Professional Documents
Culture Documents
እና
መካከል
አዲስ አበባ
1
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት
Vision
To Become the utility that Fully Energizing the Ethiopian Economy and People in 2030.
MISSION
To become the utility that under spins the economy and social transformation through delivery of cost
effective, safe,reliable and high-quality power. Bulk Power purchase and sale, construct & and operate
off grid Generation, sub-transmission and distribution Networks. EEU shall strive towards achieving
international standards of customer care through sustained capacity building, operational and financial
excellence, state-of-the-art technologies while ensuring highest standards of corporate governance and
Ethics.
ማውጫ
1. መግቢያ
2. የህብረት ስምምነቱ ዓላማ
3. አንቀጽ አንድ ትርጓሜ
2
4. አንቀጽ ሁለት የደንቦችና የመመሪያዎች ተፈጻሚነት
5. አንቀጽ ሦስት ለድርጅቱ የተጠበቁ መብቶች
6. አንቀጽ አራት ለማህበሩና ለሠራተኛው የተጠበቁ መብቶች
ሀ. የማህበሩ ግዴታ
ለ. የሠራተኛው ግዴታ
ክፍል ሁለት
ክፍል ሦስት
የሕዝብ በዓላት
3
16. አንቀጽ አስራ አራት ፈቃድ
- የዓመት እረፍት ፍቃድ
- የሕመም ፍቃድ
- የወሊድ ፍቃድ
- የሐዘን ፍቃድ
- የትምህርት ፍቃድ
- ልዩ ልዩ ፍቃዶች
17. አንቀጽ አስራ አምስት የእረፍትና የሕዝብ በዓላት ቀን
ክፍል አራት
ክፍል አምስት
አንቀጽ ሃያ አንድ
4
21.1 የድርጅቱ ግዴታ
ክፍል ስድስት
5
30. አንቀጽ ሃያ ስምንት ማሻሻያ
34. የበረሃማና አስቸጋሪ ቦታዎች አበል የሚከፈልባቸው ቦታዎችና የአከፋፈል መጠን ፐርሰንት አባሪ ቁጥር 4
መግቢያ
ድርጅቱ ብቃት ያለው አምራች የሰው ኃይል በመፍጠር ሂደት ውስጥ ሁሉን አቀፍ እና ግልፅ አሠራርን
የሚያመለክት የሠራተኞች ምደባ ፖሊሲና መመሪያ፣ የሥራ ባህሪና ሥነ-ምግባር ፖሊሲና መመሪያ፣
የጥቅማጥቅሞች፣የሥራ ሁኔታን፣ የሙያ ደህንነት፣ የጤናና የሥራ አካባቢ ደህንነት ፖሊሲና መመሪያ በማውጣት
6
በድርጅቱና በሠራተኞች መካከል የሚኖረውን ግንኙነት /መስተጋብር የሰመረ ከማድረጉም በላይ ድርጅቱ
የተቋቋመበትን ዓላማና ግቦችን ለማሳካት ሲያስችለው ሠራተኛውን ደግሞ ሙያውን በማበልጸግ ፍሬያማና
የጉልበቱና የዕውቀቱ ፍሬ ተጠቃሚ በማድረግ የሥራ ዋስትናውን ለማረጋገጥ የሚያስችል የፖሊሲ አቅጣጫ
ያስቀመጠ ሲሆን እነዚህም የፖሊሲ አቅጣጫዎችና መመሪያዎች የመሰረታዊ የሥራ ሂደት መርሆዎችን፣ የዓለም
አቀፍ የሠራተኞችና የጾታ ድንጋጌዎችንና የሃገሪቱን ሌሎች ሕጎች ባገናዘበ መልኩ ተቃኝተው እንዲወጡ በማድረግ
ከድርጅቱ የመሠረታዊ ሠራተኛ ማኀበር ጋር ድርድር በማከናወን ስምምነት ላይ ተደርሶ ይህ ህብረት ስምምነት
እንዲወጣ ተደርጓል፡፡
የዚህ ህብረት ስምምነት ዋና ዓላማ በኢትዮጰያ ኤሌክትሪክ አገልገሎት እና በኢትዮጵያ ኤሌከትሪክ አገልግሎት
መሠረታዊ ሠራተኛ ማህበር መካከል በማናቸውም የሥራ ግንኙነቶችና የሥራ ሁኔታዎችን በሚመለከቱ ጉዳዮች፣
እንዲሁም በአሠሪው በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎትና የድርጅቱ ሠራተኞች ተወካይ በሆነው የኢትዮጵያ
ኤሌክትሪክ አገልግሎት መሠረታዊ የሠራተኛ ማህበር መካከል ሰላማዊ ግንኙነትን ፈጥሮ የኢንዱስትሪ ሰላምን
ማስጠበቅ ሲሆን የሚከተሉት ዝርዝር የኅብረት ስምምነት ዓላማዎች ናቸው፡፡
1. በአሠሪና ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር 1156/11 በሌሎች ሕጎች ለኀብረት ስምምነት በተተው ጉዳዮች ላይ
የጋራ ስምምነት እንዲኖር ለማድረግ፣
2. የሠራተኛው የሙያ ደህንነትና ጤንነት ስለሚጠበቅባቸው ሁኔታዎች እና ማኀበራዊ ነክ አገልግሎቶች ላይ
የጋራ ስምምነት እንዲኖር ለማድረግ፣
3. ማህበሩ ተሳትፎ የሚያደርግባቸው በዕድገት፣በዝውውር፣በደመወዝ እና በዲሲኘሊን እርምጃ አፈጻጸም
እንዲሁም ሌሎች አግባብነት ባላቸው የሠራተኛ ጥቅሞችና መብቶች ጉዳዮች ላይ የጋራ ስምምነት
እንዲኖር ለማድረግ፣ተብሎ የተቀመጠው
4. ስለሥራ ሁኔታ፣ ስለሥራ ደንብና የሠራተኛ ቅሬታ አቀራረብ ሥነ ሥርዓት ላይ የጋራ ስምምነት እንዲኖር
ለማድረግ፣
5. ስለሥራ ሰዓት ድልደላና በሥራ መካከል ስለሚሰጥ ዕረፍት ላይ የጋራ ስምምነት እንዲኖር ለማድረግ፣
6. የኀብረት ስምምነት ስለሚሸፍናቸው ወገኖችና የኀብረት ስምምነቱ ጸንቶ ስለሚቆይበት ጊዜ የጋራ
ስምምነት እንዲኖር ለማድረግ፣
አንቀፅ 1
ትርጓሜ
7
በዚህ የኀብረት ስምምነት ውስጥ የተካተቱት ትርጓሜዎች በአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 1156/11 መሠረት
እንዲጣጣም ተደርጎ ከዚህ በታች እንደሚከተለው ሰፍሯል፡፡
1. {ድርጅት} ማለት በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 303/2006 በወጣው ደንብ መሠረት የተቋቋመው
"የኢትዮጰያ አሌክትሪክ አገልግሎት" ነው፡፡
2. “የሥራ መሪ” ማለት በተሻሻለው የአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ ቁጥር 494/98 ተ.ቁ 2.1.ሐ እንደተገለጸው በሕግ ወይም
እንደድርጅቱ የሥራ ጸባይ በአሠሪው በተሰጠ የውክልና ሥልጣን መሰረት የሥራ አመራር ፖሊሲዎችን
የማውጣትና የማስፈጸም ከነዚሁ በተጨማሪ ወይም እነዚህኑ ሳይጨምር ሠራተኛን የመቅጠር፣ የማዛወር
፣የማገድ ፣የማሰናበት ፣የመመደብ ወይም የሥነ ሥርዓት እርምጃ የመውሰድ ተግባሮችን የሚያከናውንና
የሚወስን ግለሰብን የሚመለከት ሲሆን እንዲሁም እነዚህን የሥራ አመራር ጉዳዮች አስመልክቶ
የአሠሪውን ጥቅም ለመጠበቅ አሠሪው ሊወስድ ስለሚገባው እርምጃ በራሱ የውሳኔ ሀሳብ የሚያቀርብ
የሕግ አገልግሎት ኃላፊውንም ይጨምራል ። ተብሎ የተቀመጠው
“የሥራ መሪ” ማለት የድርጅቱ ዋና ስራ አስፈፃሚ፡ የዋና ስራ አስፈፃሚ አማካሪ፡ ምክትል ሥራ አስፈጻሚ ወይም
የክልል/ከተማ ሥራ አስፈጻሚ ፤ዳይሬክተር፤ኃላፊ፤ሥራ አስኪያጅ ወይም ቡድን መሪ ወይም ሌሎች በአዋጅ ቁጥር
1156/2011 አንቀጽ 2(10) መሠረት የተመለከቱ የስራ መሪ ተግባራት የሚያከናውን ማለት ሲሆን፤የሥራ መሪን
በመወከል፤በተጠባባቂነት ወይም በጊዜያዊነት የሚሠራ የስራ መሪን ወይም ሠራተኛን ይጨምራል ፡፡ ተብሎ ተስተካክሏል
3. "ሠራተኛ" ማለት ማንኛውም ሰው ደመወዝ እየተከፈለው በድርጅቱ መሪነት ላልተወሰነ ጊዜ ለመሥራት በቅጥር ላይ
የተመሠረተ የሥራ ውል ያለው ግለሰብ ነው፡፡ በአዋጅ ቁጥር 1156/11 አንቀፅ 2 ተራ ቁጥር 3 በተመለከተው መሠረት
ከድርጅቱ ጋር በቅጥር ላይ የተመሠረተ የሥራ ግንኙነት ያለው ግለሰብ ሲሆን ለዚህ ኀብረት ስምምነት ዓላማ ድርጅቱ
የኀብረት ስምምነት ተፈጻሚነት የማይኖርባቸው ብሎ ከዘረዘራቸው ወገኖች ውጪ ያሉትን ላልተወሰነ ጊዜ የተቀጠሩትን
የድርጅቱን አባላት ያጠቃልላል፡፡
4. "ሠራተኛ ማህበር" ማለት በአዋጅ ቁጥር 1156/11 አንቀፅ 113 ተ.ቁ 2.ሀ መሠረት የድርጅቱ ሠራተኞች የሚያቋቁሙት
መሠረታዊ የሠራተኛ ማኀበር ነው፡፡
5. "ቤተሰብ" ማለት የድርጅቱ ሠራተኛ ህጋዊ ሚስት ወይም ባል እንዲሁም ዕድሜያቸው ከ 18 ዓመት በታች የሆኑ በራሳቸው
የማይተዳደሩ የሠራተኛው ልጆች ማለት ነው፡፡
6. በዚህ የኀብረት ስምምነት ውስጥ በተባእታይ ጾታ የተመለከተው ሁሉ እንደቃሉ አገባብ አንስታይ ጾታዎችንም
እንደሚያመላክት ሆኖ ይወሰዳል፡፡
7. { ደመወዝ } ማለት በአዋጅ ቁጥር 1156/11 አንቀፅ 53 ንዑስ ቁጥር 1 እንደተገለጸው አንድ ሠራተኛ በሥራ ውሉ መሠረት
ለሚያከናውነው ሥራ የሚከፈለው መደበኛ ክፍያ ሲሆን፣ ድርጅቱ ለሠራተኛው የሚሰጠውን ማናቸውንም ሌሎች ክፍያዎች
እና ጥቅማጥቅሞችን አይጨምርም፡፡
8. {የሥራ ውል} ማለት ላልተወሰነ ጊዜ በድርጅቱ እና በሠራተኛው መካከል ደመወዝ እየተከፈለው ለመሥራት የሚያስችል
መብትና ግዴታውን በማያጠራጥር አኳኋን በተዋዋዮች በግልጽ በጽሁፍ የተቀመጠና በዚህ ኀብረት ስምምነት የተጠቀሱትን
መብት፣ ጥቅማጥቅሞቹንና ግዴታዎችን የሚያካትት ነው፡፡
8
9. {የሥራ ሁኔታ} ማለት በአዋጅ ቁጥር 1156/11 አንቀፅ 2 ተራ ቁጥር 7 መሠረት በድርጅቱና በሠራተኞች መካከል ያለ
ጠቅላላ ግንኙነት ሲሆን፣ ይህም የሥራ ሰዓትን፣ ደመወዝን፣ ፈቃዶችን፣ ሠራተኞች ከሥራ በሚሰናበቱበት ጊዜ የሚገባቸውን
ህጋዊ ክፍያዎች፣ የሥራ ላይ ጤንነትንና ደህንነትን፣ የሥራ ጉዳት ካሣ ክፍያን፣ ሠራተኞች ከሥራ የሚቀነሱበትን ሁኔታ፣
የቅሬታ አቀራረብ ሥነ-ሥርዓትንና የመሳሰሉትን ያጠቃለለ ነው፡፡
10. {አስቸጋሪ የሥራ ቦታ} ማለት ከሥራ አካባቢው ፀባይ የተነሳ በዚህ ኀብረት ስምምነት የተለዩ መብቶች የሚጠበቁበት
የድርጅቱ መ/ቤቶች የሚገኙበት መልከዓ- ምድራዊ ክልል ነው፡፡ ይኸውም በአካባቢው የመሠረተ ልማት ተቋሞች
ባለመሟላት፣ የአየር ንብረቱ ለኑሮ አስቸጋሪ መሆን ፣የኑሮ ውድነትና የመሳሰሉትን ሁኔታዎች የሚያካትት ነው፡፡
11. {ማሳወቅ} ማለት የድርጅቱን ደንቦችና መመሪያዎች ለመሠረታዊ የሠራተኞች ማኀበር በኦፊሴል መላክ ማለት ነው፡፡
12. {የማኀበር መሪ} ማለት በማዕከልም ይሁን በዘርፍ የተመረጡ የማኀበር አመራር አባላትን ማለት ነው ፡፡
13. {ቅሬታ } ማለት በኀብረት ስምምነት እና በአዋጁ የተመለከቱት የሥራ ሁኔታዎችና ከሥራ ውል የሚመነጩ መብትና
ግዴታዎችን በመመርኮዝ በሚወሰዱ የአፈጻጸም እርምጃዎች ምክንያት በሠራተኛውና በድርጅቱ ወይም በድርጅቱና በሠራተኛ
ማኀበሩ መካከል የሚፈጠር አለመግባባት ነው ፡፡
14. {ዝውውር} ማለት ሠራተኛን ከአንድ የሥራ መደብ ወደ ሌላ ተመሳሳይ የሥራ መደብ ወይም ከአንድ የሥራ ቦታ ወደ ሌላ
የሥራ ቦታ ወይም ከአንድ የሥራ መደብ እና ቦታ ወደ ሌላ
ተመሳሳይ የሥራ መደብ እና ቦታ ማዛወር ማለት ነው፡፡
15. {ዕድገት} ማለት አንድን ሠራተኛ ከዝቅተኛ የሥራ መደብና የደመወዝ ደረጃ ወደ ከፍተኛ የሥራ መደብና የደመወዝ ደረጃ
ቦታው ከሚያስገኘው ሙሉ ኃላፊነትና ጥቅም ጋር መመደብ ማለት ነው፡፡
16. . {ቅጥር} ማለት በአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ ቁጥር 1156/11 እና በዚህ የህብረት ስምምነት መሰረት በድርጅቱ ውስጥ
የተፈጠረን ክፍት የሥራ መደብ በዝውውር ወይም በዕድገት መሙላት ሳይቻል ቀርቶ ባለሙያን ከውጭ በመመልመል የሥራ
ውል መፈጸም ነው ።
አንቀፅ 2
የደንቦችና የመመሪያዎች ተፈጻሚነት
ድርጅቱ በተለያየ ጊዜ አዲስ ወይም ማሻሻያ አድርጎ የሚያወጣቸው ደንቦችና መመሪያዎች፣ የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ
ቁጥር 1156/11 እና የተሻሻለው አዋጅ ቁጥር 494/2006 የሥራ ውልን እና ይህን የኅብረት ስምምነት እስካልተቃረኑ ድረስ
ሥራ ላይ ይውላሉ፣ ሠራተኛ ማኀበሩም እንዲያውቀው ይደረጋል፡፡
አንቀጽ 3
ለድርጅቱ የተጠበቁ መብቶች
ድርጅቱ የአሠሪና ሠራተኛ አዋጅን፣ የኀብረት ስምምነትን እና የሠራተኛ ቅጥር ውሎችን እስካልተቃረኑ ድረስ በተቋቋመበት
አዋጅ መሠረት፣
3.1 የሚያስፈልጉትን የሥራ መመሪያዎች እና ደንቦች የማውጣት፣ የማሻሻል እና በሥራ ላይ የማዋል እንዲሁም
የመሰረዝ መብት አለው፡፡
9
3.2 በኀብረት ስምምነቱ መሠረት ሠራተኛ የመቅጠር፣ የሠራተኛን የሥራ እንቅስቃሴ የመቆጣጠር፣ ዕድገት
የመስጠት፣ የማዘዋወር፣ የዲሲኘሊን እርምጃዎችን የመውሰድ፣ በሥራ ውሉና በአዋጁ መሠረት ሠራተኛን
የማሰናበትና የመቀነስ መብት አለው፡፡
3.3 ተራ ቁጥር 3.3 በማንኛውም ገንዘብና ንብረት ነክ ሥራዎች ላይ አዲስ ሠራተኛ ሲቀጥር ፣ ነባር ሠራተኛ በዕድገት
ሲመድብ ወይም ሲቀጠሩ በገንዘብና ንብረት ነክ የሥራ መደብ ላይ ተቀጥረው በሥራ ላይ ያሉ ነባር ሠራተኞችን
እንደአስፈላጊነቱ ዋስ የማስጠራት መብት አለው። ተብሎ የተቀመጠው
በማንኛውም ገንዘብና ንብረት ነክ ሥራዎች ላይ አዲስ ሠራተኛ ሲቀጥር ፣ ነባር ሠራተኛ በዕድገት ወይም
በዝውውር ወይም ሲመደብ ወይም በገንዘብና ንብረት ነክ የሥራ መደብ ላይ ተቀጥረው በሥራ ላይ ያሉ ነባር
3.4. ለከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና ወጪ አውጥቶባቸው ወደ ውጭ አገር ሲልክም ሆነ በአገር ውስጥ ሲያሰለጥን
እንደአስፈላጊነቱ ዋስ የማስጠራት መብት አለው፡፡ ተብሎ የተቀመጠው
ለከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና ወጪ አውጥቶባቸው ወደ ውጭ አገር ሲልክም ሆነ በአገር ውስጥ ሲያሰለጥን የተማሩበትን
የትምህርት ማስረጃ ወይም የሰለጠኑበትን የስልጠና ሰነድ እንዲያቀርቡ የማድረግ እና በቂ/ተመጣጣኝ/ ዋስ የማስጠራት
መብት አለው፡፡ ተብሎ ተስተካክሏል
3.5 ሥራ በዘመናዊ ዘዴ ሲደራጅ ወይም ሲለወጥ የሠራተኛ ቅነሳን የሚያስከትል ከሆነ ቅነሳ ከመደረጉ በፊት
ድርጅቱ ሠራተኛውን ባሉት ክፍት ቦታዎች ደመወዙን ሳይቀንስ ሥራውን የማይጎዳ መሆኑ እስከታመነበት ጊዜ
ድረስ ሙያውን ፣የሥራ ደረጃውን እና የሥራ ማዕረጉን ለውጦ አዛውሮ ሊያሰራው ይችላል፡፡
3.6 የድርጅቱ ሰራተኛ በተለያየ ምክንያንት ያላአግባብ የተከፈለው ክፍያ ኖሮ በኦዲት ግኝት ሲረጋገጥና ሠራተኛው አምኖ
መተማመኛ ከፈረመ ተቋሙ በህጉ መሰረት ከደመወዛቸው ተቆርጦ ለተቋሙ ገቢ ይደረጋል፡፡ አዲስ የገባ
3.7 የድርጅቱ ሰራተኛ ላይ በተለያየ ምክንያት ፆታዊ ትንኮሳ ያደረገ ከቃል ማስጠንቀቂያ እስከ ስራ ማሰናበት
የሚደርስ ቅጣት ይደረግበታል፡፡
አንቀጽ 4
ለማኀበሩና ለሠራተኛው የተጠበቁ መብቶች
ሀ/ ለማኀበሩ የተጠበቁ መብቶች
4.1 በዚህ የኀብረት ስምምነት ውስጥ ስለተመለከቱት ማናቸውም የሥራ ሁኔታዎች ሠራተኞችን የሚወክልና
ስምምነት የሚያደርግ ማኀበሩ ብቻ ነው፡፡
10
4.2 ድርጅቱ ውስጥ የሠራተኛ ጉዳይን በተመለከተ እንደአስፈላጊነቱ በሚቋቋሙት ኮሚቴዎች ውስጥ ተጠሪነታቸው
ለማኀበሩ የሆኑ አባላትን ይወክላል፡፡ ተብሎ የተቀመጠው
በድርጅቱ ውስጥ የሠራተኛ ጉዳይን በተመለከተ በሚቋቋሙት ልዩ ልዩ ኮሚቴዎች ውስጥ ተጠሪነታቸው ለማኀበሩ የሆኑ
አባላትን ይወክላል፤ እንዲሁም የሰራተኛ ጉዳይን በተመለከተ በቋሚነትም ሆነ በጊዜያዊነት በሚቋቋም ኮሚቴ ውስጥ
ተሳታፊ ይሆናሉ፡፡ በሚል ተስተካክሏል
4.3 በስብሰባዎች ወይም በሌሎች መድረኮች ላይ ከሚመለከታቸው የሥራ አካላት ጋር በመነጋገር ችግሮች
ስላሉባቸው የሥራ ሁኔታዎችና አፈጻጸሞች በማቅረብ እንዲስተካከሉ ያደርጋል፡፡
4.4 የሠራተኛ ማኀበሩ በአዋጅ ቁጥር 1156/2011 አንቀጽ 115 ንዑስ ቁጥር 3 መሠረት አሠሪና ሠራተኞችን
የሚመለከቱ ሕጎችና ደንቦች ሲመነጩ፣ ሲዘጋጁና ሲሻሻሉ ሃሣብ ያቀርባል፡፡
4.5 ማህበሩ ሠራተኛን የሚመለከት አጠቃላይ መረጃ እንዲሰጠው በጠየቀ ጊዜ ከድርጅቱ የማግኘት መብት አለው።
4.6 ማህበሩ የኤች.አይ.ቪ/ኤድስን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በሚደረግ ማንኛውም እንቅስቃሴ ላይ መሳተፍና
ከድርጅቱ ተገቢውን ድጋፍ ማግኘት ይችላል ። ተብሎ የተቀመጠው
ማህበሩ የኤች.አይ.ቪ/ኤድስን እና ሌሎች ተላላፊ በሽታዎችና አደጋዎች ለመከላከልና ለመቆጣጠር በሚደረግ ማንኛውም
እንቅስቃሴ ላይ በመሳተፍና ከድርጅቱ ተገቢውን ድጋፍ ማግኘት ይችላል። በሚል ተስተካክሏል
4.7 . ማንኛውም የማኀበሩ ሥራ አስፈጻሚና ኦዲት ኮሚቴ አባላት በተመራጭነት ላይ እያሉ ፈቃደኝነታቸውን
በጽሑፍ ካላሳወቁ በስተቀር ድርጅቱ ከነበሩበት የሥራ ቦታ ማዛወር ፣ የደረጃ ዕድገት መከልከልም ሆነ በሌላ
መንገድ ተጽዕኖ አያደርግባቸውም፡፡ ተብሎ የተቀመጠው
4.8. ሀ. ለማንኛውም የማኀበር ተመራጭ በድርጅቱ የሚሰጠው የሥራ ድርሻ ተመራጩ በማኀበሩ ሥራ ላይ
ለሚያውለው የሥራ ጊዜ ታሳቢ ተደርጎ የሥራ አፈጻጸም ውጤቱ 100% ቀይሮ እንዲቀመጥላቸው
ይደረጋል፡፡ ተብሎ የተቀመጠው
ለማንኛውም የማኀበር ተመራጭ በድርጅቱ የሚሰጠው የሥራ ድርሻ ተመራጩ በማኀበሩ ያሳለፈውን
የሥራ ጊዜ እንደሰራ ተቆጥሮ የስራ አፈፃፀም ውጤቱ ከ 100% ቀይሮ እንዲቀመጥላቸው ይደረጋል፡፡
በሚል ተስተካክሏል
11
ለ. ሙሉ ጊዜያቸውን በማህበሩ ሥራ ላይ የሚያሳልፉ የማህበሩ ሊቀመንበርና ጸሐፊ የሥራ አፈጻጸም
ምዘና ውጤት የሚሞላው በማህበሩ ሥ/አስፈጻሚ ሲሆን እጅግ በጣም ጥሩ ውጤት የሚሰጣቸው
ከተጣለባቸው ኃላፊነትና እቅድ በላይ በማህበሩ እንቅስቃሴ ላይ ትርጉም ያለው ለውጥ
ማምጣታቸው በማስረጃ ሲቀርብ ብቻ ነው።
4.9 የማህበሩ አመራር አባል በማህበሩ ሥራ ላይ ለሚያውለው የሥራ ጊዜ በማህበሩ በኩል ድርጅቱ
እንዲያውቀው ተደርጎ የሚፈቀድ ይሆናል ፡፡
1. ማንኛውም ሠራተኛ በግሉ ወይም በማኀበሩ አማካይነት በሕጎች፣ በአዋጆችና በዚህ የኀብረት ስምምነት
በተመለከቱት ህጋዊ መብቶች ተጠቃሚ ነው፡፡
2. ማንኛውም ሠራተኛ የሠራተኛ ማኀበር አባል የመሆን፣ በማኀበሩ የመወከልና በማኀበሩ ሥራዎች
የመሳተፍ መብት አለው፡፡
3. ማንኛውም ሠራተኛ በዚህ ኀብረት ስምምነት የዲሲኘሊን ደንብ ወይም እንደአግባብነቱ በአዋጁ መሠረት
የፈጸመው ጥፋት ሳይረጋገጥ አይቀጣም፡፡
4. የሠራተኛ መብትና ጥቅሞች በአዋጁ ከተመለከተው የሠራተኛ መብትና ጥቅም ያነሰ ሆኖ ሲገኝ በአዋጁ
የተመለከተው ተፈጻሚ ይሆናል፤ ሌሎች በአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ በአዋጁ ላይ የተገለጹት የሠራተኛ
ጥቅሞችና መብቶች በሙሉ በዚህ ኀብረት ስምምነት እንደአግባብነታቸው የተጠበቁ ናቸው፡፡
5. በሕግ ወይም በህብረት ስምምነት ከተመለከተው ውጪ ወይም ሰራተኛው ሳይፈቅድ ወይም ፍ/ቤት ካላዘዘ
በቀር ድርጅቱ የሰራተኛውን ደመወዝ አይቆርጥበትም፡፡
6. በስራ መደቡ መሰረት ከሚሰጠው የሥራ መዘርዘር ውጪ እንዲሰራ አይገደድም። ሆኖም አደጋና ችግር
የሚያደርስ ከሆነ ሰራተኛው አደጋውን ለመከላከል ከስራ መዘርዝሩ ውጭም ቢሆን ለመስራት ይተባበራል፡፡
ሲታዘዝም ይሰራል፡፡ ተብሎ የተቀመጠው
በስራ መደቡ መሰረት የስራ መዘርዝር ይሰጠዋል፤ የስራ እቅድ እንዲፈርም ይደረጋል፤ ከሚሰጠው የሥራ መዘርዘር
እና የስራ እቅድ ውጪ እንዲሰራ አይገደድም፤ ሆኖም አደጋና ችግር የሚያደርስ ከሆነ ሰራተኛው አደጋውን እና
ችግሩን ለመከላከል ከስራ መዘርዝሩ ውጭም ቢሆን ለመስራት ይተባበራል፤ ሲታዘዝም ይሰራል፡፡ ተብሎ
ተስተካክሏል
7. በወልም ሆነ በግል አቤቱታ (ቅሬታ) ማቅረብና ለጥያቄውም በቃል ወይም በጽሁፍ መልስ የማግኘት
መብት አለው፡፡
አንቀጽ 5
12
የድርጅቱ ግዴታ
5.1 ድርጅቱ በድርጅቱ ውስጥ አስተዳደር እንዳይዛባና የምርትና የአገልግሎት ጊዜ በክርክር እንዳይባክን፣
ሠራተኛው በፍጹም መግባባት መላ ኃይሉን ችሎታውንና ሙያውን በሥራ ላይ እንዲያውል ተገቢውን
ጥረት ያደርጋል፡፡ ተብሎ የተቀመጠው
በድርጅቱ ውስጥ አስተዳደር እንዳይዛባና የምርትና የአገልግሎት ጊዜ በክርክር እንዳይባክን፣ ሠራተኛው በፍጹም
መግባባት አቅሙን፣ችሎታውንና ሙያውን በሥራ ላይ እንዲያውል ተገቢውን ጥረት ያደርጋል፡፡ በማለት
ተስተካክሏል
5.2 አዳዲስ የሥራ ቦታዎች ሲከፈቱ እንዲሁም በነባር የሥራ ቦታዎች የአየር ፀባይ ወይም ሌላ ተፈጥሮ
የሚያስከትለው አስቸጋሪ ሁኔታዎች ሲያጋጥሙ ከማኀበሩ ጋር በጋራ እየተጠና ተገቢውን የበረሃማና
የአስቸጋሪ ሁኔታዎች አበል (HARDSHIP ALLOWANCE) የማሻሻል እርምጃ ይወስዳል፡፡ ተጠንቶ
እስኪወሰን በአቅራቢያ ከተሞች ያለውን የአስቸጋሪ ቦታዎች አበል ተግባራዊ ያደርጋል፡፡ ለጥናቱም
የሚሰጠው ጊዜ ከአንድ ዓመት መብለጥ የለበትም፡፡
5.3 ድርጅቱ አሠሪና ሠራተኞችን በሚመለከቱ ጉዳዮች ላይ ማኀበሩ እንዲሳተፍ ያደርጋል፡፡
5.4 በየዓመቱ የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት እና የሂሳብ መግለጫዎች ለማኀበሩ እንዲደርሰው ያደርጋል፡፡
5.5 ለጤና ጠንቅ የሚሆን በሽታ የሚያመጣና አደጋ ሊያስከትል የሚችል የሥራ አካባቢ ሲያጋጥም ድርጅቱ የበሽታ
መከላከያ መድሐኒቶችን እየሰጠ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር ንጽሕና የሚጠበቅበት መንገድ
እና የመከላከል ስራ እንዲመቻች (እንዲገኝ) ያደርጋል ።ተብሎ የተቀመጠው
ለጤና ጠንቅ የሚሆን በሽታ የሚያመጣና አደጋ ሊያስከትል የሚችል የሥራ አካባቢ ሲያጋጥም ድርጅቱ
የበሽታ መከላከያ መድሐኒቶችን እየሰጠ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር ንጽሕና የሚጠበቅበት
መንገድ እና የመከላከል ስራ እንዲመቻች (እንዲገኝ) ያደርጋል ። በማለት ተስተካክሏል
5.6 ድርጅቱ በሁሉም ደረጃ በኃላፊነት የተመደቡ የድርጅቱ ተጠሪዎች የስልጣን ውክልናቸው በሚፈቅደው
መሠረት የተቀመጡ ሕጎችን፣ ስለ አሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ የወጡትንና የሚወጡትን ሕጎች፣ ደንቦችና ይህን
የሕብረት ስምምነት እንዲሁም ወደፊት የሚወጡትን መመሪያዎችን ተግባራዊ እንዲያደርጉ ያደርጋል፡፡
5.7 በዚህ ኀብረት ስምምነት ውስጥ በተገለጸው መሠረት የሠራተኛውን ጤና ለመጠበቅ፣ መሠረታዊ የኑሮ
ሁኔታዎችን ለማሟላት እና ከአደጋ ለመከላከል እንደየሥራ ፀባዩ አግባብነት ያላቸውን ቁሳቁስና
አገልግሎቶች ለሠራተኛው ያቀርባል፡፡ ይኸውም ንፁህ የመጠጥ ውሃ፣ የዝናብ መጠለያዎችን እና የልብስ
ማስቀመጫ ሳጥኖችን ማቅረብን ያካትታል፡፡
13
5.8 እንደድርጅቱ አቅምና እንደ አገሪቱ ተጨባጭ ሁኔታ በሥራ ውሉ መሠረት ለሥራ አስፈላጊ የሆኑ
ተሽከርካሪዎችን፣ መሣሪያዎችንና ዕቃዎችን ያቀርባል፡፡
5.9 ማንኛውም ሠራተኛ ወይም ለማጅ ሠራተኛ በሥራው ላይ በደረሰበት አደጋ ሕይወቱ ያለፈ እንደሆነ
