You are on page 1of 114

በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት

እና

በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት መሠረታዊ ሠራተኛ


ማህበር

መካከል

ለሁለተኛ ጊዜ የተደረገ የኅብረት ስምምነት ውል

መጋቢት 2013 ዓ.ም

አዲስ አበባ

1
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት

Vision
To Become the utility that Fully Energizing the Ethiopian Economy and People in 2030.

MISSION

To become the utility that under spins the economy and social transformation through delivery of cost
effective, safe,reliable and high-quality power. Bulk Power purchase and sale, construct & and operate
off grid Generation, sub-transmission and distribution Networks. EEU shall strive towards achieving
international standards of customer care through sustained capacity building, operational and financial
excellence, state-of-the-art technologies while ensuring highest standards of corporate governance and
Ethics.

ማውጫ

1. መግቢያ
2. የህብረት ስምምነቱ ዓላማ
3. አንቀጽ አንድ ትርጓሜ

2
4. አንቀጽ ሁለት የደንቦችና የመመሪያዎች ተፈጻሚነት
5. አንቀጽ ሦስት ለድርጅቱ የተጠበቁ መብቶች
6. አንቀጽ አራት ለማህበሩና ለሠራተኛው የተጠበቁ መብቶች

ሀ. ለማህበሩ የተጠበቁ መብቶች

ለ. ለሠራተኛው የተጠበቁ መብቶች

7. አንቀጽ አምስት የድርጅቱ ግዴታ


8. አንቀጽ ስድስት የማህበሩና የሠራተኛው ግዴታ

ሀ. የማህበሩ ግዴታ

ለ. የሠራተኛው ግዴታ

9. አንቀጽ ሰባት በድርጅቱ አስተዳደር የማህበሩ ተካፋይነት

ክፍል ሁለት

ዝውውር ፣ዕድገት ፣ቅጥር ፣ሥልጠናና ትምህርት

10. አንቀጽ ስምንት ዝውውር


11. አንቀጽ ዘጠኝ ዕድገት
12. አንቀጽ አስር ቅጥር
13. አንቀጽ አስራ አንድ ሥልጠናና ትምህርት

ክፍል ሦስት

መደበኛ የሥራ ሰዓት፣ የትርፍ ሰዓት ሥራ፣ ፍቃድና

የሕዝብ በዓላት

14. አንቀጽ አስራ ሁለት መደበኛ የሥራ ሰዓት


15. አንቀጽ አስራ ሦስት የትርፍ ሰዓት ሥራ

3
16. አንቀጽ አስራ አራት ፈቃድ
- የዓመት እረፍት ፍቃድ
- የሕመም ፍቃድ
- የወሊድ ፍቃድ
- የሐዘን ፍቃድ
- የትምህርት ፍቃድ
- ልዩ ልዩ ፍቃዶች
17. አንቀጽ አስራ አምስት የእረፍትና የሕዝብ በዓላት ቀን

ክፍል አራት

ደመወዝ ፣ልዩ ልዩ አበል፣ ጥቅሞችና ጭማሪዎች

18. አንቀጽ አስራ ስድስት ደመወዝ


- የደመወዝ መክፈያ ጊዜ
- ዓመታዊ የደመወዝ ጭማሪ አከፋፈል
- የቦነስ አከፋፈል
19. አንቀጽ አስራ ሰባት ልዩ ልዩ አበሎችና ጥቅሞች
- የበረሃማና የአስቸጋሪ ቦታዎች አበል
- የውሎ አበል
- የልዩ ልዩ አበል
- ስለነጻ መኖሪያ ቤት አሰጣጥ
20. አንቀጽ አስራ ስምንት ነጻ ኤሌክትሪክ አገልግሎት
21. አንቀጽ አስራ ዘጠኝ የትራንስፖርት አገልግሎት
22. አንቀጽ ሃያ የቁጠባና ብድር አገልግሎት

ክፍል አምስት

የሥራ አካባቢ የሙያ ደህንነትና ጤንነት

የሥራና የደንብ ልብስ የሥራ ላይ አደጋ መከላከያዎች

ሕክምና መድንና ጡረታ

አንቀጽ ሃያ አንድ

23. አንቀጽ ሀያ አንድ የሥራ አካባቢ የሙያ ደህንነትና ጤንነት

4
21.1 የድርጅቱ ግዴታ

21.2 የሠራተኞች ግዴታ

21.3 የሥራና የደንብ ልብስ

21.4 የሥራ ላይ አደጋ መከላከያዎች

24. አንቀጽ ሃያ ሁለት ሕክምና


22.1 የሕክምና ወጪ
22.1.1 የድርጅቱ ክሊኒክ ባለባቸው ቦታዎች
22.1.2 የድርጅቱ ክሊኒክ በሌለባቸው ቦታዎች
22.1.3 የተፈጥሮ ሕመም
22.1.3.ሀ የዓይን መነጽር
22.1.3.ለ ሰው ሰራሽ ምትክ አካል
22.1.3.ሐ የጥርስ ሕክምና
22.1.3.መ የጆሮ መስሚያ
22.1.4 የሥራ ላይ አደጋ

25. አንቀጽ ሃያ ሦስት መድን

26. አንቀጽ ሃያ አራት ጡረታ

ክፍል ስድስት

የቅሬታ አቀራረብ ሥነ-ሥርዓት

የዲሲፕሊን ጥፋቶችና ቅጣቶች አወሳሰን

ስንብት /የሥራ ውል ማቋረጥ /

27. አንቀጽ ሃያ አምስት የቅሬታ አቀራረብ ሥነ-ሥርዓት

28. አንቀጽ ሃያ ስድስት የዲሲፕሊን ጥፋቶች እና የቅጣት አወሳሰን

29. አንቀጽ ሃያ ሰባት ስንብት /የሥራ ውል ማቋረጥ/

5
30. አንቀጽ ሃያ ስምንት ማሻሻያ

31. አንቀጽ ሃያ ዘጠኝ ሕብረት ስምምነቱ ጸንቶ የሚቆይበት ጊዜ

32. የሴፍቲ ዕቃዎች ዝርዝር (EQUIPMENT DESCRIPTION) አባሪ ቁጥር 1

32. የሴፍቲ ዕቃዎች ዝርዝር (SAFETY EQUIPMENT DESCRIPTION) አባሪ ቁጥር 2

33. የሚታደሉ ትጥቅ ዓይነቶች አባሪ ቁጥር 3

34. የበረሃማና አስቸጋሪ ቦታዎች አበል የሚከፈልባቸው ቦታዎችና የአከፋፈል መጠን ፐርሰንት አባሪ ቁጥር 4

35. የዲሲፕሊን እርምጃ የሚወሰድባቸው የጥፋት ዓይነቶችና ቅጣቶች አባሪ ቁጥር 5

36. የኢንሹራንስ ፖሊሲ መመሪያ አባሪ ቁጥር 6

37. የትርፍ ሰዓት ሥራ ክፍያ አባሪ ቁጥር 7

38. የውሎ አበል ክፍያ አባሪ ቁጥር 8

39. የትራንስፖርት አሉዋንስ አባሪ ቁጥር 9

መግቢያ

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በኢንዱስትሪው ዘርፍ የሚጠበቀውን ውጤታማ እና ቀልጣፋ አገልግሎት


በመስጠት ቀዳሚ እንዲሆን ያስችለው ዘንድ የሠራተኞች ደመወዝ፣ ምቹ የሥራ ሁኔታን፣የሥራ ዋስትናን ፣ የእድገት
አፈጻጸምን ፣ እንደዚሁም ሌሎች ማኀበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ጥቅሞችን በማሟላት ሠራተኛው እውቀቱን፣
ክህሎቱን እና አቅሙን በከፍተኛ ደረጃ አውጥቶ እንዲጠቀም በማድረግ የድርጅቱን የአጭር እና የረዥም ጊዜ ግቡን
ማስፈጸም ይጠበቅበታል፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታ ሠራተኛውም ያለውን አቅም፣ ዕውቀትና ክህሎት በማዳበር የራሱን
እና የድርጅቱን ፍላጎት የሚያሟላበትን አመቺ ሁኔታ በመፍጠር ብቃት ያለው ጠንካራ ሥነ-ምግባርን የተላበሰ
አምራች መሆን ይጠበቅበታል፡፡

ድርጅቱ ብቃት ያለው አምራች የሰው ኃይል በመፍጠር ሂደት ውስጥ ሁሉን አቀፍ እና ግልፅ አሠራርን
የሚያመለክት የሠራተኞች ምደባ ፖሊሲና መመሪያ፣ የሥራ ባህሪና ሥነ-ምግባር ፖሊሲና መመሪያ፣
የጥቅማጥቅሞች፣የሥራ ሁኔታን፣ የሙያ ደህንነት፣ የጤናና የሥራ አካባቢ ደህንነት ፖሊሲና መመሪያ በማውጣት

6
በድርጅቱና በሠራተኞች መካከል የሚኖረውን ግንኙነት /መስተጋብር የሰመረ ከማድረጉም በላይ ድርጅቱ
የተቋቋመበትን ዓላማና ግቦችን ለማሳካት ሲያስችለው ሠራተኛውን ደግሞ ሙያውን በማበልጸግ ፍሬያማና
የጉልበቱና የዕውቀቱ ፍሬ ተጠቃሚ በማድረግ የሥራ ዋስትናውን ለማረጋገጥ የሚያስችል የፖሊሲ አቅጣጫ
ያስቀመጠ ሲሆን እነዚህም የፖሊሲ አቅጣጫዎችና መመሪያዎች የመሰረታዊ የሥራ ሂደት መርሆዎችን፣ የዓለም
አቀፍ የሠራተኞችና የጾታ ድንጋጌዎችንና የሃገሪቱን ሌሎች ሕጎች ባገናዘበ መልኩ ተቃኝተው እንዲወጡ በማድረግ
ከድርጅቱ የመሠረታዊ ሠራተኛ ማኀበር ጋር ድርድር በማከናወን ስምምነት ላይ ተደርሶ ይህ ህብረት ስምምነት
እንዲወጣ ተደርጓል፡፡

የኅብረት ስምምነቱ ዓላማ

የዚህ ህብረት ስምምነት ዋና ዓላማ በኢትዮጰያ ኤሌክትሪክ አገልገሎት እና በኢትዮጵያ ኤሌከትሪክ አገልግሎት
መሠረታዊ ሠራተኛ ማህበር መካከል በማናቸውም የሥራ ግንኙነቶችና የሥራ ሁኔታዎችን በሚመለከቱ ጉዳዮች፣
እንዲሁም በአሠሪው በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎትና የድርጅቱ ሠራተኞች ተወካይ በሆነው የኢትዮጵያ
ኤሌክትሪክ አገልግሎት መሠረታዊ የሠራተኛ ማህበር መካከል ሰላማዊ ግንኙነትን ፈጥሮ የኢንዱስትሪ ሰላምን
ማስጠበቅ ሲሆን የሚከተሉት ዝርዝር የኅብረት ስምምነት ዓላማዎች ናቸው፡፡

1. በአሠሪና ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር 1156/11 በሌሎች ሕጎች ለኀብረት ስምምነት በተተው ጉዳዮች ላይ
የጋራ ስምምነት እንዲኖር ለማድረግ፣
2. የሠራተኛው የሙያ ደህንነትና ጤንነት ስለሚጠበቅባቸው ሁኔታዎች እና ማኀበራዊ ነክ አገልግሎቶች ላይ
የጋራ ስምምነት እንዲኖር ለማድረግ፣
3. ማህበሩ ተሳትፎ የሚያደርግባቸው በዕድገት፣በዝውውር፣በደመወዝ እና በዲሲኘሊን እርምጃ አፈጻጸም
እንዲሁም ሌሎች አግባብነት ባላቸው የሠራተኛ ጥቅሞችና መብቶች ጉዳዮች ላይ የጋራ ስምምነት
እንዲኖር ለማድረግ፣ተብሎ የተቀመጠው

ማህበሩ ተሳትፎ የሚያደርግባቸው በዕድገት፣ በዝውውር፣ በደመወዝ እና በዲሲኘሊን እርምጃ አፈጻጸም


እንዲሁም ሌሎች አግባብነት ባላቸው የሠራተኛ ጥቅሞችና መብቶች ጉዳዮች ላይ የጋራ ስምምነት
እንዲኖር ለማድረግ፤ ተብሎ ተስተካክሏል

4. ስለሥራ ሁኔታ፣ ስለሥራ ደንብና የሠራተኛ ቅሬታ አቀራረብ ሥነ ሥርዓት ላይ የጋራ ስምምነት እንዲኖር
ለማድረግ፣
5. ስለሥራ ሰዓት ድልደላና በሥራ መካከል ስለሚሰጥ ዕረፍት ላይ የጋራ ስምምነት እንዲኖር ለማድረግ፣
6. የኀብረት ስምምነት ስለሚሸፍናቸው ወገኖችና የኀብረት ስምምነቱ ጸንቶ ስለሚቆይበት ጊዜ የጋራ
ስምምነት እንዲኖር ለማድረግ፣

አንቀፅ 1
ትርጓሜ

7
በዚህ የኀብረት ስምምነት ውስጥ የተካተቱት ትርጓሜዎች በአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 1156/11 መሠረት
እንዲጣጣም ተደርጎ ከዚህ በታች እንደሚከተለው ሰፍሯል፡፡

1. {ድርጅት} ማለት በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 303/2006 በወጣው ደንብ መሠረት የተቋቋመው
"የኢትዮጰያ አሌክትሪክ አገልግሎት" ነው፡፡
2. “የሥራ መሪ” ማለት በተሻሻለው የአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ ቁጥር 494/98 ተ.ቁ 2.1.ሐ እንደተገለጸው በሕግ ወይም
እንደድርጅቱ የሥራ ጸባይ በአሠሪው በተሰጠ የውክልና ሥልጣን መሰረት የሥራ አመራር ፖሊሲዎችን
የማውጣትና የማስፈጸም ከነዚሁ በተጨማሪ ወይም እነዚህኑ ሳይጨምር ሠራተኛን የመቅጠር፣ የማዛወር
፣የማገድ ፣የማሰናበት ፣የመመደብ ወይም የሥነ ሥርዓት እርምጃ የመውሰድ ተግባሮችን የሚያከናውንና
የሚወስን ግለሰብን የሚመለከት ሲሆን እንዲሁም እነዚህን የሥራ አመራር ጉዳዮች አስመልክቶ
የአሠሪውን ጥቅም ለመጠበቅ አሠሪው ሊወስድ ስለሚገባው እርምጃ በራሱ የውሳኔ ሀሳብ የሚያቀርብ
የሕግ አገልግሎት ኃላፊውንም ይጨምራል ። ተብሎ የተቀመጠው

“የሥራ መሪ” ማለት የድርጅቱ ዋና ስራ አስፈፃሚ፡ የዋና ስራ አስፈፃሚ አማካሪ፡ ምክትል ሥራ አስፈጻሚ ወይም
የክልል/ከተማ ሥራ አስፈጻሚ ፤ዳይሬክተር፤ኃላፊ፤ሥራ አስኪያጅ ወይም ቡድን መሪ ወይም ሌሎች በአዋጅ ቁጥር
1156/2011 አንቀጽ 2(10) መሠረት የተመለከቱ የስራ መሪ ተግባራት የሚያከናውን ማለት ሲሆን፤የሥራ መሪን
በመወከል፤በተጠባባቂነት ወይም በጊዜያዊነት የሚሠራ የስራ መሪን ወይም ሠራተኛን ይጨምራል ፡፡ ተብሎ ተስተካክሏል

3. "ሠራተኛ" ማለት ማንኛውም ሰው ደመወዝ እየተከፈለው በድርጅቱ መሪነት ላልተወሰነ ጊዜ ለመሥራት በቅጥር ላይ
የተመሠረተ የሥራ ውል ያለው ግለሰብ ነው፡፡ በአዋጅ ቁጥር 1156/11 አንቀፅ 2 ተራ ቁጥር 3 በተመለከተው መሠረት
ከድርጅቱ ጋር በቅጥር ላይ የተመሠረተ የሥራ ግንኙነት ያለው ግለሰብ ሲሆን ለዚህ ኀብረት ስምምነት ዓላማ ድርጅቱ
የኀብረት ስምምነት ተፈጻሚነት የማይኖርባቸው ብሎ ከዘረዘራቸው ወገኖች ውጪ ያሉትን ላልተወሰነ ጊዜ የተቀጠሩትን
የድርጅቱን አባላት ያጠቃልላል፡፡
4. "ሠራተኛ ማህበር" ማለት በአዋጅ ቁጥር 1156/11 አንቀፅ 113 ተ.ቁ 2.ሀ መሠረት የድርጅቱ ሠራተኞች የሚያቋቁሙት
መሠረታዊ የሠራተኛ ማኀበር ነው፡፡
5. "ቤተሰብ" ማለት የድርጅቱ ሠራተኛ ህጋዊ ሚስት ወይም ባል እንዲሁም ዕድሜያቸው ከ 18 ዓመት በታች የሆኑ በራሳቸው
የማይተዳደሩ የሠራተኛው ልጆች ማለት ነው፡፡
6. በዚህ የኀብረት ስምምነት ውስጥ በተባእታይ ጾታ የተመለከተው ሁሉ እንደቃሉ አገባብ አንስታይ ጾታዎችንም
እንደሚያመላክት ሆኖ ይወሰዳል፡፡
7. { ደመወዝ } ማለት በአዋጅ ቁጥር 1156/11 አንቀፅ 53 ንዑስ ቁጥር 1 እንደተገለጸው አንድ ሠራተኛ በሥራ ውሉ መሠረት
ለሚያከናውነው ሥራ የሚከፈለው መደበኛ ክፍያ ሲሆን፣ ድርጅቱ ለሠራተኛው የሚሰጠውን ማናቸውንም ሌሎች ክፍያዎች
እና ጥቅማጥቅሞችን አይጨምርም፡፡
8. {የሥራ ውል} ማለት ላልተወሰነ ጊዜ በድርጅቱ እና በሠራተኛው መካከል ደመወዝ እየተከፈለው ለመሥራት የሚያስችል
መብትና ግዴታውን በማያጠራጥር አኳኋን በተዋዋዮች በግልጽ በጽሁፍ የተቀመጠና በዚህ ኀብረት ስምምነት የተጠቀሱትን
መብት፣ ጥቅማጥቅሞቹንና ግዴታዎችን የሚያካትት ነው፡፡

8
9. {የሥራ ሁኔታ} ማለት በአዋጅ ቁጥር 1156/11 አንቀፅ 2 ተራ ቁጥር 7 መሠረት በድርጅቱና በሠራተኞች መካከል ያለ
ጠቅላላ ግንኙነት ሲሆን፣ ይህም የሥራ ሰዓትን፣ ደመወዝን፣ ፈቃዶችን፣ ሠራተኞች ከሥራ በሚሰናበቱበት ጊዜ የሚገባቸውን
ህጋዊ ክፍያዎች፣ የሥራ ላይ ጤንነትንና ደህንነትን፣ የሥራ ጉዳት ካሣ ክፍያን፣ ሠራተኞች ከሥራ የሚቀነሱበትን ሁኔታ፣
የቅሬታ አቀራረብ ሥነ-ሥርዓትንና የመሳሰሉትን ያጠቃለለ ነው፡፡
10. {አስቸጋሪ የሥራ ቦታ} ማለት ከሥራ አካባቢው ፀባይ የተነሳ በዚህ ኀብረት ስምምነት የተለዩ መብቶች የሚጠበቁበት
የድርጅቱ መ/ቤቶች የሚገኙበት መልከዓ- ምድራዊ ክልል ነው፡፡ ይኸውም በአካባቢው የመሠረተ ልማት ተቋሞች
ባለመሟላት፣ የአየር ንብረቱ ለኑሮ አስቸጋሪ መሆን ፣የኑሮ ውድነትና የመሳሰሉትን ሁኔታዎች የሚያካትት ነው፡፡
11. {ማሳወቅ} ማለት የድርጅቱን ደንቦችና መመሪያዎች ለመሠረታዊ የሠራተኞች ማኀበር በኦፊሴል መላክ ማለት ነው፡፡
12. {የማኀበር መሪ} ማለት በማዕከልም ይሁን በዘርፍ የተመረጡ የማኀበር አመራር አባላትን ማለት ነው ፡፡
13. {ቅሬታ } ማለት በኀብረት ስምምነት እና በአዋጁ የተመለከቱት የሥራ ሁኔታዎችና ከሥራ ውል የሚመነጩ መብትና
ግዴታዎችን በመመርኮዝ በሚወሰዱ የአፈጻጸም እርምጃዎች ምክንያት በሠራተኛውና በድርጅቱ ወይም በድርጅቱና በሠራተኛ
ማኀበሩ መካከል የሚፈጠር አለመግባባት ነው ፡፡
14. {ዝውውር} ማለት ሠራተኛን ከአንድ የሥራ መደብ ወደ ሌላ ተመሳሳይ የሥራ መደብ ወይም ከአንድ የሥራ ቦታ ወደ ሌላ
የሥራ ቦታ ወይም ከአንድ የሥራ መደብ እና ቦታ ወደ ሌላ
ተመሳሳይ የሥራ መደብ እና ቦታ ማዛወር ማለት ነው፡፡
15. {ዕድገት} ማለት አንድን ሠራተኛ ከዝቅተኛ የሥራ መደብና የደመወዝ ደረጃ ወደ ከፍተኛ የሥራ መደብና የደመወዝ ደረጃ
ቦታው ከሚያስገኘው ሙሉ ኃላፊነትና ጥቅም ጋር መመደብ ማለት ነው፡፡
16. . {ቅጥር} ማለት በአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ ቁጥር 1156/11 እና በዚህ የህብረት ስምምነት መሰረት በድርጅቱ ውስጥ
የተፈጠረን ክፍት የሥራ መደብ በዝውውር ወይም በዕድገት መሙላት ሳይቻል ቀርቶ ባለሙያን ከውጭ በመመልመል የሥራ
ውል መፈጸም ነው ።

አንቀፅ 2
የደንቦችና የመመሪያዎች ተፈጻሚነት
ድርጅቱ በተለያየ ጊዜ አዲስ ወይም ማሻሻያ አድርጎ የሚያወጣቸው ደንቦችና መመሪያዎች፣ የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ
ቁጥር 1156/11 እና የተሻሻለው አዋጅ ቁጥር 494/2006 የሥራ ውልን እና ይህን የኅብረት ስምምነት እስካልተቃረኑ ድረስ
ሥራ ላይ ይውላሉ፣ ሠራተኛ ማኀበሩም እንዲያውቀው ይደረጋል፡፡

አንቀጽ 3
ለድርጅቱ የተጠበቁ መብቶች
ድርጅቱ የአሠሪና ሠራተኛ አዋጅን፣ የኀብረት ስምምነትን እና የሠራተኛ ቅጥር ውሎችን እስካልተቃረኑ ድረስ በተቋቋመበት
አዋጅ መሠረት፣
3.1 የሚያስፈልጉትን የሥራ መመሪያዎች እና ደንቦች የማውጣት፣ የማሻሻል እና በሥራ ላይ የማዋል እንዲሁም
የመሰረዝ መብት አለው፡፡

9
3.2 በኀብረት ስምምነቱ መሠረት ሠራተኛ የመቅጠር፣ የሠራተኛን የሥራ እንቅስቃሴ የመቆጣጠር፣ ዕድገት
የመስጠት፣ የማዘዋወር፣ የዲሲኘሊን እርምጃዎችን የመውሰድ፣ በሥራ ውሉና በአዋጁ መሠረት ሠራተኛን
የማሰናበትና የመቀነስ መብት አለው፡፡
3.3 ተራ ቁጥር 3.3 በማንኛውም ገንዘብና ንብረት ነክ ሥራዎች ላይ አዲስ ሠራተኛ ሲቀጥር ፣ ነባር ሠራተኛ በዕድገት
ሲመድብ ወይም ሲቀጠሩ በገንዘብና ንብረት ነክ የሥራ መደብ ላይ ተቀጥረው በሥራ ላይ ያሉ ነባር ሠራተኞችን
እንደአስፈላጊነቱ ዋስ የማስጠራት መብት አለው። ተብሎ የተቀመጠው

 በማንኛውም ገንዘብና ንብረት ነክ ሥራዎች ላይ አዲስ ሠራተኛ ሲቀጥር ፣ ነባር ሠራተኛ በዕድገት ወይም
በዝውውር ወይም ሲመደብ ወይም በገንዘብና ንብረት ነክ የሥራ መደብ ላይ ተቀጥረው በሥራ ላይ ያሉ ነባር

ሠራተኞችን በተቋሙ መመሪያ መሰረት ዋስ የማስጠራት መብት አለው። ተብሎ ተስተካክሏል

3.4. ለከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና ወጪ አውጥቶባቸው ወደ ውጭ አገር ሲልክም ሆነ በአገር ውስጥ ሲያሰለጥን
እንደአስፈላጊነቱ ዋስ የማስጠራት መብት አለው፡፡ ተብሎ የተቀመጠው

ለከፍተኛ ትምህርትና ስልጠና ወጪ አውጥቶባቸው ወደ ውጭ አገር ሲልክም ሆነ በአገር ውስጥ ሲያሰለጥን የተማሩበትን
የትምህርት ማስረጃ ወይም የሰለጠኑበትን የስልጠና ሰነድ እንዲያቀርቡ የማድረግ እና በቂ/ተመጣጣኝ/ ዋስ የማስጠራት
መብት አለው፡፡ ተብሎ ተስተካክሏል

3.5 ሥራ በዘመናዊ ዘዴ ሲደራጅ ወይም ሲለወጥ የሠራተኛ ቅነሳን የሚያስከትል ከሆነ ቅነሳ ከመደረጉ በፊት
ድርጅቱ ሠራተኛውን ባሉት ክፍት ቦታዎች ደመወዙን ሳይቀንስ ሥራውን የማይጎዳ መሆኑ እስከታመነበት ጊዜ
ድረስ ሙያውን ፣የሥራ ደረጃውን እና የሥራ ማዕረጉን ለውጦ አዛውሮ ሊያሰራው ይችላል፡፡

3.6 የድርጅቱ ሰራተኛ በተለያየ ምክንያንት ያላአግባብ የተከፈለው ክፍያ ኖሮ በኦዲት ግኝት ሲረጋገጥና ሠራተኛው አምኖ
መተማመኛ ከፈረመ ተቋሙ በህጉ መሰረት ከደመወዛቸው ተቆርጦ ለተቋሙ ገቢ ይደረጋል፡፡ አዲስ የገባ

3.7 የድርጅቱ ሰራተኛ ላይ በተለያየ ምክንያት ፆታዊ ትንኮሳ ያደረገ ከቃል ማስጠንቀቂያ እስከ ስራ ማሰናበት
የሚደርስ ቅጣት ይደረግበታል፡፡

አንቀጽ 4
ለማኀበሩና ለሠራተኛው የተጠበቁ መብቶች
ሀ/ ለማኀበሩ የተጠበቁ መብቶች
4.1 በዚህ የኀብረት ስምምነት ውስጥ ስለተመለከቱት ማናቸውም የሥራ ሁኔታዎች ሠራተኞችን የሚወክልና
ስምምነት የሚያደርግ ማኀበሩ ብቻ ነው፡፡

10
4.2 ድርጅቱ ውስጥ የሠራተኛ ጉዳይን በተመለከተ እንደአስፈላጊነቱ በሚቋቋሙት ኮሚቴዎች ውስጥ ተጠሪነታቸው
ለማኀበሩ የሆኑ አባላትን ይወክላል፡፡ ተብሎ የተቀመጠው

በድርጅቱ ውስጥ የሠራተኛ ጉዳይን በተመለከተ በሚቋቋሙት ልዩ ልዩ ኮሚቴዎች ውስጥ ተጠሪነታቸው ለማኀበሩ የሆኑ
አባላትን ይወክላል፤ እንዲሁም የሰራተኛ ጉዳይን በተመለከተ በቋሚነትም ሆነ በጊዜያዊነት በሚቋቋም ኮሚቴ ውስጥ
ተሳታፊ ይሆናሉ፡፡ በሚል ተስተካክሏል

4.3 በስብሰባዎች ወይም በሌሎች መድረኮች ላይ ከሚመለከታቸው የሥራ አካላት ጋር በመነጋገር ችግሮች
ስላሉባቸው የሥራ ሁኔታዎችና አፈጻጸሞች በማቅረብ እንዲስተካከሉ ያደርጋል፡፡
4.4 የሠራተኛ ማኀበሩ በአዋጅ ቁጥር 1156/2011 አንቀጽ 115 ንዑስ ቁጥር 3 መሠረት አሠሪና ሠራተኞችን
የሚመለከቱ ሕጎችና ደንቦች ሲመነጩ፣ ሲዘጋጁና ሲሻሻሉ ሃሣብ ያቀርባል፡፡
4.5 ማህበሩ ሠራተኛን የሚመለከት አጠቃላይ መረጃ እንዲሰጠው በጠየቀ ጊዜ ከድርጅቱ የማግኘት መብት አለው።
4.6 ማህበሩ የኤች.አይ.ቪ/ኤድስን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በሚደረግ ማንኛውም እንቅስቃሴ ላይ መሳተፍና
ከድርጅቱ ተገቢውን ድጋፍ ማግኘት ይችላል ። ተብሎ የተቀመጠው

ማህበሩ የኤች.አይ.ቪ/ኤድስን እና ሌሎች ተላላፊ በሽታዎችና አደጋዎች ለመከላከልና ለመቆጣጠር በሚደረግ ማንኛውም
እንቅስቃሴ ላይ በመሳተፍና ከድርጅቱ ተገቢውን ድጋፍ ማግኘት ይችላል። በሚል ተስተካክሏል

4.7 . ማንኛውም የማኀበሩ ሥራ አስፈጻሚና ኦዲት ኮሚቴ አባላት በተመራጭነት ላይ እያሉ ፈቃደኝነታቸውን
በጽሑፍ ካላሳወቁ በስተቀር ድርጅቱ ከነበሩበት የሥራ ቦታ ማዛወር ፣ የደረጃ ዕድገት መከልከልም ሆነ በሌላ
መንገድ ተጽዕኖ አያደርግባቸውም፡፡ ተብሎ የተቀመጠው

ማንኛውም የማኀበሩ ሥራ አስፈጻሚና ኦዲት ኮሚቴ አባላት በተመራጭነት ላይ እያሉ ፈቃደኝነታቸውን


በጽሑፍ ካላሳወቁ በስተቀር ድርጅቱ ከነበሩበት የሥራ ቦታ የያዙት የስራ መደብ እና ደረጃ እንደተጠበቀ
ማዛወር፣የደረጃ ዕድገት መከልከልም ሆነ በሌላ መንገድ ተጽዕኖ አያደርግባቸውም፤ሆኖም ግን እድገት ያገኘ
የማህበር ተመራጭ በአደገበት የስራ መደብ እና የስራ ቦታ የመሄድ ግዴታ አለበት፡፡ በሚል ተስተካክሏል

4.8. ሀ. ለማንኛውም የማኀበር ተመራጭ በድርጅቱ የሚሰጠው የሥራ ድርሻ ተመራጩ በማኀበሩ ሥራ ላይ
ለሚያውለው የሥራ ጊዜ ታሳቢ ተደርጎ የሥራ አፈጻጸም ውጤቱ 100% ቀይሮ እንዲቀመጥላቸው
ይደረጋል፡፡ ተብሎ የተቀመጠው
ለማንኛውም የማኀበር ተመራጭ በድርጅቱ የሚሰጠው የሥራ ድርሻ ተመራጩ በማኀበሩ ያሳለፈውን
የሥራ ጊዜ እንደሰራ ተቆጥሮ የስራ አፈፃፀም ውጤቱ ከ 100% ቀይሮ እንዲቀመጥላቸው ይደረጋል፡፡
በሚል ተስተካክሏል

11
ለ. ሙሉ ጊዜያቸውን በማህበሩ ሥራ ላይ የሚያሳልፉ የማህበሩ ሊቀመንበርና ጸሐፊ የሥራ አፈጻጸም
ምዘና ውጤት የሚሞላው በማህበሩ ሥ/አስፈጻሚ ሲሆን እጅግ በጣም ጥሩ ውጤት የሚሰጣቸው
ከተጣለባቸው ኃላፊነትና እቅድ በላይ በማህበሩ እንቅስቃሴ ላይ ትርጉም ያለው ለውጥ
ማምጣታቸው በማስረጃ ሲቀርብ ብቻ ነው።

4.9 የማህበሩ አመራር አባል በማህበሩ ሥራ ላይ ለሚያውለው የሥራ ጊዜ በማህበሩ በኩል ድርጅቱ
እንዲያውቀው ተደርጎ የሚፈቀድ ይሆናል ፡፡

ለ. ለሠራተኛ የተጠበቁ መብቶች

1. ማንኛውም ሠራተኛ በግሉ ወይም በማኀበሩ አማካይነት በሕጎች፣ በአዋጆችና በዚህ የኀብረት ስምምነት
በተመለከቱት ህጋዊ መብቶች ተጠቃሚ ነው፡፡
2. ማንኛውም ሠራተኛ የሠራተኛ ማኀበር አባል የመሆን፣ በማኀበሩ የመወከልና በማኀበሩ ሥራዎች
የመሳተፍ መብት አለው፡፡
3. ማንኛውም ሠራተኛ በዚህ ኀብረት ስምምነት የዲሲኘሊን ደንብ ወይም እንደአግባብነቱ በአዋጁ መሠረት
የፈጸመው ጥፋት ሳይረጋገጥ አይቀጣም፡፡
4. የሠራተኛ መብትና ጥቅሞች በአዋጁ ከተመለከተው የሠራተኛ መብትና ጥቅም ያነሰ ሆኖ ሲገኝ በአዋጁ
የተመለከተው ተፈጻሚ ይሆናል፤ ሌሎች በአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ በአዋጁ ላይ የተገለጹት የሠራተኛ
ጥቅሞችና መብቶች በሙሉ በዚህ ኀብረት ስምምነት እንደአግባብነታቸው የተጠበቁ ናቸው፡፡
5. በሕግ ወይም በህብረት ስምምነት ከተመለከተው ውጪ ወይም ሰራተኛው ሳይፈቅድ ወይም ፍ/ቤት ካላዘዘ
በቀር ድርጅቱ የሰራተኛውን ደመወዝ አይቆርጥበትም፡፡
6. በስራ መደቡ መሰረት ከሚሰጠው የሥራ መዘርዘር ውጪ እንዲሰራ አይገደድም። ሆኖም አደጋና ችግር
የሚያደርስ ከሆነ ሰራተኛው አደጋውን ለመከላከል ከስራ መዘርዝሩ ውጭም ቢሆን ለመስራት ይተባበራል፡፡
ሲታዘዝም ይሰራል፡፡ ተብሎ የተቀመጠው

በስራ መደቡ መሰረት የስራ መዘርዝር ይሰጠዋል፤ የስራ እቅድ እንዲፈርም ይደረጋል፤ ከሚሰጠው የሥራ መዘርዘር
እና የስራ እቅድ ውጪ እንዲሰራ አይገደድም፤ ሆኖም አደጋና ችግር የሚያደርስ ከሆነ ሰራተኛው አደጋውን እና

ችግሩን ለመከላከል ከስራ መዘርዝሩ ውጭም ቢሆን ለመስራት ይተባበራል፤ ሲታዘዝም ይሰራል፡፡ ተብሎ

ተስተካክሏል
7. በወልም ሆነ በግል አቤቱታ (ቅሬታ) ማቅረብና ለጥያቄውም በቃል ወይም በጽሁፍ መልስ የማግኘት
መብት አለው፡፡

አንቀጽ 5

12
የድርጅቱ ግዴታ

5.1 ድርጅቱ በድርጅቱ ውስጥ አስተዳደር እንዳይዛባና የምርትና የአገልግሎት ጊዜ በክርክር እንዳይባክን፣
ሠራተኛው በፍጹም መግባባት መላ ኃይሉን ችሎታውንና ሙያውን በሥራ ላይ እንዲያውል ተገቢውን
ጥረት ያደርጋል፡፡ ተብሎ የተቀመጠው

በድርጅቱ ውስጥ አስተዳደር እንዳይዛባና የምርትና የአገልግሎት ጊዜ በክርክር እንዳይባክን፣ ሠራተኛው በፍጹም
መግባባት አቅሙን፣ችሎታውንና ሙያውን በሥራ ላይ እንዲያውል ተገቢውን ጥረት ያደርጋል፡፡ በማለት
ተስተካክሏል

5.2 አዳዲስ የሥራ ቦታዎች ሲከፈቱ እንዲሁም በነባር የሥራ ቦታዎች የአየር ፀባይ ወይም ሌላ ተፈጥሮ
የሚያስከትለው አስቸጋሪ ሁኔታዎች ሲያጋጥሙ ከማኀበሩ ጋር በጋራ እየተጠና ተገቢውን የበረሃማና
የአስቸጋሪ ሁኔታዎች አበል (HARDSHIP ALLOWANCE) የማሻሻል እርምጃ ይወስዳል፡፡ ተጠንቶ
እስኪወሰን በአቅራቢያ ከተሞች ያለውን የአስቸጋሪ ቦታዎች አበል ተግባራዊ ያደርጋል፡፡ ለጥናቱም
የሚሰጠው ጊዜ ከአንድ ዓመት መብለጥ የለበትም፡፡
5.3 ድርጅቱ አሠሪና ሠራተኞችን በሚመለከቱ ጉዳዮች ላይ ማኀበሩ እንዲሳተፍ ያደርጋል፡፡
5.4 በየዓመቱ የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት እና የሂሳብ መግለጫዎች ለማኀበሩ እንዲደርሰው ያደርጋል፡፡

5.5 ለጤና ጠንቅ የሚሆን በሽታ የሚያመጣና አደጋ ሊያስከትል የሚችል የሥራ አካባቢ ሲያጋጥም ድርጅቱ የበሽታ
መከላከያ መድሐኒቶችን እየሰጠ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር ንጽሕና የሚጠበቅበት መንገድ
እና የመከላከል ስራ እንዲመቻች (እንዲገኝ) ያደርጋል ።ተብሎ የተቀመጠው

ለጤና ጠንቅ የሚሆን በሽታ የሚያመጣና አደጋ ሊያስከትል የሚችል የሥራ አካባቢ ሲያጋጥም ድርጅቱ
የበሽታ መከላከያ መድሐኒቶችን እየሰጠ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር ንጽሕና የሚጠበቅበት
መንገድ እና የመከላከል ስራ እንዲመቻች (እንዲገኝ) ያደርጋል ። በማለት ተስተካክሏል

5.6 ድርጅቱ በሁሉም ደረጃ በኃላፊነት የተመደቡ የድርጅቱ ተጠሪዎች የስልጣን ውክልናቸው በሚፈቅደው
መሠረት የተቀመጡ ሕጎችን፣ ስለ አሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ የወጡትንና የሚወጡትን ሕጎች፣ ደንቦችና ይህን
የሕብረት ስምምነት እንዲሁም ወደፊት የሚወጡትን መመሪያዎችን ተግባራዊ እንዲያደርጉ ያደርጋል፡፡

5.7 በዚህ ኀብረት ስምምነት ውስጥ በተገለጸው መሠረት የሠራተኛውን ጤና ለመጠበቅ፣ መሠረታዊ የኑሮ
ሁኔታዎችን ለማሟላት እና ከአደጋ ለመከላከል እንደየሥራ ፀባዩ አግባብነት ያላቸውን ቁሳቁስና
አገልግሎቶች ለሠራተኛው ያቀርባል፡፡ ይኸውም ንፁህ የመጠጥ ውሃ፣ የዝናብ መጠለያዎችን እና የልብስ
ማስቀመጫ ሳጥኖችን ማቅረብን ያካትታል፡፡

13
5.8 እንደድርጅቱ አቅምና እንደ አገሪቱ ተጨባጭ ሁኔታ በሥራ ውሉ መሠረት ለሥራ አስፈላጊ የሆኑ
ተሽከርካሪዎችን፣ መሣሪያዎችንና ዕቃዎችን ያቀርባል፡፡

5.9 ማንኛውም ሠራተኛ ወይም ለማጅ ሠራተኛ በሥራው ላይ በደረሰበት አደጋ ሕይወቱ ያለፈ እንደሆነ
ድርጅቱ ከመድን ድርጅት ጋር ባለው ውል መሠረት አስፈላጊውን ክፍያ ያስፈጽማል፡፡ አስከሬኑን በሀገር ውስጥ
የሟች ቤተሰቦች በሚመርጡት የቀብር ቦታ ድረስ በድርጅቱ መኪና ያጓጉዛል፡፡ ሆኖም በጊዜው ከአቅም በላይ
በሆነ ምክንያት ተሽከርካሪ ማቅረብ ባይችል ለመኪና ኪራይ በአባሪ ቁጥር 10 መሰረት የሚፈጸም ሆኖ ክፍያው
ተፈጻሚ የሚሆነው ሕጋዊ ደረሰኝ ሲቀርብ ብቻ ነው፡፡ በተጨማሪም በአዋጁ አንቀጽ 110 ንዑስ አንቀጽ 1/ለ
በተጠቀሰው መሰረት ለሟች ጥገኞች የቀብር ስነ ስርዓት ማስፈጸሚያ የሠራተኛውን የ 3(ሶስት)ወር ደመወዝ
ይከፍላል፡፡ሆኖም የገንዘቡ መጠን ከብር 7,000.00(ሰባት ሺህ ብር) ማነስ የለበትም፤ የ 3 /ሶስት/ ወር ደመወዝ
ድምር ከብር 7,000.00 (ሰባት ሺህ ብር) የሚያንስ ከሆነ ብር 7,000.00 (ሰባት ሺህ ብር) ይከፍላል ተብሎ
የተቀመጠው

ማንኛውም ሠራተኛ ወይም ለማጅ ሠራተኛ በሥራው ላይ በደረሰበት አደጋ ሕይወቱ ያለፈ እንደሆነ ድርጅቱ
ከመድን ድርጅት ጋር ባለው ውል መሠረት አስፈላጊውን ክፍያ ያስፈጽማል፤ አስከሬኑን በሀገር ውስጥ የሟች
ቤተሰቦች በሚመርጡት የቀብር ቦታ ድረስ በድርጅቱ መኪና ያጓጉዛል፤ ሆኖም በጊዜው ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት
ተሽከርካሪ ማቅረብ ባይችል ለመኪና ኪራይ ከዚህ በታች ባለው ሰንጠረዥ መሰረት የሚፈጸም ሆኖ ክፍያው
ተፈጻሚ የሚሆነው ሕጋዊ ደረሰኝ ሲቀርብ ብቻ ነው፡፡ በተጨማሪም በአዋጁ አንቀጽ 110 ንዑስ አንቀጽ 1/ለ
በተጠቀሰው መሰረት ለሟች ጥገኞች የቀብር ስነ ስርዓት ማስፈጸሚያ የሠራተኛውን የ 3 (ሶስት) ወር ደመወዝ
ይከፍላል፡፡ ሆኖም የገንዘቡ መጠን ከብር 10,000.00 (አስር ሺህ ብር) ማነስ የለበትም፤ የ 3 /ሶስት/ ወር ደመወዝ

ድምር ከብር 10,000.00 (አስር ሺህ ብር) የሚያንስ ከሆነ ብር 10,000.00 (አስር ሺህ ብር) ይከፍላል፡፡ ተብሎ

ተስተካክሏል

የመኪና ኪራይ ክፍያ ተመን

ተ/ቁ ኪሎ ሜትር የገንዘብ መጠን


1 እስከ 150 ኪ.ሜትር ብር 4,000.00
2 እስከ 300 ኪ.ሜትር ብር 7,000.00
3 እስከ 450 ኪ.ሜትር ብር 10,000.00
4 እስከ 600 ኪ.ሜትር ብር 12,000.00
5 ከ 601 ኪ.ሜትር በላይ ብር 15,000.00

14
5.10 ለሠራተኛው አካላዊና አዕምሮአዊ መዝናኛ የሚሆኑ የስፖርት ሜዳዎችን፣ የዕረፍት ጊዜ ማሳለፊያ
ክበቦችንና የስፖርት ትጥቆችን በማዘጋጀት ከማኀበሩ ጋር በመሆን እንደድርጅቱ እና እንደማኀበሩ አቅም
እንዲሁም እንደ አገሪቱ ተጨባጭ ሁኔታ ለማቋቋምና ለማስፋፋት ይጥራል፡፡ አፈጻጸሙንም በጋራ
ይከታተላል ፣ይቆጣጠራል ።

5.11 ድርጅቱ ለሥራው አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው ሠራተኞች በድርጅቱ የሙያ ማሻሻያ ማዕከል እንዲሁም

በሌሎችም የሀገር ውስጥ እና የውጭ ተቋማት በሙያቸውና በዕውቀታቸው እንዲሻሻሉ ስልጠና ይሰጣል፡፡
ተብሎ የተቀመጠው

ድርጅቱ ለሥራው አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው ሠራተኞች በድርጅቱ የማሰልጠኛ ማዕከል እንዲሁም በሌሎችም

የሀገር ውስጥ እና የውጭ ተቋማት በሙያቸውና በዕውቀታቸው እንዲሻሻሉ ስልጠና ይሰጣል፡፡ ተብሎ

ተስተካክሏል

5.12 ድርጅቱ ለመሠረታዊ ማኀበሩ ለጽ/ቤት የሚሆን ቢሮ ይሰጣል፡፡ ለዘርፍ ማኀበራትም ድርጅቱ የራሱ
ህንጻዎች ባሉበት ቦታዎች ሥራውን በማይበድል ሁኔታ ጽ/ቤት እንዲያገኙ ይተባበራል፡፡

5.13 የመሠረታዊ የሠራተኛ ማኀበሩ አባላት ተስማምተው ለማኀበሩ የሚከፍሉትን ወርሃዊ መዋጮና ልዩ ልዩ
ክፍያዎችን ድርጅቱ በየወሩ ከደመወዛቸው ላይ እየቆረጠ ለማኀበሩ ያስተላልፋል፡፡

5.14 ድርጅቱና እና ማህበሩ በቅድሚያ ከተስማሙበት በኋላ ማህበሩ የሰራተኞች የግል አገልግሎት የሚውል
ከልዩ ልዩ ድርጅቶች በዱቤ የሚያገኟቸውን እቃዎች ዋጋ ከሰራተኞች ደመወዝ እየተቀነሰ ለማህበሩ
እንዲከፈል ድርጅቱ ይተባበራል፡፡

5.15 ተገቢና ገንቢ ጽሁፎች ከማኀበሩና ከሠራተኛው ሲቀርቡ ይህም ሲታመንበት በድርጅቱ የውስጥ

ጋዜጣ፣መጽሔት እና ድረ-ገጽ እንዲወጣ ያደርጋል፤ እንዲሁም ማህበሩ የራሱ አምድ እንዲኖረው

ያደርጋል፤የአምዱ መጠን በድርጅቱ ሕዝብ ግንኙነት ቢሮ ይወሰናል ። ተብሎ የተቀመጠው

ተገቢና ገንቢ ጽሁፎች ከማኀበሩና ከሠራተኛው ሲቀርቡ ይህም ሲታመንበት በድርጅቱ የውስጥ
ጋዜጣ፣መጽሔት እና ድረ-ገጽ እንዲወጣ ያደርጋል፤ እንዲሁም ማህበሩ የራሱ አምድ እንዲኖረው

