አቶ ብርሃኔ ክፍለ ወ/ሮ ዳግም
አዳነ
እኛም ምስክሮች ሁለቱ ተዋዋይ ወገኖች ወደውና ፊቅደው ይህንን የንግድ ቤት ኪራይ ውል ስምምነት
ሲፈፅሙ ማየታችንን በፊርማችን እናረጋግጣለን፡፡
የአከራይ ስምና ፊርማ የተከራይ ስምና ፊርማ የምስክሮች ስምና
ፊርማ
1

ግንቦት 26 ቀን 2009 ዓ.ም

የመኖሪያ ቤት ኪራይ ውል ስምምነት

ውል ሰጭ/አከራይ/ አቶ ኤልያስ አያሌው /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/


አድራሻ አ.አ የካ ክ/ከተማ ወረዳ 11 የቤት ቁጥር 898 ስልክ ቁ. 0916-82 75 01
ውል ተቀባይ/ ተከራይ/ አቶ ሮቤል ቤሬሳ
አድራሻ አ.አ ክ/ከተማ ወረዳ 11 የቤ/ቁ 898 ስልክ ቁ 0911-62 33 07
እኔ ውል ሰጭ /አከራይ/ በስሜ ተመዝግቦ በአዲስ አበባ ከተማ በየካ ክ /ከተማ ወረዳ 11 የቤት ቁጥር 898 የ G+2 ምድር ቤት 3
መኝታ ቤት፣ ትልቁ መኝታ ቤት ከነቁምሳጥን፣ 1 ሳሎን የመታጠቢያ ባኞ ቤት የውሃ ማሞቂያ ከነቁም ሻወሩና መስታውት ፣ የተሟላ
ኪችን ካብኔት ከነአክሰሰሪው የበሮች ቁልፍ አዲስ እና ዘመናዊ የሆነ መኖሪያ ቤት በአዲስ እና በተሟላ መልኩ የሚገኘውን
ለመኖሪያነት ብቻ እንዲገለገሉበት ከግንቦት 26 ቀን 2009 ዓ.ም ጀምሮ በየወሩ ብር 8000/ ስምንት ሺ ብር/ ሂሣብ ያከራየሁ
ሲሆን በተጨማሪ የመብራት ክፍያ በወር 150/ አንድ መቶ ሃምሳ/ የውሃ ብር 40.00/አርባ ብር/ የሚከፍሉ ሲሆን የኪራዩን ክፍያ
ወር በገባ እስከ አምሰተኛ ቀን ቅድሚያ ሊከፍሉኝ ተስማምተናል፡፡
ይህንን ቤት ለማስለቀቅ ብፈልግ ከአንድ ወር በፊት ቅድያ የማሳውቃቸው ሲሆን ቤቱን ባስከብኳቸው መልኩ ብልሽት
ቢኖርበት አስጠግነው ሊያስረክቡኝ ተስማምቼ መከራየቴን በተለመደው ፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡
እኔ ውል ተቀባይ ከላይ በአከራይ ስም ተመዝግቦ የሚገኘውን በአዲስ አበባ ከተማ በየካ ክ /ከተማ ወረዳ 11 የቤት ቁጥር
898 ስም የ G+2 ምድር ቤት 3 መኝታ ቤት፣ ትልቁ መኝታ ቤት ከነቁምሳጥን፣ 1 ሳሎን የመታጠቢያ ባኞ ቤት የውሃ ማሞቂያ
ከነቁም ሻወሩና መስታውት ፣ የተሟላ ኪችን ካብኔት ከነአክሰሰሪው የበሮች ቁልፍ አዲስ እና ዘመናዊ የሆነ መኖሪያ ቤት በአዲስ እና
በተሟላ መልኩ የሚገኘውን ቤት ለመኖሪያ ብቻ ከግንቦት 26 ቀን 2009 ዓ.ም ጀምሮ በየወሩ ብር 8000/ ስምንት ሺ ብር/
ሂሣብ ተከራይቻለሁ፡፡ የመብራት ክፍያ በወር 150/ አንድ መቶ ሃምሳ/ የውሃ ብር 40.00/አርባ ብር/ የምከፍል ሲሆን የኪራዩን
ክፍያ ገንዘብ ወር በገባ እስከ አምሰተኛ ቀን ቅድሚያ ልከፍል ተስማምተናል፡፡
ቤቱን ለመልቀቅ ብፈልግ ከአንድ ወር በፊት በቅድሚያ ማሳውቃቸው ሲሆን ቤቱንም በተረከብኩት መልኩ ላስረክባቸው
ተስማምቼ መከራየቴን በተመለከተ በተለመደው ፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡
ይህ የመኖሪያ ቤት ኪራይ ውል ስምምነት በፍ /ብ/ሕ/ቁጥር 1889/1731 መሠረት ውል ላፈረሰ ወገን ብር 3000/ ሦስት
ሺ ብር/ ለመንግስት ብር 2000/ ሁለት ሺ ብር / ከፍሎ ውሉና ገደቡ በፍ/ብ/ሕ/ቁጥር 2005 መሠረት በሕግ ፊት የፀና ነው፡፡