ድርጅቱ ከመድን ድርጅት ጋር ባለው ውል መሠረት አስፈላጊውን ክፍያ ያስፈጽማል፡፡ አስከሬኑን በሀገር ውስጥ
የሟች ቤተሰቦች በሚመርጡት የቀብር ቦታ ድረስ በድርጅቱ መኪና ያጓጉዛል፡፡ ሆኖም በጊዜው ከአቅም በላይ
በሆነ ምክንያት ተሽከርካሪ ማቅረብ ባይችል ለመኪና ኪራይ በአባሪ ቁጥር 10 መሰረት የሚፈጸም ሆኖ ክፍያው
ተፈጻሚ የሚሆነው ሕጋዊ ደረሰኝ ሲቀርብ ብቻ ነው፡፡ በተጨማሪም በአዋጁ አንቀጽ 110 ንዑስ አንቀጽ 1/ለ
በተጠቀሰው መሰረት ለሟች ጥገኞች የቀብር ስነ ስርዓት ማስፈጸሚያ የሠራተኛውን የ 3(ሶስት)ወር ደመወዝ
ይከፍላል፡፡ሆኖም የገንዘቡ መጠን ከብር 7,000.00(ሰባት ሺህ ብር) ማነስ የለበትም፤ የ 3 /ሶስት/ ወር ደመወዝ
ድምር ከብር 7,000.00 (ሰባት ሺህ ብር) የሚያንስ ከሆነ ብር 7,000.00 (ሰባት ሺህ ብር) ይከፍላል ተብሎ
የተቀመጠው
ማንኛውም ሠራተኛ ወይም ለማጅ ሠራተኛ በሥራው ላይ በደረሰበት አደጋ ሕይወቱ ያለፈ እንደሆነ ድርጅቱ
ከመድን ድርጅት ጋር ባለው ውል መሠረት አስፈላጊውን ክፍያ ያስፈጽማል፤ አስከሬኑን በሀገር ውስጥ የሟች
ቤተሰቦች በሚመርጡት የቀብር ቦታ ድረስ በድርጅቱ መኪና ያጓጉዛል፤ ሆኖም በጊዜው ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት
ተሽከርካሪ ማቅረብ ባይችል ለመኪና ኪራይ ከዚህ በታች ባለው ሰንጠረዥ መሰረት የሚፈጸም ሆኖ ክፍያው
ተፈጻሚ የሚሆነው ሕጋዊ ደረሰኝ ሲቀርብ ብቻ ነው፡፡ በተጨማሪም በአዋጁ አንቀጽ 110 ንዑስ አንቀጽ 1/ለ
በተጠቀሰው መሰረት ለሟች ጥገኞች የቀብር ስነ ስርዓት ማስፈጸሚያ የሠራተኛውን የ 3 (ሶስት) ወር ደመወዝ
ይከፍላል፡፡ ሆኖም የገንዘቡ መጠን ከብር 10,000.00 (አስር ሺህ ብር) ማነስ የለበትም፤ የ 3 /ሶስት/ ወር ደመወዝ
ድምር ከብር 10,000.00 (አስር ሺህ ብር) የሚያንስ ከሆነ ብር 10,000.00 (አስር ሺህ ብር) ይከፍላል፡፡ ተብሎ
ተስተካክሏል
14
5.10 ለሠራተኛው አካላዊና አዕምሮአዊ መዝናኛ የሚሆኑ የስፖርት ሜዳዎችን፣ የዕረፍት ጊዜ ማሳለፊያ
ክበቦችንና የስፖርት ትጥቆችን በማዘጋጀት ከማኀበሩ ጋር በመሆን እንደድርጅቱ እና እንደማኀበሩ አቅም
እንዲሁም እንደ አገሪቱ ተጨባጭ ሁኔታ ለማቋቋምና ለማስፋፋት ይጥራል፡፡ አፈጻጸሙንም በጋራ
ይከታተላል ፣ይቆጣጠራል ።
5.11 ድርጅቱ ለሥራው አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው ሠራተኞች በድርጅቱ የሙያ ማሻሻያ ማዕከል እንዲሁም
በሌሎችም የሀገር ውስጥ እና የውጭ ተቋማት በሙያቸውና በዕውቀታቸው እንዲሻሻሉ ስልጠና ይሰጣል፡፡
ተብሎ የተቀመጠው
ድርጅቱ ለሥራው አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው ሠራተኞች በድርጅቱ የማሰልጠኛ ማዕከል እንዲሁም በሌሎችም
የሀገር ውስጥ እና የውጭ ተቋማት በሙያቸውና በዕውቀታቸው እንዲሻሻሉ ስልጠና ይሰጣል፡፡ ተብሎ
ተስተካክሏል
5.12 ድርጅቱ ለመሠረታዊ ማኀበሩ ለጽ/ቤት የሚሆን ቢሮ ይሰጣል፡፡ ለዘርፍ ማኀበራትም ድርጅቱ የራሱ
ህንጻዎች ባሉበት ቦታዎች ሥራውን በማይበድል ሁኔታ ጽ/ቤት እንዲያገኙ ይተባበራል፡፡
5.13 የመሠረታዊ የሠራተኛ ማኀበሩ አባላት ተስማምተው ለማኀበሩ የሚከፍሉትን ወርሃዊ መዋጮና ልዩ ልዩ
ክፍያዎችን ድርጅቱ በየወሩ ከደመወዛቸው ላይ እየቆረጠ ለማኀበሩ ያስተላልፋል፡፡
5.14 ድርጅቱና እና ማህበሩ በቅድሚያ ከተስማሙበት በኋላ ማህበሩ የሰራተኞች የግል አገልግሎት የሚውል
ከልዩ ልዩ ድርጅቶች በዱቤ የሚያገኟቸውን እቃዎች ዋጋ ከሰራተኞች ደመወዝ እየተቀነሰ ለማህበሩ
እንዲከፈል ድርጅቱ ይተባበራል፡፡
5.15 ተገቢና ገንቢ ጽሁፎች ከማኀበሩና ከሠራተኛው ሲቀርቡ ይህም ሲታመንበት በድርጅቱ የውስጥ
ተገቢና ገንቢ ጽሁፎች ከማኀበሩና ከሠራተኛው ሲቀርቡ ይህም ሲታመንበት በድርጅቱ የውስጥ
ጋዜጣ፣መጽሔት እና ድረ-ገጽ እንዲወጣ ያደርጋል፤ እንዲሁም ማህበሩ የራሱ አምድ እንዲኖረው
15
5.18 ለእያንዳንዱ ሠራተኛ የሥራ ዝርዝር መግለጫ ይሰጣል፤በተመደበበት የሥራ ቦታ በየጊዜው ሊተገበር
ከታቀደው ሥራ አንጻር የሥራውን ድርሻ፣ኃላፊነቱን፣የሚጠበቅበትን ውጤትና የውጤቱን መለኪያ
በመግለጽ በጽሁፍ ይሰጣል፡፡
5.19 ድርጅቱ እያንዳንዱን ሠራተኛ በአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ፣ በኀብረት ስምምነቱ እና በሥራ ውሉ
መሠረት ከተቀመጠው ውጪ አያሠራም፡፡ እንዲሁም በንብረትና በሰው ሕይወት ላይ አደጋ ሊያስከትል
የሚችል የሥራ ትዕዛዝ አይሰጥም፡፡
5.20 ድርጅቱ የደህንነትና የአደጋ መከላከያ መሣሪያዎችን የማሟላት ግዴታ አለበት፡፡ ተብሎ የተቀመጠው
በተቋሙ አሰራር መሰረት የደህንነትና የአደጋ መከላከያ መሣሪያዎችን የማሟላት ግዴታ አለበት፡፡ በማለት
ተስተካክሏል
5.21 ሠራተኛው የተቀጠረበትን ቀን፣ የደመወዝ ልክ፣ ያገኘውን ዕድገት፣ የትምህርት ደረጃውን፣ የሥራ ውጤት
መመዘኛ ቅፅ፣ የሥራ ምሥጋና ደብዳቤ ፣ሠራተኛው ያቀረበውን ጤንነቱን የሚገልጽ ማስረጃ ፣የዲሲፕሊን
ሁኔታና የመሳሰሉትን በግልጽ መዝግቦ በማህደሩ ያስቀምጣል። ሠራተኛው ሲጠይቅ በዓመት ሁለት ጊዜ
የግል ማኀደሩን የአስተዳደር ሠራተኛ ባለበት እንዲያይ ይፈቀድለታል፡፡
5.22 የኀብረት ስምምነት ውይይት በመካሄድ ላይ እንዳለ በሥራና በአስተዳደር ደንቦች በሥራ ሁኔታዎች እና
በሌሎችም የሠራተኛውን ጥቅም በሚመለከቱ ሁኔታዎች ላይ ጉዳት ሊያመጡ የሚችሉ ለውጦችን
አያደርግም፡፡
5.23 ከሠራተኛ ማኀበር ጋር በመተባበር ሠራተኞች የኀብረት ስምምነቱን ትርጉምና አፈጻጸም በሚገባ
እንዲረዱ እና እንዲያከብሩ ድርጅቱ አስፈላጊውን ሁሉ ያደርጋል፡፡ እንዲሁም የኅብረት ስምምነቱን ቅጂ
ለእያንዳንዱ ሠራተኛ እንዲደርሰው ያደርጋል ።
5.25 ማንኛውም ሠራተኛ ላይ በዚህ የኀብረት ስምምነት ከተደነገጉት የቅጣት ገደቦች በላይ ቅጣት
አይወሰንበትም፡፡
5.26 ማንኛውም ሠራተኛ የድርጅቱ ንብረት ሲባክንና ሲመዘበር ሲያይ ጉዳዩን በበቂ ማስረጃ አስደግፎ
16
ማንኛውም ሠራተኛ የድርጅቱ ንብረት ብክነትና ምዝበራን በተመለከተ ጥቆማ ሲቀርብ ድርጅቱ ጉዳዩን
5.28 በዚህ ኅብረት ስምምነት በአንቀፅ 4.ሀ ተ.ቁ 4.3 መሠረት ድርጅቱና ማኀበሩ ችግር ስላሉባቸው የሥራ
ሁኔታዎች በጋራ ስብሰባ ላይ ስምምነት የተደረሰባቸውን የመፍትሔ ሃሣቦች ድርጅቱ ተግባራዊ ያደርጋል፡፡
5.29 ድርጅቱ አንድን ሠራተኛ በአንድ የሥራ መደብ ወይም ቦታ ሲመድብ ወይም ሲያዛውር ሠራተኛው ይዞ
የቆየውን ንብረት፣ ገንዘብ፣ ሰነዶች፣ የሥራ መሳሪያዎችንና የቢሮ ዕቃዎችን ለተተኪው በሰነድ ወይም
በቬርቫል ያረካክባል፡፡ ስለ አዲሱ ሥራም በቂ ገለጻ /ስልጠና ያደርግለታል፡፡
5.30 ድርጅቱ ከሠራተኛ የሚፈልገውን ማንኛውንም ዕዳ /ገንዘብ፣ ንብረት/ በወቅቱ በተለይም በበጀት ዓመቱ
መጨረሻ ላይ አጣርቶ ለሠራተኛው ያሳውቃል፣ ያስከፍላል፡፡ በተለይም ሠራተኛው ከድርጅቱ የሚፈለግበት
ዕዳ ወይም ዕገዳ ያለበት ወይም የሌለበት ስለመሆኑ የሚያስረዳ ማስረጃ እንዲሰጠው ሲጠይቅ ድርጅቱ
ይህንኑ የሚያስረዳ የጽሁፍ ምላሽ የመስጠት ግዴታ አለበት፡
5.31 በዚህ ኅብረት ስምምነት መሠረት ድርጅቱ ለሠራተኛው ደመወዝና ሌሎች ተገቢ/ የተፈቀዱ ጥቅማጥቅም
ክፍያዎች በወቅቱ ይከፍላል፡፡
5.32 አንድ ሠራተኛ የሥራ ክርክር ለማሰማት ወይም የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ሕጎችን ለማስፈፀም ስልጣን
ያላቸው አካሎች ዘንድ ሲቀርብ ፣የሲቪል መብቱን ሲያስጠብቅ ወይም የሲቪል ግዴታውን ሲፈጽም ለዚሁ
ዓላማ ለጠፋው ጊዜ ብቻ ለአፈጻጸሙ ደመወዝ የሚከፈልበት ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡
5.33 በግሉ ባልሆነ ጥፋት አንድ ሠራተኛ የድርጅቱን ሥራ ሲያስፈፅም ጥፋት ደርሷል ተብሎ በ 3 ኛ ወገን
ቢከሰስና በሕግ ቁጥጥር ሥር ቢውል፡፡
ሀ. ድርጅቱ ሠራተኛውን በአፋጣኝ ከእስር ለማስፈታት በየደረጃው ያሉ የሥራ ኃላፊዎች ከሕግ ክፍል
ጋር በመነጋገር ተገቢውን ጥረት ያደርጋሉ።
ለ. ሰራተኛው ጠበቃ አቁሞ ከተከራከረና ነፃ መሆኑ ተረጋግጦ ወደስራ ሲመለስ በሚያቀርበው ደረሰኝ
መሰረት ድርጅቱ ለጠበቃ ያወጣውን ወጪ ይሸፍናል፡፡
17
ሐ. ሰራተኛው በሕግ ቁጥጥር ሥር ሆኖ ለ 6 ወራት ቢቆይ ሙሉ ደመወዙን ድርጅቱ ይከፍላል፤ ከ 6 ወር
በላይ በህግ ቁጥጥር ስር ሆኖ የሚቆይ ከሆነ ደመወዙ ከደመወዝ መክፈያ ሊስት እንዲወጣ ይደረጋል፤
ሆኖም ነፃ መሆኑ ሲረጋገጥና ወደ ስራው እንዲመለስና የኋላ የደመወዝ ክፍያ እንዲከፈለው
ይደረጋል፡፡
መ. በሕግ በሚፈለግበት ጊዜ የቀጠሮው ቦታ ከሥራው አካባቢ የተለየ ከሆነ ድርጅቱ የትራንስፖርት ወጪና
የውሎ አበል ይከፍለዋል፡፡
ሠ. የሕግ አገልግሎት ክፍል የተከሳሹን የፍ/ቤት ውሳኔውን ተከታትሎ ሰራተኛው ጥፋተኛ መሆኑ ሲረጋገጥ
ለሚመለከታቸው ስራ ኃላፊዎች እና የሰው ሀብት አስተዳር ያሳውቃል፤ የስራ ውሉም እንዲቋረጥ
ያደርጋል፡፡
በግሉ ባልሆነ ጥፋት አንድ ሠራተኛ የድርጅቱን ሥራ ሲያስፈፅም ጥፋት ደርሷል ተብሎ በ 3 ኛ ወገን ቢከሰሰና በሕግ
ቁጥጥር ሥር ቢውል፡፡
ሀ. ድርጅቱ ሠራተኛውን በአፋጣኝ ከእስር ለማስፈታት በየደረጃው ያሉ የሥራ ኃላፊዎች ከሕግ ክፍል ጋር
ሐ. በሕግ በሚፈለግበት ጊዜ የቀጠሮው ቦታ ከሥራው አካባቢ የተለየ ከሆነ ድርጅቱ የትራንስፖርት ወጪና
በግሉ ባልሆነ ጥፋት አንድ ሠራተኛ የድርጅቱን ሥራ ሲያስፈፅም ጥፋት ደርሷል ተብሎ በ 3 ኛ ወገን ቢከሰስና በሕግ
ቁጥጥር ሥር ቢውል፡፡
ሀ. ድርጅቱ ሠራተኛውን በአፋጣኝ ከእስር ለማስፈታት በየደረጃው ያሉ የሥራ ኃላፊዎች ከሕግ ክፍል ጋር
በመነጋገር ተገቢውን ጥረት ያደርጋሉ።
ለ. ሰራተኛው ጠበቃ አቁሞ ከተከራከረና ነፃ መሆኑ ተረጋግጦ ወደ ስራ ሲመለስ በሚያቀርበው ደረሰኝ መሰረት
ድርጅቱ ለጠበቃ ያወጣውን ወጪ ይሸፍናል፡፡
18
መ. በሕግ በሚፈለግበት ጊዜ የቀጠሮው ቦታ ከሥራው አካባቢ የተለየ ከሆነ ድርጅቱ የትራንስፖርት ወጪና የውሎ
አበል ይከፍለዋል፡፡
ሠ. የሕግ አገልግሎት ክፍል የተከሳሹን የፍ/ቤት ውሳኔውን ተከታትሎ ሰራተኛው ጥፋተኛ መሆኑ ሲረጋገጥ
ለሚመለከታቸው ስራ ኃላፊዎች እና የሰው ሀብት አስተዳደር ያሳውቃል፤ የስራ ውሉም እንዲቋረጥ
5.34 ድርጅቱ በሚያስተዳድራቸው በነዳጅ ኃይል ማመንጫ፣ በሰብስቴሽኖች እንደአስፈላጊነቱ በሌሎች በፈረቃ
በሚሰራባቸው የሥራ ቦታዎች በቂ የሰው ኃይል እንዲመደብ ያደርጋል፡፡ ተብሎ የተቀመጠው
5.35 ድርጅቱ በዘመናዊ የሥራ ዘዴዎች መጠቀም ከመጀመሩ አስቀድሞ አሠራሩ በሚለወጠው ሥራ ላይ
የተሰማሩ ሠራተኞች ተፈላጊውን እውቀት እንዲያገኙ ማድረግ ወይም አስፈላጊ ከሆነ ድርጅቱ ስልጠና
መስጠት አለበት፡፡
5.36 ሠራተኛው ከስድስት ወራት ቀደም ብሎ ጡረታ የሚወጣበትን ጊዜ እንዲያውቅ ያደርጋል፡፡ ጡረታ ሲወጣ
ሠራተኛው ከስድስት ወራት ቀደም ብሎ ጡረታ የሚወጣበትን ጊዜ እንዲያውቅ ያደርጋል፡፡ ጡረታ ሲወጣ
የእዳ ማጣሪያ ቅፅ /CLEARANCE/ በማስፈረም አስፈላጊውን መረጃ በወቅቱ ለሚመለከተው አካል
5.37 በሠራተኞች ላይ በዘር፣ በሃይማኖት፣ በጾታ፣ እንዲሁም በማንኛውም ሁኔታ መድሎ እንዳይደረግ
ይከላከላል፡፡
5.38 ድርጅቱ የሀገሪቱን ሕጎች፣ ስለአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ የወጡትን አዋጆች፣ ደንቦችና ይህንን የህብረት
ስምምነት እንዲሁም ወደፊት የሚወጡትን መመሪያዎች ተግባራዊ ያደርጋል ።
5.39 በአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ አንቀጽ 59 ተራ ቁጥር 2 ላይ ሠራተኛው በጽሁፍ ስምምነቱን ካልገለጸ በቀር በአንድ
ጊዜ ከሠራተኛው ደመወዝ ላይ በአጠቃላይ ሊቆረጥ የሚችለው የገንዘብ መጠን በምንም አኳኋን ከወር
ደመወዙ አንድ ሦስተኛ መብለጥ የለበትም፡፡ አዲስ እንዲገባ ተደርጓል
አንቀጽ 6
19
የማኀበሩና የሠራተኛው ግዴታ
ሀ. የማኀበሩ ግዴታ
1. ከድርጅቱ ጋር በመተባበር በሠራተኞች ትርጉም ለሚሸፈኑ የድርጅቱ ባልደረቦች የዚህን ኀብረት ስምምነት
ትርጉምና አፈጻጸም በሚገባ ተረድተው በአግባቡ ተግባራዊ እንዲያደርጉ አስፈላጊውን ሁሉ ያደርጋል፡፡
ተብሎ የተቀመጠው
ከድርጅቱ ጋር በመተባበር ሠራተኞች የዚህ ኀብረት ስምምነት ትርጉምና አፈጻጸም በሚገባ ተረድተው
በአግባቡ ተግባራዊ እንዲያደርጉ አስፈላጊውን ሁሉ ያደርጋል፡፡ በማለት ተስተካክሏል
2. ሠራተኛው ሕጎችን ፣የመንግሥት እና የድርጅቱን መመሪያዎች፣ ደንቦች፣ ስምምነቶችና ሥነ-ሥርዓቶች
አክብሮ እንዲሠራ ማህበሩ አስፈላጊውን ሁሉ ያደርጋል፡፡
3. ሠራተኛው በሥራው ትጋት አድሮበት የሥራ ቅልጥፍናና የሥራ ውድድር እንዲዳብር ማኀበሩ
ያነቃቃል፣ያበረታታል፡፡ በድርጅቱ ሥራ ላይ በዋለውና ወደፊት በሚያውላቸው የአሠራር ለውጦች መሠረት
የውጤት አፈጻጸም እንዲዳብር የበኩሉን ጥረት ያደርጋል፡፡
4. ሠራተኞች የሚጠቀሙባቸውን የስራ መሣሪያ በቁጠባና በእንክብካቤ እንዲይዙና ለሌሎችም የመንግሥትና
የሕዝብ ንብረቶች አስፈላጊውን ጥንቃቄ በማድረግ ምዝበራንና ብኩንነትን እንዲዋጉ ይቀሰቅሳል፣
ያበረታታል፣ ያግዛል ለዚህም ተግባር ይሰለፋል፡፡
5. ማህበሩ በየሥራ ደረጃው ላሉ ሠራተኞች የተጣለባቸውን ተግባርና ኃላፊነት በተሰጣቸው የሥልጣን ክልል
ውስጥ በጥራትና በታማኝነት እንዲወጡ ይቀሰቅሳል፣ ያግዛል፣ ለዚህም ተግባር ያበረታታል፣
6. የማህበር መሪዎችንና ለማህበሩ ሥራ ከሥራ ገበታቸው የሚለዩ የማኀበሩ አባላትን የስም ዝርዝር ለድርጅቱ
በቅድሚያ በማሳወቅ ያስፈቅዳል፡፡
7. ማኀበሩ ለድርጅቱ ዕቅድ አወጣጥና ለዕቅዱም ተግባራዊ መሆን ሠራተኛውን ይቀሰቅሳል፣ ያበረታታል፣
ያግዛል፣ ለዚሁም ተግባር ይሰለፋል፡፡
8. ማኀበሩ በሠራተኛውና በማኔጅመንቱ መካከል የመግባባት መንፈስ እንዲፈጠርና የኢንዱስትሪ ሰላም ሰፍኖ
ከፍተኛ የሥራ ውጤት እንዲመዘገብ የበኩሉን ጥረት ያደርጋል፡፡
9. ማኀበሩ ሕጎችን፣ ስለ ሠራተኛ ጉዳይ የወጡትን አዋጆች፣ደንቦች፣መመሪያዎች እና ይህንን የኀብረት
ስምምነት ያከብራል፡፡
10. በሠራተኞች ላይ በዘር፣በሃይማኖት፣በጾታ፣እንዲሁም በማንኛውም ሁኔታ መድልኦ እንዳይደረግባቸው
ይከላከላል፡፡
11. በአጠቃላይ የአሠራር ሂደት ለውጥ ተግባራዊ ለማድረግ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያደርጋል፡፡
ለ. የሠራተኛው ግዴታ
20
1. ማንኛውንም ስለ ሠራተኛ ጉዳይ የወጡትን አዋጆች፣ ይህን የኅብረት ስምምነት ፣በሥራ ውሉ
የተመለከቱንና የህብረት ስምምነቱን ሳይቃረን ድርጅቱ በየጊዜው የሚያወጣቸውን ደንቦችና መመሪያዎች፣
የሥራ ሥነ-ሥርዓት የዲሲኘሊን ደንቦችን አክብሮ ይፈጽማል፡፡
2. ለተመደበበት ሥራ በቅን መንፈስ መላ ችሎታውንና ኃይሉን በማቀናጀት የድርጅቱን የደንበኞች አገልግሎት
አሰጣጥ በተዘጋጀው የደንበኞች አገልግሎት አሰጣጥ መመሪያ መሠረት ግዴታውን በተግባር ይወጣል፡፡ ተብሎ
የተቀመጠው
4. ለተላላፊ ወይም ለወረርሽኝ በሸታዎች ድርጅቱ በየጊዜው እንደ አስፈላጊነቱ የሚያዘጋጃቸውን የጤና
ክትባቶች ሁሉ ይወስዳል፡፡ ተብሎ የተቀመጠው
ለተላላፊ ወይም ለወረርሽኝ በሸታዎች ድርጅቱ በየጊዜው እንደ አስፈላጊነቱ የሚያዘጋጃቸውን የጤና
ክትባቶች ሁሉ ይወስዳል፤ እንዲሁም በሽታ ከመከላከል ጋር የሚወጡ መመሪያዎች ይተገብራል፡፡በማለት
ተስተካክሏል
5. ህጋዊ ጋብቻና ፍቺ፣ ልደት፣ወይም ሌላም ዓይነት የቤተሰብ ለውጥ ሲኖር ሠራተኛው በተቻለ ፍጥነት
ለሚመለከተው የድርጅቱ አስተዳደር ቢሮ በጽሁፍ የማሳወቅ ግዴታ አለበት፡፡
6. ሠራተኛው የትምህርት፣የሥልጠና፣የሥራ ልምድ፣የሥራ ምስጋና ደብዳቤዎችና ማስረጃዎች በግል ማኀደሩ
ከተቋሙ ስራ ጋር በተገናኘ ሠራተኛው የትምህርት፣ የሥልጠና፣ የሥራ ልምድ፣ የሥራ ምስጋና ደብዳቤዎችና
21
የሚቀርቡ ማንኛውም ማስረጃዎች ወደ ግል ማህደሩ እንዲገባ ሲጠይቅ በሚመለከተው ኃላፊ እና
22
18. ማንኛውም ሠራተኛ ድርጅቱን በመወከል የሚሠራውን ሥራ ወይም የሚሰጠውን አገልግሎት ምክንያት
በማድረግ የግል ጥቅሙን በመሻት ወይም ለማግኘት ከሚያስተናግዳቸው ግለሰቦች ወይም ድርጅቶች
ሥራውን ከመሥራቱ በፊትም ሆነ በኋላ በአይነትም ሆነ በገንዘብ መልኩ ስጦታ ወይም ውለታ መቀበል
የለበትም፡
19. ከሠራተኛው የሚቀርቡ ማንኛውም ማስረጃዎች ወደ ግል ማህደህሩ እንዲገባ ሲጠይቅ በሚመለከተው
ኃላፊ እና በሠራተኛው መፈረም አለበት፡፡
20. የተቋሙን ገጽታ የሚያበላሹ የአለባበስ፣ የፀጉር ሁኔታ ወዘተ ጉዳዮች ተቋሙ የሚያወጣውን ተዛማች
የስነምግባር መመሪያዎችን የማክበር ግዴታ አለበት፡፡ በማለት አዲስ እንዲገባ ተደርጓል
አንቀጽ 7
በድርጅቱ አስተዳደር የማኀበሩ ተካፋይነት
ስብሰባ ሊያካሂዱ ይችላሉ። በውይይቱ ውሣኔ ላይ የተደረሰበትንም ጉዳይ ተግባራዊ ያደርጋሉ፡፡ በማለት
ተስተካክሏል
7.2 በአዋጁ መሠረት በድርጅቱና በማኀበሩ የተወከሉ አባላት የሚገኙባቸው ልዩ ልዩ ኮሚቴዎች እንዲቋቋሙ
ይደረጋል፡፡ የኮሚቴው የሥራ ውጤት ወይም የውሣኔ ሃሣብ በሚመለከተው የሥራ መሪ ሲጸድቅ ሥራ ላይ
ይውላል፡፡
7.3 በኮሚቴ ሥራ ላይ ድምጽ እኩል ከሆነ ሰብሳቢው ያለበት የውሣኔ ሃሣብ እንደኮሚቴው የውሣኔ ሃሣብ
ይወሰዳል፡፡
7.4 ከዚህ በታች የተዘረዘሩ ኮሚቴዎች ይቋቋማሉ፡፡
ሀ. የትምህርትና ሥልጠና ኮሚቴ፣
ለ. የዲስኘሊን ኮሚቴ፣
ሐ. የዕድገት፣ የዝውውርና የቅጥር ኮሚቴ ተብሎ የተቀመጠው
የዕድገት እና የዝውውር ኮሚቴ በሚል ተስተካክሏል
መ. የስራ ደንብ ልብስ ግዥ ኮሚቴ ተብሎ የተቀመጠው
23
የስራ ደንብ ልብስ ገምጋሚ ኮሚቴ በሚል ተስተካክሏል
ሠ. የሕክምና አገልግሎት ግዥ ኮሚቴ ተብሎ የተቀመጠው
የሕክምና አገልግሎት ገምጋሚ ኮሚቴ ተብሎ ተስተካክሏል
ረ. የሙያ ደህንነትና ጤንነት ኮሚቴ
ሰ. ሌሎች ሠራተኞችን በሚመለከቱ ጉዳዮች ላይ እንደአስፈላጊነቱ የጋራ ኮሚቴዎች ይቋቋማሉ፡፡
7.5 ድርጅቱ አሠራሩን በተመለከተ የሚያወጣቸው ደንቦች የኮሚቴዎቹ የሥራ መመሪያ ይሆናሉ፡፡ በጋራ
የሚቋቋሙትም ኮሚቴዎች የውስጥ አሠራራቸውን በተመለከተ በጋራ የውስጥ ደንቦች ያዘጋጃሉ፡፡
ድርጅቱ በሚያዘጋጀው ዕቅድና የዕቅዱ አፈጻጸም ግምገማ ላይ ማህበሩ ይሳተፋል።
ክፍል ሁለት
ዝውውር፣ዕድገት፣ቅጥር፣ሥልጠናና ትምህርት
አንቀፅ 8
ዝውውር
8.1 ድርጅቱ ለሥራው አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው ከዚህ በታች በተገለፁት ምክንያቶች ሠራተኛው ቀድሞ
የሚያገኘውን ደመወዝና የሚዛወርበት የሥራ ቦታና መደብ የሚያስገኘውን መብትና ጥቅም በመጠበቅ
አዛውሮ ማሰራት ይችላል፡፡
ሐ. በየዲዝል ኃይል ማመንጫ ጣቢያዎች፣ በአስቸጋሪ የአየር ፀባይና የመሳሰሉት ችግሮች ባሉባቸው የሥራ
በየኃይል ማመንጫ ጣቢያዎች፣ በአስቸጋሪ የአየር ፀባይና የመሳሰሉት ችግሮች ባሉባቸው የሥራ
24
ረ. የአስተዳደርና መሰል ችግሮችን ለመፍታት፣
ሰ. ሌሎች አስፈላጊ የሆኑ ሁኔታዎች ሲያጋጥሙ
8.3 ሠራተኛው የዝውውር ጥያቄ ሲያቀርብ
ሰ ነፍሰጡር የሆነች ሴት ቀድሞ ትሰራበት የነበረውን ሥራ ለመሥራት የሚያቅታት መሆኑን የሐኪም ማስረጃ
ስታቀርብና ይኸውም በድርጅቱ የሕክምና ክፍል ኃላፊ ወይም በሚመለከተው የድርጅቱ አስተዳደር ኃላፊ
ነፍሰጡር የሆነች ሰራተኛ የምትሰራው ሥራ ለራሷም ሆነ ለጽንሱ ጤንነት አደገኛ መሆኑ በሐኪም
ሲረጋገጥ ወደ ሌላ የስራ መደብ ወይም የስራ ቦታ በጊዜያዊነት ወይም በቋሚነት ተመድባ ለመሥራት
25
1. ድርጅቱ ለሥራ ፈልጎት ሠራተኛን ከአንድ ከተማ ወደ ሌላ ከተማ ሲያዛውር ከወቅቱ የትራንስፖርት ታሪፍ
ጋር የተጣጣመ የትራንስፖርት ወጪ እንዲሁም ለሥራ ደረጃው በተፈቀደው መሰረት የዲስተርባንስ አበል
የሚከፍለው ሲሆን፣ ለቤተሰብም የመጓጓዣ ወጪ የሚፈቀድለት ከፍተኛ የቤተሰብ ብዛት ባል ወይም
ሚስት ፣እድሜያቸው ከ 18 ዓመት በታች የሆኑ ልጆች እንዲሁም በማስረጃ የተረጋገጠ ሁለት ጥገኞች
/ተጧሪዎች/ ይሆናል፡፡
2. በዚህ ኅብረት ስምምነት ክፍል 2 አንቀጽ 8.2 ከሀ-ሰ በተጠቀሱት ምክንያቶች ድርጅቱ ለሥራ ፈልጎት
አንድን ሠራተኛ ከአንድ ከተማ ወደ ሌላ ከተማ ሲያዛውር ከመነሻው የሥራ ቦታ እስከ 30 (ሰላሳ) ኪሎ
ሜትር የዲስተርባንስ አበል የማይከፈልበት መሆኑ ታውቆ፣
ከመነሻው የሥራ ቦታ ከ 31 ኪ.ሜትር እስከ 300 ኪ.ሜትር ብር 1‚000.00 (አንድ ሺህ ብር)
ከ 300 ኪ.ሜትር በላይ እስከ 500 ኪ.ሜትር ብር 1‚500.00 (አንድ ሺህ አምስት መቶ ብር )
3. ድርጅቱ ለሥራ ፈልጎት ሠራተኛውን ሲያዛውር ለዕቃ ማጓጓዣ በወቅቱ የትራንስፖርት ታሪፍ መሠረት
በተፈቀደለት ጭነት ልክ በሚያቀርበው ደረሰኝ መሰረት ዋጋውን ይከፍላል፡፡ አከፋፈሉም በመጓጓዧ ወጪ
አበል ሠንጠረዥ አባሪ ቁጥር 8 ውስጥ በተዘረዘረው መሠረት ይሆናል፡፡ ተብሎ የተቀመጠው
ድርጅቱ ለሥራ ፈልጎት አንድን ሠራተኛ ሲያዛውር ከእቃ ማጓጓዣ በሚከተለው መልኩ ክፍያ ይፈፀማል፡፡
ሐ. ከ 401 ኪ.ሜትር እስከ 600 ኪ.ሜትር ብር 1‚260.00 (አንድ ሺህ ሁለት መቶ ስልሳ ብር)
26
መ. ከ 601 ኪ.ሜትር እስከ 800 ኪ.ሜትር ብር 1‚680.00 (አንድ ሺህ ስድስት መቶ ሰማኒያ ብር)
ሠ. ከ 800 ኪ.ሜትር በላይ ብር 1,800.00 (አንድ ሺህ ስምንት መቶ ብር) ይከፍላል። በማለት ተስተካክሏል
4. ድርጅቱ እየከፈለለት ወይም በድርጅቱ ተቀባይነት ያለው የአካዳሚና የሙያ ትምህርት የሚከታተል
ሠራተኛ የመጨረሻ ዓመት ትምህርት ላይ የሚገኝ መሆኑን የሚያስረዳ ህጋዊ ማስረጃ ከግል ማኀደሩ ጋር
አያይዞ ሲገኝ ወይም ሲያቀርብ ከትምህርቱ እንዳይስተጓጎል በዚያኑ የትምህርት ዘመን ወደ ሌላ ከተማ
አንዲዛወር አይደረግም፡፡
5. በበረሃ ግዳጁ መጠናቀቅ ወይም በሥራ ላይ በተፈጠረ አደጋ እና በሥራ ላይ በሚፈጠሩ የጤና ችግሮች
ምክንያት በሕክምና መማክርት ጉባኤ (MEDICAL BOARD) በቦታው ላይ መሥራት እንደሌለበት
ሲረጋገጥና ሠራተኛውን ማዛወር ሲያስፈልግ ወጪው በድርጅቱ ይሸፈናል፡፡
6. በዲሲኘሊን ውሣኔ ቅጣት ካልሆነ በስተቀር ለጡረታ 2 /ሁለት/ ዓመት የቀረው ሠራተኛ ያለፈቃዱ
እንዲዛወር አይደረግም
7. ማንኛውም የሠራተኛ ዝውውር እንደአስፈላጊነቱ በሪጅን የሰው ኃይል አስተዳደር፣ በዲስትሪክት የሰው