ያደርጋል፤የአምዱ መጠን በድርጅቱ የኮሚዩኒኬሽን ቢሮ ይወሰናል። በሚል ተስተካክሏል


5.16 ድርጅቱ ከማናቸውም የሠራተኛን ሕጋዊ መብቶችና ጥቅማጥቅሞች በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ
ከሚጫኑ ወይም ይጎዳሉ ተብሎ ከሚገመቱ አሠራሮችና ተግባሮች እንዲሁም ሕሊናና ክብርን ከሚነኩ
ድርጊቶች ይቆጠባል፡፡

5.17 የድርጅቱ እና የሠራተኛን ግዴታ፣መብቶችና ጥቅሞችን የሚመለከቱ የሚሻሻሉ እና አዳዲስ መመሪያዎችና


ደንቦች ሲዘጋጁ በተቻለ ፍጥነት ማህበሩ እንዲያውቃቸው እና ኃሳብ እንዲያቀርብ ያደርጋል፡፡

15
5.18 ለእያንዳንዱ ሠራተኛ የሥራ ዝርዝር መግለጫ ይሰጣል፤በተመደበበት የሥራ ቦታ በየጊዜው ሊተገበር
ከታቀደው ሥራ አንጻር የሥራውን ድርሻ፣ኃላፊነቱን፣የሚጠበቅበትን ውጤትና የውጤቱን መለኪያ
በመግለጽ በጽሁፍ ይሰጣል፡፡

5.19 ድርጅቱ እያንዳንዱን ሠራተኛ በአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ፣ በኀብረት ስምምነቱ እና በሥራ ውሉ
መሠረት ከተቀመጠው ውጪ አያሠራም፡፡ እንዲሁም በንብረትና በሰው ሕይወት ላይ አደጋ ሊያስከትል
የሚችል የሥራ ትዕዛዝ አይሰጥም፡፡

5.20 ድርጅቱ የደህንነትና የአደጋ መከላከያ መሣሪያዎችን የማሟላት ግዴታ አለበት፡፡ ተብሎ የተቀመጠው

በተቋሙ አሰራር መሰረት የደህንነትና የአደጋ መከላከያ መሣሪያዎችን የማሟላት ግዴታ አለበት፡፡ በማለት

ተስተካክሏል
5.21 ሠራተኛው የተቀጠረበትን ቀን፣ የደመወዝ ልክ፣ ያገኘውን ዕድገት፣ የትምህርት ደረጃውን፣ የሥራ ውጤት
መመዘኛ ቅፅ፣ የሥራ ምሥጋና ደብዳቤ ፣ሠራተኛው ያቀረበውን ጤንነቱን የሚገልጽ ማስረጃ ፣የዲሲፕሊን
ሁኔታና የመሳሰሉትን በግልጽ መዝግቦ በማህደሩ ያስቀምጣል። ሠራተኛው ሲጠይቅ በዓመት ሁለት ጊዜ
የግል ማኀደሩን የአስተዳደር ሠራተኛ ባለበት እንዲያይ ይፈቀድለታል፡፡

5.22 የኀብረት ስምምነት ውይይት በመካሄድ ላይ እንዳለ በሥራና በአስተዳደር ደንቦች በሥራ ሁኔታዎች እና
በሌሎችም የሠራተኛውን ጥቅም በሚመለከቱ ሁኔታዎች ላይ ጉዳት ሊያመጡ የሚችሉ ለውጦችን
አያደርግም፡፡

5.23 ከሠራተኛ ማኀበር ጋር በመተባበር ሠራተኞች የኀብረት ስምምነቱን ትርጉምና አፈጻጸም በሚገባ
እንዲረዱ እና እንዲያከብሩ ድርጅቱ አስፈላጊውን ሁሉ ያደርጋል፡፡ እንዲሁም የኅብረት ስምምነቱን ቅጂ
ለእያንዳንዱ ሠራተኛ እንዲደርሰው ያደርጋል ።

5.24 በማናቸውም ምክንያት የሥራ ውሉ የተቋረጠበት ሠራተኛ በድርጅቱ የሚፈለግበትን ንብረትና ዕዳ


ሲያጠናቅቅና ነጻ ለመሆኑ የዕዳ ማጣሪያ ቅጽ (CLEARANCE) ሲያቀርብ ሥራውን፣ ሙያውን፣
የሠራበትን ዘመንና ደመወዙን ገልጾ ፎቶግራፍ ያለበት የምሥክር ወረቀት ይሰጣል፡፡ በሥራ ላይ ያለ ሠራተኛ
በማንኛውም ጊዜ የሥራ ልምድ ማስረጃ እንዲሰጠው ሲጠይቅ ሠራተኛው ሲሠራ የነበረው የሥራ ዓይነት
የአገልግሎት ዘመኑን እና ሲከፈለው የነበረው ደመወዝ ተገልጾ በጽሁፍ ይሰጠዋል፡፡

5.25 ማንኛውም ሠራተኛ ላይ በዚህ የኀብረት ስምምነት ከተደነገጉት የቅጣት ገደቦች በላይ ቅጣት
አይወሰንበትም፡፡

5.26 ማንኛውም ሠራተኛ የድርጅቱ ንብረት ሲባክንና ሲመዘበር ሲያይ ጉዳዩን በበቂ ማስረጃ አስደግፎ

ለሚመለከተው ክፍል በማኀበሩም ሆነ በግሉ እንዲያመለክት ድርጅቱ ያበረታታል ፣ጉዳዩን በማጣራትም

ተገቢውን እርምጃ ይወስዳል፡፡ሚስጥራዊነቱንም ይጠብቃል። ተብሎ የተቀመጠው

16
ማንኛውም ሠራተኛ የድርጅቱ ንብረት ብክነትና ምዝበራን በተመለከተ ጥቆማ ሲቀርብ ድርጅቱ ጉዳዩን

በማጣራት ተገቢውን እርምጃ ይወስዳል፤ ሚስጥራዊነቱንም ይጠብቃል። በማለት ተስተካክሏል


5.27 በአዋጁ አንቀጽ 82 መሠረት ለጠቅላላ ጉባዔ በሁለት ዓመት ከስድስት ወር አንድ ጊዜ፣ ለምክር ቤት አባላት
በዓመት አንድ ጊዜ፣ለመሠረታዊ ሰራተኛ ማህበሩ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ እና ለቁጥጥር ኮሚቴ አባላት
በሳምንት አንድ ቀን፣ ለሠራተኛ አገልግሎት ለሚሰጡ መሪዎች ለማህበሩ ሊቀመንበርና ለማህበሩ ዋና
ጸሃፊ በቋሚነት፣ ለማህበሩ ሂሳብ ሹምና ገንዘብ ያዥ ደግሞ በተጨማሪ በሳምንት አንድ የሥራ ቀን፣
በየሪጅኑ ላሉ የጋራ ኮሚቴ አባላት በ 1(አንድ) ወር አንድ የሥራ ቀን ፈቃድ ከደመወዝ ጋር ይሰጣል፡፡
በማንኛውም ጊዜ አስቸኳይ ስብሰባዎች ሲኖሩ በቅድሚያ ድርጅቱ አውቆት ሲፈቅድ ፈቃድ ከደመወዝ ጋር
ይሰጣል ።

5.28 በዚህ ኅብረት ስምምነት በአንቀፅ 4.ሀ ተ.ቁ 4.3 መሠረት ድርጅቱና ማኀበሩ ችግር ስላሉባቸው የሥራ
ሁኔታዎች በጋራ ስብሰባ ላይ ስምምነት የተደረሰባቸውን የመፍትሔ ሃሣቦች ድርጅቱ ተግባራዊ ያደርጋል፡፡

5.29 ድርጅቱ አንድን ሠራተኛ በአንድ የሥራ መደብ ወይም ቦታ ሲመድብ ወይም ሲያዛውር ሠራተኛው ይዞ
የቆየውን ንብረት፣ ገንዘብ፣ ሰነዶች፣ የሥራ መሳሪያዎችንና የቢሮ ዕቃዎችን ለተተኪው በሰነድ ወይም
በቬርቫል ያረካክባል፡፡ ስለ አዲሱ ሥራም በቂ ገለጻ /ስልጠና ያደርግለታል፡፡

5.30 ድርጅቱ ከሠራተኛ የሚፈልገውን ማንኛውንም ዕዳ /ገንዘብ፣ ንብረት/ በወቅቱ በተለይም በበጀት ዓመቱ
መጨረሻ ላይ አጣርቶ ለሠራተኛው ያሳውቃል፣ ያስከፍላል፡፡ በተለይም ሠራተኛው ከድርጅቱ የሚፈለግበት
ዕዳ ወይም ዕገዳ ያለበት ወይም የሌለበት ስለመሆኑ የሚያስረዳ ማስረጃ እንዲሰጠው ሲጠይቅ ድርጅቱ
ይህንኑ የሚያስረዳ የጽሁፍ ምላሽ የመስጠት ግዴታ አለበት፡

5.31 በዚህ ኅብረት ስምምነት መሠረት ድርጅቱ ለሠራተኛው ደመወዝና ሌሎች ተገቢ/ የተፈቀዱ ጥቅማጥቅም
ክፍያዎች በወቅቱ ይከፍላል፡፡

5.32 አንድ ሠራተኛ የሥራ ክርክር ለማሰማት ወይም የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ሕጎችን ለማስፈፀም ስልጣን
ያላቸው አካሎች ዘንድ ሲቀርብ ፣የሲቪል መብቱን ሲያስጠብቅ ወይም የሲቪል ግዴታውን ሲፈጽም ለዚሁ
ዓላማ ለጠፋው ጊዜ ብቻ ለአፈጻጸሙ ደመወዝ የሚከፈልበት ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡

5.33 በግሉ ባልሆነ ጥፋት አንድ ሠራተኛ የድርጅቱን ሥራ ሲያስፈፅም ጥፋት ደርሷል ተብሎ በ 3 ኛ ወገን
ቢከሰስና በሕግ ቁጥጥር ሥር ቢውል፡፡

ሀ. ድርጅቱ ሠራተኛውን በአፋጣኝ ከእስር ለማስፈታት በየደረጃው ያሉ የሥራ ኃላፊዎች ከሕግ ክፍል
ጋር በመነጋገር ተገቢውን ጥረት ያደርጋሉ።

ለ. ሰራተኛው ጠበቃ አቁሞ ከተከራከረና ነፃ መሆኑ ተረጋግጦ ወደስራ ሲመለስ በሚያቀርበው ደረሰኝ
መሰረት ድርጅቱ ለጠበቃ ያወጣውን ወጪ ይሸፍናል፡፡

17
ሐ. ሰራተኛው በሕግ ቁጥጥር ሥር ሆኖ ለ 6 ወራት ቢቆይ ሙሉ ደመወዙን ድርጅቱ ይከፍላል፤ ከ 6 ወር
በላይ በህግ ቁጥጥር ስር ሆኖ የሚቆይ ከሆነ ደመወዙ ከደመወዝ መክፈያ ሊስት እንዲወጣ ይደረጋል፤
ሆኖም ነፃ መሆኑ ሲረጋገጥና ወደ ስራው እንዲመለስና የኋላ የደመወዝ ክፍያ እንዲከፈለው
ይደረጋል፡፡

መ. በሕግ በሚፈለግበት ጊዜ የቀጠሮው ቦታ ከሥራው አካባቢ የተለየ ከሆነ ድርጅቱ የትራንስፖርት ወጪና
የውሎ አበል ይከፍለዋል፡፡

ሠ. የሕግ አገልግሎት ክፍል የተከሳሹን የፍ/ቤት ውሳኔውን ተከታትሎ ሰራተኛው ጥፋተኛ መሆኑ ሲረጋገጥ
ለሚመለከታቸው ስራ ኃላፊዎች እና የሰው ሀብት አስተዳር ያሳውቃል፤ የስራ ውሉም እንዲቋረጥ
ያደርጋል፡፡

በግሉ ባልሆነ ጥፋት አንድ ሠራተኛ የድርጅቱን ሥራ ሲያስፈፅም ጥፋት ደርሷል ተብሎ በ 3 ኛ ወገን ቢከሰሰና በሕግ

ቁጥጥር ሥር ቢውል፡፡

ሀ. ድርጅቱ ሠራተኛውን በአፋጣኝ ከእስር ለማስፈታት በየደረጃው ያሉ የሥራ ኃላፊዎች ከሕግ ክፍል ጋር

በመነጋገር ተገቢውን ጥረት ያደርጋሉ።

ለ. በሕግ ቁጥጥር ሥር ሆኖ የመጀመሪያ ጥፋተኛነት ውሣኔ እስኪሰጥበት ድረስ ሙሉ ደመወዙንና

ጥቅማጥቅሙን ድርጅቱ ይከፍላል፡፡ ሆኖም ነፃ መሆኑ ሲረጋገጥ ሙሉ ጥቅሙ ተከብሮ ወደ ሥራ ይመለሳል፡፡

ሐ. በሕግ በሚፈለግበት ጊዜ የቀጠሮው ቦታ ከሥራው አካባቢ የተለየ ከሆነ ድርጅቱ የትራንስፖርት ወጪና

የውሎ አበል ይከፍለዋል፡፡ ተብሎ የተቀመጠው

በግሉ ባልሆነ ጥፋት አንድ ሠራተኛ የድርጅቱን ሥራ ሲያስፈፅም ጥፋት ደርሷል ተብሎ በ 3 ኛ ወገን ቢከሰስና በሕግ
ቁጥጥር ሥር ቢውል፡፡

ሀ. ድርጅቱ ሠራተኛውን በአፋጣኝ ከእስር ለማስፈታት በየደረጃው ያሉ የሥራ ኃላፊዎች ከሕግ ክፍል ጋር
በመነጋገር ተገቢውን ጥረት ያደርጋሉ።

ለ. ሰራተኛው ጠበቃ አቁሞ ከተከራከረና ነፃ መሆኑ ተረጋግጦ ወደ ስራ ሲመለስ በሚያቀርበው ደረሰኝ መሰረት
ድርጅቱ ለጠበቃ ያወጣውን ወጪ ይሸፍናል፡፡

ሐ. ሰራተኛው በሕግ ቁጥጥር ሥር ሆኖ ለ 6 ወራት ቢቆይ ሙሉ ደመወዙን ድርጅቱ ይከፍላል፤ ከ 6 ወር በላይ


በህግ ቁጥጥር ስር ሆኖ የሚቆይ ከሆነ ደመወዙ ከደመወዝ መክፈያ ሊስት እንዲወጣ ይደረጋል፤ ሆኖም ነፃ
መሆኑ ሲረጋገጥ ወይም በዋስ ከተለቀቀ ወደ ስራው እንዲመለስና የኋላ የደመወዝ ክፍያ እንዲከፈለው
ይደረጋል፡፡

18
መ. በሕግ በሚፈለግበት ጊዜ የቀጠሮው ቦታ ከሥራው አካባቢ የተለየ ከሆነ ድርጅቱ የትራንስፖርት ወጪና የውሎ
አበል ይከፍለዋል፡፡

ሠ. የሕግ አገልግሎት ክፍል የተከሳሹን የፍ/ቤት ውሳኔውን ተከታትሎ ሰራተኛው ጥፋተኛ መሆኑ ሲረጋገጥ
ለሚመለከታቸው ስራ ኃላፊዎች እና የሰው ሀብት አስተዳደር ያሳውቃል፤ የስራ ውሉም እንዲቋረጥ

ያደርጋል፡፡ በሚል ተስተካክሏል

5.34 ድርጅቱ በሚያስተዳድራቸው በነዳጅ ኃይል ማመንጫ፣ በሰብስቴሽኖች እንደአስፈላጊነቱ በሌሎች በፈረቃ
በሚሰራባቸው የሥራ ቦታዎች በቂ የሰው ኃይል እንዲመደብ ያደርጋል፡፡ ተብሎ የተቀመጠው

ድርጅቱ በሚያስተዳድራቸው በኃይል ማመንጫ፣ በሰብስቴሽኖች እንደአስፈላጊነቱ በሌሎች በፈረቃ


በሚሰራባቸው የሥራ ቦታዎች በቂ የሰው ኃይል እንዲመደብ ያደርጋል፡፡ ተብሎ ተስተካክሏል

5.35 ድርጅቱ በዘመናዊ የሥራ ዘዴዎች መጠቀም ከመጀመሩ አስቀድሞ አሠራሩ በሚለወጠው ሥራ ላይ
የተሰማሩ ሠራተኞች ተፈላጊውን እውቀት እንዲያገኙ ማድረግ ወይም አስፈላጊ ከሆነ ድርጅቱ ስልጠና
መስጠት አለበት፡፡

5.36 ሠራተኛው ከስድስት ወራት ቀደም ብሎ ጡረታ የሚወጣበትን ጊዜ እንዲያውቅ ያደርጋል፡፡ ጡረታ ሲወጣ

የሀብት ማጣሪያ ቅፅ /CLEARANCE/ በማስፈረም አስፈላጊውን መረጃ በወቅቱ ለሚመለከተው አካል

በማስተላለፍ ተገቢው እንዲፈጸም ያደርጋል ፡፡ ተብሎ የተቀመጠው

ሠራተኛው ከስድስት ወራት ቀደም ብሎ ጡረታ የሚወጣበትን ጊዜ እንዲያውቅ ያደርጋል፡፡ ጡረታ ሲወጣ
የእዳ ማጣሪያ ቅፅ /CLEARANCE/ በማስፈረም አስፈላጊውን መረጃ በወቅቱ ለሚመለከተው አካል

በማስተላለፍ ተገቢው እንዲፈጸም ያደርጋል ፡፡ ተብሎ ተስተካክሏል፡፡

5.37 በሠራተኞች ላይ በዘር፣ በሃይማኖት፣ በጾታ፣ እንዲሁም በማንኛውም ሁኔታ መድሎ እንዳይደረግ
ይከላከላል፡፡

5.38 ድርጅቱ የሀገሪቱን ሕጎች፣ ስለአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ የወጡትን አዋጆች፣ ደንቦችና ይህንን የህብረት
ስምምነት እንዲሁም ወደፊት የሚወጡትን መመሪያዎች ተግባራዊ ያደርጋል ።

5.39 በአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ አንቀጽ 59 ተራ ቁጥር 2 ላይ ሠራተኛው በጽሁፍ ስምምነቱን ካልገለጸ በቀር በአንድ
ጊዜ ከሠራተኛው ደመወዝ ላይ በአጠቃላይ ሊቆረጥ የሚችለው የገንዘብ መጠን በምንም አኳኋን ከወር
ደመወዙ አንድ ሦስተኛ መብለጥ የለበትም፡፡ አዲስ እንዲገባ ተደርጓል

አንቀጽ 6

19
የማኀበሩና የሠራተኛው ግዴታ

ሀ. የማኀበሩ ግዴታ

1. ከድርጅቱ ጋር በመተባበር በሠራተኞች ትርጉም ለሚሸፈኑ የድርጅቱ ባልደረቦች የዚህን ኀብረት ስምምነት
ትርጉምና አፈጻጸም በሚገባ ተረድተው በአግባቡ ተግባራዊ እንዲያደርጉ አስፈላጊውን ሁሉ ያደርጋል፡፡
ተብሎ የተቀመጠው

ከድርጅቱ ጋር በመተባበር ሠራተኞች የዚህ ኀብረት ስምምነት ትርጉምና አፈጻጸም በሚገባ ተረድተው
በአግባቡ ተግባራዊ እንዲያደርጉ አስፈላጊውን ሁሉ ያደርጋል፡፡ በማለት ተስተካክሏል
2. ሠራተኛው ሕጎችን ፣የመንግሥት እና የድርጅቱን መመሪያዎች፣ ደንቦች፣ ስምምነቶችና ሥነ-ሥርዓቶች
አክብሮ እንዲሠራ ማህበሩ አስፈላጊውን ሁሉ ያደርጋል፡፡
3. ሠራተኛው በሥራው ትጋት አድሮበት የሥራ ቅልጥፍናና የሥራ ውድድር እንዲዳብር ማኀበሩ
ያነቃቃል፣ያበረታታል፡፡ በድርጅቱ ሥራ ላይ በዋለውና ወደፊት በሚያውላቸው የአሠራር ለውጦች መሠረት
የውጤት አፈጻጸም እንዲዳብር የበኩሉን ጥረት ያደርጋል፡፡
4. ሠራተኞች የሚጠቀሙባቸውን የስራ መሣሪያ በቁጠባና በእንክብካቤ እንዲይዙና ለሌሎችም የመንግሥትና
የሕዝብ ንብረቶች አስፈላጊውን ጥንቃቄ በማድረግ ምዝበራንና ብኩንነትን እንዲዋጉ ይቀሰቅሳል፣
ያበረታታል፣ ያግዛል ለዚህም ተግባር ይሰለፋል፡፡
5. ማህበሩ በየሥራ ደረጃው ላሉ ሠራተኞች የተጣለባቸውን ተግባርና ኃላፊነት በተሰጣቸው የሥልጣን ክልል
ውስጥ በጥራትና በታማኝነት እንዲወጡ ይቀሰቅሳል፣ ያግዛል፣ ለዚህም ተግባር ያበረታታል፣
6. የማህበር መሪዎችንና ለማህበሩ ሥራ ከሥራ ገበታቸው የሚለዩ የማኀበሩ አባላትን የስም ዝርዝር ለድርጅቱ
በቅድሚያ በማሳወቅ ያስፈቅዳል፡፡
7. ማኀበሩ ለድርጅቱ ዕቅድ አወጣጥና ለዕቅዱም ተግባራዊ መሆን ሠራተኛውን ይቀሰቅሳል፣ ያበረታታል፣
ያግዛል፣ ለዚሁም ተግባር ይሰለፋል፡፡
8. ማኀበሩ በሠራተኛውና በማኔጅመንቱ መካከል የመግባባት መንፈስ እንዲፈጠርና የኢንዱስትሪ ሰላም ሰፍኖ
ከፍተኛ የሥራ ውጤት እንዲመዘገብ የበኩሉን ጥረት ያደርጋል፡፡
9. ማኀበሩ ሕጎችን፣ ስለ ሠራተኛ ጉዳይ የወጡትን አዋጆች፣ደንቦች፣መመሪያዎች እና ይህንን የኀብረት
ስምምነት ያከብራል፡፡
10. በሠራተኞች ላይ በዘር፣በሃይማኖት፣በጾታ፣እንዲሁም በማንኛውም ሁኔታ መድልኦ እንዳይደረግባቸው
ይከላከላል፡፡
11. በአጠቃላይ የአሠራር ሂደት ለውጥ ተግባራዊ ለማድረግ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያደርጋል፡፡

ለ. የሠራተኛው ግዴታ

20
1. ማንኛውንም ስለ ሠራተኛ ጉዳይ የወጡትን አዋጆች፣ ይህን የኅብረት ስምምነት ፣በሥራ ውሉ
የተመለከቱንና የህብረት ስምምነቱን ሳይቃረን ድርጅቱ በየጊዜው የሚያወጣቸውን ደንቦችና መመሪያዎች፣
የሥራ ሥነ-ሥርዓት የዲሲኘሊን ደንቦችን አክብሮ ይፈጽማል፡፡
2. ለተመደበበት ሥራ በቅን መንፈስ መላ ችሎታውንና ኃይሉን በማቀናጀት የድርጅቱን የደንበኞች አገልግሎት
አሰጣጥ በተዘጋጀው የደንበኞች አገልግሎት አሰጣጥ መመሪያ መሠረት ግዴታውን በተግባር ይወጣል፡፡ ተብሎ
የተቀመጠው

ለተመደበበት ሥራ በቅን መንፈስ መላ ችሎታውንና አቅሙን በማቀናጀት የድርጅቱን የደንበኞች አገልግሎት


አሰጣጥ በተዘጋጀው የተቋሙ መመሪያ መሠረት ግዴታውን በተግባር ይወጣል፡፡ በሚል ተስተካክሏል
3. ሠራተኛው ለሥራ መገልገያ የተሰጡትን ማናቸውንም የድርጅቱን ንብረቶች ወይም ሰነዶች በጥንቃቄ
ይይዛል፡፡ እንዲሁም ለሥራ የተሰጠውን የደንብ ልብስ በሥራ ሰዓት ለብሶ የመገኘት ግዴታ አለበት፡፡ የአደጋ
መከላከያ መሣሪያዎችንም በሥራ ላይ እንዲጠቀም ይገደዳል፡፡ የሚጠቀምባቸውን የሥራ መሣሪያዎች
በቁጠባና በእንክብካቤ እንዲይዝና ለሌሎችም የመንግሥትና የሕዝብ ንብረቶች አስፈላጊውን ጥንቃቄ
በማድረግ ምዝበራንና ብኩንነትን ይዋጋል ። ተብሎ የተቀመጠው
ሠራተኛው ለሥራ መገልገያ የተሰጡትን ማናቸውንም የድርጅቱን ንብረቶች ወይም ሰነዶች በጥንቃቄ ስራ
ላይ ያውላል ፤ በተቋሙ አሰራር መሰረት ይጠቀማል፤ እንዲሁም ለሥራ የተሰጠውን የደንብ ልብስ በስራ
ሰአት ለብሶ የመገኘት ግዴታ አለበት፤ የአደጋ መከላከያ መሣሪያዎችንም በሥራ ላይ እንዲጠቀም ይገደዳል፤
የሚጠቀምባቸውን የሥራ መሣሪያዎች በቁጠባና በእንክብካቤ እንዲይዝና ለሌሎችም የመንግሥትና
የሕዝብ ንብረቶች አስፈላጊውን ጥንቃቄ በማድረግ ምዝበራንና ብኩንነትን ይዋጋል፡፡ በሚል ተስተካክሏል

4. ለተላላፊ ወይም ለወረርሽኝ በሸታዎች ድርጅቱ በየጊዜው እንደ አስፈላጊነቱ የሚያዘጋጃቸውን የጤና
ክትባቶች ሁሉ ይወስዳል፡፡ ተብሎ የተቀመጠው

ለተላላፊ ወይም ለወረርሽኝ በሸታዎች ድርጅቱ በየጊዜው እንደ አስፈላጊነቱ የሚያዘጋጃቸውን የጤና
ክትባቶች ሁሉ ይወስዳል፤ እንዲሁም በሽታ ከመከላከል ጋር የሚወጡ መመሪያዎች ይተገብራል፡፡በማለት
ተስተካክሏል
5. ህጋዊ ጋብቻና ፍቺ፣ ልደት፣ወይም ሌላም ዓይነት የቤተሰብ ለውጥ ሲኖር ሠራተኛው በተቻለ ፍጥነት
ለሚመለከተው የድርጅቱ አስተዳደር ቢሮ በጽሁፍ የማሳወቅ ግዴታ አለበት፡፡
6. ሠራተኛው የትምህርት፣የሥልጠና፣የሥራ ልምድ፣የሥራ ምስጋና ደብዳቤዎችና ማስረጃዎች በግል ማኀደሩ

እንዲቀመጥ ለሚመለከተው የድርጅቱ አስተዳደር ቢሮ ያቀርባል፡፡ ተብሎ የተቀመጠው

ከተቋሙ ስራ ጋር በተገናኘ ሠራተኛው የትምህርት፣ የሥልጠና፣ የሥራ ልምድ፣ የሥራ ምስጋና ደብዳቤዎችና

ማስረጃዎች በግል ማኀደሩ እንዲቀመጥ ለሚመለከተው የድርጅቱ አስተዳደር ቢሮ ያቀርባል፤ከሠራተኛው

21
የሚቀርቡ ማንኛውም ማስረጃዎች ወደ ግል ማህደሩ እንዲገባ ሲጠይቅ በሚመለከተው ኃላፊ እና

በሠራተኛው መረጋገጥ አለበት፡፡ በማለት ተስተካክሏል


7. የሙከራ ጊዜውን የጨረሰ ሠራተኛ በራሱ አነሳሽነት የሥራ ውሉን ለማቋረጥ ቢፈልግ በአዋጁ አንቀፅ 31
መሠረት የ 30 ቀን ቅድሚያ ማስጠንቀቂያ በፅሁፍ ለሚመለከተው የድርጅቱ አስተዳደር ቢሮ የማሳወቅ
ግዴታ አለበት፡፡ ሆኖም በተገለጸው የጊዜ ገደብ ሳያሳውቅ ከቀረ በአዋጁ አንቀፅ 45 ንዑስ ቁጥር 2 መሠረት
ከ 30 ቀን ደመወዙ የማይበልጥ ለድርጅቱ ካሳ የመክፈል ግዴታ አለበት፡፡
8. ሠራተኛው ከአንድ የሥራ ክፍል ወደ ሌላ የሥራ ክፍል ሲዛወር ንብረት ማስረከብ ይገባዋል፡፡ ከዕዳ ነፃ
ስለመሆኑ ማስረጃ ያቀርባል፡፡ ተብሎ የተቀመጠው

ማንኛውም ሠራተኛ በእድገት፣በዝውውር እና ድርጅቱ በሚያደርገው ማንኛውም ምደባዎች ወቅት ቀድሞ


ሲሰራበት ከነበረው የስራ ቦታ/ክፍል ወደ ሌላ የስራ ቦታ/ክፍል ቢቀየር ማንኛውንም በእጁ ያለውን
የድርጅቱን ንብረት ማስረከቡን የሚገልፅ ማስረጃ ለአዲሱ የስራ ክፍል የማቅረብ ግዴታ አለበት፡፡ በማለት
ተስተካክሏል
9. ማንኛውም ሠራተኛ ለሥራ የተሰጡትን ሰነዶች፣ የቢሮ ዕቃዎች ወደ ሌላ የሥራ ቦታ ሲዛወር ወይም
ከአንድ የሥራ መደብ ወደ ሌላ የሥራ መደብ ሲቀየር ለሚመለከተው የሥራ ክፍል የማስረከብ ግዴታ
አለበት፡፡ ሆኖም የሚያስረክበው ንብረት ማጓጓዣ የሚያስፈልገው ከሆነ ድርጅቱ ያዘጋጃል፡፡
10. ማንኛውም ሠራተኛ በፍቃድ ላይ በሚሆንበት ወቅት እንዲሁም በተለያዩ ምክንያቶች ከሥራ ሲታገድ ለሥራ
የተሰጡትን አላቂና ቋሚ ንብረቶች ለሥራ ክፍሉ የማስረከብ ግዴታ አለበት፡፡
11. ሌሎች ሠራተኞች ወይም ኃላፊዎች በሥራ ላይ ለሚፈጽሙት ጥፋት በማስረጃ የተደገፈ ጥቆማ ለድርጅቱ
በወቅቱ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ ማስረጃ ሳይኖረው በሐሰት የሥራ ባልደረባውን ወይም የሥራ ኃላፊውን
መወንጀል የለበትም ።
12. ሠራተኛው ከድርጅቱ ለሥራ ጉዳይ ፈርሞ የሚወስደውን ገንዘብ በድርጅቱ የሂሣብ አዘጋግ መመሪያ መሰረት
በወቅቱ ያወራርዳል ፡፡ ካላወራረደ ከደመወዙ ተቀናሽ ይደረጋል፡፡
13. አዕምሮውን በሚያደነዝዝ ዕፅ ወይም በስካር መንፈስ ላይ ሆኖ በሥራ ቦታ ላይ መገኘት የለበትም፡፡
14. ማንኛውም ሠራተኛ የድርጅቱን ስም፣መልካም ዝና፣ ሚስጥር እና ጥቅም መጠበቅ አለበት፡፡
15. ማንኛውም ሠራተኛ ያለፈቃድ ከሥራ መቅረት የለበትም ፣ የሥራ ሰዓቱንም በሚገባ ያከብራል፣ በህመም
ወይም በሌላ በቂ ምክንያት ከሥራ ሲቀር በወቅቱ ለድርጅቱ ያሳውቃል፡፡
16. በዚህ ህብረት ስምምነት አንቀጽ 8.3 ሐ እና በአንቀጽ 9.13 የተገለጹት እንደተጠበቁ ሆነው ማንኛውም
ሠራተኛ በገዛ ፍቃዱ ካልሆነ በስተቀር በረሃማ በሆኑ አካባቢዎች ከ 2 (ሁለት) ዓመታት በላይ እንዲቆይ
አይገደድም፡፡
17. በሥራ ውሉ ላይ የተመለከተውን ራሱ የመስራት እንዲሁም በተጨማሪ በሥራ ውሉ እና ደንቡ መሠረት
በአሠሪው የሚሰጠውን የመፈጸም ግዴታ አለበት፡፡

22
18. ማንኛውም ሠራተኛ ድርጅቱን በመወከል የሚሠራውን ሥራ ወይም የሚሰጠውን አገልግሎት ምክንያት
በማድረግ የግል ጥቅሙን በመሻት ወይም ለማግኘት ከሚያስተናግዳቸው ግለሰቦች ወይም ድርጅቶች
ሥራውን ከመሥራቱ በፊትም ሆነ በኋላ በአይነትም ሆነ በገንዘብ መልኩ ስጦታ ወይም ውለታ መቀበል
የለበትም፡
19. ከሠራተኛው የሚቀርቡ ማንኛውም ማስረጃዎች ወደ ግል ማህደህሩ እንዲገባ ሲጠይቅ በሚመለከተው
ኃላፊ እና በሠራተኛው መፈረም አለበት፡፡
20. የተቋሙን ገጽታ የሚያበላሹ የአለባበስ፣ የፀጉር ሁኔታ ወዘተ ጉዳዮች ተቋሙ የሚያወጣውን ተዛማች
የስነምግባር መመሪያዎችን የማክበር ግዴታ አለበት፡፡ በማለት አዲስ እንዲገባ ተደርጓል

አንቀጽ 7
በድርጅቱ አስተዳደር የማኀበሩ ተካፋይነት

7.1 ድርጅቱንም ሆነ ማኀበሩን በሚመለከቱ የሥራ ሁኔታዎች ላይ ለመመካከርም ሆነ ለመወያየት

እንደአስፈላጊነቱ የጋራ ስብሰባ ያካሂዳሉ። በውይይቱ ውሣኔ ላይ የተደረሰበትንም ጉዳይ ተግባራዊ

ያደርጋሉ፡፡ ተብሎ የተቀመጠው

ድርጅቱንም ሆነ ማኀበሩን በሚመለከቱ የሥራ ሁኔታዎች ላይ ለመመካከርም ሆነ ለመወያየት የጋራ

ስብሰባ ሊያካሂዱ ይችላሉ። በውይይቱ ውሣኔ ላይ የተደረሰበትንም ጉዳይ ተግባራዊ ያደርጋሉ፡፡ በማለት

ተስተካክሏል

7.2 በአዋጁ መሠረት በድርጅቱና በማኀበሩ የተወከሉ አባላት የሚገኙባቸው ልዩ ልዩ ኮሚቴዎች እንዲቋቋሙ
ይደረጋል፡፡ የኮሚቴው የሥራ ውጤት ወይም የውሣኔ ሃሣብ በሚመለከተው የሥራ መሪ ሲጸድቅ ሥራ ላይ
ይውላል፡፡
7.3 በኮሚቴ ሥራ ላይ ድምጽ እኩል ከሆነ ሰብሳቢው ያለበት የውሣኔ ሃሣብ እንደኮሚቴው የውሣኔ ሃሣብ
ይወሰዳል፡፡
7.4 ከዚህ በታች የተዘረዘሩ ኮሚቴዎች ይቋቋማሉ፡፡
ሀ. የትምህርትና ሥልጠና ኮሚቴ፣
ለ. የዲስኘሊን ኮሚቴ፣
ሐ. የዕድገት፣ የዝውውርና የቅጥር ኮሚቴ ተብሎ የተቀመጠው
የዕድገት እና የዝውውር ኮሚቴ በሚል ተስተካክሏል
መ. የስራ ደንብ ልብስ ግዥ ኮሚቴ ተብሎ የተቀመጠው

23
የስራ ደንብ ልብስ ገምጋሚ ኮሚቴ በሚል ተስተካክሏል
ሠ. የሕክምና አገልግሎት ግዥ ኮሚቴ ተብሎ የተቀመጠው
የሕክምና አገልግሎት ገምጋሚ ኮሚቴ ተብሎ ተስተካክሏል
ረ. የሙያ ደህንነትና ጤንነት ኮሚቴ
ሰ. ሌሎች ሠራተኞችን በሚመለከቱ ጉዳዮች ላይ እንደአስፈላጊነቱ የጋራ ኮሚቴዎች ይቋቋማሉ፡፡
7.5 ድርጅቱ አሠራሩን በተመለከተ የሚያወጣቸው ደንቦች የኮሚቴዎቹ የሥራ መመሪያ ይሆናሉ፡፡ በጋራ
የሚቋቋሙትም ኮሚቴዎች የውስጥ አሠራራቸውን በተመለከተ በጋራ የውስጥ ደንቦች ያዘጋጃሉ፡፡
ድርጅቱ በሚያዘጋጀው ዕቅድና የዕቅዱ አፈጻጸም ግምገማ ላይ ማህበሩ ይሳተፋል።

ክፍል ሁለት
ዝውውር፣ዕድገት፣ቅጥር፣ሥልጠናና ትምህርት
አንቀፅ 8
ዝውውር

8.1 ድርጅቱ ለሥራው አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው ከዚህ በታች በተገለፁት ምክንያቶች ሠራተኛው ቀድሞ
የሚያገኘውን ደመወዝና የሚዛወርበት የሥራ ቦታና መደብ የሚያስገኘውን መብትና ጥቅም በመጠበቅ
አዛውሮ ማሰራት ይችላል፡፡

8.2 በድርጅቱ በኩል የሚደረግ ዝውውር

ሀ. የከፍተኛ ባለሙያ ሠራተኞችን ችሎታ በይበልጥ በሚጠቅም ሥራ ላይ ለማዋል፣


ለ. አዲስ ሠራተኛ ከመቀጠሩ በፊት ያሉትን ሠራተኞች በስታፍ ፕላኑ መሠረት ደልድሎ ለማሰራት፣

ሐ. በየዲዝል ኃይል ማመንጫ ጣቢያዎች፣ በአስቸጋሪ የአየር ፀባይና የመሳሰሉት ችግሮች ባሉባቸው የሥራ

ቦታዎች የበረሃ ግዴታቸውን የጨረሱ ሠራተኞችን ለመተካት# ተብሎ የተቀመጠው

በየኃይል ማመንጫ ጣቢያዎች፣ በአስቸጋሪ የአየር ፀባይና የመሳሰሉት ችግሮች ባሉባቸው የሥራ

ቦታዎች የበረሃ ግዴታቸውን የጨረሱ ሠራተኞችን ለመተካት፣ በማለት ተስተካክሏል

መ. ለኘሮጀክት ሥራዎች ሠራተኞች ሲያስፈልጉ፣


ሠ. አዳዲስ የሥራ ቦታዎች ሲከፈቱ፣

24
ረ. የአስተዳደርና መሰል ችግሮችን ለመፍታት፣
ሰ. ሌሎች አስፈላጊ የሆኑ ሁኔታዎች ሲያጋጥሙ
8.3 ሠራተኛው የዝውውር ጥያቄ ሲያቀርብ

ሀ. በጤንነት መታወክ ምክንያት ሠራተኛው ከታወቀ ሆስፒታል በሕክምና መማክርት ጉባኤ

(MEDICAL BOARD) የተደገፈ ማስረጃ ሲያቀርብ፣ ተብሎ የተቀመጠው

በጤንነት መታወክ ምክንያት ሠራተኛው ከመንግስት ሆስፒታል በሕክምና መማክርት ጉባኤ

(MEDICAL BOARD) የተደገፈ ማስረጃ ሲያቀርብ፣ በማለት ተስተካክሏል

ለ. ኤች አይ.ቪ/ኤድስ በደማቸው ውስጥ መኖሩ የተረጋገጠ ሠራተኞች የሐኪም ማስረጃ ሲያቀርቡና


የሕክምና እርዳታና እንክብካቤ ሊያገኙ ወደሚችሉበት ቦታ ለመዛወር ጥያቄ ሲያቀርቡ፣
ሐ. የበረሃ አገልግሎቱን የፈጸመ ሠራተኛ የዝውውር ጥያቄ በፅሁፍ ሲያቀርብ ቦታዎቹም 40% እና
ከ 40% በላይ የበረሃማና አስቸጋሪ ቦታዎች አበል የሚከፈልባቸው ቦታዎች ሲሆኑ፣
መ. ዕድሜአቸው ለትምህርት የደረሱ ሕጋዊ ልጆች በአካባቢው ካለው የትምህርት ደረጃ በላይ
በመድረሳቸው ምክንያት ሠራተኛው ዝውውር ሲጠይቅ፣
ሠ. ሁለት ተመሳሳይ የሥራ መደብና ተመሳሳይ የሥራ ደረጃ ያላቸው በተለያየ ቦታ የሚሠሩ ሠራተኞች
በመስማማት የእርስ በእርስ ዝውውር የጠየቁ እንደሆነና ቦታው የሚጠይቀውን ትምህርትና
ልምድ/መስፈርት ሲያሟሉ፣
ረ. አንድ ሠራተኛ ከአንድ የሥራ ክፍል ወደ ሌላ የሥራ ክፍል ለመዛወር ሲፈልግና በቦታው ላይ ከአቅም
በላይ የሆነ መስራት የማያስችል ችግር ማጋጠሙ ተረጋግጦ ጥያቄው በድርጅቱ ሲታመንበት፡፡
ተብሎ የተቀመጠው እንዲወጣ እንዲሰረዝ ተደርጓል

ሰ ነፍሰጡር የሆነች ሴት ቀድሞ ትሰራበት የነበረውን ሥራ ለመሥራት የሚያቅታት መሆኑን የሐኪም ማስረጃ

ስታቀርብና ይኸውም በድርጅቱ የሕክምና ክፍል ኃላፊ ወይም በሚመለከተው የድርጅቱ አስተዳደር ኃላፊ

ሲረጋገጥ እንደሁኔታው ጊዜያዊ ወይም ቋሚ ዝውውር ሊፈጸም ይችላል፡፡ ተብሎ የተቀመጠው

ነፍሰጡር የሆነች ሰራተኛ የምትሰራው ሥራ ለራሷም ሆነ ለጽንሱ ጤንነት አደገኛ መሆኑ በሐኪም
ሲረጋገጥ ወደ ሌላ የስራ መደብ ወይም የስራ ቦታ በጊዜያዊነት ወይም በቋሚነት ተመድባ ለመሥራት

ዝውውር እንዲፈፀም ይደረጋል፡፡ በማለት ተስተካክሏል

8.4 የዝውውር አፈጻጸም

25
1. ድርጅቱ ለሥራ ፈልጎት ሠራተኛን ከአንድ ከተማ ወደ ሌላ ከተማ ሲያዛውር ከወቅቱ የትራንስፖርት ታሪፍ
ጋር የተጣጣመ የትራንስፖርት ወጪ እንዲሁም ለሥራ ደረጃው በተፈቀደው መሰረት የዲስተርባንስ አበል
የሚከፍለው ሲሆን፣ ለቤተሰብም የመጓጓዣ ወጪ የሚፈቀድለት ከፍተኛ የቤተሰብ ብዛት ባል ወይም
ሚስት ፣እድሜያቸው ከ 18 ዓመት በታች የሆኑ ልጆች እንዲሁም በማስረጃ የተረጋገጠ ሁለት ጥገኞች
/ተጧሪዎች/ ይሆናል፡፡
2. በዚህ ኅብረት ስምምነት ክፍል 2 አንቀጽ 8.2 ከሀ-ሰ በተጠቀሱት ምክንያቶች ድርጅቱ ለሥራ ፈልጎት
አንድን ሠራተኛ ከአንድ ከተማ ወደ ሌላ ከተማ ሲያዛውር ከመነሻው የሥራ ቦታ እስከ 30 (ሰላሳ) ኪሎ
ሜትር የዲስተርባንስ አበል የማይከፈልበት መሆኑ ታውቆ፣
 ከመነሻው የሥራ ቦታ ከ 31 ኪ.ሜትር እስከ 300 ኪ.ሜትር ብር 1‚000.00 (አንድ ሺህ ብር)
 ከ 300 ኪ.ሜትር በላይ እስከ 500 ኪ.ሜትር ብር 1‚500.00 (አንድ ሺህ አምስት መቶ ብር )

 ከ 500 ከ.ሜትር በላይ እስከ 800 ኪ.ሜትር ብር 2‚000.00 (ሁለት ሺህ ብር )

 ከ 800 ከ.ሜትር ብር 2700.00 (ሁለት ሺህ ሰባት መቶ ብር ) የዲስተርባንስ አበል ይከፍላል ። ተብሎ


የተቀመጠው
8.4.2.1 በዚህ ኅብረት ስምምነት ክፍል 2 አንቀጽ 8.2 ከሀ-ሰ በተጠቀሱት ምክንያቶች ድርጅቱ ለሥራ ፈልጎት
አንድን ሠራተኛ ከአንድ ከተማ ወደ ሌላ ከተማ ሲያዛውር ከመነሻው የሥራ ቦታ እስከ 30 (ሰላሳ) ኪሎ
ሜትር የዲስተርባንስ አበል የማይከፈልበት መሆኑ ታውቆ፣
8.4.2.2 ከመነሻው የሥራ ቦታ ከ 31 ኪ.ሜትር እስከ 200 ኪ.ሜትር ብር 1‚500.00 (አንድ ሺህ አምስት መቶ
ብር)፣
8.4.2.3 ከ 201 ኪ.ሜትር እስከ 400 ኪ.ሜትር ብር 2‚000.00 (ሁለት ሺህ ብር )
8.4.2.4 ከ 401 ኪ.ሜትር እስከ 600 ኪ.ሜትር ብር 2‚500.00 (ሁለት ሺህ አምስት መቶ ብር)
8.4.2.5 ከ 601 ኪ.ሜትር እስከ 800 ኪ.ሜትር ብር 3‚000.00 (ሶስት ሺህ ብር)
8.4.2.6 ከ 800 ኪ.ሜትር በላይ ብር 3,500.00 (ሶስት ሺህ አምስት መቶ ብር) የዲስተርባንስ አበል ይከፍላል ።
በማለት ተስተካክሏል

3. ድርጅቱ ለሥራ ፈልጎት ሠራተኛውን ሲያዛውር ለዕቃ ማጓጓዣ በወቅቱ የትራንስፖርት ታሪፍ መሠረት
በተፈቀደለት ጭነት ልክ በሚያቀርበው ደረሰኝ መሰረት ዋጋውን ይከፍላል፡፡ አከፋፈሉም በመጓጓዧ ወጪ
አበል ሠንጠረዥ አባሪ ቁጥር 8 ውስጥ በተዘረዘረው መሠረት ይሆናል፡፡ ተብሎ የተቀመጠው

ድርጅቱ ለሥራ ፈልጎት አንድን ሠራተኛ ሲያዛውር ከእቃ ማጓጓዣ በሚከተለው መልኩ ክፍያ ይፈፀማል፡፡

ሀ. ከመነሻው የሥራ ቦታ ከ 31 ኪ.ሜትር እስከ 200 ኪ.ሜትር ብር 420.00 (አራት መቶ ሃያ ብር)፣

ለ. ከ 201 ኪ.ሜትር እስከ 400 ኪ.ሜትር ብር 840.00 (ስምንት መቶ አርባ ብር)

ሐ. ከ 401 ኪ.ሜትር እስከ 600 ኪ.ሜትር ብር 1‚260.00 (አንድ ሺህ ሁለት መቶ ስልሳ ብር)

26
መ. ከ 601 ኪ.ሜትር እስከ 800 ኪ.ሜትር ብር 1‚680.00 (አንድ ሺህ ስድስት መቶ ሰማኒያ ብር)