የውል ሰጭ /የአከራይ/ ስም የውል ተቀባይ/የተከራይ/ ስም

የምስክሮች ስምና ፊርማ


1 2 3

ቀን
የመኖሪያ ቤት ኪራይ ውል ስምምነት
ውል ሰጭ/አከራይ/ የወ/ሮ እንግዳጌጥ ክፍለ ግ/ሚካኤል /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/
ሕጋዊ ወኪሎች ወ/ሪት ቅድስት ክፍለ ገ/ሚካኤል እና አቶ ደረጀ ክፍለ ገ/ሚካኤል
አድራሻ አ.አ ቂርቆስ ክ/ከተማ ወረዳ 04 የቤት ቁጥር 100
ስልክ ቁ.0911 69 79 24/0911 69 12 31
ውል ተቀባይ/ ተከራይ/
አድራሻ ክ/ከተማ ወረዳ የቤ/ቁ ስልክ ቁ.
እኛ ውል ሰጭዎች /አከራይ/ በወካይ ስም ተመዝግቦ በአዲስ አበባ ከተማ በየካ ክ/ከተማ ወረዳ 12 የካ አቦዶ ኮዶሚኒየም
ፕሬጀክት 14 ብሎክ 79 የቤት ቁጥር 26 4 ኛ ፎቅ ቤት የሚገኘውን መኝታ ቤት፣ 3 ሳሎን፣ 1 ዘመናዊ የምግብ ማብሰያ ቤት/ኪችን/
ካፕሌት የተሟላ 1 ባኞ ቤት ባለ ገንዳ ከነቁም ሻወሩ ያለው አዳዲስ 5 በሮች ዘመናዊ አዲስ ቁልፍ ዘመናዊ መብራቶች በአጠቃላይ
ቤቱ በአዲስ እና በተሟላ መልኩ የሚገኘውን የመኖሪያ ቤት የራሱ የሆነ የመብራት ቆጣሪ ካርድ ያለው ቁጥር
----------------------------------- ሲሆን የውሃ አገልግሎት በተመለከተ የግል ቆጣሪ ያለው ባለ ------------- ሊትር ሮቶ ውሃ
የቆጠውን እየከፈሉ ለመጠቀም እንደሚችሉ ተስማምተን ለመኖሪያነት ብቻ እንዲገለገሉበት ከሰኔ 1 ቀን 2009 ት ዓ.ም ጀምሮ እስከ
ኀዳር 30 ቀን 2010 ዓ.ም ድረስ በየወሩ ብር 3800/ ሶስት ሺ ስምነት መቶ ብር/ ሂሣብ አከራይቻቸዋለሁ፡፡
የኪራዩ ሂሣብ በተመለከተ ቅድሚያ የ 3 ወር ብር 11400/ አስራ አንድ ሺ አራት መቶ ብር/ ሊክፍሉ የተስማማን ሲሆን ይህ
የኪራይ ክፍያ እንዳለቀ ወር በገባ በአምስት ቀን ውስጥ ቅድሚያ የአንድ አንድ ወሩን ሊከፍሉ ተስማምተናል፡፡
እኔም ውል ተቀባይ ከላይ በውል ሰጭ ተወካዮች አማካኝነት በላይ በተጠቀሰው አድራሻ የሚገኘውን
ኮንዶሚንዮም ቤት ከሰኔ 1 ቀን 2009 ት ዓ.ም ጀምሮ እስከ ኀዳር 30 ቀን 2010 ዓ.ም ድረስ በየወሩ ብር 3800/ ሶስት ሺ