ኃይል አስተዳደር፣ በአ.አ.ኤ.አ.ፕ (UEAP) አስተዳደርና ሎጂስቲክስ ወይም በኮርፖሬት ቅጥርና ምደባ ቢሮ
በኩል ይከናወናል ተብሎ የተቀመጠው
8. ዕድገት ወይም ዝውውር ያገኘ ሠራተኛ የሠራተኛ ሁኔታ ማስታወቂያ ወጪ ከተደረገበት ቀን ጀምሮ እስከ
2 (ሁለት) ወር ጊዜ ድረስ ድርጅቱ በቀድሞ ሥራ ቦታው ላይ ሊያቆየው ይችላል፡፡ ሆኖም ግን ከ 2 (ሁለት)
ወር በላይ ሊያቆየው አይችልም ተብሎ የተቀመጠው
ዝውውር ያገኘ ሠራተኛ የሠራተኛ ሁኔታ ማስታወቂያ ወጪ ከተደረገበት ቀን ጀምሮ እስከ 2 (ሁለት) ወር
ጊዜ ድረስ ድርጅቱ በቀድሞ ሥራ ቦታው ላይ ሊያቆየው ይችላል፡፡ ሆኖም ግን ከ 2 (ሁለት) ወር በላይ
ሊያቆየው አይችልም@ እንዲሁም ሰራተኛውም የተዛወረበት ወይም እድገት ያገኘበት የስራ ቦታ የመሄድ
ግዴታ አለበት፡፡ በማለት ተስተካክሏል
9. በሠራተኛው ፍላጎት ላይ የተመሠረተ ዝውውር ላገኘ ሠራተኛ ድርጅቱ የዲስተርባንስ አበል የመጓጓዣ እና
የትራንስፖርት ወጪ አይከፍልም፡፡
10. በማስታወቂያ ለሚደረግ የሠራተኛ ዝውውር ከዚህ በታች በተዘረዘረው ቅደም ተከተልና በሚቀርበው
27
በማስታወቂያ ለሚደረግ የሠራተኛ ዝውውር ከዚህ በታች በተዘረዘረው ቅደም ተከተልና በሚቀርበው ሕጋዊ ማስረጃ
መሠረት ቅድሚያ በመስጠት ይፈጸማል፡፡
1. የሕክምና መማክርት ጉባኤ (MEDICAL BOARD) ማስረጃ የሚያቀርብ ፣
2. በድርጅቱ በሥራ ላይ እያሉ ባጋጠመቸው አደጋ ቋሚ የአካል ጉዳት የደረሰባቸው ፣
3. ኤች.አይ.ቪ/ኤድስ / በደሙ ውስጥ የሚገኝ፣
4. የትዳር ጓደኞቻቸው በሞት የተለ‡ቸውና፤ ልጆቻቸውን ለብቻቸው የሚያሳድጉ ሴት ወይም ወንድ
ሠራተኞች፣
5. በስራ ምክንያት ተራርቀው የሚኖሩ ባለትዳር ሴቶች ሆነው ማስረጃ ሲያቀርቡ፣
6. ለጡረታ 2 (ሁለት) ዓመት የቀራቸው ሠራተኞች፣
7. በበረሃ እና አስቸጋሪ ቦታዎች ለሠሩ፣
8. ሴቶች፣
9. ሌሎች ማኀበራዊ ችግሮች ያሉባቸው፣
ከላይ የተዘረዘሩት ዝውውር ለቦታው የተቀመጠውን ዝቅተኛውን የትምህርትና የአገልግሎት ዘመን መስፈርት
ካሟሉ ከላይ በተቀመጠው ዝርዝር መሰረት እንደየአካል ጉዳታቸው መጠን እና በአገልግሎት ዘመን ቅድሚያ
በመስጠት ይፈፀማል፡፡ በማለት ተስተካክሏል
11. ዝውውር ያገኘ ሠራተኛ ለሌላ ዝውውር በተመደበበት ቦታ 1 (አንድ) ዓመት ማገልገል ይኖርበታል፡፡ ተብሎ
የተቀመጠው
12. ዝውውር ጠይቆ የተፈቀደለት ሰራተኛ የሠራተኛ ሁኔታ ማስታወቂያ ወጭ ከሆነ በኋላ ዝውውሩን
የሚሰርዝ ከሆነ ለ 1 (አንድ) ዓመት ከዝውውር ይታገዳል። የተሻሻለው እንዲቀጥል ተደርጓል፡፡
13. ከተቀጠረ 1 /አንድ/ ዓመት ያልሞላው ሠራተኛ ለዝውውር ማመልከት አይችልም ተብሎ የተቀመጠው
ከተቀጠረ 2 /ሁለት/ ዓመት ያልሞላው ሠራተኛ ለዝውውር ማመልከት አይችልም፡፡ በማለት ተስተካክሏል
አንቀጽ 9
28
ዕድገት
9.1 ዕድገት ማለት አንድን ሠራተኛ ከነበረበት የሥራ መደብና የደመወዝ ደረጃ ከፍ ወዳለ የሥራ መደብና
የደመወዝ ደረጃ ቦታው ከሚጠይቀው ኃላፊነትና ከሚያስገኘው ሙሉ ጥቅም ጋር መመደብ ማለት ነው፡፡
የተሻሻለው እንዲቀጥል ተደርጓል፡፡
9.2 የደረጃ ዕድገት የሚያሰጥ ክፍት ቦታ መኖሩ ሲረጋገጥ እና በዝውውር ሊሞላ ካልተቻለ ድርጅቱ ከውጭ
ሠራተኛ ከመቅጠሩ በፊት ውድድር ተካሂዶ በዕድገት እንዲሞላ ለውስጥ ሠራተኞች ቅድሚያ ይሰጣል፡፡
9.3 ክፍት የሥራ ቦታ መኖሩ ሲረጋገጥ ለቦታው ሠራተኞች እንዲወዳደሩ ድርጅቱ ማስታወቂያ አውጥቶ በተገቢው
ክፍት የሥራ ቦታ መኖሩ ሲረጋገጥ ለቦታው ሠራተኞች እንዲወዳደሩ ድርጅቱ የእድገትና ዝውውር ማስታወቂያ
አውጥቶ ሁሉም ሰራተኛ ሊያየው በሚችለው ቦታ ለ 10 (አስር) ተከታታይ የሥራ ቀናት እንዲወጣ ይደረጋል፡፡
በማለት ተስተካክሏል
9.4 ማንኛውም ዕድገት በድርጅቱ የዕድገት ደንብ መመሪያ መሠረት ሆኖ በዕድገት ኮሚቴ ታይቶ ተፈጻሚ
ይሆናል፡፡
9.5 የሥራ ልምድ የማይጠይቁ የሥራ መደቦች ላይ የሥራ መደቡ የሚጠይቀውን የትምህርት ደረጃ በሥራ ላይ
ሆኖ በመማር ላሟላ ሠራተኛ ክፍት የሥራ ቦታ በተገኘ ጊዜ የዕድገት ማስታወቂያ በማውጣት በዕድገት
ኮሚቴ እየታየ በቦታው ላይ ሊመደብ ይችላል፣ ሆኖም ከቅጥር በፊት የነበረ (የተገኘ) እና የሥራ ውል
ሲፈጸም ያልተመዘገበ (በቅጥር ውሉ ላይ አስፈላጊ ያልነበረ) የትምህርት ማስረጃ እስከ 3 ዓመት ለውድድር
አቅይቀርብም፤ ሆኖም ግን ተወዳዳሪ ከጠፋ ለውጭ ቅጥር ማስታወቂያ ከመውጣቱ በፊት ለውድድር
9.6 የደረጃ ዕድገት ካገኘ 1 (አንድ) ዓመት ያልሞላው ሠራተኛ ለውድድር ሊቀርብ አይችልም፡፡ ተብሎ
የተቀመጠው
የደረጃ ዕድገት ካገኘ 2 (ሁለት) ዓመት ያልሞላው ሠራተኛ ለውድድር ሊቀርብ አይችልም፡፡ በማለት
ተስተካክሏል
9.7 ከተቀጠረ 2 /ሁለት/ ዓመት ያልሞላው ሠራተኛ ለዕድገት ውድድር አይቀርብም፣ ሆኖም ተወዳዳሪ ከሌለ
ለውድድር መቅረብ ይችላል፡፡ ተብሎ የተቀመጠው
29
ከተቀጠረ 2 /ሁለት/ ዓመት ያልሞላው ሠራተኛ ለዕድገት ውድድር አይቀርብም፡፡ በማለት ተስተካክሏል
9.8 የደረጃ ዕድገት የተሰጠው ሠራተኛ አዲሱ የሥራ መደብ ወይም ደረጃ የሚያስገኘውን የደመወዝ ዕድገትም
ሆነ ሌሎች ጥቅሞች ሁሉ የዕድገቱ ቃለጉባኤ ከፀደቀበት ዕለት ጀምሮ የማግኘት መብት አለው፡፡
9.9 ዕድገት ያገኘ ሠራተኛ ተተኪ በማጣት ምክንያት በቀድሞ የሥራ ቦታው ከ 2(ሁለት) ወራት በላይ
እንዲቆይ አይደረግም፡፡
9.10 አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ በሌላ ሁኔታ ካልተለወጠ በቀር በአንድ ጊዜ በሚደረግ ውድድር ያለፉትን ዕጩዎች
ኮሚቴው እስከ 6 /ስድስት/ ወር በተጠባባቂነት መያዝ ይችላል፡፡
9.11 ለእድገት ክፍት የሆነ የስራ መደብ ማስታወቂያ ወጥቶ ተወዳዳሪ ካልቀረበ ወይም የቀረቡት ተወዳዳሪዎች
ለቦታው የሚመጥኑ ሆነው ካልተገኙ ድርጅቱ በድጋሚ ማስታወቂያ በማውጣት የተጠየቀውን የአገልግሎት
ዘመን (ልምድ) 75% እና ከዛ በላይ የሚያሟሉትን አወዳድሮ ሊመድብ ይችላል፡፡ ሆኖም በቦታው ተወዳዳሪ
ከጠፋ የደረጃ እድገት አግኝቶ አንድ ዓመት ያልሞላው ሰራተኛ ለውድድር ሊቀርብ ይችላል፡፡ ተብሎ
የተቀመጠው
ሀ. ለእድገት ክፍት የሆነ የስራ መደብ ማስታወቂያ ወጥቶ ተወዳዳሪ ካልቀረበ ወይም የቀረቡት ተወዳዳሪዎች
ለቦታው የሚመጥኑ ሆነው ካልተገኙ ድርጅቱ በድጋሚ ማስታወቂያ በማውጣት የተጠየቀውን
የአገልግሎት ዘመን (ልምድ) 75% እና ከዛ በላይ የሚያሟሉትን አወዳድሮ ሊመድብ ይችላል፡፡
ለ. ከላይ በተገለፀው መሠረት ክፍት የስራ መደቡን መሙላት ካልተቻለ እድገት ካገኘ 1 (አንድ) አመት እና ከዛ
በላይ ያገለገለ ለቦታው የተጠየቀውን መስፈርት እስካሟላ ድረስ እድገት ሊወዳደር ይችላል፡፡ በማለት
ተስተካክሏል
9.12 የደረጃ ዕድገት በስህተት የተሰጠው ሠራተኛ ዕድገቱ በስህተት መሰጠቱ ከተረጋገጠ ያገኘውን ዕድገት
የደመወዝ ጭማሪና ጥቅማ ጥቅም እንዲያጣ ይደረጋል። እንዲሁም በዕድገቱ ምክንያት ያገኘውን
የደመወዝ ጭማሪና ጥቅማጥቅም ይመልሳል ፡፡ ተብሎ የተቀመጠው
ሀ. የደረጃ ዕድገት በስህተት የተሰጠው ሠራተኛ ዕድገቱ በስህተት መሰጠቱ ከተረጋገጠ ያገኘውን ዕድገት
የደመወዝ ጭማሪና ጥቅማ ጥቅም እንዲያጣ ተደርጐ እስከ 6 ወር የወሰደውን የኋላ ክፍያ ይመልሳል፤
ነገር ግን እድገቱ ከተሰጠው ከ 6 ወር በላይ ከሆነ የኋላ ክፍያውን እንዲከፍል አይገደድም፤ ሆኖም
እድገት ከማግኘቱ በፊት ወደ ነበረው የስራ መደብ፤ ደረጃና ደመወዝ እንዲመለስ ይደረጋል፡፡
ለ. ከላይ በተራ ቁጥር ሀ እንደተገለፀው ሆኖ የደረጃ እድገት በሰነድ ማጭበርበር የተሰጠው ሠራተኛ እድገቱ
በማጭበርበር መሰጠቱ ከተረጋገጠ ሌሎች የዲስፕሊን እርምጃዎች እንደተጠበቁ ሆኖ ያገኘው ዕድገት
30
በማንኛውም ጊዜ ይሰረዛል፤ በእድገት ያገኘውን የደመወዝ ጭማሪና ጥቅማ ጥቅም እንዲያጣ ተደርጐ
9.13 ማንኛውም የበረሃ ግዳጁን ያጠናቀቀ ሠራተኛ በራሱ ፈቃድ ወደ በረሃማ ቦታ ለዕድገት ተመዝግቦ
ቢያሸንፍና ቢመደብ ወደ ተመደበበት ቦታ መሄድ ይኖርበታል፡፡ የበረሃ ግዳጁም ሠራተኛው ካደገበት ጊዜ
ጀምሮ እንደ አዲስ ይቆጠራል፡፡
9.14 ማንኛውም ሠራተኛ ለዕድገት ተወዳድሮ ማሸነፉን እንዳወቀ ዕድገቱን ካልፈለገው ወዲያውኑ ማሰረዝ
ይችላል፡፡ ሆኖም በመገናኛ እጦት ምክንያት ወዲያውኑ ማሳወቅ ካልቻለ የሠራተኛ ሁኔታ ማስታወቂያ
ጥቅሞች ይመልሳል፡፡ ዕድገቱን በመሰረዙም ለሚቀጥለው 1(አንድ) ዓመት ከደረጃ ዕድገት ውድድር
ሀ. ማንኛውም ሠራተኛ ለዕድገት ተወዳድሮ ማሸነፉን እንዳወቀ ዕድገቱን ካልፈለገው ውጤቱ ከተገለፀበት ቀን
ጀምሮ ባሉት 5 ቀናት ውስጥ እድገቱን መሰረዙን ካሣወቀ ያለቅጣት እድገቱ ሊሰረዝ ይችላል፡፡
ለ. ማንኛውም ሠራተኛ ለዕድገት ተወዳድሮ የሰራተኛ ማስታወቂየ ሁኔታ ከተዘጋጀ በኋላ በተለያየ ምክንያት እስከ 1
(አንድ) ወር ድረስ መሰረዝ ይችላል፡፡ እንዲሁም እድገቱን በመሰረዙ ለ 1 (አንድ) ዓመት ከደረጃ ዕድገት
ውድድር ይታገዳል፣ ሆኖም አክሽን ከወጣ ከ 1 ወር በኋላ እድገቱን መሰረዝ አይችልም፡፡ በማለት ተስተካክሏል
9.15 የድርጅቱ ሠራተኞች በገንዘብና ንብረት ነክ የሥራ መደቦች ላይ ተወዳድረው እድገት ሲያገኙ በቂ የገንዘብ፣
የንብረት ወይም የሰው ዋስትና እንዲያቀርቡ ሲጠየቁ የማቅረብ ግዴታ አለባቸው፡፡ ተብሎ የተቀመጠው
የድርጅቱ ሠራተኞች በገንዘብና ንብረት ነክ የሥራ መደቦች ላይ ተወዳድረው እድገት ሲያገኙ በቂ የገንዘብ፣
የንብረት ወይም የሰው ዋስትና እንዲያቀርቡ ሲጠየቁ የማቅረብ ግዴታ አለባቸው፤ ሆኖም ዋስትና ያላቀረበ
9.16 ለዕድገት የሚታዩ የመወዳደሪያ ነጥቦች ሠራተኛው ያስመዘገበው የሥራ አፈጻጸም ውጤት፣ ለቦታው
የተጠየቀው የትምህርት ደረጃ፣ የሥራ ልምድ፣ የሙያ ሥልጠና እና አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘም የቃልና የተግባር
ወይም የጽሁፍ ፈተና ይሆናል፡፡
9.17 ለማንኛውም የሥራ መደብ ለሚወጣ የዕድገት ማስታወቂያ ለዕድገቱ የወጣውን መስፈርት የሚያሟላ
ሠራተኛ ካለምንም የሥራ ደረጃ ገደብ መወዳደር ይችላል፡፡
31
9.18 የሥራ አፈፃፀም ውጤታቸው ከአጥጋቢ በታች ያመጡ ሠራተኞች በዕድገት ውድድር እንዲሳተፉ
የሥራ አፈፃፀም ውጤታቸው ከ 60% በታች ያመጡ ሠራተኞች በዕድገት ውድድር እንዲሳተፉ አይደረግም፡፡
በማለት ተስተካክሏል
9.19 ለዕድገት በወጣ ማስታወቂያ ተወዳድረው እኩል ነጥብ ያገኙ ወንድ እና ሴት ሠራተኞች ቢኖሩ ቅድሚያ ለሴቷ
ይሰጣል ። እንዲሁም ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው እኩል ነጥብ ቢያመጡ በቅጥር መለያ ቁጥር ቅደም ተከተል
ለዕድገት በወጣ ማስታወቂያ ተወዳድረው እኩል ነጥብ ያገኙ ወንድ እና ሴት ሠራተኞች ቢኖሩ ተቋሙ
በሚያወጣው መመሪያ መሠረት ቅድሚያ ለሴቷ ይሰጣል። እንዲሁም ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው እኩል ነጥብ
ቢያመጡ በቅጥር መለያ ቁጥር ቅደም ተከተል ይሰጣል በማለት ተስተካክሏል
9.20 የደረጃ ዕድገት በማስታወቂያ ሳይወጣ አይፈጸምም። ሆኖም ሥራው ከሚጠይቀው ኃላፊነትና
የሥራ ባህርይ የተነሳ የድርጅቱን ገጽታ የሚያንጸባርቁና ከፍተኛ እምነትና ልዩ ጥንቃቄ በሚጠይቁ የሥራ
መደቦች ማለትም የዋናው ሥራ አስፈጻሚ ጸሐፊ ፣የቦርድ ጽ/ቤት ጸሐፊ ፣የመዝገብ ቤት ኃላፊ፣ ሲስተም
ከቅጥርና ምደባ ቢሮ እና ከሠራተኛ ማህበር የተወከሉ አባላት ባሉበት በጋራ ታይቶ ለዕድገት ኮሚቴ
የደረጃ ዕድገት ማስታወቂያ ሳይወጣ አይፈጸምም። ሆኖም ሥራው ከሚጠይቀው ኃላፊነትና የሥራ ባህርይ
የተነሳ የድርጅቱን ገጽታ የሚያንጸባርቁና ከፍተኛ እምነትና ልዩ ጥንቃቄ በሚጠይቁ የሥራ መደቦች
ማለትም የዋናው ሥራ አስፈጻሚ ጸሐፊ ፣የክልል/ከተማ ሥራ አስፈፃሚ ጽ/ቤት ጸሐፊ፣ የቦርድ ጽ/ቤት
ጸሐፊ ፣የመዝገብ ቤት ኃላፊ፣ ሲስተም አድሚኒስትሬተር እና ኮምፒዩተር ፕሮግራመር በሚያቀርባቸው
ክፍት የስራ መደቦች ያለማስታወቂያ መመዘኛውን የሚያሟሉ እጩዎችን በውስን መረጣ (SHORT
LIST) በማቅረብ ከቅጥርና ምደባ ቢሮ እና በደረጃው ባሉ የሰው ሀብት አስተዳደር ቢሮ ጋር ለውድድር
እንዲቀርቡ ይደረጋል፡፡ እንዲሁም በድርጅቱ ሌሎች ሚስጥር ነክ መረጃዎች በሚጠበቁበትና ድርጅቱ ልዩ
ጥንቃቄ ይጠይቃል ብሎ በሚያቀርባቸው ክፍት የሥራ መደቦች በዋና ስራ አስፈፃሚ ቢሮ ቀርቦ ከተፈቀደ
32
ያለማስታወቂያ መመዘኛውን የሟያሟሉ እጩዎችን በውስን መረጣ (SHORT LIST) በማቅረብ
ከቅጥርና ምደባ ቢሮ እና በደረጀው ባሉ የሰው ሀብት አስተዳደር ቢሮ ጋር ለውድድር እንዲቀርቡ ይደረጋል
።በማለት ተስተካክሏል
9.21 ድርጅቱ ባወጣው የዕድገት ማስታወቂያ ተወዳድሮ የደረጃ ዕድገት በማግኘት ከአንድ ከተማ ወደሌላ ከተማ
ተመድቦ ለሚሄድ ሠራተኛ ከመነሻው የሥራ ቦታ እስከ 30 (ሰላሳ) ከ.ሜትር የዲስተርባንስ አበል
ለ. ከ 300 ኪ.ሜትር በላይ እስከ 500 ኪ.ሜ ብር 1‚500.00 (አንድ ሺህ አምስት መቶ ብር)
መ. ከ 800 ከ.ሜትር በላይ ብር 2‚700.00 (ሁለት ሺህ ሰባት መቶ ብር) የዲስተርባንስ አበል ይከፍላል ። ተብሎ
የተቀመጠው
ድርጅቱ ባወጣው የዕድገት ማስታወቂያ ተወዳድሮ የደረጃ ዕድገት በማግኘት ከአንድ ከተማ ወደሌላ ከተማ ተመድቦ
ለሚሄድ ሠራተኛ ከመነሻው የሥራ ቦታ እስከ 30 (ሰላሳ) ኪ.ሜትር የዲስተርባንስ አበል የማይከፈል መሆኑ ታውቆ ፣
ሀ. ከመነሻው የሥራ ቦታ ከ 31 ኪ.ሜትር እስከ 200 ኪ.ሜትር ብር 1‚500.00 (አንድ ሺህ አምስት መቶ ብር)፣
ሠ. ከ 800 ኪ.ሜትር በላይ ብር 3,500.00 (ሶስት ሺህ አምስት መቶ ብር) የዲስተርባንስ አበል ይከፍላል ። በማለት
ተስተካክሏል
ሐ. ከ 401 ኪ.ሜትር እስከ 600 ኪ.ሜትር ብር 1‚260.00 (አንድ ሺህ ሁለት መቶ ስልሳ ብር)
33
በማለት ተስተካክሏል
አንቀጽ 10
ቅጥር
10.1 ቅጥር ማለት በአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 377/96 እንዲሁም በተሸሻለው አዋጅ ቁጥር 494/2006
እና በዚህ የኅብረት ስምምነት መሰረት በድርጅቱ ውስጥ የተፈጠረን ክፍት የሥራ መደብ በዝውውር ወይም
በዕድገት መሙላት ሳይቻል ቀርቶ ባለሙያን ከውጭ በመመልመል የሥራ ውል መፈጸም ነው ። ተብሎ
የተቀመጠው
አዲስ ቅጥር የሚፈፀመው በማናቸውም ምክንያት ነባር የሥራ መደብ ክፍት ሲሆን ወይም አስፈላጊ
ሆኖ አዲስ የስራ መደብ ሲፈጠር ነው፡፡ በማለት ተስተካክሏል
10.2 አዲስ ቅጥር የሚፈጸመው በማናቸውም ምክንያት ነባር የሥራ መደብ ክፍት ሲሆን ወይም አስፈላጊ
ሆኖ አዲስ የሥራ መደብ ሲፈጠርና በማናቸውም ሁኔታ በውስጥ ሠራተኞች መሙላት ሳይቻል
ሲቀር ነው ።
10.3 ማንኛውም አዲስ ሠራተኛ ሲቀጠር እንደአስፈላጊነቱ የቃል፣ የጽሑፍ፣ ወይም የተግባር ፈተና ሊሰጠው
ይችላል።
10.4 ለክፍቱ የሥራ መደብ የሚፈለጉትን የችሎታ መመዘኛ ነጥቦች አ ý ልቶ የተመረጠ ሠራተኛ ለ 45 (አርባ
አምስት) ተከታታይ ቀናት ለማይበልጥ የሙከራ ጊዜ ይቀጠራል ። ተብሎ የተቀመጠው
ለክፍቱ የሥራ መደብ የሚፈለጉትን የችሎታ መመዘኛ ነጥቦች አሟልቶ የተመረጠ ሠራተኛ ለ 60 (ስልሳ)
ተከታታይ ቀናት ለማይበልጥ የሙከራ ጊዜ ይቀጠራል ። በማለት ተስተካክሏል
10.5 በዕቅድ አፈጻጸም መመሪያ መሰረት በሙከራ ጊዜው በሥራው ብቁ ውጤት ያላሳየ ሠራተኛ 45 (አርባ
አምስት) ቀናት ከመሙላቱ በፊት ማስጠንቀቂያ መስጠት ሳያስፈልግ ከሥራ እንዲሰናበት ይደረጋል ።
ተብሎ የተቀመጠው
በዕቅድ አፈጻጸም መመሪያ መሰረት በሙከራ ጊዜው በሥራው ብቁ ውጤት ያላሳየ ሠራተኛ 60 (ስልሳ) ቀናት
ከመሙላቱ በፊት ማስጠንቀቂያ መስጠት ሳያስፈልግ ከሥራ እንዲሰናበት ይደረጋል። በማለት ተስተካክሏል
34
10.6 አዲስ ተቀጣሪ ሠራተኛ ተመሳሳይ ትምህርት እና የትምህርት ደረጃ እንዲሁም የሥልጠናና የሥራ ልምድ
ካለው የድርጅቱ ነባር ሠራተኛ በበለጠ ደመወዝ እንዲቀጠር አይደረግም እንዲወጣ ወይም እንዲሰረዝ
ተደርጓል
10.7. ማንኛውም ተቀጣሪ በሥራ ውሉ መሰረት የድርጅቱ ቢሮዎች በሚገኙበት በማናቸውም የሥራ ክፍሎችና
ቦታዎች ተመድቦ እንዲሰራ ይደረጋል ፡፡
10.8 አዲስ የሚቀጠር ሠራተኛ መብቱንና ግዴታውን እንዲያውቅ ይደረጋል፡፡ እንዲሁም ስለ ሥራው አስፈላጊው
ገለጻና ማብራሪያ ይሰጠዋል በተጨማሪ እንደአስፈላጊነቱ ስልጠና ሊሰጠው ይችላል፡፡ ተብሎ የተቀመጠው
የተሻሻለው እንዲቀጥል ተደርጓል፡፡
10.9 ማንኛውም አዲስ ተቀጣሪ ሠራተኛ በሥራ ውሉ መሰረት ለተቀጠረበት ሥራ እንጂ በሥራ ውሉ ላልተጠቀሰ
የትምህርት ማስረጃና ሙያ የመብት ጥያቄ ማቅረብ አይችልም።
10.10 የዝውውር የዕድገትና የቅጥር አሠራር እንደተጠበቀ ሆኖ ክፍት የሥራ መደቦችን ለመሸፈን የሥልጣን ውክልና
የተሰጠው ክፍል ሠራተኛ መቅጠር ይችላል።ቅጥር የሚፈጸመው ለክፍት የሥራ መደቡ በሚወጣ
ማስታወቂያ ብቻ ይሆናል ።
10.11 አዲስ ተቀጣሪ ሠራተኛ በተጠባባቂነት ከተያዘ ለ 1 /አንድ አመት/ በተወዳደረበት የስራ መደብ ላይ
በተጠባባቂነት ሊያዝ ይችላል፡፡ አዲስ እንዲገባ ተደርጓል
አንቀጽ 11
ሥልጠናና ትምህርት
11.ሀ. ሥልጠና
35
እንዲሁም በጠራ ሁኔታ ለሚቀጥለው የሥራ ደረጃ እንዲዘጋጅ ለማድረግ እና በተጨማሪም
4. ድርጅቱ በሃገር ውስጥ ሴሚናር ወይም በማሰልጠኛ ተቋሙ የሙያ ማሻሻያ ኮርስ ሲያዘጋጅ ሠራተኛው
ተመድቦ ከሚሰራበት የሥራ ቦታ ወደ ሚሰለጥንበት ቦታ ሲሄድና ኮርሱን ጨርሶ ሲመለስ
የትራንስፖርት ወጪ፣ የውሎ አበል እንዲሁም ኮርሱን ጀምሮ እስኪጨርስ ድረስ በመደበኛ ሥራው
ላይ እንዳለ ተቆጥሮ ጥቅማጥቅሞችና ደመወዙን የማግኘት መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ሆኖም
በሚሰለጥንበት ቦታ ላይ የምግብ፣ የመኝታና የትራንስፖርት አገልግሎት ከተሰጠው በሥልጠና ላይ
ባለበት ወቅት የውሎ አበል አይከፈለውም፡፡
5. የሥራ አፈፃፀማቸው ዝቅተኛ የሆኑ ሠራተኞች የሥራ አፈፃፀማቸውን ለማሳደግ ሥልጠና እንዲያገኙ
ይደረጋል፡፡ ተብሎ የተሻሻለው እንዲቀጥል ተደርጓል
11. ለ. ትምህርት
1. ሠራተኛው በሙያው የተሻለ ዕውቀት ለማግኘት በትርፍ ጊዜው በትምህርት ሚ/ር ዕውቅና ባገኙ የትምህርት
ሠራተኛው በሙያው የተሻለ ዕውቀት ለማግኘት በትርፍ ጊዜው በትምህርት ሚ/ር ዕውቅና ባገኙ የትምህርት
ተቋማት፣ ከ 1 ኛ እስከ 12 ኛ ክፍል ለሚከታተለው የአካዳሚ ትምህርት ክፍያ ላወጣው ወጪ ብቻ ሠራተኛው
36
2. ሀ) - “ተቋሙ የመጀመሪያ ዲግሪ የሌላቸውን ሰራተኞች በድርጅቱ ውስጥ ሥራ ላይ ሊውል በሚችል የትምህርት
ዘርፍ እስከ መጀመሪያ ዲግሪ ያስተምራል፡፡ ሆኖም ቀደም ሲል የመጀመሪያ ዲግሪ እና ከዚያ በላይ
የትምህርት ደረጃ ያላቸውን አያካትትም”
ለ) “የሥራ ክፍሉ ትምህርት ለመማር የተመዘገቡትን ሰራተኞች ለሰው ሀብት ልማትና ስልጠና ክፍል
ሲያሳውቅና በትምህርትና ስልጠና ኮሚቴ ታይቶ ሲፈቀድ ለተፈቀደላቸው
ሠራተኞች በሚቀርበው የትምህርት ማስረጃ መሠረት ክፍያው የሚፈጸም ሲሆን አፈጻጸሙም
እየተማሩ ያሉትን ትምህርት ስለማለፋቸው በየሴሚስተሩ ማስረጃ ሲያቀርቡ ብቻ ይሆናል” በሚል
ተስተካክሏል፡፡ ተብሎ የተቀመጠው
ከ 12 ኛ ክፍል በላይ ትምህርት መከታተል ለሚፈልጉ ሠራተኞች ድርጅቱ የትምህርት እድል የሚሰጠውና
ክፍያ የሚፈፀመው በድርጅቱ የሰው ኃይል ፍላጎት ዕቅድና በፋይናንስ አቅም ላይ ተመስርቶ በቅድሚያ
ሲፈቀድ ብቻ ነው፡፡ ይኸውም በድርጅቱ ትምህርት እና ሥልጠና ፖሊሲ መሰረት በሚወጣ የትምህርት
እድል ማስታወቂያ ተወዳድረው ያለፋና በትምህርት እና ሥልጠና ኮሚቴ ታይቶ በዋናው ሥራ
አስፈፃሚ ወይም በተወካያቸው ሲፀድቅ ነው፡፡ የነበረው እንዲቀጥል ተደርጓል
3. ሠራተኞች ሊማሩ የሚወዳደሩበት የትምህርት ዓይነት እና ደረጃ ሠራተኞቹ እየሠሩበት ያሉትን የሙያ ደረጃ
ለማሻሻል የሚረዳቸውና ከሚሠሩት የሥራ ዓይነት ጋር ግንኙነት ያለውን እና ድርጅቱ ሊጠቀምበት የሚችል
ሲሆን ነው ።
4. ሠራተኞች እንዲማሩ በድርጅቱ የተፈቀደላቸውን ትምህርት ተምረው ማለፋቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ
ሲያቀርቡ፣ የትምህርት ወጪያቸውን 100% ድርጅቱ ይሸፍናል፡፡
5. ድርጅቱ በዲኘሎማና በዲግሪ እንዲሁም በማስተርስ ደረጃ ከፍሎ የሚያስተምራቸው ሠራተኞች ከሥልጠና
በኋላ ለድርጅቱ ስለሚሰጡት የአገልግሎት ዘመንና አገልግሎቱን ሳይጨርሱ ከድርጅቱ ጋር ያላቸውን የሥራ ውል
ሲያቋርጡ ስለሚኖርባቸው ግዴታ በሠልጣኙ ሠራተኛና በድርጅቱ መካከል በሚደረግ ልዩ ውል ይወሰናል፡፡ ተብሎ
የተቀመጠው
ድርጅቱ በተለያየ የትምህርት ደረጃ ከፍሎ የሚያስተምራቸው ሠራተኞች ከትምህርት በኋላ ለድርጅቱ
ስለሚሰጡት የአገልግሎት ዘመንና አገልግሎቱን ሳይጨርሱ ከድርጅቱ ጋር ያላቸውን የሥራ ውል ሲያቋርጡ
ተስተካክሏል
37
ክፍል ሦስት
መደበኛ የሥራ ሰዓት፣የትርፍ ሰዓትሥራ ፈቃድና
የሕዝብ በዓላት
አንቀፅ 12
በአዋጁ እንደተደነገገው መደበኛ የሥራ ሰዓት በቀን 8 /ስምንት/ ሰዓት በሳምንት ከ 48 /ከአርባ ስምንት
ሰዓት/ የማይበልጥ ሆኖ በድርጅቱ የሥራ ፀባይ ምክንያት መደበኛ የሥራ ሰዓት እንደሚከተለው ነው፡፡
ጠዋት ከሰዓት
መግቢያ መውጫ መግቢያ መውጫ
2፡00 6፡00 7፡00 11፡00
ዓርብ
2፡00 5፡30 7፡30 11፡00
ቅዳሜ
2፡00 6፡00
የቅዳሜ ጠዋት የሥራ ሁኔታ ድርጅቱና ማኀበሩ እየተመካከሩ እንደአስፈላጊነቱ ተግባራዊ የሚደረግ ይሆናል፡፡
ተብሎ የተቀመጠው ላይ መደበኛ የሥራ ሰዓት ኮሚቴው በልዩነት ወጥቷል
12.2. የነዳጅ ኃይል ማመንጫዎች፣ ሰብስቴሽኖች፣ የጥበቃ ሥራዎች፣ የአስቸኳይ ጥገና ሥራዎች፣ በድርጅቱ አዲስ
አደረጃጀት መሰረት በአንዳንድ የሥራ መደቦች እና በፈረቃ ወይም በሽፍት ለሚሠሩ ሠራተኞች በቀን
38
እንደ የኃይል ማመንጫዎች፣ ሰብስቴሽኖች፣ የጥበቃ ሥራዎች፣ የአስቸኳይ ጥገና ሥራዎች፣ በድርጅቱ አዲስ
አደረጃጀት መሰረት በአንዳንድ የሥራ መደቦች እና በፈረቃ ወይም በሽፍት ለሚሠሩ ሠራተኞች በቀን
ከ 8/ስምንት/ ሰዓት በሳምንት ከ 48 /ከአርባ ስምንት/ ሰዓት ለማይበልጥ ጊዜ የሥራ ክፍሎቻቸው
12.3. ከአቅም በላይ የሆነ ከፍተኛ ችግር ተፈጥሮ ድርጅቱን በከፍተኛ ሁኔታ የሚጎዳ ሆኖ ሲገኝ ድርጅቱና ማኀበሩ