ሠ. ከ 800 ኪ.ሜትር በላይ ብር 1,800.00 (አንድ ሺህ ስምንት መቶ ብር) ይከፍላል። በማለት ተስተካክሏል

4. ድርጅቱ እየከፈለለት ወይም በድርጅቱ ተቀባይነት ያለው የአካዳሚና የሙያ ትምህርት የሚከታተል
ሠራተኛ የመጨረሻ ዓመት ትምህርት ላይ የሚገኝ መሆኑን የሚያስረዳ ህጋዊ ማስረጃ ከግል ማኀደሩ ጋር
አያይዞ ሲገኝ ወይም ሲያቀርብ ከትምህርቱ እንዳይስተጓጎል በዚያኑ የትምህርት ዘመን ወደ ሌላ ከተማ
አንዲዛወር አይደረግም፡፡
5. በበረሃ ግዳጁ መጠናቀቅ ወይም በሥራ ላይ በተፈጠረ አደጋ እና በሥራ ላይ በሚፈጠሩ የጤና ችግሮች
ምክንያት በሕክምና መማክርት ጉባኤ (MEDICAL BOARD) በቦታው ላይ መሥራት እንደሌለበት
ሲረጋገጥና ሠራተኛውን ማዛወር ሲያስፈልግ ወጪው በድርጅቱ ይሸፈናል፡፡
6. በዲሲኘሊን ውሣኔ ቅጣት ካልሆነ በስተቀር ለጡረታ 2 /ሁለት/ ዓመት የቀረው ሠራተኛ ያለፈቃዱ
እንዲዛወር አይደረግም
7. ማንኛውም የሠራተኛ ዝውውር እንደአስፈላጊነቱ በሪጅን የሰው ኃይል አስተዳደር፣ በዲስትሪክት የሰው
ኃይል አስተዳደር፣ በአ.አ.ኤ.አ.ፕ (UEAP) አስተዳደርና ሎጂስቲክስ ወይም በኮርፖሬት ቅጥርና ምደባ ቢሮ
በኩል ይከናወናል ተብሎ የተቀመጠው

ማንኛውም የሠራተኛ ዝውውር በየደረጃው ባሉ የሰው ሀብት አስተዳደሮች ይፈፀማል፡፡ በማለት


ተስተካክሏል

8. ዕድገት ወይም ዝውውር ያገኘ ሠራተኛ የሠራተኛ ሁኔታ ማስታወቂያ ወጪ ከተደረገበት ቀን ጀምሮ እስከ
2 (ሁለት) ወር ጊዜ ድረስ ድርጅቱ በቀድሞ ሥራ ቦታው ላይ ሊያቆየው ይችላል፡፡ ሆኖም ግን ከ 2 (ሁለት)
ወር በላይ ሊያቆየው አይችልም ተብሎ የተቀመጠው

ዝውውር ያገኘ ሠራተኛ የሠራተኛ ሁኔታ ማስታወቂያ ወጪ ከተደረገበት ቀን ጀምሮ እስከ 2 (ሁለት) ወር
ጊዜ ድረስ ድርጅቱ በቀድሞ ሥራ ቦታው ላይ ሊያቆየው ይችላል፡፡ ሆኖም ግን ከ 2 (ሁለት) ወር በላይ
ሊያቆየው አይችልም@ እንዲሁም ሰራተኛውም የተዛወረበት ወይም እድገት ያገኘበት የስራ ቦታ የመሄድ
ግዴታ አለበት፡፡ በማለት ተስተካክሏል

9. በሠራተኛው ፍላጎት ላይ የተመሠረተ ዝውውር ላገኘ ሠራተኛ ድርጅቱ የዲስተርባንስ አበል የመጓጓዣ እና
የትራንስፖርት ወጪ አይከፍልም፡፡
10. በማስታወቂያ ለሚደረግ የሠራተኛ ዝውውር ከዚህ በታች በተዘረዘረው ቅደም ተከተልና በሚቀርበው

ሕጋዊ ማስረጃ መሠረት ቅድሚያ በመስጠት ይፈጸማል፡፡ ተብሎ የተቀመጠው

27
በማስታወቂያ ለሚደረግ የሠራተኛ ዝውውር ከዚህ በታች በተዘረዘረው ቅደም ተከተልና በሚቀርበው ሕጋዊ ማስረጃ
መሠረት ቅድሚያ በመስጠት ይፈጸማል፡፡
1. የሕክምና መማክርት ጉባኤ (MEDICAL BOARD) ማስረጃ የሚያቀርብ ፣
2. በድርጅቱ በሥራ ላይ እያሉ ባጋጠመቸው አደጋ ቋሚ የአካል ጉዳት የደረሰባቸው ፣
3. ኤች.አይ.ቪ/ኤድስ / በደሙ ውስጥ የሚገኝ፣
4. የትዳር ጓደኞቻቸው በሞት የተለ‡ቸውና፤ ልጆቻቸውን ለብቻቸው የሚያሳድጉ ሴት ወይም ወንድ
ሠራተኞች፣
5. በስራ ምክንያት ተራርቀው የሚኖሩ ባለትዳር ሴቶች ሆነው ማስረጃ ሲያቀርቡ፣
6. ለጡረታ 2 (ሁለት) ዓመት የቀራቸው ሠራተኞች፣
7. በበረሃ እና አስቸጋሪ ቦታዎች ለሠሩ፣
8. ሴቶች፣
9. ሌሎች ማኀበራዊ ችግሮች ያሉባቸው፣

ከላይ የተዘረዘሩት ዝውውር ለቦታው የተቀመጠውን ዝቅተኛውን የትምህርትና የአገልግሎት ዘመን መስፈርት
ካሟሉ ከላይ በተቀመጠው ዝርዝር መሰረት እንደየአካል ጉዳታቸው መጠን እና በአገልግሎት ዘመን ቅድሚያ
በመስጠት ይፈፀማል፡፡ በማለት ተስተካክሏል

11. ዝውውር ያገኘ ሠራተኛ ለሌላ ዝውውር በተመደበበት ቦታ 1 (አንድ) ዓመት ማገልገል ይኖርበታል፡፡ ተብሎ
የተቀመጠው

ዝውውር ያገኘ ሠራተኛ ሌላ ዝውውር ለመጠየቅ/ለማግኘት በተመደበበት ቦታ 2 (ሁለት) ዓመት ማገልገል


ይኖርበታል፡፡ በማለት ተስተካክሏል

12. ዝውውር ጠይቆ የተፈቀደለት ሰራተኛ የሠራተኛ ሁኔታ ማስታወቂያ ወጭ ከሆነ በኋላ ዝውውሩን
የሚሰርዝ ከሆነ ለ 1 (አንድ) ዓመት ከዝውውር ይታገዳል። የተሻሻለው እንዲቀጥል ተደርጓል፡፡
13. ከተቀጠረ 1 /አንድ/ ዓመት ያልሞላው ሠራተኛ ለዝውውር ማመልከት አይችልም ተብሎ የተቀመጠው

ከተቀጠረ 2 /ሁለት/ ዓመት ያልሞላው ሠራተኛ ለዝውውር ማመልከት አይችልም፡፡ በማለት ተስተካክሏል

አንቀጽ 9

28
ዕድገት
9.1 ዕድገት ማለት አንድን ሠራተኛ ከነበረበት የሥራ መደብና የደመወዝ ደረጃ ከፍ ወዳለ የሥራ መደብና
የደመወዝ ደረጃ ቦታው ከሚጠይቀው ኃላፊነትና ከሚያስገኘው ሙሉ ጥቅም ጋር መመደብ ማለት ነው፡፡
የተሻሻለው እንዲቀጥል ተደርጓል፡፡

9.2 የደረጃ ዕድገት የሚያሰጥ ክፍት ቦታ መኖሩ ሲረጋገጥ እና በዝውውር ሊሞላ ካልተቻለ ድርጅቱ ከውጭ
ሠራተኛ ከመቅጠሩ በፊት ውድድር ተካሂዶ በዕድገት እንዲሞላ ለውስጥ ሠራተኞች ቅድሚያ ይሰጣል፡፡

9.3 ክፍት የሥራ ቦታ መኖሩ ሲረጋገጥ ለቦታው ሠራተኞች እንዲወዳደሩ ድርጅቱ ማስታወቂያ አውጥቶ በተገቢው

ቦታ ቢያንስ ለ 10 (አስር) ተከታታይ የሥራ ቀናት ይለጥፋል፡፡ ተብሎ የተቀመጠው

ክፍት የሥራ ቦታ መኖሩ ሲረጋገጥ ለቦታው ሠራተኞች እንዲወዳደሩ ድርጅቱ የእድገትና ዝውውር ማስታወቂያ
አውጥቶ ሁሉም ሰራተኛ ሊያየው በሚችለው ቦታ ለ 10 (አስር) ተከታታይ የሥራ ቀናት እንዲወጣ ይደረጋል፡፡
በማለት ተስተካክሏል

9.4 ማንኛውም ዕድገት በድርጅቱ የዕድገት ደንብ መመሪያ መሠረት ሆኖ በዕድገት ኮሚቴ ታይቶ ተፈጻሚ
ይሆናል፡፡

9.5 የሥራ ልምድ የማይጠይቁ የሥራ መደቦች ላይ የሥራ መደቡ የሚጠይቀውን የትምህርት ደረጃ በሥራ ላይ
ሆኖ በመማር ላሟላ ሠራተኛ ክፍት የሥራ ቦታ በተገኘ ጊዜ የዕድገት ማስታወቂያ በማውጣት በዕድገት
ኮሚቴ እየታየ በቦታው ላይ ሊመደብ ይችላል፣ ሆኖም ከቅጥር በፊት የነበረ (የተገኘ) እና የሥራ ውል
ሲፈጸም ያልተመዘገበ (በቅጥር ውሉ ላይ አስፈላጊ ያልነበረ) የትምህርት ማስረጃ እስከ 3 ዓመት ለውድድር
አቅይቀርብም፤ ሆኖም ግን ተወዳዳሪ ከጠፋ ለውጭ ቅጥር ማስታወቂያ ከመውጣቱ በፊት ለውድድር

መቅረብ ይችላል፡፡ ተብሎ የተቀመጠው ኮሚቴው በልዩነት ወጥቷል

9.6 የደረጃ ዕድገት ካገኘ 1 (አንድ) ዓመት ያልሞላው ሠራተኛ ለውድድር ሊቀርብ አይችልም፡፡ ተብሎ

የተቀመጠው

የደረጃ ዕድገት ካገኘ 2 (ሁለት) ዓመት ያልሞላው ሠራተኛ ለውድድር ሊቀርብ አይችልም፡፡ በማለት
ተስተካክሏል

9.7 ከተቀጠረ 2 /ሁለት/ ዓመት ያልሞላው ሠራተኛ ለዕድገት ውድድር አይቀርብም፣ ሆኖም ተወዳዳሪ ከሌለ
ለውድድር መቅረብ ይችላል፡፡ ተብሎ የተቀመጠው

29
ከተቀጠረ 2 /ሁለት/ ዓመት ያልሞላው ሠራተኛ ለዕድገት ውድድር አይቀርብም፡፡ በማለት ተስተካክሏል

9.8 የደረጃ ዕድገት የተሰጠው ሠራተኛ አዲሱ የሥራ መደብ ወይም ደረጃ የሚያስገኘውን የደመወዝ ዕድገትም
ሆነ ሌሎች ጥቅሞች ሁሉ የዕድገቱ ቃለጉባኤ ከፀደቀበት ዕለት ጀምሮ የማግኘት መብት አለው፡፡

9.9 ዕድገት ያገኘ ሠራተኛ ተተኪ በማጣት ምክንያት በቀድሞ የሥራ ቦታው ከ 2(ሁለት) ወራት በላይ
እንዲቆይ አይደረግም፡፡

9.10 አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ በሌላ ሁኔታ ካልተለወጠ በቀር በአንድ ጊዜ በሚደረግ ውድድር ያለፉትን ዕጩዎች
ኮሚቴው እስከ 6 /ስድስት/ ወር በተጠባባቂነት መያዝ ይችላል፡፡

9.11 ለእድገት ክፍት የሆነ የስራ መደብ ማስታወቂያ ወጥቶ ተወዳዳሪ ካልቀረበ ወይም የቀረቡት ተወዳዳሪዎች

ለቦታው የሚመጥኑ ሆነው ካልተገኙ ድርጅቱ በድጋሚ ማስታወቂያ በማውጣት የተጠየቀውን የአገልግሎት

ዘመን (ልምድ) 75% እና ከዛ በላይ የሚያሟሉትን አወዳድሮ ሊመድብ ይችላል፡፡ ሆኖም በቦታው ተወዳዳሪ

ከጠፋ የደረጃ እድገት አግኝቶ አንድ ዓመት ያልሞላው ሰራተኛ ለውድድር ሊቀርብ ይችላል፡፡ ተብሎ
የተቀመጠው

ሀ. ለእድገት ክፍት የሆነ የስራ መደብ ማስታወቂያ ወጥቶ ተወዳዳሪ ካልቀረበ ወይም የቀረቡት ተወዳዳሪዎች
ለቦታው የሚመጥኑ ሆነው ካልተገኙ ድርጅቱ በድጋሚ ማስታወቂያ በማውጣት የተጠየቀውን
የአገልግሎት ዘመን (ልምድ) 75% እና ከዛ በላይ የሚያሟሉትን አወዳድሮ ሊመድብ ይችላል፡፡

ለ. ከላይ በተገለፀው መሠረት ክፍት የስራ መደቡን መሙላት ካልተቻለ እድገት ካገኘ 1 (አንድ) አመት እና ከዛ

በላይ ያገለገለ ለቦታው የተጠየቀውን መስፈርት እስካሟላ ድረስ እድገት ሊወዳደር ይችላል፡፡ በማለት

ተስተካክሏል

9.12 የደረጃ ዕድገት በስህተት የተሰጠው ሠራተኛ ዕድገቱ በስህተት መሰጠቱ ከተረጋገጠ ያገኘውን ዕድገት
የደመወዝ ጭማሪና ጥቅማ ጥቅም እንዲያጣ ይደረጋል። እንዲሁም በዕድገቱ ምክንያት ያገኘውን
የደመወዝ ጭማሪና ጥቅማጥቅም ይመልሳል ፡፡ ተብሎ የተቀመጠው

ሀ. የደረጃ ዕድገት በስህተት የተሰጠው ሠራተኛ ዕድገቱ በስህተት መሰጠቱ ከተረጋገጠ ያገኘውን ዕድገት
የደመወዝ ጭማሪና ጥቅማ ጥቅም እንዲያጣ ተደርጐ እስከ 6 ወር የወሰደውን የኋላ ክፍያ ይመልሳል፤
ነገር ግን እድገቱ ከተሰጠው ከ 6 ወር በላይ ከሆነ የኋላ ክፍያውን እንዲከፍል አይገደድም፤ ሆኖም
እድገት ከማግኘቱ በፊት ወደ ነበረው የስራ መደብ፤ ደረጃና ደመወዝ እንዲመለስ ይደረጋል፡፡

ለ. ከላይ በተራ ቁጥር ሀ እንደተገለፀው ሆኖ የደረጃ እድገት በሰነድ ማጭበርበር የተሰጠው ሠራተኛ እድገቱ
በማጭበርበር መሰጠቱ ከተረጋገጠ ሌሎች የዲስፕሊን እርምጃዎች እንደተጠበቁ ሆኖ ያገኘው ዕድገት

30
በማንኛውም ጊዜ ይሰረዛል፤ በእድገት ያገኘውን የደመወዝ ጭማሪና ጥቅማ ጥቅም እንዲያጣ ተደርጐ

የወሰደው የደመወዝ ጭማሪና ጥቅማጥቅም እንዲመልስ ይደረጋል፡፡ በማለት ተስተካክሏል

9.13 ማንኛውም የበረሃ ግዳጁን ያጠናቀቀ ሠራተኛ በራሱ ፈቃድ ወደ በረሃማ ቦታ ለዕድገት ተመዝግቦ
ቢያሸንፍና ቢመደብ ወደ ተመደበበት ቦታ መሄድ ይኖርበታል፡፡ የበረሃ ግዳጁም ሠራተኛው ካደገበት ጊዜ
ጀምሮ እንደ አዲስ ይቆጠራል፡፡

9.14 ማንኛውም ሠራተኛ ለዕድገት ተወዳድሮ ማሸነፉን እንዳወቀ ዕድገቱን ካልፈለገው ወዲያውኑ ማሰረዝ

ይችላል፡፡ ሆኖም በመገናኛ እጦት ምክንያት ወዲያውኑ ማሳወቅ ካልቻለ የሠራተኛ ሁኔታ ማስታወቂያ

እንደደረሰው በ 1(አንድ) ወር ጊዜ ውስጥ መሰረዝ ይችላል፡፡ በዕድገቱም ምክንያት ያገኘውን ማንኛውንም

ጥቅሞች ይመልሳል፡፡ ዕድገቱን በመሰረዙም ለሚቀጥለው 1(አንድ) ዓመት ከደረጃ ዕድገት ውድድር

ይታገዳል፣ ሆኖም ግን ተወዳዳሪ ከጠፋ መወዳደር ይችላል ተብሎ የተቀመጠው

ሀ. ማንኛውም ሠራተኛ ለዕድገት ተወዳድሮ ማሸነፉን እንዳወቀ ዕድገቱን ካልፈለገው ውጤቱ ከተገለፀበት ቀን
ጀምሮ ባሉት 5 ቀናት ውስጥ እድገቱን መሰረዙን ካሣወቀ ያለቅጣት እድገቱ ሊሰረዝ ይችላል፡፡

ለ. ማንኛውም ሠራተኛ ለዕድገት ተወዳድሮ የሰራተኛ ማስታወቂየ ሁኔታ ከተዘጋጀ በኋላ በተለያየ ምክንያት እስከ 1
(አንድ) ወር ድረስ መሰረዝ ይችላል፡፡ እንዲሁም እድገቱን በመሰረዙ ለ 1 (አንድ) ዓመት ከደረጃ ዕድገት

ውድድር ይታገዳል፣ ሆኖም አክሽን ከወጣ ከ 1 ወር በኋላ እድገቱን መሰረዝ አይችልም፡፡ በማለት ተስተካክሏል

9.15 የድርጅቱ ሠራተኞች በገንዘብና ንብረት ነክ የሥራ መደቦች ላይ ተወዳድረው እድገት ሲያገኙ በቂ የገንዘብ፣

የንብረት ወይም የሰው ዋስትና እንዲያቀርቡ ሲጠየቁ የማቅረብ ግዴታ አለባቸው፡፡ ተብሎ የተቀመጠው

የድርጅቱ ሠራተኞች በገንዘብና ንብረት ነክ የሥራ መደቦች ላይ ተወዳድረው እድገት ሲያገኙ በቂ የገንዘብ፣
የንብረት ወይም የሰው ዋስትና እንዲያቀርቡ ሲጠየቁ የማቅረብ ግዴታ አለባቸው፤ ሆኖም ዋስትና ያላቀረበ

ግን እድገቱ ይሰረዛል፡፡ በማለት ተስተካክሏል

9.16 ለዕድገት የሚታዩ የመወዳደሪያ ነጥቦች ሠራተኛው ያስመዘገበው የሥራ አፈጻጸም ውጤት፣ ለቦታው
የተጠየቀው የትምህርት ደረጃ፣ የሥራ ልምድ፣ የሙያ ሥልጠና እና አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘም የቃልና የተግባር
ወይም የጽሁፍ ፈተና ይሆናል፡፡

9.17 ለማንኛውም የሥራ መደብ ለሚወጣ የዕድገት ማስታወቂያ ለዕድገቱ የወጣውን መስፈርት የሚያሟላ
ሠራተኛ ካለምንም የሥራ ደረጃ ገደብ መወዳደር ይችላል፡፡

31
9.18 የሥራ አፈፃፀም ውጤታቸው ከአጥጋቢ በታች ያመጡ ሠራተኞች በዕድገት ውድድር እንዲሳተፉ

አይደረግም፡፡ ተብሎ የተቀመጠው

የሥራ አፈፃፀም ውጤታቸው ከ 60% በታች ያመጡ ሠራተኞች በዕድገት ውድድር እንዲሳተፉ አይደረግም፡፡

በማለት ተስተካክሏል

9.19 ለዕድገት በወጣ ማስታወቂያ ተወዳድረው እኩል ነጥብ ያገኙ ወንድ እና ሴት ሠራተኞች ቢኖሩ ቅድሚያ ለሴቷ

ይሰጣል ። እንዲሁም ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው እኩል ነጥብ ቢያመጡ በቅጥር መለያ ቁጥር ቅደም ተከተል

ይሰጣል ። ተብሎ የተቀመጠው

ለዕድገት በወጣ ማስታወቂያ ተወዳድረው እኩል ነጥብ ያገኙ ወንድ እና ሴት ሠራተኞች ቢኖሩ ተቋሙ
በሚያወጣው መመሪያ መሠረት ቅድሚያ ለሴቷ ይሰጣል። እንዲሁም ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው እኩል ነጥብ
ቢያመጡ በቅጥር መለያ ቁጥር ቅደም ተከተል ይሰጣል በማለት ተስተካክሏል

9.20 የደረጃ ዕድገት በማስታወቂያ ሳይወጣ አይፈጸምም። ሆኖም ሥራው ከሚጠይቀው ኃላፊነትና

የሥራ ባህርይ የተነሳ የድርጅቱን ገጽታ የሚያንጸባርቁና ከፍተኛ እምነትና ልዩ ጥንቃቄ በሚጠይቁ የሥራ

መደቦች ማለትም የዋናው ሥራ አስፈጻሚ ጸሐፊ ፣የቦርድ ጽ/ቤት ጸሐፊ ፣የመዝገብ ቤት ኃላፊ፣ ሲስተም

አድሚኒስትሬተር እና ኮምፒዩተር ፕሮግራመር እንዲሁም በድርጅቱ ሌሎች ሚስጥር ነክ መረጃዎች

በሚጠበቁበትና ድርጅቱ ልዩ ጥንቃቄ ይጠይቃል ብሎ በሚያቀርባቸው ክፍት የሥራ መደቦች

ያለማስታወቂያ መመዘኛውን የሚያመመሉ እጩዎችን በውስን መረጣ (SHORT LIST) በማቅረብ

ከቅጥርና ምደባ ቢሮ እና ከሠራተኛ ማህበር የተወከሉ አባላት ባሉበት በጋራ ታይቶ ለዕድገት ኮሚቴ

ለውድድር እንዲቀርቡ ይደረጋል ተብሎ የተቀመጠው

የደረጃ ዕድገት ማስታወቂያ ሳይወጣ አይፈጸምም። ሆኖም ሥራው ከሚጠይቀው ኃላፊነትና የሥራ ባህርይ
የተነሳ የድርጅቱን ገጽታ የሚያንጸባርቁና ከፍተኛ እምነትና ልዩ ጥንቃቄ በሚጠይቁ የሥራ መደቦች
ማለትም የዋናው ሥራ አስፈጻሚ ጸሐፊ ፣የክልል/ከተማ ሥራ አስፈፃሚ ጽ/ቤት ጸሐፊ፣ የቦርድ ጽ/ቤት
ጸሐፊ ፣የመዝገብ ቤት ኃላፊ፣ ሲስተም አድሚኒስትሬተር እና ኮምፒዩተር ፕሮግራመር በሚያቀርባቸው
ክፍት የስራ መደቦች ያለማስታወቂያ መመዘኛውን የሚያሟሉ እጩዎችን በውስን መረጣ (SHORT
LIST) በማቅረብ ከቅጥርና ምደባ ቢሮ እና በደረጃው ባሉ የሰው ሀብት አስተዳደር ቢሮ ጋር ለውድድር
እንዲቀርቡ ይደረጋል፡፡ እንዲሁም በድርጅቱ ሌሎች ሚስጥር ነክ መረጃዎች በሚጠበቁበትና ድርጅቱ ልዩ
ጥንቃቄ ይጠይቃል ብሎ በሚያቀርባቸው ክፍት የሥራ መደቦች በዋና ስራ አስፈፃሚ ቢሮ ቀርቦ ከተፈቀደ

32
ያለማስታወቂያ መመዘኛውን የሟያሟሉ እጩዎችን በውስን መረጣ (SHORT LIST) በማቅረብ
ከቅጥርና ምደባ ቢሮ እና በደረጀው ባሉ የሰው ሀብት አስተዳደር ቢሮ ጋር ለውድድር እንዲቀርቡ ይደረጋል
።በማለት ተስተካክሏል

9.21 ድርጅቱ ባወጣው የዕድገት ማስታወቂያ ተወዳድሮ የደረጃ ዕድገት በማግኘት ከአንድ ከተማ ወደሌላ ከተማ

ተመድቦ ለሚሄድ ሠራተኛ ከመነሻው የሥራ ቦታ እስከ 30 (ሰላሳ) ከ.ሜትር የዲስተርባንስ አበል

የማይከፈል መሆኑ ታውቆ ፣

ሀ. ከመነሻው የሥራ ቦታ ከ 31 ኪ.ሜ እስከ 300 ኪ.ሜ ብር 1000.00 (አንድ ሺህ ብር)

ለ. ከ 300 ኪ.ሜትር በላይ እስከ 500 ኪ.ሜ ብር 1‚500.00 (አንድ ሺህ አምስት መቶ ብር)

ሐ. ከ 500 ከ.ሜትር በላይ እስከ 800 ኪ.ሜ ብር 2‚000.00 (ሁለት ሺህ ብር)

መ. ከ 800 ከ.ሜትር በላይ ብር 2‚700.00 (ሁለት ሺህ ሰባት መቶ ብር) የዲስተርባንስ አበል ይከፍላል ። ተብሎ
የተቀመጠው

ድርጅቱ ባወጣው የዕድገት ማስታወቂያ ተወዳድሮ የደረጃ ዕድገት በማግኘት ከአንድ ከተማ ወደሌላ ከተማ ተመድቦ
ለሚሄድ ሠራተኛ ከመነሻው የሥራ ቦታ እስከ 30 (ሰላሳ) ኪ.ሜትር የዲስተርባንስ አበል የማይከፈል መሆኑ ታውቆ ፣

ሀ. ከመነሻው የሥራ ቦታ ከ 31 ኪ.ሜትር እስከ 200 ኪ.ሜትር ብር 1‚500.00 (አንድ ሺህ አምስት መቶ ብር)፣

ለ. ከ 201 ኪ.ሜትር እስከ 400 ኪ.ሜትር ብር 2‚000.00 (ሁለት ሺህ ብር )

ሐ. ከ 401 ኪ.ሜትር እስከ 600 ኪ.ሜትር ብር 2‚500.00 (ሁለት ሺህ አምስት መቶ ብር)

መ. ከ 601 ኪ.ሜትር እስከ 800 ኪ.ሜትር ብር 3‚000.00 (ሶስት ሺህ ብር)

ሠ. ከ 800 ኪ.ሜትር በላይ ብር 3,500.00 (ሶስት ሺህ አምስት መቶ ብር) የዲስተርባንስ አበል ይከፍላል ። በማለት

ተስተካክሏል

በተጨማሪም ለእቃ ማጓጓዣ በሚከተለው መልኩ ክፍያ ይፈፀማል፡፡

ሀ. ከ 31 ኪ.ሜትር እስከ 200 ኪ.ሜትር ብር 420.00 (አራት መቶ ሃያ ብር)፣

ለ. ከ 201 ኪ.ሜትር እስከ 400 ኪ.ሜትር ብር 840.00 (ስምንት መቶ አርባ ብር)

ሐ. ከ 401 ኪ.ሜትር እስከ 600 ኪ.ሜትር ብር 1‚260.00 (አንድ ሺህ ሁለት መቶ ስልሳ ብር)

መ. ከ 601 ኪ.ሜትር እስከ 800 ኪ.ሜትር ብር 1,680.00 (አንድ ሺህ ስድስት መቶ ሰማኒያ ብር )

ሠ. ከ 801 ኪ.ሜትር በላይ ብር 1,800.00 (አንድ ሽህ ስምንት መቶ ብር) ይከፈለዋል ።

33
በማለት ተስተካክሏል

አንቀጽ 10
ቅጥር

10.1 ቅጥር ማለት በአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 377/96 እንዲሁም በተሸሻለው አዋጅ ቁጥር 494/2006
እና በዚህ የኅብረት ስምምነት መሰረት በድርጅቱ ውስጥ የተፈጠረን ክፍት የሥራ መደብ በዝውውር ወይም
በዕድገት መሙላት ሳይቻል ቀርቶ ባለሙያን ከውጭ በመመልመል የሥራ ውል መፈጸም ነው ። ተብሎ
የተቀመጠው

አዲስ ቅጥር የሚፈፀመው በማናቸውም ምክንያት ነባር የሥራ መደብ ክፍት ሲሆን ወይም አስፈላጊ
ሆኖ አዲስ የስራ መደብ ሲፈጠር ነው፡፡ በማለት ተስተካክሏል

10.2 አዲስ ቅጥር የሚፈጸመው በማናቸውም ምክንያት ነባር የሥራ መደብ ክፍት ሲሆን ወይም አስፈላጊ
ሆኖ አዲስ የሥራ መደብ ሲፈጠርና በማናቸውም ሁኔታ በውስጥ ሠራተኞች መሙላት ሳይቻል
ሲቀር ነው ።

10.3 ማንኛውም አዲስ ሠራተኛ ሲቀጠር እንደአስፈላጊነቱ የቃል፣ የጽሑፍ፣ ወይም የተግባር ፈተና ሊሰጠው
ይችላል።

10.4 ለክፍቱ የሥራ መደብ የሚፈለጉትን የችሎታ መመዘኛ ነጥቦች አ ý ልቶ የተመረጠ ሠራተኛ ለ 45 (አርባ
አምስት) ተከታታይ ቀናት ለማይበልጥ የሙከራ ጊዜ ይቀጠራል ። ተብሎ የተቀመጠው

ለክፍቱ የሥራ መደብ የሚፈለጉትን የችሎታ መመዘኛ ነጥቦች አሟልቶ የተመረጠ ሠራተኛ ለ 60 (ስልሳ)
ተከታታይ ቀናት ለማይበልጥ የሙከራ ጊዜ ይቀጠራል ። በማለት ተስተካክሏል

10.5 በዕቅድ አፈጻጸም መመሪያ መሰረት በሙከራ ጊዜው በሥራው ብቁ ውጤት ያላሳየ ሠራተኛ 45 (አርባ

አምስት) ቀናት ከመሙላቱ በፊት ማስጠንቀቂያ መስጠት ሳያስፈልግ ከሥራ እንዲሰናበት ይደረጋል ።
ተብሎ የተቀመጠው

በዕቅድ አፈጻጸም መመሪያ መሰረት በሙከራ ጊዜው በሥራው ብቁ ውጤት ያላሳየ ሠራተኛ 60 (ስልሳ) ቀናት

ከመሙላቱ በፊት ማስጠንቀቂያ መስጠት ሳያስፈልግ ከሥራ እንዲሰናበት ይደረጋል። በማለት ተስተካክሏል

34
10.6 አዲስ ተቀጣሪ ሠራተኛ ተመሳሳይ ትምህርት እና የትምህርት ደረጃ እንዲሁም የሥልጠናና የሥራ ልምድ

ካለው የድርጅቱ ነባር ሠራተኛ በበለጠ ደመወዝ እንዲቀጠር አይደረግም እንዲወጣ ወይም እንዲሰረዝ

ተደርጓል

10.7. ማንኛውም ተቀጣሪ በሥራ ውሉ መሰረት የድርጅቱ ቢሮዎች በሚገኙበት በማናቸውም የሥራ ክፍሎችና
ቦታዎች ተመድቦ እንዲሰራ ይደረጋል ፡፡

10.8 አዲስ የሚቀጠር ሠራተኛ መብቱንና ግዴታውን እንዲያውቅ ይደረጋል፡፡ እንዲሁም ስለ ሥራው አስፈላጊው
ገለጻና ማብራሪያ ይሰጠዋል በተጨማሪ እንደአስፈላጊነቱ ስልጠና ሊሰጠው ይችላል፡፡ ተብሎ የተቀመጠው
የተሻሻለው እንዲቀጥል ተደርጓል፡፡

10.9 ማንኛውም አዲስ ተቀጣሪ ሠራተኛ በሥራ ውሉ መሰረት ለተቀጠረበት ሥራ እንጂ በሥራ ውሉ ላልተጠቀሰ
የትምህርት ማስረጃና ሙያ የመብት ጥያቄ ማቅረብ አይችልም።

10.10 የዝውውር የዕድገትና የቅጥር አሠራር እንደተጠበቀ ሆኖ ክፍት የሥራ መደቦችን ለመሸፈን የሥልጣን ውክልና
የተሰጠው ክፍል ሠራተኛ መቅጠር ይችላል።ቅጥር የሚፈጸመው ለክፍት የሥራ መደቡ በሚወጣ
ማስታወቂያ ብቻ ይሆናል ።

10.11 አዲስ ተቀጣሪ ሠራተኛ በተጠባባቂነት ከተያዘ ለ 1 /አንድ አመት/ በተወዳደረበት የስራ መደብ ላይ
በተጠባባቂነት ሊያዝ ይችላል፡፡ አዲስ እንዲገባ ተደርጓል

አንቀጽ 11
ሥልጠናና ትምህርት

11.ሀ. ሥልጠና

1. ድርጅቱ ሠራተኛው ሥልጠናና ትምህርት እንዲከታተል የሚያደርገው ከድርጅቱ የሥራ ፍላጎት ጋር

እንዲመጣጠን ፣ብቃቱንና ምርታማነቱን በማሳደግ ከፍተኛ የሥራ ውጤት እንዲያበረክት፣

35
እንዲሁም በጠራ ሁኔታ ለሚቀጥለው የሥራ ደረጃ እንዲዘጋጅ ለማድረግ እና በተጨማሪም

ከአዳዲስ ቴክኖሎጂ፣የሥራ መሣሪያና የሥራ ዘዴዎች ጋር ለማስተዋወቅ ነው፡፡ ተብሎ የተቀመጠው

ድርጅቱ ሠራተኛው ሥልጠና እንዲከታተል የሚያደርገው ከድርጅቱ የሥራ ፍላጎት ጋር እንዲመጣጠን


፣ብቃቱንና ምርታማነቱን በማሳደግ ከፍተኛ የሥራ ውጤት እንዲያበረክት፣ እንዲሁም በጠራ ሁኔታ
ለሚቀጥለው የሥራ ደረጃ እንዲዘጋጅ ለማድረግ እና በተጨማሪም ከአዳዲስ ቴክኖሎጂ፣ የሥራ

መሣሪያና የሥራ ዘዴዎች ጋር ለማስተዋወቅ ነው፡፡ በማለት ተስተካክሏል

2. ድርጅቱ ሰራተኛው በሙያው፡በእውቀቱና በችሎታው ተሻሽሎ ለተመደበበት ስራ ብቁና ምርታማ እንዲሆን


በአገር ውስጥም ሆነ በውጭ ሀገር እንደአስፈላጊነቱ ያሰለጥናል፤ያስተምራል፡፡ ማንኛውም ስልጠናና
ትምህርት በድርጅቱ የስልጠናና የትምህርት ደንብ መመሪያ መሠረት ተፈጻሚ ይሆናል፡፡
3. አዳዲስ መሣሪያዎች ሥራ ላይ በሚውሉበት ጊዜ መሣሪያውን ለሚተክሉ በሥራ ላይ ለሚያውሉና
ለሚጠግኑ ሠራተኞች እንደአስፈላጊነቱ የሥልጠና ኘሮግራም ያዘጋጃል፡፡

4. ድርጅቱ በሃገር ውስጥ ሴሚናር ወይም በማሰልጠኛ ተቋሙ የሙያ ማሻሻያ ኮርስ ሲያዘጋጅ ሠራተኛው
ተመድቦ ከሚሰራበት የሥራ ቦታ ወደ ሚሰለጥንበት ቦታ ሲሄድና ኮርሱን ጨርሶ ሲመለስ
የትራንስፖርት ወጪ፣ የውሎ አበል እንዲሁም ኮርሱን ጀምሮ እስኪጨርስ ድረስ በመደበኛ ሥራው
ላይ እንዳለ ተቆጥሮ ጥቅማጥቅሞችና ደመወዙን የማግኘት መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ሆኖም
በሚሰለጥንበት ቦታ ላይ የምግብ፣ የመኝታና የትራንስፖርት አገልግሎት ከተሰጠው በሥልጠና ላይ
ባለበት ወቅት የውሎ አበል አይከፈለውም፡፡

5. የሥራ አፈፃፀማቸው ዝቅተኛ የሆኑ ሠራተኞች የሥራ አፈፃፀማቸውን ለማሳደግ ሥልጠና እንዲያገኙ
ይደረጋል፡፡ ተብሎ የተሻሻለው እንዲቀጥል ተደርጓል

11. ለ. ትምህርት

1. ሠራተኛው በሙያው የተሻለ ዕውቀት ለማግኘት በትርፍ ጊዜው በትምህርት ሚ/ር ዕውቅና ባገኙ የትምህርት

ተቋማት፣ከ 1 ኛ እስከ 10 ኛ ክፍል ለሚከታተለው የአካዳሚ ትምህርት ክፍያ ላወጣው ወጪ ብቻ ሠራተኛው

በሚያቀርበው ሕጋዊ ማስረጃ መሰረት 100% ድርጅቱ ይሸፍናል፡፡ ተብሎ የተቀመጠው

ሠራተኛው በሙያው የተሻለ ዕውቀት ለማግኘት በትርፍ ጊዜው በትምህርት ሚ/ር ዕውቅና ባገኙ የትምህርት
ተቋማት፣ ከ 1 ኛ እስከ 12 ኛ ክፍል ለሚከታተለው የአካዳሚ ትምህርት ክፍያ ላወጣው ወጪ ብቻ ሠራተኛው

በሚያቀርበው ሕጋዊ ማስረጃ መሰረት 100% ድርጅቱ ይሸፍናል፡፡ በማለት ተስተካክሏል

36
2. ሀ) - “ተቋሙ የመጀመሪያ ዲግሪ የሌላቸውን ሰራተኞች በድርጅቱ ውስጥ ሥራ ላይ ሊውል በሚችል የትምህርት
ዘርፍ እስከ መጀመሪያ ዲግሪ ያስተምራል፡፡ ሆኖም ቀደም ሲል የመጀመሪያ ዲግሪ እና ከዚያ በላይ
የትምህርት ደረጃ ያላቸውን አያካትትም”
ለ) “የሥራ ክፍሉ ትምህርት ለመማር የተመዘገቡትን ሰራተኞች ለሰው ሀብት ልማትና ስልጠና ክፍል
ሲያሳውቅና በትምህርትና ስልጠና ኮሚቴ ታይቶ ሲፈቀድ ለተፈቀደላቸው
ሠራተኞች በሚቀርበው የትምህርት ማስረጃ መሠረት ክፍያው የሚፈጸም ሲሆን አፈጻጸሙም
እየተማሩ ያሉትን ትምህርት ስለማለፋቸው በየሴሚስተሩ ማስረጃ ሲያቀርቡ ብቻ ይሆናል” በሚል
ተስተካክሏል፡፡ ተብሎ የተቀመጠው

ከ 12 ኛ ክፍል በላይ ትምህርት መከታተል ለሚፈልጉ ሠራተኞች ድርጅቱ የትምህርት እድል የሚሰጠውና
ክፍያ የሚፈፀመው በድርጅቱ የሰው ኃይል ፍላጎት ዕቅድና በፋይናንስ አቅም ላይ ተመስርቶ በቅድሚያ
ሲፈቀድ ብቻ ነው፡፡ ይኸውም በድርጅቱ ትምህርት እና ሥልጠና ፖሊሲ መሰረት በሚወጣ የትምህርት
እድል ማስታወቂያ ተወዳድረው ያለፋና በትምህርት እና ሥልጠና ኮሚቴ ታይቶ በዋናው ሥራ
አስፈፃሚ ወይም በተወካያቸው ሲፀድቅ ነው፡፡ የነበረው እንዲቀጥል ተደርጓል

3. ሠራተኞች ሊማሩ የሚወዳደሩበት የትምህርት ዓይነት እና ደረጃ ሠራተኞቹ እየሠሩበት ያሉትን የሙያ ደረጃ
ለማሻሻል የሚረዳቸውና ከሚሠሩት የሥራ ዓይነት ጋር ግንኙነት ያለውን እና ድርጅቱ ሊጠቀምበት የሚችል
ሲሆን ነው ።
4. ሠራተኞች እንዲማሩ በድርጅቱ የተፈቀደላቸውን ትምህርት ተምረው ማለፋቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ
ሲያቀርቡ፣ የትምህርት ወጪያቸውን 100% ድርጅቱ ይሸፍናል፡፡
5. ድርጅቱ በዲኘሎማና በዲግሪ እንዲሁም በማስተርስ ደረጃ ከፍሎ የሚያስተምራቸው ሠራተኞች ከሥልጠና

በኋላ ለድርጅቱ ስለሚሰጡት የአገልግሎት ዘመንና አገልግሎቱን ሳይጨርሱ ከድርጅቱ ጋር ያላቸውን የሥራ ውል

ሲያቋርጡ ስለሚኖርባቸው ግዴታ በሠልጣኙ ሠራተኛና በድርጅቱ መካከል በሚደረግ ልዩ ውል ይወሰናል፡፡ ተብሎ
የተቀመጠው

ድርጅቱ በተለያየ የትምህርት ደረጃ ከፍሎ የሚያስተምራቸው ሠራተኞች ከትምህርት በኋላ ለድርጅቱ
ስለሚሰጡት የአገልግሎት ዘመንና አገልግሎቱን ሳይጨርሱ ከድርጅቱ ጋር ያላቸውን የሥራ ውል ሲያቋርጡ

ስለሚኖርባቸው ግዴታ በሠልጣኙ ሠራተኛና በድርጅቱ መካከል በሚደረግ ልዩ ውል ይወሰናል፡፡ በማለት

ተስተካክሏል

37
ክፍል ሦስት
መደበኛ የሥራ ሰዓት፣የትርፍ ሰዓትሥራ ፈቃድና
የሕዝብ በዓላት
አንቀፅ 12

12.1 መደበኛ የሥራ ሰዓት

በአዋጁ እንደተደነገገው መደበኛ የሥራ ሰዓት በቀን 8 /ስምንት/ ሰዓት በሳምንት ከ 48 /ከአርባ ስምንት
ሰዓት/ የማይበልጥ ሆኖ በድርጅቱ የሥራ ፀባይ ምክንያት መደበኛ የሥራ ሰዓት እንደሚከተለው ነው፡፡

ከሰኞ እስከ ሐሙስ

ጠዋት ከሰዓት
መግቢያ መውጫ መግቢያ መውጫ
2፡00 6፡00 7፡00 11፡00
ዓርብ
2፡00 5፡30 7፡30 11፡00
ቅዳሜ
2፡00 6፡00

የቅዳሜ ጠዋት የሥራ ሁኔታ ድርጅቱና ማኀበሩ እየተመካከሩ እንደአስፈላጊነቱ ተግባራዊ የሚደረግ ይሆናል፡፡
ተብሎ የተቀመጠው ላይ መደበኛ የሥራ ሰዓት ኮሚቴው በልዩነት ወጥቷል

12.2. የነዳጅ ኃይል ማመንጫዎች፣ ሰብስቴሽኖች፣ የጥበቃ ሥራዎች፣ የአስቸኳይ ጥገና ሥራዎች፣ በድርጅቱ አዲስ

አደረጃጀት መሰረት በአንዳንድ የሥራ መደቦች እና በፈረቃ ወይም በሽፍት ለሚሠሩ ሠራተኞች በቀን

ከ 8/ስምንት/ ሰዓት በሳምንት ከ 48 /ከአርባ ስምንት/ ሰዓት ለማይበልጥ ጊዜ የሥራ ክፍሎቻቸው

በሚያወጡት ኘሮግራም መሠረት ይፈጸማል፡፡ ተብሎ የተቀመጠው

38
እንደ የኃይል ማመንጫዎች፣ ሰብስቴሽኖች፣ የጥበቃ ሥራዎች፣ የአስቸኳይ ጥገና ሥራዎች፣ በድርጅቱ አዲስ
አደረጃጀት መሰረት በአንዳንድ የሥራ መደቦች እና በፈረቃ ወይም በሽፍት ለሚሠሩ ሠራተኞች በቀን
ከ 8/ስምንት/ ሰዓት በሳምንት ከ 48 /ከአርባ ስምንት/ ሰዓት ለማይበልጥ ጊዜ የሥራ ክፍሎቻቸው

በሚያወጡት ኘሮግራም መሠረት ይፈጸማል፡፡ በማለት ተስተካክሏል

12.3. ከአቅም በላይ የሆነ ከፍተኛ ችግር ተፈጥሮ ድርጅቱን በከፍተኛ ሁኔታ የሚጎዳ ሆኖ ሲገኝ ድርጅቱና ማኀበሩ
በሚያደርጉት የጋራ ስምምነት በመደበኛ የሥራ ሰዓት ላይ ጊዜያዊ ለውጥ ሊደረግ ይችላል፡፡
12.4. በበረሃማ አካባቢ ለሚሠሩ የድርጅቱ ሠራተኞች መደበኛ የሥራ ሰዓት መግቢያና መውጫ ሰዓት
እንደአካባቢው ሁኔታ ሊስተካከል ይችላል።ሆኖም የፈረቃ (ሽፍት) ሠራተኞችን አይጨምርም ።
12.5. ቅዳሜና እሁድ የሕዝብ በዓላትን ጨምሮ የድርጅቱ ሥራ ስለመሰራቱ ሪፖርት ሲቀርብና በሚመለከተው ኃላፊ
ሲታመንበት የትርፍ ሰዓት ክፍያ ይከፈላቸዋል ተብሎ የተቀመጠው እንዲሰረዝ ተደርጓል፡፡

አንቀጽ 13
የትርፍ ሰዓት ሥራ

13.1 የትርፍ ሰዓት ሥራ የሚሰራው

ሀ. አደጋ ሲደርስ ወይም የሚደርስ መሆኑ ሲያሰጋ የቃጠሎ፣ የፍንዳታ፣ የኬሚካል መፍሰስ፣ ከፍተኛና ዝቅተኛ

መስመር ለመጠገን፣ የነዳጅ ኃይል ማመንጫዎችና የማከፋፈያ ጣቢያዎችን ለመጠገን ተብሎ የተቀመጠው

አደጋ ሲደርስ ወይም የሚደርስ መሆኑ ሲያሰጋ የቃጠሎ፣ የፍንዳታ፣የኬሚካል መፍሰስ፣ ከፍተኛና ዝቅተኛ መስመር

ለመጠገን፣ የኃይል ማመንጫዎችና የማከፋፈያ ጣቢያዎችን ለመጠገን፣ በማለት ተስተካክሏል

ለ. ከአቅም በላይ የሆነ ሁኔታ የተፈጥሮ አደጋ ሲያጋጥም ማለትም የመሬት መንቀጥቀጥ፣ እሳተጎሞራ ፍንዳታ፣
የጎርፍ መጥለቅለቅ ወዘተ… ሲከሰቱ፣

ሐ. በአስቸኳይ የሚሠራ ሥራ ሲያጋጥም ማለትም ሊጠናቀቅ የሚገባው ሥራ በተወሰነው የጊዜ ገደብ ውስጥ
ለማጠናቀቅ በማይቻልበት ጊዜ ሥራውን በጊዜው ለማድረስ፣

መ. በማይቋረጥና ተከታታይ ሥራ ላይ እንደ የነዳጅ ኃይል ማመንጫዎች፤ የኃይል መቆጣጠሪያ ማዕከል፣


የማከፋፈያ ጣቢያዎች፣ አስቸኳይ ጥገና፣ የጥበቃ ሥራ፣ በኘሮጀክት እና በመሳሰሉት ሥራዎች ላይ ከሥራ
የቀሩ ሠራተኞችን ተክቶ ለማሠራት ነው ተብሎ የተቀመጠው