ስምነት መቶ ብር/ ሂሣብ ተከራይቻለሁ፡፡ የኪራዩን ገንዘብ ቅድሚያ የ 3 ወር 11400/ አስራ አንድ ሺ አራት መቶ ብር ከፍያለሁ፡፡
ይህ የሚኪራይ ውል ክፍያ እንዳለቀ ወር በገባ እስከ አምስተኛው ቀን ቅድሚያ የየወሩን ልከፍል ተስማምቻለሁ፡፡
የመብራት የውሃ አገልግሎትን በተመለከተ በየወሩ በሚከፈለው የቢል ደረሰኝ መሠረት በቆጠረ በግሌ ለመክፈል
ተስማምቼአለሁ፡፡
ውል ተቀባይ ቤቱን ለመልቀቅ ከፈለግሁ እስከምለቅበት ቀናት ድረስ ያለውን የቤት ኪራይ በሙሉ ከፍዬና ቤቱን
በተረከብኩበት ሁኔታ ደህንነቱን ጭምር ለውል ሰጪ /አከራይ/ እንዳለ በማሳየት ውል ሰጭ ባመኑትና በአስረከቡኝ መልክ
የጐደለውን ማለትም በማሟላት የማስረክብ ሲሆን ቤቱን ለመልቀቅ ስፈልግ ከአንድ ወር በፊት የማሳውቃቸው
መሆኑን በፊርማዬ አረጋገጣለሁ፡፡
እኔም ውል ሰጪ/ አከራይ/ ቤቱን ለተለያዩ ጉዳዮች የምፈልግ ከሆነ በቅድሚያ ከ 1 ወር በፊት ለውል ተቀባይ
/ለተከራይ/ ቤቱን ለቀው እንዲወጡ ማስጠንቀቂያ የምሰጥ መሆኔን በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡
ውል ተቀባይ /ተከራይ/ የተከራየሁትን ቤት ለሌላ ተግባር መጠቀም ወይም ለሶስተኛ ወገን ማከራየትም ሆነ
በሌላ መልኩ አሳልፌ ላለመስጠት የውል ግዴታ ገብቻለሁ፡፡
ውል ተቀባይ /ተከራይ/ በቤቱ ላይ ወይም በውስጡ የተገጠሙትን ማንኛውንም የሕንፃ አካል የሆኑ ነገሮች
የተሟሉ መሆናቸውን እና እንዲሁም የግድግዳ ቀለም በአዲስ መልክ የተቀባ በመሆኑ ቤቱን ለውል ሰጪ/ለአከራይ/
በማስረክብበት ጊዜ ቀደም ሲል በተረከብኩበት መልክ ላስረክብ በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡
ይህ ውል በፍ/ብ/ሕ/ቁጥር 1731፣2 ዐዐ 5፣2266 መሠረት በሕግ ፊት በሕግ ፊት የፀና ነው፡፡
እኛም ስማችን ከዚህ በታች የተገለፅነው ምስክሮች ከዚህ በላይ በተገለፀው መሠረት ውል ሰጭና ውል ተቀባይ
በሃሳብ ተስማምተው የውል ሰጪ ለመኖሪያ ቤት አገልግሎት ብቻ የተከራየዩ መሆናቸውን አይተናል ሰምተናል ስንል
በየፊርማችን እናረጋግጣለሁ፡፡
የምስክሮች ስምና ፊርማ
1 ፊርማ
2 ፊርማ
3. ፊርማ
የውል ሰጭ /የአከራይ/ ስም የውል ተቀባይ/የተከራይ/ ስም