በሚያደርጉት የጋራ ስምምነት በመደበኛ የሥራ ሰዓት ላይ ጊዜያዊ ለውጥ ሊደረግ ይችላል፡፡
12.4. በበረሃማ አካባቢ ለሚሠሩ የድርጅቱ ሠራተኞች መደበኛ የሥራ ሰዓት መግቢያና መውጫ ሰዓት
እንደአካባቢው ሁኔታ ሊስተካከል ይችላል።ሆኖም የፈረቃ (ሽፍት) ሠራተኞችን አይጨምርም ።
12.5. ቅዳሜና እሁድ የሕዝብ በዓላትን ጨምሮ የድርጅቱ ሥራ ስለመሰራቱ ሪፖርት ሲቀርብና በሚመለከተው ኃላፊ
ሲታመንበት የትርፍ ሰዓት ክፍያ ይከፈላቸዋል ተብሎ የተቀመጠው እንዲሰረዝ ተደርጓል፡፡
አንቀጽ 13
የትርፍ ሰዓት ሥራ
ሀ. አደጋ ሲደርስ ወይም የሚደርስ መሆኑ ሲያሰጋ የቃጠሎ፣ የፍንዳታ፣ የኬሚካል መፍሰስ፣ ከፍተኛና ዝቅተኛ
መስመር ለመጠገን፣ የነዳጅ ኃይል ማመንጫዎችና የማከፋፈያ ጣቢያዎችን ለመጠገን ተብሎ የተቀመጠው
አደጋ ሲደርስ ወይም የሚደርስ መሆኑ ሲያሰጋ የቃጠሎ፣ የፍንዳታ፣የኬሚካል መፍሰስ፣ ከፍተኛና ዝቅተኛ መስመር
ለ. ከአቅም በላይ የሆነ ሁኔታ የተፈጥሮ አደጋ ሲያጋጥም ማለትም የመሬት መንቀጥቀጥ፣ እሳተጎሞራ ፍንዳታ፣
የጎርፍ መጥለቅለቅ ወዘተ… ሲከሰቱ፣
ሐ. በአስቸኳይ የሚሠራ ሥራ ሲያጋጥም ማለትም ሊጠናቀቅ የሚገባው ሥራ በተወሰነው የጊዜ ገደብ ውስጥ
ለማጠናቀቅ በማይቻልበት ጊዜ ሥራውን በጊዜው ለማድረስ፣
39
በማይቋረጥና ተከታታይ ሥራ ላይ እንደ ኃይል ማመንጫዎች ጣቢያዎች፤ ማከፋፈያ ጣቢያዎች፣ አስቸኳይ
መቆጣጠሪያ ማዕከል ጥገና፣ የማከፋፈያ ጥገና፣ ጥበቃ ሥራ ፣ በኘሮጀክት እና በመሳሰሉት ሥራዎች ላይ
ከሥራ የቀሩ ሠራተኞችን ተክቶ ለማሠራት ነው። በማለት ተስተካክሏል
13.2 በአዋጁ አንቀፅ 63 መሠረት የሥራው ፀባይ ቢያስገድድም በማንኛውም የሥራ ቀን መደበኛ የ 8 /ስምንት/
ሰዓት ገደብ ከሁለት ሰዓት ለበለጠ ጊዜ ሊራዘም አይችልም፡፡
13.3 በአዋጁ አንቀፅ 68 መሠረት የትርፍ ሰዓት ሥራ የሚሠራ ሠራተኛ ከመደበኛ ደመወዙ በተጨማሪ ቀጥሎ
ሀ. ከንጋቱ 12/አሥራ ሁለት/ ሰዓት እስከ ምሽቱ 4/አራት/ ሰዓት ለሚሠራ የትርፍ ሰዓት ሥራ ለመደበኛ ሥራ
ለ. ከምሽቱ 4/አራት/ሰዓት እስከ ንጋቱ 12/አሥራ ሁለት/ ሰዓት ለሚሠራ የትርፍ ሰዓት ሥራ ለመደበኛ ሥራው
በ 2 /በሁለት/ ተባዝቶ፣
መሠረት የዕረፍት ቀን ላይ ቢውል በዚህ ዕለት የሰራ ሠራተኛ ክፍያ የሚደረግለት በአንዱ የሕዝብ በዓል ብቻ
በአዋጁ አንቀፅ 68 መሠረት የትርፍ ሰዓት ሥራ የሚሠራ ሠራተኛ ከመደበኛ ደመወዙ በተጨማሪ ቀጥሎ
በተመለከተው አኳኋን ይከፈለዋል፡፡
ሀ. ከንጋቱ 12/አሥራ ሁለት/ ሰዓት እስከ ምሽቱ 4/አራት/ ሰዓት ለሚሠራ የትርፍ ሰዓት ሥራ ለመደበኛ ሥራ
ለ. ከምሽቱ 4/አራት/ሰዓት እስከ ንጋቱ 12 /አሥራ ሁለት/ ሰዓት ለሚሠራ የትርፍ ሰዓት ሥራ ለመደበኛ ሥራው
40
መ. በሕዝብ በዓላት ቀን ለሚሠራ የትርፍ ሰዓት ሥራ ለመደበኛው ሥራ በሰዓት የሚከፈለው ደመወዝ በ 2½
(በሁለት ተኩል) ተባዝቶ ይከፈለዋል፡፡
ሠ. እንደአጋጣሚ በበዓል ላይ ሌላ በዓል ተደርቦ ወይም በአዋጅ ወይም በማናቸውም ልዩ ሕግ በተወሰነው መሠረት
የዕረፍት ቀን ላይ ቢውል በዚህ ዕለት የሰራ ሠራተኛ ክፍያ የሚደረግለት በአንዱ የሕዝብ በዓል ብቻ ይሆናል፡፡
በማለት ተስተካክሏል
13.4. በትርፍ ሰዓት የሚሰራው የሥራው አስፈላጊነት ተገምግሞ አግባብ ያለው የክፍል ኃላፊ ወይም ሥራ አስኪያጅ
አንቀጽ 14
ፈቃድ
በዚህ የኀብረት ስምምነት ውስጥ ፈቃድ ማለት ሠራተኛው በመደበኛ የሥራ ቀናት ደመወዝ እየታሰበለት ወይም
ሳይታሰብለት ከሥራ ቀሪ መሆን እንዲችል በድርጅቱ የሚፈቀድለት ጊዜ ነው፡፡
ሀ. ማንኛውም የሥራ ኃላፊ በበጀት ዓመቱ ከሐምሌ 01 ቀን እስከ ሐምሌ 30 ቀን ባለው ጊዜ በሥሩ ያሉትን
ሠራተኞች የዓመት እረፍት ፈቃድ ከላይ በተገለጸው መሰረት በፕሮግራም ደልድሎ ሠራተኞች
እንዲያውቁት በማድረግ ዝርዝሩን ለኮርፖሬት የሰው ኃይል አስተዳደር ቢሮ ይልካል። ተብሎ የተቀመጠው
ማንኛውም የሥራ ኃላፊ በበጀት ዓመቱ ከሐምሌ 01 ቀን እስከ ሐምሌ 30 ቀን ባለው ጊዜ በሥሩ ያሉትን
ሠራተኞች የዓመት እረፍት ፈቃድ ከላይ በተገለጸው መሰረት በፕሮግራም ደልድሎ ሠራተኞች
እንዲያውቁት በማድረግ ዝርዝሩን ለሚመለከተው የሰው ኃይል አስተዳደር ቢሮዎች ይልካል። በማለት
ተስተካክሏል
ለ. በወጣው ፕሮግራም መሰረት ሠራተኞች በተያዘላቸው ጊዜ የዓመት እረፍት ፍቃዳቸውን እንዲወስዱ ይደረጋል
። ሠራተኞቹም በተያዘላቸው ፕሮግራም መሰረት የዓመት እረፍት ፍቃዳቸውን የመውሰድ ግዴታ
አለባቸው።
41
ሐ. ሆኖም በሥራ አስገዳጅነት ምክንያት በተደለደለው የዓመት እረፍት ፕሮግራም መሰረት ሊወጣ ያልቻለ
ሠራተኛ ቢኖር የሥራ ክፍሉ እስከ ሰኔ 30 ቀን ድረስ ፕሮግራሙን በማሸጋሸግ እረፍቱን እንዲወስድ
ሆኖም በሥራ አስገዳጅነት ምክንያት በተደለደለው የዓመት እረፍት ፕሮግራም መሰረት ሊወጣ ያልቻለ ሠራተኛ
ቢኖር የሥራ ክፍሉ እስከ ሰኔ 30 ቀን ድረስ ፕሮግራሙን በማሸጋሸግ እረፍቱን እንዲወስድ ያደርጋል።
የፕሮግራም ለውጡንም ለሚመለከተው የሰው ኃይል አስተዳደር ቢሮዎች ያሳውቃል፤ሠራተኛውም
1 ፡- በሪጅን ደረጃ ፡-
የመጀመሪያው ዓመት በሪጀኑ የሰው ኃይል አስተዳደር ቢሮ ይፈቀዳል፡፡
በቀጣይ ለሁለተኛ ጊዜ የሚተላለፍ ከሆነ በሪጅኑ ኃላፊ ይፈቀዳል፡፡
2 ፡-2 ፡- በአገር አቀፍ ኤሌክትሪክ አክሰስ ፕሮግራም (UEAP) ፡-
የመጀመሪያው ዓመት በአገር አቀፍ ኤሌክትሪክ አክሰስ ፕሮግራም (UEAP) የሰው ኃይል አስተዳደር ቢሮ
ይፈቀዳል፡፡
በቀጣይ ለሁለተኛ ጊዜ የሚተላለፍ ከሆነ በአገር አቀፍ ኤሌክትሪክ አክሰስ ፕሮግራም (UEAP) ዳሬክቶሬት
ይፈቀዳል፡፡ ተብሎ የተቀመጠው
በኘሮጀክት ፖርትፎሊዮ ማኔጅመንት ዳይሬክቶሬት (PMO) ፡-
የመጀመሪያው ዓመት በኘሮጀክት ፖርትፎሊዮ ማኔጅመንት ዳይሬክቶሬት (PMO) የሰው ኃይል
አስተዳደር ቢሮ ይፈቀዳል፡፡
በቀጣይ ለሁለተኛ ጊዜ የሚተላለፍ ከሆነ በኘሮጀክት ፖርትፎሊዮ ማኔጅመንት ዳይሬክቶሬት (PMO)
ዳሬክቶሬት ይፈቀዳል፡፡ ተብሎ ተስተካክሏል
42
ሠ. ማንኛውም የሙከራ ጊዜውን የጨረሰ የድርጅቱ ሠራተኛ ከዚህ በታች በተዘረዘረው ሁኔታ የዓመት እረፍት
2. ከአንድ ዓመት በላይ ላገለገለ ሠራተኛ ለሚቀጥለው የሥራ ዘመን በየዓመቱ አንድ ቀን እየተጨመረ ይሰጠዋል፡፡
ተብሎ የተቀመጠው
ማንኛውም የሙከራ ጊዜውን የጨረሰ የድርጅቱ ሠራተኛ ከዚህ በታች በተዘረዘረው ሁኔታ የዓመት እረፍት ፍቃድ
እንዲወስድ ይደረጋል ።
2. ከ 1 /አንድ/ ዓመት በላይ ላገለገለ ሠራተኛ ለሚቀጥለው የሥራ ዘመን በየሁለት ዓመቱ አንድ ቀን እየተጨመረ
ሰ. ለማንኛውም ሠራተኛ የዓመት ዕረፍት ፈቃድ በሌላ አኳኋን በዋናው ሥራ አስፈጻሚ ካልተፈቀደ በስተቀር
በገንዘብ ተለውጦ አይከፈለውም፡፡
ሸ. ማንኛውም ሠራተኛ ድርጅቱ ሲፈቅድለት ሥራውን በማይበድል ሁኔታ ያለውን የዓመት ዕረፍት ፍቃድ
ቀናት በሁለት ጊዜ አከፋፍሎ በበጀት ዓመቱ ውስጥ ሊወስድ ይችላል፡፡
ቀ. ድርጅቱ በዓመት ዕረፍት ፈቃድ ላይ የሚገኝ ሠራተኛን ለአስቸኳይ ሥራ ከፈለገው በኮርፖሬት የሰው ሃይል
አስተዳደር አማካይነት በግልፅ ደብዳቤ ፈቃዱን አቋርጦ ወደ መደበኛ ሥራው አንዲገባ ሊያደርግ ይችላል፡፡
ድርጅቱ በዓመት ዕረፍት ፈቃድ ላይ የሚገኝ ሠራተኛን ለአስቸኳይ ሥራ ከፈለገው በግልፅ ደብዳቤ ፈቃዱን
አቋርጦ ወደ መደበኛ ሥራው እንዲገባ ሊያደርግ ይችላል፡፡ እንዲሁም በሚመለከተው የኮርፖሬት/ የሪጅን/
የዲስትሪክት/ የፕሮጀክት ፕሮግራም ጽ/ቤት የሰው ሀብት አስተዳደር እንዲያውቀው በማድረግ
ያልተጠቀመበትን ፈቃድ ይይዝለታል። ሠራተኛው ከፈቃዱ ላይ በመጠራቱ ምክንያት ያወጣውን የመጓጓዣና
43
14.2 የህመም ፈቃድ
ማንኛውም የሙከራ ጊዜውን የጨረሰ ሠራተኛ በማናቸውም አሠራር 12/አሥራ ሁለት/ ወራት ጊዜ ውስጥ ከሥራ
ጋር ግንኙት የሌለው ህመም ደርሶበት በህክምና ላይ እንዲቆይ ማስፈለጉ በድርጅቱ ህክምና ክፍል ወይም በመንግስት
ሆስፒታሎችና የጤና ተቋማት ወይም ከድርጅቱ ጋር ስምምነት ካላቸው የግል የጤና ተቋማት ሲታዘዝና በድርጅቱ
ሕክምና ክፍል ሲረጋገጥ በሚከተለው ቅደም ተከተልና ሁኔታ የህመም ፍቃድ ይሰጠዋል፡፡ተብሎ የተቀመጠው
ማንኛውም የሙከራ ጊዜውን የጨረሰ ሠራተኛ ህመሙ ከደረሰበት ዕለት ጀምሮ በ 12/አስራ ሁለት/ ወራት ጊዜ
ውስጥ ከሥራ ጋር ግንኙት የሌለው ህመም ደርሶበት በህክምና ላይ እንዲቆይ ማስፈለጉ በድርጅቱ ህክምና
ክፍል ወይም በመንግስት ሆስፒታሎችና የጤና ተቋማት ወይም ከድርጅቱ ጋር ስምምነት ካላቸው የግል
የጤና ተቋማት ሲታዘዝና በድርጅቱ ሕክምና ክፍል ሲረጋገጥ በሚከተለው ቅደም ተከተልና ሁኔታ
የህመም ፍቃድ ይሰጠዋል፡፡
መ. ማንኛውም ሠራተኛ በሕመም ምክንያት ከሥራ ሲቀር አሠሪው ስለሁኔታው ሊያውቅ የሚችል ወይም
ሠራተኛው ለማስታወቅ የማይችል ካልሆነ በስተቀር ከሥራ በቀረ እጅግ ቢዘገይ በማግስቱ
ለአሠሪው ማሳወቅ ይኖርበታል፡፡
14.2.1 ሠራተኛው በህመም ፈቃድ ላይ እንዲቆይ ማስፈለጉ በሀኪም ሲታዘዝ ፈቃድ የተሰጠው፣
ለ. ለከፍተኛ ህክምና ወደ ሌላ ከተማ የተላከ ከሆነ በዚሁ በታከመበት ከተማ ለሚገኝ ለድርጅቱ
አስተዳደር ኃላፊ በፅሁፍ ማሳወቅ አለበት ። የድርጅቱ አስተዳደር ቢሮ በሌለበት ከተማ በከተማው
ለሚገኝ የድርጅቱ ዲስትሪክት የሥራ ኃላፊ በጽሁፍ ማሣወቅ አለበት፡፡
44
14.2.2 በህመም ፈቃድ ላይ የሚገኝ ሠራተኛ ህክምናውን /የሕክምና ፈቃዱን/ጨርሶ ሲመለስ
የሚያቀርበው የህክምና ማስረጃ በድርጅቱ የህክምና ክፍል ወይም በሚመለከተው የአስተዳደር ኃላፊ
ትክክለኛነቱና ህጋዊነቱ መረጋገጥ አለበት፡፡
14.2.3 አንድ ሠራተኛ በዓመት ዕረፍት ፈቃድ ላይ ሆኖ ቢታመም ፈቃዱ ይያዝለታል፡፡ ተብሎ የተቀመጠው
አንድ ሠራተኛ በዓመት ዕረፍት ፈቃድ ላይ ሆኖ ቢታመም የህክምና ፈቃዱ ታሳቢ ተደርጐ ፈቃዱ
ይራዘምለታል፡፡ በማለት ተስተካክሏል
14.2.4 በህመም ወይም በሕክምና ፈቃድ ላይ ያለ ሠራተኛ ቢቻል በራሱ ወይም በሶስተኛ
ወገን አማካይነት በሕክምና ወይም በሕክምና ፈቃድ ላይ መሆኑን በፅሁፍ ማሳወቅ አለበት፡፡
45
9) ከሦስት እስከ ስድስት ወር ባለው የእርግዝና ጊዜ ውስጥ የጽንስ መቋረጥ ያጋጠማት ሠራተኛ ደመወዝ
የሚከፈልበት 30 (ሰላሳ) ተከታታይ ቀን ፈቃድ ይሰጣታል፡፡
10) ማንኛውም ሠራተኛ ህጋዊ የትዳር ጓደኛው ስትወልድ ደመወዝ የሚከፈልበት 10 (አስር) የሥራ ቀን ፈቃድ
ይሰጠዋል፤ሆኖም ስለመውለዷ የሚገልጽ የሀኪም ማስረጃ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
11) ልጅ ከተወለደ 10 ወር እስኪሞላው ድረስ በቀን ለ 2 ሰዓት ለእናት ጡት ማጥባት ይፈቀድላታል፡፡ አዲስ
እንዲገባ ተደርጓል
ሲለዩ፣ የባል ወይም የሚስት ወንድም እህት ሲሞት፣ ከሠራተኛው ቤት የሚወጣ የጥገኛ አስክሬን ሲኖር
ሠራተኛው አስቀድሞ ሲያሳውቅ የ 3/ሶሰት/ ቀን የሐዘን ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡ ሆኖም የቀብር ሥርዓቱ
ሀ. የሠራተኛው ወይም የሠራተኛዋ ሕጋዊ አባት፣ እናት፣ ባለቤት ፣ ልጅ፣ እህት፣ ወንድም፣አማት፣ አማች ሲሞት
ሠራተኛው/ዋ ሲያሳውቅ የ 5/አምስት/ የስራ ቀናት የሐዘን ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡
ለ. የሠራተኛው ወይም የሠራተኛዋ አያት፣የልጅ ልጅ፣ አጎት፣ አክስት፣የእንጀራ አባት፣ የእንጀራ እናት በሞት ሲለዩ፣
የባል ወይም የሚስት ወንድም እህት ሲሞት እና ከሠራተኛው/ዋ ቤት የሚወጣ የጥገኛ አስክሬን ሲኖር
ሐ. በዓመት እረፍት ፈቃድ ላይ ያለ ሠራተኛ ሐዘን ቢያጋጥመው በ 14.4.ሀ መሰረት የዓመት እረፍት
ፈቃዱ ይራዘምለታል ።
46
በሀገር ውስጥ ብሔራዊ ፈተናዎችና እውቅና ባለው የትምህርት ተቋም በትርፍ ጊዜአቸው ለሚማሩና
በሥራ ሰዓት ለሚሰጡ ወቅታዊ ፈተናዎች ሠራተኛው በቅድሚያ ለቅርብ ኃላፊው ሲያሳውቅ ለፈተናው
ቀን ብቻ ፈቃድ ከደመወዝ ጋር ይሰጠዋል። ሆኖም ፈተናውን ስለመውሰዱ ከትምህርት ተቋሙ ማስረጃ
ማቅረብ ይኖርበታል ።
14.6 ልዩ ልዩ ፍቃዶች
ሀ. አንድ ሠራተኛ ለድርጅቱ በሚሰጠው አገልግሎት ዘመን ለ 3/ሶስት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት የጋብቻ
ፈቃድ ከደመወዝ ጋር ይሰጠዋል፡፡ የጋብቻ ማስረጃ ሰነድም ከግል ማኀደሩ ጋር እንዲያያዝ ያደርጋል፡፡
ለ. ሠራተኛው ከፖሊስ ጣቢያ ፣ከፍ/ቤት ወይም ከሌላ ሕጋዊ ሥልጣን ካለው አካል መጥሪያ ወይም
ማስረጃ ሲደርሰውና ሲያቀርብ እንደቦታው ርቀትና እንደሁኔታው ሕጋዊ ግዳጁን መፈጸም
እንዲችል ፈቃድ ከደመወዝ ጋር ይሰጠዋል። ሆኖም ሠራተኛው በቦታው ደርሶ ተገቢውን
ለመፈጸሙ ማስረጃ ማቅረብ አለበት፡፡
ሐ. ሠራተኛው ድንገተኛና ከአቅም በላይ የሆነ አጣዳፊ ችግር ሲያጋጥመው በሚያቀርበው ጥያቄ መሰረት
ሥራው እንደማይበደል ተቀባይነት ሲያገኝ ደመወዝ የማይከፈልበት፡-
1- በሪጅን ደረጃ ፡-
እስከ 15 (አስራ አምስት) ተከታታይ ቀናት በሚመለከተው ድስትሪክት ሀላፊ
ከ 15 (አስራ አምስት) እስከ 30 (ሰላሳ) ተከታታይ ቀናት በሪጅን የበላይ ኃላፊ፤
ከ 30 (ሰላሳ) እስከ 90 (ዘጠና) ተከታታይ ቀናት በዋና ሥራ አስፈፃሚ
2- አስተዳደራቸው በኮርፖሬት ደረጃ ለሆነው፡-
እስከ 15 (አስራ አምስት) ተከታታይ ቀናት በሚመለከተው የስራ ክፍል ኃላፊ
ከ 15 (አስራ አምስት) እስከ 30 (ሰላሳ) ተከታታይ ቀናት በስራ ሂደቱ ስራ አስፈፃሚ/ዳይሬክቶሬት
ከ 30 (ሰላሳ) እስከ 90 (ዘጠና) ተከታታይ ቀናት በዋና ሥራ አስፈጻሚ፤
በሚል እንዲስተካከልና አጠቃላይ የሚወሰደው ፈቃድ በዓመት ከ 3 (ሶስት) ወር በላይ መብለጥ የለበትም
ተብሎ የተቀመጠው
ሠራተኛው ድንገተኛና ከአቅም በላይ የሆነ አጣዳፊ ችግር ሲያጋጥመው በሚያቀርበው ጥያቄ መሰረት ሥራው
እንደማይበደል ተቀባይነት ሲያገኝ ደመወዝ የማይከፈልበት፡-
በሪጅን ደረጃ ፡-
ከ 1 (አንድ) እስከ 30 (ሰላሳ) ተከታታይ ቀናት የሰራተኛ ጥያቄ በሚመለከተው የቅርብ ኃላፊ ሲቀርብ
በሪጅን ስራ አስፈፃሚ፣ የዲስትሪክት/በዲስትሪክት ኃላፊ ይፀድቃል፡፡
ከ 30 (ሰላሳ) እስከ 90 (ዘጠና) ተከታታይ ቀናት የሰራተኛ ጥያቄ በሚመለከተው ኃላፊ ሲቀርብ በሪጅን ሥራ
አስፈፃሚ ይፀድቃል፡፡ እንዲገባ ተደርጓል
47
አስተዳደራቸው በኮርፖሬት ደረጃ እና በፖርትፎሊዮ ለሆነው፡-
ከ 1 (አንድ) እስከ 30 (ሰላሳ) ተከታታይ ቀናት የሰራተኛ ጥያቄ በሚመለከተው የቅርብ ኃላፊ ሲቀርብ
በዳይሬክተሮች ወይም ም/ዋና ስራ አስፈፃሚዎች ይፀድቃል፡፡
ከ 30 (ሰላሳ) እስከ 90 (ዘጠና) ተከታታይ ቀናት የሰራተኛ ጥያቄ በሚመለከተው ዳይሬክተር ወይም ም/ዋና
ስራ አስፈፃሚዎች ሲቀርብ በዋና ሥራ አስፈጻሚ ይፀድቃል፡፡
አጠቃላይ የሚወሰደው ፈቃድ በዓመት ከ 3 (ሶስት) ወር በላይ መብለጥ የለበትም፡፡ በማለት ተስተካክሏል
መ. ማንኛውም ፈቃድ በድርጅቱ አሠራር ደንብ መሠረት በቅፅ ተሞልቶ የሠራተኛውና የፈቃጁ ፊርማ እና
ሕጋዊ ማህተም ተደርጎበት ለሚመለከተው የሰው ኃይል አስተዳደር ቢሮ እንዲደርስ /እንዲላክ/
መደረግ አለበት ፡፡ ተብሎ የተቀመጠው የተሻሻለው እንዲቀጥል ተደርጓል፡፡
አንቀጽ 15
የዕረፍትና የህዝብ በዓላት ቀን
15.1 ለማንኛውም ሠራተኛ እንደ አካባቢው የሥራ ፀባይ በመደበኛ የሥራ ሰዓቶች መካከል ጠዋት ከ 4፡00
ሰዓት እስከ 4፡15 ሰዓት 15 (አስራ አምስት) ደቂቃ ከቀትር በኋላ ከ 9፡00 ሰዓት እስከ 9፡15 ሰዓት 15
(አስራ አምስት) ደቂቃ የሻይ ዕረፍት ይሰጠዋል፡፡ የተሻሻለው እንዲቀጥል ተደርጓል፡፡
15.2 . ማንኛውም ሠራተኛ በፈረቃ ወይም በሥራ አስገዳጅነት ከመደበኛ የሥራ ሰዓት ውጪ እንዲሠሩ
ከሚደረጉት ሠራተኞች በስተቀር ስለሥራ ሰዓቶች በኀብረት ስምምነቱ የተወሰኑትን ሰዓቶች ከሠራ
እንደአስፈላጊነቱ ቅዳሜ እና እሁድ ሙሉ ቀን የሳምንት ዕረፍት ጊዜ ይሆናል፡፡ ሆኖም በአዋጁ አንቀፅ
70/1 መሠረት እንደአስፈላጊነቱ ቅዳሜና እሁድ መሥራት ካስፈለገ ከሌሎች የሥራ ቀናት
እንደሁኔታው ተለይቶ የሳምንት ዕረፍት ቀናት እንዲሆኑ ይደረጋል፡፡ ተብሎ የተቀመጠው እንዲሰረዝ
ተደርጓል
15.3 በሽፍት ሥራ ላይ የተመደቡ ሠራተኞች እንደ አስፈላጊነቱ የመመገቢያ ዕረፍት ይሰጣቸዋል፡፡ ሆኖም
የሥራው ሁኔታ የሠራተኞችን ከሥራ መለየት የማይፈቅድ ከሆነ የመመገቢያ ዕረፍት በየተራ እንዲወስዱ
ይደረጋል፡፡
48
ክፍል አራት
ደመወዝ፣ልዩ ልዩ አበል፣ጥቅሞችና ጭማሪዎች
አንቀጽ 16
ደመወዝ
16.1 ደመወዝ ማለት ሠራተኛ በሥራ ውሉ መሰረት በድርጅቱ ተቀጥሮ ለሚያከናውነው ሥራ
የሚከፈለው መደበኛ ክፍያ ነው ። በአዋጁና በዚህ ኅብረት ስምምነት መሰረት የሚከተሉት
ክፍያዎች እንደደመወዝ አይቆጠሩም ።
ሀ. የትርፍ ሰዓት ክፍያ፣
ለ. የውሎ አበል፣ የመጓጓዣ አበል ፣የዲስተርባንስ አበል ፣የበረሃ አበል፣ የቤት ኪራይ አበል
እና ተመሳሳይ ክፍያዎች፣
ሐ. በድርጅቱ የሚሰጥ ጉርሻ /ቦነስ/ እና የማትጊያ ክፍያ፣
16.2 በድርጅቱ በቋሚነት ለሚቀጠር ማንኛውም ሠራተኛ የሚከፈል አነስተኛ የወር ደመወዝ
በድርጅቱ የደመወዝ እስኬል የሚወሰን ሆኖ በማናቸውም ሁናቴ መንግስት ከደነገገው የመነሻ
ደመወዝ በታች አይሆንም።
16.3 ድርጅቱ አስገዳጅ ሁኔታ ካልተከሰተ በስተቀር የደመወዝ እስኬሉ ከፀደቀበት ጊዜ ጀምሮ በየ 3 ዓመቱ
የደመወዝ እስኬል በማጥናትና በማሻሻል ሥራ ላይ ሊያውል ይችላል፡፡ ተብሎ የተቀመጠው
49
ለ. ድርጅቱ 26 (ሃያ ስድስት) ቀናት ላገለገሉ ሠራተኞች በሥራ ውሉ መሠረት ሙሉ የወር
ደመወዛቸውን ይከፍላል፡፡ የተሻሻለው እንዲቀጥል ተደርጓል፡፡
16.5. ኮል ኦን ዲዩቲ (CALL ON DUTY) ሆነው ለሚሠሩ ኦፕሬተሮች ከመደበኛ የሥራ ሰዓት ውጪ ለሚሰጡት
አገልግሎቶች ማካካሻ በየወሩ ከደመወዝ ጋር ብር 150.00 /አንድ መቶ ሀምሳ ብር/ ይከፈላቸዋል፡፡
16.6. በነዳጅ በሚሰሩ የኃይል ማመንጫ ጣቢያዎች ተመድበው ለሚያገለግሉ መካኒኮች /ጥገናና ኦፕሬሽን/ በቦታው
እስካሉ ድረስ በወር እንደሥራው አካባቢና ሁኔታ እየተጠና ከዚህ በታች ተመለከተው ሁኔታ ተመጣጣኝ የሆነ
ልዩ ክፍያ እንዲያገኙ ይደረጋል፡
ሀ. አመቺ የአየር ንብረት ካላቸው ሥራ ቦታዎች ጀምሮ 25% /ሃያ አምስት ከመቶ/ የበረሃማና
የአስቸጋሪ ቦታዎች አበል በሚከፈልባቸው አካባቢዎች በወር ብር 250.00 /ሁለት መቶ ሃምሳ ብር/ ፤
ለ. ከ 30% - 35% /ከሠላሣ እስከ ሠላሣ አምስት ከመቶ/ የበረሃ አበል በሚከፈልባቸው አካባቢዎች በወር
ብር 300.00 /ሦስት መቶ ብር/፤
ሐ. ከ 40% - 45% /ከአርባ እስከ አርባ አምስት ከመቶ/ የበረሃ አበል በሚከፈልባቸው አካባቢዎች በወር
ብር 350.00 /ሦስት መቶ አምሳ ብር/ ይከፈላቸዋል ።ሆኖም የአስቸጋሪ ቦታዎች አበል መንግስት
በጥናት ሥራ ላይ በሚያውለው መሠረት የሚስተካከል ሲሆን እስከዚያው ድረስ ቀደም ሲል
በነበረው የበረሃ አበል መቶኛ /ፐርሰንቴጅ/ መሠረት ተከፋይ ይሆናል፡፡
የደመወዝ ጭማሪ የሚደረገው የሠራተኛውን የሥራ ተነሳሽነት ለመጨመር፣ የኑሮ ደረጃው እንዳይቀንስና
እንዲያድግ፣ እንዲሁም የኑሮ ውድነትን ለመቋቋም እንዲችል ለማድረግ ነው፡፡
በዚህም መሰረት ዓመታዊ የደመወዝ ጭማሪ ድርጅቱ በየዓመቱ በሚያስመዘግበው ዓመታዊ የሥራ አፈጻጸም
ውጤት ላይ ተመስርቶ የድርጅቱን ትርፋማነት ባገናዘበ መልክ ከማህበሩ ጋር በሚደረግ ድርድር ለሠራተኞች ዓመታዊ
የደመወዝ ጭማሪ ይሰጣል፡፡
16.7.1 ማንኛውም ሠራተኛ ዓመታዊ የደመወዝ ጭማሪ የሚያገኘው በበጀት ዓመቱ ውስጥ
በሚያስመዘግበው የሥራ አፈጻጸም ውጤት መሰረት ሆኖ፣
በላይ ያገለገለ ሠራተኛ ዓመታዊ የደመወዝ ጭማሪ ያገኛል፡፡ ከ 6 (ስድስት) ወር በታች ያገለገለ ሠራተኛ
50
ምክንያት በበጀት ዓመቱ ወይም በሚቀጥለው በጀት ዓመት ወደ ስራ የተመለሰ ሰራተኛ በበጀት አመቱ የተፈቀደውን
የደመወዝ ጭማሪ ያገኛል፡፡ ተብሎ ተስተካክሏል
ለ. በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ሀገር ለከፍተኛ ትምህርት ወይም ሥልጠና የሚላክ ሠራተኛ በትምህርቱ ወይም
በሥልጠናው ላይ ለሚቆይበት ጊዜ በበጀት ዓመቱ የተፈቀደውን ጭማሪ ያገኛል፡፡ ሆኖም ከአቅም በላይ በሆነ
ምክንያት ካልሆነ በስተቀር የትምህርት ጊዜው ቢራዘም ለተራዘመበት ጊዜ ጭማሪ አያገኝም።
ሐ. ጭማሪ በተፈቀደበት በጀት ዓመት ደመወዝ በማይከፈልበት ፈቃድ ላይ የነበረ ሰራተኛ ከሥራ ላይ የቀረበት ጊዜ
ታስቦ ከተቀነሰ በኋላ ለሰራበት ጊዜ ብቻ ታስቦ ይከፈለዋል።
መ. በመደበኛው የጡረታ ዕድሜ በመድረሱ ወይም በሕመም ምክንያት በሕክምና መማክርት ጉባዔ (MEDICAL
BOARD) ዉሳኔ ጡረታ የወጣ ወይም በሞት የተለየ ሠራተኛ በበጀት ዓመቱ ውስጥ በሥራ ላይ የነበረበት ጊዜ
ታስቦ የደመወዝ ጭማሪ ያገኛል፡፡ ሆኖም በራሱ ጥያቄ መደበኛ የጡረታ መውጫ ዕድሜው ሳይደርስ በጡረታ
የተገለለ ወይም በዲሲፕሊን ጉድለት ከሥራ የተሰናበተ ወይም በራሱ ፈቃድ ድርጅቱን የለቀቀ ሠራተኛ
የደመወዝ ጭማሪ አያገኝም፡
ሠ. በድርጅቱ ሥራ ምክንያት በፍርድ ቤት ትዕዛዝ ወይም በሕግ ሥልጣን በተሰጠው አካል በቁጥጥር ሥር የቆየ
ወይም ለተወሰነ ጊዜ ከሥራ የታገደ ሠራተኛ ከተከሰሰበት ወንጀል ነጻ መሆኑን የሚገልጽ ማስረጃ በመያዝ
ወደሥራ ከተመለሰ በበጀት ዓመቱ ውስጥ 6 (ስድስት) ወርና ከዚያ በላይ የሰራ ከሆነ ለበጀት ዓመቱ
የተፈቀደውን ጭማሪ ያገኛል ። እንዲሰረዝ ተደርጓል
ሰ ደመወዝ ጭማሪው በቀጣዩ በጀት ዓመት በመጀመሪያው 2 (ሁለት) ወራት ውስጥ ተግባራዊ መደረግ
ይኖርበታል፡፡ ተብሎ የተቀመጠው
ደመወዝ ጭማሪው በቀጣዩ በጀት ዓመት በመጀመሪያው 4 (አራት) ወራት ውስጥ ተግባራዊ መደረግ
ይኖርበታል፡፡ ተብሎ ተስተካክሏል
ሸ. በአፈጻጸሙም ላይ ማኅበሩ የሚሳተፍ ሲሆን ዝርዝር አፈጻጸሙ በሰው ኃይል አስተዳደር ተዘጋጅቶ
ማህበሩ አስተያየት አንዲሰጥበት የሚደረግ ሲሆን በዝርዝር መስፈርት ዝግጅቱ ላይ መስማማት
ካልተደረሰ ውሳኔ የሚሰጠው በዋናው ሥ/አስፈጻሚ ይሆናል ። ሆኖም ማህበሩ ዋናው ሥ/አስፈጻሚ
በሚሰጡት ውሳኔ የማይስማማ ከሆነ ለሥራ አመራር ቦርድ ጽ/ቤት ያቀርባል፡፡እንዲሰረዝ ተደርጓል
51
16.7.2 የቦነስ (BONUS) አከፋፈል
ቦነስን (BONUS) በተመለከተ ድርጅቱ በየዓመቱ በሚያስመዘግበው ዓመታዊ የሥራ አፈጻጸም ውጤት
ላይ ተመስርቶ የድርጅቱን ትርፋማነት በአገናዘበ መልኩ ይሰጣል።