39
በማይቋረጥና ተከታታይ ሥራ ላይ እንደ ኃይል ማመንጫዎች ጣቢያዎች፤ ማከፋፈያ ጣቢያዎች፣ አስቸኳይ
መቆጣጠሪያ ማዕከል ጥገና፣ የማከፋፈያ ጥገና፣ ጥበቃ ሥራ ፣ በኘሮጀክት እና በመሳሰሉት ሥራዎች ላይ
ከሥራ የቀሩ ሠራተኞችን ተክቶ ለማሠራት ነው። በማለት ተስተካክሏል

13.2 በአዋጁ አንቀፅ 63 መሠረት የሥራው ፀባይ ቢያስገድድም በማንኛውም የሥራ ቀን መደበኛ የ 8 /ስምንት/
ሰዓት ገደብ ከሁለት ሰዓት ለበለጠ ጊዜ ሊራዘም አይችልም፡፡

13.3 በአዋጁ አንቀፅ 68 መሠረት የትርፍ ሰዓት ሥራ የሚሠራ ሠራተኛ ከመደበኛ ደመወዙ በተጨማሪ ቀጥሎ

በተመለከተው አኳኋን ይከፈለዋል፡፡

ሀ. ከንጋቱ 12/አሥራ ሁለት/ ሰዓት እስከ ምሽቱ 4/አራት/ ሰዓት ለሚሠራ የትርፍ ሰዓት ሥራ ለመደበኛ ሥራ

በሰዓት የሚከፈለው ደመወዝ በ 11/4 /በአንድ ከሩብ/ ተባዝቶ፣

ለ. ከምሽቱ 4/አራት/ሰዓት እስከ ንጋቱ 12/አሥራ ሁለት/ ሰዓት ለሚሠራ የትርፍ ሰዓት ሥራ ለመደበኛ ሥራው

በሰዓት የሚከፈለው ደመወዝ በ 11/2 /በአንድ ተኩል/ ተባዝቶ፣

ሐ. በሳምንት የዕረፍት ቀን የሚሠራ የትርፍ ሰዓት ሥራ ለመደበኛው ሥራ በሰዓት የሚከፈለው ደመወዝ

በ 2 /በሁለት/ ተባዝቶ፣

መ. በሕዝብ በዓላት ቀን ለሚሠራ የትርፍ ሰዓት ሥራ ለመደበኛው ሥራ በሰዓት የሚከፈለው ደመወዝ በ 2½

(በሁለት ተኩል) ተባዝቶ ይከፈለዋል፡፡

ሠ. እንደአጋጣሚ በበዓል ላይ ሌላ በዓል ተደርቦ ወይም በአዋጅ ወይም በማናቸውም ልዩ ሕግ በተወሰነው

መሠረት የዕረፍት ቀን ላይ ቢውል በዚህ ዕለት የሰራ ሠራተኛ ክፍያ የሚደረግለት በአንዱ የሕዝብ በዓል ብቻ

ይሆናል፡፡ ተብሎ የተቀመጠው

በአዋጁ አንቀፅ 68 መሠረት የትርፍ ሰዓት ሥራ የሚሠራ ሠራተኛ ከመደበኛ ደመወዙ በተጨማሪ ቀጥሎ
በተመለከተው አኳኋን ይከፈለዋል፡፡

ሀ. ከንጋቱ 12/አሥራ ሁለት/ ሰዓት እስከ ምሽቱ 4/አራት/ ሰዓት ለሚሠራ የትርፍ ሰዓት ሥራ ለመደበኛ ሥራ

በሰዓት የሚከፈለው ደመወዝ በ 11/2 /በአንድ ተኩል/ ተባዝቶ፣

ለ. ከምሽቱ 4/አራት/ሰዓት እስከ ንጋቱ 12 /አሥራ ሁለት/ ሰዓት ለሚሠራ የትርፍ ሰዓት ሥራ ለመደበኛ ሥራው

በሰዓት የሚከፈለው ደመወዝ በ 11/75 /በአንድ ነጥብ ሰባ አምስት/ ተባዝቶ፣

ሐ. በሳምንት የዕረፍት ቀን የሚሠራ የትርፍ ሰዓት ሥራ ለመደበኛው ሥራ በሰዓት የሚከፈለው ደመወዝ


በ 2 /በሁለት/ ተባዝቶ፣

40
መ. በሕዝብ በዓላት ቀን ለሚሠራ የትርፍ ሰዓት ሥራ ለመደበኛው ሥራ በሰዓት የሚከፈለው ደመወዝ በ 2½
(በሁለት ተኩል) ተባዝቶ ይከፈለዋል፡፡

ሠ. እንደአጋጣሚ በበዓል ላይ ሌላ በዓል ተደርቦ ወይም በአዋጅ ወይም በማናቸውም ልዩ ሕግ በተወሰነው መሠረት
የዕረፍት ቀን ላይ ቢውል በዚህ ዕለት የሰራ ሠራተኛ ክፍያ የሚደረግለት በአንዱ የሕዝብ በዓል ብቻ ይሆናል፡፡

በማለት ተስተካክሏል

13.4. በትርፍ ሰዓት የሚሰራው የሥራው አስፈላጊነት ተገምግሞ አግባብ ያለው የክፍል ኃላፊ ወይም ሥራ አስኪያጅ

ሲፈቅድና በፅሁፍ ሲሰጥ ብቻ ነው፡፡ አዲስ እንዲገባ ተደርጓል

አንቀጽ 14
ፈቃድ

በዚህ የኀብረት ስምምነት ውስጥ ፈቃድ ማለት ሠራተኛው በመደበኛ የሥራ ቀናት ደመወዝ እየታሰበለት ወይም
ሳይታሰብለት ከሥራ ቀሪ መሆን እንዲችል በድርጅቱ የሚፈቀድለት ጊዜ ነው፡፡

14.1 የዓመት ዕረፍት ፈቃድ


የዓመት ዕረፍት ፈቃድ ዘመን ከሐምሌ 1 ቀን እስከ ሰኔ 30 ቀን ባለው የበጀት ዓመት ጊዜ ውስጥ ብቻ ሆኖ
የፈቃድ ኘሮግራሙ ለሥራው ቅድሚያ በመስጠት እና የሠራተኛውን ፍላጎት ግምት ውስጥ በማስገባት
የሚፈጸም ይሆናል፡፡

ሀ. ማንኛውም የሥራ ኃላፊ በበጀት ዓመቱ ከሐምሌ 01 ቀን እስከ ሐምሌ 30 ቀን ባለው ጊዜ በሥሩ ያሉትን

ሠራተኞች የዓመት እረፍት ፈቃድ ከላይ በተገለጸው መሰረት በፕሮግራም ደልድሎ ሠራተኞች

እንዲያውቁት በማድረግ ዝርዝሩን ለኮርፖሬት የሰው ኃይል አስተዳደር ቢሮ ይልካል። ተብሎ የተቀመጠው
ማንኛውም የሥራ ኃላፊ በበጀት ዓመቱ ከሐምሌ 01 ቀን እስከ ሐምሌ 30 ቀን ባለው ጊዜ በሥሩ ያሉትን
ሠራተኞች የዓመት እረፍት ፈቃድ ከላይ በተገለጸው መሰረት በፕሮግራም ደልድሎ ሠራተኞች

እንዲያውቁት በማድረግ ዝርዝሩን ለሚመለከተው የሰው ኃይል አስተዳደር ቢሮዎች ይልካል። በማለት

ተስተካክሏል

ለ. በወጣው ፕሮግራም መሰረት ሠራተኞች በተያዘላቸው ጊዜ የዓመት እረፍት ፍቃዳቸውን እንዲወስዱ ይደረጋል
። ሠራተኞቹም በተያዘላቸው ፕሮግራም መሰረት የዓመት እረፍት ፍቃዳቸውን የመውሰድ ግዴታ
አለባቸው።

41
ሐ. ሆኖም በሥራ አስገዳጅነት ምክንያት በተደለደለው የዓመት እረፍት ፕሮግራም መሰረት ሊወጣ ያልቻለ

ሠራተኛ ቢኖር የሥራ ክፍሉ እስከ ሰኔ 30 ቀን ድረስ ፕሮግራሙን በማሸጋሸግ እረፍቱን እንዲወስድ

ያደርጋል። የፕሮግራም ለውጡንም ለሚመለከተው የኮርፖሬት /የሪጅን / የዲስትሪክት/

የፕሮጀክት/ፕሮግራም ጽ/ቤት የሰው ኃይል አስተዳደር ያሳውቃል። ሠራተኛውም በግልባጭ እንዲያውቀው

ያደርጋል። ተብሎ የተቀመጠው

ሆኖም በሥራ አስገዳጅነት ምክንያት በተደለደለው የዓመት እረፍት ፕሮግራም መሰረት ሊወጣ ያልቻለ ሠራተኛ
ቢኖር የሥራ ክፍሉ እስከ ሰኔ 30 ቀን ድረስ ፕሮግራሙን በማሸጋሸግ እረፍቱን እንዲወስድ ያደርጋል።
የፕሮግራም ለውጡንም ለሚመለከተው የሰው ኃይል አስተዳደር ቢሮዎች ያሳውቃል፤ሠራተኛውም

በግልባጭ እንዲያውቀው ያደርጋል። በማለት ተስተካክሏል


መ. በ 14.1 ከፊደል ተራ ሀ - ሐ የተዘረዘረው እንደተጠበቀ ሆኖ ተተኪ በማጣትና በሥራው አስገዳጅነት
ምክንያት በበጀት ዓመቱ ውስጥ የዓመት ዕረፍት ፈቃዳቸውን ሊወስዱ ያልቻሉ ሠራተኞች ቢኖሩ የዓመት
እረፍት ፍቃዳቸው ለሚቀጥለው በጀት ዓመት እንዲተላለፍላቸው የሥራ ክፍሉ ከሰኔ 15 ቀን በፊት
በሚያቀርበው ጥያቄ መሰረት አግባብነቱ ታይቶ፣

1 ፡- በሪጅን ደረጃ ፡-
 የመጀመሪያው ዓመት በሪጀኑ የሰው ኃይል አስተዳደር ቢሮ ይፈቀዳል፡፡
 በቀጣይ ለሁለተኛ ጊዜ የሚተላለፍ ከሆነ በሪጅኑ ኃላፊ ይፈቀዳል፡፡
2 ፡-2 ፡- በአገር አቀፍ ኤሌክትሪክ አክሰስ ፕሮግራም (UEAP) ፡-
 የመጀመሪያው ዓመት በአገር አቀፍ ኤሌክትሪክ አክሰስ ፕሮግራም (UEAP) የሰው ኃይል አስተዳደር ቢሮ
ይፈቀዳል፡፡
 በቀጣይ ለሁለተኛ ጊዜ የሚተላለፍ ከሆነ በአገር አቀፍ ኤሌክትሪክ አክሰስ ፕሮግራም (UEAP) ዳሬክቶሬት
ይፈቀዳል፡፡ ተብሎ የተቀመጠው
በኘሮጀክት ፖርትፎሊዮ ማኔጅመንት ዳይሬክቶሬት (PMO) ፡-
 የመጀመሪያው ዓመት በኘሮጀክት ፖርትፎሊዮ ማኔጅመንት ዳይሬክቶሬት (PMO) የሰው ኃይል
አስተዳደር ቢሮ ይፈቀዳል፡፡
 በቀጣይ ለሁለተኛ ጊዜ የሚተላለፍ ከሆነ በኘሮጀክት ፖርትፎሊዮ ማኔጅመንት ዳይሬክቶሬት (PMO)
ዳሬክቶሬት ይፈቀዳል፡፡ ተብሎ ተስተካክሏል

3 ፡- አስተዳደራቸው በኮርፖሬት ደረጃ ለሆነው፡-


 የመጀመሪያው ዓመት በኮርፖሬት የሰው ኃይል አስተዳደር ቢሮ ይፈቀዳል፡፡
 በቀጣይ ለሁለተኛ ጊዜ የሚተላለፍ ከሆነ በሰው ኃብት አስተዳደርና ልማት ዳይሬክቶሬት ይፈቀዳል፡፡
ከሚቀጥለው 2(ሁለት) ዓመት በላይ ሊራዘም አይችልም ፡፡

42
ሠ. ማንኛውም የሙከራ ጊዜውን የጨረሰ የድርጅቱ ሠራተኛ ከዚህ በታች በተዘረዘረው ሁኔታ የዓመት እረፍት

ፍቃድ እንዲወስድ ይደረጋል ።

1. አንድ ዓመት ላገለገለ ሠራተኛ 14/አሥራ አራት/ የሥራ ቀናት ይሰጠዋል፡፡

2. ከአንድ ዓመት በላይ ላገለገለ ሠራተኛ ለሚቀጥለው የሥራ ዘመን በየዓመቱ አንድ ቀን እየተጨመረ ይሰጠዋል፡፡
ተብሎ የተቀመጠው

ማንኛውም የሙከራ ጊዜውን የጨረሰ የድርጅቱ ሠራተኛ ከዚህ በታች በተዘረዘረው ሁኔታ የዓመት እረፍት ፍቃድ
እንዲወስድ ይደረጋል ።

1. 1/አንድ/ ዓመት ላገለገለ ሠራተኛ 16/አሥራ ስድስት/ የሥራ ቀናት ይሰጠዋል፡፡

2. ከ 1 /አንድ/ ዓመት በላይ ላገለገለ ሠራተኛ ለሚቀጥለው የሥራ ዘመን በየሁለት ዓመቱ አንድ ቀን እየተጨመረ

ይሰጠዋል፡፡ በማለት ተስተካክሏል


ረ. ለዓመት ፈቃድ ብቁ የሚያደርገውን የአገልግሎት ጊዜ ለመወሰን ሲባል በድርጅቱ 26/ሃያ ስድስት/ ቀናት
የሰራ ሠራተኛ ለአንድ ወር እንደሠራ ይቆጠራል፡፡ ሠራተኛው ያገለገለበት ጊዜ ከአንድ ዓመት በታች ከሆነ
በሰጠው የአገልግሎት ጊዜ ልክ ተሰልቶ ተመጣጣኝ የሆነ ዕረፍት በዚያው የበጀት ዓመት ይሰጠዋል፡፡

ሰ. ለማንኛውም ሠራተኛ የዓመት ዕረፍት ፈቃድ በሌላ አኳኋን በዋናው ሥራ አስፈጻሚ ካልተፈቀደ በስተቀር
በገንዘብ ተለውጦ አይከፈለውም፡፡

ሸ. ማንኛውም ሠራተኛ ድርጅቱ ሲፈቅድለት ሥራውን በማይበድል ሁኔታ ያለውን የዓመት ዕረፍት ፍቃድ
ቀናት በሁለት ጊዜ አከፋፍሎ በበጀት ዓመቱ ውስጥ ሊወስድ ይችላል፡፡

ቀ. ድርጅቱ በዓመት ዕረፍት ፈቃድ ላይ የሚገኝ ሠራተኛን ለአስቸኳይ ሥራ ከፈለገው በኮርፖሬት የሰው ሃይል

አስተዳደር አማካይነት በግልፅ ደብዳቤ ፈቃዱን አቋርጦ ወደ መደበኛ ሥራው አንዲገባ ሊያደርግ ይችላል፡፡

ያልተጠቀመበትንም ፈቃድ ይይዝለታል። ሠራተኛው ከፈቃዱ ላይ በመጠራቱ ምክንያት ያወጣውን

የመጓጓዣና የውሎ አበል ወጪ በሚያቀርበው ማስረጃ መሠረት ይከፍለዋል፡፡ተብሎ የተቀመጠው

ድርጅቱ በዓመት ዕረፍት ፈቃድ ላይ የሚገኝ ሠራተኛን ለአስቸኳይ ሥራ ከፈለገው በግልፅ ደብዳቤ ፈቃዱን
አቋርጦ ወደ መደበኛ ሥራው እንዲገባ ሊያደርግ ይችላል፡፡ እንዲሁም በሚመለከተው የኮርፖሬት/ የሪጅን/
የዲስትሪክት/ የፕሮጀክት ፕሮግራም ጽ/ቤት የሰው ሀብት አስተዳደር እንዲያውቀው በማድረግ
ያልተጠቀመበትን ፈቃድ ይይዝለታል። ሠራተኛው ከፈቃዱ ላይ በመጠራቱ ምክንያት ያወጣውን የመጓጓዣና

የውሎ አበል ወጪ በሚያቀርበው ማስረጃ መሠረት ይከፍለዋል፡፡ በማለት ተስተካክሏል

43
14.2 የህመም ፈቃድ

ማንኛውም የሙከራ ጊዜውን የጨረሰ ሠራተኛ በማናቸውም አሠራር 12/አሥራ ሁለት/ ወራት ጊዜ ውስጥ ከሥራ

ጋር ግንኙት የሌለው ህመም ደርሶበት በህክምና ላይ እንዲቆይ ማስፈለጉ በድርጅቱ ህክምና ክፍል ወይም በመንግስት

ሆስፒታሎችና የጤና ተቋማት ወይም ከድርጅቱ ጋር ስምምነት ካላቸው የግል የጤና ተቋማት ሲታዘዝና በድርጅቱ

ሕክምና ክፍል ሲረጋገጥ በሚከተለው ቅደም ተከተልና ሁኔታ የህመም ፍቃድ ይሰጠዋል፡፡ተብሎ የተቀመጠው

ማንኛውም የሙከራ ጊዜውን የጨረሰ ሠራተኛ ህመሙ ከደረሰበት ዕለት ጀምሮ በ 12/አስራ ሁለት/ ወራት ጊዜ
ውስጥ ከሥራ ጋር ግንኙት የሌለው ህመም ደርሶበት በህክምና ላይ እንዲቆይ ማስፈለጉ በድርጅቱ ህክምና
ክፍል ወይም በመንግስት ሆስፒታሎችና የጤና ተቋማት ወይም ከድርጅቱ ጋር ስምምነት ካላቸው የግል
የጤና ተቋማት ሲታዘዝና በድርጅቱ ሕክምና ክፍል ሲረጋገጥ በሚከተለው ቅደም ተከተልና ሁኔታ
የህመም ፍቃድ ይሰጠዋል፡፡

ሀ. ለመጀመሪያ 3 /ሶስት/ ወር ከሙሉ ደመወዝ ክፍያ ጋር፣

ለ. ለሚቀጥሉት 3 /ሶስት/ ወራት ከደመወዙ 50% ክፍያ ጋር፣

ሐ. በአዋጁ አንቀጽ 85/2 መሠረት የመጀመሪያ ቀን አንስቶ ባለው የ 12 ወር ጊዜ ውስጥ


በተከታታይ ወይም በተለያዩ ጊዜያት ቢወስድም በማንኛውም ሁኔታ ከ 6 /ስድስት/ ወር
በላይ አይበልጥም፡፡

መ. ማንኛውም ሠራተኛ በሕመም ምክንያት ከሥራ ሲቀር አሠሪው ስለሁኔታው ሊያውቅ የሚችል ወይም
ሠራተኛው ለማስታወቅ የማይችል ካልሆነ በስተቀር ከሥራ በቀረ እጅግ ቢዘገይ በማግስቱ
ለአሠሪው ማሳወቅ ይኖርበታል፡፡

14.2.1 ሠራተኛው በህመም ፈቃድ ላይ እንዲቆይ ማስፈለጉ በሀኪም ሲታዘዝ ፈቃድ የተሰጠው፣

ሀ. በሚሠራበት ከተማ ከሚገኝ የጤና ተቋም ከሆነ ለቅርብ ኃላፊው፣

ለ. ለከፍተኛ ህክምና ወደ ሌላ ከተማ የተላከ ከሆነ በዚሁ በታከመበት ከተማ ለሚገኝ ለድርጅቱ
አስተዳደር ኃላፊ በፅሁፍ ማሳወቅ አለበት ። የድርጅቱ አስተዳደር ቢሮ በሌለበት ከተማ በከተማው
ለሚገኝ የድርጅቱ ዲስትሪክት የሥራ ኃላፊ በጽሁፍ ማሣወቅ አለበት፡፡

44
14.2.2 በህመም ፈቃድ ላይ የሚገኝ ሠራተኛ ህክምናውን /የሕክምና ፈቃዱን/ጨርሶ ሲመለስ
የሚያቀርበው የህክምና ማስረጃ በድርጅቱ የህክምና ክፍል ወይም በሚመለከተው የአስተዳደር ኃላፊ
ትክክለኛነቱና ህጋዊነቱ መረጋገጥ አለበት፡፡

14.2.3 አንድ ሠራተኛ በዓመት ዕረፍት ፈቃድ ላይ ሆኖ ቢታመም ፈቃዱ ይያዝለታል፡፡ ተብሎ የተቀመጠው

አንድ ሠራተኛ በዓመት ዕረፍት ፈቃድ ላይ ሆኖ ቢታመም የህክምና ፈቃዱ ታሳቢ ተደርጐ ፈቃዱ
ይራዘምለታል፡፡ በማለት ተስተካክሏል
14.2.4 በህመም ወይም በሕክምና ፈቃድ ላይ ያለ ሠራተኛ ቢቻል በራሱ ወይም በሶስተኛ
ወገን አማካይነት በሕክምና ወይም በሕክምና ፈቃድ ላይ መሆኑን በፅሁፍ ማሳወቅ አለበት፡፡

14.3 የወሊድ ፈቃድ

1) “ነፍሰጡር የሆነች ሠራተኛ


ሀ) ከእርግዝናዋ ጋር የተያያዘ ምርመራ ለማድረግ ሐኪም በሚያዘው መሠረት ደመወዝ የሚከፈልበት
ፈቃድ ይሰጣታል፤
ለ) ከመውለዷ በፊት ዕረፍት እንድታደርግ ሐኪም ካዘዘ ደመወዝ የሚከፈልበት ዕረፍት ይሰጣታል፤
2) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) የተመለከተው ፈቃድ እንደ ሕመም ፈቃድ አይቆጠርም፡፡
3) ነፍሰጡር የሆነች ሠራተኛ መውለጃዋ ሲደርስ እወልዳለሁ ብላ ከገመተችበት ቀን በፊት 30 (ሰላሳ) ተከታታይ
ቀናት የቅድመ ወሊድ ፈቃድ፣ እንዲሁም ስትወልድ ከወለደችበት ቀን ጀምሮ 90 (ዘጠና) ተከታታይ ቀናት፣
በአጠቃላይ 120 (አንድ መቶ ሃያ) ተከታታይ ቀናት ደመወዝ የሚከፈልበት የወሊድ ፈቃድ ይሰጣታል፤
4) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (3) መሠረት ሠራተኛዋ የተሰጣት የቅድመ ወሊድ ፈቃድ ከማለቁ በፊት
ከወለደች ያልተጠቀመችበትን ቀሪ የቅድመ ወሊድ ፈቃድ ከወለደች በኋላ እንድትጠቀምበት ይደረጋል፡፡
5) ሰራተኛዋ ከመውለዷ በፊት የወሰደችው የ 30 /ሰላሳ/ ቀን ፈቃድ ሲያልቅ ካልወለደች እስከምትወልድበት ቀን
ድረስ ዕረፍት ልታገኝ ትችላለች፡፡
6) ሠራተኛዋ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (3) የተወሰነውን የወሊድ ፈቃድ ከጨረሰች በኋላ ብትታመምና
ተጨማሪ ፈቃድ የሚያስፈልጋት መሆኑ በሀኪም ከተረጋገጠ በዚህ አዋጅ አንቀጽ 43 (1) በተደነገገው
መሠረት የሕመም ፈቃድ መውሰድ ትችላለች፡፡
7) ማንኛዋም ስድስት ወር የሞላት ነፍሰጡር የሆነች ሠራተኛ የቅድመ ወሊድ ፈቃድ ከመውሰዷ በፊት ጽንሱ
የተቋረጠባት ከሆነ ይህንኑ የሚያረጋግጥ የህክምና ማስረጃ ስታቀርብ የ 60 (ስልሳ) ቀን የድህረ ወሊድ ፈቃድ
ይሰጣታል፡፡
8) የቅድመ ወሊድ ፈቃድ ከወሰደች በኋላ የጽንስ መቋረጥ ካጋጠማት የወሰደችው የቅድመ ወሊድ ፈቃድ
ተቋርጦ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (3) የተመለከተውን የ 90 (ዘጠና) ቀን የድህረ ወሊድ ፈቃድ ይሰጣታል፡፡

45
9) ከሦስት እስከ ስድስት ወር ባለው የእርግዝና ጊዜ ውስጥ የጽንስ መቋረጥ ያጋጠማት ሠራተኛ ደመወዝ
የሚከፈልበት 30 (ሰላሳ) ተከታታይ ቀን ፈቃድ ይሰጣታል፡፡
10) ማንኛውም ሠራተኛ ህጋዊ የትዳር ጓደኛው ስትወልድ ደመወዝ የሚከፈልበት 10 (አስር) የሥራ ቀን ፈቃድ
ይሰጠዋል፤ሆኖም ስለመውለዷ የሚገልጽ የሀኪም ማስረጃ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
11) ልጅ ከተወለደ 10 ወር እስኪሞላው ድረስ በቀን ለ 2 ሰዓት ለእናት ጡት ማጥባት ይፈቀድላታል፡፡ አዲስ
እንዲገባ ተደርጓል

14.4 የሐዘን ፈቃድ

የሠራተኛው ወይም የሠራተኛዋ ሕጋዊ አባት፣ እናት፣ ባለቤት፣ ልጅ፣

እህት፣ወንድም፣አማት፣አማች፣አያት፣የልጅ ልጅ፣ አጎት፣ አክስት፣ የእንጀራ አባት፣ የእንጀራ እናት በሞት

ሲለዩ፣ የባል ወይም የሚስት ወንድም እህት ሲሞት፣ ከሠራተኛው ቤት የሚወጣ የጥገኛ አስክሬን ሲኖር

ሠራተኛው አስቀድሞ ሲያሳውቅ የ 3/ሶሰት/ ቀን የሐዘን ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡ ሆኖም የቀብር ሥርዓቱ

በሚቀጥለው ቀን የሚፈፀም ከሆነ ተጨማሪ አንድ ቀን ይሰጠዋል፡፡ ተብሎ የተቀመጠው

ሀ. የሠራተኛው ወይም የሠራተኛዋ ሕጋዊ አባት፣ እናት፣ ባለቤት ፣ ልጅ፣ እህት፣ ወንድም፣አማት፣ አማች ሲሞት
ሠራተኛው/ዋ ሲያሳውቅ የ 5/አምስት/ የስራ ቀናት የሐዘን ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡

ለ. የሠራተኛው ወይም የሠራተኛዋ አያት፣የልጅ ልጅ፣ አጎት፣ አክስት፣የእንጀራ አባት፣ የእንጀራ እናት በሞት ሲለዩ፣
የባል ወይም የሚስት ወንድም እህት ሲሞት እና ከሠራተኛው/ዋ ቤት የሚወጣ የጥገኛ አስክሬን ሲኖር

ሠራተኛው/ዋ ሲያሳውቅ የ 3/ሶሰት/ ቀን የሐዘን ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡ በማለት ተስተካክሏል

ሐ. በዓመት እረፍት ፈቃድ ላይ ያለ ሠራተኛ ሐዘን ቢያጋጥመው በ 14.4.ሀ መሰረት የዓመት እረፍት
ፈቃዱ ይራዘምለታል ።

መ. ሐዘኑ ሠራተኛው ከሚሰራበት ቅርንጫፍ ወይም ከተማ ውጭ ከሆነ እና ሠራተኛው ሲጠይቅ


ከዓመት ዕረፍት ፍቃድ ላይ የሚቀነስ ከ 10 (አስር) ቀናት የማይበልጥ ፍቃድ ይሰጠዋል። ሆኖም
ማስረጃ የማቅረብ ግዴታ አለበት።

14.5 የትምህርት ፈቃድ

46
በሀገር ውስጥ ብሔራዊ ፈተናዎችና እውቅና ባለው የትምህርት ተቋም በትርፍ ጊዜአቸው ለሚማሩና
በሥራ ሰዓት ለሚሰጡ ወቅታዊ ፈተናዎች ሠራተኛው በቅድሚያ ለቅርብ ኃላፊው ሲያሳውቅ ለፈተናው
ቀን ብቻ ፈቃድ ከደመወዝ ጋር ይሰጠዋል። ሆኖም ፈተናውን ስለመውሰዱ ከትምህርት ተቋሙ ማስረጃ
ማቅረብ ይኖርበታል ።

14.6 ልዩ ልዩ ፍቃዶች

ሀ. አንድ ሠራተኛ ለድርጅቱ በሚሰጠው አገልግሎት ዘመን ለ 3/ሶስት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት የጋብቻ
ፈቃድ ከደመወዝ ጋር ይሰጠዋል፡፡ የጋብቻ ማስረጃ ሰነድም ከግል ማኀደሩ ጋር እንዲያያዝ ያደርጋል፡፡

ለ. ሠራተኛው ከፖሊስ ጣቢያ ፣ከፍ/ቤት ወይም ከሌላ ሕጋዊ ሥልጣን ካለው አካል መጥሪያ ወይም
ማስረጃ ሲደርሰውና ሲያቀርብ እንደቦታው ርቀትና እንደሁኔታው ሕጋዊ ግዳጁን መፈጸም
እንዲችል ፈቃድ ከደመወዝ ጋር ይሰጠዋል። ሆኖም ሠራተኛው በቦታው ደርሶ ተገቢውን
ለመፈጸሙ ማስረጃ ማቅረብ አለበት፡፡

ሐ. ሠራተኛው ድንገተኛና ከአቅም በላይ የሆነ አጣዳፊ ችግር ሲያጋጥመው በሚያቀርበው ጥያቄ መሰረት
ሥራው እንደማይበደል ተቀባይነት ሲያገኝ ደመወዝ የማይከፈልበት፡-
1- በሪጅን ደረጃ ፡-
 እስከ 15 (አስራ አምስት) ተከታታይ ቀናት በሚመለከተው ድስትሪክት ሀላፊ
 ከ 15 (አስራ አምስት) እስከ 30 (ሰላሳ) ተከታታይ ቀናት በሪጅን የበላይ ኃላፊ፤
 ከ 30 (ሰላሳ) እስከ 90 (ዘጠና) ተከታታይ ቀናት በዋና ሥራ አስፈፃሚ
2- አስተዳደራቸው በኮርፖሬት ደረጃ ለሆነው፡-
 እስከ 15 (አስራ አምስት) ተከታታይ ቀናት በሚመለከተው የስራ ክፍል ኃላፊ
 ከ 15 (አስራ አምስት) እስከ 30 (ሰላሳ) ተከታታይ ቀናት በስራ ሂደቱ ስራ አስፈፃሚ/ዳይሬክቶሬት
 ከ 30 (ሰላሳ) እስከ 90 (ዘጠና) ተከታታይ ቀናት በዋና ሥራ አስፈጻሚ፤
በሚል እንዲስተካከልና አጠቃላይ የሚወሰደው ፈቃድ በዓመት ከ 3 (ሶስት) ወር በላይ መብለጥ የለበትም
ተብሎ የተቀመጠው

ሠራተኛው ድንገተኛና ከአቅም በላይ የሆነ አጣዳፊ ችግር ሲያጋጥመው በሚያቀርበው ጥያቄ መሰረት ሥራው
እንደማይበደል ተቀባይነት ሲያገኝ ደመወዝ የማይከፈልበት፡-

በሪጅን ደረጃ ፡-

 ከ 1 (አንድ) እስከ 30 (ሰላሳ) ተከታታይ ቀናት የሰራተኛ ጥያቄ በሚመለከተው የቅርብ ኃላፊ ሲቀርብ
በሪጅን ስራ አስፈፃሚ፣ የዲስትሪክት/በዲስትሪክት ኃላፊ ይፀድቃል፡፡
 ከ 30 (ሰላሳ) እስከ 90 (ዘጠና) ተከታታይ ቀናት የሰራተኛ ጥያቄ በሚመለከተው ኃላፊ ሲቀርብ በሪጅን ሥራ
አስፈፃሚ ይፀድቃል፡፡ እንዲገባ ተደርጓል

47
አስተዳደራቸው በኮርፖሬት ደረጃ እና በፖርትፎሊዮ ለሆነው፡-

 ከ 1 (አንድ) እስከ 30 (ሰላሳ) ተከታታይ ቀናት የሰራተኛ ጥያቄ በሚመለከተው የቅርብ ኃላፊ ሲቀርብ
በዳይሬክተሮች ወይም ም/ዋና ስራ አስፈፃሚዎች ይፀድቃል፡፡
 ከ 30 (ሰላሳ) እስከ 90 (ዘጠና) ተከታታይ ቀናት የሰራተኛ ጥያቄ በሚመለከተው ዳይሬክተር ወይም ም/ዋና
ስራ አስፈፃሚዎች ሲቀርብ በዋና ሥራ አስፈጻሚ ይፀድቃል፡፡

አጠቃላይ የሚወሰደው ፈቃድ በዓመት ከ 3 (ሶስት) ወር በላይ መብለጥ የለበትም፡፡ በማለት ተስተካክሏል

መ. ማንኛውም ፈቃድ በድርጅቱ አሠራር ደንብ መሠረት በቅፅ ተሞልቶ የሠራተኛውና የፈቃጁ ፊርማ እና
ሕጋዊ ማህተም ተደርጎበት ለሚመለከተው የሰው ኃይል አስተዳደር ቢሮ እንዲደርስ /እንዲላክ/
መደረግ አለበት ፡፡ ተብሎ የተቀመጠው የተሻሻለው እንዲቀጥል ተደርጓል፡፡

አንቀጽ 15
የዕረፍትና የህዝብ በዓላት ቀን

15.1 ለማንኛውም ሠራተኛ እንደ አካባቢው የሥራ ፀባይ በመደበኛ የሥራ ሰዓቶች መካከል ጠዋት ከ 4፡00
ሰዓት እስከ 4፡15 ሰዓት 15 (አስራ አምስት) ደቂቃ ከቀትር በኋላ ከ 9፡00 ሰዓት እስከ 9፡15 ሰዓት 15
(አስራ አምስት) ደቂቃ የሻይ ዕረፍት ይሰጠዋል፡፡ የተሻሻለው እንዲቀጥል ተደርጓል፡፡

15.2 . ማንኛውም ሠራተኛ በፈረቃ ወይም በሥራ አስገዳጅነት ከመደበኛ የሥራ ሰዓት ውጪ እንዲሠሩ
ከሚደረጉት ሠራተኞች በስተቀር ስለሥራ ሰዓቶች በኀብረት ስምምነቱ የተወሰኑትን ሰዓቶች ከሠራ
እንደአስፈላጊነቱ ቅዳሜ እና እሁድ ሙሉ ቀን የሳምንት ዕረፍት ጊዜ ይሆናል፡፡ ሆኖም በአዋጁ አንቀፅ
70/1 መሠረት እንደአስፈላጊነቱ ቅዳሜና እሁድ መሥራት ካስፈለገ ከሌሎች የሥራ ቀናት
እንደሁኔታው ተለይቶ የሳምንት ዕረፍት ቀናት እንዲሆኑ ይደረጋል፡፡ ተብሎ የተቀመጠው እንዲሰረዝ
ተደርጓል

15.3 በሽፍት ሥራ ላይ የተመደቡ ሠራተኞች እንደ አስፈላጊነቱ የመመገቢያ ዕረፍት ይሰጣቸዋል፡፡ ሆኖም
የሥራው ሁኔታ የሠራተኞችን ከሥራ መለየት የማይፈቅድ ከሆነ የመመገቢያ ዕረፍት በየተራ እንዲወስዱ
ይደረጋል፡፡

48
ክፍል አራት
ደመወዝ፣ልዩ ልዩ አበል፣ጥቅሞችና ጭማሪዎች
አንቀጽ 16
ደመወዝ
16.1 ደመወዝ ማለት ሠራተኛ በሥራ ውሉ መሰረት በድርጅቱ ተቀጥሮ ለሚያከናውነው ሥራ
የሚከፈለው መደበኛ ክፍያ ነው ። በአዋጁና በዚህ ኅብረት ስምምነት መሰረት የሚከተሉት
ክፍያዎች እንደደመወዝ አይቆጠሩም ።
ሀ. የትርፍ ሰዓት ክፍያ፣
ለ. የውሎ አበል፣ የመጓጓዣ አበል ፣የዲስተርባንስ አበል ፣የበረሃ አበል፣ የቤት ኪራይ አበል
እና ተመሳሳይ ክፍያዎች፣
ሐ. በድርጅቱ የሚሰጥ ጉርሻ /ቦነስ/ እና የማትጊያ ክፍያ፣
16.2 በድርጅቱ በቋሚነት ለሚቀጠር ማንኛውም ሠራተኛ የሚከፈል አነስተኛ የወር ደመወዝ
በድርጅቱ የደመወዝ እስኬል የሚወሰን ሆኖ በማናቸውም ሁናቴ መንግስት ከደነገገው የመነሻ
ደመወዝ በታች አይሆንም።
16.3 ድርጅቱ አስገዳጅ ሁኔታ ካልተከሰተ በስተቀር የደመወዝ እስኬሉ ከፀደቀበት ጊዜ ጀምሮ በየ 3 ዓመቱ
የደመወዝ እስኬል በማጥናትና በማሻሻል ሥራ ላይ ሊያውል ይችላል፡፡ ተብሎ የተቀመጠው

ድርጅቱ እንደአስፈላጊነቱ በየጊዜው የደመወዝ እስኬል በማጥናትና በማሻሻል ሥራ ላይ ሊያውል


ይችላል፡፡ ተብሎ ተስተካክሏል

16.4 የደመወዝ አከፋፈል ሁኔታ

ሀ. ለዓመት ፍቃድ ብቁ የሚያደርገውን የአገልግሎት ጊዜ ለመወሰን ሲባል በድርጅቱ ለ 26 (ሀያ


ስድስት) ቀናት የሰራ ሠራተኛ ለአንድ /1/ ወር እንደሠራ ይቆጠራል፡፡

49
ለ. ድርጅቱ 26 (ሃያ ስድስት) ቀናት ላገለገሉ ሠራተኞች በሥራ ውሉ መሠረት ሙሉ የወር
ደመወዛቸውን ይከፍላል፡፡ የተሻሻለው እንዲቀጥል ተደርጓል፡፡

16.5. ኮል ኦን ዲዩቲ (CALL ON DUTY) ሆነው ለሚሠሩ ኦፕሬተሮች ከመደበኛ የሥራ ሰዓት ውጪ ለሚሰጡት
አገልግሎቶች ማካካሻ በየወሩ ከደመወዝ ጋር ብር 150.00 /አንድ መቶ ሀምሳ ብር/ ይከፈላቸዋል፡፡

16.6. በነዳጅ በሚሰሩ የኃይል ማመንጫ ጣቢያዎች ተመድበው ለሚያገለግሉ መካኒኮች /ጥገናና ኦፕሬሽን/ በቦታው
እስካሉ ድረስ በወር እንደሥራው አካባቢና ሁኔታ እየተጠና ከዚህ በታች ተመለከተው ሁኔታ ተመጣጣኝ የሆነ
ልዩ ክፍያ እንዲያገኙ ይደረጋል፡

ሀ. አመቺ የአየር ንብረት ካላቸው ሥራ ቦታዎች ጀምሮ 25% /ሃያ አምስት ከመቶ/ የበረሃማና
የአስቸጋሪ ቦታዎች አበል በሚከፈልባቸው አካባቢዎች በወር ብር 250.00 /ሁለት መቶ ሃምሳ ብር/ ፤

ለ. ከ 30% - 35% /ከሠላሣ እስከ ሠላሣ አምስት ከመቶ/ የበረሃ አበል በሚከፈልባቸው አካባቢዎች በወር
ብር 300.00 /ሦስት መቶ ብር/፤

ሐ. ከ 40% - 45% /ከአርባ እስከ አርባ አምስት ከመቶ/ የበረሃ አበል በሚከፈልባቸው አካባቢዎች በወር
ብር 350.00 /ሦስት መቶ አምሳ ብር/ ይከፈላቸዋል ።ሆኖም የአስቸጋሪ ቦታዎች አበል መንግስት
በጥናት ሥራ ላይ በሚያውለው መሠረት የሚስተካከል ሲሆን እስከዚያው ድረስ ቀደም ሲል
በነበረው የበረሃ አበል መቶኛ /ፐርሰንቴጅ/ መሠረት ተከፋይ ይሆናል፡፡

16.7. ዓመታዊ የደመወዝ ጭማሪ

የደመወዝ ጭማሪ የሚደረገው የሠራተኛውን የሥራ ተነሳሽነት ለመጨመር፣ የኑሮ ደረጃው እንዳይቀንስና
እንዲያድግ፣ እንዲሁም የኑሮ ውድነትን ለመቋቋም እንዲችል ለማድረግ ነው፡፡
በዚህም መሰረት ዓመታዊ የደመወዝ ጭማሪ ድርጅቱ በየዓመቱ በሚያስመዘግበው ዓመታዊ የሥራ አፈጻጸም
ውጤት ላይ ተመስርቶ የድርጅቱን ትርፋማነት ባገናዘበ መልክ ከማህበሩ ጋር በሚደረግ ድርድር ለሠራተኞች ዓመታዊ
የደመወዝ ጭማሪ ይሰጣል፡፡

16.7.1 ማንኛውም ሠራተኛ ዓመታዊ የደመወዝ ጭማሪ የሚያገኘው በበጀት ዓመቱ ውስጥ
በሚያስመዘግበው የሥራ አፈጻጸም ውጤት መሰረት ሆኖ፣

ሀ. በበጀት ዓመቱ ውስጥ ሥራ ላይ የነበረና ሥራ ላይ ያለ የሥራ ውሉ ያልተቋረጠ ቢያንስ 6 (ስድስት) ወር እና ከዚያ

በላይ ያገለገለ ሠራተኛ ዓመታዊ የደመወዝ ጭማሪ ያገኛል፡፡ ከ 6 (ስድስት) ወር በታች ያገለገለ ሠራተኛ

ዓመታዊ የደመወዝ ጭማሪ አያገኝም ተብሎ የተቀመጠው

በበጀት ዓመቱ ውስጥ ሥራ ላይ የነበረና ሥራ ላይ ያለ የሥራ ውሉ ያልተቋረጠ ቢያንስ 6 (ስድስት) ወር እና ከዚያ


በላይ ያገለገለ ሠራተኛ ዓመታዊ የደመወዝ ጭማሪ ያገኛል፡፡ ከ 6 (ስድስት) ወር በታች ያገለገለ ሠራተኛ ዓመታዊ
የደመወዝ ጭማሪ አያገኝም። ሆኖም በበጀት ዓመቱ ከ 6 ወር በላይ አገልግሎ የስራ ውሉ የተቋረጠና በተለያየ

50
ምክንያት በበጀት ዓመቱ ወይም በሚቀጥለው በጀት ዓመት ወደ ስራ የተመለሰ ሰራተኛ በበጀት አመቱ የተፈቀደውን
የደመወዝ ጭማሪ ያገኛል፡፡ ተብሎ ተስተካክሏል

ለ. በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ሀገር ለከፍተኛ ትምህርት ወይም ሥልጠና የሚላክ ሠራተኛ በትምህርቱ ወይም
በሥልጠናው ላይ ለሚቆይበት ጊዜ በበጀት ዓመቱ የተፈቀደውን ጭማሪ ያገኛል፡፡ ሆኖም ከአቅም በላይ በሆነ
ምክንያት ካልሆነ በስተቀር የትምህርት ጊዜው ቢራዘም ለተራዘመበት ጊዜ ጭማሪ አያገኝም።
ሐ. ጭማሪ በተፈቀደበት በጀት ዓመት ደመወዝ በማይከፈልበት ፈቃድ ላይ የነበረ ሰራተኛ ከሥራ ላይ የቀረበት ጊዜ
ታስቦ ከተቀነሰ በኋላ ለሰራበት ጊዜ ብቻ ታስቦ ይከፈለዋል።
መ. በመደበኛው የጡረታ ዕድሜ በመድረሱ ወይም በሕመም ምክንያት በሕክምና መማክርት ጉባዔ (MEDICAL
BOARD) ዉሳኔ ጡረታ የወጣ ወይም በሞት የተለየ ሠራተኛ በበጀት ዓመቱ ውስጥ በሥራ ላይ የነበረበት ጊዜ
ታስቦ የደመወዝ ጭማሪ ያገኛል፡፡ ሆኖም በራሱ ጥያቄ መደበኛ የጡረታ መውጫ ዕድሜው ሳይደርስ በጡረታ
የተገለለ ወይም በዲሲፕሊን ጉድለት ከሥራ የተሰናበተ ወይም በራሱ ፈቃድ ድርጅቱን የለቀቀ ሠራተኛ
የደመወዝ ጭማሪ አያገኝም፡

ሠ. በድርጅቱ ሥራ ምክንያት በፍርድ ቤት ትዕዛዝ ወይም በሕግ ሥልጣን በተሰጠው አካል በቁጥጥር ሥር የቆየ
ወይም ለተወሰነ ጊዜ ከሥራ የታገደ ሠራተኛ ከተከሰሰበት ወንጀል ነጻ መሆኑን የሚገልጽ ማስረጃ በመያዝ
ወደሥራ ከተመለሰ በበጀት ዓመቱ ውስጥ 6 (ስድስት) ወርና ከዚያ በላይ የሰራ ከሆነ ለበጀት ዓመቱ
የተፈቀደውን ጭማሪ ያገኛል ። እንዲሰረዝ ተደርጓል

ረ. ከድርጅቱ ሥራ ጋር ባልተያያዘ ጥፋተኝነት ከ 1 (አንድ) ወር እስከ 6 (ስድስት) ወር የእስራት ፍርድ ተወስኖበት


እስሩን ጨርሶ ሠራተኛው ወደሥራ ከተመለሰና በበጀት ዓመቱ ከ 6 (ስድስት) ወር በላይ ካገለገለ ላገለገለበት
ጊዜ ተሰልቶ የደመወዝ ጭማሪ እንዲያገኝ ይደረጋል ።እንዲሰረዝ ተደርጓል

ሰ ደመወዝ ጭማሪው በቀጣዩ በጀት ዓመት በመጀመሪያው 2 (ሁለት) ወራት ውስጥ ተግባራዊ መደረግ
ይኖርበታል፡፡ ተብሎ የተቀመጠው

ደመወዝ ጭማሪው በቀጣዩ በጀት ዓመት በመጀመሪያው 4 (አራት) ወራት ውስጥ ተግባራዊ መደረግ
ይኖርበታል፡፡ ተብሎ ተስተካክሏል

ሸ. በአፈጻጸሙም ላይ ማኅበሩ የሚሳተፍ ሲሆን ዝርዝር አፈጻጸሙ በሰው ኃይል አስተዳደር ተዘጋጅቶ
ማህበሩ አስተያየት አንዲሰጥበት የሚደረግ ሲሆን በዝርዝር መስፈርት ዝግጅቱ ላይ መስማማት
ካልተደረሰ ውሳኔ የሚሰጠው በዋናው ሥ/አስፈጻሚ ይሆናል ። ሆኖም ማህበሩ ዋናው ሥ/አስፈጻሚ
በሚሰጡት ውሳኔ የማይስማማ ከሆነ ለሥራ አመራር ቦርድ ጽ/ቤት ያቀርባል፡፡እንዲሰረዝ ተደርጓል

51
16.7.2 የቦነስ (BONUS) አከፋፈል
ቦነስን (BONUS) በተመለከተ ድርጅቱ በየዓመቱ በሚያስመዘግበው ዓመታዊ የሥራ አፈጻጸም ውጤት
ላይ ተመስርቶ የድርጅቱን ትርፋማነት በአገናዘበ መልኩ ይሰጣል።