ፊርማ ፊርማ

10/08/2010 ዓ.ም
የንግድ ቤት ኪራይ ውል ስምምነት
ውል ሰጭ/አከራይ/
አድራሻ፡-አድራሻ ክ/ከተማ ወረዳ የቤ/ቁ ስልክ ቁ.
ውል ተቀባይ/ ተከራይ/
አድራሻ ክ/ከተማ ወረዳ የቤ/ቁ ስልክ ቁ.
እኔ ውል ሰጭ /አከራይ/ በስሜ ተመዝግቦ በአዲስ አበባ ከተማ በየካ ክ/ከተማ ወረዳ 11 የቤት ቁጥር
የሆነዉን ቤት አገልግሎት እንዲገለገሉበት ከዛሬ ቀን ዓ.ም
በወር ብር እንዲገለገሉበት ከ ቀን ጀምሮ እስከ
ቀን ዓ.ም ድረስ በየወሩ ብር / /ያከራየኋቸዉ
ሲሆን የገንዘቡንም አከፋፈል በተመለከተ ቅድሚያ የ-------- ክፍያ ብር ተቀብየ
አከራይቻቸዋለሁ፡፡ ቀጣዩን ኪራይ በወር ሊከፍሉኝ ተስማምተን
ተዋዉለናል፡፡
እኔ ውል ተቀባይ ከላይ በውል ሰጭ ስም በስማቸው ተመዝግቦ በአዲስ አበባ ከተማ በየካ ክ /ከተማ ወረዳ 11 የቤት ቁጥር
የሆነዉን ቤት አገልግሎት እንዲገለገሉበት ከዛሬ ቀን
ዓ.ም በወር ብር እንዲገለገሉበት ከ ቀን
ጀምሮ እስከ ቀን ዓ.ም ድረስ በየወሩ ብር /
/ያከራየኋቸዉ ሲሆን የገንዘቡንም አከፋፈል በተመለከተ ቅድሚያ የ------ወር ክፍያ ብር
ተቀብየ አከራይቻቸዋለሁ፡፡ ቀጣዩን ኪራይ በወር
ሊከፍሉኝ ተስማምተን ተዋዉለናል፡፡
ይህ ውል በፍ/ብ/ሕ/ቁጥር 1731፣2 ዐዐ 5፣2266 መሠረት በሕግ ፊት በሕግ ፊት የፀና ነው፡፡
እኛም ስማችን ከዚህ በታች የተገለፅነው ምስክሮች ከዚህ በላይ በተገለፀው መሠረት ውል ሰጭና ውል ተቀባይ በሃሳብ
ተስማምተው የውል ሰጪ የቤታቸውን አካል የሆነውን የንግድ ቤት አገልግሎት ብቻ የተከራየዩ መሆናቸውን አይተናል
ሰምተናል ስንል በየፊርማችን እናረጋግጣለሁ፡፡
የውል ሰጭ /የአከራይ/ ስም የውል ተቀባይ/የተከራይ/ ስም