ዝርዝር አፈጻጸም
ማንኛውም ሠራተኛ ዓመታዊ የቦነስ ክፍያ የሚያገኘው በበጀት ዓመቱ በሚያስመዘግበው የሥራ
አፈጻጸም ውጤት መሰረት ሆኖ የቦነስ አሰጣጥ አፈጻጸሙም በሚመለከተው የድርጅቱ የሥራ ክፍል
ተዘጋጅቶ ማህበሩ አስተያየት እንዲሰጥበት የሚደረግ ሲሆን በዝርዝር መስፈርት ዝግጅት ላይ
መስማማት ሲደረስ ውሳኔ የሚሰጠው በድርጅቱ ሥራ አስፈጻሚ ይሆናል በዚህ መሰረት ፣
ለ. በዲሲፕሊን ኮሚቴ ታይቶ የጥፋተኝነት ውሳኔ የተላለፈበት ሠራተኛ ላይ የሥነ ሥርዓት እርምጃ ውጤት
ተግባራዊ የሚሆነው ውሳኔ ከተሰጠበት ጊዜ ጀምሮ ሲሆን፣ የሚያስከትለው ሁኔታና ቅጣት የጊዜ ገደብ
እንደሚከተለው ተፈጻሚ ይሆናል፡፡ ተብሎ የተቀመጠው
በበጀት ዓመቱ በዲሲፕሊን ቅጣት የተቀጣ ሠራተኛ ላይ የሥነ ሥርዓት እርምጃ ውጤት ተግባራዊ
የሚሆነው ውሳኔ ከተሰጠበት ጊዜ ጀምሮ ሲሆን፣ የሚያስከትለው ሁኔታና ቅጣት የጊዜ ገደብ
እንደሚከተለው ተፈጻሚ ይሆናል፡፡
52
የተፈጸመበት፣
2 ከ 15 ቀናት እስከ 30 ቀናት ጥፋቱ በተፈጸመበት ዓመት የሚፈቀድን
የደመወዝ ቅጣት የበጀት ዓመቱን የማበረታቻ ክፍያ 50%
የተፈጸመበት፣ ይቀነስበታል፣
3 ከ 30 ቀናት በላይ የደመወዝ ጥፋቱ በተፈጸመበት ዓመት የሚፈቀድን
ቅጣት የተፈጸመበት፣ የበጀት ዓመቱን የማበረታቻ ክፍያ
100% ያሳጣል፣
4 ከቦታው እንዲነሳና ከዕድገት ጥፋቱ በተፈጸመበት ዓመት የሚፈቀድን ለሚቀጥሉት 2 ዓመታት
የታገደ፣ የበጀት ዓመቱን የማበረታቻ ክፍያ ከማንኛውም ዕድገትና
100% ያሳጣል፣ የኃላፊነት ቦታ መታገድ
5 ዕገዳ ከዕድገት ውድድር ያሳግዳል ዕገዳ አብቅቶ ውሳኔ
የማበረታቻ ክፍያን ያሳግዳል እስከሚሰጥ
ሐ. የቦነስ (BONUS) ክፍያ አፈጻጸሙም በቀጣዩ በጀት ዓመት በመጀመሪያው 4 (አራት) ወራት ውስጥ መጠናቀቅ
ይኖርበታል።
መ. በአፈጻጸሙም ላይ ማኅበሩ የሚሳተፍ ሲሆን ዝርዝር አፈጻጸሙ በሰው ኃይል አስተዳደር ተዘጋጅቶ
ማህበሩ አስተያየት አንዲሰጥበት የሚደረግ ሲሆን በዝርዝር መስፈርት ዝግጅቱ ላይ መስማማት
ካልተደረሰ ውሳኔ የሚሰጠው በዋናው ሥ/አስፈጻሚ ይሆናል ። ሆኖም ማህበሩ ዋናው ሥ/አስፈጻሚ
በሚሰጡት ውሳኔ የማይስማማ ከሆነ ለሥራ አመራር ቦርድ ጽ/ቤት ያቀርባል ። እንዲወጣ/እንዲሰረዝ
ተደርጓል
አንቀጽ 17
ልዩ ልዩ አበሎችና ጥቅሞች
ለ. የአስቸጋሪ የሥራ ሁኔታዎች አበል ለመስጠት ምክንያት የነበሩት ሁኔታዎች ያለመኖራቸው ሲታወቅ
እንዲነሳ፣ ወይም መኖራቸው ሲታወቅ እንዲሰጥ፣ ወይም ነባሩ እንዲሻሻል ድርጅቱና ማኅበሩ በጋራ
53
አጥንተው በድርጅቱ ሲጸድቅ ሥራ ላይ እንዲውል ይደረጋል፡፡ ሆኖም አዲስ የሥራ ቦታዎች በሚከፈቱበት
ጊዜ ቅርብ ላለው የሥራ ቦታ በተፈቀደው የአስቸጋሪ ቦታ አበል መሠረት ይከፈላል። እንደአስፈላጊነቱ
ለቦታው የሚገባው ትክክለኛ አበል በጥናት ይወሰናል፡፡ ይህም በሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር
ሲመዘገብ የዚህ ኅብረት ስምምነት አካል ይሆናል፡፡
ሐ. የአስቸጋሪ ቦታዎች አበል የሚከፈልባቸው የሥራ ቦታዎች ዝርዝርና የሚከፈለው አበል መጠን በመቶኛ
/በፐርሰንት/ በአባሪ ቁጥር 4 ላይ ተመልክቷል። ሆኖም ማሻሻል ሲያስፈልግ መንግስት ሥራ ላይ
የሚያውለውን የአስቸጋሪ ቦታዎች አበል መነሻ በማድረግ ከድርጅቱና ከመሠረታዉ ሠራተኛ ማህበር
በተውጣጣ ኮሚቴ ተጠንቶ ሲቀርብ ማሻሻያው የዚህ ኅብረት ስምምነት አካል ይሆናል፡፡
ድርጅቱ ሥራውን ለማሠራት ሠራተኛውን ከመደበኛ የመኖሪያ ከተማው ወደሌላ ቦታ ሄዶ የቁርስ፣ የምሳ፣
የእራት ሰዓቱን እንዲያሳልፍና እንዲያድር ሲያደርገው ለሚያወጣው ወጪ ተመጣጣኝ የውሎ አበል
ይከፍለዋል። የውሎ አበል አከፋፈል ተመን ለቁርስ፣ለምሳ፣ለእራትና ለአልጋ ከዚህ በታች በተቀመጠው መሰረት
ይሆናል፤
ቁርስ የሚታሰብበት ሰዓት ከጠዋቱ 12፡00 እስከ 4፡00 ሆኖ የሚታሰበው 20%
ምሳ የሚታሰብበት ሰአት ከጠዋቱ 5፡00 እስከ ከቀኑ 9፡00 ሆኖ የሚታሰበው 40% ፣
እራት ከምሽቱ 12፡00 በኋላ ለሚቆይ የሚታሰበው 40% ይሆናል፡፡ በማለት ተስተካክሏል፡፡
ለ. የውሎ አበል ክፍያው መጠን በሠራተኛው የሥራ ደረጃ ላይ የተመሠረተ ሆኖ የሀገሪቱን ተጨባጭ የኑሮ ሁኔታ
ያገናዘበ እንዲሆን በየሁለት ዓመቱ ተጠንቶ ተግባራዊ ይሆናል፡፡ የነበረው እንዲቀጥል ተደርጓል፡፡
ሐ. የውሎ አበል ክፍያው ድርጅቱ የሀገሪቱን ተጨባጭ የኑሮ ሁኔታና የድርጅቱን አቅም በማገናዘብ አጥንቶ ህዳር
09 ቀን 2008 ዓ.ም ባጸደቀው የውሎ አበል መመሪያ ማሻሻያ በአባሪ ቁጥር 7 መሰረት ይፈጸማል ።
ተብሎ የተቀመጠው
መ. በአዲስ አበባ በሚገኙ የስራ ክፍሎች ለስራ ከስራ ቦታቸው ተነስተው 20 ኪሎ ሜትር እና ከዛ በላይ ተጉዘው
የምሳ ሰዓት ካሳለፉ የምሳ አበል እንዲያገኙ ይደረጋል፡፡ ተብሎ የተቀመጠው
54
በአዲስ አበባ በሚገኙ የስራ ክፍሎች ለስራ ከስራ ቦታቸው ተነስተው 20 ኪሎ ሜትር እና ከዛ በላይ ተጉዘው
የምሳ ሰዓት ካሳለፉ የምሳ አበል እንዲያገኙ ይደረጋል፡፡ እንዲሁም ለተከታታይ ስብሰባዎች እና
ስልጠናዎችን ጨምሮ ከስራ ቦታቸው ከአዲስ አበባ 50 ኪሎ ሜትር ርቀው ከሄዱና ካደሩ የአልጋ ክፍያ
ይከፈላቸዋል፡፡ ሆኖም ተከታታይ ስብሰባዎች እና ስልጠናዎችን ሳይጨምር ከ 50 ኪሎ ሜትር በታች
ተጉዘው የአልጋ ክፍያ ቢጠይቁ አይከፈላቸውም፡፡ ተብሎ ተስተካክሏል
መፈቀድ አለበት፡፡ ጉዞውም በኢኮኖሚ ክፍል ብቻ ይሆናል፡፡ ተብሎ አዲስ እንዲገባ ተደርጓል
ረ. ከኢትዮዽያ ውጭ ለሥራ ጉዳይ ለሚደረግ ጉዞ የውሎ አበል አከፋፈል መንግስት ባወጣው ወይም
ሰ. በስራ ጉዳይ ወይም በስልጠና አንድ ሰራተኛ ጉዞ ሲያደርግ ተቋሙ ማደሪያ ካዘጋጀ የአልጋ አበል አይከፈልም፡፡
ሸ. ጉዞው አሁን ባለው በባቡር ሲሆን በ 1 ኛ ማዕረግ በቀጣይ ለሚመጣው ባቡር ግን ማህበሩና ማኔጅመንት በጋራ
ቀ. አንድ ሠራተኛ ለስራው አፈፃፀም አስፈላጊ ለሆኑ እቃዎች ማጓጓዥ ያወጣው ገንዘብ ድርጅቱ ይከፍላል፡
ሆኖም ሠራተኛ ለግል ዕቃው መጓጓዣ ያወጣው አይከፍለውም፡፡ አዲስ እንዲገባ ተደርጓል
በ. አንድ ሠራተኛ የኘሮጀክት ሥራ ካልሆነ በስተቀር በቋሚነት ከሚሠራበት ክልል ወደ ሌላ ቦታ ተልኮ አበል
እየተከፈለው በተከታታይ ሊቆይ የሚችለው ለሁለት ወር /2 ወር/ ብቻ ነው፡፡ ሆኖም ለስራው አስፈላጊ
ሆኖ ሲገኝ በክልል/ከተማ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ስራ አስፈፃሚ ወይም በዳይሬክቶሬቶች እና በዲስትሪክት
ዳይሬክተር/ኃላፊ ቀርቦ ሲፈቀድ እስከ አንድ ወር /1 ወር/ ሊራዘም ይችላል፡፡ አዲስ እንዲገባ ተደርጓል
ተ. የውሎ አበል እየተከፈለው በውክልና የተመደበ ሰራተኛ የደመወዝ ልዩነት መጠየቅ አይችልም ፡፡ አዲስ እንዲገባ
ተደርጓል
55
ሀ. በቅጥር፣ በዝውውር እና በዕድገት ወቅት የሚከፈል የትራንስፖርት የዕቃ ማጓጓዣ አበል በዚህ ሕብረት
ስምምነት በቅጥር፣ በዝውውር፣ በዕድገት አንቀጾች ላይ እና በአባሪ ቁጥር 8 በተመለከተው መሠረት
ይፈጸማል፡፡ እንዲወጣ/እንዲሰረዝ ተደርጓል
ለ. ልዩ የትራንስፖርት አበል ለሚያስፈልጋቸው ከሥራ ባህሪያቸው አንጻር እንደቆጣሪ አንባቢ፣ የሕግ ባለሙያ
….ወዘተ በሥራው ላይ እስካሉ ድረስ በሚወጣው የትራንስፖርት አከፋፈል ፖሊሲ መሰረት እየታየ
በየወሩ ከደመወዛቸው ጋር እንዲከፈል ይደረጋል ።
ሀ. በሥራው ሁኔታ ምክንያት በድርጅቱ የሥራ ቦታ /ክልል/ ውስጥ ወይም ቅርብ በሆነ ቤት መኖር ያለበት
ሠራተኛ ድርጅቱ ኪራይ የማይከፈልበት ቤት እና እንደአሰፈላጊነቱ የቤት ዕቃ አዘጋጅቶ ይሰጣል፡፡ በዚህ
ሁኔታ በተሰጠ የመኖሪያ ቤት ወይም በውስጡ በሚገኙ ንብረቶች ላይ የተከሰተ ጉድለት ሲኖር ሰራተኛው
ይከፍላል፡፡ ተብሎ የተቀመጠው
ለ 45/66 ማከፋፈያ ጣቢያ ሰራተኞች ተቋሙ የመኖሪያ ቤት የማዘጋጀት ግዴታ የለበትም፡፡ ነገር ግን ቀደም
ሲል የተዘጋጁ መኖሪያ ቤቶችን በተመለከተ ተቋሙ በሚያወጣው የአጠቃቀም መመሪያ መሰረት የሚፈፀም
ለ. ከተማ ባለመቋቋሙ ምክንያት ሠራተኛው የሚከራይ ቤት ጨርሶ ሊያገኝ ከማይችልበት የሥራ ቦታ ወይም
ድርጅቱ በመኪና አጓጉዞ ሊያሰራው የማይችል ሆኖ እያለ ሠራተኛው በቋሚነት እንዲሠራ ሲመድብ
ድርጅቱ ኪራይ የማይከፈልበት ቤት ያዘጋጃል፡፡
ሐ. በጠረፍ ከተሞች ለሚቋቋም የነዳጅ ኃይል ማመንጫ ጣቢያዎች እና ለ 45/66 ማከፋፈያ ጣቢያዎች ድርጅቱ ሰራተኛ
ሲመድብ የመኖሪያ ቤት ያዘጋጃል፤ ሆኖም ለጊዜው የተሰራ ቤት ከሌለው በአካባቢው ያለው ሪጅን ኮሚቴ በማዋቀር
እንደአካባቢው ሁኔታ እና የቤት ኪራይ ዋጋ ተጠንቶ ለሰራተኞቹ ቤት ኪራይ ይከፍላል ሆኖም ግን ቤቱ ተሰርቶ እስከ
አንድ አመት መጠናቀቅ አለበት፤ በተጨማሪም ለ 45/66 ማከፋፈያ ጣቢያዎች ምቹ የሆነ ለሰራተኞች የስራ ቦታ እና
ልብስ መቀየሪያ ማዘጋጀት አለበት፡፡ ተብሎ የተቀመጠው
በጠረፍ ከተሞች ለሚቋቋም የኃይል ማመንጫ ጣቢያዎች ድርጅቱ ሰራተኛ ሲመድብ የመኖሪያ ቤት ያዘጋጃል፤
ሆኖም ለጊዜው የተሰራ ቤት ከሌለው በአካባቢው ያለው ሪጅን ኮሚቴ በማዋቀር እንደአካባቢው ሁኔታ እና
56
የቤት ኪራይ ዋጋ ተጠንቶ ለሰራተኞቹ ቤት ኪራይ ይከፍላል እንዲሁም ቤቱ ተሰርቶ እስከ አንድ አመት
መ. የሥራ ባህሪው ድርጅቱ በሚያዘጋጀው መኖሪያ ቤት እንዲኖር ከሚያስገድደው ሠራተኛ በስተቀር ማንኛውም
የሥራ ኃላፊ እና ሠራተኛ ድርጅቱ ባዘጋጀው የመኖሪያ ቤት ውስጥ መኖር ፈጽሞ የተከለከለ ነው ።
እንዲወጣ/እንዲሰረዝ ተደርጓል
አንቀጽ 18
ነጻ የኤሌክትሪክ አገልግሎት
18.1. ድርጅቱ ለማንኛውም ቋሚ ሠራተኛ በወር 440 ኪሎዋት ሰዓት የሚደርስ የኤሌክትሪክ ፍጆታ በነጻ
ይሰጣል፡፡ ሠራተኛውም ከተባለው መጠን በላይ ለሚጠቀምበት በኪሎዋት ሰዓት በታሪፍ ግማሽ ዋጋው
ተተምኖ እንዲከፍል ይደረጋል።
18.2. አንድ ሠራተኛ የተፈቀደለትን ነጻ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ለራሱ ወይም ሲቀጠር በግል ማህደሩ ውስጥ
ላስመዘገባቸው ወላጆቹ እናት፣አባት እና የትዳር ጓደኛ እንዲጠቀሙበት ማድረግ ይችላል፡፡ ተብሎ
የተሻሻለው እንዲቀጥል ተደርጓል
18.3. አንድ ሠራተኛ ከዚህ ዓለም በሞት ቢለይ በአንቀጽ 18.1. የተጠቀሰው ነጻ ኤሌክትሪክ አገልግሎት
ከሞተበት ዕለት አንስቶ ለ 3 /ሦስት/ ወራት አይቋረጥበትም፡፡
18.4 ጡረታ የሚወጡ ሠራተኞች በጡረተኞች የኤሌክትሪክ አገልግሎት አሰጣጥ ደንብ መሰረት ነጻ
የኤሌክትሪክ አገልግሎት ያገኛሉ ።
አንቀጽ 19
የትራንስፖርት አገልግሎት
19.1 .ድርጅቱ ለሠራተኞች ከመኖሪያ አድራሻቸው ወደሥራ ቦታቸው የሚመላለሱበት የትራንስፖርት ክፍያ
ይፈጽማል። ሆኖም እንደ ሀገሪቱ ወቅታዊ የትራንስፖርት ሁኔታ አስፈላጊነቱ እየተጠና ተገቢው ማሻሻያ
ይደረግበታል። አፈጻጸሙም በዚህ ኅብረት ስምምነት አባሪ ቁጥር 9 ተያይዞ በቀረበው ዝርዝር መሰረት
57
ድርጅቱ ለሠራተኞች ከመኖሪያ አድራሻቸው ወደ ሥራ ቦታቸው የሚመላለሱበት የትራንስፖርት ክፍያ
ይፈጽማል። ሆኖም እንደ ሀገሪቱ ወቅታዊ የትራንስፖርት ሁኔታ አስፈላጊነቱ እየተጠና ተገቢው ማሻሻያ
19.3. ድርጅቱ ለሥራው ሲባል መኖሪያ ቤት ሰጥቷቸው የሚኖሩ ሠራተኞች በዚህ አንቀጽ ተራ ቁጥር 19.1
የተጠቀሰው የትራንስፖርት ክፍያ አይመለከታቸውም።
አንቀጽ 20
ለሠራተኞች የገንዘብ ቁጠባና ብድር የሕብረት ሥራ ማኅበር ድርጅቱ ጽ/ቤትና ለጽ/ቤቱ ነጻ መብራት በመስጠት
እንዲሁም ጽ/ቤቱን በበላይነት የሚመራ ሠራተኛን ደመወዙን እየከፈለ በመመደብና የመሳሰሉትን በማድረግ
ለሠራተኞች የገንዘብ ቁጠባና ብድር የሕብረት ሥራ ማኅበር ድርጅቱ ጽ/ቤትና ለጽ/ቤቱ ነጻ መብራት በመስጠት
ድጋፍ ያደርጋል። ተብሎ ተስተካክሏል
ክፍል አምስት
የሥራ አካባቢ የሙያ ደህንነትና ጤንነት ፣
የሥራና የደንብ ልብስ የሥራ ላይ አደጋ መከላከያዎች፣
ሕክምና መድንና ጡረታ
አንቀጽ 21
58
ድርጅቱ የሠራተኞችን ደህንነትና ጤንነት በሚገባ ለመጠበቅ የሚያስፈልጉትን የመከላከያ እርምጃዎች ይወስዳል።
በተለይም በአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ ቁጥር 1156/11 ስለሙያ ደህንነትና ጤንነት የተደነገጉትን ሁኔታዎች ያሟላል ።
ሠ. የድርጅቱ የሥራ ቦታና አካባቢ በሠራተኞች ደህንነትና ጤንነት ላይ አደጋ የማያስከትል መሆኑን
ያረጋግጣል ።
ሰ. አግባብ ካለው ባለሥልጣን በአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ ቁጥር 1156/11 መሰረት የሚሰጠውን ትዕዛዝ ይቀበላል ።
ማንኛውም ሠራተኛ ፣
ለ. በድርጅቱ ወይም በድርጅቱ መሣሪያዎች ላይ የሠራተኞቹን ደህንነትና ጤንነት የሚጎዳ ጉድለት ሲያገኝ እና
የሚደርሰውንም ማንኛውንም አደጋ ወዲያውኑ ለአሠሪው ያሳውቃል።
ሐ. አደጋ ሊያደርስ ይችላል ብሎ ለማመን ምክንያት ያለውንና በራሱ ሊያስወግደው ያልቻለውን ማንኛውንም
ሁኔታ እንዲሁም በሥራ ሂደት ወይም ከሥራ ጋር ግንኙነት ባለው ሁኔታ በጤንነት ላይ የደረሰን አደጋ
ወይም ጉዳት ለአሠሪው ያሳውቃል ።
59
መ. የራሱን ወይም የሌሎችን ደህንነትና ጤንነት ለመጠበቅ የተሰጡትን የአደጋ መከላከያዎች፣ የደህንነት
መጠበቂያ መሣሪያዎችና ሌሎች መሣሪያዎችን በትክክል ጥቅም ላይ ያውላል ።
ሠ. አሠሪው ወይም ኃላፊነት የተሰጠው ባለሥልጣን ያወጣውን ወይም የሰጣቸውን ደህንነትና ጤንነት
መጠበቂያ መመሪያዎች ያከብራል ።
ረ. ለራሱ ወይም ለሌሎች ደህንነት ሲባል የተቀመጡትን የደህንነት መጠበቂያ ዕቃዎች ወይም ሌሎች
መሣሪያዎችን መነካካት፣ ማንሳት፣ ያለቦታቸው ማስቀመጥ ፣ማበላሸት ወይም ማጥፋት የለበትም ።
ሰ. በሥራ ላይ የሚደርስ አደጋን ለመቀነስ ሲባልም የሚሠራበትን ማንኛውንም ዘዴ ወይም አሠራር ማሰናከል
የለበትም።
ድርጅቱ በየሥራ ዘርፉ ለመደባቸው የሥራ ላይ ደንብ ልብስ ለሚያስፈልጋቸው ሠራተኞች ከዚህ ህብረት
ስምምነት ጋር ተያይዞ በቀረበው አባሪ ቁጥር 2 ዝርዝር መሰረት የሥራና የደንብ ልብስ በበጀት ዓመቱ ውስጥ
ይሰጣል ።
ሀ. አንድ ሠራተኛ ከአንድ የሥራ ክፍል ወደ ሌላ የሥራ ክፍል ሲመደብ ወይም ሲዛወር አላቂ የሥራ ወይም የደንብ
ልብስ ተሰጥቶት ሲገለገልበት የቆየ ከሆነና ይኸው የተሰጠው የሥራ ወይም የደንብ ልብስ ለአንድ ዓመት
አገልግሎት የሚሆን ከሆነ እንዲመልስ አይደረግም። ለተመደበበት ቦታ በፊት የነበረው የሥራ ወይም የደንብ
ልብስ በዓይነቱ ተመሳሳይ እስከሆነ ድረስ ለተመደቡበት ቦታ ቀደም ብሎ የተሰጠው የሥራ ወይም የደንብ
ልብስ ጊዜ እስኪያልቅ ከዚህ ቀደም ከተሰጠው ሌላ በተጨማሪ የሥራ ወይም የደንብ ልብስ አይሰጠውም።
ነገር ግን የተመደበበት ቦታ የተለየና ተጨማሪ የሥራ ወይም የደንብ ልብስ የሚያሰጠው ከሆነ ተጨማሪው
እንዲሰጠው ይደረጋል፡፡
ለ. ለሠራተኛ የተሰጠ የሥራ ልብስ ትጥቅ በሥራ ላይ ከሥራው ጋር ግንኙነት ባለው ምክንያት ቢበላሽና
ከአገልግሎት ውጪ ከሆነ ድርጅቱ ይተካለታል፡፡
ሐ. በዚህ የኅብረት ስምምነት አባሪ ቁጥር 2 ላይ ከተመለከተው የትጥቅ ዝርዝር ሌላ እንደሥራው ጸባይና ቦታ
እየታየ የሥራና የደንብ ልብስ ድርጅቱ ይሰጣል፡፡
መ. እንደየሥራ ክፍሎች የሥራ ጸባይና እንደየአካባቢው የአየር ጸባይ ጥራቱ እንደተጠበቀ ሆኖ የደንብና የሥራ
ልብሶችን በልክ አሰፍቶ ወይም ጨርቅ ከነማሰፊያው እንደአስፈላጊነቱ ይሰጣል፡፡ ይህ አፈጻጸ ም በምንም
ሁኔታ ከበጀት ዓመቱ ከመጀመሪያው ከ 3 (ሶስት) ወር መብለጥ የለበትም ።በግዥ ወቅት ከማኅበር የተወከሉ
አባላት ይሳተፋሉ። የደንብና የሥራ ልብስ እንደአስፈላጊነቱ አርማ /Badge/ ይኖረዋል፡፡
60
ሠ. “ሠራተኛው የሥራና የደንብ ልብስን በሥራ ላይና በሥራ ቦታ የመጠቀም ገዴታ አለበት፡፡ መሸጥ፣ መለወጥ፣
ለሌላ አሳልፎ መስጠት ፈጽሞ የተከለከለ ነው፤” በየዓመቱ በተከታታይ ለሚሰጡ የሠራተኛ የደንብ ልብሶችን ብቻ
በተመለከተ፡-
በተለያየ ምክንያት የሥራ ውሉ የተቋረጠ ማግኘት የሚገባውን የደንብ ልብስ በበጀት ዓመቱ ያለወሰደ
ሰራተኛ የደንብ ልብሱ የተገዛበት ሂሳብ በበጀት ዓመቱ የጅምላ ግዥ ሂሳብ ታስቦ 15% ግብር (VAT)
ተቀንሶና በገንዘብ ተለውጦ እንዲከፈለው ይደረጋል፣ የክፍያ አፈጻጸሙም ፡-
እስከ ሶስት (3) ወር ያገለገለ ለበጀት ዓመቱ የተፈቀደውን 25% በገንዘብ ተለውጦ ይከፈለዋል፣
ከ ሶስት (3) ወር እስከ ስድስት (6) ወር ያገለገለ ለበጀት ዓመቱ ከተፈቀደው 50% በገንዘብ ተለውጦ
ይከፈለዋል፣
ከ ስድስት (6) ወር በላይ ያገለገለ ለበጀት ዓመቱ የተፈቀደውን 100% በገንዘብ ተለውጦ
ይከፈለዋል፣ተብሎ የተቀመጠው
ሠራተኛው የሥራና የደንብ ልብስን በሥራ ላይና በሥራ ቦታ የመጠቀም ግዴታ አለበት። መሸጥ፣
መለወጥ፣ ለሌላ አሳልፎ መስጠት ፈጽሞ የተከለከለ ነው። ተብሎ ተስተካክሏል
ረ. የተሰጠው የሥራና የደንብ ልብስ ሠራተኛው በልኩ ካስመዘገበው ውጪ ሆኖ ከተገኘ ድርጅቱ ይቀይርለታል
ወይም ያስተካክልለታል ።
ሰ. ድርጅቱ እንደአስፈላጊነቱና እንደገንዘብ አቅሙ ከሥራው ጸባይ አንጻር እያጠና በሥራው አካባቢ ሠራተኛው
የሥራና የደንብ ልብሱን የሚቀይርበት እና የሚያስቀምጥበት እንዲሁም ገላ መታጠቢያ ቦታ ያዘጋጃል ።
ሸ. የደንብ ልብስ ተሰጥቶት ለብሶ ያልመጣ ሰራተኛ ወደ ስራ ቦታው አይገባም እንዲሁም ያልሰራበት ደመወዝ
ቀ. አዲስ የተቀጠር ሠራተኛ እንደ ሥራ ባህሪው ሥራ ከመጀመሩ በፊት የደንብ ልብስ ይሰጠዋል፡፡
የሥራ ላይ አደጋ መከላከያዎች ማለት በሥራ ላይ ደህንነትና ጥበቃ ሕግ መሰረት በማንኛውም የሥራ ቦታ አደጋ
(ችግር) ሊያስከትሉ በሚችሉ የሥራ አካባቢዎች በሙሉ እንደሥራው ዓይነት ከአደጋው ወይንም ችግር
ከሚያስከትሉት ነገሮች ለመከላከል የሚለበሱ፣ የሚጠለቁ ልብሶች ወይንም መሳሪያዎች ሆነው የሥራ ላይ ደህንነት
መጠበቂያ ትጥቆች የሚባሉት ናቸው። ትጥቆቹ በስም አንድ ዓይነት ሆነው እንደሥራው ሁኔታ ዓይነታቸው
የሚለያይ (ለምሳሌ ለኮንስትራክሽን የምንጠቀምበት ቆብ ለሞተር ሳይክል አይሆንም ፣ለኬሚካል ሥራ
61
የምንጠቀምበት ጓንት ለኤሌክትሪካልና ለሜካኒካል ሥራ አይሆንም------ ወዘተ ) ሆነው ሥራው ሲሰራ ብቻ
ጥቅም ላይ የሚውሉና ከመደበኛ የሥራ መለያ ዩኒፎርም የተለዩ ናቸው ።
ሀ. ድርጅቱ በየሥራ ዘርፉ ለመደባቸውና የሥራ ላይ የአደጋ መከላከያ ለሚያስፈልጋቸው ሠራተኞች ከዚህ
ህብረት ስምምነትጋር ተያይዞ በቀረበው አባሪ ቁጥር 1 ዝርዝር መሰረት የሥራ ላይ አደጋ መከላከያ
ልብስና መሣሪያዎችን በተወሰነ ጊዜ ይሰጣል ።
ለ. አንድ ሠራተኛ ከአንድ የሥራ ክፍል ወደ ሌላ የሥራ ክፍል ሲመደብ ወይም ሲዛወር አላቂ የሥራ ላይ
አደጋ ልብስና መሣሪያ ተሰጥቶት ሲገለገልበት የቆየ ከሆነና ይኸው የተሰጠው የሥራ ላይ አደጋ መከላከያ
ልብስና መሣሪያ ለአንድ ዓመት አገልግሎት የሚሆን ከሆነ እንዲመልስ አይደረግም ።ከተመደበበት ቦታ
በፊት የነበረው የሥራ ላይ አደጋ መከላከያ ልብስና መሣሪያ በዓይነቱ ተመሳሳይ እስከሆነ ድረስ
ለተመደበበት ቦታ ቀደም ብሎ የተሰጠው የሥራ ላይ አደጋ መከላከያ ልብስና መሣሪያ እስኪያልቅ ከዚህ
ቀደም ከተሰጠው ሌላ ተጨማሪ አይሰጠውም። ነገር ግን የተመደበበት ቦታ የተለየና ተጨማሪ የሥራ ላይ
አደጋ መከላከያ ልብስና መሣሪያ የሚያሰጠው ከሆነ ተጨማሪው እንዲሰጠው ይደረጋል፡፡
ሐ. ለሠራተኛ የተሰጠ የሥራ ላይ አደጋ መከላከያ ሠራተኛው በሥራ ላይ ሲጠቀምበት ከሥራው ጋር
ግንኙነት ባለው ምክንያት ቢበላሽና ከአገልግሎት ወጭ ቢሆን ድርጅቱ ይተካለታል፡፡
መ. በዘመናዊ የአሠራር ዘዴዎች ሥራ ላይ መዋል ምክንያት የሥራ ሁኔታዎች ሲለወጡ ወይም የሥራ ሁኔታዎች
እየተጠኑ አስፈላጊ መሆናቸው ሲታመን ድርጅቱ ተጨማሪ የሥራ ላይ አደጋ መከላከያዎችን ይሰጣል፡፡
ሠ. ሠራተኞች ከአንድ የሥራ ክፍል ወደሌላ የሥራ ክፍል ሲዛወሩ በእጃቸው የሚገኘውን የአደጋ መከላከያ
መሣሪያ ለቀድሞው የሥራ ክፍል በአግባቡ በሰነድ ማስረከብ ወይም ተመላሽ ማድረግ ይኖርባቸዋል ።
ረ. ከአንድ የሥራ ክፍል ተረክበው ሲሠሩበት የነበረን የሥራም ሆነ የአደጋ መከላከያ መሣሪያ ወደተዛወሩበት
የሥራ ክፍል ይዞ መሄድ አይፈቀድም ።ይህንንም ለመቆጣጠር አዲሱ የሥራ ክፍል ሠራተኛው ንብረት
አስረክቦ ለመምጣቱ መሸኛ መጠየቅ ይኖርበታል ። ሠራተኛውም የማቅረብ ግዴታ ይኖርበታል ።
ሰ. የሠራተኛውን ደህንነት ለመጠበቅ የድርጅቱ አቅም በፈቀደ መጠን ከተወሰነ ክብደት በላይ ዕቃና ሰው
አብረው እንዳይጓጉዙ አስፈላጊውን ያደርጋል፡፡ የዝናብ መከላከያዎች እንዲዘጋጁ ያደርጋል፡፡
ሸ. በዚህ የኀብረት ስምምነት አባሪ ቁጥር 1 እና 2 ላይ ከተመለከተው የትጥቅ ዝርዝር ሌላ እንደሥራው
ፀባይና ቦታ እየታየ የበሽታና የሥራ ላይ አደጋ መከላከያዎችን ድርጅቱ ይሰጣል፡
ቀ. ድርጅቱ አስፈላጊ የሆኑ የሥራ ላይ አደጋ መከላከያ ልብሶችንና መሣሪያዎችን በየሥራ ቦታው በቅድሚያ
ያቀርባል ።
በ. ሠራተኛው የሥራ ላይ አደጋ መከላከያ ልብሶችንና መሣሪያዎችን በሥራ ላይ የመጠቀም ግዴታ አለበት፡፡
መሸጥ፣ መለወጥ ለሌላ አሳልፎ መስጠት ፈጽሞ የተከለከለ ነው፡፡
ተ. የተሰጠው የሥራ ላይ አደጋ መከላከያ ልብስ ሠራተኛው ከልኩ ውጪ ሆኖ ከተገኘ ድርጅቱ ይቀይርለታል
ወይም ያስተካክልለታል፡፡
62
ቸ. አስፈላጊ በሆነ ቦታ ሁሉ የሠራተኛና ማኀበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር በሚያወጣው መመሪያ መሠረት ድርጅቱ
የአደጋ መከላከያ መሣሪያዎችን ያዘጋጃል፡፡
አንቀጽ 22
ሕክምና
ሕክምና ማለት ማንኛውም የድርጅቱ ቋሚ ሠራተኛ ህመም ሲደርስበት ወይም በሥራ ላይ ጉዳት
ሲደርስበት በዚህ ኅብረት ስምምነት መሰረት ድርጅቱ ለሠራተኞች የሚሰጠው የሕክምና አገልግሎት ነው፡፡
22.1 ማንኛውም የሙከራ ጊዜውን የጨረሰ ሠራተኛ ህመም ቢደርስበት ድርጅቱ ባሉትና በሚኖሩት
ክሊኒኮች፣የድርጅቱ ደንበኞች በሆኑ የጤና ተቋማት እንዲሁም በማንኛውም የመንግስት የጤና
ተቋማት የህክምናና የመድሐኒት ዋጋ ድርጅቱ ሙሉ ወጪውን ይሸፍናል።ሕመሙ ሠራተኛው
ተኝቶ የሚታከም ሲሆን በ 2 ኛ /ሁለተኛ/ ማዕረግ የአልጋውን ሙሉውን ወጪ ድርጅቱ ይሸፍናል፡፡
ሀ. ሠራተኛው በደረሰበት ሕመም በቅድሚያ በድርጅቱ ክሊኒክ ውስጥ አስፈላጊ ምርመራና እርዳታ
ያለምንም ክፍያ ይደረግለታል። ይሁንና ከክሊኒኩ አቅም በላይ ሆኖ ውል ወደተገባባቸው የግል የጤና
ተቋማትና ማንኛውም የመንግስት የጤና ተቋማት እንዲላክ ሲደረግ ድርጅቱ ሙሉ የሕክምና