ዝርዝር አፈጻጸም
ማንኛውም ሠራተኛ ዓመታዊ የቦነስ ክፍያ የሚያገኘው በበጀት ዓመቱ በሚያስመዘግበው የሥራ
አፈጻጸም ውጤት መሰረት ሆኖ የቦነስ አሰጣጥ አፈጻጸሙም በሚመለከተው የድርጅቱ የሥራ ክፍል
ተዘጋጅቶ ማህበሩ አስተያየት እንዲሰጥበት የሚደረግ ሲሆን በዝርዝር መስፈርት ዝግጅት ላይ
መስማማት ሲደረስ ውሳኔ የሚሰጠው በድርጅቱ ሥራ አስፈጻሚ ይሆናል በዚህ መሰረት ፣

ሀ. የሙከራ ጊዜውን የጨረሰ፤በበጀት ዓመቱ ውስጥ ሥራ ላይ የነበረና አሁንም ሥራ ላይ ያለ በማንኛውም


ሁኔታ የሥራ ውሉ ያልተቋረጠ ቢያንስ 6 (ስድስት) ወር እና ከዚያ በላይ ያገለገለ ሠራተኛ እንዳገለገለበት
ወራት ታሳቢ ተደርጎ ጉርሻ ይከፈለዋል ።ሆኖም ከ 6 (ስድስት) ወር በታች ያገለገለ ሠራተኛ ጉርሻ
አይከፈለውም፡፡ ተብሎ የተቀመጠው

በበጀት ዓመቱ ውስጥ ሥራ ላይ የነበረና አሁንም ሥራ ላይ ያለ የሥራ ውሉ ያልተቋረጠ ቢያንስ 6


(ስድስት) ወር እና ከዚያ በላይ ያገለገለ ሠራተኛ ባገለገለበት ወራት ታሳቢ ተደርጎ ቦነስ ይከፈለዋል፡፡
ሆኖም ከ 6 (ስድስት) ወር በታች ያገለገለ ሠራተኛ ቦነስ አይከፈለውም። በማለት ተስተካክሏል

ለ. በዲሲፕሊን ኮሚቴ ታይቶ የጥፋተኝነት ውሳኔ የተላለፈበት ሠራተኛ ላይ የሥነ ሥርዓት እርምጃ ውጤት
ተግባራዊ የሚሆነው ውሳኔ ከተሰጠበት ጊዜ ጀምሮ ሲሆን፣ የሚያስከትለው ሁኔታና ቅጣት የጊዜ ገደብ
እንደሚከተለው ተፈጻሚ ይሆናል፡፡ ተብሎ የተቀመጠው

በበጀት ዓመቱ በዲሲፕሊን ቅጣት የተቀጣ ሠራተኛ ላይ የሥነ ሥርዓት እርምጃ ውጤት ተግባራዊ
የሚሆነው ውሳኔ ከተሰጠበት ጊዜ ጀምሮ ሲሆን፣ የሚያስከትለው ሁኔታና ቅጣት የጊዜ ገደብ
እንደሚከተለው ተፈጻሚ ይሆናል፡፡

ተ. የቅጣት ዓይነት የሚያስከትለው ሁኔታ የሪከርድ ጊዜ



1 ከ 5 ቀን እስከ 15 ቀናት  25 ከመቶ በበጀት ዓመቱ የተፈቀደ
የደመወዝ ቅጣት የማበረታቻ ክፍያ ይቀነስበታል፣

52
የተፈጸመበት፣
2 ከ 15 ቀናት እስከ 30 ቀናት  ጥፋቱ በተፈጸመበት ዓመት የሚፈቀድን
የደመወዝ ቅጣት የበጀት ዓመቱን የማበረታቻ ክፍያ 50%
የተፈጸመበት፣ ይቀነስበታል፣
3 ከ 30 ቀናት በላይ የደመወዝ  ጥፋቱ በተፈጸመበት ዓመት የሚፈቀድን
ቅጣት የተፈጸመበት፣ የበጀት ዓመቱን የማበረታቻ ክፍያ
100% ያሳጣል፣
4 ከቦታው እንዲነሳና ከዕድገት  ጥፋቱ በተፈጸመበት ዓመት የሚፈቀድን ለሚቀጥሉት 2 ዓመታት
የታገደ፣ የበጀት ዓመቱን የማበረታቻ ክፍያ ከማንኛውም ዕድገትና
100% ያሳጣል፣ የኃላፊነት ቦታ መታገድ
5 ዕገዳ  ከዕድገት ውድድር ያሳግዳል ዕገዳ አብቅቶ ውሳኔ
 የማበረታቻ ክፍያን ያሳግዳል እስከሚሰጥ

በማለት ተስተካክሎ የተሻሻለው እንዲቀጥል ተደርጓል፡፡

ሐ. የቦነስ (BONUS) ክፍያ አፈጻጸሙም በቀጣዩ በጀት ዓመት በመጀመሪያው 4 (አራት) ወራት ውስጥ መጠናቀቅ
ይኖርበታል።

መ. በአፈጻጸሙም ላይ ማኅበሩ የሚሳተፍ ሲሆን ዝርዝር አፈጻጸሙ በሰው ኃይል አስተዳደር ተዘጋጅቶ
ማህበሩ አስተያየት አንዲሰጥበት የሚደረግ ሲሆን በዝርዝር መስፈርት ዝግጅቱ ላይ መስማማት
ካልተደረሰ ውሳኔ የሚሰጠው በዋናው ሥ/አስፈጻሚ ይሆናል ። ሆኖም ማህበሩ ዋናው ሥ/አስፈጻሚ
በሚሰጡት ውሳኔ የማይስማማ ከሆነ ለሥራ አመራር ቦርድ ጽ/ቤት ያቀርባል ። እንዲወጣ/እንዲሰረዝ
ተደርጓል

አንቀጽ 17
ልዩ ልዩ አበሎችና ጥቅሞች

17.1. የበረሃማና የአስቸጋሪ ቦታዎች አበል

ሀ. የድርጅቱ ሠራተኞች የድርጅቱን ሥራ እንዲሠሩ የተመደቡባቸው ወይም የሚመደቡባቸው የሥራ ቦታዎች


አስቸጋሪ የአየር ጠባይ ካላቸውና በአንጻራዊነት መሠረታዊ የኑሮ ሁኔታዎችና መሠረተ ልማቶች
ያልተመቻቸባቸው ከሆኑ ድርጅቱ ከመደበኛ ደመወዝ በተጨማሪ እንደየአካባቢው ሁኔታ በማጥናት
የአስቸጋሪ ቦታዎች አበል /Hardship Allowance/ ይከፍላል፡፡

ለ. የአስቸጋሪ የሥራ ሁኔታዎች አበል ለመስጠት ምክንያት የነበሩት ሁኔታዎች ያለመኖራቸው ሲታወቅ
እንዲነሳ፣ ወይም መኖራቸው ሲታወቅ እንዲሰጥ፣ ወይም ነባሩ እንዲሻሻል ድርጅቱና ማኅበሩ በጋራ

53
አጥንተው በድርጅቱ ሲጸድቅ ሥራ ላይ እንዲውል ይደረጋል፡፡ ሆኖም አዲስ የሥራ ቦታዎች በሚከፈቱበት
ጊዜ ቅርብ ላለው የሥራ ቦታ በተፈቀደው የአስቸጋሪ ቦታ አበል መሠረት ይከፈላል። እንደአስፈላጊነቱ
ለቦታው የሚገባው ትክክለኛ አበል በጥናት ይወሰናል፡፡ ይህም በሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር
ሲመዘገብ የዚህ ኅብረት ስምምነት አካል ይሆናል፡፡

ሐ. የአስቸጋሪ ቦታዎች አበል የሚከፈልባቸው የሥራ ቦታዎች ዝርዝርና የሚከፈለው አበል መጠን በመቶኛ
/በፐርሰንት/ በአባሪ ቁጥር 4 ላይ ተመልክቷል። ሆኖም ማሻሻል ሲያስፈልግ መንግስት ሥራ ላይ
የሚያውለውን የአስቸጋሪ ቦታዎች አበል መነሻ በማድረግ ከድርጅቱና ከመሠረታዉ ሠራተኛ ማህበር
በተውጣጣ ኮሚቴ ተጠንቶ ሲቀርብ ማሻሻያው የዚህ ኅብረት ስምምነት አካል ይሆናል፡፡

17.2. የውሎ አበል

ሀ. ድርጅቱ ሥራውን ለማሠራት ሠራተኛውን ከመደበኛ የመኖሪያ ከተማው ወደ ሌላ ቦታ ሄዶ የቁርስ፣ የምሳ፣

የእራት ሰዓቱን እንዲያሳልፍና እንዲያድር ሲያደርገው ለሚያወጣው ወጪ ተመጣጣኝ የውሎ አበል

ይከፍለዋል። ተብሎ የተቀመጠው

ድርጅቱ ሥራውን ለማሠራት ሠራተኛውን ከመደበኛ የመኖሪያ ከተማው ወደሌላ ቦታ ሄዶ የቁርስ፣ የምሳ፣
የእራት ሰዓቱን እንዲያሳልፍና እንዲያድር ሲያደርገው ለሚያወጣው ወጪ ተመጣጣኝ የውሎ አበል
ይከፍለዋል። የውሎ አበል አከፋፈል ተመን ለቁርስ፣ለምሳ፣ለእራትና ለአልጋ ከዚህ በታች በተቀመጠው መሰረት
ይሆናል፤
 ቁርስ የሚታሰብበት ሰዓት ከጠዋቱ 12፡00 እስከ 4፡00 ሆኖ የሚታሰበው 20%
 ምሳ የሚታሰብበት ሰአት ከጠዋቱ 5፡00 እስከ ከቀኑ 9፡00 ሆኖ የሚታሰበው 40% ፣
 እራት ከምሽቱ 12፡00 በኋላ ለሚቆይ የሚታሰበው 40% ይሆናል፡፡ በማለት ተስተካክሏል፡፡
ለ. የውሎ አበል ክፍያው መጠን በሠራተኛው የሥራ ደረጃ ላይ የተመሠረተ ሆኖ የሀገሪቱን ተጨባጭ የኑሮ ሁኔታ
ያገናዘበ እንዲሆን በየሁለት ዓመቱ ተጠንቶ ተግባራዊ ይሆናል፡፡ የነበረው እንዲቀጥል ተደርጓል፡፡

ሐ. የውሎ አበል ክፍያው ድርጅቱ የሀገሪቱን ተጨባጭ የኑሮ ሁኔታና የድርጅቱን አቅም በማገናዘብ አጥንቶ ህዳር
09 ቀን 2008 ዓ.ም ባጸደቀው የውሎ አበል መመሪያ ማሻሻያ በአባሪ ቁጥር 7 መሰረት ይፈጸማል ።
ተብሎ የተቀመጠው

የውሎ አበል ክፍያው በአባሪ ቁጥር 8 መሰረት ይፈጸማል ። በማለት ተስተካክሏል፡፡

መ. በአዲስ አበባ በሚገኙ የስራ ክፍሎች ለስራ ከስራ ቦታቸው ተነስተው 20 ኪሎ ሜትር እና ከዛ በላይ ተጉዘው
የምሳ ሰዓት ካሳለፉ የምሳ አበል እንዲያገኙ ይደረጋል፡፡ ተብሎ የተቀመጠው

54
በአዲስ አበባ በሚገኙ የስራ ክፍሎች ለስራ ከስራ ቦታቸው ተነስተው 20 ኪሎ ሜትር እና ከዛ በላይ ተጉዘው
የምሳ ሰዓት ካሳለፉ የምሳ አበል እንዲያገኙ ይደረጋል፡፡ እንዲሁም ለተከታታይ ስብሰባዎች እና
ስልጠናዎችን ጨምሮ ከስራ ቦታቸው ከአዲስ አበባ 50 ኪሎ ሜትር ርቀው ከሄዱና ካደሩ የአልጋ ክፍያ
ይከፈላቸዋል፡፡ ሆኖም ተከታታይ ስብሰባዎች እና ስልጠናዎችን ሳይጨምር ከ 50 ኪሎ ሜትር በታች
ተጉዘው የአልጋ ክፍያ ቢጠይቁ አይከፈላቸውም፡፡ ተብሎ ተስተካክሏል

ሠ. በአውሮኘላን መሄድ የሚያስፈልግ ሆኖ ሲገኝ በቅድሚያ በተቋሙ ስራ አስፈፃሚ ወይም በክልል/ከተማ


ኤሌክትሪክ አገልግሎት ስራ አስፈፃሚ ወይም በዳይሬክተሮቶች እና በዲስትሪክት ዳይሬክተር/ኃላፊ ቀርቦ

መፈቀድ አለበት፡፡ ጉዞውም በኢኮኖሚ ክፍል ብቻ ይሆናል፡፡ ተብሎ አዲስ እንዲገባ ተደርጓል

ረ. ከኢትዮዽያ ውጭ ለሥራ ጉዳይ ለሚደረግ ጉዞ የውሎ አበል አከፋፈል መንግስት ባወጣው ወይም

በሚያወጣው መመሪያ መሠረት ይሆናል፡፡ ተብሎ አዲስ እንዲገባ ተደርጓል

ሰ. በስራ ጉዳይ ወይም በስልጠና አንድ ሰራተኛ ጉዞ ሲያደርግ ተቋሙ ማደሪያ ካዘጋጀ የአልጋ አበል አይከፈልም፡፡

አዲስ እንዲገባ ተደርጓል

ሸ. ጉዞው አሁን ባለው በባቡር ሲሆን በ 1 ኛ ማዕረግ በቀጣይ ለሚመጣው ባቡር ግን ማህበሩና ማኔጅመንት በጋራ

አጥንተው በሚያቀርቡት ጥናት ላይ ተመስርቶ ይወሰናል፡፡ አዲስ እንዲገባ ተደርጓል

ቀ. አንድ ሠራተኛ ለስራው አፈፃፀም አስፈላጊ ለሆኑ እቃዎች ማጓጓዥ ያወጣው ገንዘብ ድርጅቱ ይከፍላል፡

ሆኖም ሠራተኛ ለግል ዕቃው መጓጓዣ ያወጣው አይከፍለውም፡፡ አዲስ እንዲገባ ተደርጓል

በ. አንድ ሠራተኛ የኘሮጀክት ሥራ ካልሆነ በስተቀር በቋሚነት ከሚሠራበት ክልል ወደ ሌላ ቦታ ተልኮ አበል
እየተከፈለው በተከታታይ ሊቆይ የሚችለው ለሁለት ወር /2 ወር/ ብቻ ነው፡፡ ሆኖም ለስራው አስፈላጊ
ሆኖ ሲገኝ በክልል/ከተማ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ስራ አስፈፃሚ ወይም በዳይሬክቶሬቶች እና በዲስትሪክት

ዳይሬክተር/ኃላፊ ቀርቦ ሲፈቀድ እስከ አንድ ወር /1 ወር/ ሊራዘም ይችላል፡፡ አዲስ እንዲገባ ተደርጓል

ተ. የውሎ አበል እየተከፈለው በውክልና የተመደበ ሰራተኛ የደመወዝ ልዩነት መጠየቅ አይችልም ፡፡ አዲስ እንዲገባ

ተደርጓል

17.3. የትራንስፖርትና የዕቃ ማጓጓዣ

55
ሀ. በቅጥር፣ በዝውውር እና በዕድገት ወቅት የሚከፈል የትራንስፖርት የዕቃ ማጓጓዣ አበል በዚህ ሕብረት
ስምምነት በቅጥር፣ በዝውውር፣ በዕድገት አንቀጾች ላይ እና በአባሪ ቁጥር 8 በተመለከተው መሠረት
ይፈጸማል፡፡ እንዲወጣ/እንዲሰረዝ ተደርጓል

ለ. ልዩ የትራንስፖርት አበል ለሚያስፈልጋቸው ከሥራ ባህሪያቸው አንጻር እንደቆጣሪ አንባቢ፣ የሕግ ባለሙያ
….ወዘተ በሥራው ላይ እስካሉ ድረስ በሚወጣው የትራንስፖርት አከፋፈል ፖሊሲ መሰረት እየታየ
በየወሩ ከደመወዛቸው ጋር እንዲከፈል ይደረጋል ።

17.4. ስለ ነጻ መኖሪያ ቤት አሰጣጥ

ሀ. በሥራው ሁኔታ ምክንያት በድርጅቱ የሥራ ቦታ /ክልል/ ውስጥ ወይም ቅርብ በሆነ ቤት መኖር ያለበት
ሠራተኛ ድርጅቱ ኪራይ የማይከፈልበት ቤት እና እንደአሰፈላጊነቱ የቤት ዕቃ አዘጋጅቶ ይሰጣል፡፡ በዚህ
ሁኔታ በተሰጠ የመኖሪያ ቤት ወይም በውስጡ በሚገኙ ንብረቶች ላይ የተከሰተ ጉድለት ሲኖር ሰራተኛው
ይከፍላል፡፡ ተብሎ የተቀመጠው

ለ 45/66 ማከፋፈያ ጣቢያ ሰራተኞች ተቋሙ የመኖሪያ ቤት የማዘጋጀት ግዴታ የለበትም፡፡ ነገር ግን ቀደም

ሲል የተዘጋጁ መኖሪያ ቤቶችን በተመለከተ ተቋሙ በሚያወጣው የአጠቃቀም መመሪያ መሰረት የሚፈፀም

ይሆናል፡፡ በሚል ተስተካክሏል

ለ. ከተማ ባለመቋቋሙ ምክንያት ሠራተኛው የሚከራይ ቤት ጨርሶ ሊያገኝ ከማይችልበት የሥራ ቦታ ወይም
ድርጅቱ በመኪና አጓጉዞ ሊያሰራው የማይችል ሆኖ እያለ ሠራተኛው በቋሚነት እንዲሠራ ሲመድብ
ድርጅቱ ኪራይ የማይከፈልበት ቤት ያዘጋጃል፡፡

ሐ. በጠረፍ ከተሞች ለሚቋቋም የነዳጅ ኃይል ማመንጫ ጣቢያዎች እና ለ 45/66 ማከፋፈያ ጣቢያዎች ድርጅቱ ሰራተኛ
ሲመድብ የመኖሪያ ቤት ያዘጋጃል፤ ሆኖም ለጊዜው የተሰራ ቤት ከሌለው በአካባቢው ያለው ሪጅን ኮሚቴ በማዋቀር
እንደአካባቢው ሁኔታ እና የቤት ኪራይ ዋጋ ተጠንቶ ለሰራተኞቹ ቤት ኪራይ ይከፍላል ሆኖም ግን ቤቱ ተሰርቶ እስከ
አንድ አመት መጠናቀቅ አለበት፤ በተጨማሪም ለ 45/66 ማከፋፈያ ጣቢያዎች ምቹ የሆነ ለሰራተኞች የስራ ቦታ እና
ልብስ መቀየሪያ ማዘጋጀት አለበት፡፡ ተብሎ የተቀመጠው

በጠረፍ ከተሞች ለሚቋቋም የኃይል ማመንጫ ጣቢያዎች ድርጅቱ ሰራተኛ ሲመድብ የመኖሪያ ቤት ያዘጋጃል፤

ሆኖም ለጊዜው የተሰራ ቤት ከሌለው በአካባቢው ያለው ሪጅን ኮሚቴ በማዋቀር እንደአካባቢው ሁኔታ እና

56
የቤት ኪራይ ዋጋ ተጠንቶ ለሰራተኞቹ ቤት ኪራይ ይከፍላል እንዲሁም ቤቱ ተሰርቶ እስከ አንድ አመት

መጠናቀቅ አለበት፤ ተብሎ ተስተካክሏል

መ. የሥራ ባህሪው ድርጅቱ በሚያዘጋጀው መኖሪያ ቤት እንዲኖር ከሚያስገድደው ሠራተኛ በስተቀር ማንኛውም
የሥራ ኃላፊ እና ሠራተኛ ድርጅቱ ባዘጋጀው የመኖሪያ ቤት ውስጥ መኖር ፈጽሞ የተከለከለ ነው ።
እንዲወጣ/እንዲሰረዝ ተደርጓል

አንቀጽ 18
ነጻ የኤሌክትሪክ አገልግሎት
18.1. ድርጅቱ ለማንኛውም ቋሚ ሠራተኛ በወር 440 ኪሎዋት ሰዓት የሚደርስ የኤሌክትሪክ ፍጆታ በነጻ
ይሰጣል፡፡ ሠራተኛውም ከተባለው መጠን በላይ ለሚጠቀምበት በኪሎዋት ሰዓት በታሪፍ ግማሽ ዋጋው
ተተምኖ እንዲከፍል ይደረጋል።

18.2. አንድ ሠራተኛ የተፈቀደለትን ነጻ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ለራሱ ወይም ሲቀጠር በግል ማህደሩ ውስጥ
ላስመዘገባቸው ወላጆቹ እናት፣አባት እና የትዳር ጓደኛ እንዲጠቀሙበት ማድረግ ይችላል፡፡ ተብሎ
የተሻሻለው እንዲቀጥል ተደርጓል

18.3. አንድ ሠራተኛ ከዚህ ዓለም በሞት ቢለይ በአንቀጽ 18.1. የተጠቀሰው ነጻ ኤሌክትሪክ አገልግሎት
ከሞተበት ዕለት አንስቶ ለ 3 /ሦስት/ ወራት አይቋረጥበትም፡፡

18.4 ጡረታ የሚወጡ ሠራተኞች በጡረተኞች የኤሌክትሪክ አገልግሎት አሰጣጥ ደንብ መሰረት ነጻ
የኤሌክትሪክ አገልግሎት ያገኛሉ ።

18.5 ማንኛውም ነጻ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተጠቃሚ በድርጅቱ የሚሰጠውን ነጻ የኤሌክትሪክ አገልግሎት


ከተፈቀደለት የመኖሪያ ቤት አገልግሎት ውጭ መጠቀም የተከለከለ ነው ።

አንቀጽ 19
የትራንስፖርት አገልግሎት

19.1 .ድርጅቱ ለሠራተኞች ከመኖሪያ አድራሻቸው ወደሥራ ቦታቸው የሚመላለሱበት የትራንስፖርት ክፍያ

ይፈጽማል። ሆኖም እንደ ሀገሪቱ ወቅታዊ የትራንስፖርት ሁኔታ አስፈላጊነቱ እየተጠና ተገቢው ማሻሻያ

ይደረግበታል። አፈጻጸሙም በዚህ ኅብረት ስምምነት አባሪ ቁጥር 9 ተያይዞ በቀረበው ዝርዝር መሰረት

ተፈጻሚ ይሆናል። ተብሎ የተቀመጠው

57
ድርጅቱ ለሠራተኞች ከመኖሪያ አድራሻቸው ወደ ሥራ ቦታቸው የሚመላለሱበት የትራንስፖርት ክፍያ
ይፈጽማል። ሆኖም እንደ ሀገሪቱ ወቅታዊ የትራንስፖርት ሁኔታ አስፈላጊነቱ እየተጠና ተገቢው ማሻሻያ

ይደረግበታል ። አፈጻጸሙም በአባሪው ቁጥር 9 መሰረት ይሆናል። ተብሎ ተስተካክሏል፡፡

19.2. ድርጅቱ እንደሥራው ጸባይ እና እንደአስፈላጊነቱ የትራንስፖርት አገልግሎት ያመቻቻል ።

19.3. ድርጅቱ ለሥራው ሲባል መኖሪያ ቤት ሰጥቷቸው የሚኖሩ ሠራተኞች በዚህ አንቀጽ ተራ ቁጥር 19.1
የተጠቀሰው የትራንስፖርት ክፍያ አይመለከታቸውም።

አንቀጽ 20

የቁጠባና ብድር አገልግሎት

ለሠራተኞች የገንዘብ ቁጠባና ብድር የሕብረት ሥራ ማኅበር ድርጅቱ ጽ/ቤትና ለጽ/ቤቱ ነጻ መብራት በመስጠት

እንዲሁም ጽ/ቤቱን በበላይነት የሚመራ ሠራተኛን ደመወዙን እየከፈለ በመመደብና የመሳሰሉትን በማድረግ

አስፈላጊውን ድጋፍ ይሰጣል ። ተብሎ የተቀመጠው

ለሠራተኞች የገንዘብ ቁጠባና ብድር የሕብረት ሥራ ማኅበር ድርጅቱ ጽ/ቤትና ለጽ/ቤቱ ነጻ መብራት በመስጠት
ድጋፍ ያደርጋል። ተብሎ ተስተካክሏል

ክፍል አምስት
የሥራ አካባቢ የሙያ ደህንነትና ጤንነት ፣
የሥራና የደንብ ልብስ የሥራ ላይ አደጋ መከላከያዎች፣
ሕክምና መድንና ጡረታ
አንቀጽ 21

21.1 የሙያ ደህንነት፣ጤንነትና የሥራ አካባቢ

21.1.1 የድርጅቱ ግዴታ

58
ድርጅቱ የሠራተኞችን ደህንነትና ጤንነት በሚገባ ለመጠበቅ የሚያስፈልጉትን የመከላከያ እርምጃዎች ይወስዳል።
በተለይም በአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ ቁጥር 1156/11 ስለሙያ ደህንነትና ጤንነት የተደነገጉትን ሁኔታዎች ያሟላል ።

ሀ. ሰራተኞች የሚሰሩት ሥራ ሊያስከትልባቸው ስለሚችለው አደጋ እንዲሁም በጤንነት ላይ የሚደርስ


ጉዳትን ለማስወገድ ስለሚያስፈልገው ጥንቃቄ ተገቢውን ሥልጠና ይሰጣል። መመሪያ የተሰጣቸው
መሆኑንም ያረጋግጣል። በተጨማሪ የአደጋ ተከላካይ ሠራተኛ ይመድባል ።የሙያ ደህንነት እና ጤንነት
ተከታታይ ሠራተኛ ይመድባል።የሙያ ደህንነት እና ጤንነት ክትትል ኮሚቴ ያቋቁማል ።የኮሚቴው
አቋቋም ዝርዝር ሚኒስትሩ በሚያወጣው መመሪያ መሰረት ይሆናል።

ለ. ለሠራተኞች የአደጋ መከላከያ መሣሪያ ልብስ እና ሌሎች ቁሳቁሶች ያቀርባል።


ስለአጠቃቀሙም መመሪያ ይሰጣል ።

ሐ. በሥራ ምክንያት የሚመጡ በሽታዎችንና አደጋዎችን መዝግቦ ለሥራ ሁኔታዎች መቆጣጠሪያ


አገልግሎት ያስታውቃል ።

መ. እንደሥራው ጸባይ አዲስ ለተመደቡ ሠራተኞች በራሱ ወጭ የጤና ምርመራ እንዲደረግላቸው እና


በአደገኛ ሥራ ላይ የሚሰሩ ሠራተኞችም እንደአስፈላጊነቱ የጤና ምርመራ እንዲደረግላቸው ያደርጋል

ሠ. የድርጅቱ የሥራ ቦታና አካባቢ በሠራተኞች ደህንነትና ጤንነት ላይ አደጋ የማያስከትል መሆኑን
ያረጋግጣል ።

ረ. በድርጅቱ ልዩ ልዩ የሥራ ሂደት ያሉት ፊዚካላዊ ፣ኬሚካላዊ፣ ባዮሎጂካዊ ፣ኢርጎኖሚካዊና ሥነልቡናዊ


ምንጮችና ምክንያቶች በሠራተኞች ጤንነት ላይ ጉዳት እንዳያደርሱ ተገቢውን ጥንቃቄ ያደርጋል ።

ሰ. አግባብ ካለው ባለሥልጣን በአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ ቁጥር 1156/11 መሰረት የሚሰጠውን ትዕዛዝ ይቀበላል ።

21.2 የሠራተኞች ግዴታ ፣

ማንኛውም ሠራተኛ ፣

ሀ. የሠራተኞችን ደህንነትና ጤንነት ለመጠበቅ የሚወጡትን የሥራ ደንቦችና መመሪያዎች


ያከብራል፤ይተገብራል ።

ለ. በድርጅቱ ወይም በድርጅቱ መሣሪያዎች ላይ የሠራተኞቹን ደህንነትና ጤንነት የሚጎዳ ጉድለት ሲያገኝ እና
የሚደርሰውንም ማንኛውንም አደጋ ወዲያውኑ ለአሠሪው ያሳውቃል።

ሐ. አደጋ ሊያደርስ ይችላል ብሎ ለማመን ምክንያት ያለውንና በራሱ ሊያስወግደው ያልቻለውን ማንኛውንም
ሁኔታ እንዲሁም በሥራ ሂደት ወይም ከሥራ ጋር ግንኙነት ባለው ሁኔታ በጤንነት ላይ የደረሰን አደጋ
ወይም ጉዳት ለአሠሪው ያሳውቃል ።

59
መ. የራሱን ወይም የሌሎችን ደህንነትና ጤንነት ለመጠበቅ የተሰጡትን የአደጋ መከላከያዎች፣ የደህንነት
መጠበቂያ መሣሪያዎችና ሌሎች መሣሪያዎችን በትክክል ጥቅም ላይ ያውላል ።

ሠ. አሠሪው ወይም ኃላፊነት የተሰጠው ባለሥልጣን ያወጣውን ወይም የሰጣቸውን ደህንነትና ጤንነት
መጠበቂያ መመሪያዎች ያከብራል ።

ረ. ለራሱ ወይም ለሌሎች ደህንነት ሲባል የተቀመጡትን የደህንነት መጠበቂያ ዕቃዎች ወይም ሌሎች
መሣሪያዎችን መነካካት፣ ማንሳት፣ ያለቦታቸው ማስቀመጥ ፣ማበላሸት ወይም ማጥፋት የለበትም ።

ሰ. በሥራ ላይ የሚደርስ አደጋን ለመቀነስ ሲባልም የሚሠራበትን ማንኛውንም ዘዴ ወይም አሠራር ማሰናከል
የለበትም።

21.3 የሥራና የደንብ ልብስ

ድርጅቱ በየሥራ ዘርፉ ለመደባቸው የሥራ ላይ ደንብ ልብስ ለሚያስፈልጋቸው ሠራተኞች ከዚህ ህብረት
ስምምነት ጋር ተያይዞ በቀረበው አባሪ ቁጥር 2 ዝርዝር መሰረት የሥራና የደንብ ልብስ በበጀት ዓመቱ ውስጥ
ይሰጣል ።

ሀ. አንድ ሠራተኛ ከአንድ የሥራ ክፍል ወደ ሌላ የሥራ ክፍል ሲመደብ ወይም ሲዛወር አላቂ የሥራ ወይም የደንብ
ልብስ ተሰጥቶት ሲገለገልበት የቆየ ከሆነና ይኸው የተሰጠው የሥራ ወይም የደንብ ልብስ ለአንድ ዓመት
አገልግሎት የሚሆን ከሆነ እንዲመልስ አይደረግም። ለተመደበበት ቦታ በፊት የነበረው የሥራ ወይም የደንብ
ልብስ በዓይነቱ ተመሳሳይ እስከሆነ ድረስ ለተመደቡበት ቦታ ቀደም ብሎ የተሰጠው የሥራ ወይም የደንብ
ልብስ ጊዜ እስኪያልቅ ከዚህ ቀደም ከተሰጠው ሌላ በተጨማሪ የሥራ ወይም የደንብ ልብስ አይሰጠውም።
ነገር ግን የተመደበበት ቦታ የተለየና ተጨማሪ የሥራ ወይም የደንብ ልብስ የሚያሰጠው ከሆነ ተጨማሪው
እንዲሰጠው ይደረጋል፡፡

ለ. ለሠራተኛ የተሰጠ የሥራ ልብስ ትጥቅ በሥራ ላይ ከሥራው ጋር ግንኙነት ባለው ምክንያት ቢበላሽና
ከአገልግሎት ውጪ ከሆነ ድርጅቱ ይተካለታል፡፡

ሐ. በዚህ የኅብረት ስምምነት አባሪ ቁጥር 2 ላይ ከተመለከተው የትጥቅ ዝርዝር ሌላ እንደሥራው ጸባይና ቦታ
እየታየ የሥራና የደንብ ልብስ ድርጅቱ ይሰጣል፡፡

መ. እንደየሥራ ክፍሎች የሥራ ጸባይና እንደየአካባቢው የአየር ጸባይ ጥራቱ እንደተጠበቀ ሆኖ የደንብና የሥራ
ልብሶችን በልክ አሰፍቶ ወይም ጨርቅ ከነማሰፊያው እንደአስፈላጊነቱ ይሰጣል፡፡ ይህ አፈጻጸ ም በምንም
ሁኔታ ከበጀት ዓመቱ ከመጀመሪያው ከ 3 (ሶስት) ወር መብለጥ የለበትም ።በግዥ ወቅት ከማኅበር የተወከሉ
አባላት ይሳተፋሉ። የደንብና የሥራ ልብስ እንደአስፈላጊነቱ አርማ /Badge/ ይኖረዋል፡፡

60
ሠ. “ሠራተኛው የሥራና የደንብ ልብስን በሥራ ላይና በሥራ ቦታ የመጠቀም ገዴታ አለበት፡፡ መሸጥ፣ መለወጥ፣
ለሌላ አሳልፎ መስጠት ፈጽሞ የተከለከለ ነው፤” በየዓመቱ በተከታታይ ለሚሰጡ የሠራተኛ የደንብ ልብሶችን ብቻ
በተመለከተ፡-
 በተለያየ ምክንያት የሥራ ውሉ የተቋረጠ ማግኘት የሚገባውን የደንብ ልብስ በበጀት ዓመቱ ያለወሰደ
ሰራተኛ የደንብ ልብሱ የተገዛበት ሂሳብ በበጀት ዓመቱ የጅምላ ግዥ ሂሳብ ታስቦ 15% ግብር (VAT)
ተቀንሶና በገንዘብ ተለውጦ እንዲከፈለው ይደረጋል፣ የክፍያ አፈጻጸሙም ፡-
 እስከ ሶስት (3) ወር ያገለገለ ለበጀት ዓመቱ የተፈቀደውን 25% በገንዘብ ተለውጦ ይከፈለዋል፣
 ከ ሶስት (3) ወር እስከ ስድስት (6) ወር ያገለገለ ለበጀት ዓመቱ ከተፈቀደው 50% በገንዘብ ተለውጦ
ይከፈለዋል፣
 ከ ስድስት (6) ወር በላይ ያገለገለ ለበጀት ዓመቱ የተፈቀደውን 100% በገንዘብ ተለውጦ
ይከፈለዋል፣ተብሎ የተቀመጠው

ሠራተኛው የሥራና የደንብ ልብስን በሥራ ላይና በሥራ ቦታ የመጠቀም ግዴታ አለበት። መሸጥ፣
መለወጥ፣ ለሌላ አሳልፎ መስጠት ፈጽሞ የተከለከለ ነው። ተብሎ ተስተካክሏል

ረ. የተሰጠው የሥራና የደንብ ልብስ ሠራተኛው በልኩ ካስመዘገበው ውጪ ሆኖ ከተገኘ ድርጅቱ ይቀይርለታል
ወይም ያስተካክልለታል ።

ሰ. ድርጅቱ እንደአስፈላጊነቱና እንደገንዘብ አቅሙ ከሥራው ጸባይ አንጻር እያጠና በሥራው አካባቢ ሠራተኛው
የሥራና የደንብ ልብሱን የሚቀይርበት እና የሚያስቀምጥበት እንዲሁም ገላ መታጠቢያ ቦታ ያዘጋጃል ።

ሸ. የደንብ ልብስ ተሰጥቶት ለብሶ ያልመጣ ሰራተኛ ወደ ስራ ቦታው አይገባም እንዲሁም ያልሰራበት ደመወዝ

ለተቋሙ ተመላሽ ይደረጋል፡፡ አዲስ እንዲገባ ተደርጓል

ቀ. አዲስ የተቀጠር ሠራተኛ እንደ ሥራ ባህሪው ሥራ ከመጀመሩ በፊት የደንብ ልብስ ይሰጠዋል፡፡

21.4 የሥራ ላይ አደጋ መከላከያዎች

የሥራ ላይ አደጋ መከላከያዎች ማለት በሥራ ላይ ደህንነትና ጥበቃ ሕግ መሰረት በማንኛውም የሥራ ቦታ አደጋ
(ችግር) ሊያስከትሉ በሚችሉ የሥራ አካባቢዎች በሙሉ እንደሥራው ዓይነት ከአደጋው ወይንም ችግር
ከሚያስከትሉት ነገሮች ለመከላከል የሚለበሱ፣ የሚጠለቁ ልብሶች ወይንም መሳሪያዎች ሆነው የሥራ ላይ ደህንነት
መጠበቂያ ትጥቆች የሚባሉት ናቸው። ትጥቆቹ በስም አንድ ዓይነት ሆነው እንደሥራው ሁኔታ ዓይነታቸው
የሚለያይ (ለምሳሌ ለኮንስትራክሽን የምንጠቀምበት ቆብ ለሞተር ሳይክል አይሆንም ፣ለኬሚካል ሥራ

61
የምንጠቀምበት ጓንት ለኤሌክትሪካልና ለሜካኒካል ሥራ አይሆንም------ ወዘተ ) ሆነው ሥራው ሲሰራ ብቻ
ጥቅም ላይ የሚውሉና ከመደበኛ የሥራ መለያ ዩኒፎርም የተለዩ ናቸው ።

ሀ. ድርጅቱ በየሥራ ዘርፉ ለመደባቸውና የሥራ ላይ የአደጋ መከላከያ ለሚያስፈልጋቸው ሠራተኞች ከዚህ
ህብረት ስምምነትጋር ተያይዞ በቀረበው አባሪ ቁጥር 1 ዝርዝር መሰረት የሥራ ላይ አደጋ መከላከያ
ልብስና መሣሪያዎችን በተወሰነ ጊዜ ይሰጣል ።

ለ. አንድ ሠራተኛ ከአንድ የሥራ ክፍል ወደ ሌላ የሥራ ክፍል ሲመደብ ወይም ሲዛወር አላቂ የሥራ ላይ
አደጋ ልብስና መሣሪያ ተሰጥቶት ሲገለገልበት የቆየ ከሆነና ይኸው የተሰጠው የሥራ ላይ አደጋ መከላከያ
ልብስና መሣሪያ ለአንድ ዓመት አገልግሎት የሚሆን ከሆነ እንዲመልስ አይደረግም ።ከተመደበበት ቦታ
በፊት የነበረው የሥራ ላይ አደጋ መከላከያ ልብስና መሣሪያ በዓይነቱ ተመሳሳይ እስከሆነ ድረስ
ለተመደበበት ቦታ ቀደም ብሎ የተሰጠው የሥራ ላይ አደጋ መከላከያ ልብስና መሣሪያ እስኪያልቅ ከዚህ
ቀደም ከተሰጠው ሌላ ተጨማሪ አይሰጠውም። ነገር ግን የተመደበበት ቦታ የተለየና ተጨማሪ የሥራ ላይ
አደጋ መከላከያ ልብስና መሣሪያ የሚያሰጠው ከሆነ ተጨማሪው እንዲሰጠው ይደረጋል፡፡
ሐ. ለሠራተኛ የተሰጠ የሥራ ላይ አደጋ መከላከያ ሠራተኛው በሥራ ላይ ሲጠቀምበት ከሥራው ጋር
ግንኙነት ባለው ምክንያት ቢበላሽና ከአገልግሎት ወጭ ቢሆን ድርጅቱ ይተካለታል፡፡
መ. በዘመናዊ የአሠራር ዘዴዎች ሥራ ላይ መዋል ምክንያት የሥራ ሁኔታዎች ሲለወጡ ወይም የሥራ ሁኔታዎች
እየተጠኑ አስፈላጊ መሆናቸው ሲታመን ድርጅቱ ተጨማሪ የሥራ ላይ አደጋ መከላከያዎችን ይሰጣል፡፡
ሠ. ሠራተኞች ከአንድ የሥራ ክፍል ወደሌላ የሥራ ክፍል ሲዛወሩ በእጃቸው የሚገኘውን የአደጋ መከላከያ
መሣሪያ ለቀድሞው የሥራ ክፍል በአግባቡ በሰነድ ማስረከብ ወይም ተመላሽ ማድረግ ይኖርባቸዋል ።
ረ. ከአንድ የሥራ ክፍል ተረክበው ሲሠሩበት የነበረን የሥራም ሆነ የአደጋ መከላከያ መሣሪያ ወደተዛወሩበት
የሥራ ክፍል ይዞ መሄድ አይፈቀድም ።ይህንንም ለመቆጣጠር አዲሱ የሥራ ክፍል ሠራተኛው ንብረት
አስረክቦ ለመምጣቱ መሸኛ መጠየቅ ይኖርበታል ። ሠራተኛውም የማቅረብ ግዴታ ይኖርበታል ።
ሰ. የሠራተኛውን ደህንነት ለመጠበቅ የድርጅቱ አቅም በፈቀደ መጠን ከተወሰነ ክብደት በላይ ዕቃና ሰው
አብረው እንዳይጓጉዙ አስፈላጊውን ያደርጋል፡፡ የዝናብ መከላከያዎች እንዲዘጋጁ ያደርጋል፡፡
ሸ. በዚህ የኀብረት ስምምነት አባሪ ቁጥር 1 እና 2 ላይ ከተመለከተው የትጥቅ ዝርዝር ሌላ እንደሥራው
ፀባይና ቦታ እየታየ የበሽታና የሥራ ላይ አደጋ መከላከያዎችን ድርጅቱ ይሰጣል፡
ቀ. ድርጅቱ አስፈላጊ የሆኑ የሥራ ላይ አደጋ መከላከያ ልብሶችንና መሣሪያዎችን በየሥራ ቦታው በቅድሚያ
ያቀርባል ።
በ. ሠራተኛው የሥራ ላይ አደጋ መከላከያ ልብሶችንና መሣሪያዎችን በሥራ ላይ የመጠቀም ግዴታ አለበት፡፡
መሸጥ፣ መለወጥ ለሌላ አሳልፎ መስጠት ፈጽሞ የተከለከለ ነው፡፡
ተ. የተሰጠው የሥራ ላይ አደጋ መከላከያ ልብስ ሠራተኛው ከልኩ ውጪ ሆኖ ከተገኘ ድርጅቱ ይቀይርለታል
ወይም ያስተካክልለታል፡፡

62
ቸ. አስፈላጊ በሆነ ቦታ ሁሉ የሠራተኛና ማኀበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር በሚያወጣው መመሪያ መሠረት ድርጅቱ
የአደጋ መከላከያ መሣሪያዎችን ያዘጋጃል፡፡

አንቀጽ 22
ሕክምና

ሕክምና ማለት ማንኛውም የድርጅቱ ቋሚ ሠራተኛ ህመም ሲደርስበት ወይም በሥራ ላይ ጉዳት
ሲደርስበት በዚህ ኅብረት ስምምነት መሰረት ድርጅቱ ለሠራተኞች የሚሰጠው የሕክምና አገልግሎት ነው፡፡

22.1 ማንኛውም የሙከራ ጊዜውን የጨረሰ ሠራተኛ ህመም ቢደርስበት ድርጅቱ ባሉትና በሚኖሩት
ክሊኒኮች፣የድርጅቱ ደንበኞች በሆኑ የጤና ተቋማት እንዲሁም በማንኛውም የመንግስት የጤና
ተቋማት የህክምናና የመድሐኒት ዋጋ ድርጅቱ ሙሉ ወጪውን ይሸፍናል።ሕመሙ ሠራተኛው
ተኝቶ የሚታከም ሲሆን በ 2 ኛ /ሁለተኛ/ ማዕረግ የአልጋውን ሙሉውን ወጪ ድርጅቱ ይሸፍናል፡፡

22.1.1 የድርጅቱ ክሊኒክ ባሉበት ቦታዎች

ሀ. ሠራተኛው በደረሰበት ሕመም በቅድሚያ በድርጅቱ ክሊኒክ ውስጥ አስፈላጊ ምርመራና እርዳታ
ያለምንም ክፍያ ይደረግለታል። ይሁንና ከክሊኒኩ አቅም በላይ ሆኖ ውል ወደተገባባቸው የግል የጤና
ተቋማትና ማንኛውም የመንግስት የጤና ተቋማት እንዲላክ ሲደረግ ድርጅቱ ሙሉ የሕክምና
ወጭውን ይሸፍንለታል።

ለ. የድርጅቱ ክሊኒኮች ባሉበት አካባቢ የሚሠራ ማንኛውም ሠራተኛ ክሊኒኩ አገልግሎት በሚሰጥበት
ሰዓት ለድንገተኛ ሕመም ወይም አደጋ ካልሆነ በስተቀር ከሆስፒታሎችም ሆነ ከግል ክሊኒኮች
የሚያመጣቸውን ማናቸውንም ወጪዎች አይተካለትም።

22.1.2 የድርጅቱ ክሊኒክ በሌሉባቸው ቦታዎች

ሀ. ድርጅቱ በአካባቢው ካሉ የመንግስት እና የግል ጤና ተቋማት ጋር ውል መግባት አለበት። ሠራተኛውም


ሕመም ሲያጋጥመው በቅድሚያ ውል ወደተገባባቸው የመንግስት እና የግል ጤና ተቋማት በመሄድ
ሕክምና እንዲያገኝ ይደረጋል ።

ለ. በአቅራቢያው ውል የተገባባቸው የጤና ተቋማት ከሌሉ ወይም አገልግሎት ካልሰጡ በማንኛውም


የመንግስት የጤና ተቋማት ታክሞ በሚያቀርበው ደረሰኝ መሰረት የሕክምና ወጭው እና
የትራንስፖርት ወጪው በሙሉ ይሸፈንለታል።

63
22.1.3 የተፈጥሮ ሕመም
ሀ. የዓይን መነጽር
 ሠራተኛው የዓይን ሕክምና አድርጎ መነጽር እንዲጠቀም በሐኪም ሲታዘዝለት ድርጅቱ ለዓይን መነጽር
ሌንስ እስከ ፍሬሙ መግዣ ለመጀመሪያ ጊዜ ከሆነ እስከ ብር 2,500.00 (ሁለት ሺህ አምስት መቶ ብር)
ይከፍላል፡፡ ሆኖም አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ፍሬሙ የሚቀየረው በየሶስት (3) ዓመቱ ሲሆን ሠራተኛው የዓይኑ
ሕመም ጨምሮ (የማየት ችሎታው ቀንሶ) የእይታው ችግር በሐኪም ሲረጋገጥ የሌንሱን ማስቀየሪያ ገንዘብ
ይከፍላል፡፡ የተሻሻለው እንዲቀጥል ተደርጓል፡፡
 አንድ ሰራተኛ ከሀኪም ትዕዛዝ ውጭ የዓይን መነፅር ገዝቶ ከመጣ ክፍያ አይወራረድለትም፤እንዲሁም የዜሮ
/0/ ሌንስ የአይን መነፅር ወጪ በማንኛውም ሁኔታ ተቋሙ አይሸፍንም፡፡ አዲስ እንዲገባ ተደርጓል

ለ. ሰው ሰራሽ ምትክ አካሎች


ድርጅቱ የማናቸውንም ሰው ሰራሽ ምትክ አካሎች ወጪ አይከፍልም ።

ሐ. የጥርስ ሕክምና
ድርጅቱ ለጥርስ ሕመም የሕክምና ወጪ ማስነቀያ እና መሙያን ጨምሮ ሙሉ ወጪውን ይሸፍናል፤ ሆኖም
ለጥርስ መትከያ አይከፍልም።

መ. የጆሮ መስሚያ መሣሪያ


ለያየ ምክንያት የመስማት ችግር ያጋጠመው ሠራተኛ በሐኪም ሲታዘዝለት ድርጅቱ ለአንድ ጆሮ መስሚያ
መሳሪያ መግዣ እስከ ብር 5,000.00 (አምስት ሺህ ብር) በየአምስት (5) ዓመቱ አንድ ጊዜ ወጪውን
ይሸፍናል፡፡ የተሻሻለው እንዲቀጥል ተደርጓል፡፡