ፊርማ ፊርማ

የምስክሮች ስምና ፊርማ

1 2 3

ፊርማ ፊርማ ፊርማ

የመኖሪያ ቤት ኪራይ ውል ስምምነት


ውል ሰጭ/አከራይ/ አቶ ኤርምያስ ኃይሉ ግዛው/ዜግነት ኢትዮጵያዊ/
አድራሻ አ.አ የካ ክ/ከተማ ወረዳ 11 የቤት ቁጥር 2 ዐ 71 ስልክ ቁ.
ውል ተቀባይ/ ተከራይ/
አድራሻ ክ/ከተማ ወረዳ የቤ/ቁ ስልክ ቁ.
እኔ ውል ሰጭ /አከራይ/ ኤርምያስ ኃይሉ ግዛው በስሜ ተመዝግቦ በአዲስ አበባ ከተማ በየካ ክ /ከተማ ወረዳ 11 የቤት ቁጥር
ስም ለሰርቪስ አገልግሎት እየዋለ የሚገኘውን 2 መኝታ ቤት፣ 1 ሳሎን፣ 1 ዘመናዊ የምግብ ማብሰያ
ቤት/ኪችን/ ባኞ ቤት የውሃ ማሞቂያ ከነቁም ሻወሩ ያለው ሲሆን ይህንኑ በአዲስ እና በተሟላ መልኩ የሚገኘውን የሰርቪስ ቤት
መብራትና ውሃ ቢል በቆጠረ መሠረት በጋራ እየከፈሉ ለመጠቀም እንደሚችሉ ተስማምተን ለመኖሪያነት ብቻ እንዲገለገሉበት ከ
ቀን ጀምሮ እስከ ቀን ዓ.ም ድረስ በየወሩ ብር
/ /ሂሣብ አከራይቻቸዋለሁ፡፡
10. እኔም ውል ተቀባይ ከላይ በተገለፀው ሂሣብ የተሰማማሁ ሲሆን ከ ------- ቀን ----------- ዓ.ም ጀምሮ በየወሩ ብር
/ / በማድረግ ይህንኑ ቤት የተከራየሁ ሲሆን ገንዘቡንም
የምከፍለው ወር በገባ እስከ እስከ ሁለት ቀን ባለው ጊዜ በቅድሚያ ለውል ሰጪ /አከራይ/ እንደምከፍል የተስማማሁ
ሲሆን መብራትና ውሃ ቢል በቆጠረው መሠረት በጋራ ለመክፈል ተስማምቼአለሁ፡፡
11.ውል ተቀባይ ቤቱን ለመልቀቅ ከፈለግሁ እስከምለቅበት ቀናት ድረስ ያለውን የቤት ኪራይ በሙሉ ከፍዬና ቤቱን
በተረከብኩበት ሁኔታ ደህንነቱን ጭምር ለውል ሰጪ/አከራይ/ እንዳለ በማሳየት ውል ሰጭ ባመኑበት መልክ የማስረክብ
ከመሆኔም በላይ ለመውጣት ስፈልግ ለአንድ ወር ቅድሚያ ማስጠንቀቂያ የምሰጥ መሆኑን በፊርማዬ አረጋገጣለሁ፡፡
12. እኔም ውል ሰጪ/ አከራይ/ ቤቱን ለተለያዩ ጉዳዮች የምፈልግ ከሆነ በቅድሚያ ከ 30 ቀናት በፊት ለውል ተቀባይ
/ለተከራይ/ ቤቱን ለቀው እንዲወጡ ማስጠንቀቂያ የምሰጥ መሆኔን በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡
13. ውል ተቀባይ /ተከራይ/ የተከራየሁትን ቤት ለሌላ ተግባር መጠቀም ወይም ለሶስተኛ ወገን ማከራየትም ሆነ በሌላ
መልኩ አሳልፌ ላለመስጠት የውል ግዴታ ገብቻለሁ፡፡
14. ውል ተቀባይ /ተከራይ/ በቤቱ ላይ ወይም በውስጡ የተገጠሙትን ማንኛውንም የሕንፃ አካል የሆኑ ነገሮች የተሟሉ
መሆናቸውን እና እንዲሁም የግድግዳ ቀለም በአዲስ መልክ የተቀባ በመሆኑ ቤቱን ለውል ሰጪ /ለአከራይ/
በማስረክብበት ጊዜ ቀደም ሲል በተረከብኩበት መልክ ላስረክብ በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡
15. ይህ ውል በፍ/ብ/ሕ/ቁጥር 1731፣2 ዐዐ 5፣2266 መሠረት በሕግ ፊት በሕግ ፊት የፀና ነው፡፡
16. እኛም ስማችን ከዚህ በታች የተገለፅነው ምስክሮች ከዚህ በላይ በተገለፀው መሠረት ውል ሰጭና ውል ተቀባይ በሃሳብ
ተስማምተው የውል ሰጪ የቤታቸውን አካል የሆነውን ሰርቪስ ቤት ለመኖሪያ ቤት አገልግሎት ብቻ የተከራየዩ
መሆናቸውን አይተናል ሰምተናል ስንል በየፊርማችን እናረጋግጣለሁ፡፡
የውል ሰጭ /የአከራይ/ ስም የውል ተቀባይ/የተከራይ/ ስም