ወጭውን ይሸፍንለታል።
ለ. የድርጅቱ ክሊኒኮች ባሉበት አካባቢ የሚሠራ ማንኛውም ሠራተኛ ክሊኒኩ አገልግሎት በሚሰጥበት
ሰዓት ለድንገተኛ ሕመም ወይም አደጋ ካልሆነ በስተቀር ከሆስፒታሎችም ሆነ ከግል ክሊኒኮች
የሚያመጣቸውን ማናቸውንም ወጪዎች አይተካለትም።
63
22.1.3 የተፈጥሮ ሕመም
ሀ. የዓይን መነጽር
ሠራተኛው የዓይን ሕክምና አድርጎ መነጽር እንዲጠቀም በሐኪም ሲታዘዝለት ድርጅቱ ለዓይን መነጽር
ሌንስ እስከ ፍሬሙ መግዣ ለመጀመሪያ ጊዜ ከሆነ እስከ ብር 2,500.00 (ሁለት ሺህ አምስት መቶ ብር)
ይከፍላል፡፡ ሆኖም አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ፍሬሙ የሚቀየረው በየሶስት (3) ዓመቱ ሲሆን ሠራተኛው የዓይኑ
ሕመም ጨምሮ (የማየት ችሎታው ቀንሶ) የእይታው ችግር በሐኪም ሲረጋገጥ የሌንሱን ማስቀየሪያ ገንዘብ
ይከፍላል፡፡ የተሻሻለው እንዲቀጥል ተደርጓል፡፡
አንድ ሰራተኛ ከሀኪም ትዕዛዝ ውጭ የዓይን መነፅር ገዝቶ ከመጣ ክፍያ አይወራረድለትም፤እንዲሁም የዜሮ
/0/ ሌንስ የአይን መነፅር ወጪ በማንኛውም ሁኔታ ተቋሙ አይሸፍንም፡፡ አዲስ እንዲገባ ተደርጓል
ሐ. የጥርስ ሕክምና
ድርጅቱ ለጥርስ ሕመም የሕክምና ወጪ ማስነቀያ እና መሙያን ጨምሮ ሙሉ ወጪውን ይሸፍናል፤ ሆኖም
ለጥርስ መትከያ አይከፍልም።
ረ. ድርጅቱ እንደአስፈላጊነቱ በየሥራ ቦታው የመጀመሪያ ሕክምና እርዳታ መስጫ ሳጥን /first aid kit/ እንዲኖር
ያደርጋል፤ ስለአጠቃቀሙ ተገቢውን ምክር ይሰጣል፡፡
ሰ. ማንኛዋም ሴት ሠራተኛ በእርግዝና ወይም በወሊድ ምክንያት ድርጅቱ ውል በገባባቸው ሆስፒታሎች ወይም
የጤና ተቋማት ስትታከም ለማዋለጃም ሆነ ለሕክምና የሚያስፈልገውን ሙሉ ወጪ ድርጅቱ ይሸፍናል።
ሆኖም ድንገተኛ ምጥ ሲያጋጥማት በአቅራቢያዋ በሚገኝ ድርጅቱ ውል ከገባባቸው የጤና ተቋማት
64
ተመሳሳይ ደረጃ ላይ ባለ የሕክምና ተቋም አገልግሎቱን ካገኘች ለማዋለጃም ሆነ ለሕክምና
የሚያስፈልገውን ሙሉ ወጪ በሚቀርበው ሕጋዊ ደረሰኝ መሰረት ድርጅቱ ይሸፍናል።
የድርጅቱ ሰራተኛ የሆነች እናት የወለደችው ህፃን የተለየ ህክምና የሚያስፈልገው ሆኖ ሲገኝ እና አልጋ ይዞ
መታከም ሲያስፈልገው ተቋሙ እስከ አንድ /1/ ወር ሙሉ ወጪውን ይሸፍናል፡፡ ተብሎ አዲስ እንዲገባ
ተደርጓል
ሸ. በመስክ ሥራ ላይ ያሉ ሠራተኞች ድንገተኛ ሕመም ሲደርስባቸው የመንግስት ጤና ተቋማት በሌሉበት
በመጀመሪያ ሕመሙ በደረሰበት ሰዓት በማንኛውም ጤና ተቋም ይታከሙና ቀጣይ ሕክምና ግን በመንግስት
ወይም ድርጅቱ ውል በገባባቸው ጤና ተቋማት ይደረጋል፡፡ ይኸውም የበሽታው ድንገተኛነት በድርጅቱ
ሕክምና ክፍል ሲረጋገጥ በሚያቀርቡት ሕጋዊ ደረሰኝ መሰረት ያወጡት ወጪ ተመላሽ ይሆናል።
ቀ. የሠራተኛው ሕመም ድርጅቱ ውል ከገባባቸው ህክምና ተቋማት አቅም በላይ ከሆነ እና የተለየ ሕክምና
የሚያስፈልገው ሆኖ ሲገኝ በድርጅቱ ክሊኒክ ታምኖበት ወደ ሌላ የጤና ተቋም ሲላክ ድርጅቱ ሙሉ ወጪውን
ይከፍላል፡፡ነገር ግን ከድርጅቱ ክሊኒክ እውቅና ውጭ በሌላ ጤና ተቋም ለተደረገ ሕክምና የሚቀርብ ማንኛውም
የክፍያ ጥያቄ ተቀባይነት አይኖረውም።
በ. የድርጅቱ ክሊኒክ በሌለበት አካባቢ ውል ከተገባባቸው የጤና ተቋማት ውጭ የሕክምና ምርመራ ስለማስፈለጉ
ውል በገቡት የጤና ተቋማት ሲታመንበትና ሲረጋገጥ ላኪው የሕክምና ተቋም በሚገኝበት ቦታ በሚገኝ የጤና
ተቋም ለሚደረግ ሕክምና ድርጅቱ ሙሉ ወጪውን ይሸፈናል።
ተ. የድርጅቱ ክሊኒኮች ባሉበት አካባቢ የሚሰራ ማንኛውም ሠራተኛ ክሊኒኩ አገልግሎት በሚሰጥበት ሰዓት
ለድንገተኛ ሕመም ወይም አደጋ ካልሆነ በቀር ከሆስፒታሎችም ሆነ ከግል ክሊኒኮች የሚያመጣቸው
ማናቸውም ወጪዎች አይተካለትም፡፡ በተሻሻለው መሰረት አንዲወጣ/እንዲሰረዝ ተደርጓል
ነ. በድርጅቱ የጤና ተቋማት የሚያገለግሉ የጤና ባለሙያዎች ከሥራቸው አንጻር ባለው ተጋላጭነት
ለሚያጋጥማቸው የጤና ችግር በባለሙያዎች ተጠንቶ ሲቀርብ እና በሁለቱ ወገኖች ሲታመንበት የዚህ
ህብረት ስምምነት አካል ይሆናል።
65
በሥራ ላይ ሆኖ አደጋ የደረሰበት ሠራተኛ ለሚከተሉት የህክምና አገልግሎቶች የሚያስፈልገውን ወጭ
አጠቃላይ ድርጅቱ ይሸፍናል፡፡
ሀ. የሆስፒታልና የመድሃኒት፣ የጠቅላላና የልዩ ህክምና እንዲሁም የቀዶ ጥገና ሕክምና ወጪዎች ይሸፍናል፡፡
የተሻሻለው እንዲቀጥል ተደርጓል፡፡
ለ. የማንኛውም አስፈላጊ ሰው ሰራሽ ቀደም ሲል ሲጠቀምበት የነበረው የዓይን መነጽርና የጆሮ መስሚያ መሳሪያ
ከአደጋው ጋር ተያይዞ ለሚፈጠር ጉዳትና መሰበር በድርጅቱ ክሊኒክ ሲረጋገጥ ምትክ እንዲሁም ተጨማሪ
አካሎችና የአጥንት ጥገና ወጪዎችን አስፈላጊ ሆኖም ሲገኝ የተሽከርካሪ ወንበር (WHEEL CHAIR)
ወጪን ድርጀቱ ይሸፍናል፡፡ የተሻሻለው እንዲቀጥል ተደርጓል፡፡
ሐ. በሥራ ላይ አደጋ ሲደርስ በአቅራቢያው ሆስፒታል ወይም ክሊኒክ ማግኘት የማይችል ከሆነ ድርጅቱ
ሆስፒታል ወይም ክሊኒክ እስከሚገኝበት ቦታ በመውሰድ ያሳክማል ወይም አመቺ በሆነ ትራንስፖርት ይልካል
ወይም ያጓጉዛል፡፡ የተሻሻለው እንዲቀጥል ተደርጓል፡፡
መ. በሥራ ላይ አደጋ የደረሰበት ሠራተኛ ሕክምና ሲደረግለት ቆይቶ የሕክምና አገልግሎቱ የሚቋረጠው
በሕክምና መማክርት ጉባዔ (MEDICAL BOARD) በሚሰጠው ውሳኔ ብቻ ይሆናል፡፡ የተሻሻለው
እንዲቀጥል ተደርጓል፡፡
ሠ. በውጭ አገር የሚደረግ ሕክምናን በተመለከተ ሚያዚያ 19 ቀን 2010 ዓ.ም በቁጥር ውመኤሚ 01/01/360
የውሃ፣ መስኖና ኤሌክትሪክ ሚኒስቴር ሚኒስትር በተላለፈ መመሪያ መሠረት፡-
1) በጦር ኃይሎች ሆስፒታል የህክምና ቦርድ አስፈላጊነቱ ታምኖበት ሪፈራል ሲጻፍ እና በጠቅላይ ሚኒስትር
ጽ/ቤት ቀርቦ ሲፈቀድ ብቻ እንደሚሆን፣
2) በመንግስት መመሪያ የህክምና ሪፈራል አገልግሎት እንዲሰጡ ከተመረጡ አገሮች ውጭ መሄድ የማይቻል
መሆኑን፣
3) የጉዞ አበልን በተመለከተም መንግስት ባስቀመጠው መመሪያ መሠረት መሆኑ እየተረጋገጠ እንዲፈጸም
ተብሎ የተቀመጠው
1. በጦር ኃይሎች ሆስፒታል የህክምና ቦርድ አስፈላጊነቱ ታምኖበት ሪፈራል ሲጻፍ እና በጠቅላይ
ሚኒስትር ጽ/ቤት ቀርቦ ሲፈቀድ ብቻ እንደሚሆን፣
66
3. የሙከራ ጊዜውን የጨረሰ ሠራተኛ ከኢትዮጵያ ውጭ ህክምና እንዲያደርግ በአንቀጽ 22.1.4 በፊደል
ሠ. ተራ ቁጥር 1 በተጠቀሰው መሰረት ሲፈቀድ ድርጅቱ የትራንስፖርት ወጪውንና ለህክምና
የሚያወጣውን የገንዘብ መጠን ለአንድ ጊዜ ብቻ እስከ 10,000.00/አስር ሺህ/ የአሜሪካ ዶላር
ይከፍላል፡፡ ወጪውም በበቂ ማስረጃ ተደግፎ በወቅቱ መወራረድ አለበት፡፡ ከላይ በተጠቀሰው
የገንዘብ መጠን ከህክምናው ጋር ተያያዥነት ባለው ሁኔታ ተመላልሶ ለመታከም በሀኪሙ የታዘዘና
ረ. በሥራ ላይ አደጋ የደረሰበት ሠራተኛ ሕክምና ሳይጨርስ በጡረታ ቢገለል የሕክምና መማክርት ጉባዔ
(MEDICAL BOARD) የመጨረሻ ውሳኔ እስኪሰጥ ድረስ ሕክምናው ይቀጥላል፡፡ የተሻሻለው እንዲቀጥል
ተደርጓል
አንቀጽ 23
መድን
23.1. መድን ድርጅት ለሠራተኛው የሚሰጠው የመድን ሽፋን በመድን ፖሊሲው መሠረት ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
እንዲወጣ ተደርጓል
ሀ. አግባብ ባለው የጡረታ ሕግ ስለ ዘለቄታ ጉዳት ካሣና ዳረጎት የተደነገገው መብት እንደተጠበቀ ሆኖ
ማንኛውም ሠራተኛ በመደበኛ የሥራ ሰዓትም ሆነ በትርፍ ሰዓት ሥራ ላይ እያለ ለሚደርስበት
አደጋ ድርጅቱ በራሱ ወጪ በተጨማሪ የመድን ዋስትና ይገባለታል፡፡ ተብሎ የተቀመጠው
አግባብ ባለው የጡረታ ሕግ ስለ ዘለቄታ ጉዳት ካሣና ዳረጎት የተደነገገው መብት እንደተጠበቀ ሆኖ
ማንኛውም ሠራተኛ በመደበኛ የሥራ ሰዓትም ሆነ በትርፍ ሰዓት ሥራ ላይ እያለ ለሚደርስበት
አደጋ ድርጅቱ በራሱ ወጪ በተጨማሪ የመድን ዋስትና ይገባለታል፤እንዲሁም የመድን ድርጅቶች
በሚሰጡት የመድን ሽፋን ፖሊሲ መሠረት ተፈፃሚ ይሆናል፡፡ ተብሎ እንዲስተካከል ተደርጓል፡፡
ለ. ቋሚ ሠራተኛ በሥራ ላይ በደረሰበት አደጋ ምክንያት ጠቅላላ የሥራ ችሎታውን ለዘለቄታ ሲያጣና በዚህ
አደጋ ምክንያት ሕይወቱ ሲያልፍ ከብር 20000 (ሃያ ሺህ) የማያንስ እና ከብር 150,000 (አንድ መቶ
67
ሃምሳ ሺህ) የማይበልጥ ካሣ ይከፈለዋል” ተብሎ የተጻፈው ላይ በአዋጁ መሰረት ይፈጸም የሚል
ቋሚ ሠራተኛ በሥራ ላይ በደረሰበት አደጋ ምክንያት ጠቅላላ የሥራ ችሎታውን ለዘለቄታ ሲያጣና
በዚህ አደጋ ምክንያት ሕይወቱ ሲያልፍ በአዋጁ መሰረት ካሳ ይከፈለዋል ፡፡
ሐ. ቋሚ ሠራተኛ በሥራ ላይ እያለ አደጋ ከደረሰበት በሀገር ውስጥ ሆስፒታሎች እስኪድን ድረስ በድርጅቱ ወጪ
ይታከማል፡፡ ሠራተኛው በደረሰበት አደጋ ምክንያት በሕክምና መማክርት ጉባኤ (MEDICAL BOARD)
ወደ ውጭ ሀገር ሄዶ ህክምና እንዲደረግለት ማስፈለጉ ከተረጋገጠ በድርጅቱ ወጪ አስፈላጊው ህክምና
ይደረግለታል፡፡ ሠራተኛው ላይ የደረሰው ጉዳት በህክምና ሊወገድ ካልቻለ በሕክምና መማክርት ጉባኤ
(MEDICAL BOARD) ማስረጃ መሠረት የአካል ጉዳት ካሣ ይከፈለዋል፡፡
መ. በዚህ አንቀፅ በፊደል ተራ “ለ” ላልተጠቀሱት የአካል ጉድለቶች የሚከፈለው ካሣ መጠን በሕክምና
መማክርት ጉባኤ (MEDICAL BOARD) በሚሰጠው የምሥክር ወረቀት (CERTIFICATE) ላይ
በሚገለጸው የጉዳት መቶኛ (%) ነው፡፡ ተብሎ የተቀመጠው የተሻሻለው እንዲቀጥል ተደርጓል፡፡
68
ትዕዛዝ ተመላልሶ እንዲታከም ሲደረግ ድርጅቱ የውሎ አበል ይከፍለዋል፡፡የድርጅቱ ክሊኒክ ባለበት
ቦታ መኝታ ከተሰጠው የአልጋው አገልግሎት ከውሎ አበሉ ተቀንሶ ቀሪው ይከፈለዋል፡፡
መ. የመኝታና የምግብ አገልግሎት በሚሰጥበት የጤና ተቋም ተኝቶ ለሚታከም ሠራተኛ ለተኛበት
ጊዜ የውሎ አበል አይከፈለውም፡፡
23.4. ይህን የህብረት ስምምነት እስካልተቃረነ ድረስ አሁን የሚሠራበት በድርጅቱ ሠራተኞች ላይ
ስለሚደርሰው አደጋ የወጣው የኢንሹራንስ ደንብ በሥራ ላይ ይውላል፡፡
23.5. ማንኛውም የድርጅቱ ሠራተኛ በሥራ ሰዓት አደጋ በሚደርስበት ጊዜ ማሟላት ያለበትን ቅድመ ሁኔታ
የሚያሳይ የኢንሹራንስ ደንብ አባሪ ቁጥር 5 ሠ ሆኖ ከዚህ ህብረት ስምምነት ጋር ተያይዟል”
በሚል ተስተካክሏል፡፡
አንቀጽ 24
ጡረታ
24.1 ማንኛውም ቋሚ የድርጅቱ ሠራተኛ በመንግሥት የጡረታ አዋጅ መሠረት የጡረታ መብት ይኖረዋል፡፡
24.4 ማንኛውም ለጡረታ የደረሰ ሠራተኛ የጡረታ ጊዜው ሊያበቃ አንድ ወር ሲቀረው የዕዳ ማጣሪያ
/Clearance/ ሥራዎችን ማከናወን እንዲያስችለው የአንድ ወር ፈቃድ ከደመወዝ ጋር ይሰጠዋል፡፡
ክፍል ስድስት
69
የቅሬታ አቀራረብ ሥነ-ሥርዓት፣የደስፒሊን ጥፋቶችና ቅጣቶች አወሳሰን
ስንብት/የሥራ ውል ማቋረጥ/
አንቀጽ 25
የቅሬታ አቀራረብ ሥነ-ሥርዓት
25.2. ቅሬታ በተፈጠረ ጊዜ የቅሬታው መነሻ ሊሆን ከቻለው ምክንያት አንጻር አጥጋቢ ውሣኔ መስጠት
እንዲቻል ሠራተኛውም ሆነ ቅሬታ የቀረበበት ወገን ከቅሬታው ጋር ግንኙነት ያላቸውን
ማስረጃዎች የማቅረብ ግዴታ አለባቸው፡፡
ሀ. ማንኛውም ሠራተኛ ቅሬታ ሲኖረው አቤቱታውን ለቅሬታው መነሻ የሆነውን ውሣኔ ከሰጠው ኃላፊ
በደረጃ ቀጥሎ ለሚገኘው የሥራ ኃላፊ በግሉ ወይም በማኀበር በኩል በጽሁፍ ሊያቀርብ ይችላል፡፡
አቤቱታውን የሚቀበለው ኃላፊም አቤቱታውን በመቀበል መርምሮ ውሣኔ የመስጠት ግዴታ አለበት።
ሠራተኛው ለቅሬታው ምክንያት የሆነው ጉዳይ በተገለጸለት በ 10 /አሥር/ የሥራ ቀናት ውስጥ
አቤቱታውን ማቅረብ አለበት፡፡ ሆኖም ከላይ የተገለጸው የቅሬታ አቀራረብ ሥነ-ሥርዓት ያልተከተለ
ከሆነ ተቀባይነት የለውም፡፡
ለ. አቤቱታ የቀረበለት ኃላፊ ኀብረት ስምምነቱን በመመርኮዝ ቅሬታውን መርምሮ ከ 5 /አምስት/ የሥራ
ቀናት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ ውሣኔ ይሰጣል፡፡
ሐ. ሠራተኛው በዚህ አንቀፅ ተራ ቁጥር 25.3.ለ በተወሰነው ጊዜ ውስጥ ለቅሬታ መልስ ካልተሰጠው ወይም
በተሰጠው መልስ ካልተስማማ አቤቱታ ከቀረበለት ኃላፊ ደረጃ ለሚቀጥለው ኃላፊ አቤቱታውን
ማቅረብ ይችላል፤ኃላፊውም አቤቱታው በደረሰው በ 5/አምስት/ የሥራ ቀናት ውስጥ ውሣኔ ይሰጣል፡፡
መ. አቤቱታ የቀረበለት 2/ሁለተኛ/ ኃላፊ በሰጠው ውሣኔ ሠራተኛው የማይስማማ ከሆነ ከ 15/አሥራ አስምት/ የሥራ
ቀናት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ በአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 377/96 አንቀፅ 141 እና በተሻሻለው
70
የአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ ቁጥር 494/98 መሠረት በሠራተኛና ማኀበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ለሚመደብ
አስማሚ ፍ/ቤት ወይም ለመደበኛ ፍ/ቤት አቤቱታውን ማቅረብ ይችላል፡፡ ተብሎ የቀረበው
አቤቱታ የቀረበለት 2/ሁለተኛ/ ኃላፊ በሰጠው ውሣኔ ሠራተኛው የማይስማማ ከሆነ ከ 15/አሥራ አምስት/
የሥራ ቀናት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ በአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 1156/11 አንቀፅ 142 መሰረት
በመጨረሻ ውሣኔ ያላገኘ ሰራተኛ በተቋሙ በሚመደብ አስማሚ ፍ/ቤት አቤቱታውን ማቅረብ ይችላል፡፡
ተብሎ እንዲስተካከል ተደርጓል
ሠ. ሠራተኞች አቤቱታ ከማቅረባቸው በፊት በተለይም ወደ አሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ወሣኝ ቦርድ ወይም
ወደ መደበኛ ፍ/ቤት ጉዳያቸውን ከመውሰዳቸው አስቀድሞ የሠራተኛውን ማኀበርና የሚመለከተውን
የሥራ ክፍል ማማከር ለሠራተኛውም ሆነ ለድርጅቱ ጠቃሚ ስለሚሆን በተቻለ መጠን
የሚመለከተውን የሥራ ክፍል ማማከርና የቅሬታቸውን ግልባጭ ለሠራተኛ ማኀበሩ ማቅረብ
አለባቸው፡፡
አንቀጽ 26
የዲሲፕሊን ጥፋቶች እና የቅጣት አወሳሰን
የዲሲፕሊን ጥፋት ማለት በኅብረት ስምምነቱ እና በድርጅቱ ደንብና መመሪያ የሚያስቀጡ ጥፋቶች ሲሆኑ
ይህም በኅብረት ስምምነቱ እና በደንብና በመመሪያ ላይ የተቀመጡትን ወይም የተፈቀዱትን አለመፈጸም
እና የተከለከለውን ፈጽሞ መገኘት ነው ።ለነዚህ ጥፋቶች የሚወሰድ የዲሲፕሊን እርምጃ ሠራተኛውን
ከጥፋቱ ለማስተማር ፣ ሌሎች ሠራተኞችም ተመሣሣይ ጥፋት ከመስራት እንዲቆጠቡ ለማድረግ፣
እንዲሁም ሥራ እንዳይበደል ለመቆጣጠር ነው፡፡
26.1 የዲሲኘሊን ቅጣት ከመወሰኑ በፊት የጥፋቱ ክብደት ሠራተኛው ከጥፋቱ በፊት የነበረው ሥነ-
ምግባር፣አገልግሎቱ እና ለጥፋቱ መንስዔ የሆኑት ተጨባጭ ሁኔታዎች በጥንቃቄ መመርመር አለባቸው፡፡
26.2 የዲሲኘሊን እርምጃ የሚወሰድባቸው የጥፋት ዓይነቶችና ቅጣቶች ከዚህ ኀብረት ስምምነት ጋር
በተያያዘው አባሪ ቁጥር 4 መሠረት ሆኖ የቅጣቱ አይነት እንደ ሁኔታው የቃል ማስጠንቀቂያ ፣ የፅሁፍ
ማስጠንቀቂያ፣ የደመወዝ ቅጣት፣ ከሥራ ዕገዳ፣ ከዕድገት እገዳ እስከ ማሰናበት ይደርሳል፡፡
71
26.3. አንድ ሠራተኛ የዲሲኘሊን እርምጃ ሲወሰድበት ከቃል ማስጠንቀቂያ በስተቀር በፅሁፍ እንዲያውቀው
ይደረጋል፡፡ መቀጣቱን የሚገልፅ ደብዳቤም ግልባጭ ለሚመለከተው አስተዳደር ክፍል ይላካል፡፡ ተብሎ
የተቀመጠው
አንድ ሠራተኛ የዲሲኘሊን እርምጃ ሲወሰድበት ከቃል ማስጠንቀቂያ በስተቀር በፅሁፍ እንዲያውቀው
ይደረጋል፡፡ መቀጣቱን የሚገልፅ ደብዳቤም ግልባጭ ለሚመለከተው አስተዳደር ክፍል ይላካል የቃል
ማስጠንቀቂያው በተለየ መዝገብ ወይም ቅጽ ተመዝግቦ ማስጠንቀቂያውን በሰጠው ኃላፊና
ማስጠንቀቂያውን በተቀበለው ሠራተኛ ይፈረምበታል፡፡ ሆኖም በጽሁፍ የተሰጠው የቃል ማስጠንቀቂያ
የግል ማህደር ውስጥ አይያያዝም፡፡ ተብሎ ተስተካክሏል
26.4 በዚህ ኀብረት ስምምነት አባሪ ቁጥር 4 መሠረት ማናቸውም ከ 30 ቀን ደመወዝ በላይ ቅጣት
እስከማሰናበት የሚደርሱ እንዲሁም ከዕድገት የሚከለክሉ የዲሲኘሊን ጥፋቶች በዲሲኘሊን ኮሚቴ
መታየት ይኖርባቸዋል፡፡
26.5 ስንብት ሊያስከትል የሚችል ጥፋት የፈፀመ ሠራተኛ ከመሰናበቱ በፊት ጉዳዩ በዲሲኘሊን ኮሚቴ ታይቶ
እስኪጸድቅ ድረስ በአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 1156/11 አንቀጽ 27/4 መሠረት በዕግድ እንዲቆይ
ይደረጋል፡፡ሆኖም የዕግዱ ጊዜ ከአንድ ወር አይበልጥም። ተብሎ የተቀመጠው
ስንብት ሊያስከትል የሚችል ጥፋት የፈፀመ ሠራተኛ ከመሰናበቱ በፊት ጉዳዩ በዲሲኘሊን ኮሚቴ ታይቶ
እስኪጸድቅ ድረስ በአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 1156/11 አንቀጽ 27/4 መሠረት በዕግድ እንዲቆይ
ይችላል፡፡ሆኖም የዕግዱ ጊዜ ከአንድ ወር አይበልጥም።
(ሀ) - ሠራተኛው ከሥራ እስከ ማሰናበት የሚደርስ ጥፋት ፈጽሟል ተብሎ ስለመፈጸሙ የሚያመለክት ማስረጃ
ሲገኝ፣
(ለ) - ሠራተኛው ፈጽሟል የተባለውን ጥፋት በሚመለከት አግባብነት ያላቸውን መረጃዎች በመደበቅ፤በማበላሸት
ወይም በማጥፋት ቀጣይ የማጣራት ሥራዎችን ሊያሰናክል እንደሚችል ሲገመት፣
(ሐ) - ሠራተኛው ፈጽሟል የተባለው ጥፋት ከባድ ከመሆኑ የተነሳ ተጣርቶ ውሳኔ እስከሚሰጥ የሌሎች
ሠራተኞችን የሥራ ተነሳሽነት የሚነካ ወይም ተገልጋዩ ደንበኛና የሥራ መሪ በሠራተኞች ላይ ሊኖረው
26.6 ማንኛውም በዲሲኘሊን ከሥራ እንዲታገድ የተደረገ ሠራተኛ ጥፋቱ ተገልጾለት በወቅቱ በፅሁፍ
እንዲደርሰው ይደረጋል፡፡
72
26.7 በዲስኘሊን ከስራ የታገደ ሰራተኛ አፈፃፀም ከዚህ እንደሚከተለው ይወሰናል፡፡
26.8 በዲስኘሊን ኮሚቴ ታይቶ የሚቀርብ የውሳኔ ምክረ ሃሳብ በየስራ ዘርፋ ባሉ ዳይሬክተሮች ወይም ስራ
አስፈፃሚዎች፤በዲስትሪክት ዳይሬክይተር/ኃላፊ ይፀድቃል፡፡ ተብሎ እንዲስተካከል ተደርጓል
26.10. በዚህ አንቀፅ ከንዑስ አንቀፅ 26.7 እስከ 26.9 ድረስ ያሉት ከድርጅቱ የተሰጡ የሥልጣን ውክልናዎች
በዚህ ኀብረት ስምምነት ውስጥ እንዲገቡ የተደረጉት ሠራተኛ እና የሥራ ኃላፊዎች እንዲያውቋቸው
ብቻ ነው፡፡ እንዲወጣ/እንዲሰረዝ ተደርጓል
አንቀጽ 27
ስንብት/የሥራ ውል መቋረጥ/
73
ሀ. ያለበቂ ምክንያትና ያለቅድሚያ ፈቃድ ማስጠንቀቂያ እየተሰጠው በመደጋገም የሥራ ሰዓት
አለማክበር ፣
ለ. በመደዳው ለ 8/ስምንት/ የሥራ ቀናት ወይም በአንድ ወር ውስጥ ለ 12/አሥራ ሁለት/ የሥራ ቀናት
ወይም በአንድ ዓመት ውስጥ በጠቅላላው ለ 30/ሰላሳ/ የሥራ ቀናት ያለበቂ ምክንያት ከሥራ
በተከታታይ ለ 5 /አምስት/ የሥራ ቀናት ወይም በአንድ ወር ውስጥ ለ 8 /ስምንት/ የሥራ ቀናት ወይም
በስድስት ወር ውስጥ 11 /አስራ አንድ/ የሥራ ቀናት ያለበቂ ምክንያት ከሥራ መቅረት፣ በሚል
እንዲስተካከል ተደርጓል
ሐ. እንደ ጥፋቱ ክብደት በሥራ ላይ የማታለል ወይም የማጭበርበር ወይም የስርቆት ተግባር መፈጸምና
የራሱን ወይም የሌላ ሰው ብልጽግና በመሻት በማናቸውም የድርጅቱ ንብረት ወይም ገንዘብ
አለአግባብ መጠቀም፣ ጉቦ መቀበል፣
መ. በሥራ ቦታ ላይ ሰክሮ መገኘትና በሥራ ቦታ ለአምባጓሮ ወይም ለጠብ አጫሪነት ተጠያቂ መሆን፣
ረ. በድርጅቱ የሥራ አፈጻጸም መመዘኛ መመሪያ መሰረት በተደጋጋሚ ዝቅተኛ የሥራ አፈጻጸም ውጤት
የሚያስመዘግቡ ሠራተኞች ፣ተብሎ የተቀመጠው
በድርጅቱ የሥራ አፈጻጸም መመዘኛ መመሪያ መሰረት ስልጠና እየተሰጠው ለ 2 ተከታታይ ምዘና ወይም
2 /ሁለት/ ዓመት የማያሻሽል ከሆነ የስራ ውል ይቋረጣል፣ በሚል እንዲስተካከል ተደርጓል
74
27.2 አፈጻጸም
ሀ. የጥፋቱ ክብደት ከ 1 (አንድ) ወር ደመወዝ በላይ የሚያስቀጣና ከሥራ የሚያሰናብት ከሆነ በዲስኘሊን
ኮሚቴ ታይቶ ለሚመለከተው አካል የውሣኔ ሃሣብ ይቀርባል ፡፡
መ. የተሰናበተው ሠራተኛ ያልወሰደው ክፍያ ማለትም ደመወዝ፣ የዓመት ፍቃድና ሌላ ተከፋይ ሂሳብ
ሲኖረው የዕዳ ማጣሪያ (Clearance) አዙሮ ሲጨርስ በገንዘብ ተተምኖ ይሰጠዋል፡፡ ተብሎ
የተቀመጠውየተሻሻለው እንዲቀጥል ተደርጓል
ረ. በማንኛውም ሁኔታ በተለያየ ምክንያት በዲሲፕሊን ግድፈት ከሥራ የተሰናበተ ሠራተኛ በድርጅቱ በድጋሚ
ሊቀጠር አይችልም ሆኖም ይህን ደንብ ተላልፎ ተቀጥሮ ቢገኝና ቅጥሩ በተፈጸመበት በአንድ (1) ዓመት
ጊዜ ውስጥ ከታወቀ ያለ ቅድመ ማስጠንቀቂያ ከሥራ እንዲሰናበት ይደረጋል ፡፡ ተብሎ የተቀመጠው
የተሻሻለው እንዲቀጥል ተደርጓል
አንቀጽ 28
ማሻሻያ
ይህ ኅብረት ስምምነት ፀንቶ በሚቆይበት ጊዜ በአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 1156/2011
አንቀጽ 133 ንዑስ ቁጥር 3 ሀ መሠረት የተመለከቱትን በከፊል ወይም በሙሉ በማናቸውም ጊዜ
ለማሻሻል ወይም ለመለወጥ ይቻላል፡፡ ሆኖም ማሻሻያው (የተደረገው ለውጥ) በሠራተኛና ማኀበራዊ
ጉዳይ ሚኒስቴር መመዝገብ አለበት፡፡
75
አንቀጽ 29
የኅብረት ስምምነቱ ፀንቶ
የሚቆይበት ጊዜ
በድርጅቱና በሠራተኛ ማኀበሩ መካከል የተፈረመው ይህ የኅብረት ስምምነት ውል በሠራተኛና ማኀበራዊ ጉዳይ
ሚኒስቴር ከተመዘገበበት ወር የመጀመሪያው ቀን አንስቶ ለ 4 (ለአራት) ተከታታይ ዓመታት የፀና ይሆናል፡፡
76
አባሪ ቁጥር 1
EQUIPMENT DESCRIPTIONS
SAFETY EQUIPMENT DESCRIPTION
Distribution system
1 Plastic Rain Coat
2 First aid kit
3 Mountain Climbing Rope
4 Insulating Stand Rubber Mat
5 Shoulder Padding
6 Voltage Detector (Tester)
7 Fuse Extractor
8 Megger
9 Pole Life up
10 Operation Rod 15-75
11 Avo meter
12 Magnet Tester
13 Wooden Ladder
14 Universal Pier
15 Screw Driver
16 Warning and Various Safety tag
17 Fire Extinguisher
18 Sub standard meter
19 Sealing plier
20 Ball head hummer
21 Rolling meter 100mt
22 Earthling set (15 kV)
23 Earthling set (33 kV
24 Voltage Section (220V)