ሠ. ለኤች.አይ.ቪ ህክምና ለሚያስፈልጋቸው ሠራተኞች ህክምናው በብሔራዊ የህክምና ኘሮግራምና ድርጅቱ


በሚያቋቁመው ፈንድ መሠረት ተፈጻሚ ይሆናል፡፡ እንዲሰረዝ/እንዲወጣ ተደርጓል

ረ. ድርጅቱ እንደአስፈላጊነቱ በየሥራ ቦታው የመጀመሪያ ሕክምና እርዳታ መስጫ ሳጥን /first aid kit/ እንዲኖር
ያደርጋል፤ ስለአጠቃቀሙ ተገቢውን ምክር ይሰጣል፡፡

ሰ. ማንኛዋም ሴት ሠራተኛ በእርግዝና ወይም በወሊድ ምክንያት ድርጅቱ ውል በገባባቸው ሆስፒታሎች ወይም
የጤና ተቋማት ስትታከም ለማዋለጃም ሆነ ለሕክምና የሚያስፈልገውን ሙሉ ወጪ ድርጅቱ ይሸፍናል።
ሆኖም ድንገተኛ ምጥ ሲያጋጥማት በአቅራቢያዋ በሚገኝ ድርጅቱ ውል ከገባባቸው የጤና ተቋማት

64
ተመሳሳይ ደረጃ ላይ ባለ የሕክምና ተቋም አገልግሎቱን ካገኘች ለማዋለጃም ሆነ ለሕክምና
የሚያስፈልገውን ሙሉ ወጪ በሚቀርበው ሕጋዊ ደረሰኝ መሰረት ድርጅቱ ይሸፍናል።

የድርጅቱ ሰራተኛ የሆነች እናት የወለደችው ህፃን የተለየ ህክምና የሚያስፈልገው ሆኖ ሲገኝ እና አልጋ ይዞ
መታከም ሲያስፈልገው ተቋሙ እስከ አንድ /1/ ወር ሙሉ ወጪውን ይሸፍናል፡፡ ተብሎ አዲስ እንዲገባ
ተደርጓል
ሸ. በመስክ ሥራ ላይ ያሉ ሠራተኞች ድንገተኛ ሕመም ሲደርስባቸው የመንግስት ጤና ተቋማት በሌሉበት
በመጀመሪያ ሕመሙ በደረሰበት ሰዓት በማንኛውም ጤና ተቋም ይታከሙና ቀጣይ ሕክምና ግን በመንግስት
ወይም ድርጅቱ ውል በገባባቸው ጤና ተቋማት ይደረጋል፡፡ ይኸውም የበሽታው ድንገተኛነት በድርጅቱ
ሕክምና ክፍል ሲረጋገጥ በሚያቀርቡት ሕጋዊ ደረሰኝ መሰረት ያወጡት ወጪ ተመላሽ ይሆናል።

ቀ. የሠራተኛው ሕመም ድርጅቱ ውል ከገባባቸው ህክምና ተቋማት አቅም በላይ ከሆነ እና የተለየ ሕክምና
የሚያስፈልገው ሆኖ ሲገኝ በድርጅቱ ክሊኒክ ታምኖበት ወደ ሌላ የጤና ተቋም ሲላክ ድርጅቱ ሙሉ ወጪውን
ይከፍላል፡፡ነገር ግን ከድርጅቱ ክሊኒክ እውቅና ውጭ በሌላ ጤና ተቋም ለተደረገ ሕክምና የሚቀርብ ማንኛውም
የክፍያ ጥያቄ ተቀባይነት አይኖረውም።

በ. የድርጅቱ ክሊኒክ በሌለበት አካባቢ ውል ከተገባባቸው የጤና ተቋማት ውጭ የሕክምና ምርመራ ስለማስፈለጉ
ውል በገቡት የጤና ተቋማት ሲታመንበትና ሲረጋገጥ ላኪው የሕክምና ተቋም በሚገኝበት ቦታ በሚገኝ የጤና
ተቋም ለሚደረግ ሕክምና ድርጅቱ ሙሉ ወጪውን ይሸፈናል።

ተ. የድርጅቱ ክሊኒኮች ባሉበት አካባቢ የሚሰራ ማንኛውም ሠራተኛ ክሊኒኩ አገልግሎት በሚሰጥበት ሰዓት
ለድንገተኛ ሕመም ወይም አደጋ ካልሆነ በቀር ከሆስፒታሎችም ሆነ ከግል ክሊኒኮች የሚያመጣቸው
ማናቸውም ወጪዎች አይተካለትም፡፡ በተሻሻለው መሰረት አንዲወጣ/እንዲሰረዝ ተደርጓል

ቸ. የመድሐኒት ግዥን በተመለከተ ውል በተገባባቸው መድሐኒት ቤቶች የታዘዘው መድሐኒት ካልተገኘ እና ውል


በተገባባቸው መድሐኒት ቤቶች መድሐኒቱ አለመኖሩ ሲረጋገጥ ከሌሎች መድሐኒት ቤቶች ገዝተው ደረሰኝ
ሲያቀርቡ ሙሉ ወጭአቸው ተመላሽ ይደረግላቸዋል ።

ነ. በድርጅቱ የጤና ተቋማት የሚያገለግሉ የጤና ባለሙያዎች ከሥራቸው አንጻር ባለው ተጋላጭነት
ለሚያጋጥማቸው የጤና ችግር በባለሙያዎች ተጠንቶ ሲቀርብ እና በሁለቱ ወገኖች ሲታመንበት የዚህ
ህብረት ስምምነት አካል ይሆናል።

22.1.4 የሥራ ላይ አደጋን በተመለከተ የሚደረግ የሕክምና ክፍያ

65
በሥራ ላይ ሆኖ አደጋ የደረሰበት ሠራተኛ ለሚከተሉት የህክምና አገልግሎቶች የሚያስፈልገውን ወጭ
አጠቃላይ ድርጅቱ ይሸፍናል፡፡

ሀ. የሆስፒታልና የመድሃኒት፣ የጠቅላላና የልዩ ህክምና እንዲሁም የቀዶ ጥገና ሕክምና ወጪዎች ይሸፍናል፡፡
የተሻሻለው እንዲቀጥል ተደርጓል፡፡
ለ. የማንኛውም አስፈላጊ ሰው ሰራሽ ቀደም ሲል ሲጠቀምበት የነበረው የዓይን መነጽርና የጆሮ መስሚያ መሳሪያ
ከአደጋው ጋር ተያይዞ ለሚፈጠር ጉዳትና መሰበር በድርጅቱ ክሊኒክ ሲረጋገጥ ምትክ እንዲሁም ተጨማሪ
አካሎችና የአጥንት ጥገና ወጪዎችን አስፈላጊ ሆኖም ሲገኝ የተሽከርካሪ ወንበር (WHEEL CHAIR)
ወጪን ድርጀቱ ይሸፍናል፡፡ የተሻሻለው እንዲቀጥል ተደርጓል፡፡
ሐ. በሥራ ላይ አደጋ ሲደርስ በአቅራቢያው ሆስፒታል ወይም ክሊኒክ ማግኘት የማይችል ከሆነ ድርጅቱ
ሆስፒታል ወይም ክሊኒክ እስከሚገኝበት ቦታ በመውሰድ ያሳክማል ወይም አመቺ በሆነ ትራንስፖርት ይልካል
ወይም ያጓጉዛል፡፡ የተሻሻለው እንዲቀጥል ተደርጓል፡፡
መ. በሥራ ላይ አደጋ የደረሰበት ሠራተኛ ሕክምና ሲደረግለት ቆይቶ የሕክምና አገልግሎቱ የሚቋረጠው
በሕክምና መማክርት ጉባዔ (MEDICAL BOARD) በሚሰጠው ውሳኔ ብቻ ይሆናል፡፡ የተሻሻለው
እንዲቀጥል ተደርጓል፡፡

ሠ. በውጭ አገር የሚደረግ ሕክምናን በተመለከተ ሚያዚያ 19 ቀን 2010 ዓ.ም በቁጥር ውመኤሚ 01/01/360
የውሃ፣ መስኖና ኤሌክትሪክ ሚኒስቴር ሚኒስትር በተላለፈ መመሪያ መሠረት፡-
1) በጦር ኃይሎች ሆስፒታል የህክምና ቦርድ አስፈላጊነቱ ታምኖበት ሪፈራል ሲጻፍ እና በጠቅላይ ሚኒስትር
ጽ/ቤት ቀርቦ ሲፈቀድ ብቻ እንደሚሆን፣
2) በመንግስት መመሪያ የህክምና ሪፈራል አገልግሎት እንዲሰጡ ከተመረጡ አገሮች ውጭ መሄድ የማይቻል
መሆኑን፣
3) የጉዞ አበልን በተመለከተም መንግስት ባስቀመጠው መመሪያ መሠረት መሆኑ እየተረጋገጠ እንዲፈጸም
ተብሎ የተቀመጠው

በውጭ አገር የሚደረግ ሕክምናን በተመለከተ መንግስት በሚያወጣው መመሪያ መሰረት፡

1. በጦር ኃይሎች ሆስፒታል የህክምና ቦርድ አስፈላጊነቱ ታምኖበት ሪፈራል ሲጻፍ እና በጠቅላይ
ሚኒስትር ጽ/ቤት ቀርቦ ሲፈቀድ ብቻ እንደሚሆን፣

2. በመንግስት መመሪያ የህክምና ሪፈራል አገልግሎት እንዲሰጡ ከተመረጡ አገሮች ውጭ መሄድ


የማይቻል መሆኑን፣

66
3. የሙከራ ጊዜውን የጨረሰ ሠራተኛ ከኢትዮጵያ ውጭ ህክምና እንዲያደርግ በአንቀጽ 22.1.4 በፊደል
ሠ. ተራ ቁጥር 1 በተጠቀሰው መሰረት ሲፈቀድ ድርጅቱ የትራንስፖርት ወጪውንና ለህክምና
የሚያወጣውን የገንዘብ መጠን ለአንድ ጊዜ ብቻ እስከ 10,000.00/አስር ሺህ/ የአሜሪካ ዶላር
ይከፍላል፡፡ ወጪውም በበቂ ማስረጃ ተደግፎ በወቅቱ መወራረድ አለበት፡፡ ከላይ በተጠቀሰው
የገንዘብ መጠን ከህክምናው ጋር ተያያዥነት ባለው ሁኔታ ተመላልሶ ለመታከም በሀኪሙ የታዘዘና

በቂ ማስረጃ የሚያቀርብ ሠራተኛ ህክምናውን መከታተል ይችላል፡፡ ተብሎ እንዲስተካከል ተደርጓል

ረ. በሥራ ላይ አደጋ የደረሰበት ሠራተኛ ሕክምና ሳይጨርስ በጡረታ ቢገለል የሕክምና መማክርት ጉባዔ
(MEDICAL BOARD) የመጨረሻ ውሳኔ እስኪሰጥ ድረስ ሕክምናው ይቀጥላል፡፡ የተሻሻለው እንዲቀጥል
ተደርጓል

አንቀጽ 23
መድን
23.1. መድን ድርጅት ለሠራተኛው የሚሰጠው የመድን ሽፋን በመድን ፖሊሲው መሠረት ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
እንዲወጣ ተደርጓል

ሀ. አግባብ ባለው የጡረታ ሕግ ስለ ዘለቄታ ጉዳት ካሣና ዳረጎት የተደነገገው መብት እንደተጠበቀ ሆኖ
ማንኛውም ሠራተኛ በመደበኛ የሥራ ሰዓትም ሆነ በትርፍ ሰዓት ሥራ ላይ እያለ ለሚደርስበት
አደጋ ድርጅቱ በራሱ ወጪ በተጨማሪ የመድን ዋስትና ይገባለታል፡፡ ተብሎ የተቀመጠው

አግባብ ባለው የጡረታ ሕግ ስለ ዘለቄታ ጉዳት ካሣና ዳረጎት የተደነገገው መብት እንደተጠበቀ ሆኖ
ማንኛውም ሠራተኛ በመደበኛ የሥራ ሰዓትም ሆነ በትርፍ ሰዓት ሥራ ላይ እያለ ለሚደርስበት
አደጋ ድርጅቱ በራሱ ወጪ በተጨማሪ የመድን ዋስትና ይገባለታል፤እንዲሁም የመድን ድርጅቶች
በሚሰጡት የመድን ሽፋን ፖሊሲ መሠረት ተፈፃሚ ይሆናል፡፡ ተብሎ እንዲስተካከል ተደርጓል፡፡

ለ. ቋሚ ሠራተኛ በሥራ ላይ በደረሰበት አደጋ ምክንያት ጠቅላላ የሥራ ችሎታውን ለዘለቄታ ሲያጣና በዚህ

አደጋ ምክንያት ሕይወቱ ሲያልፍ ከብር 20000 (ሃያ ሺህ) የማያንስ እና ከብር 150,000 (አንድ መቶ

67
ሃምሳ ሺህ) የማይበልጥ ካሣ ይከፈለዋል” ተብሎ የተጻፈው ላይ በአዋጁ መሰረት ይፈጸም የሚል

ይካተትበት ተብሎ የተቀመጠው

ቋሚ ሠራተኛ በሥራ ላይ በደረሰበት አደጋ ምክንያት ጠቅላላ የሥራ ችሎታውን ለዘለቄታ ሲያጣና
በዚህ አደጋ ምክንያት ሕይወቱ ሲያልፍ በአዋጁ መሰረት ካሳ ይከፈለዋል ፡፡

 ለሞት (Death) ፡- የ 60 ወር (የአምስት ዓመት ደመወዝ)


 ለቋሚ የአካል ጉዳት (Permanent Total Disability)፡- በሜዲካል ቦርድ የሚሰጠውን የቋሚ
የአካል ጉዳት ፐርሰንት በ 60 ወር /በአምስት ዓመት ደመወዝ/ በማብዛት
 ለጊዜያዊ የአካል ጉዳት እና የሕክምና እረፍት (Temporary Total Disability)፡- ወርሃዊ
ደመወዝ እስከ 52 ሣምንት የሚፈፀም ይሆናል፡፡ ተብሎ ተስተካክሏል

ሐ. ቋሚ ሠራተኛ በሥራ ላይ እያለ አደጋ ከደረሰበት በሀገር ውስጥ ሆስፒታሎች እስኪድን ድረስ በድርጅቱ ወጪ
ይታከማል፡፡ ሠራተኛው በደረሰበት አደጋ ምክንያት በሕክምና መማክርት ጉባኤ (MEDICAL BOARD)
ወደ ውጭ ሀገር ሄዶ ህክምና እንዲደረግለት ማስፈለጉ ከተረጋገጠ በድርጅቱ ወጪ አስፈላጊው ህክምና
ይደረግለታል፡፡ ሠራተኛው ላይ የደረሰው ጉዳት በህክምና ሊወገድ ካልቻለ በሕክምና መማክርት ጉባኤ
(MEDICAL BOARD) ማስረጃ መሠረት የአካል ጉዳት ካሣ ይከፈለዋል፡፡

መ. በዚህ አንቀፅ በፊደል ተራ “ለ” ላልተጠቀሱት የአካል ጉድለቶች የሚከፈለው ካሣ መጠን በሕክምና
መማክርት ጉባኤ (MEDICAL BOARD) በሚሰጠው የምሥክር ወረቀት (CERTIFICATE) ላይ
በሚገለጸው የጉዳት መቶኛ (%) ነው፡፡ ተብሎ የተቀመጠው የተሻሻለው እንዲቀጥል ተደርጓል፡፡

ሠ. በሠራተኛው ላይ የደረሰው አደጋ ሞትን ካስከተለ ካሣው ለሕጋዊ ወራሾች ይከፈላል፡፡

23.2 በሥራ ሰዓት ለሚደርስ አደጋ ደመወዝ እና ካሣ ስለመክፈል፣

ሀ. የድርጅቱ ባልደረባ በሥራ ላይ በደረሰበት አደጋ ምክንያት ሆስፒታል በሚተኛበት ጊዜም ሆነ


ሐኪሙ የሕመም ዕረፍት ፈቃድ ሰጥቶት ሥራ ላይ ለማይሰማራበት ጊዜ አደጋው ከደረሰበት ቀን
አንስቶ የሕክምና መማክርት ጉባኤ (MEDICAL BOARD) ስለሠራተኛው ሁኔታ የመጨረሻ
ውሣኔ እስከሚሰጥበት ጊዜ ድረስ ድርጅቱ ደመወዙን ይከፍለዋል፡፡
ለ. በዚህ አንቀፅ ተራ ቁጥር 23.2.ሀ በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ አደጋ ለደረሰበት ሠራተኛ ድርጅቱ
ከመድን ድርጅት የሚገባውን ካሣ ጠይቆ ለሠራተኛው ወይም ለህጋዊ ወራሾቹ በወቅቱ ይከፍላል፡፡
ሐ. የድርጅቱ ሠራተኛ በሥራ ላይ አደጋ ደርሶበት ለመታከም ከሚሠራበት አካባቢ ውጪ ወደሚገኝ
የጤና ተቋም ከሄደ ድርጅቱ የመጓጓዣ ሂሣብ ይከፍለዋል። እንዲሁም ሠራተኛው በሐኪም

68
ትዕዛዝ ተመላልሶ እንዲታከም ሲደረግ ድርጅቱ የውሎ አበል ይከፍለዋል፡፡የድርጅቱ ክሊኒክ ባለበት
ቦታ መኝታ ከተሰጠው የአልጋው አገልግሎት ከውሎ አበሉ ተቀንሶ ቀሪው ይከፈለዋል፡፡
መ. የመኝታና የምግብ አገልግሎት በሚሰጥበት የጤና ተቋም ተኝቶ ለሚታከም ሠራተኛ ለተኛበት
ጊዜ የውሎ አበል አይከፈለውም፡፡

23.3 ከሥራ ሰዓት ውጭ ለሚደርስ አደጋ ደመወዝና ካሣ ስለመከፈል፣ የሚለው እንዲሰረዝ/እንዲወጣ


ተደርጓል ፡፡ የተሻሻለው እንዲቀጥል ተደርጓል፡፡

23.4. ይህን የህብረት ስምምነት እስካልተቃረነ ድረስ አሁን የሚሠራበት በድርጅቱ ሠራተኞች ላይ
ስለሚደርሰው አደጋ የወጣው የኢንሹራንስ ደንብ በሥራ ላይ ይውላል፡፡

23.5. ማንኛውም የድርጅቱ ሠራተኛ በሥራ ሰዓት አደጋ በሚደርስበት ጊዜ ማሟላት ያለበትን ቅድመ ሁኔታ
የሚያሳይ የኢንሹራንስ ደንብ አባሪ ቁጥር 5 ሠ ሆኖ ከዚህ ህብረት ስምምነት ጋር ተያይዟል”
በሚል ተስተካክሏል፡፡

አንቀጽ 24
ጡረታ

24.1 ማንኛውም ቋሚ የድርጅቱ ሠራተኛ በመንግሥት የጡረታ አዋጅ መሠረት የጡረታ መብት ይኖረዋል፡፡

24.2 የጡረታ መዋጮ በጡረታ አዋጁ መሠረት ከሠራተኛው ደመወዝ ላይ ይቀነሳል።

24.3 ማንኛውም ቋሚ ሠራተኛ የጡረታ ጊዜው ከመድረሱ ከስድስት ወር በፊት እንዲያውቀው


በሚመለከተው የአስተዳደር ክፍል በፅሁፍ ይገለጽለታል፡፡

24.4 ማንኛውም ለጡረታ የደረሰ ሠራተኛ የጡረታ ጊዜው ሊያበቃ አንድ ወር ሲቀረው የዕዳ ማጣሪያ
/Clearance/ ሥራዎችን ማከናወን እንዲያስችለው የአንድ ወር ፈቃድ ከደመወዝ ጋር ይሰጠዋል፡፡

ክፍል ስድስት

69
የቅሬታ አቀራረብ ሥነ-ሥርዓት፣የደስፒሊን ጥፋቶችና ቅጣቶች አወሳሰን
ስንብት/የሥራ ውል ማቋረጥ/
አንቀጽ 25
የቅሬታ አቀራረብ ሥነ-ሥርዓት

25.1 ሠራተኛው በሥራ ውሉ መሠረት ሥራውን በሚያከናውንበት ጊዜ ከሥራ ኃላፊዎች ጋር


በሚፈጠር አለመግባባት በህብረት ስምምነት ወይም በሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ እና በድርጅቱ
የሥራ መመሪያና ደንብ ወይም በአፈጻጸም ከድርጅቱ ጋር በሚያጋጥሙ አለመግባባቶች
ምክንያት በግሉ ወይም በማህበሩ በኩል ጥያቄውን በአዋጁ በተሰጠው የጊዜ ገደብ መሰረት
ለሚመለከተው አካል ያቀርባል፡፡ ተብሎ የቀረበው የተሻሻለው እንዲቀጥል ተደርጓል፡፡

25.2. ቅሬታ በተፈጠረ ጊዜ የቅሬታው መነሻ ሊሆን ከቻለው ምክንያት አንጻር አጥጋቢ ውሣኔ መስጠት
እንዲቻል ሠራተኛውም ሆነ ቅሬታ የቀረበበት ወገን ከቅሬታው ጋር ግንኙነት ያላቸውን
ማስረጃዎች የማቅረብ ግዴታ አለባቸው፡፡

25.3 የቅሬታ አቤቱታዎች በሚቀርቡበት ጊዜ የሚከተሉት ሥነ-ሥርዓቶች ተፈጻሚ ይሆናሉ፡፡

ሀ. ማንኛውም ሠራተኛ ቅሬታ ሲኖረው አቤቱታውን ለቅሬታው መነሻ የሆነውን ውሣኔ ከሰጠው ኃላፊ
በደረጃ ቀጥሎ ለሚገኘው የሥራ ኃላፊ በግሉ ወይም በማኀበር በኩል በጽሁፍ ሊያቀርብ ይችላል፡፡
አቤቱታውን የሚቀበለው ኃላፊም አቤቱታውን በመቀበል መርምሮ ውሣኔ የመስጠት ግዴታ አለበት።
ሠራተኛው ለቅሬታው ምክንያት የሆነው ጉዳይ በተገለጸለት በ 10 /አሥር/ የሥራ ቀናት ውስጥ
አቤቱታውን ማቅረብ አለበት፡፡ ሆኖም ከላይ የተገለጸው የቅሬታ አቀራረብ ሥነ-ሥርዓት ያልተከተለ
ከሆነ ተቀባይነት የለውም፡፡

ለ. አቤቱታ የቀረበለት ኃላፊ ኀብረት ስምምነቱን በመመርኮዝ ቅሬታውን መርምሮ ከ 5 /አምስት/ የሥራ
ቀናት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ ውሣኔ ይሰጣል፡፡

ሐ. ሠራተኛው በዚህ አንቀፅ ተራ ቁጥር 25.3.ለ በተወሰነው ጊዜ ውስጥ ለቅሬታ መልስ ካልተሰጠው ወይም
በተሰጠው መልስ ካልተስማማ አቤቱታ ከቀረበለት ኃላፊ ደረጃ ለሚቀጥለው ኃላፊ አቤቱታውን
ማቅረብ ይችላል፤ኃላፊውም አቤቱታው በደረሰው በ 5/አምስት/ የሥራ ቀናት ውስጥ ውሣኔ ይሰጣል፡፡

መ. አቤቱታ የቀረበለት 2/ሁለተኛ/ ኃላፊ በሰጠው ውሣኔ ሠራተኛው የማይስማማ ከሆነ ከ 15/አሥራ አስምት/ የሥራ

ቀናት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ በአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 377/96 አንቀፅ 141 እና በተሻሻለው

70
የአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ ቁጥር 494/98 መሠረት በሠራተኛና ማኀበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ለሚመደብ

አስማሚ ፍ/ቤት ወይም ለመደበኛ ፍ/ቤት አቤቱታውን ማቅረብ ይችላል፡፡ ተብሎ የቀረበው

አቤቱታ የቀረበለት 2/ሁለተኛ/ ኃላፊ በሰጠው ውሣኔ ሠራተኛው የማይስማማ ከሆነ ከ 15/አሥራ አምስት/
የሥራ ቀናት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ በአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 1156/11 አንቀፅ 142 መሰረት
በመጨረሻ ውሣኔ ያላገኘ ሰራተኛ በተቋሙ በሚመደብ አስማሚ ፍ/ቤት አቤቱታውን ማቅረብ ይችላል፡፡
ተብሎ እንዲስተካከል ተደርጓል

ሠ. ሠራተኞች አቤቱታ ከማቅረባቸው በፊት በተለይም ወደ አሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ወሣኝ ቦርድ ወይም
ወደ መደበኛ ፍ/ቤት ጉዳያቸውን ከመውሰዳቸው አስቀድሞ የሠራተኛውን ማኀበርና የሚመለከተውን
የሥራ ክፍል ማማከር ለሠራተኛውም ሆነ ለድርጅቱ ጠቃሚ ስለሚሆን በተቻለ መጠን
የሚመለከተውን የሥራ ክፍል ማማከርና የቅሬታቸውን ግልባጭ ለሠራተኛ ማኀበሩ ማቅረብ
አለባቸው፡፡

አንቀጽ 26
የዲሲፕሊን ጥፋቶች እና የቅጣት አወሳሰን

የዲሲፕሊን ጥፋት ማለት በኅብረት ስምምነቱ እና በድርጅቱ ደንብና መመሪያ የሚያስቀጡ ጥፋቶች ሲሆኑ
ይህም በኅብረት ስምምነቱ እና በደንብና በመመሪያ ላይ የተቀመጡትን ወይም የተፈቀዱትን አለመፈጸም
እና የተከለከለውን ፈጽሞ መገኘት ነው ።ለነዚህ ጥፋቶች የሚወሰድ የዲሲፕሊን እርምጃ ሠራተኛውን
ከጥፋቱ ለማስተማር ፣ ሌሎች ሠራተኞችም ተመሣሣይ ጥፋት ከመስራት እንዲቆጠቡ ለማድረግ፣
እንዲሁም ሥራ እንዳይበደል ለመቆጣጠር ነው፡፡

26.1 የዲሲኘሊን ቅጣት ከመወሰኑ በፊት የጥፋቱ ክብደት ሠራተኛው ከጥፋቱ በፊት የነበረው ሥነ-
ምግባር፣አገልግሎቱ እና ለጥፋቱ መንስዔ የሆኑት ተጨባጭ ሁኔታዎች በጥንቃቄ መመርመር አለባቸው፡፡

26.2 የዲሲኘሊን እርምጃ የሚወሰድባቸው የጥፋት ዓይነቶችና ቅጣቶች ከዚህ ኀብረት ስምምነት ጋር
በተያያዘው አባሪ ቁጥር 4 መሠረት ሆኖ የቅጣቱ አይነት እንደ ሁኔታው የቃል ማስጠንቀቂያ ፣ የፅሁፍ
ማስጠንቀቂያ፣ የደመወዝ ቅጣት፣ ከሥራ ዕገዳ፣ ከዕድገት እገዳ እስከ ማሰናበት ይደርሳል፡፡

71
26.3. አንድ ሠራተኛ የዲሲኘሊን እርምጃ ሲወሰድበት ከቃል ማስጠንቀቂያ በስተቀር በፅሁፍ እንዲያውቀው

ይደረጋል፡፡ መቀጣቱን የሚገልፅ ደብዳቤም ግልባጭ ለሚመለከተው አስተዳደር ክፍል ይላካል፡፡ ተብሎ

የተቀመጠው

አንድ ሠራተኛ የዲሲኘሊን እርምጃ ሲወሰድበት ከቃል ማስጠንቀቂያ በስተቀር በፅሁፍ እንዲያውቀው
ይደረጋል፡፡ መቀጣቱን የሚገልፅ ደብዳቤም ግልባጭ ለሚመለከተው አስተዳደር ክፍል ይላካል የቃል
ማስጠንቀቂያው በተለየ መዝገብ ወይም ቅጽ ተመዝግቦ ማስጠንቀቂያውን በሰጠው ኃላፊና
ማስጠንቀቂያውን በተቀበለው ሠራተኛ ይፈረምበታል፡፡ ሆኖም በጽሁፍ የተሰጠው የቃል ማስጠንቀቂያ
የግል ማህደር ውስጥ አይያያዝም፡፡ ተብሎ ተስተካክሏል

26.4 በዚህ ኀብረት ስምምነት አባሪ ቁጥር 4 መሠረት ማናቸውም ከ 30 ቀን ደመወዝ በላይ ቅጣት
እስከማሰናበት የሚደርሱ እንዲሁም ከዕድገት የሚከለክሉ የዲሲኘሊን ጥፋቶች በዲሲኘሊን ኮሚቴ
መታየት ይኖርባቸዋል፡፡

26.5 ስንብት ሊያስከትል የሚችል ጥፋት የፈፀመ ሠራተኛ ከመሰናበቱ በፊት ጉዳዩ በዲሲኘሊን ኮሚቴ ታይቶ
እስኪጸድቅ ድረስ በአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 1156/11 አንቀጽ 27/4 መሠረት በዕግድ እንዲቆይ
ይደረጋል፡፡ሆኖም የዕግዱ ጊዜ ከአንድ ወር አይበልጥም። ተብሎ የተቀመጠው

ስንብት ሊያስከትል የሚችል ጥፋት የፈፀመ ሠራተኛ ከመሰናበቱ በፊት ጉዳዩ በዲሲኘሊን ኮሚቴ ታይቶ
እስኪጸድቅ ድረስ በአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 1156/11 አንቀጽ 27/4 መሠረት በዕግድ እንዲቆይ
ይችላል፡፡ሆኖም የዕግዱ ጊዜ ከአንድ ወር አይበልጥም።

(ሀ) - ሠራተኛው ከሥራ እስከ ማሰናበት የሚደርስ ጥፋት ፈጽሟል ተብሎ ስለመፈጸሙ የሚያመለክት ማስረጃ
ሲገኝ፣

(ለ) - ሠራተኛው ፈጽሟል የተባለውን ጥፋት በሚመለከት አግባብነት ያላቸውን መረጃዎች በመደበቅ፤በማበላሸት
ወይም በማጥፋት ቀጣይ የማጣራት ሥራዎችን ሊያሰናክል እንደሚችል ሲገመት፣

(ሐ) - ሠራተኛው ፈጽሟል የተባለው ጥፋት ከባድ ከመሆኑ የተነሳ ተጣርቶ ውሳኔ እስከሚሰጥ የሌሎች
ሠራተኞችን የሥራ ተነሳሽነት የሚነካ ወይም ተገልጋዩ ደንበኛና የሥራ መሪ በሠራተኞች ላይ ሊኖረው

የሚገባውን እምነት የሚያዛባ ሆኖ ሲገኝ ከሥራውና ከደመወዙ ይታገዳል፡፡ ተብሎ ተስተካክሏል

26.6 ማንኛውም በዲሲኘሊን ከሥራ እንዲታገድ የተደረገ ሠራተኛ ጥፋቱ ተገልጾለት በወቅቱ በፅሁፍ
እንዲደርሰው ይደረጋል፡፡

72
26.7 በዲስኘሊን ከስራ የታገደ ሰራተኛ አፈፃፀም ከዚህ እንደሚከተለው ይወሰናል፡፡

ሀ. ከጽሑፍ ማስጠንቀቂያ እስከ 15 (አስራ አምስት) ቀን የሚደርስ የደመወዝ ቅጣት


በቅርብ ኃላፊ ይፈጸማል ፡፡
ለ. ከ 16 (አስራ ስድስት) እስከ 30 (ሰላሣ) ቀን የሚደርስ የደመወዝ ቅጣት ከቅርብ
ኃላፊው ደረጃ ቀጥሎ በሚገኘው የሥራ ኃላፊ ይፈጸማል።
ሐ. ከ 1 (አንድ) ወር ከሥራ ማገድ ለሥራ አስፈጻሚ ተጠሪ በሆኑ ኃላፊዎች ይፈጸማል።

መ. ሰራተኛን ከስራ ማገድ በሚከተለው አግባብ ተፈፃሚ ይሆናል፡፡


 ሰራተኛው ወንጀል ፈጽሞ እጅ ከፍንጅ ሲያዝ ወይም በኦዲት ሪፖርት መሰረት የእምነት
ማጉደል ፈጽሞ ሲገኝ በስራ አስኪያጁ እና ቀጥሎ ባሉት የበላይ ኃላፊዎች ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
 ሌሎች ሰራተኛን የሚያሳግዱ ሁኔታዎች ሲያጋጥሙ ለስራ አስፈፃሚዎች ወይም
ለዳይሬክተሮች ተጠሪ በሆኑ ኃላፊዎች ይፈፀማል፡፡ ተብሎ እንዲስተካከል ተደርጓል

26.8 በዲስኘሊን ኮሚቴ ታይቶ የሚቀርብ የውሳኔ ምክረ ሃሳብ በየስራ ዘርፋ ባሉ ዳይሬክተሮች ወይም ስራ
አስፈፃሚዎች፤በዲስትሪክት ዳይሬክይተር/ኃላፊ ይፀድቃል፡፡ ተብሎ እንዲስተካከል ተደርጓል

26.10. በዚህ አንቀፅ ከንዑስ አንቀፅ 26.7 እስከ 26.9 ድረስ ያሉት ከድርጅቱ የተሰጡ የሥልጣን ውክልናዎች
በዚህ ኀብረት ስምምነት ውስጥ እንዲገቡ የተደረጉት ሠራተኛ እና የሥራ ኃላፊዎች እንዲያውቋቸው
ብቻ ነው፡፡ እንዲወጣ/እንዲሰረዝ ተደርጓል

አንቀጽ 27
ስንብት/የሥራ ውል መቋረጥ/

27.1 ስንብት የሚፈጸመው ወይም የሥራ ውል የሚቋረጠው፣በሞት፣በጡረታ፣በጥፋት፣ዘላቂ የአካል ጉዳት


ሲረጋገጥ፣ በሕመም ምክንያት ሠራተኛው ለመሥራት አለመቻሉ በሕክምና መማክርት ጉባኤ
(MEDICAL BOARD) ሲረጋገጥ፣ በሥራ ውሉ መሠረት የተወሰነው ጊዜ ሲያልቅ፣ ሠራተኛው በሥራ
ውሉ ላይ የተገለፀውን ተግባር ወይም የሥራ ኃላፊነት ለመወጣት አለመቻልና ሠራተኛው በገዛ ፈቃዱ
ሥራውን ለመልቀቅ ሲጠይቅ ነው፡፡

73
ሀ. ያለበቂ ምክንያትና ያለቅድሚያ ፈቃድ ማስጠንቀቂያ እየተሰጠው በመደጋገም የሥራ ሰዓት
አለማክበር ፣

ለ. በመደዳው ለ 8/ስምንት/ የሥራ ቀናት ወይም በአንድ ወር ውስጥ ለ 12/አሥራ ሁለት/ የሥራ ቀናት

ወይም በአንድ ዓመት ውስጥ በጠቅላላው ለ 30/ሰላሳ/ የሥራ ቀናት ያለበቂ ምክንያት ከሥራ

መቅረት፣ ተብሎ የተቀመጠው

በተከታታይ ለ 5 /አምስት/ የሥራ ቀናት ወይም በአንድ ወር ውስጥ ለ 8 /ስምንት/ የሥራ ቀናት ወይም
በስድስት ወር ውስጥ 11 /አስራ አንድ/ የሥራ ቀናት ያለበቂ ምክንያት ከሥራ መቅረት፣ በሚል
እንዲስተካከል ተደርጓል

ሐ. እንደ ጥፋቱ ክብደት በሥራ ላይ የማታለል ወይም የማጭበርበር ወይም የስርቆት ተግባር መፈጸምና
የራሱን ወይም የሌላ ሰው ብልጽግና በመሻት በማናቸውም የድርጅቱ ንብረት ወይም ገንዘብ
አለአግባብ መጠቀም፣ ጉቦ መቀበል፣

መ. በሥራ ቦታ ላይ ሰክሮ መገኘትና በሥራ ቦታ ለአምባጓሮ ወይም ለጠብ አጫሪነት ተጠያቂ መሆን፣

ሠ. በድርጅቱ ንብረት ወይም ከድርጅቱ ሥራ ጋር በቀጥታ ግንኙት ባለው ማናቸውም ንብረት ላይ ሆነ ብሎ


ወይም በከባድ ቸልተኝነት በህይወትና በንብረት ላይ ጉዳት ማድረስ፣በኃላፊነት የተረከበውን የሥራ
መሣሪያ ለሌላ አሳልፎ መስጠት፣

ረ. በድርጅቱ የሥራ አፈጻጸም መመዘኛ መመሪያ መሰረት በተደጋጋሚ ዝቅተኛ የሥራ አፈጻጸም ውጤት
የሚያስመዘግቡ ሠራተኞች ፣ተብሎ የተቀመጠው

በድርጅቱ የሥራ አፈጻጸም መመዘኛ መመሪያ መሰረት ስልጠና እየተሰጠው ለ 2 ተከታታይ ምዘና ወይም
2 /ሁለት/ ዓመት የማያሻሽል ከሆነ የስራ ውል ይቋረጣል፣ በሚል እንዲስተካከል ተደርጓል

ሰ. በወንጀል ጥፋተኛ ሆኖ መገኘት ፣

ሸ. ከድርጅቱ ሥራ ጋር ባልተያያዘ ጥፋተኛነት ተወስኖበት ከ 1 (አንድ) ወር እስከ 6 (ስድስት) ወር የእስራት


ፍርድ ተወስኖበት ሠራተኛው ከሥራ ሲቀር በነበረበት የሥራ መደብ ወይም በድርጅቱ ውስጥ ክፍት
የሥራ ቦታ መኖሩ ሲረጋገጥ የሠራተኛው የቀደመው የሥራ አፈፃፀምና ስነ-ምግባር ታይቶ ወደሥራ
መመለሱ ሲታመንበት ድርጅቱ ወደ ሥራ ሊመልሰው ይችላል፡፡ እንዲሰረዝ/እንዲወጣ ተደርጓል

74
27.2 አፈጻጸም

ሀ. የጥፋቱ ክብደት ከ 1 (አንድ) ወር ደመወዝ በላይ የሚያስቀጣና ከሥራ የሚያሰናብት ከሆነ በዲስኘሊን
ኮሚቴ ታይቶ ለሚመለከተው አካል የውሣኔ ሃሣብ ይቀርባል ፡፡

ለ. የሙከራ ጊዜውን የጨረሰ ማንኛውም ሠራተኛ በማናቸውም ምክንያት ለድርጅቱ ቅድሚያ የ 30


(ሰላሣ) ቀናት ማስጠንቀቂያ በመስጠት ሥራ ማቋረጥ ይችላል፡፡

ሐ. በአዋጁ አንቀፅ 39 እንደተሻሻለው ከላይ በተመለከቱት ሁኔታዎች የሥራ ውሉ የተቋረጠበት ሠራተኛ


የሥራ ስንብት ካሣ ክፍያ በሕጉ መሠረት ተፈጻሚ ይሆናል፡፡

መ. የተሰናበተው ሠራተኛ ያልወሰደው ክፍያ ማለትም ደመወዝ፣ የዓመት ፍቃድና ሌላ ተከፋይ ሂሳብ
ሲኖረው የዕዳ ማጣሪያ (Clearance) አዙሮ ሲጨርስ በገንዘብ ተተምኖ ይሰጠዋል፡፡ ተብሎ
የተቀመጠውየተሻሻለው እንዲቀጥል ተደርጓል

ሠ. ማንኛውም ሠራተኛ የስንብት የሠራተኛ ሁኔታ ማስታወቂያ (PERSONEL ACTION) ማግኘት


የሚችለው የንብረትና የገንዘብ ማስረከቢያ ቅጽ (CLEARANCE) አዙሮ ከዕዳ ነጻ መሆኑ ከተረጋገጠ
በኋላ ሲሆን ደመወዙን እና የአገልግሎት ዘመኑን የሚገልጽ የምስክር ወረቀት ይሰጠዋል፡፡ ተብሎ
የተቀመጠውየተሻሻለው እንዲቀጥል ተደርጓል

ረ. በማንኛውም ሁኔታ በተለያየ ምክንያት በዲሲፕሊን ግድፈት ከሥራ የተሰናበተ ሠራተኛ በድርጅቱ በድጋሚ
ሊቀጠር አይችልም ሆኖም ይህን ደንብ ተላልፎ ተቀጥሮ ቢገኝና ቅጥሩ በተፈጸመበት በአንድ (1) ዓመት
ጊዜ ውስጥ ከታወቀ ያለ ቅድመ ማስጠንቀቂያ ከሥራ እንዲሰናበት ይደረጋል ፡፡ ተብሎ የተቀመጠው
የተሻሻለው እንዲቀጥል ተደርጓል

አንቀጽ 28
ማሻሻያ

ይህ ኅብረት ስምምነት ፀንቶ በሚቆይበት ጊዜ በአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 1156/2011
አንቀጽ 133 ንዑስ ቁጥር 3 ሀ መሠረት የተመለከቱትን በከፊል ወይም በሙሉ በማናቸውም ጊዜ
ለማሻሻል ወይም ለመለወጥ ይቻላል፡፡ ሆኖም ማሻሻያው (የተደረገው ለውጥ) በሠራተኛና ማኀበራዊ
ጉዳይ ሚኒስቴር መመዝገብ አለበት፡፡

75
አንቀጽ 29
የኅብረት ስምምነቱ ፀንቶ
የሚቆይበት ጊዜ

በድርጅቱና በሠራተኛ ማኀበሩ መካከል የተፈረመው ይህ የኅብረት ስምምነት ውል በሠራተኛና ማኀበራዊ ጉዳይ
ሚኒስቴር ከተመዘገበበት ወር የመጀመሪያው ቀን አንስቶ ለ 4 (ለአራት) ተከታታይ ዓመታት የፀና ይሆናል፡፡

76
አባሪ ቁጥር 1

EQUIPMENT DESCRIPTIONS
SAFETY EQUIPMENT DESCRIPTION
Distribution system  
1 Plastic Rain Coat  
2 First aid kit  
3 Mountain Climbing Rope  
4 Insulating Stand Rubber Mat  
5 Shoulder Padding  
6 Voltage Detector (Tester)  
7 Fuse Extractor  
8 Megger  
9 Pole Life up  
10 Operation Rod 15-75  
11 Avo meter  
12 Magnet Tester  
13 Wooden Ladder  
14 Universal Pier  
15 Screw Driver  
16 Warning and Various Safety tag  
17 Fire Extinguisher  
18 Sub standard meter  
19 Sealing plier  
20 Ball head hummer  
21 Rolling meter 100mt  
22 Earthling set (15 kV)  
23 Earthling set (33 kV  
24 Voltage Section (220V)  
25 Voltage detector (220V)  
26 Electric Mate  
27 Fuse handle  
28 Tool kit (electrical)  
29 Tools knife  

77
30 Phase sequence meter  
31 Clamp meter  
32 Disconnector Rob  
Grounding cable (for 15,33,45,66, 132,230,400-kv)
33  
Hot
34 Hot stick  
35 Glow tester  
36 Fire Resistance Clothing  
37 Ground fallet Circuit interrupter (GFC)  
38 MV tester  
39 UP roll  
40 Sealing lead  
41 fillorete  
42 Wooden pole clumping shoes  
43 Steel Pole Clumping Shoes (no.16)  
44 Search light (Safety lamp)  
45 Earthling Equipment 400/200V  
46 Safety Rivan  
47 Warning tag Danger High tension Do Not Switch  
Distribution street light  
1 Voltage Selection 220 V  
2 Insulating Stand Mat  
3 H.R.C Disconnector  
4 Wooden Ladder  
5 Universal Pliers  
6 Screw Driver  
7 Warning tag Danger High tension Do not switch  
Distribution Line  
1 Mountain Climbing rope  
2 Shoulder padding  
3 H.R.C. Disconnector  
4 Operation Rod 15-75  
5 Universal Pliers  
6 Screw Driver  
7 Sealing pliers 1  
8 Voltage detector (220V)  
9 Wooden Pole Clumping Shoes  
10 Steel pole clumping shoes (NO.16)  
11 Zone limitation ribbun  

78
12 Warning tag Danger High tension Do Not switch  
Electro Mechanical Diesel plant  
1 Earthling set for bus bar H.V  
2 Earthling set for over head  
3 Operation Rod 15-75  
4 Voltage Detector (15-75)  
5 Insulating Stand Rubber mat  
6 H.R.C. Disconnector  
7 Zone limitation ribbon  
8 Plastic glove  
9 Rubber mat  
10 Voltage Detector(Tester) 15-75  
11 Magnet Tester 15 kV  
12 Warning tag Danger High tension and do not switch  
13 Fire Extinguisher  
14 Earthling set for bus bar H.V  
15 Fuse handle  
16 Tool kit (electrical)  
17 Tool kit (Mechanical)  
18 Bed  
19 Search light (Safety lamp)  
20 Life saving jacket  
21 First aid kit  
22 Universal pliers  
23 Screw driver different size  
Erection Mechnaical  
1 Voltage detector (220V)  
Erection Electrical  
1 Voltage detector (220V)  
2 Earthling set for bus bar HV  
3 Earthling set for Bus Bar H.V  
4 Voltage detector (15-75V)  
5 H.R.C Disconnector  
6 Warning tag danger High tension and do not switch  
Weliders
1 Welding curtain  
2 Welding Mask  
3 Mask Respiration  

79
Painter
1 Mask Respiration  
2 Plastic Glove  
3 Plastic Apron  
Car painters
1 Mask Respiration  
Auto Electrician
1 Plastic Over all  
2 Plastic Glove  
3 Mask Respiration  
Auto Bodyman
1 Plastic Apron  
2 Plastic glove  
3 Battery Repair  
Masons &Constracation
1 Plastic safety hats  
2 Plastic Glove  
Impregnation
1 Plastic glove  
Impregnation others
1 Shoulder padding  
2 Shoulder padding  
Store Loaders
1 Shoulder padding  
Inspectors
1 H.T. Insulating glove  
2 Voltage Detector (Tester) 220V  
3 Voltage Detector (Tester)15 kV  
4 Megger  
5 Avo meter  
6 Magnet Tester  
7 Universal pliers  
8 Screw Driver  
9 Sub standard meter  
Artist & Photograph
1 PLASTIC GLOVE  
2 Voltage Detector (Tester) 15-75 kV  
3 H.R.C Fuse Disconnected  

80
4 Voltage Detector (Tester) 220V  
5 Operation Rd 15-20kV  
6 Magnet Tester 15 kV  
7 Earthling Set L.V HV  
Transformer
1 Earthling set for bus bar H.V  
2 Earthling set for over head H.V  
3 Operation rod 15-75  
4 Voltage Detector (Tester)15-17  
5 Magnet Tester 15 kV  
6 Warning tag Danger high tension and do not switch  
7 Fuse handle  
8 Tool kit (electrical)  
9 First aid kit  
Transmission line
1 Insulating stand or Rubber Mat  
2 Earthling set for over head  
3 Voltage detector (Tester) or 220V  
4 Magnet Tester 15kV  
5 Warning tag Danger High-tension and Do not switch  
6 Tool kit (electrical)  
7 First aid kit  
8 H.V insulating rubber glove  
9 H.V Detector 45 kV  
10 H.V Detector 13 kV  
11 H.V detector 220KV  
Substation
1 Earthling set for over head  
2 Operation Rod 15-20 kV  
3 Voltage detector 15-75  
4 Insulating stand rubber mat  
5 H.R.C fuse disconnector  
6 Zone Limitation ribbon  
7 Voltage Detector (Tester) 15-75  
8 Magnet Tester 15 kV  
9 Warning tag Do not switch  
10 Fire extinguisher  
11 First aid kit  