ፊርማ ፊርማ

የምስክሮች ስምና ፊርማ


1 2 3

ፊርማ ፊርማ ፊርማ

ሰኔ 30 ቀን 2009 ዓ.ም
የንግድ ቤት ኪራይ ውል ስምምነት

አከራዬች አቶ አክሎም ረዳ ሐጐስ እና ወ/ሮ አበበች በሊና ዜግነት /ኢትዮጵያዊ/

አድራሻ አ.አ የካ ክ/ከተማ ወረዳ 12 የቤት ቁጥር አዲስ

ተከራይ አቶ ናትናኤል አዲስ ዘላለም /ዜግነት ኢትዮጵያዊ/

አድራሻ አ.አ የካ ክ/ከተማ ወረዳ 1 ዐ የቤት ቁጥር አዲስ


ሆነን ከዚህ የሚከተለውን ሕጋዋ የንግድ ቤት ኪራይ ውል ስምምነት ፈፅመናል፡፡

እኛ አከራዬች በአዲስ አበባ ከተማ ልዩ ስሙ መሳለሚያ ገብርኤል ቤተክርስቲያን የሚገኘውንና 5


ክፍል ቤት ለት/ቤት አገልግሎት የሚውል ከነሐሴ 1 ቀን 2009 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ነሐሴ 1 ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ
ለ 5 አመት አከራይተናል፡፡ የኪራዩን ገንዘብ ለሁለት አመት በወር ብር 19,000/ አስራ ዘጠኝ ሺ ብር/
እንዲከፍሉኝ ተስማምተናል፡፡ የኪራዩን ገንዘብ ቅድሚያ የ 9 ወር ብር 171,000/አንድ መቶ ሰባ አንድ ሺ ብር/
ተቀብለናል፡፡ ይህ የክፍያ ጊዜ እንዳለ በየወሩ ቅድሚያ የየወሩን ሊከፍሉን ተስማምተናል፡፡ ይህ የኪራይ ውል
እንዳለ ሆኖ ክፍያውን ግን ከሁለት አመት በኋላ እንደ ሁኔታ ለመጨመር ተስማምተን አከራይተናቸዋል፡፡
በተጨማሪም አራት በአራት የሆነ 4 ክፍል ቤት፣ እና የዋና ግቢ ብረት በር እስከ ሐምሌ 25 ቀን 2009 ዓ.ም
ድረስ ሰርተው ልናስረክባቸው ሲሆን ቤቱን ለማስለቀቅ ብንፈልግ ከአንድ ወር በፊት ቅድሚያ
የምናሳውቃቸው መሆኑን አውቀን ማከራየታችንን በተለመደው ፊርማችን እናረጋግጣለን፡፡

እኔም ውል ተቀባይ ከላይ በአከራዬች ስም ተመዝግቦ የሚገኘውን በአዲስ አበባ ከተማ ልዩ ስሙ


መሳለሚያ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን የሚገኘውንና 5 ክፍል ቤት ለት/ቤት አገልግሎት የሚውል ከነሐሴ 1 ቀን
2009 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ነሐሴ 1 ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ ለ 5 አመት ተከራይቻለሁ፡፡ የኪራዬን ገንዘብ ለሁለት
አመት በወር ብር 19,000/ አስራ ዘጠኝ ሺ ብር/ ለመክፈል ተስማምቻለሁ፡፡ ከዚህም የኪራይ ገንዘብ ውስጥ
ቅድሚያ የ 9 ወር ብር 171,000/አንድ መቶ ሰባ አንድ ሺ ብር/ ከፍያለሁ፡፡ ይህ የክፍያ ጊዜ እንዳለ በየወሩ
ቅድሚያ ልከፍል ተስማምቼአለሁ፡፡ ይህ የኪራይ ውል እንዳለ ሆኖ ክፍያውን ግን ከሁለት አመት በኋላ እንደ
ሁኔታ ለመጨመር ተስማምቼ የተከራየሁ ሲሆን ቤቱን ለመልቀቅ ብንፈልግ ከአንድ ወር በፊት ቅድሚያ
የማሳውቃቸው መሆኑን አውቄ መከራየቴን በተለመደው ፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡
ይህ የንግድ ቤት ኪራይ ውል ስምምነት በፍ/ብ/ሕ/ቁጥር 1731/2005/2266 መሠረት የፈፀምን ሲሆን
ነገር ግን ውሉን ለማፍረስ የሞከረ ወገን ቢኖር ውል ላከበረ ወገን ብር 50000/ሃምሳ ሺ ብር/ ለመንግስት ብር
10000/ አስር ሺ ብር/ ከፍሎ ውሉ በሕግ ፊት የፀና ነው፡፡
ይህንን የንግድ ቤት ኪራይ ውል ስምምነት ስንፈፅም የነበር ምስክሮች
1. አቶ መረሳ ለማ 2. አቶ በላይ አክሎም 3. አቶ ጥበበ ሲራክ 4. አቶ አለማየሁ
ጌታቸው
እኛም ምስክሮች ሁለቱ ተዋዋይ ወገኖች ወደውና ፈቅደው ይህንን የንግድ ቤት ኪራይ ውል ስምምነት
ሲፈፅሙ ማየታችንን በፊርማችን እናረጋግጣለን፡፡

የአከራዬች ስምና ፊርማ የተከራይ ስምና ፊርማ የምስክሮች ስምና


ፊርማ
1 1

2 2

You might also like