25 Voltage detector (220V)
26 Electric Mate
27 Fuse handle
28 Tool kit (electrical)
29 Tools knife
77
30 Phase sequence meter
31 Clamp meter
32 Disconnector Rob
Grounding cable (for 15,33,45,66, 132,230,400-kv)
33
Hot
34 Hot stick
35 Glow tester
36 Fire Resistance Clothing
37 Ground fallet Circuit interrupter (GFC)
38 MV tester
39 UP roll
40 Sealing lead
41 fillorete
42 Wooden pole clumping shoes
43 Steel Pole Clumping Shoes (no.16)
44 Search light (Safety lamp)
45 Earthling Equipment 400/200V
46 Safety Rivan
47 Warning tag Danger High tension Do Not Switch
Distribution street light
1 Voltage Selection 220 V
2 Insulating Stand Mat
3 H.R.C Disconnector
4 Wooden Ladder
5 Universal Pliers
6 Screw Driver
7 Warning tag Danger High tension Do not switch
Distribution Line
1 Mountain Climbing rope
2 Shoulder padding
3 H.R.C. Disconnector
4 Operation Rod 15-75
5 Universal Pliers
6 Screw Driver
7 Sealing pliers 1
8 Voltage detector (220V)
9 Wooden Pole Clumping Shoes
10 Steel pole clumping shoes (NO.16)
11 Zone limitation ribbun
78
12 Warning tag Danger High tension Do Not switch
Electro Mechanical Diesel plant
1 Earthling set for bus bar H.V
2 Earthling set for over head
3 Operation Rod 15-75
4 Voltage Detector (15-75)
5 Insulating Stand Rubber mat
6 H.R.C. Disconnector
7 Zone limitation ribbon
8 Plastic glove
9 Rubber mat
10 Voltage Detector(Tester) 15-75
11 Magnet Tester 15 kV
12 Warning tag Danger High tension and do not switch
13 Fire Extinguisher
14 Earthling set for bus bar H.V
15 Fuse handle
16 Tool kit (electrical)
17 Tool kit (Mechanical)
18 Bed
19 Search light (Safety lamp)
20 Life saving jacket
21 First aid kit
22 Universal pliers
23 Screw driver different size
Erection Mechnaical
1 Voltage detector (220V)
Erection Electrical
1 Voltage detector (220V)
2 Earthling set for bus bar HV
3 Earthling set for Bus Bar H.V
4 Voltage detector (15-75V)
5 H.R.C Disconnector
6 Warning tag danger High tension and do not switch
Weliders
1 Welding curtain
2 Welding Mask
3 Mask Respiration
79
Painter
1 Mask Respiration
2 Plastic Glove
3 Plastic Apron
Car painters
1 Mask Respiration
Auto Electrician
1 Plastic Over all
2 Plastic Glove
3 Mask Respiration
Auto Bodyman
1 Plastic Apron
2 Plastic glove
3 Battery Repair
Masons &Constracation
1 Plastic safety hats
2 Plastic Glove
Impregnation
1 Plastic glove
Impregnation others
1 Shoulder padding
2 Shoulder padding
Store Loaders
1 Shoulder padding
Inspectors
1 H.T. Insulating glove
2 Voltage Detector (Tester) 220V
3 Voltage Detector (Tester)15 kV
4 Megger
5 Avo meter
6 Magnet Tester
7 Universal pliers
8 Screw Driver
9 Sub standard meter
Artist & Photograph
1 PLASTIC GLOVE
2 Voltage Detector (Tester) 15-75 kV
3 H.R.C Fuse Disconnected
80
4 Voltage Detector (Tester) 220V
5 Operation Rd 15-20kV
6 Magnet Tester 15 kV
7 Earthling Set L.V HV
Transformer
1 Earthling set for bus bar H.V
2 Earthling set for over head H.V
3 Operation rod 15-75
4 Voltage Detector (Tester)15-17
5 Magnet Tester 15 kV
6 Warning tag Danger high tension and do not switch
7 Fuse handle
8 Tool kit (electrical)
9 First aid kit
Transmission line
1 Insulating stand or Rubber Mat
2 Earthling set for over head
3 Voltage detector (Tester) or 220V
4 Magnet Tester 15kV
5 Warning tag Danger High-tension and Do not switch
6 Tool kit (electrical)
7 First aid kit
8 H.V insulating rubber glove
9 H.V Detector 45 kV
10 H.V Detector 13 kV
11 H.V detector 220KV
Substation
1 Earthling set for over head
2 Operation Rod 15-20 kV
3 Voltage detector 15-75
4 Insulating stand rubber mat
5 H.R.C fuse disconnector
6 Zone Limitation ribbon
7 Voltage Detector (Tester) 15-75
8 Magnet Tester 15 kV
9 Warning tag Do not switch
10 Fire extinguisher
11 First aid kit
81
12 Zone limitation ribbon
13 Switch
14 H.V detector 45 kV
15 Magnet tester 15 kV
16 Occupational health and safety (OSH)
አባሪ ቁጥር 2
PERSONAL SAFETY PROTECTION EQUIPMENT
Distribution system
1 SAFETY HELMET
2 Insulating Elect. Rubber Glove L.V
82
3 Leather Glove
4 EYE Goggle
5 Safety Shoes
6 Safety Life Belt
Distribution street light
1 DIETECRIC SAFETY HELMET
2 Insulating Elect. Rubber Glove L.V
3 Goggle
Distribution Line
1 EIECTRIC SAFETY HELMET
2 Insulating Elect. Rubber Glove L.V
3 Leather Glove
4 Goggle
5 Safety Shoes
6 Safety Life Belt
Electro Mechanical Diesel plant
1 EIECTRIC SAFETY HELMET
2 Insulating Elect. Rubber Glove L.V
3 Goggle
4 Ear Plug
5 Leather Glove
6 Safety Shoes
Electro Mechanical
1 EIECTRIC SAFETY HELMET
2 Goggle
3 Ear Plug
4 Insulating Rubber Glove for L.V & HV
Erection Electrical
1 EIECTRIC SAFETY HELMET
2 Goggle
3 Ear Plug
4 Insulating Rubber Glove for L.V & HV
Weliders
1 HELMET
2 EYE Goggle
3 Face shield
4 Welding Goggle
5 Leather Glove
6 Leather Apron
Car painters
1 Goggle
2 Ear Plug
3 Leather Glove
83
Auto Electrician
1 Goggle
2 Leather Apron
Auto Bodyman
1 Leather Glove
2 Leather Apron
Masons &Constracation
1 Goggle
Impregnation
1 HELMET
2 Goggle
Impregnation others
1 HELMET
Store Loaders
1 HELMET
2 Leather Glove
Inspectors
1 EIECTRIC SAFETY HELMET
2 Insulating Elect. Rubber Glove L.V
Artist & Photograph
1 EIECTRIC SAFETY HELMET
2 Insulating Rubber GAVERS HV
3 Electrical Eye Goggle
4 Goggle
Transformer
1 EIECTRIC SAFETY HELMET
2 Insulating Elect. Rubber Glove L.V
3 Goggle
4 Leather Glove
Transmission line
1 EIECTRIC SAFETY HELMET
Substation
1 EIECTRIC SAFETY HELMET
2 Insulating Elect. Rubber Glove L.V
3 Goggle
4 Reflevtive jacket
አባሪ ቁጥር 3
84
2 ኢንጀክሽን ፖምኘ ጥገና ቡድን
3 አውቶ ኤሌክትሪክ ጥገና ቡድን
4 ቀላል መኪና ጥገና ቡድን
ቱታ ፣ 2 ጥንድ ሴፍቲ ቆዳ ጫማ በየዓመቱ
5 ከባድ መኪና ጥገና ቡድን
6 የጐማ ጥገና ሰራተኞች
7 የመኪና ጥገናዎች መርማሪዎች
8 ማሽን የስራ ቡድን ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g (2) ቱታ ፣ 2
9 የብረታ ብረት የስራ ቡድን ጥንድ ሴፍቲ ቆዳ ጫማ ፣ 1 ቆዳ ሽርጥ ኮሌታ ያለው በሥራ ቦታ
10 የእንጨት ስራዎች ቡድን የሚቀመጥ እንዳለቀ የሚተካ
ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g 2 ሙሉ
ልብስ፣ 2 ጫማ ፣ 2 ሸሚዝ በየ 1 ዓመት የሚሰጥ /አጠቃላይ ዋጋ
11
በ 1 ዓመት ከ 20,000.00 /ሃያ ሽህ ብር/ ያልበለጠ ሆኖ በደረሰኝ
የዋና ስራ አስፈፃሚ ኘሮቶኮል እና ሹፌር የሚወራረድ ይሆናል
ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g 2 ሙሉ
ልብስ፣ 2 ሸሚዝ በየ 1 ዓመት የሚሰጥ /አጠቃላይ ዋጋ በ 1
በህግ ክፍል ለሚገኙ የህግ ባለሙያዎች ዓመት ከ 20,000.00 /ሃያ ሽህ ብር/ ያልበለጠ ሆኖ በደረሰኝ
ወይም ነገረ ፈጅ የሚወራረድ ይሆናል
ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g 1 (አንድ)
12 ሹፌር ጃኬትና ሱሪ፣ አንድ ቱታ ፣ 1 ጥንድ ቡትስና 1 ጉርድ ጥንድ ቆዳ
ጫማ በየዓመቱ፣ 1 የብርድ ጃኬት በየ 3 ዓመቱ
13 ኸርዝ ሙቪንግ ማሽን ኦኘሬተርስ
ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g 1 ጃኬትና
14 ክሬን ማውንትድ ትረክ ድራይቨር
ሱሪ፣ 1 ቱታ፣ 1 ቦትና 1 ቆዳ ጥንድ ጫማ በየዓመቱ፣ አንድ
15 ሎደር ኦኘሬተርስ
ሄልሜንት፣ አንድ የቆዳ ጓንት እና 1 የብርድ ጃኬት በየ 3 ዓመቱ
16 ፎርክሊፍት ኦኘሬተርስ
17 ቤከር /ጋጋሪ/ ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g 2 የወጥ
ቤት ሽርጥ፣ 2 ጥንድ ጉርድ ቆዳ ጫማ ፣ 2 የወጥ ቤት ቆብ
18 ቺፍ ኩከር እና ኩከርስ (ዋና ምግብ አብሳይ)
(የራስ ሽፋን) በየዓመቱ
19 ባር ቴንደር
ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g 2 (2) ነጭ
20 ክለብ ሱፐርቫይዘር
ጋዋን ፣ 2 ጥንድ ጉርድ ቆዳ ጫማ በየዓመቱ
21 ዌይተር
22 ሲቪል ኮንስትራክሽን እና ጥገና ሰራተኞች ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g (1) ጃኬትና
85
ሱሪ፣ 1 ጋዋን፣ 2 ጥንድ ቦት ጠንካራ ሴፍቲ ቆዳ ጫማ 1 የዝናብ
23 ሲቪል ቴክኒሽያኖች ልብስ በገበር በየ 5 ዓመቱ ገበር ያለው ገበር የሌለው በየ 3 ዓመቱ
ዳታ ኢንኮደሮች
86
(ሁለት) ኮትና ጉርድ ቀሚስ ባለገበር ፣ 2 ሸሚዝ፣ 2 ክረቫት
በየዓመቱ፣ 1 የብርድ ጃኬት በየ 3 ዓመቱ ፣አንፀባራቂ ሰደርያ 1
በየአመቱ
ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g 2 (ሁለት)
40 ኤሌክትሪሽያንስ ጃኬትና ሱሪ፣ 1 ጉርድ ጥንድ ቆዳ ጫማ፣ 1 ሴፍቲ ጫማ የዓመቱ
እና አንድ ጠንካራ የዝናብ ልብስ በየ 5 ዓመቱ
41 ዲሲሲ ቴክኒሽያን
42 ዲስትሪቢዩሽን ቴክኒሽያኖች
ዲስትሪቢዩሽን ኢንጂነሪንግ ቴክኒሽያኖች፣
ዲስትሪቢዩሽን ኦኘሬሽን እና ሜንቴናንስ
ፎርማኖች እና ዲስትሪቢዩሽን ኢንጂነሪንግ
ቴክኒሽያኖች፣ ዲስትሪቢዩሽን ኦኘሬሽን እና
ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g 2
ሜንቴናን ሱፐርቫይዘሮች፣ ሰብስቴሽን
ሀ. ለወንድ ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g 2
ኢንጅነር ቴክኒሽያንስ ፣ ሰብስቴሽን
43 (ሁለት) ጃኬትና ሱሪ፣ 1 ጉርድ ጥንድ ቆዳ ጫማ፣ 1 ሴፍቲ ቆዳ
ኦኘሬሽን ሜንቴናንስ ፎርማን፣ ሰብስቴሽን
ጫማ በየዓመቱ አንድ ጠንካራ የዝናብ ልብስ በየ 5 ዓመቱ
ቴክኒሽያንስ፣ ትራንስሚሽን ላይን
ለ. ለሴት ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g 2
ሜንቴናንስ ኢንጅነር ቴክኒሽያንስ፣
(ሁለት) ኮት ፣ 1 ጉርድ ጥንድ ቆዳ ጫማ፣ 1 ሴፍቲ ቆዳ ጫማ
ትራንስሚሽን ላይን ቴክኒሽያንስ፣
በየዓመቱ አንድ ጠንካራ የዝናብ ልብስ በየ 5 ዓመቱ
ትራንስሚሽን ላይን ሜንቴናንስ ፎርማን፣
ኢነርጂ ኦዲት
44 ኘሪፔይድ ሜትር ቴክኒሸያኖች
ሜትር ሪዲንግ ፣ ሪከቨሪይ ቴክኒሽያኖች እና
45
ሪከቨሪይ ሱፐርቫይዘሮች
46 ኢንስፔክሽን ቴክኒሽያኖች
87
ቡትስ ጫማ በየዓመቱ
ሀ/ ለወንድ ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g 2
ኮትና ሱሪ /አምባሳደር ስፌት/ በገበር/ 1 ጉርድ ጥንድ ጫማ፣ 1
ቡትስ 1 የሱፍ ካፖርት በየ 4 አመቱ፣ 2 ሸሚዝ ፣ 2 ከረቫት
በየዓመቱ አንድ ባርኔጣ፣ በየ 3 ዓመቱ አንድ የዝናብ ልብስ
ጠንካራ በየ 5 ዓመት የጥይት ማሕደር /ጀብርና/ በሥራ ቦታ
50 ጋርድስ ሴኪውሪቲስ የሚቀመጥ
ለ/ ለሴት ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g 2
ኮትና ጉርድ ቀሚስ ፣ 2 ጥንድ ጫማ፣ 2 ሸማዝ 2 ከረቫት
በየዓመቱ አንድ ባርኔጣ፣ በየ 3 ዓመቱ አንድ የዝናብ ልብስ
ጠንካራ በየ 5 ዓመት የጥይት ማሕደር /ጀብርና/ በሥራ ቦታ
የሚቀመጥ
ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g 2 ጋዋን፣ 1
51 ሎጂስቲክስ እና ዌር ሀውስ አሲስታንትስ
ጥንድ ቆዳ ጫማ በየዓመቱ እና አንድ የብርድ ጃኬት በየ 3 ዓመቱ
52 ኦፊስ ሰርቪስ ፐርፎርመር ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g 2 ጋዋን
53 መዝገብ ቤት ሰራተኞች በየዓመቱ፣ 2 ጥንድ ጉርድ ጫማ በየዓመቱ
ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g 2 ጃኬትና
ሱሪ ፣ 2 ጥንድ ቆዳ ጉርድ ጫማ፣ አንድ የዝናብ ልብስ፣ አንድ
54 ፖስት ማንስ
የቆዳ ጃኬት በየ 3 ዓመቱ 1 የቆዳ ጓንት በየዓመቱ፣ አንፀባራቂ
ሰደርያ በየአመቱ 1
ሀ/ ለወንድ ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g 2
ጋዋን፣ 2 ጥንድ ቆዳ ጉርድ ጫማ በየዓመቱ ፣ የሽታ መከላከያ
ማስክ እንዳለቀየሚተካ
55 ሳኒተሪያንስ
ለ/ ለሴት ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g 2
ሽርጥ ፣ 2 አንዳንድ ሜትር የፀጉር ሻሻ፣ 2 ጥንድ ቆዳ ጫማ
፣የሽታ መከላከያ ማስከ እንዳለቀ የሚተካ
ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g 2 ጋዋን
56 ቴሌፎን ኦኘሬተርስ
በየዓመቱ
ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g 1 ቱታ፣ 1
57 ትሬድስ ማንስ
ጋዋን፣ 2 ጥንድ ጉርድ ቆዳ ጫማ በየዓመቱ
58 ትራንስፎርመር ወርክሾኘ ክፍል ውስጥ ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g አንድ
የሚሰሩ ሰራተኞች ጃኬትና ሱሪ፣ አንድ ቱታ፣ ሁለት ጠንካራ ሴፍቲ ቆዳ ጫማ፣
88
ፖል ኘሮዳክሽን ቴክኒሽያንስ፣ ፖል
ኘሮዳክሽን ኦኘሬሽንስ ፎርማንስ፣ ፖል
አንድ የብርድ ጃኬት በየ 3 ዓመቱ አንድ የእጅ ጓንት፣ አንድ የቆዳ
59 ኘሮዳክሽን ሱፐርቫይዘርስ፣ ፖል
ሽርጥ በየዓመቱ
አድቨርተርስ፣ ፖል ኘላንት ማሽን ኦኘሬሽን
ፎርማን
ፕሮቴክሺን ፒ ኤል ሲ ሲ፣ ኮምንኬሽን፣አር
60
ቲ ዩ ፣ሜትሪንግ እና ቴስቲንግ ቴክኒሼያን
ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g 1 ጃኬትና
ፕሮቴክሽን ፣ዩ ኤል ዲ ሲ ፣ፒ ኤል ሲ ሲ
61 ሱሪ፣ አንድ ቱታ፣ አንድ ጥንድ ቆዳ ጫማ፣ 1 ሰፔሻል ሴፍቲ
ቴክኒሺያንስ
ጫማ በየዓመቱ፣ አንድ የብርድ ጃኬት በየሶስት ዓመቱ
62 ሴንተራል ኦይል ቴስቴንግ ላብ ቴክኒሺያንስ
63 አር ቲ ዩ ኮምንኒኬሽን ቴክኒሺያንስ
64 ሲቪል ወርክስ ሱፐርኢንተንደንት
65 ኔትወርክ ኘላኒንግ ቴክኒሽያን I I
ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g 1
66 አንድ ጃኬትና ሱሪ 1 ገዋን ፣ 2 ቦት ጫማ በየ 5 ዓመቱ 1 የዝናብ
ክላምበር እና ሜንቴናንስ ቴክኒሽያን ልብስ
89
አባሪ ቁጥር 4
የበረሃማና የአስቸጋሪ ቦታዎች አበል የሚከፈልባቸው ቦታዎችና የአከፋፈል መጠን ፐርሰንት ጥናቱ ዓመት
ባልሞላ ጊዜ ተጠናቆ የዚህ ሕብረት ስምምነት አካል ይሆናል ።ሆኖም እስከዚያው ድረስ በነበረው እየተሰራ
የሚቀጥል ሲሆን አዳዲስ የሚከፈቱ ዲስትሪክቶች እና የበረሃ አበል ያልተወሰነላቸው የሥራ ክፍሎች
አቅራቢያቸው ባሉ ከተሞች ተመን መሰረት የሚከፈላቸው ይሆናል ።
1
1.1. አሣይታ 45%
1.2. ዱብቲ 45%
1.3. ሚሌ 45%
1.4. ሠመራ 45%
1.5. አለሌ ሱበላ 45%
1.6. ካልዋን 45%
1.7. ዳራይቱ 45%
1.8. ኤሊዳር 45%
1.9. ተሰላካ 45%
1.10. ዲቼኦቶ 45%
1.11. ኤልውኃ 45%
1.12. ዳሊፋጊ 45%
1.13. ዳንሻ 45%
1.14. ጐዴ 45%
1.15. ቀብሪ ደሃር 45%
1.16. ደጋሃቡር 45%
1.17. ሸላቦ 45%
1.18. ቀላፎ 45%
1.19. ሽኮሽ 45%
1.20. ጋምቤላ 45%
1.21. በጉንዶ 45%
1.22. ሰቲት ሁመራ 45%
1.23. ዋርዴር 45%
1.24. ዶሎ ኦዶ 45%
1.25. ኤሚ 45%
1.26. መተማ 45%
1.27. አብዱራፊ 45%
1.28. ባሪ ዲዝል 45%
1.29. ጨርቲ 45%
1.30. ኤልከሬ 45%
1.31. ሐርገሌ 45%
2
2.1. ደምቢ 40%
2.2. ሶር 40%
90
2.3. ገዌ 40%
2.4. ያዶት 40%
2.5. ግልገል ጊቤ 2 ኛ ኃ/ማ/ጣቢያ 40%
2.6. ተከዜ ኃ/ማ/ጣቢያ 40%
2.7 ደብረዘይት /መተከል/ ምዕራብ ሪጅን 40%
2.8 ዶሎ መና 40%
3
3.1. ሞያሌ 35%
3.2. ጊኒር 35%
3.3. አሶሳ 35%
3.4. መኤሶ 35%
3.5. ጨልጨሌ 35%
3.6. መንጊ 35%
3.7. በጊ 35%
3.8. በለስ ኃ/ማ/ጣቢያ 35%
3.9 ሜጋ 35%
4
4.1. ጂንካ 30%
4.2. ድሬዳዋ 30%
4.3. ድሬደዋ ሰብስቴሽን
4.4. በጅጅጋ /ለፊኢሳ/ 30%
4.5. ነገሌ ቦረና 30%
4.6. ደምቢዶሎ 30%
4.7. መልከዋከና
4.8. ፊንጫ 30%
4.9 ኦሞ ሸለቆ 30%
4.10 ግልገል ጊቤ 3 ኛ ኘሮጀክት 30%
4.11. አይሻ 30%
4.12 መቻራ 30%
4.13 ሙጊ
5
5.1. መተሐራ 25%
5.2. አዋሽ 7 ኪሎ 25%
5.3. ብላቴን 25%
5.4. ብርሽለቆ 25%
5.5. ደዴሳ 25%
5.6. ሻኪሶ ሰብስቴሽን
5.7 ሰጡ ሰመሮ 25%
5.8. መቀሌ 25%
5.9. አክሱም 25%
5.10. አድዋ 25%
5.11. አዲግራት፣ ዛላአምበሳ/ብዘት ሃውዜን 25%
5.12. ሽሬ 25%
5.13. ውቅሮ 25%
5.14. ዓብይ አዲ 25%
5.15. አለቶ ላንጋኖ 25%
5.16. አቦምሳ 25%
5.17. ኑራኤራ 25%
5.18. አሜበራ 25%
91
5.19. አዲጐዶም 25%
5.20. አጽቢ 25%
5.21. እንደአባጉና 25%
5.22. እንትጮ 25%
5.23. ፍርወይኒ 25%
5.24. ማይፀብሪ 25%
5.25. ራማ 25%
5.26. ስለኸላኸ 25%
5.27. ሽራሮ 25%
5.28. ወቅሮ ማራይ 25%
5.29. የጭላ 25%
5.30. ኪሐ 25%
5.31. ዕደጋሐሙስ 25%
5.32. ሣምረ 25%
5.33. ዕደጋ አርቢ 25%
5.34. ሐረገ ሰላም /ሰሜን/ 25%
5.35. መልካ ወረር 25%
6
6.1 መስኖ 20%
6.2 ጦላይ 20%
6.3 ሞላሌ 20%
6.4 ሆርማት 20%
6.5 ወንጂ 20%
6.6 አርባምንጭ 20%
6.7 ግልገልጊቤ 1 ኛ ኃ/ማመንጫ
6.8 ቆቃ 20%
6.9 ጅጅጋ 20%
6.10 ጢስ ዓባይ 20%
6.11 ላሊበላ 20%
6.12 ሸዋሮቢት 20%
6.13 ክብረመንግሥት፣ቦሬ 20%
6.14 አምቢሶ 20%
6.15 ወንጂ 20%
6.16 ቶጐ ውጫሌ 20%
6.17 አሰንዳቦ 20%
6.18 ስኮሩ 20%
6.19 አጣየ 20%
6.20 ደብረሲና 20%
6.21 ሞላሌ 20%
6.22 ሰቆጣ 20%