81
12 Zone limitation ribbon  
13 Switch  
14 H.V detector 45 kV  
15 Magnet tester 15 kV  
16 Occupational health and safety (OSH)

(1)Milk per day


One LITER
17 For machine shop, wielder,woodwork, battery repair.
18 Auto body, duplication, electrical
19 Workshop workers

አባሪ ቁጥር 2
PERSONAL SAFETY PROTECTION EQUIPMENT
Distribution system
1 SAFETY HELMET  
2 Insulating Elect. Rubber Glove L.V  

82
3 Leather Glove  
4 EYE Goggle  
5 Safety Shoes  
6 Safety Life Belt  
Distribution street light
1 DIETECRIC SAFETY HELMET  
2 Insulating Elect. Rubber Glove L.V  
3 Goggle  
Distribution Line
1 EIECTRIC SAFETY HELMET  
2 Insulating Elect. Rubber Glove L.V  
3 Leather Glove  
4 Goggle  
5 Safety Shoes  
6 Safety Life Belt  
Electro Mechanical Diesel plant  
1 EIECTRIC SAFETY HELMET  
2 Insulating Elect. Rubber Glove L.V  
3 Goggle  
4 Ear Plug  
5 Leather Glove  
6 Safety Shoes  
Electro Mechanical  
1 EIECTRIC SAFETY HELMET  
2 Goggle  
3 Ear Plug  
4 Insulating Rubber Glove for L.V & HV  
Erection Electrical  
1 EIECTRIC SAFETY HELMET  
2 Goggle  
3 Ear Plug  
4 Insulating Rubber Glove for L.V & HV  
Weliders
1 HELMET  
2 EYE Goggle  
3 Face shield  
4 Welding Goggle  
5 Leather Glove  
6 Leather Apron  
Car painters
1 Goggle  
2 Ear Plug  
3 Leather Glove  

83
Auto Electrician
1 Goggle  
2 Leather Apron  
Auto Bodyman
1 Leather Glove  
2 Leather Apron  
Masons &Constracation
1 Goggle  
Impregnation
1 HELMET  
2 Goggle  
Impregnation others
1 HELMET  
Store Loaders
1 HELMET  
2 Leather Glove  
Inspectors
1 EIECTRIC SAFETY HELMET  
2 Insulating Elect. Rubber Glove L.V  
Artist & Photograph
1 EIECTRIC SAFETY HELMET  
2 Insulating Rubber GAVERS HV  
3 Electrical Eye Goggle  
4 Goggle  
Transformer
1 EIECTRIC SAFETY HELMET  
2 Insulating Elect. Rubber Glove L.V  
3 Goggle  
4 Leather Glove  
Transmission line
1 EIECTRIC SAFETY HELMET  
Substation
1 EIECTRIC SAFETY HELMET  
2 Insulating Elect. Rubber Glove L.V  
3 Goggle  
4 Reflevtive jacket  
አባሪ ቁጥር 3

የሚታደሉ የትጥቅ ዓይነቶች

ተ.ቁ የሥራ ማዕረግ የደንብ ልብስ ዓይነት


1 አውቶ ቦዲ ጥገና ቡድን ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g 2 (ሁለት)

84
2 ኢንጀክሽን ፖምኘ ጥገና ቡድን
3 አውቶ ኤሌክትሪክ ጥገና ቡድን
4 ቀላል መኪና ጥገና ቡድን
ቱታ ፣ 2 ጥንድ ሴፍቲ ቆዳ ጫማ በየዓመቱ
5 ከባድ መኪና ጥገና ቡድን
6 የጐማ ጥገና ሰራተኞች
7 የመኪና ጥገናዎች መርማሪዎች
8 ማሽን የስራ ቡድን ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g (2) ቱታ ፣ 2
9 የብረታ ብረት የስራ ቡድን ጥንድ ሴፍቲ ቆዳ ጫማ ፣ 1 ቆዳ ሽርጥ ኮሌታ ያለው በሥራ ቦታ
10 የእንጨት ስራዎች ቡድን የሚቀመጥ እንዳለቀ የሚተካ
ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g 2 ሙሉ
ልብስ፣ 2 ጫማ ፣ 2 ሸሚዝ በየ 1 ዓመት የሚሰጥ /አጠቃላይ ዋጋ
11
በ 1 ዓመት ከ 20,000.00 /ሃያ ሽህ ብር/ ያልበለጠ ሆኖ በደረሰኝ
የዋና ስራ አስፈፃሚ ኘሮቶኮል እና ሹፌር የሚወራረድ ይሆናል
ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g 2 ሙሉ
ልብስ፣ 2 ሸሚዝ በየ 1 ዓመት የሚሰጥ /አጠቃላይ ዋጋ በ 1
በህግ ክፍል ለሚገኙ የህግ ባለሙያዎች ዓመት ከ 20,000.00 /ሃያ ሽህ ብር/ ያልበለጠ ሆኖ በደረሰኝ
ወይም ነገረ ፈጅ የሚወራረድ ይሆናል
ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g 1 (አንድ)
12 ሹፌር ጃኬትና ሱሪ፣ አንድ ቱታ ፣ 1 ጥንድ ቡትስና 1 ጉርድ ጥንድ ቆዳ
ጫማ በየዓመቱ፣ 1 የብርድ ጃኬት በየ 3 ዓመቱ
13 ኸርዝ ሙቪንግ ማሽን ኦኘሬተርስ
ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g 1 ጃኬትና
14 ክሬን ማውንትድ ትረክ ድራይቨር
ሱሪ፣ 1 ቱታ፣ 1 ቦትና 1 ቆዳ ጥንድ ጫማ በየዓመቱ፣ አንድ
15 ሎደር ኦኘሬተርስ
ሄልሜንት፣ አንድ የቆዳ ጓንት እና 1 የብርድ ጃኬት በየ 3 ዓመቱ
16 ፎርክሊፍት ኦኘሬተርስ
17 ቤከር /ጋጋሪ/ ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g 2 የወጥ
ቤት ሽርጥ፣ 2 ጥንድ ጉርድ ቆዳ ጫማ ፣ 2 የወጥ ቤት ቆብ
18 ቺፍ ኩከር እና ኩከርስ (ዋና ምግብ አብሳይ)
(የራስ ሽፋን) በየዓመቱ
19 ባር ቴንደር
ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g 2 (2) ነጭ
20 ክለብ ሱፐርቫይዘር
ጋዋን ፣ 2 ጥንድ ጉርድ ቆዳ ጫማ በየዓመቱ
21 ዌይተር

22 ሲቪል ኮንስትራክሽን እና ጥገና ሰራተኞች ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g (1) ጃኬትና

85
ሱሪ፣ 1 ጋዋን፣ 2 ጥንድ ቦት ጠንካራ ሴፍቲ ቆዳ ጫማ 1 የዝናብ
23 ሲቪል ቴክኒሽያኖች ልብስ በገበር በየ 5 ዓመቱ ገበር ያለው ገበር የሌለው በየ 3 ዓመቱ

የኤች አይ ቪ መከላከያና መቆጣጠሪያ ቢሮ


24
ሰራተኞች /ግንዛቤ ማስጨበጫ የሚሰጡ
26 ካርድ ክፍል ሰራተኞች
29 ድራጊስቶች (ፋርማሲ ባለሙያዎች)
30 ሄልዝ አሲስታንቶች (የጤና ረዳት)
31 ነርሶች ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g (2) ነጭ ጋዋን የዓመቱ
32 ላይብረሪያንስ

33 ሜዲካል ላብራቶሪ ቴክኒሽያኖች

የቆጣሪ ላብራቶሪ ሰራተኞች

ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g (2) ብሉ ብላክ ጋዋን


ኮምፒውተር ኦኘሬተሮች
የዓመቱ

ዳታ ኢንኮደሮች

34 ከስተመር ሰርቪስ አሲስታንስ


ሀ. ለወንድ ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g 2
35 ከስተመር ሰርቪስ ሪፕረዘንታቲቭስ (ሁለት) ኮትና ሱር ባለገበር ፣2 ሸሚዝ፣ 2 ክረቫት በየዓመቱ፣
ለ. ለሴት ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g 2
36
(ሁለት) ኮትና ጉርድ ቀሚስ ባለገበር ፣ 2 ሸሚዝ ፣2 ክረቫት
በየዓመቱ፣
37

ኦዲዮ ቪዥዋል ቴክኒሽያን 2 ብሉ ብላክ ጋዋን ፣ 1 ጥንድ ሴፍቲ ቆዳ ጫማ

ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g 1 (አንድ)


ዲዝል ፓወር ኘላንት ኦኘሬሽን እና
38 ቱታ ፣ አንድ ጃኬትና ሱሪ 1 ሴፍቱ ጫማ በየአመቱ አንድ የብርድ
ሜንቴናንስ ቴክኒሽያኖች
ጃኬት በየ 3 ዓመቱ
39 ጥሪ ማዕከል የተመደቡ ሰራተኞች ሀ. ለወንድ ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g 2
(ሁለት) ኮትና ሱሪ ባለገበር ፣2 ሸሚዝ፣ 2 ክረቫት በየዓመቱ፣ 1
የብርድ ጃኬት በየ 3 ዓመቱ ፣ አንፀባራቂ ሰደርያ 1 በየአመቱ
ለ. ለሴት ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g 2

86
(ሁለት) ኮትና ጉርድ ቀሚስ ባለገበር ፣ 2 ሸሚዝ፣ 2 ክረቫት
በየዓመቱ፣ 1 የብርድ ጃኬት በየ 3 ዓመቱ ፣አንፀባራቂ ሰደርያ 1
በየአመቱ
ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g 2 (ሁለት)
40 ኤሌክትሪሽያንስ ጃኬትና ሱሪ፣ 1 ጉርድ ጥንድ ቆዳ ጫማ፣ 1 ሴፍቲ ጫማ የዓመቱ
እና አንድ ጠንካራ የዝናብ ልብስ በየ 5 ዓመቱ
41 ዲሲሲ ቴክኒሽያን
42 ዲስትሪቢዩሽን ቴክኒሽያኖች
ዲስትሪቢዩሽን ኢንጂነሪንግ ቴክኒሽያኖች፣
ዲስትሪቢዩሽን ኦኘሬሽን እና ሜንቴናንስ
ፎርማኖች እና ዲስትሪቢዩሽን ኢንጂነሪንግ
ቴክኒሽያኖች፣ ዲስትሪቢዩሽን ኦኘሬሽን እና
ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g 2
ሜንቴናን ሱፐርቫይዘሮች፣ ሰብስቴሽን
ሀ. ለወንድ ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g 2
ኢንጅነር ቴክኒሽያንስ ፣ ሰብስቴሽን
43 (ሁለት) ጃኬትና ሱሪ፣ 1 ጉርድ ጥንድ ቆዳ ጫማ፣ 1 ሴፍቲ ቆዳ
ኦኘሬሽን ሜንቴናንስ ፎርማን፣ ሰብስቴሽን
ጫማ በየዓመቱ አንድ ጠንካራ የዝናብ ልብስ በየ 5 ዓመቱ
ቴክኒሽያንስ፣ ትራንስሚሽን ላይን
ለ. ለሴት ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g 2
ሜንቴናንስ ኢንጅነር ቴክኒሽያንስ፣
(ሁለት) ኮት ፣ 1 ጉርድ ጥንድ ቆዳ ጫማ፣ 1 ሴፍቲ ቆዳ ጫማ
ትራንስሚሽን ላይን ቴክኒሽያንስ፣
በየዓመቱ አንድ ጠንካራ የዝናብ ልብስ በየ 5 ዓመቱ
ትራንስሚሽን ላይን ሜንቴናንስ ፎርማን፣
ኢነርጂ ኦዲት
44 ኘሪፔይድ ሜትር ቴክኒሸያኖች
ሜትር ሪዲንግ ፣ ሪከቨሪይ ቴክኒሽያኖች እና
45
ሪከቨሪይ ሱፐርቫይዘሮች
46 ኢንስፔክሽን ቴክኒሽያኖች

በአውቶሜሽን ወይም በአይ ሲቲ ቢሮዎች


ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g 2 ብሉ
47 የኔትወርክ ዝርጋታ እና ጥገና ላይ የተሰማሩ
ብላክ ጋዋን 1 በየዓመቱ
ሰራተኞች

ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g አንድ ቱታ፣


48 ኤስ ሲ ኤስ ኢንጅነር ቴክኒሽያኖች አንድ ጃኬትና ሱሪ ፣ 1 ሴፍቲ ጫማ፣ 1 ቆዳ ጫማ /ቦቲ/
በየአመቱ ፣አንድ የብርድ ጃኬት በየ 3 ዓመቱ

ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g 2 (ሁለት)


49 ጋርድነርስ
ጃኬትና ሱሪ፣ 1 ቦት ጥንድ ቆዳ ጫማ፣ 1 ጥንድ የኘላስቲክ

87
ቡትስ ጫማ በየዓመቱ
ሀ/ ለወንድ ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g 2
ኮትና ሱሪ /አምባሳደር ስፌት/ በገበር/ 1 ጉርድ ጥንድ ጫማ፣ 1
ቡትስ 1 የሱፍ ካፖርት በየ 4 አመቱ፣ 2 ሸሚዝ ፣ 2 ከረቫት
በየዓመቱ አንድ ባርኔጣ፣ በየ 3 ዓመቱ አንድ የዝናብ ልብስ
ጠንካራ በየ 5 ዓመት የጥይት ማሕደር /ጀብርና/ በሥራ ቦታ
50 ጋርድስ ሴኪውሪቲስ የሚቀመጥ
ለ/ ለሴት ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g 2
ኮትና ጉርድ ቀሚስ ፣ 2 ጥንድ ጫማ፣ 2 ሸማዝ 2 ከረቫት
በየዓመቱ አንድ ባርኔጣ፣ በየ 3 ዓመቱ አንድ የዝናብ ልብስ
ጠንካራ በየ 5 ዓመት የጥይት ማሕደር /ጀብርና/ በሥራ ቦታ
የሚቀመጥ
ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g 2 ጋዋን፣ 1
51 ሎጂስቲክስ እና ዌር ሀውስ አሲስታንትስ
ጥንድ ቆዳ ጫማ በየዓመቱ እና አንድ የብርድ ጃኬት በየ 3 ዓመቱ
52 ኦፊስ ሰርቪስ ፐርፎርመር ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g 2 ጋዋን
53 መዝገብ ቤት ሰራተኞች በየዓመቱ፣ 2 ጥንድ ጉርድ ጫማ በየዓመቱ
ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g 2 ጃኬትና
ሱሪ ፣ 2 ጥንድ ቆዳ ጉርድ ጫማ፣ አንድ የዝናብ ልብስ፣ አንድ
54 ፖስት ማንስ
የቆዳ ጃኬት በየ 3 ዓመቱ 1 የቆዳ ጓንት በየዓመቱ፣ አንፀባራቂ
ሰደርያ በየአመቱ 1
ሀ/ ለወንድ ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g 2
ጋዋን፣ 2 ጥንድ ቆዳ ጉርድ ጫማ በየዓመቱ ፣ የሽታ መከላከያ
ማስክ እንዳለቀየሚተካ
55 ሳኒተሪያንስ
ለ/ ለሴት ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g 2
ሽርጥ ፣ 2 አንዳንድ ሜትር የፀጉር ሻሻ፣ 2 ጥንድ ቆዳ ጫማ
፣የሽታ መከላከያ ማስከ እንዳለቀ የሚተካ
ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g 2 ጋዋን
56 ቴሌፎን ኦኘሬተርስ
በየዓመቱ
ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g 1 ቱታ፣ 1
57 ትሬድስ ማንስ
ጋዋን፣ 2 ጥንድ ጉርድ ቆዳ ጫማ በየዓመቱ
58 ትራንስፎርመር ወርክሾኘ ክፍል ውስጥ ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g አንድ
የሚሰሩ ሰራተኞች ጃኬትና ሱሪ፣ አንድ ቱታ፣ ሁለት ጠንካራ ሴፍቲ ቆዳ ጫማ፣

88
ፖል ኘሮዳክሽን ቴክኒሽያንስ፣ ፖል
ኘሮዳክሽን ኦኘሬሽንስ ፎርማንስ፣ ፖል
አንድ የብርድ ጃኬት በየ 3 ዓመቱ አንድ የእጅ ጓንት፣ አንድ የቆዳ
59 ኘሮዳክሽን ሱፐርቫይዘርስ፣ ፖል
ሽርጥ በየዓመቱ
አድቨርተርስ፣ ፖል ኘላንት ማሽን ኦኘሬሽን
ፎርማን
ፕሮቴክሺን ፒ ኤል ሲ ሲ፣ ኮምንኬሽን፣አር
60
ቲ ዩ ፣ሜትሪንግ እና ቴስቲንግ ቴክኒሼያን
ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g 1 ጃኬትና
ፕሮቴክሽን ፣ዩ ኤል ዲ ሲ ፣ፒ ኤል ሲ ሲ
61 ሱሪ፣ አንድ ቱታ፣ አንድ ጥንድ ቆዳ ጫማ፣ 1 ሰፔሻል ሴፍቲ
ቴክኒሺያንስ
ጫማ በየዓመቱ፣ አንድ የብርድ ጃኬት በየሶስት ዓመቱ
62 ሴንተራል ኦይል ቴስቴንግ ላብ ቴክኒሺያንስ
63 አር ቲ ዩ ኮምንኒኬሽን ቴክኒሺያንስ
64 ሲቪል ወርክስ ሱፐርኢንተንደንት  
65 ኔትወርክ ኘላኒንግ ቴክኒሽያን I I  
ብሉ ብላክ ፖሊስተር ቪስከስ GSM መጠኑ 225g 1
66 አንድ ጃኬትና ሱሪ 1 ገዋን ፣ 2 ቦት ጫማ በየ 5 ዓመቱ 1 የዝናብ
ክላምበር እና ሜንቴናንስ ቴክኒሽያን ልብስ

89
አባሪ ቁጥር 4

የበረሃማና የአስቸጋሪ ቦታዎች አበል

የሚከፈልባቸው ቦታዎችና የአከፋፈል መጠን ፐርሰንት

የበረሃማና የአስቸጋሪ ቦታዎች አበል የሚከፈልባቸው ቦታዎችና የአከፋፈል መጠን ፐርሰንት ጥናቱ ዓመት
ባልሞላ ጊዜ ተጠናቆ የዚህ ሕብረት ስምምነት አካል ይሆናል ።ሆኖም እስከዚያው ድረስ በነበረው እየተሰራ
የሚቀጥል ሲሆን አዳዲስ የሚከፈቱ ዲስትሪክቶች እና የበረሃ አበል ያልተወሰነላቸው የሥራ ክፍሎች
አቅራቢያቸው ባሉ ከተሞች ተመን መሰረት የሚከፈላቸው ይሆናል ።

1
1.1. አሣይታ 45%
1.2. ዱብቲ 45%
1.3. ሚሌ 45%
1.4. ሠመራ 45%
1.5. አለሌ ሱበላ 45%
1.6. ካልዋን 45%
1.7. ዳራይቱ 45%
1.8. ኤሊዳር 45%
1.9. ተሰላካ 45%
1.10. ዲቼኦቶ 45%
1.11. ኤልውኃ 45%
1.12. ዳሊፋጊ 45%
1.13. ዳንሻ 45%
1.14. ጐዴ 45%
1.15. ቀብሪ ደሃር 45%
1.16. ደጋሃቡር 45%
1.17. ሸላቦ 45%
1.18. ቀላፎ 45%
1.19. ሽኮሽ 45%
1.20. ጋምቤላ 45%
1.21. በጉንዶ 45%
1.22. ሰቲት ሁመራ 45%
1.23. ዋርዴር 45%
1.24. ዶሎ ኦዶ 45%
1.25. ኤሚ 45%
1.26. መተማ 45%
1.27. አብዱራፊ 45%
1.28. ባሪ ዲዝል 45%
1.29. ጨርቲ 45%
1.30. ኤልከሬ 45%
1.31. ሐርገሌ 45%
2
2.1. ደምቢ 40%
2.2. ሶር 40%

90
2.3. ገዌ 40%
2.4. ያዶት 40%
2.5. ግልገል ጊቤ 2 ኛ ኃ/ማ/ጣቢያ 40%
2.6. ተከዜ ኃ/ማ/ጣቢያ 40%
2.7 ደብረዘይት /መተከል/ ምዕራብ ሪጅን 40%
2.8 ዶሎ መና 40%
3
3.1. ሞያሌ 35%
3.2. ጊኒር 35%
3.3. አሶሳ 35%
3.4. መኤሶ 35%
3.5. ጨልጨሌ 35%
3.6. መንጊ 35%
3.7. በጊ 35%
3.8. በለስ ኃ/ማ/ጣቢያ 35%
3.9 ሜጋ 35%
4
4.1. ጂንካ 30%
4.2. ድሬዳዋ 30%
4.3. ድሬደዋ ሰብስቴሽን
4.4. በጅጅጋ /ለፊኢሳ/ 30%
4.5. ነገሌ ቦረና 30%
4.6. ደምቢዶሎ 30%
4.7. መልከዋከና
4.8. ፊንጫ 30%
4.9 ኦሞ ሸለቆ 30%
4.10 ግልገል ጊቤ 3 ኛ ኘሮጀክት 30%
4.11. አይሻ 30%
4.12 መቻራ 30%
4.13 ሙጊ
5
5.1. መተሐራ 25%
5.2. አዋሽ 7 ኪሎ 25%
5.3. ብላቴን 25%
5.4. ብርሽለቆ 25%
5.5. ደዴሳ 25%
5.6. ሻኪሶ ሰብስቴሽን
5.7 ሰጡ ሰመሮ 25%
5.8. መቀሌ 25%
5.9. አክሱም 25%
5.10. አድዋ 25%
5.11. አዲግራት፣ ዛላአምበሳ/ብዘት ሃውዜን 25%
5.12. ሽሬ 25%
5.13. ውቅሮ 25%
5.14. ዓብይ አዲ 25%
5.15. አለቶ ላንጋኖ 25%
5.16. አቦምሳ 25%
5.17. ኑራኤራ 25%
5.18. አሜበራ 25%

91
5.19. አዲጐዶም 25%
5.20. አጽቢ 25%
5.21. እንደአባጉና 25%
5.22. እንትጮ 25%
5.23. ፍርወይኒ 25%
5.24. ማይፀብሪ 25%
5.25. ራማ 25%
5.26. ስለኸላኸ 25%
5.27. ሽራሮ 25%
5.28. ወቅሮ ማራይ 25%
5.29. የጭላ 25%
5.30. ኪሐ 25%
5.31. ዕደጋሐሙስ 25%
5.32. ሣምረ 25%
5.33. ዕደጋ አርቢ 25%
5.34. ሐረገ ሰላም /ሰሜን/ 25%
5.35. መልካ ወረር 25%
6
6.1 መስኖ 20%
6.2 ጦላይ 20%
6.3 ሞላሌ 20%
6.4 ሆርማት 20%
6.5 ወንጂ 20%
6.6 አርባምንጭ 20%
6.7 ግልገልጊቤ 1 ኛ ኃ/ማመንጫ
6.8 ቆቃ 20%
6.9 ጅጅጋ 20%
6.10 ጢስ ዓባይ 20%
6.11 ላሊበላ 20%
6.12 ሸዋሮቢት 20%
6.13 ክብረመንግሥት፣ቦሬ 20%
6.14 አምቢሶ 20%
6.15 ወንጂ 20%
6.16 ቶጐ ውጫሌ 20%
6.17 አሰንዳቦ 20%
6.18 ስኮሩ 20%
6.19 አጣየ 20%
6.20 ደብረሲና 20%
6.21 ሞላሌ 20%
6.22 ሰቆጣ 20%
6.23 ጨንቻ 20%
6.24 ያቤሎ 20%
7
7.1. ተንታ 15%
7.2 ሄሬሮ 15%
7.3 ዲላ 15%
7.4 ቴፒ 15%
7.5 ይርጋ ጨፌ 15%

92
7.6 አዋሽ 2 እና 3 15%
7.7 አቦገዳም 15%
7.8 ጌዶ /ሰብስቴሽን 15%
7.9 አጋሮ 15%
7.10 ዋልጋ 15%
7.11 ሚዛን ተፈሪ 15%
7.12 ቡታጅራ 15%
7.13 አባ ሣሙኤል 15%
7.14 ወረኢሉ 15%
7.15 ጀማና ጅማ ሰብስቴሽን 15%
7.16 ባቲ 15%
7.17 ቡኖ በደሌ 15%
7.18 መቱ/ጉሬ 15%
7.19 ናዝሬት/ን/ቅርንጫፍ 15%
7.20 ፍቼ 15%
7.21 ጊምቢ 15%
7 . 22 መሐል ሜዳ 15%
7.23 ዝዋይ ሕጽናት አምባ 15%
7.24 ይርጋለምና አካባቢው 15%
7.25 ይርጋለም ሰብስቴሽን
7.26 ቡልቡላ 15%
7.27 አዳሚ ቱሉ 15%
7.28 ንፋስ መውጫ 15%
7.29 ባሌጐባ
7.30 ወላይታ ሶዶ 15%
7.31 ሻምቡ 15%
7.32 አዳባ 15%
7.33 ገብረጉራቻ 15%
7.34 ኤጄሬ 15%
7.35 ወራቤ 15%
7.36 ሲያጂ 15%
7.37 ወዩ 15%
7.38 መቂ 15%
7.39 ፎቤላ 15%
7.40 አሪቲ 15%
7.41 በቆጂ 15%
7.42 ደራ 15%
7.43 ባሌ ሮቤ 15%
7.44 መልካሳ 15%
7.45 ወለንጪቲ 15%
7.46 ሮቤ 15%
7.47 አሳሳ 15%
7.48 ዶዶላ 15%
7.49 ጮራ 15%
7.50 ሊሙ ገነት 15%
7.51 ቶባ 15%
7.52 ሱፒ 15%
7.53 ማሻ 15%

93
7.54 ያዩ 15%
7.55 ጉሊሶ 15%
7.56 አቀስታ 15%
7.57 መካነሰላም 15%
7.58 ደብረታቦር 15%
7.59 አለታ ወንዶ 15%
7.60 አረካ 15%
7.61 ቦደቲ 15%
7.62 ቡሌ 15%
7.63 ዳዬ 15%
7.64 ገሱባ 15%
7.65 ሀገረ ማርያም 15%
7.66 ሀገረ ሰላም 15%
7.67 ተርጫ 15%
7.68 ወናጐ 15%
7.69 ሳውላ 15%
8
8.1 ባህርዳር 10%
8.2 ሻሸመኔ እና ሻሸመኔ ሰብስቴሽን 10%
8.3 አዋሳ እና አዋሳ ሰብስቴሽን 10%
8.4. ባኮ 10%
8.5. ደብረብርሃን 10%
8.6. ጐንደር 10%
8.7. ገለምሶ 10%
8.8. ደደር 10%
8.9. አሰበ ተፈሪ 10%
8.10. ሐረር 10%
8.11. ኮምቦልቻ 10%
8.12. ደሴ 10%
8.13. ኢላላ ገዳ 10%
8.14. ሙገር 10%
8.15 ደብረማርቆስ፣ደ/ማርቆስ ሰብስቴሽን
8.16. አላባ 10%
8.17. ወልቂጤ 10%
8.18. ኮፈሌ 10%
8.19. አጀ 10%
8.20. አርሲ ነገሌ 10%
8.21. ቢቸና 10%
8.22. ቆቦ 10%
8.23. ዓለም ከተማ 10%
8.24 አላማጣ 10%
8.25. ማይጨው 10%
8.26. ኮረም 10%
8.27. ነጆ 10%
8.28 ነቀምት 10%
8.29 ቦንጋ 10%
8.30 ጨሞጋ የዳ
8.31 ሸኖ 10%
8.32 እነዋሪ 10%

94
8.33 አንኮበር 10%
8.34 ሙከጡሪ 10%
8.35 ሆሣዕና 10%
8.36 ለሚ ዲዝል ጣቢያ 10%
8.37 ዱራሜ 10%
8.38 ግንቢቹ 10%
8.39 ሙዱላ 10%
8.40 ባቢሌ 10%
8.41 በዴሳ 10%
8.42. ቢሲዲሞ 10%
8.43. ኮምቦልቻ/ሐረር/ 10%
8.44 ድሬ ጠያራ 10%
8.45 ጉርሱም 10%
8.46 ሂርና 10%
8.47 ካራሚሌ 10%
8.48 ቀርሳ/ምሥራቅ ሪጅን / 10%
8.49 ጨለቆ 10%
8.50 ኑኑ ኩምባ 10%
8.51 መንዲ 10%
8.52 አዲሹሁ 10%
8.53 አላማጣ 10%
8.54 ሐይቅ 10%
8.55 ከምሴ 10%
8.56 አዲስ ዘመን 10%
8.57 አዴት 10%
8.58 ቡሬ ሰሜን ምዕራብ 10%
8.59 ቻግኒ 10%
8.60 ጭልጋ 10%
8.61. ዳባት 10%
8.62 ደባርቅ 10%
8.63 ዱርቤቴ 10%
8.64 ፍኖተ ሰላም 10%
8.65 ቆላድባ 10%
8.66 ኮስ በር 10%
8.67 መርዓዊ 10%
8.68 ወረታ 10%
8.69 ዳንግላ 10%
8.70 አዘዞ 10%
8.71 ደጀን 10%
8.72 ሾኔ/ደቡብ/ 10%
8.73 ይርባል 10%

95
አባሪ ቁጥር 5

የዲስኘሊን እርምጃ የሚወሰድባቸው የጥፋት አይነቶች እና ቅጣቶች ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ናቸው፡

4ኛ ደረጃ 5 ኛ ደረጃ
ተ/ቁ የጥፋቱ ዓይነት 1 ኛ ደረጃ ጥፋት 2 ኛ ደረጃ ጥፋት 3 ኛ ደረጃ ጥፋት 6 ኛ ደረጃ ጥፋት
ጥፋት ጥፋት
1 ሥራ ላይ አለመገኘት
1.1 የሥራ ስዓት ያለማክበር

ከ 5/አምስት/ ጊዜ
ያረፈደበት ጊዜ ደመወዝ
ከ 3/ሶስት/ እስከ 5 በላይ ካረፈደ
ተመላሽ ሆኖ በአንድ ወር
/አምስት/ ጊዜ ያልሠራበት ደመወዝ
ሀ ዘግይቶ መግባት ውስጥ 3/ሶስት/ ቀን      
ካረፈደ የጽሁፍ ተመላሽ ሆኖ
ካረፈደ የቃል
ማስጠንቀቂያ የ 5 /አምስት/ ቀን
ማስጠንቀቂያ
ደመወዝ ይቀጣል፡፡

ያልሰራበት ያልሰራበት
ያልሰራበት ደመወዝ
ደመወዝ ደመወዝ
ተመላሽ ተደርጎ
ያልሰራበት ያልሰራበት ደመወዝ ተመላሽ ተመላሽ
ያልሰራበት ደመወዝ የ 3 ዐ/ሰላሳ/ ቀን
ቀድሞ ከስራ መውጣት፤ ደመወዝ ተመላሽ ተመላሽ ተደርጎ ተደርጎ ተደርጎ
ለ ተመላሽ ተደርጎ የቃል ደመወዝ ቅጣት እና
ከስራ ገበታ ላይ መለየት /መጥፋት/ ተደርጎ የጽሁፍ የ 5/አምስት/ ቀን የ 1 ዐ/አስር/ የ 3 ዐ/ሰላሳ/
ማስጠንቀቂያ ለ 2/ሁለት/ አመት
ማስጠንቀቂያ ደመወዝ ቅጣት ቀን ቀን
ከማንኛውም የእድገት
ደመወዝ ደመወዝ
ውድድር ማገድ
ቅጣት ቅጣት

96
1.2 ከሥራ መቅረት

ያለበቂ ምክንያት 1 ቀን የቀረ


ሀ የቃል ማስጠንቀቂያ          
ያልሰራበት ደመወዝ ተመላሽ ሆኖ

10/አስር/
ከ 2 ቀን - 4 ቀን የቀረ ያልሰራበት
ለ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ ቀን ደመወዝ      
ደመወዝ ተመላሽ ሆኖ
ቅጣት
የ 3 ዐ/ሰላሳ/ ቀን
ደመወዝ ቅጣት እና
ከ 5 /አምስት/ - 7/ሰባት/ ቀን የቀረ
ሐ ለ 2/ሁለት/ አመት          
ያልሰራበት ደመወዝ ተመላሽ ሆኖ
ከማንኛውም የእድገት
ውድድር ማገድ
በስድስት ወር ጊዜ ውስጥ
ለ 8 /ስምንት/ ተከታታይ ቀናት የቀረ
መ ወይም በ 1 /አንድ/ ወር ውስጥ ከሥራ ስንብት          
ተጠራቅሞ በጠቅላላ ለ 1 ዐ/አስር/
ቀናት የቀረ
2 እምነት ማጉደል
2.1 ገንዘብ እና ንብረት ማጉደል
ራስን ወይም ሌላውን ለመጥቀም
በማሰብ ንብረት መውሰድ፣ ከ 3 ወር ደመወዝ ቅጣት
           
ማስወሰድ፣ ቢል እና ገንዘብ እስከ ሥራ ስንብት
ማጉደል፣ የጠፋውን አስከፍሎ
2.2 በጥንቃቄ ጉድለት በሚፈፀም ጥፋት ንብረት፣ቢል ወይም ገንዘብ ካጎደለ
2.2.1 KSËS]Á Ñ>²? Øóƒ
እስከ 5,000.00 (አምስት ሺህ) የ 5 (አምስት) ቀን
           
ካጎደለ ያጎደለውን አስከፍሎ ደመወዝ ቅጣት
የ 20 (ሃያ) ቀን
እስከ 10,000.00 (አስር ሺህ) ብር የ 10 (አስር) ቀን ደመወዝ ቅጣት
         
ካጎደለ ያጎደለውን አስከፍሎ ደመወዝ ቅጣት እና ከቦታው
ማንሳት
የ 30 (ሰላሣ)ቀን
እስከ 20,000.00 (ሃያ ሺህ) ብር የ 20 (ሃያ) ቀን ደመወዝቅጣት
         
ካጎደለ ያጎደለውን አስከፍሎ ደመወዝ ቅጣት እናከቦታው
ማንሳት
የ 30 (ሰላሣ) ቀን
ከ 20,000.00 (ሃያ ሺህ) ብር በላይ
  ደመወዝ ቅጣት እና ከሥራ ማሰናበት        
ካጎደለ ያጎደለውን አስከፍሎ
ከቦታው ማንሳት፣

3ኛ ደረጃ 4ኛ ደረጃ 5ኛ ደረጃ 6ኛ ደረጃ


ተ/ቁ የጥፋቱ ዓይነት 1 ኛ ደረጃ ጥፋት 2 ኛ ደረጃ ጥፋት
ጥፋት ጥፋት ጥፋት ጥፋት

2.3 የማይገባው ጥቅም ለማግኘት በማሰብ በሥራ ላይ የማታለል ወይም የማጭበርበር ተግባር መፈፀም

ሐሰተኛ የትምህርት ማስረጃ፣ ሐሰተኛ


የሕክምና ማስረጃ ማቅረብ፣ የማይገባ
ያገኘውን ጥቅም
ጥቅም ለማግኘት የኤሌክትሪክ
አስመልሶ
የቅድመ ክፍያ ካርድ ሲሞላ
  ከ 3 ወር ደመወዝ ቅጣት          
የማጭበርበር ተግባር መፈጸም፣
እስከ ሥራ ስንብትሥራ
በግምት ሥራ ወቅት የድርጅቱን
ማሰናበት
ጥቅም የማስቀረት ተግባር
መፈጸም…ወዘተ

ድርጅቱ በግልጽ ሳይፈቅድ ከሥራው


2.4 ቦታ የድርጅቱን ንብረት ከሥራ ስንብት          
መውሰድ/መስረቅ/ሌብነት

ጉቦ መቀበል ወይም መስጠት ወይም


ጉቦ መሆኑን እያወቀ በመቀበል ወይም
2.5 ከሥራ ስንብት          
በመስጠት በመተባበር የሚፈፀም
ጥፋት

97
በነፃ የሚሰጠውን ኤሌክትሪክ
ነፃ የኤሌክትሪክ
ከቤተሰቦቹ /ራሱ ሚስቱና ልጆቹ ነፃ የኤሌክትሪክ
2.6. አገልግሎት እስከ
ወይምበቅጥር ወቅት በሕይወት ታሪክ አገልግሎት        
ሀ መጨረሻው
መመዝገቢያ ቅጽ ላይ ካስመዘገባቸው ለ 1 ዓመት መከልከል
መከልከል
ወላጆቹ/ ውጪ አሳልፎ መስጠት

ቤቱን ከለቀቀበት
ጊዜ ጀምሮ ያለውን
ቤቱን ከለቀቀበት ጊዜ
በነጻ እንዲጠቀምበት የተሰጠውን የፍጆታሂሳብ
ጀምሮ ያለውን የፍጆታ
ኤሌክትሪክ ከሚኖርበት ቤት ሲለቅ አስከፍሎ የነጻ
ለ ሂሳብ አስከፍሎ ለአንድ        
ማቋረጥ ሲገባው ሳያቋርጥ ከአንድ ኤሌክትሪክ
ዓመት የነጻ ኤሌክትሪክ
ወር በላይ ሲዘገይ፣ አገልግሎት
አገልግሎት መከልከል
እስከመጨረሻው
መከልከል
በድርጅቱ መኖሪያ ቤት
እንዲኖሩ ተፈቀደላቸው ሠራተኞች
ውጪ ያለአግባብ (ያለፈቃድ) የ 30 (ሰላሳ) ቀን የ 2 (ሁለት) ወር ከሥራ
2.7      
በድርጅቱ መኖሪያ ቤት ሲጠቀም ደመወዝ ቅጣት፣ ደመወዝ ቅጣት፣ ማሰናበት
የተገኘ ሠራተኛ ከቤቱ እንዲወጣ
ተደርጎ

ከድርጅቱ የተሰጠውን የመታወቂያ


ወረቀት ለሌላ ሰው እንዲጠቀምበት ከ 3 /ሶስት/ ወር ደመወዝ
2.8 አሳልፎ በመስጠት ለማጭበርበር ቅጣት እስከ ሥራ          
ወይም ለማታለል ተግባር እንዲውል ማሰናበት
ማድረግ

ሆን ብሎ ለራሱና ለሌሎች
ጥቅም ለማስገኘት ሲል ቆጣሪና
2.9 ሌሎችንም የኤሌክትሪክ እቃዎችን ከሥራ ማሰናበት          
በመነካካት የድርጅቱን ጥቅም
ማስቀረት

በኃላፊነት የተረከበውን የቆጣሪ


ከ 3 /ሶስት/ ወር ደመወዝ
ማሸጊያ ያለአግባብ ለሌላ አሳልፎ
2.10 ቅጣት እስከ ሥራ          
በመስጠት የድርጅቱን ጥቅም
ማሰናበት
ማስቀረት

3ኛ ደረጃ 4ኛ ደረጃ 5ኛ ደረጃ 6ኛ ደረጃ


ተ/ቁ የጥፋቱ ዓይነት 1 ኛ ደረጃ ጥፋት 2 ኛ ደረጃ ጥፋት
ጥፋት ጥፋት ጥፋት ጥፋት

የተሰጠውን/የተረከበውን
ተሽከርካሪ ወይም በነዳጅ ኃይል
2.11 የሚሰራ ጄነሬተር መደረግ ያለበትን            
ቅድመ ጥንቃቄ ባለማድረግ ለሚደርስ
ማንኛውም ጉዳት

ጉዳቱ እስከ ብር 10,000.00 (አስር


የ 15 (አስራ አምስት)
ሀ ሺህ ብር) ከሆነ የጉዳቱን ግምት          
ቀን የደመወዝ ቅጣት
አስከፍሎ

ጉዳቱ እስከ ብር 20,000.00 (ሃያ ሺህ የ 30 (ሰላሳ) ቀን


ለ          
ብር) ከሆነ የጉዳቱን ግምት አስከፍሎ የደመወዝ ቅጣት

ጉዳቱ እስከ 30,000.00 ብር (ሰላሳ


የ 2 ወር ሁለት ወር)
ሐ ሺህ ብር) ከሆነ የጉዳቱን ግምት          
የደመወዝ ቅጣት
አስከፍሎ
ጉዳቱ ከ 30,000.00 ብር
መ (ሰላሳ ሺህ ብር) በላይ ከሆነ የጉዳቱን ከሥራ ስንብት          
ግምት አስከፍሎ
3 የመኪና መንዳት ሕጎችን መጣስ በመኪና አለአግባብ መጠቀም

98
የድርጅቱን መኪና
የ 30 (ሰላሳ) ቀን
3.1 እንዲያሽከረክር ሳይፈቀድለት ከሥራ ስንብት        
ደመወዝ ቅጣት
ያሽከረከረ

የትራፊክ ሕጎችን ባለማክበር ወይም


3.2 ያለጥንቃቄ በመንዳት በድርጅቱ መኪና            
ላይ አደጋ ማድረስ

3.2.1 ቀላል ጉዳት ሲያደርስ


የ 15 /አስራ
የ 30 /ሰላሳ/
ጉዳቱ እስከ ብር 10,000.00 /አስር የ 10 /አስር/ ቀን ደመወዝ አምስት/ ከሥራ
ሀ ቀን ደመወዝ    
ሺህ ብር/ ከሆነ ቅጣት ቀን ደመወዝ ማሰናበት
ቅጣት
ቅጣት
ጉዳቱ ከብር 10‚001.00 የ 30 /ሰላሳ/
የ 15 /አስራ አምስት/ ከሥራ
ለ /አስር ሺህ አንድ ብር/ እስከ ብር ቀን ደመወዝ      
ቀን ደመወዝ ቅጣት ማሰናበት
20‚000.00/ሃያ ሺህ ብር/ ከሆነ ቅጣት
3.2.2 ከባድ ጉዳት ሲያደርስ

ጉዳቱ ከብር 20‚001.00 የ 60 /ስልሳ/


የ 30 /ሰላሳ/ ከሥራ
ሀ /ሃያ ሺህ አንድ ብር/ እስከ ቀን ደመወዝ      
ቀን ደመወዝ ቅጣት ማሰናበት
50‚000.00 /ሃምሳ ሺህ ብር/ ከሆነ ቅጣት

ጉዳቱ ከ 50‚000.00 የ 60 /ስልሳ/


ለ ከሥራ ማሰናበት        
/ሃምሳ ሺህ ብር /በላይ ከሆነ ቀን ደመወዝ ቅጣት

ለሥራ የተሰጠውን የድርጅቱን


ተሸከርካሪ ያለአግባብ መጠቀም፣
የ 3 /ሶስት/ ወር
3.3 ለሌላ አሳልፎ መስጠት፣ ያለአግባብ ከሥራ ማሰናበት        
ደመወዝ ቅጣት
ያገኘው ጥቅም ካለ ለድርጅቱ
እንዲከፍል ተደርጎ

ማንኛውም አሽከርካሪ የድርጅቱ


መኪና እንዲያገለግል ከተመደበበት የ 15 /አስራ አምስት/ የ 30 /ሰላሳ/ ከሥራ
3.4      
ከተማ እና እንዲያሳድር ከተፈቀደለት ቀን ደመወዝ ቅጣት ቀን ደመወዝ ቅጣት ማስናበት
ቦታ ውጭ ማሳደር

3ኛ ደረጃ 4ኛ ደረጃ 5ኛ ደረጃ 6ኛ ደረጃ


ተ/ቁ የጥፋቱ ዓይነት 1 ኛ ደረጃ ጥፋት 2 ኛ ደረጃ ጥፋት
ጥፋት ጥፋት ጥፋት ጥፋት

ከሥራ ውሉ ጋር በተያያዘ ትዕዛዝ


አለመቀበል፣ አለመሥራት፣
አለመተባበር፣ አቤቱታ አለመቀበል፣
4            
የድርጅቱን ደንብ አለማክበር፣ በአካል
በሕይወትና በንብረት ላይ ጉዳት
ሲያደርስ

ከሥራ ውሉ ጋር በተያያዘ ትዕዛዝ የ 15 (አስራ የ 30 (ሰላሳ)


አለመቀበል፣ አለመሥራት፣ የ 7 (ሰባት) ቀን አምስት) ቀን ከሥራ
4.1.1    
አለመተባበር፣ አቤቱታ አለመቀበል፣ የደመወዝ ቅጣት ቀን የደመወዝ የደመወዝ ማሰናበት
የድርጅቱን ደንብ አለማክበር ቅጣት ቅጣት

የድርጅቱን የአሰራር ደንብ አክብሮ


ሥራን ባለማከናወን በአካል
4.1.2            
በሕይወትና በንብረት ላይ ጉዳት
ሲደርስ

99
የ 15 (አስራ የ 30 (ሰላሳ)
የ 5 (አምስት) ቀን የ 10 (አስር) ቀን አምስት) ቀን ከሥራ
ሀ ቀላል ጉዳት ሲያደርስ  
የደመወዝ ቅጣት የደመወዝ ቅጣት ቀን የደመወዝ የደመወዝ ማሰናበት
ቅጣት ቅጣት

ከባድ ጉዳት ሲያደርስ ማለትም በአካል


በህይወትና በንብረት ላይ ጉዳት ለ 30 (ሰላሳ) ቀን
ለ ከሥራ ማሰናበት        
ሲደርስ በዲሲፕሊን ኮሚቴ ታይቶ የደመወዝ ቅጣት
እንደ ጥፋቱና እንደ ጉዳቱ ደረጃ

በአግባቡ የደንበኞችን ወይም


የ 30 (ሰላሳ)
የባለጉዳዮችን አቤቱታና ጥያቄ የ 15 (አስራ
ቀን
4.2 ለመቀበል ፍቃደኛ አለመሆን ወይም የ 5 (አምስት) ቀን አምስት)
ደመወዝ ቀጥቶ      
/ሀ/ ደንበኞችን በአግባቡ አለማስተናገድ ደመወዝ ቅጣት ቀን ደመወዝ
ከቦታው
ተጣርቶ ሠራተኛው ጥፋተኛ ሆኖ ቅጣት
ማንሳት
ሲገኝ

የሠራተኛው ጥፋት በሆነ ምክንያት የ 15 (አስራ የ 30 (ሰላሳ)


የደንበኛውን ክብር የሚነካና ወደጠብ የ 10 (አስር) ቀን አምስት) ቀን
ለ      
የሚያመራ ሁኔታ መፍጠር ጥፋቱ የደመወዝ ቅጣት ቀን የደመወዝ የደመወዝ
ሲረጋገጥ ቅጣት ቅጣት

የ 15 (አስራ
ሠራተኛው የጸቡ መንስኤ ባይሆንም
የ 5 (አምስት) ቀን የ 10 (አስር) ቀን አምስት)
ሐ ለተፈጠረው ፀብ አስተዋፆ ማድረግ    
ደመወዝ ቅጣት የደመወዝ ቅጣት ቀን የደመወዝ
ጥፋቱ ሲረጋገጥ
ቅጣት

5 ስካርና አደንዛዥ ዕፅ            

ሠራተኛው አእምሮ የሚያደነዝዙ


መጠጦችና እጾች ወስዶ በሥራ ላይ
የ 30 (ሰላሳ)
መገኘት፤ጫት መቃም/ይዞ ሲገኝ የ 5 (አምስት) ቀን የ 10 (አስር) ቀን ከሥራ
5.1 ቀን የደመወዝ    
የሥራ ኃላፊው ሠራተኛውን ከሥራ ደመወዝ ቅጣት የደመወዝ ቅጣት ማሰናበት
ቅጣት
እንዲመለስ በማድረግ ያልሠራበት ጊዜ
ደመወዝ ተመላሽ ሆኖ፣

የ 30 (ሰላሳ)
በሥራ አካባቢ በሥራ ባልደረባዎች ላይ
የ 10 (አስር) ቀን የ 20 (ሀያ) ቀን ቀን ከሥራ
5.2 ሁከት/አምባጓሮ መፍጠር ወይም    
የደመወዝ ቅጣት የደመወዝ ቅጣት የደመወዝ ማሰናበት
መረበሽ
ቅጣት
3ኛ ደረጃ 4ኛ ደረጃ 5ኛ ደረጃ 6ኛ ደረጃ
ተ/ቁ የጥፋቱ ዓይነት 1 ኛ ደረጃ ጥፋት 2 ኛ ደረጃ ጥፋት
ጥፋት ጥፋት ጥፋት ጥፋት
6 በሥራ ላይ የሚታይ ጠባይ            
የ 15 (አስራ የ 30 (ሰላሳ)
በሥራ ቦታ ወደ ጠብ የሚያመራ ሁኔታ የ 5 (አምስት) ቀን አምስት) ቀን ከሥራ
6.1    
መፍጠር ደመወዝ ቅጣት ቀን የደመወዝ የደመወዝ ማሰናበት
ቅጣት ቅጣት
የ 30 የ 60
ራስን ለመከላከል ካልሆነ በስተቀር (ሰላሳ) ቀን ደመወዝ (ስልሳ) ቀን ከሥራ
6.2      
በድርጅቱ የሥራ ቦታና ሰዓት መደባደብ ቅጣት ደመወዝ ቅጣት ማሰናበት

ስራ ላይ ሆኖ ማንቀላፋት /መተኛት/
የ 10 (አስር) የ 30 (ሰላሳ)
በተለይ የፈረቃ ሰራተኞች፤የጥበቃ የ 5 (አምስት) ቀን
6.3 የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ ቀን ቀን    
ሠራተኞችና የጣቢያ ሠራተኞች ደመወዝ ቅጣት
ደመወዝ ቅጣት ደመወዝ ቅጣት
የመሳሰሉት

100
ሥራ እንዳይሰራ ቅስቀሳ ያካሄደ ፣
ያሣደመ፣ ወይም ያደመ በአዋጁ
6.4
መሠረት የተከለከለ ተግባር ስለሆነ
ከሥራ ማሰናበት          
በዚህ ድርጊት ተካፋይ የሆነ ሠራተኛ

በተመደበበት ሥራ ላይ ሊቆጣጠረው
ሲችል ቸልተኛ በመሆን ከሰው
ሕይወት ጋር ግንኙነት ያላቸው
ለመጀመሪያ ጥፋት እንደ
የድርጅቱ መሣሪያዎችና ንብረቶች ፣
ጥፋቱ ክብደት ከ 30
6.5 የንብረት መጠበቂያዎችና የአደጋ ከሥራ ማሰናበት        
(ሰላሳ) ቀን ደመወዝ
መከላከያዎችን ባለመጠቀምና
ቅጣት
እንዲሁም ሆን ብሎ በማበላሸት አደጋ
ለማድረስ የሚችሉ ሁኔታዎችን
መፍጠር

ከተቋሙ ስራ ጋር የተገናኙ
ማንኛውንም ማስረጃ
በመደበቅ/በማዛባት/ሲጠየቅ ከ 60 /ስልሳ/ ቀን ደመወዝ
6.6 ባለማቅረብ/በአካል ተገኝቶ ቅጣት እስከ ስራ          
ያለማስረዳት/ ያላአግባብ ማስረጃ ማሰናበት
በመስጠት ወደ ተሣሣተ የሥራ
ውጤት ሲያመራ እንደጥፋቱ ክብደት

የሥራና የደንብ ልብስና የሥራ ላይ


7 አደጋ መከላከያ መሣሪያዎችን            
አለመጠቀም

ተገቢው የሥራና የደንብ ልብስ


የ 15 ቀን ደመወዝ የ 30 / ሰላሳ/
ተሰጥቶት በስራ ላይ አለመጠቀም ወደ የጽሁፍ ከሥራ
7.1 ቅጣት ከጽሁፍ ቀን    
ስራ እንዳይገባ በማድረግ ያልሰራበት ማስጠንቀቂያ ማሰናበት
ማስጠንቀቂያ ጋር ደመወዝ ቅጣት
ደመወዝ ተመላሽ ተደርጎ

የ 10 (አስር) ቀን የ 30 (ሰላሳ)
የተሰጠውን የአደጋ መከላከያ የደመወዝ የ 20 (ሀያ) ቀን ቀን ከሥራ
7.2    
መሣሪያ በሥራ ላይ አለመጠቀም ቅጣት ከጽሁፍ የደመወዝ ቅጣት የደመወዝ ማሰናበት
ማስጠንቀቂያ ጋር ቅጣት
የሥራ ላይ አደጋ መከላከያ መሣሪያ ተሰጥቶት በሥራ ላይ ባለመጠቀምሥራ
7.3
ሲበደል ወይም በሕይወትና በንብረት ላይ ጉዳት ሲደርስ፣
የ 20 (ሀያ) ቀን የ 30 (ሰላሳ) ቀን
ሀ ቀላል ጉዳት ሲደርስ ከሥራ ማሰናበት      
የደመወዝ ቅጣት የደመወዝ ቅጣት
ከ 60 (ስልሳ) ቀን
ደመወዝ ቅጣት እስከ ስራ
ለ ከባድ ጉዳት ሲደርስ ማሰናበት          

4ኛ ደረጃ 5ኛ ደረጃ 6ኛ ደረጃ


ተ/ቁ የጥፋቱ ዓይነት 1 ኛ ደረጃ ጥፋት 2 ኛ ደረጃ ጥፋት 3 ኛ ደረጃ ጥፋት
ጥፋት ጥፋት ጥፋት

ከአንድ የሥራ ክፍል የተሰጠውን የሥራ


ላይ አደጋ መከላከያ መሣሪያን የሥራ የ 15 (አስራ አምስት) የ 30 (ሰላሳ) ቀን
7.4 ከሥራ ማሰናበት      
ክፍሉን ሲለቅ ወዲያውኑ ያላስረከበ፤ ቀን የደመወዝ ቅጣት የደመወዝ ቅጣት
እቃውን እንዲያረክብ ተደርጎ

በጦር/ድምጽ በሌለው/ መሳሪያ ከ 60 (ስልሳ)


7.5 አለአግባብ የሥራ ባልደረቦችን ሆነ ቀንየደመወዝ ቅጣት እስከ          
ሌሎች ሰላማዊ ሰዎችን ማስፈራረት ሥራ ማሰናበት

101
ለጥበቃ የተሰጠውን የጦር መሳሪያ
7.6 ለወንጀል ተግባር እንዲውል ለሌላ ሰው ከሥራ ማሰናበት          
አሳልፎ የሰጠ/ይዞ መሄደ

በሥራ ምክንያት የጦር መሳሪያ


እንዲይዝ ከተፈቀደለት ሰራተኛ የ 30 (ሰላሳ) ቀን የ 60 (ስልሳ) ቀን
7.7 ከሥራ ማሰናበት      
በስተቀር የጦር መሣሪያ ይዞ በሥራ የደመወዝ ቅጣት የደመወዝ ቅጣት
ቦታ መገኘት

ከአቅም በላይ ካልሆነ በስተቀር በሥራ ከ 60/ስልሳ/ ቀን ደመወዝ


7.8 ሰዓት በኃላፊነት እንዲጠብቅ ቅጣት እስከ ሥራ          
የተሰጠውን ንብረት ትቶ መሄድ ማሰናበት

8 በሥራ ቦታ ላይ የግል ሥራ መስራት            

በሥራ ሰዓት በምድብ ስራ ላይ ተገኝቶ


የ 15 ቀን
የግል ሥራን ማከናወን፤ እንዲሁም የ 30 / ሰላሳ/
የ 5 (አምስት) ደመወዝ ቅጣት ከሥራ
8.1 በተቋሙ ቅጥር ግቢ ውስጥ የተለያዩ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ ቀን  
ቀን ደመወዝ ቅጣት ከጽሁፍ ማሰናበት
ሸቀጣ ሸቀጦችን፤አልባሳቶች፤ ደመወዝ ቅጣት
ማስጠንቀቂያ ጋር
የመዋቢያ እቃዎች …ወዘተ መሸጥ

በመደበኛ የሥራ ሰዓት ሌላ ቦታ


8.2 ከሥራ ማሰናበት        
ተቀጥሮ የተገኘና ማስረጃ የተገኘበት

9 በሐሰት ስለመወንጀል ወይም ስለመመስከር

የሥራ ባልደረባንም ሆነ የሥራ ኃላፊን


ከ 60/ስልሳ/ ቀን ደመወዝ
ወይም ከስሩ ያለውን ሠራተኛ
9.1 ቅጣት እስከ ሥራ          
ባልሠራው ጥፋት እንዲቀጣ በሀሰት
ማሰናበት
የከሰሰ ወይም የመሰከረ

በማንኛውም ደረጃ በሚታይ


የዲሲፕሊን ክስ ቃሉን እንዲሰጥ
ከ 60/ስልሳ/ ቀን ደመወዝ
ተጠይቆ በሐሰት በመመስከር
9.2 ቅጣት እስከ ሥራ          
ምስክርነቱ ማንኛውንም ዓይነት
ማሰናበት
ቅጣት ሲያስከትል ወይም
ከማናቸውም ቅጣት ነጻ ሲያደርግ

ከ 60/ስልሳ/ ቀን ደመወዝ
በተሰጠው ሥልጣን ወይም ኃላፊነት
10 ቅጣት እስከ ሥራ          
አለአግባብ መጠቀም
ማሰናበት

4 ኛ ደረጃ 5ኛ ደረጃ
ተ/ቁ የጥፋቱ ዓይነት 1 ኛ ደረጃ ጥፋት 2 ኛ ደረጃ ጥፋት 3 ኛ ደረጃ ጥፋት 6 ኛ ደረጃ ጥፋት
ጥፋት ጥፋት

በተሰጠው የሥራ ኃላፊነት ተገቢውን


11            
የሥራ ቁጥጥር አለማድረግ

የ 60 (ስልሳ)
ቀንየደመወዝ
ቅጣት ለ 2 /ሁለት/
የ 10 (አስር) ቀን የ 30 / ሰላሳ/
  ቀላል ጉዳት ሲደርስ ዓመት      
የደመወዝ ቅጣት ቀን ደመወዝ ቅጣት
ከማንኛውም
ዕድገት ማገድ

የ 60 (ስልሳ) ቀን
  ከባድ ጉዳት ሲደርስ የደመወዝ ቅጣት          
ሥራ ማሰናበት

102
የ 60 (ስልሳ)
በዚህ ኅብረት ስምምነት መሠረት ቀንየደመወዝ
የሚያስቀጣ ጥፋት ሠራተኛው ቅጣት ለ 2 /ሁለት/
የ 10 (አስር) ቀን የ 30 / ሰላሳ/ ቀን
12 ሲፈፅም አይቶ ወይም ቀርቦለት ተገቢ ዓመት      
የደመወዝ ቅጣት ደመወዝ ቅጣት
እርምጃ እንዲወሰድ ያላደረገ/ ከማንኛውም
ያልወሰደ የሥራ ተቆጣጣሪ ዕድገት ማገድ

13 ልዩ ልዩ
ድርጅቱ ምልክት ባደረገበት ወይም
እንዲታወቅ በማስታወቂያ
             
በተገለፀበት የተከለከለ አካባቢ
እንዲሁም በቢሮው ውስጥ

የ 5 (አምስት) ቀን የ 30 / ሰላሳ/
የ 15 ቀን ደመወዝ ከሥራ
13.1 ሲጋራ ማጤስ ደመወዝ ቅጣት ከጽሁፍ ቀን ደመወዝ    
ቅጣት ማሰናበት
ማስንጠንቀቂያ ጋር ቅጣት

ተቀጣጣይ ነገሮች ባሉበት አካባቢ እና


60 (ስልሳ) ቀን
13.2 በድርጅቱ ጉዳት ሊያደርሱ በሚችሉ ከሥራ ማሰናበት        
የደመወዝ ቅጣት
ቦታዎች ላይ እሳት ማቀጣጠል

በድርጅቱ ንብረት ላይ አደጋ


መድረሱን እያወቀ አደጋውን
13.3 ለመከላከል ይችል ዘንድ ድርጅቱ            
ያላሳወቀ ወይም አስፈላጊውን
ያላደረገ
የ 10 (አስር) ቀን የ 15 ቀን የ 30 / ሰላሳ/ ቀን
  ቀላል ጉዳት ሲደርስ      
የደመወዝ ቅጣት ደመወዝ ቅጣት ደመወዝ ቅጣት
የ 30 / ሰላሳ/ ቀን ደመወዝ 60 (ስልሳ) ቀን
  ከባድ ጉዳት ሲደርስ ከሥራ ማሰናበት      
ቅጣት የደመወዝ ቅጣት
በዚህ ህብረት ስምምነት መሠረት
14 ከሥራየሚያሳግዱ ጥፋቶች ከዚህ            
የሚከተሉት ናቸው

ከ 10 (አስር) ተከታታይ ቀናት ላላነሰ


14.1 ጊዜ የድርጅቱን ሥራ በሙሉም ሆነ            
በከፊል አቋርጦ መገኘት

የድርጅቱን ህጋዊ ሠነዶች እና መሰል


መረጃዎችን ለሌላ አካል ያለፍቃድ
14.3 አሳልፎ በመስጠት የድርጅቱን ገፅታ፣            
ጥቅምና ተአማኒነት የሚጎዳ
ተግባር/ድርጊት ፈጽሞ መገኘት

4 ኛ ደረጃ 5ኛ ደረጃ
ተ/ቁ የጥፋቱ ዓይነት 1 ኛ ደረጃ ጥፋት 2 ኛ ደረጃ ጥፋት 3 ኛ ደረጃ ጥፋት 6 ኛ ደረጃ ጥፋት
ጥፋት ጥፋት

ማንኛውም በዲሲፕሊን ኮሚቴ ክስ


ተመስርቶበት የጥፋተኝነት ውሳኔ
15 ተላልፎበት የተቀጣ ሠራተኛ በበጀት            
ዓመቱ የተፈቀደውን የማትጊያ ክፍያ
(ቦነስ) እንደሚከተለው ያገኛል

ከ 15 (አስራ አምስት) ቀን እስከ 20


(ሃያ) ቀን የደመወዝ ቅጣት
15.1            
የተፈጸመበት 75% በበጀት ዓመቱ
የተፈቀደ የማበረታቻ ክፍያ ያገኛል

103
ከ 21 (ሃያ አንድ) ቀን እስከ 30 (ሰላሳ)
ቀን የደመወዝ ቅጣት የተፈጸመበት
15.2            
50% በበጀት ዓመቱ የተፈቀደ
የማበረታቻ ክፍያ ያገኛል፤

ከ 31 (ሰላሳ አንድ) ቀን እስከ 2 (ሁለት)


ወር የደመወዝ ቅጣት የተፈጸመበት
15.3            
25% በበጀት ዓመቱ የተፈቀደ
የማበረታቻ ክፍያ ያገኛል፤

ከደረጃ ዝቅ እንዲል የተደረገ እና ከ 2


(ሁለት) ወር በላይ የደመወዝ ቅጣት
15.4            
የተፈጸመበት 100% በበጀት ዓመቱ
የተፈቀደ የማበረታቻ ክፍያ አያገኝም፤

ሌሎች ሠራተኞች ሥራ እንዳይሰሩ


ማነሳሳት ወይም የሐሰት ወሬ ከ 60 /ስልሳ/ ቀን
በመንዛት ሥራ የ 15 /አስራ አምስት/ ቀን የ 30 /ሰላሳ/ ቀን ደመወዝ ቅጣት
16      
ማስፈታት፤በማኔጅመንቱና ደመወዝ ቅጣት ደመወዝ ቅጣት እስከ ሥራ
በሠራተኛው መካከል ቅራኔ በመፍጠር ማሰናበት
የኢንዱስትሪ ሰላም ማደፍረስ

ከ 60 /ስልሳ/ ቀን
የተሠጠውን ስራ ያለበቂ ምክንያት የ 15 /አስራ አምስት/ ቀን የ 30 /ሰላሳ/ ቀን ደመወዝ ቅጣት
17      
ያዘገየ ወይም ያጓተተ ደመወዝ ቅጣት ደመወዝ ቅጣት እስከ ሥራ
ማሰናበት

ከ 60 /ስልሳ/ ቀን
ከአጠቃቀም ወይም ከአያያዝ ጉድለት
የ 15 /አስራ አምስት/ ቀን የ 30 /ሰላሳ/ ቀን ደመወዝ ቅጣት
18 ወይም በቸልተኝነት የተቋሙን      
ደመወዝ ቅጣት ደመወዝ ቅጣት እስከ ሥራ
ንብረት ማበላሸት
ማሰናበት

ከ 60 /ስልሳ/ ቀን ደመወዝ
በህግ የተከለከሉ ወይም ከተፈቀደው
19 ቅጣት እስከ ሥራ          
በላይ ዕቃዎችን ጭኖ የተገኘ
ማሰናበት

ለደንበኞችና ወደ ድርጅቱ ለሚመጡ


ከጽሁፍ ማስጠንቀቂያ
ባለጉዳዮች ተገቢ
20 እስከ 30/ሰላሳ/ ቀን          
ያልሆነጠባይማሳየት፤ማጉላላት፤መሳደ
ደመወዝ ቅጣት
ብ ወይም ዛቻ ድርጊቶችን የፈጸሙ

በትራንስፎርመር ላይ የአሰራር
መመሪያው በሚፈቅደው መሠረት
21          
ተገቢውን ምርመራ እና ቅድመ
መከላለከል ባለመደረጉ ጉዳት ሲደርስ

የ 60/ስልሳ/ ቀን
የ 10 /አስር/ ቀን የ 30 /ሰላሳ/ ቀን ደመወዝ ቅጣት
21.1 ቀላል ጉዳት ሲደርስ
ደመወዝ ቅጣት ደመወዝ ቅጣት እስከ ከስራ
ስንብት

የ 60/ስልሳ/ ቀን
21.2 ከባድ ጉዳት ሲደርስ ደመወዝ ቅጣት እስከ
ከስራ ስንብት

የኮምፒውተር የሚስጥር
ቁልፎችን በአግባቡ
የ 60/ስልሳ/ ቀን
አለመያዝ/ለሌላ
22 ደመወዝ ቅጣት እስከ
ላልተፈቀደለትሰው
ከስራ ስንብት
መስጠት/ደመወዝ መነካካት
በተቋሙ ላይ ዳት ሲደርስ

104
የ 60/ስልሳ/
ቀን
የ 15/አስራ
ድሬሲንግ ኮድ /የድርጅቱን የአለባበስ የ 5/አምስት/ቀን ደመወዝ የ 30 /ሰላሳ/ ቀን ደመወዝ
23 አምስት/ ቀን    
ደንብ/ተግባራዊ ያላደረገ ሰራተኛ ቅጣት ደመወዝ ቅጣት ቅጣት እስከ
ደመወዝ ቅጣት
ከስራ
ስንብት

ያለበቂ ምክንያት ቆጣሪ ንባብ


አለመውሰድ፤የታሪፍ ለውጥ የ 60 /ስልሳ/ ቀን ደመወዝ
24          
የሚያስፈልጋቸውን ቆጣሪዎችን ቅጣት እስከ ከስራ ስንብት
ሪፖርት ያለማቅረብ

የ 60/ስልሳ/ ቀን
የ 15/አስራ አምስት/ ቀን የ 30/ሰላሳ/ ቀን
25 የተሳሳተ ንባብ ማስገባት ደመወዝ ቅጣት      
ደመወዝ ቅጣት ደመወዝ ቅጣት
እስከ ከስራ ስንብት

አባሪ ቁጥር 6

የኢንሹራንስ ፖሊሲ መመሪያ

ድርጅቱ ባለው የኢንሹራንስ ፖሊሲ መሠረት የሚቀርቡትን ጥያቄዎች ለማስፈፀም መሟላት ያለባቸው
ቅድመ ሁኔታዎች ከዚህ ቀጥሎ የሰፈሩት ናቸው፡፡

ሀ. የእሳትና ማሽነሪ ብሬክዳውን አደጋን በሚመለከት፣

1. አደጋ የደረሰበት መሣሪያ ዓይነት፣ ቦታና ምከንያት በ 24 (ሀያ አራት) ሰዓት ጊዜ ውስጥ በስልክ ወይም
በማንኛውም የመገናኛ ዘዴ ማስታወቅና አግባብነት ያለው የጽሁፍ ማስረጃ ከ 7 (ሰባት) ቀን ባልበለጠ
ጊዜ ውስጥ መላክ ይኖርበታል ፡፡
2. አደጋው በደረሰ በአንድ ወር ተኩል ጊዜ ውስጥ ፣

ሀ. በአደጋው ምክንያት መለወጥ ወይም መተንተን የሚገባው የዕቃ ዓይነት ከነዋጋ

ዝርዝሩ፣

ለ. ጥገናውን ለማከናወን የሚጠየቀው ጠቅላላ ወጪ፣

ሐ. ሥራውን ለማከናወን ድርጅቱ ያወጣው ልዩ ልዩ ወጭ ከጠቅላላ ሂሣብ ጋር ተደምሮ ለንብረት


ኢንሹራንስ ክፍል መተላለፍ ይኖርበታል።

ለ. የተሽከርካሪ ኢንሹራንስን በሚመለከት

የተሽከርካሪ አደጋ እንደደረሰ በ 24 ሰዓት ጊዜ ውስጥ ለንብረት ኢንሹራንስ ቢሮ ማስታወቅ አስፈላጊ


ከመሆኑም በላይ የሚከተሉት መረጃዎች ከሰባት ቀን ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ ተሟልተው መቅረብ
ይኖርባቸዋል ፡፡

105
1. ሀ. አደጋ የደረሰበትን ተሽከርካሪ አይነት፣
ለ. የታርጋ ቁጥር፣
ሐ. የአደጋው ምክንያት፣
መ. በአደጋው ምክንያት ተሽከርካሪው የደረሰበት ጉዳት መጠን፣
ሠ. አደጋው የደረሰበት ቦታ፣
ረ. በደረሰው አደጋ ሳቢያ በንብረት ወይም በሰው ላይ የደረሰውን የጉዳቱን ዓይነትና መጠን፣

ሰ. የሾፌሩን ስም ከነአባት፣የመንጃ ፈቃድ ቁጥሩ፣ደረጃው፣የመንጃ ፈቃዱ የተገበረበት ዘመን፣

ሸ.አደጋውን ለፖሊስ ማስመዝገብና የፖሊሱን ስምና የሥራ ቦታ በማያሻማ ሁኔታ በመግለጽ


በሚመለከተው ክፍል በኩል ለንብረት ኢንሹራንስ ቢሮ መላክና አደጋ የደረሰበት ተሽከርካሪ
እንዲሠራ እንደተሽከርካሪው ሁኔታ ለመድን ሰጭው አካል በትራንስፖርት አስተዳደር በኩል
ማስረከብ፡፡

ሐ. እምነት ማጉደል
በድርጅቱ ገንዘብ ላይ የሚደርስ አደጋ በ 24 ሰዓት ጊዜ ውስጥ ለንብረት ኢንሹራንስ ቢሮ በስልክ ወይም
በማናቸውም የመገናኛ ዘዴ እንደ ሁኔታው እንዲያውቀው ማድረግ ፣በተጨማሪም የሚከተሉት መረጃዎች
በ 7 ቀን ጊዜ ውስጥ ተጠናቀው በቅርብ የሥራ መሪ መቅረብ ይኖርባቸዋል ።
1. እምነት ያጎደለውን ሠራተኛ በሚመለከት
ሀ. የሠራተኛው ሙሉ ስም ከነመለያ ቁጥሩ
ለ. የሥራ ቦታው የሚገኝበት አድራሻ ክ/ከተማ/ዞን ፣ ወረዳ ፣ቀበሌ ፣የቤት ቁጥር
ሐ. የጎደለው ገንዘቡ ልክ
መ. ሠራተኛው የሚገኝበት አድራሻ ክ/ከተማ/ዞን፣ ወረዳ ፣ቀበሌ፣ የቤት ቁጥር የሚጠቁም መረጃ
ለንብረት ኢንሹራንስ ቢሮ እና ለሕግ ጉዳዮች ቢሮ መቅረብ ይኖርበታል።

2. የሂሣብ ምርመራ ሪፖርት ከቀረበ ጊዜ ጀምሮ


ሀ. የኦዲት ምርመራ ሪፖርት ዋና ቅጂ
ለ. እምነት አጉዳይ የሰጠው መተማመኛ ዋናው ቅጂ
ሐ. ስለጉድለቱ ከፖሊስ የተሰጠ መረጃ ዋናውን ቅጂ
መ. የሚመለከተው የሥራ ክፍል የአደጋውን ሁኔታ በ 24 ሰዓት ጊዜ ውስጥ አደጋው ለተከሰተበት ሪጅን
የሰው ኃይል አስተባባሪ ቢሮ ማስታወቅ፣ በተጨማሪም የሚከተሉት መረጃዎች ተሟልተው በ 7
ቀን ውስጥ ለሪጅኑ የሰው ኃይል አስተባባሪ ቢሮ እንዲደርስ የማድረግ ግዴታ አለበት፡፡
መ. የሦስተኛ ወገን ኢንሹራንስን በተመለከተ
1. በሕዝብ ወይም በንብረት ላይ የሚደርሰውን አደጋ ሪፖርት ስለማድረግ
ሀ. አደጋ የደረሰበትን ሰው ስም ከነአባቱ ወይም የንብረት ዓይነት
ለ. ቦታው
ሐ. የአደጋው ምክንያት
መ. አደጋውን ፖሊስ እንዲያውቀው ወይም ሆስፒታል እንዲላክ ለመደረጉ የሚያሣይ
መረጃ
ሠ. የአስቸኳይ ጥገናና የምርመራ ክፍል ሪፖርት መቅረብ አለበት።
2. አደጋው የደረሰው በንብረት ላይ ከሆነ የግምቱ ዋጋ ቅጅ ከነሕጋዊ ፋክቱሩ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ
መቅረብ ይኖርበታል።

106
3. አደጋው የደረሰው በሰው አካል እና ሕይወት ላይ ከሆነ ተጎጂዎች ወይም ሕጋዊ ወራሾች ያቀረቡት
ሕጋዊ የሕክምና ማስረጃ እና ወራሾች ያቀረቡት የፍርድ ቤት ማስረጃ በ 3 (ሦስት) ወር ጊዜ ውስጥ
ተጠናቆ መቅረብ ይኖርበታል ፡፡

ሠ. የሠራተኞች ኢንሹራንስን በተመለከተ፣


ከሥራ ሰዓት ውጭም ሆነ በሥራ ሰዓት በሠራተኛው ላይ አደጋው ሲደርስ የአደጋ መግለጫ ሪፖርት በ 24 ሰዓት
ጊዜ ውስጥከዚህ በታች በተገለጸው ሁኔታ ተሞልቶ ለሚሠራበት ሪጅን የሰው ኃይል አስተባባሪ ቢሮ መላክ
ይኖርበታል ።
- አደጋ የደረሰበትን ሠራተኛ ስም ከነአባት ፣መለያ ቁጥር፣ የደመወዝና የሥራ ደረጃውን
- አደጋው የደረሰበት ቀንና ሰዓት
- የአደጋው ቦታ
- የአደጋው ዓይነትና የተጎዱ አካላት
- አደጋው የደረሰው በሥራ ላይ ወይም ከሥራ ሰዓት ውጭ ስለመሆኑ
- የሚሠራበት ክፍል
- የሕክምና ማስረጃ
- የሕክምና ወጭ የተደረገበት ማስረጃ
- የደረሰው አደጋ በወንጀል ከሆነ የፖሊስ ማስረጃ ዋናው ቅጅ ተያይዞ ለሪጅኑ ወይም ለሥራ ሂደቱ የሰው ኃይል
አስተባባሪ መላክ ይኖርበታል፡፡
ረ. ተጎጂው በደረሰበት አደጋ ምክንያት ድርጅቱ ለሕክምና
- የከፈለበትን ፋክቱር ዋናውን
- በአደጋው ምክንያት ሐኪም የሰጠው የሕክምና ዕረፍት ሰርተፍኬት
- በአደጋው ምክንያት የደረሰበት የአካል ጉድለት በሕክምና መማክርት ጉባኤ (MEDICAL BOARD)
የተወሰነበት ሰርተፊኬት ዋናውን በሚመለከተው ክፍል በኩል ለኢንሹራንስ ክፍል እንዲደርስ
ማድረግ
በሥራ ላይና ከሥራ ሰዓት ውጭ ለሚደርስ አደጋ ከመድን ከድርጅት ጋር ለተገባው የሠራተኛ የቡድን
ኢንሹራንስ ውል ማብራሪያ
ትርጓሜ
1. የሥራ ሰዓት ማለት በዚህ ኀብረት ስምምነት ውል በአንቀጽ 12 እና 13 የተጠቀሱትን ነው፡፡
2. አደጋ ማለት በኃይል በድንገተኛ ሁኔታ ከውጭ በሚታይና በሚታወቅ ሁኔታ ጉዳት ሲደርስ ማለት ነው፡፡ ነገር ግን
ቀጥለው የተዘረዘሩት ሁኔታዎች የሚያስከትሉትን ሞት ወይም አካል ጉዳትን አይሸፍንም፡፡
ሀ. ጦርነት፣ ወረራ፣ በውጭ ጠላት ድርጊት ጦርነት ታውጆም ሆነ ሳይታወጅ፣የአገር ውስጥ የእርስ በእርስ
ጦርነት፣አመጽ፣አብዮት፣የአፈንጋጭነት አመጽ/ሁከት/ ወይም ወታደራዊም ሆነ በንጥቂያ የተገኘ ሥልጣን፣
ረብሻና የሰላማዊ ሕዝብ ብጥብጥን፣

107
ለ. አደን ፣በማናቸውም እሽቅድድም ውስጥ ገብቶ ተሽከርካሪ መንዳት፣ የክረምት ስፖርት ወይም ሞተር
ሳይክል መንዳትም ሆነ መቀመጥ፣ በዋሻ ውስጥ መግባት፣ ጠልቆ መዋኘት ወይም የተለየ አደጋ
የሚያስከትል ማናቸውንም ሌላ ስፖርትንም ሆነ የጊዜ ማሳለፊያ ድርጊት ማከናወንን፣

ሐ. ሠራተኛው/ዋ/ የተሟላ ፈቃድ ካለው በመደበኛ የአየር መስመሮች ላይ የሚሰራ የታወቀ የአየር መንገድ
ንብረት በሆነ ወይም ይሐው አየር መንገድ በሚሰራበት አይሮኘላን ላይ የመሳፈሪያ ዋጋ ከፍሎ ሲጋዝ ሳለ
ክፍሉ ሲጓዝ ሳለ ካልሆነ በቀር በሌላ አውሮኘላን ውስጥ ወይም ላይ ሆኖ ወይም ወደ አይሮኘላን ሲገባ፣
ከዚያ ሲወርድ ወይም ሲወቅድ፣

መ.ሠራተኛዋ ሴት ከሆነች ከወሊድ ወይም ከእርግዝና ጋር በተያያዘ ምክንያት የደረሰ አደጋ፣

ሠ. ራስን ለመግደልም ሆነ ራስን የመግደል ሙከራ በማድረግ ወይም አውቆ ራስን በመጉዳት ወይም መድን
የገባው ሰው አእምሮው ጤነኛ ባልሆነበት ሁኔታ ላይ ወይም በስካር ሆነ በአደገኛ እጽ ኃይል ተጠምዶ ሳለ
ተራራ በመውጣትም ሆነ በመውረድ የመውደቅ አደጋ ሲደርስ ወይም ህግ ሊጥስ ሳለ የሚደርስ
ማናቸውም አደጋ፣

ረ. ሠራተኛው/ዋ/ ቀደም ብሎ በነበረበት በማናቸውም አካል ጉድለት ወይም ድውይነት ሲሰቃይ ሳለ

3. በሥራ ላይ የደረሰ አደጋ


በሥራ ላይ የደረሰ አደጋ ማለት በድርጅቱ ወይም ድርጅቱ በወከለው የሥራ ኃላፊ ሠራተኛው/ዋ/ የድርጅቱን ሥራ
በመደበኛ የሥራ ሰዓት በትርፍ ሰዓት ክፍያ ወይም በውሎ አበል ክፍያ ከመደበኛ የሥራ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ ሄዶ/ሄዳ
በኃይል በድንገተኛ ሁኔታ ከውጭ በሚታይ አኳኋን ጉዳት ሲደረስበት/ሲደርስባት ማለት ነው፡፡

3.1. በሥራ ላይ ለደረሰ አደጋ አፈጻጸም


- አንድ ሠራተኛ ለደረሰበት አደጋ የሕክምና ወጭድርጅቱ ከመድን ድርጅት ጋር በገባው ውል መሰረት ተፈጻሚ
ሆኖ ከዚያ በላይ ያለው በድርጅቱ ወጭ ይሸፈናል።
- የደረሰው አደጋ ከማንኛውም ሌላ ሰበብ በተለየ ዘላቂ የአካል ጉዳት ካስከተለ በሚቀርበው የሕክምና መማክርት
ጉባኤ (MEDICAL BOARD) ውሣኔ በመድን ፖሊሲው በተጠቀሰው ዝርዝር ተመን መሠረት የጉዳት ካሣ
ይከፈለዋል ።
- የደረሰው አደጋ ሞትን ካስከተለ በኢንሹራንሰ ፖሊሲው መሠረት የ 60 ወር (የአምስት ዓመት ደመወዝ)
የማይበልጥ ይከፈለዋል፡፡
- አንድ ሠራተኛ ከአደጋ ጋር በተያያዘ ለሕክምና ከአዲስ አበባ ክልል ውጭ፣ ወደ አዲስ አበባ ወይም ከኢትዮጰያ
ውጭ በሐኪም ትዕዛዝ መሠረት ሲላክና አልጋ ሳያገኝ ሲቀር በአበል የመጠቀም መብቱ እንደተጠበቀ ሆኖ
አበሉ በኢንሹራንስ ሽፋን ስለማይኖረው ድርጅቱ የመሸፈን ግዴታ አለበት ።ሆኖም የትራንስፖርት መጓጓዣ
ክፍያ ሰነዶች ዋናውን ለኢንሹራንስ ክፍሉ እንዲቀርቡ ተደርጎ ከመድን ድርጅት ተጠይቆ ብር 5000.00
(አምስት ሺ ብር) የሕክምና ክፍያን አካትቶ ለማስከፈል ይቻላል ፡፡
- አሳይታ፣ ሠመራ፣ አሶሳ፣ ጋምቤላ፣ሰቲትሁመራ፣ ጎዴ፣ ቀብሪ ደሀር ፣ ደገሀቡር፣ መተማ፣ ዋርዴር ዱብቲ፣ ዶሎ
የሚገኙት የድርጅቱ መስሪያ ቤቶች ተጨማሪ የፀሐይ ጨረር /Sun Stroke/ ኢንሹራንስ ተገብቶላቸዋል፡፡
ይሁን እንጂ መከላከያዎችን የመጠቀም ግዴታ አለባቸው፡

- ከአደጋው ጋር ለተያያዙ ወጭዎች ማለትም የሕክምና ፣የመድሀኒት፣የሆስፒታል እና የትራንስፖርት


ወጭዎች በሚቀርቡት ሕጋዊ ደረሰኞች እና የሐኪም ማዘዣዎች መሠረት ወጭው በመድን
ፖሊሲው መሰረት ተፈጻሚ ሆኖ ከዚያ በላይ ያለው ወጭ በድርጅቱ ይሸፈናል ፡፡

108
አባሪ ቁጥር 7

የትርፍ ሰዓት ሥራ ክፍያ

ተ.ቁ በመደበኛ የሥራ ቀናት በሳምንት የዕረፍት ቀናት በሕዝብ በዓላት


1 ከንጋቱ 12.00 ሰዓት - ምሽቱ 4.00 በዲ (D) ፎርም ማለትም በ 2 በሲ (C) ፎርም
ሰዓት በ 1½ (1.30 ) እየተባዛ እየተባዛ ይከፈላል ማለትም በ 2½ (2.50)
በፎርም ኤ (A) ይከፈላል እየተባዛ ይከፈላል

2 ከምሽቱ 4.00 ሰዓት - ንጋቱ 12.00


ሰዓት በ 11/75 (1.75 ) እየተባዛ
በፎርም ቢ (B) ይከፈላል

አባሪ ቁጥር 8

109
የውሎ አበል መመሪያ ማሻሻያ

የሥራ ደረጃ የስራ ደረጃ የውሎ አበል ክፍያ መጠን ምርመራ


የምግብ የመኝታ(ታክስን ሳይጨምር)

ዋና ሥ/አስፈጻሚ 16 1000 እስከ ባለ አራት ኮከብ ሆቴል ሆኖ


በሚያቀርቡት ደረሰኝ መሰረት
የሚወራረድ
15 600 እስከ ባለ አራት ኮከብ ሆቴል ሆኖ
በሚያቀርቡት ደረሰኝ መሰረት
ከፍተኛ አመራር የሚወራረድ
14 600 እስከ ባለ አራት ኮከብ ሆቴል ሆኖ
(ለምክትል ሥራ በሚያቀርቡት ደረሰኝ መሰረት
አስፈፃሚ የሥራ የሚወራረድ
መደቦች)
14 600 እስከ 2000 ብር በደረሰኝ
(ለዳይሬክተር ሥራ
መደቦች)
13 600 እስከ 2000 ብር በደረሰኝ

መካከለኛ አመራር 9 - 12 350 እስከ 400 ብር ያለደረሰኝ ከብር 401


እስከ ብር 700 በደረሰኝ
ጀማሪ አመራር 6-8 300 400 ያለደረሰኝ

ሱፐርቫይዘር 4–5 250 350 ያለደረሰኝ

ሠራተኛ 1–3 200 300 ያለደረሰኝ

አባሪ ቁጥር 9

110
የትራንስፖርት አሉዋንስ

የሥራ የተጣራ ወርሃዊ የክፍያ መጠን


ደረጃ ለሥራ መሪ የሥራ መደብ ለሠራተኛ የሥራ መደብ

ለአዲስ አበባ ለአዲስ አበባ ውጭ ለአዲስ አበባ ከአዲስ አበባ ውጭ

16 ተሽከርካሪ እና ነዳጅ
እንደተጠየቀው
15 ተሽከርካሪ እና 250 ሊትር ተሽከርካሪ እና 250 ሊትር
ነዳጅ ነዳጅ
13-14 ተሽከርካሪ እና 200 ሊትር ተሽከርካሪ እና 200 ሊትር 800.00 ብር 650.00 ብር
ነዳጅ ነዳጅ
12 1500.00 ብር ወይም 1500.00 ብር ወይም 800.00 ብር 650.00 ብር
ተሽከርካሪ እና 150 ሊትር ተሽከርካሪ እና 150 ሊትር
ነዳጅ ነዳጅ
9-12 800.00 ብር (በልዩ ሁኔታ 650.00 ብር (በልዩ ሁኔታ 800.00 ብር 650.00 ብር
ተሽከርካሪ ለሚመደብላቸው ተሽከርካሪ ለሚመደብላቸው
የሥራ ክፍሎች የሥራ የሥራ ክፍሎች/ የሥራ መደቦች
መደቦች 150 ሊትር ነዳጅ) 150 ሊትር ነዳጅ)
6-8 700.00 ብር (በልዩ ሁኔታ 500.00 ብር (በልዩ ሁኔታ 700.00 ብር 500.00 ብር
ተሽከርካሪ ለሚመደብላቸው ተሽከርካሪ ለሚመደብላቸው
የሥራ ክፍሎች/ የሥራ የሥራ ክፍሎች/ የሥራ መደቦች
መደቦች 150 ሊትር ነዳጅ) 150 ሊትር ነዳጅ
4-5 500.00 ብር 400.00 ብር
1-3 450.00 ብር 350.00 ብር

ኮሚቴው ስምምነት ላይ ያልደረሰባቸው አንቀጾች ከዚህ በታች


እንደሚከተለው ይሆናል ፡-

111
1. አንቀጽ 9 ንኡስ አንቀጽ 9.5
o የሥራ ልምድ የማይጠይቁ የሥራ መደቦች ላይ የሥራ መደቡ የሚጠይቀውን የትምህርት ደረጃ በሥራ ላይ
ሆኖ በመማር ላሟላ ሠራተኛ ክፍት የሥራ ቦታ በተገኘ ጊዜ የዕድገት ማስታወቂያ በማውጣት በዕድገት
ኮሚቴ እየታየ በቦታው ላይ ሊመደብ ይችላል፣ ሆኖም ከቅጥር በፊት የነበረ (የተገኘ) እና የሥራ ውል
ሲፈጸም ያልተመዘገበ (በቅጥር ውሉ ላይ አስፈላጊ ያልነበረ) የትምህርት ማስረጃ እስከ 3 ዓመት ለውድድር
አቅይቀርብም፤ ሆኖም ግን ተወዳዳሪ ከጠፋ ለውጭ ቅጥር ማስታወቂያ ከመውጣቱ በፊት ለውድድር
መቅረብ ይችላል፡፡ ተብሎ የተቀመጠውን በተመለከተ

የማኔጅመንት ተወካዮች

o ጀማሪ የስራ መደብ ብቁና ተወዳዳሪ የሆነ ሰራተኛ ወደ ተቋሙ የሚገባበት አጋጣሚ በመሆኑ
ለውስጥ ሠራተኛም ሆነ ለውጭ ስራ ፈላጊዎች እኩል ማስታወቂያ ወጥቶ ሁለቱም ፈተና
እንዲወስዱ ተደርጎ ከተወዳደሩ በኃላ በውጤት ብልጫ ያመጡት እንዲያልፉ ይደረግ
o ለውስጥ ሰራተኛም ሆነ ለውጭ ስራ ፈላጊ አመልካች ለየብቻ ፈተና ከሚወጣ እኩል ተፈትነው
የተሻለ ውጤት ያመጣውን መወሰድ አለበት

o ሰራተኛው ዲግሪውን እስከያዘ ድረስ ከውጭ ያለው የስራ አመልካች ጋር እንደሚፈተን ካወቀ ራሱን
ያበቃል ፤በተጨማሪም የውስጥ ሰራተኛው ስራ ላይ ስለሆነ ፈተናው አዲስ አይሆንበትም
o ሰራተኛው ተወዳዳሪ ሆኖ እንዲገኝ ይረደዋል እንደጂ ምንም ጉዳት የለውም

የሠራተኞች ማህበር ተወካዮች

o ማስታወቂያው በመጀመሪያ ለውስጥ ሰራተኛው ወጥቶ ያለፈ ከጠፋ ነው ለውጭ ስራ ፈላጊዎች


መውጣት ያለበት
o ነባሩ ሰራተኛ ለድርጅቱ የባለቤትነት ስሜት እንዲሰማው ለማድረግ ቅድሚያ ለውስጡ እርስ በእርስ
ተወዳድረው ውጤት ካላመጡ ወደ ውጭ ይውጣ
o የውስጥ ሰራተኛው የራሱ መስፈርት እንዲወጣለት ተደርጎ መወዳደር አለበት እንጂ እኩል ለውጭም
ለውስጥም ይውጣ ተብሎ የቀረበውን አንቀበልም ሲሉ ተወያይተዋል

 የሚሉ ውይይቶች የተደረጉ ቢሆንም ኮሚቴው ባለመስማማቱ በልዩነት ወጥቷል

2. አንቀጽ 12 ንኡስ ቁጥር 12.1. መደበኛ የሥራ ሰዓት በተመለከተ

112
የማኔጅመንት ተወካዮች
o በአዋጁ እንደተደነገገው መደበኛ የሥራ ሰዓት በቀን 8 /ስምንት/ ሰዓት በሳምንት ከ 48 /ከአርባ
ስምንት ሰዓት/ የማይበልጥ ማሠራት እንደሚችል ያስቀመጠ ሲሆን የእኛ ተቋም በአሁኑ ሰዓት
በሳምንት እያሰራ ያለው 40 ሰአት ከመሆኑ ተቋሙ አፈፃጸም ላይ ተፅዕኖ ማሳደሩ
o ከተቋሙ የስራ ባህሪ አንጻር መታየት ያለበት በመሆኑ
o እንዲሁም ተቋሙ ደግሞ ስራ ከማይቋረጥባቸው እና የስራ ጫና ካለባቸው ተብለው በአዋጅ
ከተለዩት መ/ቤቶች አንዱና ዋንኛው በመሆኑ
o ተቋሙ በአዋጁ መሠረት በየትኛውም ሰዓት stand by ሆኖ መስራት እንደአለበት በመደንገጉ
o ተቋሙ ቅዳሜን የስራ ቀን እንዲሆን እና የስራ ጫናውንም ሆነ የደንበኞችን አቤቱታ ለመቀነስ
ይረዳ ዘንድ
o በሽፍት ማሰራት ለተቋሙ ተጨማሪ ወጪን የሚያስከትል በመሆኑ አዋጁ በሚፈቅደው መሠረት
በቀጣይ ቅዳሜን የስራ ቀን ማድረግ ያስፈልጋል ሲል ያቀረበ ሲሆን

የሠራተኞች ማህበር ተወካዮች


o ቅዳሜ የስራ ቀን ይሁን ተብሎ የተፈለገበት ምክንያት በአምስት የስራ ቀናት ውስጥ መስራት
ባለመጃሉ ነወይ? በአሁኑ ሰዓት ያሉንን የስራ ቀናት በበቂ ሁኔታ እየተጠቀምንበት ነወይ? ያንን ካየን
በኃላ ወደ ቀጣዩ መሄድ እንችላለን፤
o የስራ መሪውም ሆነ የሰራተኛው ዝግጁነት/commitment/ በቂ ባለመሆኑ እና ከሰኞ እስከ አርብ
ያለውን የስራ ቀን በአግባቡ ባለመፈጸሙ ነው ውጤታማ መሆን ያልተቻለው
o በተጨማሪም የተቋሙ ሰራተኞች አብዛኛው ስራ የሚሠሩት የጉልበት ስራ እንደመሆኑ ቅዳሜ
የስራ ቀን ከሆነ ምሰሶ ተሸክሞ ውሎ እሁድ ልብስ አጥቦም ሆነ ሌሎች ማህበራዊ ጉዳዮቹን
ተወጥቶ ሰኞ ስራ ግባ ቢባል በስራውም ትርፋማ ሊሆነብ አይችልም
o እስከአሁን ድረስ እንደየስራው ባህሪ ተቋሙ በሽፍት እያራ ስለሆነ በዚያው መቀጠል አለበት
o የነፃ ስራ ዘመቻ ይደረግ ከተባለ ለማድረግ ዝግጁ ነን
o ቀን መጨመሩ ለተቋሙ ስራ ለውጥ አያመጣም

 የሚሉ ውይይቶች የተደረጉ ቢሆንም ኮሚቴው ባለመስማማቱ በልዩነት ወጥቷል

ማሳሳቢያ

113
ኮሚቴው የተደራደረባቸው ሃሳቦች ከላይ የቀረቡት ሲሆኑ የሚመጣ ግብረ
መልስ ካለ እና አሳማኝ ከሆነ በቀጣይ ሊቀየሩ የሚችሉ እንደሚኖር ታሳቢ
ይደረግ

114

You might also like