6.23 ጨንቻ 20%
6.24 ያቤሎ 20%
7
7.1. ተንታ 15%
7.2 ሄሬሮ 15%
7.3 ዲላ 15%
7.4 ቴፒ 15%
7.5 ይርጋ ጨፌ 15%
92
7.6 አዋሽ 2 እና 3 15%
7.7 አቦገዳም 15%
7.8 ጌዶ /ሰብስቴሽን 15%
7.9 አጋሮ 15%
7.10 ዋልጋ 15%
7.11 ሚዛን ተፈሪ 15%
7.12 ቡታጅራ 15%
7.13 አባ ሣሙኤል 15%
7.14 ወረኢሉ 15%
7.15 ጀማና ጅማ ሰብስቴሽን 15%
7.16 ባቲ 15%
7.17 ቡኖ በደሌ 15%
7.18 መቱ/ጉሬ 15%
7.19 ናዝሬት/ን/ቅርንጫፍ 15%
7.20 ፍቼ 15%
7.21 ጊምቢ 15%
7 . 22 መሐል ሜዳ 15%
7.23 ዝዋይ ሕጽናት አምባ 15%
7.24 ይርጋለምና አካባቢው 15%
7.25 ይርጋለም ሰብስቴሽን
7.26 ቡልቡላ 15%
7.27 አዳሚ ቱሉ 15%
7.28 ንፋስ መውጫ 15%
7.29 ባሌጐባ
7.30 ወላይታ ሶዶ 15%
7.31 ሻምቡ 15%
7.32 አዳባ 15%
7.33 ገብረጉራቻ 15%
7.34 ኤጄሬ 15%
7.35 ወራቤ 15%
7.36 ሲያጂ 15%
7.37 ወዩ 15%
7.38 መቂ 15%
7.39 ፎቤላ 15%
7.40 አሪቲ 15%
7.41 በቆጂ 15%
7.42 ደራ 15%
7.43 ባሌ ሮቤ 15%
7.44 መልካሳ 15%
7.45 ወለንጪቲ 15%
7.46 ሮቤ 15%
7.47 አሳሳ 15%
7.48 ዶዶላ 15%
7.49 ጮራ 15%
7.50 ሊሙ ገነት 15%
7.51 ቶባ 15%
7.52 ሱፒ 15%
7.53 ማሻ 15%
93
7.54 ያዩ 15%
7.55 ጉሊሶ 15%
7.56 አቀስታ 15%
7.57 መካነሰላም 15%
7.58 ደብረታቦር 15%
7.59 አለታ ወንዶ 15%
7.60 አረካ 15%
7.61 ቦደቲ 15%
7.62 ቡሌ 15%
7.63 ዳዬ 15%
7.64 ገሱባ 15%
7.65 ሀገረ ማርያም 15%
7.66 ሀገረ ሰላም 15%
7.67 ተርጫ 15%
7.68 ወናጐ 15%
7.69 ሳውላ 15%
8
8.1 ባህርዳር 10%
8.2 ሻሸመኔ እና ሻሸመኔ ሰብስቴሽን 10%
8.3 አዋሳ እና አዋሳ ሰብስቴሽን 10%
8.4. ባኮ 10%
8.5. ደብረብርሃን 10%
8.6. ጐንደር 10%
8.7. ገለምሶ 10%
8.8. ደደር 10%
8.9. አሰበ ተፈሪ 10%
8.10. ሐረር 10%
8.11. ኮምቦልቻ 10%
8.12. ደሴ 10%
8.13. ኢላላ ገዳ 10%
8.14. ሙገር 10%
8.15 ደብረማርቆስ፣ደ/ማርቆስ ሰብስቴሽን
8.16. አላባ 10%
8.17. ወልቂጤ 10%
8.18. ኮፈሌ 10%
8.19. አጀ 10%
8.20. አርሲ ነገሌ 10%
8.21. ቢቸና 10%
8.22. ቆቦ 10%
8.23. ዓለም ከተማ 10%
8.24 አላማጣ 10%
8.25. ማይጨው 10%
8.26. ኮረም 10%
8.27. ነጆ 10%
8.28 ነቀምት 10%
8.29 ቦንጋ 10%
8.30 ጨሞጋ የዳ
8.31 ሸኖ 10%
8.32 እነዋሪ 10%
94
8.33 አንኮበር 10%
8.34 ሙከጡሪ 10%
8.35 ሆሣዕና 10%
8.36 ለሚ ዲዝል ጣቢያ 10%
8.37 ዱራሜ 10%
8.38 ግንቢቹ 10%
8.39 ሙዱላ 10%
8.40 ባቢሌ 10%
8.41 በዴሳ 10%
8.42. ቢሲዲሞ 10%
8.43. ኮምቦልቻ/ሐረር/ 10%
8.44 ድሬ ጠያራ 10%
8.45 ጉርሱም 10%
8.46 ሂርና 10%
8.47 ካራሚሌ 10%
8.48 ቀርሳ/ምሥራቅ ሪጅን / 10%
8.49 ጨለቆ 10%
8.50 ኑኑ ኩምባ 10%
8.51 መንዲ 10%
8.52 አዲሹሁ 10%
8.53 አላማጣ 10%
8.54 ሐይቅ 10%
8.55 ከምሴ 10%
8.56 አዲስ ዘመን 10%
8.57 አዴት 10%
8.58 ቡሬ ሰሜን ምዕራብ 10%
8.59 ቻግኒ 10%
8.60 ጭልጋ 10%
8.61. ዳባት 10%
8.62 ደባርቅ 10%
8.63 ዱርቤቴ 10%
8.64 ፍኖተ ሰላም 10%
8.65 ቆላድባ 10%
8.66 ኮስ በር 10%
8.67 መርዓዊ 10%
8.68 ወረታ 10%
8.69 ዳንግላ 10%
8.70 አዘዞ 10%
8.71 ደጀን 10%
8.72 ሾኔ/ደቡብ/ 10%
8.73 ይርባል 10%
95
አባሪ ቁጥር 5
የዲስኘሊን እርምጃ የሚወሰድባቸው የጥፋት አይነቶች እና ቅጣቶች ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ናቸው፡
4ኛ ደረጃ 5 ኛ ደረጃ
ተ/ቁ የጥፋቱ ዓይነት 1 ኛ ደረጃ ጥፋት 2 ኛ ደረጃ ጥፋት 3 ኛ ደረጃ ጥፋት 6 ኛ ደረጃ ጥፋት
ጥፋት ጥፋት
1 ሥራ ላይ አለመገኘት
1.1 የሥራ ስዓት ያለማክበር
ከ 5/አምስት/ ጊዜ
ያረፈደበት ጊዜ ደመወዝ
ከ 3/ሶስት/ እስከ 5 በላይ ካረፈደ
ተመላሽ ሆኖ በአንድ ወር
/አምስት/ ጊዜ ያልሠራበት ደመወዝ
ሀ ዘግይቶ መግባት ውስጥ 3/ሶስት/ ቀን
ካረፈደ የጽሁፍ ተመላሽ ሆኖ
ካረፈደ የቃል
ማስጠንቀቂያ የ 5 /አምስት/ ቀን
ማስጠንቀቂያ
ደመወዝ ይቀጣል፡፡
ያልሰራበት ያልሰራበት
ያልሰራበት ደመወዝ
ደመወዝ ደመወዝ
ተመላሽ ተደርጎ
ያልሰራበት ያልሰራበት ደመወዝ ተመላሽ ተመላሽ
ያልሰራበት ደመወዝ የ 3 ዐ/ሰላሳ/ ቀን
ቀድሞ ከስራ መውጣት፤ ደመወዝ ተመላሽ ተመላሽ ተደርጎ ተደርጎ ተደርጎ
ለ ተመላሽ ተደርጎ የቃል ደመወዝ ቅጣት እና
ከስራ ገበታ ላይ መለየት /መጥፋት/ ተደርጎ የጽሁፍ የ 5/አምስት/ ቀን የ 1 ዐ/አስር/ የ 3 ዐ/ሰላሳ/
ማስጠንቀቂያ ለ 2/ሁለት/ አመት
ማስጠንቀቂያ ደመወዝ ቅጣት ቀን ቀን
ከማንኛውም የእድገት
ደመወዝ ደመወዝ
ውድድር ማገድ
ቅጣት ቅጣት
96
1.2 ከሥራ መቅረት
10/አስር/
ከ 2 ቀን - 4 ቀን የቀረ ያልሰራበት
ለ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ ቀን ደመወዝ
ደመወዝ ተመላሽ ሆኖ
ቅጣት
የ 3 ዐ/ሰላሳ/ ቀን
ደመወዝ ቅጣት እና
ከ 5 /አምስት/ - 7/ሰባት/ ቀን የቀረ
ሐ ለ 2/ሁለት/ አመት
ያልሰራበት ደመወዝ ተመላሽ ሆኖ
ከማንኛውም የእድገት
ውድድር ማገድ
በስድስት ወር ጊዜ ውስጥ
ለ 8 /ስምንት/ ተከታታይ ቀናት የቀረ
መ ወይም በ 1 /አንድ/ ወር ውስጥ ከሥራ ስንብት
ተጠራቅሞ በጠቅላላ ለ 1 ዐ/አስር/
ቀናት የቀረ
2 እምነት ማጉደል
2.1 ገንዘብ እና ንብረት ማጉደል
ራስን ወይም ሌላውን ለመጥቀም
በማሰብ ንብረት መውሰድ፣ ከ 3 ወር ደመወዝ ቅጣት
ማስወሰድ፣ ቢል እና ገንዘብ እስከ ሥራ ስንብት
ማጉደል፣ የጠፋውን አስከፍሎ
2.2 በጥንቃቄ ጉድለት በሚፈፀም ጥፋት ንብረት፣ቢል ወይም ገንዘብ ካጎደለ
2.2.1 KSËS]Á Ñ>²? Øóƒ
እስከ 5,000.00 (አምስት ሺህ) የ 5 (አምስት) ቀን
ካጎደለ ያጎደለውን አስከፍሎ ደመወዝ ቅጣት
የ 20 (ሃያ) ቀን
እስከ 10,000.00 (አስር ሺህ) ብር የ 10 (አስር) ቀን ደመወዝ ቅጣት
ካጎደለ ያጎደለውን አስከፍሎ ደመወዝ ቅጣት እና ከቦታው
ማንሳት
የ 30 (ሰላሣ)ቀን
እስከ 20,000.00 (ሃያ ሺህ) ብር የ 20 (ሃያ) ቀን ደመወዝቅጣት
ካጎደለ ያጎደለውን አስከፍሎ ደመወዝ ቅጣት እናከቦታው
ማንሳት
የ 30 (ሰላሣ) ቀን
ከ 20,000.00 (ሃያ ሺህ) ብር በላይ
ደመወዝ ቅጣት እና ከሥራ ማሰናበት
ካጎደለ ያጎደለውን አስከፍሎ
ከቦታው ማንሳት፣
2.3 የማይገባው ጥቅም ለማግኘት በማሰብ በሥራ ላይ የማታለል ወይም የማጭበርበር ተግባር መፈፀም
97
በነፃ የሚሰጠውን ኤሌክትሪክ
ነፃ የኤሌክትሪክ
ከቤተሰቦቹ /ራሱ ሚስቱና ልጆቹ ነፃ የኤሌክትሪክ
2.6. አገልግሎት እስከ
ወይምበቅጥር ወቅት በሕይወት ታሪክ አገልግሎት
ሀ መጨረሻው
መመዝገቢያ ቅጽ ላይ ካስመዘገባቸው ለ 1 ዓመት መከልከል
መከልከል
ወላጆቹ/ ውጪ አሳልፎ መስጠት
ቤቱን ከለቀቀበት
ጊዜ ጀምሮ ያለውን
ቤቱን ከለቀቀበት ጊዜ
በነጻ እንዲጠቀምበት የተሰጠውን የፍጆታሂሳብ
ጀምሮ ያለውን የፍጆታ
ኤሌክትሪክ ከሚኖርበት ቤት ሲለቅ አስከፍሎ የነጻ
ለ ሂሳብ አስከፍሎ ለአንድ
ማቋረጥ ሲገባው ሳያቋርጥ ከአንድ ኤሌክትሪክ
ዓመት የነጻ ኤሌክትሪክ
ወር በላይ ሲዘገይ፣ አገልግሎት
አገልግሎት መከልከል
እስከመጨረሻው
መከልከል
በድርጅቱ መኖሪያ ቤት
እንዲኖሩ ተፈቀደላቸው ሠራተኞች
ውጪ ያለአግባብ (ያለፈቃድ) የ 30 (ሰላሳ) ቀን የ 2 (ሁለት) ወር ከሥራ
2.7
በድርጅቱ መኖሪያ ቤት ሲጠቀም ደመወዝ ቅጣት፣ ደመወዝ ቅጣት፣ ማሰናበት
የተገኘ ሠራተኛ ከቤቱ እንዲወጣ
ተደርጎ
ሆን ብሎ ለራሱና ለሌሎች
ጥቅም ለማስገኘት ሲል ቆጣሪና
2.9 ሌሎችንም የኤሌክትሪክ እቃዎችን ከሥራ ማሰናበት
በመነካካት የድርጅቱን ጥቅም
ማስቀረት
የተሰጠውን/የተረከበውን
ተሽከርካሪ ወይም በነዳጅ ኃይል
2.11 የሚሰራ ጄነሬተር መደረግ ያለበትን
ቅድመ ጥንቃቄ ባለማድረግ ለሚደርስ
ማንኛውም ጉዳት
98
የድርጅቱን መኪና
የ 30 (ሰላሳ) ቀን
3.1 እንዲያሽከረክር ሳይፈቀድለት ከሥራ ስንብት
ደመወዝ ቅጣት
ያሽከረከረ
99
የ 15 (አስራ የ 30 (ሰላሳ)
የ 5 (አምስት) ቀን የ 10 (አስር) ቀን አምስት) ቀን ከሥራ
ሀ ቀላል ጉዳት ሲያደርስ
የደመወዝ ቅጣት የደመወዝ ቅጣት ቀን የደመወዝ የደመወዝ ማሰናበት
ቅጣት ቅጣት
የ 15 (አስራ
ሠራተኛው የጸቡ መንስኤ ባይሆንም
የ 5 (አምስት) ቀን የ 10 (አስር) ቀን አምስት)
ሐ ለተፈጠረው ፀብ አስተዋፆ ማድረግ
ደመወዝ ቅጣት የደመወዝ ቅጣት ቀን የደመወዝ
ጥፋቱ ሲረጋገጥ
ቅጣት
5 ስካርና አደንዛዥ ዕፅ
የ 30 (ሰላሳ)
በሥራ አካባቢ በሥራ ባልደረባዎች ላይ
የ 10 (አስር) ቀን የ 20 (ሀያ) ቀን ቀን ከሥራ
5.2 ሁከት/አምባጓሮ መፍጠር ወይም
የደመወዝ ቅጣት የደመወዝ ቅጣት የደመወዝ ማሰናበት
መረበሽ
ቅጣት
3ኛ ደረጃ 4ኛ ደረጃ 5ኛ ደረጃ 6ኛ ደረጃ
ተ/ቁ የጥፋቱ ዓይነት 1 ኛ ደረጃ ጥፋት 2 ኛ ደረጃ ጥፋት
ጥፋት ጥፋት ጥፋት ጥፋት
6 በሥራ ላይ የሚታይ ጠባይ
የ 15 (አስራ የ 30 (ሰላሳ)
በሥራ ቦታ ወደ ጠብ የሚያመራ ሁኔታ የ 5 (አምስት) ቀን አምስት) ቀን ከሥራ
6.1
መፍጠር ደመወዝ ቅጣት ቀን የደመወዝ የደመወዝ ማሰናበት
ቅጣት ቅጣት
የ 30 የ 60
ራስን ለመከላከል ካልሆነ በስተቀር (ሰላሳ) ቀን ደመወዝ (ስልሳ) ቀን ከሥራ
6.2
በድርጅቱ የሥራ ቦታና ሰዓት መደባደብ ቅጣት ደመወዝ ቅጣት ማሰናበት
ስራ ላይ ሆኖ ማንቀላፋት /መተኛት/
የ 10 (አስር) የ 30 (ሰላሳ)
በተለይ የፈረቃ ሰራተኞች፤የጥበቃ የ 5 (አምስት) ቀን
6.3 የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ ቀን ቀን
ሠራተኞችና የጣቢያ ሠራተኞች ደመወዝ ቅጣት
ደመወዝ ቅጣት ደመወዝ ቅጣት
የመሳሰሉት
100
ሥራ እንዳይሰራ ቅስቀሳ ያካሄደ ፣
ያሣደመ፣ ወይም ያደመ በአዋጁ
6.4
መሠረት የተከለከለ ተግባር ስለሆነ
ከሥራ ማሰናበት
በዚህ ድርጊት ተካፋይ የሆነ ሠራተኛ
በተመደበበት ሥራ ላይ ሊቆጣጠረው
ሲችል ቸልተኛ በመሆን ከሰው
ሕይወት ጋር ግንኙነት ያላቸው
ለመጀመሪያ ጥፋት እንደ
የድርጅቱ መሣሪያዎችና ንብረቶች ፣
ጥፋቱ ክብደት ከ 30
6.5 የንብረት መጠበቂያዎችና የአደጋ ከሥራ ማሰናበት
(ሰላሳ) ቀን ደመወዝ
መከላከያዎችን ባለመጠቀምና
ቅጣት
እንዲሁም ሆን ብሎ በማበላሸት አደጋ
ለማድረስ የሚችሉ ሁኔታዎችን
መፍጠር
ከተቋሙ ስራ ጋር የተገናኙ
ማንኛውንም ማስረጃ
በመደበቅ/በማዛባት/ሲጠየቅ ከ 60 /ስልሳ/ ቀን ደመወዝ
6.6 ባለማቅረብ/በአካል ተገኝቶ ቅጣት እስከ ስራ
ያለማስረዳት/ ያላአግባብ ማስረጃ ማሰናበት
በመስጠት ወደ ተሣሣተ የሥራ
ውጤት ሲያመራ እንደጥፋቱ ክብደት
የ 10 (አስር) ቀን የ 30 (ሰላሳ)
የተሰጠውን የአደጋ መከላከያ የደመወዝ የ 20 (ሀያ) ቀን ቀን ከሥራ
7.2
መሣሪያ በሥራ ላይ አለመጠቀም ቅጣት ከጽሁፍ የደመወዝ ቅጣት የደመወዝ ማሰናበት
ማስጠንቀቂያ ጋር ቅጣት
የሥራ ላይ አደጋ መከላከያ መሣሪያ ተሰጥቶት በሥራ ላይ ባለመጠቀምሥራ
7.3
ሲበደል ወይም በሕይወትና በንብረት ላይ ጉዳት ሲደርስ፣
የ 20 (ሀያ) ቀን የ 30 (ሰላሳ) ቀን
ሀ ቀላል ጉዳት ሲደርስ ከሥራ ማሰናበት
የደመወዝ ቅጣት የደመወዝ ቅጣት
ከ 60 (ስልሳ) ቀን
ደመወዝ ቅጣት እስከ ስራ
ለ ከባድ ጉዳት ሲደርስ ማሰናበት
101
ለጥበቃ የተሰጠውን የጦር መሳሪያ
7.6 ለወንጀል ተግባር እንዲውል ለሌላ ሰው ከሥራ ማሰናበት
አሳልፎ የሰጠ/ይዞ መሄደ
ከ 60/ስልሳ/ ቀን ደመወዝ
በተሰጠው ሥልጣን ወይም ኃላፊነት
10 ቅጣት እስከ ሥራ
አለአግባብ መጠቀም
ማሰናበት
4 ኛ ደረጃ 5ኛ ደረጃ
ተ/ቁ የጥፋቱ ዓይነት 1 ኛ ደረጃ ጥፋት 2 ኛ ደረጃ ጥፋት 3 ኛ ደረጃ ጥፋት 6 ኛ ደረጃ ጥፋት
ጥፋት ጥፋት
የ 60 (ስልሳ)
ቀንየደመወዝ
ቅጣት ለ 2 /ሁለት/
የ 10 (አስር) ቀን የ 30 / ሰላሳ/
ቀላል ጉዳት ሲደርስ ዓመት
የደመወዝ ቅጣት ቀን ደመወዝ ቅጣት
ከማንኛውም
ዕድገት ማገድ
የ 60 (ስልሳ) ቀን
ከባድ ጉዳት ሲደርስ የደመወዝ ቅጣት
ሥራ ማሰናበት
102
የ 60 (ስልሳ)
በዚህ ኅብረት ስምምነት መሠረት ቀንየደመወዝ
የሚያስቀጣ ጥፋት ሠራተኛው ቅጣት ለ 2 /ሁለት/
የ 10 (አስር) ቀን የ 30 / ሰላሳ/ ቀን
12 ሲፈፅም አይቶ ወይም ቀርቦለት ተገቢ ዓመት
የደመወዝ ቅጣት ደመወዝ ቅጣት
እርምጃ እንዲወሰድ ያላደረገ/ ከማንኛውም
ያልወሰደ የሥራ ተቆጣጣሪ ዕድገት ማገድ
13 ልዩ ልዩ
ድርጅቱ ምልክት ባደረገበት ወይም
እንዲታወቅ በማስታወቂያ
በተገለፀበት የተከለከለ አካባቢ
እንዲሁም በቢሮው ውስጥ
የ 5 (አምስት) ቀን የ 30 / ሰላሳ/
የ 15 ቀን ደመወዝ ከሥራ
13.1 ሲጋራ ማጤስ ደመወዝ ቅጣት ከጽሁፍ ቀን ደመወዝ
ቅጣት ማሰናበት
ማስንጠንቀቂያ ጋር ቅጣት
4 ኛ ደረጃ 5ኛ ደረጃ
ተ/ቁ የጥፋቱ ዓይነት 1 ኛ ደረጃ ጥፋት 2 ኛ ደረጃ ጥፋት 3 ኛ ደረጃ ጥፋት 6 ኛ ደረጃ ጥፋት
ጥፋት ጥፋት
103
ከ 21 (ሃያ አንድ) ቀን እስከ 30 (ሰላሳ)
ቀን የደመወዝ ቅጣት የተፈጸመበት
15.2
50% በበጀት ዓመቱ የተፈቀደ
የማበረታቻ ክፍያ ያገኛል፤
ከ 60 /ስልሳ/ ቀን
የተሠጠውን ስራ ያለበቂ ምክንያት የ 15 /አስራ አምስት/ ቀን የ 30 /ሰላሳ/ ቀን ደመወዝ ቅጣት
17
ያዘገየ ወይም ያጓተተ ደመወዝ ቅጣት ደመወዝ ቅጣት እስከ ሥራ
ማሰናበት
ከ 60 /ስልሳ/ ቀን
ከአጠቃቀም ወይም ከአያያዝ ጉድለት
የ 15 /አስራ አምስት/ ቀን የ 30 /ሰላሳ/ ቀን ደመወዝ ቅጣት
18 ወይም በቸልተኝነት የተቋሙን
ደመወዝ ቅጣት ደመወዝ ቅጣት እስከ ሥራ
ንብረት ማበላሸት
ማሰናበት
ከ 60 /ስልሳ/ ቀን ደመወዝ
በህግ የተከለከሉ ወይም ከተፈቀደው
19 ቅጣት እስከ ሥራ
በላይ ዕቃዎችን ጭኖ የተገኘ
ማሰናበት
በትራንስፎርመር ላይ የአሰራር
መመሪያው በሚፈቅደው መሠረት
21
ተገቢውን ምርመራ እና ቅድመ
መከላለከል ባለመደረጉ ጉዳት ሲደርስ
የ 60/ስልሳ/ ቀን
የ 10 /አስር/ ቀን የ 30 /ሰላሳ/ ቀን ደመወዝ ቅጣት
21.1 ቀላል ጉዳት ሲደርስ
ደመወዝ ቅጣት ደመወዝ ቅጣት እስከ ከስራ
ስንብት
የ 60/ስልሳ/ ቀን
21.2 ከባድ ጉዳት ሲደርስ ደመወዝ ቅጣት እስከ
ከስራ ስንብት
የኮምፒውተር የሚስጥር
ቁልፎችን በአግባቡ
የ 60/ስልሳ/ ቀን
አለመያዝ/ለሌላ
22 ደመወዝ ቅጣት እስከ
ላልተፈቀደለትሰው
ከስራ ስንብት
መስጠት/ደመወዝ መነካካት
በተቋሙ ላይ ዳት ሲደርስ
104
የ 60/ስልሳ/
ቀን
የ 15/አስራ
ድሬሲንግ ኮድ /የድርጅቱን የአለባበስ የ 5/አምስት/ቀን ደመወዝ የ 30 /ሰላሳ/ ቀን ደመወዝ
23 አምስት/ ቀን
ደንብ/ተግባራዊ ያላደረገ ሰራተኛ ቅጣት ደመወዝ ቅጣት ቅጣት እስከ
ደመወዝ ቅጣት
ከስራ
ስንብት
የ 60/ስልሳ/ ቀን
የ 15/አስራ አምስት/ ቀን የ 30/ሰላሳ/ ቀን
25 የተሳሳተ ንባብ ማስገባት ደመወዝ ቅጣት
ደመወዝ ቅጣት ደመወዝ ቅጣት
እስከ ከስራ ስንብት
አባሪ ቁጥር 6
ድርጅቱ ባለው የኢንሹራንስ ፖሊሲ መሠረት የሚቀርቡትን ጥያቄዎች ለማስፈፀም መሟላት ያለባቸው
ቅድመ ሁኔታዎች ከዚህ ቀጥሎ የሰፈሩት ናቸው፡፡
1. አደጋ የደረሰበት መሣሪያ ዓይነት፣ ቦታና ምከንያት በ 24 (ሀያ አራት) ሰዓት ጊዜ ውስጥ በስልክ ወይም
በማንኛውም የመገናኛ ዘዴ ማስታወቅና አግባብነት ያለው የጽሁፍ ማስረጃ ከ 7 (ሰባት) ቀን ባልበለጠ
ጊዜ ውስጥ መላክ ይኖርበታል ፡፡
2. አደጋው በደረሰ በአንድ ወር ተኩል ጊዜ ውስጥ ፣
ዝርዝሩ፣
105
1. ሀ. አደጋ የደረሰበትን ተሽከርካሪ አይነት፣
ለ. የታርጋ ቁጥር፣
ሐ. የአደጋው ምክንያት፣
መ. በአደጋው ምክንያት ተሽከርካሪው የደረሰበት ጉዳት መጠን፣
ሠ. አደጋው የደረሰበት ቦታ፣
ረ. በደረሰው አደጋ ሳቢያ በንብረት ወይም በሰው ላይ የደረሰውን የጉዳቱን ዓይነትና መጠን፣
ሐ. እምነት ማጉደል
በድርጅቱ ገንዘብ ላይ የሚደርስ አደጋ በ 24 ሰዓት ጊዜ ውስጥ ለንብረት ኢንሹራንስ ቢሮ በስልክ ወይም
በማናቸውም የመገናኛ ዘዴ እንደ ሁኔታው እንዲያውቀው ማድረግ ፣በተጨማሪም የሚከተሉት መረጃዎች
በ 7 ቀን ጊዜ ውስጥ ተጠናቀው በቅርብ የሥራ መሪ መቅረብ ይኖርባቸዋል ።
1. እምነት ያጎደለውን ሠራተኛ በሚመለከት
ሀ. የሠራተኛው ሙሉ ስም ከነመለያ ቁጥሩ
ለ. የሥራ ቦታው የሚገኝበት አድራሻ ክ/ከተማ/ዞን ፣ ወረዳ ፣ቀበሌ ፣የቤት ቁጥር
ሐ. የጎደለው ገንዘቡ ልክ
መ. ሠራተኛው የሚገኝበት አድራሻ ክ/ከተማ/ዞን፣ ወረዳ ፣ቀበሌ፣ የቤት ቁጥር የሚጠቁም መረጃ
ለንብረት ኢንሹራንስ ቢሮ እና ለሕግ ጉዳዮች ቢሮ መቅረብ ይኖርበታል።
106
3. አደጋው የደረሰው በሰው አካል እና ሕይወት ላይ ከሆነ ተጎጂዎች ወይም ሕጋዊ ወራሾች ያቀረቡት
ሕጋዊ የሕክምና ማስረጃ እና ወራሾች ያቀረቡት የፍርድ ቤት ማስረጃ በ 3 (ሦስት) ወር ጊዜ ውስጥ
ተጠናቆ መቅረብ ይኖርበታል ፡፡
107
ለ. አደን ፣በማናቸውም እሽቅድድም ውስጥ ገብቶ ተሽከርካሪ መንዳት፣ የክረምት ስፖርት ወይም ሞተር
ሳይክል መንዳትም ሆነ መቀመጥ፣ በዋሻ ውስጥ መግባት፣ ጠልቆ መዋኘት ወይም የተለየ አደጋ
የሚያስከትል ማናቸውንም ሌላ ስፖርትንም ሆነ የጊዜ ማሳለፊያ ድርጊት ማከናወንን፣
ሐ. ሠራተኛው/ዋ/ የተሟላ ፈቃድ ካለው በመደበኛ የአየር መስመሮች ላይ የሚሰራ የታወቀ የአየር መንገድ
ንብረት በሆነ ወይም ይሐው አየር መንገድ በሚሰራበት አይሮኘላን ላይ የመሳፈሪያ ዋጋ ከፍሎ ሲጋዝ ሳለ
ክፍሉ ሲጓዝ ሳለ ካልሆነ በቀር በሌላ አውሮኘላን ውስጥ ወይም ላይ ሆኖ ወይም ወደ አይሮኘላን ሲገባ፣
ከዚያ ሲወርድ ወይም ሲወቅድ፣
ሠ. ራስን ለመግደልም ሆነ ራስን የመግደል ሙከራ በማድረግ ወይም አውቆ ራስን በመጉዳት ወይም መድን
የገባው ሰው አእምሮው ጤነኛ ባልሆነበት ሁኔታ ላይ ወይም በስካር ሆነ በአደገኛ እጽ ኃይል ተጠምዶ ሳለ
ተራራ በመውጣትም ሆነ በመውረድ የመውደቅ አደጋ ሲደርስ ወይም ህግ ሊጥስ ሳለ የሚደርስ
ማናቸውም አደጋ፣
108
አባሪ ቁጥር 7
አባሪ ቁጥር 8
109
የውሎ አበል መመሪያ ማሻሻያ
አባሪ ቁጥር 9
110
የትራንስፖርት አሉዋንስ
16 ተሽከርካሪ እና ነዳጅ
እንደተጠየቀው
15 ተሽከርካሪ እና 250 ሊትር ተሽከርካሪ እና 250 ሊትር
ነዳጅ ነዳጅ
13-14 ተሽከርካሪ እና 200 ሊትር ተሽከርካሪ እና 200 ሊትር 800.00 ብር 650.00 ብር
ነዳጅ ነዳጅ
12 1500.00 ብር ወይም 1500.00 ብር ወይም 800.00 ብር 650.00 ብር
ተሽከርካሪ እና 150 ሊትር ተሽከርካሪ እና 150 ሊትር
ነዳጅ ነዳጅ
9-12 800.00 ብር (በልዩ ሁኔታ 650.00 ብር (በልዩ ሁኔታ 800.00 ብር 650.00 ብር
ተሽከርካሪ ለሚመደብላቸው ተሽከርካሪ ለሚመደብላቸው
የሥራ ክፍሎች የሥራ የሥራ ክፍሎች/ የሥራ መደቦች
መደቦች 150 ሊትር ነዳጅ) 150 ሊትር ነዳጅ)
6-8 700.00 ብር (በልዩ ሁኔታ 500.00 ብር (በልዩ ሁኔታ 700.00 ብር 500.00 ብር
ተሽከርካሪ ለሚመደብላቸው ተሽከርካሪ ለሚመደብላቸው
የሥራ ክፍሎች/ የሥራ የሥራ ክፍሎች/ የሥራ መደቦች
መደቦች 150 ሊትር ነዳጅ) 150 ሊትር ነዳጅ
4-5 500.00 ብር 400.00 ብር
1-3 450.00 ብር 350.00 ብር
111
1. አንቀጽ 9 ንኡስ አንቀጽ 9.5
o የሥራ ልምድ የማይጠይቁ የሥራ መደቦች ላይ የሥራ መደቡ የሚጠይቀውን የትምህርት ደረጃ በሥራ ላይ
ሆኖ በመማር ላሟላ ሠራተኛ ክፍት የሥራ ቦታ በተገኘ ጊዜ የዕድገት ማስታወቂያ በማውጣት በዕድገት
ኮሚቴ እየታየ በቦታው ላይ ሊመደብ ይችላል፣ ሆኖም ከቅጥር በፊት የነበረ (የተገኘ) እና የሥራ ውል
ሲፈጸም ያልተመዘገበ (በቅጥር ውሉ ላይ አስፈላጊ ያልነበረ) የትምህርት ማስረጃ እስከ 3 ዓመት ለውድድር
አቅይቀርብም፤ ሆኖም ግን ተወዳዳሪ ከጠፋ ለውጭ ቅጥር ማስታወቂያ ከመውጣቱ በፊት ለውድድር
መቅረብ ይችላል፡፡ ተብሎ የተቀመጠውን በተመለከተ
የማኔጅመንት ተወካዮች
o ጀማሪ የስራ መደብ ብቁና ተወዳዳሪ የሆነ ሰራተኛ ወደ ተቋሙ የሚገባበት አጋጣሚ በመሆኑ
ለውስጥ ሠራተኛም ሆነ ለውጭ ስራ ፈላጊዎች እኩል ማስታወቂያ ወጥቶ ሁለቱም ፈተና
እንዲወስዱ ተደርጎ ከተወዳደሩ በኃላ በውጤት ብልጫ ያመጡት እንዲያልፉ ይደረግ
o ለውስጥ ሰራተኛም ሆነ ለውጭ ስራ ፈላጊ አመልካች ለየብቻ ፈተና ከሚወጣ እኩል ተፈትነው
የተሻለ ውጤት ያመጣውን መወሰድ አለበት
o ሰራተኛው ዲግሪውን እስከያዘ ድረስ ከውጭ ያለው የስራ አመልካች ጋር እንደሚፈተን ካወቀ ራሱን
ያበቃል ፤በተጨማሪም የውስጥ ሰራተኛው ስራ ላይ ስለሆነ ፈተናው አዲስ አይሆንበትም
o ሰራተኛው ተወዳዳሪ ሆኖ እንዲገኝ ይረደዋል እንደጂ ምንም ጉዳት የለውም
112
የማኔጅመንት ተወካዮች
o በአዋጁ እንደተደነገገው መደበኛ የሥራ ሰዓት በቀን 8 /ስምንት/ ሰዓት በሳምንት ከ 48 /ከአርባ
ስምንት ሰዓት/ የማይበልጥ ማሠራት እንደሚችል ያስቀመጠ ሲሆን የእኛ ተቋም በአሁኑ ሰዓት
በሳምንት እያሰራ ያለው 40 ሰአት ከመሆኑ ተቋሙ አፈፃጸም ላይ ተፅዕኖ ማሳደሩ
o ከተቋሙ የስራ ባህሪ አንጻር መታየት ያለበት በመሆኑ
o እንዲሁም ተቋሙ ደግሞ ስራ ከማይቋረጥባቸው እና የስራ ጫና ካለባቸው ተብለው በአዋጅ
ከተለዩት መ/ቤቶች አንዱና ዋንኛው በመሆኑ
o ተቋሙ በአዋጁ መሠረት በየትኛውም ሰዓት stand by ሆኖ መስራት እንደአለበት በመደንገጉ
o ተቋሙ ቅዳሜን የስራ ቀን እንዲሆን እና የስራ ጫናውንም ሆነ የደንበኞችን አቤቱታ ለመቀነስ
ይረዳ ዘንድ
o በሽፍት ማሰራት ለተቋሙ ተጨማሪ ወጪን የሚያስከትል በመሆኑ አዋጁ በሚፈቅደው መሠረት
በቀጣይ ቅዳሜን የስራ ቀን ማድረግ ያስፈልጋል ሲል ያቀረበ ሲሆን
ማሳሳቢያ
113
ኮሚቴው የተደራደረባቸው ሃሳቦች ከላይ የቀረቡት ሲሆኑ የሚመጣ ግብረ
መልስ ካለ እና አሳማኝ ከሆነ በቀጣይ ሊቀየሩ የሚችሉ እንደሚኖር ታሳቢ
ይደረግ
114